Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convertir en PDF
  • Liste de lecture
  • Abrégé
  • Livre audio
  • Chercher
  • Télécharger
  • myzon
  • S'identifier
  • registre
English  አማርኛ  Français  العربية
Livre du jour

የኢትዮጵያ ታሪክ ከቅዱስ ኖኅ.pdf


  • word cloud

የኢትዮጵያ ታሪክ ከቅዱስ ኖኅ.pdf
  • Extraction Summary

ያም ቢሆን ከክል በፊት ከ በኢትዮጵያ መንገሥ አእየታወቀ ነገር ግን ለምን ገፍተው ኤርትራ ድረስ አልሔዱም። ኢጣሊያ ኤርትራና ከፊል ሥማሊያ ቅኝ ግዛቷ ነው ፈረንሣይ የፈረንሣይ ሱማሌላንድ አንግሊዝ የእንግሊዝ ሱማሌላንድ ኢጣሊያ የኢጣሲያ ሱማሌላንድ ብለው የሠየሟቸው ግዛቶች ስላሏቸው የኢትዮጵያን ጠረፎች በቀለበት ከበው በኢትዮጵያ ብሔራዊና ማህበራዊ የእድገት አቅጣጫና ጎዳና ላይ በፖለቲካ በእስትራቴጂ በኢኮኖሚና በባህል ከባድ ጂኦፖለቲካዊ ተፅእኖ ማሣደራቸው የግድ ነበር በቪህም ላይ ወደቦችን ሁሉ ይዘዋል ስለዚህም እርስ በርስ መፎካከር ብቻ ሣይሆን መጠባበቅም ነበረባቸው የሶስቱን መንግስታታ ስምምነት ለአፄ ምኒልክ ግልባጩን ቢልኩላቸውም የእኔ አገር ወኪል በሌለበት ውል አልገደድም የሚል መልዕክ።

  • Cosine Similarity

ትንሹ ልጁ ያፌት የዐዐ አመት እምቦሖቅላ እንደነበር ይታመናል ኖኀ ከ ቅልክ እስከ ዐዐ ቅል» ድረስ ለ አመታት ያህል የቤተሀቡ አለቃ ሆኖ ኖረ መተዳደሪያውም ግብርና ነበር ከጥፋት ውዛ በኋላ ኖኅና ቤተሠዞቹ ምድርን ይሞሏት ዘንድ ፈጣሪ ስፈቅድም ሴምና ያፌት ሁለት አህጉሮችን ይዘው ሲባኩ ናኀ ባለቤቱንና አንድ ልጁን ካምን ይዞ አንደመጣ ነው የሚታመነው ይህም ሲባል መርከቧ እዚያኛው አራራት ተራራ አረፈች ብለፀ በሚያምኑ ሀፃፍት ዘንድ ሲታሠብ ነው ወደፊት ባሉ ተከታታይ ምፅራፎች አንድ ድምዳሜ ላይ እስክንደርስ ይህንነ እምነት ይክን እንቀጥላለን ምክንያቱም ኖኅ ካምን ይኮ ወደቢህ ሊመጣ የሚችለጡ መርከቧ በእስያ አራራት ተራራ ካረፈች ነው በኢትዮጵያው አራራት ተራራ ካረፈች ሣን ሴምና ያፌት ከዚህ ተመርቀው ተሸኝተው ካምና ናኀ አዚህ ሲቀሩ ልናይ ስለሥንችል ነው ለማንኛውም ግን ለጊዜው ሴምና ያፌትን ትቶ ካምን ይዞ መጣ የሚለውን ይዝን እንጓዝ ንን ፍኀ በዚች አገር እየኖረ ሣለ ባለቤቱ እሜቴ አይከል ሞቱበት የሞቱትም ክጎንደር በስተምፅራብ በኩል በምትገኘውና ከከተማው ኪሜ ርቀት ላይ ባለችው ጭልጋ ተብላ በምትጠራው ምድር ነበር ጭልጋ ውስጥ እሜቴ አይከል የተቀበሩበት መቃብር እንደሆነ በሜታወቀው ቦታ ላይም ትልቅ ዛፍ በቅሉበት እስከ ዛሬ ድረስ የቅማንት ብሒረሠቦች ፀሉታቸውን ያደርሀሠበታል የመቃብራቸው ሃውልትም ዛሬ ድረስ ጭልጋአይክል ውስጥ ይገኛል በዚህ ታሪክ መነሻነትም የጭልጋ ዋና ከተማ በስማቸው አይከል ተብሎ እንደተሠኖመ ዛሬ ድረስ ይጠራል አቶ ዮፃንስ ወልደማርያም የዓለም ታሪክ በተሠኘውና በ ዓም በታተመው መዓህፋቸው በኢትዮጵያ የካም ልጆች ነገዶች ተከታትለው መንገሣቸውን ይገልፁና የቐማንት ብሔረሠበ ምንጭም ከካም መውረዱንና ተወራርሶ መቁየቱን ቅማንት የሚለው ቃል መሠረታዊ አመጣጡ ክም ኸንት ማለትም አንተ ካም ከሜለው የመጣ እንደሆነ ይገልዓሉ በመሆኑም እነቪህ በጭልጋ በአይከል እና በዙሪያው የሚናሩ ህዝቦች የካምን ባህል እምነት ቋንቋ ዐ ሳይበርዙና ሣይከልው ይዘው ይገኛሉ የሠንበት ቀናቸውም ቅዳሜ ነው ወደ ኖኅ ታሪክ ስንመለሰስና ቀደም ሲል የጠቀስው የጎንደር ታሪክ የሚለው መዕፃሃፍ ደግሞ እንዲህ ይለናል ኖኅ ባለቤቱ ከሞተችና ከቀበራት በኋላ የቀረችውን ጥቂት ዝመን ኖሮ አንደታ አገላለፅ በዐ አመቱ አንደዚህ መፅፃፍ በዐ አመቱ በአሁኗ የጎንደር ከተማ ሲሞት በመቃብሩ ላይ ምንጭ ፈልቆ በርካታ ሠዎችን ይፈውስ ነበር ከቪያም ለኖኅ መታሠቢያ ይሆን ዘንድ አምላክ በቤተመንግስት አሣቦ የኖኅ የመቃብር ፃውጡልት እንዲታነፅ ፈቀደ ይህም በሏለኛው ዝመን በንጉሥ ፋሲለደስ የታነሀው የፋሲል ግንብ ነው የፋሲል ግንብን ታዓምራዊ አሠራር ዝመኑ ላይ ስንደርስ እናየዋለን ኖኅ ከ ቅልክ ለ አመታታ ቤተሠጭን ሲመራ በተመሣሣይ አገላለፅ ኢትዮጵያን ሲያስተዳድር ናሮ ሲሞትም ልጁ ካም ተተክቶ ቤተሠቡንና አገሩን መምራት መግዛት ቀበለ የናኀ ልጅ ካም ከ ቅልክ ጀምሮ ሲያስተዳድር ቆይቶ ሲሞት ልጁ ኩሽ ተተክቶ ከ ቅልክ ድረስ የማስተዳደር ተግባ ሩን ተወጥቷል ከኖኅ ሶስት ልጆች አንዱ የሆነው የካም ነገድ በአፍሪካ ምድር እየተባዛና እየተስፋፋ ሄጻል ኖጥሞሊባል የቃል ኪዳኑ ምልክት አብሮ ይነሣል የጥንቷ ኢትዮጵያ ትንሳኤ ታሪክ የሚል ርዕስ ያለውና በመሪ ራስ ኤኤም በላይ በ ዓም የተፃፈው መፅፃፍ ውስጥ እንዲህ የሚል ነገር የተካተተ ሲሆን የታል ኪዳኑንና የቀስተደመናውን ሁኔታ ከሠንደቅ ዓላማችን ጋር አመሣክሮ ከነፃስረዳት ጎን ለጎን እነ ኖኀ ስለ ቆፅገጡት ምድርና ስለጠጡት ኀ ውፃ ወዘተ የማስረዳት ብቃት ስላለው እንጠቀምበታለን ዐፀዛፊው በደርግ ዘመን በጥንቷ የኢትዮጵያ መናገሻ ከተማ በደንጎላ በድንጋይ ሣጥን ውስጥ የተቀመጠና በኋለኛው ዘመን በሱባ ቋንቋ የተባፈ ሀሳድ አግኝተው ወደ አሜሪካ ወስደው እየዘገነ በመተርጎም ከ በላይ ትልልቅ መፃህፍት ሊዕፉ የቻሉ ናቸው እናም ከጉዳያችን ጋር የሚሄደውን መርጠን ስናይ በዐ ዓዓ የኢትዮጵያን ግዛቶችና አፍሪካን በሙሉ እስያን ጨምሮ ይገዛ የነበረው የኢትዮጵያ ንጉሀሠ ነገስት ይገዛቸው ለነበሩ ህዝቦችና አገሮች ሁሉ መተዳደሪያ የሚሆናችው ህግ ደንግጎ በሶስት ክባል የተከፈሉና ዛያ ስምንት አንቀፆች ያሱት አዋጅ አውጥቶ በበራና ላይ ፐሱባ ቋንቋ ፊደል አዕፎ ለሁሉም እንዲታደል አድርጓል በዚህ አዋጅ በአዋጁ ሶስተኛ ክፍል ስለሠንደቅ ዓላማ የተደነገገው እንዲህ ይላል። ያሬድ ግርማ ዓም መኩሪያ ዓም ጌታ ህሩይ ወልደ ስላሴ ከናህ በኋላ ያሉት ተከታታይ ነገስታት የነገደ ካም ነገስታት በሚል ስያሜያቸው እየተፈራረቁ እስከ ሏጴኦሪ ኛ ድረስ ቆይተዋል ከነዚህ ነገስታቶች የግዛት ክመን ምሮ አሁን አስካለንበት ዘመን ድረስም በርክት ያሉ ኣጅች የነገስታቱ መቀመጫ ሆነው አገልግለዋል ረጅም ክዘመን ባስቶባቿይው የኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ የነገስታቱ መቀመጫ ወይም ዋና ከዝ የነበሩ ተብለፀዐኑ በውል ሇሜታዐቁና ተደጋግመዐ የሚጠሩት ቦታዎች ጥቂት ይምሀሎ እንጂ በርክት አድርገን ስንዘረዝራቸው የሚከተሉትን ይመስላሉ ጎንደርጣና ማንኩሽ ቤንጓንጉል ውስጥ ቴብ ሳእላይ ግብፅ ናፓታ ደንጎላ በናፓታና በመርዌ መካከል የሳባ ከተማ መርዌ አትባራ አልፋ ገዳማ አፈረዋ ናት ወንድ በሸር ጣና ኤለፋንቲን ኀይደቡባዊ ግብዕ መረብ ከሰንዓ በስተምፅራብ ዛፋር ሠቡባዊ ኢራቅ መቋድሾ ዳጋ እስጢፋኖስ ጣና የፃዛ ፃውጌቤን መጠራ ከስከስ አዶሊስ ግሎማክዳ ተሆንዶ ዛልአንበሳ አክሱሉም አክሱምና ጎፃዕዮን በጥምረት አክሱም ስቅንቅን አክሱም ሮሐ ለላስታ ተጉለት ደብረ ብርዛን ሐረር የረር እንፍራዝ ጎርጎራ ጎመንጌ አዘዞ ጎንደር ደብረታቦር መቀደላ ላስታ መሥተሌ እንጦጦ አዲስ አበባ ተብለው ሲዘረበሩ እነዚህ ሁሉ ቦታዎች በተለያየ ዘመን የነገስታት መቀመጫ ሆነው ያገለገሉ ሲሆን በዚህም የጥንቱን የኢትዮጵያ ግዛት ስፋት መረዳት እንችትላለን ሁሉም ነገስታት በመረጠውና አመች በመስለው ቦታ መቀመጫውን ሲያደርግም የየራሱ መነሻ ምክንያት ይኖረዋል ለምሳሌ ኖኀ በኢትዮጵያ ምድር ቆይቶ ሲሞትና ልዱ ካም ተተክቶ ሮ ከሞተ በላ ልጁ ኩሽ ተተክቷል የኩሽ ልጅ ሠብታህ ደግሞ በአባቶቹ ምድር በኢትዮጵያ ንጉስ ሆኖ ከ ቅልክ ኢተዮጵያን አስተዳድራል ጉስ ሰብታህ አጠቃላይ የሚገዛውን ምድር አየተኳዚረ እየጎበኘ በነበረበት ጊዜ የዓባይን ወንዝ ሲቃኝ ጉዞውን ወደ ወንዙ መነሻ ያደርጋል ከምንጩ እንደደረሠም በአንድ ኮረብታ ላይ ድንኳን አስተክሎ አካባቢውን ሲቃኝ የአካባቢዐኑ የተፈጥሮ ውበት እጅግ አስደነቀው ይህም የተለያዩ ወንዞች የሚገብሩለት የጣና ዛይቅ ለነሮው ተስማሚ እንደሚሆን በመንንዘብ በጉብታው ላይ ካለው አፈረዋናት ከተባለው ቦታ ላይ ሐይቁንና ወንዙን ሊመለከት እጅግ በመማረኩ በዚያው ቦታ በርች የነበሩት ታላቅ ግንብ አስገንብቶ ወንድ በሽር በሉ ሠየመው ያሬድ ግርማ ዓም ሌሎች የተዘረዘሩት ነገስታትም በየአውራጃው ተበታትኖ ተሰራጭቶ ይኖር የነበረውን ህዝብ ጠቅልለው ያስተዳድሩ የነበሩት ከቦታ ቦታ እየተዘዋወሩና በየጊዜው መቀመጫቸውን አየለዋወጡ ነበር ነገር ግን በዋናነትና በሰፊው የሚታወቁት መናገሻዎች ናፓታ የሳባ ከተማ መርዌ አክሱም ላስታ ሸዋና ጎንደር ናቸው ይህም ሲሆን በጥንቱ ዘመን የቀድሞዋ ሠራዋ ኢትዮጵያ አንድ ራሱን የቻለ አሐዳዊ መንግስት ነበራት ማለት ነው የተጠቀሱት ቦታዎችም የንጉሰ ነገስት መቀመጫ ሆነው ያገለገሉ እንጂ የንጉሶች አይደሉም በየቦታው ከንጉሠ ነገስቱ በታች የሆኑ የየግዛቱ ንጉሶች ይሾማሉ የዘመናዊት ኢትዮጵያ የታሪክ አባት የሚባሉት ኘር ባህሩ ዘውዴ እውነተኛውን የኢትዮጵያ ታሪክ አጀማመር ለማወቅ የዕሁፍ መረጃዎች ብቻቸውን ብዙም አያራምዱንም ይላሉ በእርግጥም እንደዚያ ነው። አምላክም እሆናቸዋለሁ ምፅ ከቁ አብርፃም ለዓረቦችም ለአይሁዶችም አባት መሆኑ ይታወቃል ከዚህ በኋላ ነው አብርፃም ይስሃቅ ያዕቀብ አየተባለ ዳዊት የሚነሣው ዳዊት ሀሠላለሞንን ይወልድና አዜብ ደቡብ ማለት ነው በግዕዝ ንግስተ አዜብ ወይም የሣባ ንግስት ንግስተ ሣባ ማክዳ ከምትባለዋ ንግስት ጋር አቆራኝቶ ምኒልክን ሊወልድ የምናየውና ኢትዮጵያ የ ሺ አመት ታሪክ ያላት የምንባለው ነገር ግን ከአብርፃም ዘመን በፊትም ሆነ ከባቢሎኑ የቋንቋ ድብልቅ ዘመን በፊት በኢትዮጵያ የመጀመሪዎቹ ህዝቦች ይኖሩ የነበረ መሆኑን ከላይ ካየነው ሀተታ በቀላሉ እንረዳለን ሙ ምዕራፍ አሮጌው ስልጣኔ ከኢትዮጵያ ወደ ግብፅ በዓለም አቀፍ ደረጃ ጠንከር ያለ እውቅና የተሠጠው ታሪክ ዐፃፊ ግሪካዊው ሄሮዱተስ ነው ዓባይን የግብፅ ህይወት ነው እያለ ደጋግሞ የሚያነሣውም እሠ ነበር የግብፃውያንን የቀደመ ታሪክ ለመፃፍ መነሻዬ የናይል ዴልታ ድፍድፍ ነው ይላል ፄሮዱተስ ፄሮዱተስ የተወለደበተ ዘመን ቅልክ ዐ ላይ ነው አርሠን ጠቅሠው የኢትዮጵያን ታሪክ የዓፉትም በእውነታው ያምናሉ የቱ የነጋ ወልደ ስላሌ ባለታሪክ ኢትዮጵያ የተሠኘው መፃህፍ አንዱ ነው በዚህ መፃፃፍ በምፅራፍ ሶስት ቀደምቶቹ ግብፃውያን ይህን የናይል ወንዝ ዴልታ የማል ስም ሠጥተውት ነበር ይለናል ዓረቦቹ ደግሞ የጥንቱን የናይል ስም ይዐ ናይል ወይም ናይል ምስር ብለው ሀጠሩታል ከ ሺ ዓመታት በፊት ታላቁ የናይል ወንዝ ለግብፆች ህይወት አንደበረ ሁሉ አሁንም ህይወት እንደሠ ነው የናይል ውፃሃ ግብዕ ከመድረ በፊት ሲ ተራሮችንና አረንቋማውን ክፍል የኑብያን ግዛት አቋርጦ ይጓካል ሸለቆዎቹ ውስጥ የሚገኙትን ህዝቦች በአንድ ሠንግስት ጥላ ስር እንዲዋፃዱ የናይል ወንዝ አስተዋፅኦ ማድረጉን ሀፀፃፍት ሁሉ በአንድ ድምዕ ይስማሙበታል ኢትዮጵያውያን ከግብፅ ጋር ስለነበራቸው ግንኙነት ፄሮዱተስ ልዩ ጥናት ከማድረጉም በላይ ዲሞክሪቲየስ የተባለው የግሪክ ፈላስፋም እስከ መርዌ ድረስ ተጉዞ ፄዒዩሮግላፊ ስለሚባለው ስዕላዊ ፊደል አጥንቶ የምርምር ዘገባውን አቅርቧል እርሱ እንዲህ ይላል ኢትዮጵያውያን የስልጣኔ እርሾ ስለሰጧቸው ግብፃውያን የኢትዮጵያውያን ውለታ አለባቸው ከክልብፊት ሺ አመታት ቀደም ብሎ በናይል ወንዝ ሸለቆ ይኖሩ የነበሩ የተለያየ አምነት አስተሣሠብና ባህል የነበራቸው ህገዞች በአንድ የዝክር መንግስት ሲኖሩ ከሌሎች በገጠር መንግስት ከሚተዳደሩ ህዝቦች ጋር ተጣምረው አንድ ሌላ ላቅ ያለ መንግስት ማቋቋም ነበረባቸው እነዚህም መንግስታት ከሌሎች ጋር በመዋፃድ በጊዜ ሂደት የላይኛውና የታችኛው ግብዕ በሚል ስያሜ የሚጠሩ ሁለት መንግስታትን መፍጠር ቻሉ በቀደመው ዘመን ጥቁር ነብያንስ የተባሉት ኢትዮጵያውያን አሮጌውን ስልጣሄ በግብፅ ከመሠረቱ በንጊላ ነው ከመካከለኛው ምስራቅ አጎራባች አገሮች የመጡ ነገዶች ተባብረው በንጊለኛው ዘመን የተባበረ መንግስት መመስረት የቻሉትና እየገነነ የፄዱት ፈርኦን ማለት የተባበረ ወይም ጉብበር ማለት ነው በአነሀ ቋንቋ ከላይ የተጠቀሠው መፅፃፍ በጥንት ጊዜ የናይል ፈሠስ ሸለቆ የመጀመሪያው የስልጣኔ አንቀልባ ሆኖ ያገለገለ ምድር ነው በዚህ በለሙ የናይል ሽለቀ አካባቢ የሠፈሩ አያሌ ጎሣዎች ነበሩ ይህም ዘመኑ ከሺ አመት በፊት ነበር እነዚህም ጎሣዎች ኑሮዋቸውን በዚህ ሸለቆ አካባቢ በማድረግ አንድ ላይ ሆነው መቀመጥ ጀመሩ በዚያ ዝመን በቪህ አካባቢ የሚገኙ የነበሩ ነገስታት አካባቢውን በአጠቃላይ ለመግዛት ፍላጎት ስለነበራቸው በመካከላቸው ጦርነት ያካሂዱ ነበር እነዚህም ጎሣዎች ነገደ ኩሽ የሚባሉት ኢትዮጵያውያን ነበሩ ይለናል ወደሌላው የመረጃ ምንጫችን ስናልፍ የ ዓምቱ የተከለፃድቅ መኩሪያ የኢትዮጵያ ታሪክ ነብያ ናፓታ መርዌ ኛ መፅፃፍ በምዕራፍ እንዲህ የሜል ፃተታ እአእናገኛለን የታሪክ አባት የሚባለው ስመጥሩው ሄሮዱተስ ወደ ግብፅ መጥቶ ዐባይንም ጎብኝቶ በባዛፈው የታሪክ መፃህፍ እንደዚሁም ዲዮዶር የሚባለው የሮማ ፀፃፊ ከግብፅ በፊት ስልጡንና ገናና የነበረችው ኢትዮጵያ መሆኗን ህዝቦቿም ደግ አንግዳ ተቀባይ ሠሳማዊ በጦርነት ጊዜ ጀግና ጎበዝ መሆናቸውን እያጋነነ ፅፈዋል ኢትዮጵያም በአገር በጂምዎግራፊ አቀማመጧ ከፍተኛ ላዕላይ ግብፅ ግን ወደ ታች ታህታይ ስለሆነች ዓባይም ከላይ ከኢትዮጵያ ወደ ታች ዐወደ ግብዕ እየፈሠሠ እንደሚያጠጣት አፈርም እያቀበለ እንደሚመግባት እንደዚሁ እንደውፃው አወራረድ ስልጣኔን ለግብፅ መጀመሪያ የሠጠች ኢትዮጵያ መሆንዋን እነዚሁ የታወቁት የጥንት ፀፃፊዎች እነሠሥንም የተከተሉት ሁሉ አስፋፍተው ዕፈዋል በኋላ ግን ግብፅ ደግሞ ከኢትዮጵያ ያገኘችውን ስልጣኔ ይበልጥ አስፋፍታ እንደገና የኛውና የኛው ዳይናስቲ ነገስታት ኢትዮጵያን መልሠው እንደገዙ ከዚያ ወዲህ ደግሞ ኢትዮጵያውያኖች አይለው እንደገና ግብፅን ይዘው የኛውን ዳይናስቲ እንደመሠረቱና እንደገዙ ተዕፏል ይሉናል አንድ ሌላ ተቃራኒ መነሻ እንጨምር የዴቪድ ላምብ ፐከ ል በነብዩ እያሥ አረቦችና እስራኤል ተብሎ ተተርጉሟል በግብፅ ምድር በጋዛ የሚገኙት ፒራሚዶች ከመሠራታቸው አንድ ሺ አመት ቀደም ብሎ በ ቅልክ ወደ አረቢያ በመምጣት የተዳቀለውና የተዋሃደው ህዝብ በተከታታይ በቡድን በቡድን እየፈለሥ ከሠላጤው ምድር በመውጣት እንደ አዲስ ዘር ወደ ሰሜን ሠፈሩ በዚህ በኤፍራጠስና ጥግሪስ ወንዝ ሸለቆዎች የመጀመሪያውን የሠው ልጅ ስልጣኔ ፈጠሩ አውሮፓ ዘላን ጎሣዎች በጭቃ ጎጆዎች የሚኖሩበት አካባቢ በነበረበት ጊዜ ግብፃውያን ታሪካቸውን በራሣቸው ፊደል ይፅፉ ነበር ለመስኖ ልማት ቦዮችንና ፈሠሶችን በመዘርጋት የቅየሣ ስልትን ፈጠሩ። ምናልባትም በጊኋላ የቴምር ዛፎችን በእንስሶቻቸው እየለወጡ እየገኩ ከላይኞቹ ጋር ሣይስማመሙ አይቀርም የመጀመሪያው ግብር ታችኞቹ ገባሪ ላይኞቹ አስገባሪ ሆነው የተጀመረው በዚያን ጊዜ ይመስላል ኑብያንሶችምየነኑብያ ኢትዮጵያውያን ወረድ እያሉ ምርታቸውን ያዩ እንደነበር በብዙ ተዕፏል በእርግጥ አንድ አይደሉም አማልክቶቻቸው የታችኞቹ ጥጁኮርማ ነበር የላይኞቹ ብዙ አይነት ነበር አሞራና እባብ ይዘወተራል ኒል ዓባይ የጋራ አምላካቸው እንዲሆንም ተስማምተው ነበር ይባለል ይሉናል ካየናቸው ሀተታዎች የምንረዳው የመጀመሪያዎቹ የኑብያ ኢትዮጵያውያን ከዛሬው ኢትዮጵያ አልፈው እስከ ላዕላይ ግብዕ ግዛታቸውን አስፍተው ሲኖሩ ከመካከለኛው ምስራቅ አገሮች በየራሣቸው ነገድ እየተመሩ ልዩ ልዩ ግዛቶች ላይ ህዝቦች ሲሠፍሩ የጊለኛዋን ስልጡን ግብፅን የመሠረቷት ነገዶችም ወደ ጋዛ እና ወደ ላሣ እየተጠጉ በመጨረሻም በታህታይ ግብፅ መምፊስ አእንደሠፈሩና የአማልክት መቅደሣቸውን በመምፊስ ሠርተው ባልሠለጠነ የጎሣ አለቃ ሲመሩ አንደቁዩና የሳዕሳይ ግብፅ መስራቾች በቴብ የአማልክታቸውን መቅደስ አቋቁመው በዓባይ ላይ የበላይነትን ይዘው መጤዎቹን ሲያስገብሩ እንደቆዩ ታችኞቹ ከላይኞቹ ግብርናን እንደተማሩ እየቆዩ ሲፄዱም ከጥገኝነት ለመላቀቅ መሠልጠንጉ እንዳለባቸው በመረዳት ለዚህም የአካባቢው ትንንሽ መንግስታት መተባበር እንደሚኖርባቸው በመገንዘብና ተግባራዊ በማድረግ ላዕላይ ግብፅን መጠቅለል መቻላቸውን ነው ከድንጋይ ዘመን ወደ ወርቅ ዘመን እስኪሸጋገሩ ድረስ ብርቱ ሆነው መደራጀታቸውንም በቀላሉ እንረዳለን ቀደም ሲል ኢትዮጵያዊ ነገስታት ግብፅን ገዝተዋል የሜል ነገር አይተናል ይህ ሲባል ግን በዳይናስቲ ከሚሠላው ውስጥ የሚካተት አይደለም የመጀመሪያው ዳይናስቲ አና የመጀመሪያው ፈርኦን ፍፁም ተደራጅቶ ከመመስረቱ በፊት የነበሩ ታሪኮች ናቸው እነዚህን ሁለት የግብፅ መንግስታት ተብለው በላይና በታች የተከፈሉትን ጥቂት ፀሃፍት ሁለቱ ተባብረው ታላቋን ግብዕ መሠረቱ ይሉናል ነገር ግን የበርካቶች አገላለፅ ከዚህ የተለየ ሲሆን ይኸውም ታችኞች በራሣቸው ላይና ታች ሠሜንና ደቡብ በሚል የተከፋፈለ አሠፋፈር ሠፍረው በባላባቶቻቸው ሲመሩ እንደኖሩና ዋናው የበላይ ንጉሠነገስትና አስገባሪያቸው የላዕላዩ ግብፅ የጥቁር ኑብያንሱ ነባር መንግስት የነበረ መሆኑን ነው እነቪያን ባላባቶች አስተባብሮ ነው ማኔስ የተባለው የመጀመሪያው ንጉስ የግብፅን መንግስት ለመመስረት የቻለው ግብፆች በአንድ በተባበረ መንግስት ከተጠቀለሉ በኋላ ነው ተደራጅተውና አይለው ኢትዮጵያውያንን ከላዕላይ ግብፅ ከቴብ በሃይል ያባረሩዋቸውና ነዓ መንግስት መስርተው ታላቅ መባል የጀመሩት ማኔስ የመጀመሪያውን መንግስት መስርቶ ንጉስ የሆነበትን ጊዜ የግብዕን ጥንታዊ የሂዩሮግላፊ ዕሁፍ በመተርጎም የታወቁት ጆሴፍ ፍላቭየስ ማኔቶን ሻምፖሊዮን ሙሴ ማርዮት ወደ ቅልክ ሺ ዓመት ሲያደርሥት ቀይተው ነበር በመጨረሻ አሜሪካዊው ሚስተር ብሪስትድ ጠለቅ ያለ ምርምር አድርጎ ቅልክ ዐዐ አደረገው በመጨረሻው መጨረሻ ስቴይንዶርፍ የተባለው የጀርመን ሲቅ የጨረቃውን የዓመት አቆጣጠር ቀኑን እናየዐፃይ አቆጣጠሩን ግኝት ቀን ከ ሠዓቱንአመሣክሮ ቅልክ ዐዐ ዓመት ላይ ወሠነው ዛሬ ድረስ እዚህ ላይ እንደቆመ ይገኛል ስለዚህ ከግማሽ ሚሊኒየም በላይ በሆነ አድሜ የተባዛው የነገድ ካም ህዝብ አሮጌውን ስልጣኔ በላዕላይ ግብፅ መስርቶ ነበር ማለት ነው አሮጌውን ስልጣኔ በዐባይ የተቀበሉት የሏኋለኞቹ የታህታይ ግብፅ መስራቾች ደግሞ አሮጌውን አድሠው በፃይል ላዕላይ ግብዕንም ሲጠቀልሉ የአሮጌው መስራቾች ወደ ኑብያ ኢትዮጵያ ማለትም ወደ ናፓታ ተሸጋሸገዋል ናፓታ የኢትዮጵያ የመናገሻ ከተማ የሆነችው ለመጀመሪያ ጊዜ ቅልክ ዐዐ ሳላይ እንደሆነ በሂዩሮግላፊ ፅሁፍ ያለአንዳች አወዛጋቢ ሁኔታ የተረጋገጠ ነው ምናልባት የውጪ አገር ዐፃፍት ዐዐ ር ብለው ስለዓፉትና የአገር ውስጥ ፃፃፍትም በተመሣሣይ ዐዐ ቅልክ ብለው በመፃፋቸው በዘመናችን አቆጣጠር የ ወይም የ አመት ልዩነት ካልኖረ በቀር ትክክለኛዉ ጊዜ የተጠቀሠው ነው ከዚህ ዘመን በፊት ግን ቴብ መናገሻቸው ነበረች የመጀመሪያው ፈርኦን እነዚያን ሁሉ ነገዶች አደራጅቶ ኢትዮጵያውያኑን ከቴብ አባረረ ስለዚሀ ወደ ናፓታ መጡ በዚህ መሠረት ከዐዐ ሮ በፊት የነበረው ስልጣፄ ሁሉኔ ምንም እንኳ አሮጌ ቢሆን የነብያንሥ ነው የፈርኮኑ ምስረቃ መምልፈሲ ስለነበር እንደማለት በርካቶች ይህን ዘመን ያሠፍሩና ግን እንዴት። ካልን ወይም መሠረቱን ከጠየቅን ሁለት ቀደምት አገራት ሰለሚነሠ ነው የግሪክን አመሠራረት ከላይ ለማየት የተገደድነው አናም ከግብዕ ከግሪክ ከባቢሎንና ከሌሎች አጎራባች ቀደምት አገራት ክብ ውስጥ አንወጣም ሙሴ በሲና ተራራ የተፃፈ ህግ የተሠጠው ቅልአ ዐዐ ባለው ጊዜ መካከል ነዐ እስራኤላውያን በግብዕ በባርነት ያሣለፉት ከዑ ቅልክ ድረስ ለዐቦ አመታት ያህል ነው ግብዕ ስዕላዊ ፊደል ያገኘችው ዐዐ ቅልክ ላይ ነው ፔበን የራሷ ያደረገትውም በዚህ ዘመን ነውኔብ ማለት የአማልክት ቤት ማለት ሲሆን በጥንታዊው ስዕላዊ ፊደል ቤት ብለው ዕፈውበት ነበር ግብፅ አገር ከመሆኗ በፊት የመጀመሪያው ስዕላዊ ፊደል መስራቾች ግብዛውያን መሆናቸው በይፋ ይታወቃል ተብሏል ሚዩሮግላፊ አሉት ከዚያ ግሪኮች ፒክቶግራም አሉትና ቀጥለው ቅዱስ የፊደል ቅርፅ የሚል ስያሜ ሠጥተው ከዚያው ከስዕል ያልወጣ ፊደል ቁጥራትውን በርከት አድርገው አሣደጉት ግብፆች ሺ ዓመት ላይ ዛዮራቲክየቀሣውስት ፊደል አሉና አሁንም አሣደጉት በጥቅሉ ከሺ ሺ ዓመት ቅልክ በቤተመንግስትና በካህናት አለቆች ብቻ ይታወቅ የነበረውን ስዕላዊ ፊደል ለአባባፍ እንዲመች ሆኖ ነገር ግን ያው ስፅልነቱን ሣይለቅ እሰከነሙሴ መነሣት ድረስ ቐይቶ ወደፊት ታሪኩን እንደምናገኘው በመጨረሻ በነብያ ኢትዮጵያ በናፓታ ቆይቶ በነገሠው በቲፃርቃ ጊዜ ዲሞቲክየህዝብ ፊደል ተብሉ ተሻሸሉ ይሠራበት ጀመር ይህ ኢትዮጵያዊ ንጉስ ግብፅንም ሊቢያንም መካከለኛው ምስራቅንም የገዛ ንጉስ ነበርና ዲሞቲክን በደንብ እንዲስፋፋ አድርጎ ነበር በኋላ ላይ ታላቁ አስክንድር ታላቅ ተብሎ ግብዕን ሲይዝ የግሪኩና የዲሞቲኩ ተቀላቅሉ ኮፕት የሚባለው ፊደል ይሠራበት ጀመር ይህም ቅልክ ዐዐ ላይ ተጀምሮ ለሲ አመታታ ያህል ቆቀየና በዐዐ ዓምህረት ክእስልምና መፈጠር በሏላ ግብፅ በዐረቦች ስትያዝ የአርበኛ ፊደልና ጽሁና ተተካ በኑብያና በግብዕ ፀንቶ ቀረ ወደነጥባችን ስንመጣ በጥንቱ በፓፒረስበልጥ ብራና ይባናፍ የነበረው ስፅላዊ ፊደል ምንም አንኳ ለብዙ ኪ ዓመታት ተለዋወጠ ቢባልም መነሻውንም ይዘቱንም አምብዛም አልለወጠም ከጥቂት መከረባበት በስተቀር አሥ ይቆየንና ግን ፊደላቱ ሁሉ መሥነጩ የተባሉት ከግብፅ ከግሪክ እልፍ ሲል ባቢሎን እነዚህ አገራት ቀደምት ታላላቅ መንግስታት የተመሠረተባቸው አገራት ናቸፀዐ እነዚህ ሁሉ አገራት ቋንቋ ከመደባለቁ በፊት ያንኑ አንድ ቋንቋ የያዘ ህዝብ የሠፈረባቸው ናቸው እነዚህ ሁሉ አገራት ከኢትዮጵያ በፄዱ ጥቱር ህዝቦች የተመሠረቱ ናቸው እነዚህ ሁሉ አገራት ከቋንቋ መደባለቅና ከህዝብ ብተና ጋር በተያያዝ ልዩ ልዩ በተለይ የሴም ነገዶች ፄደው የታጨቁባቸው አገራት ናቸውጡ ታላላቅና አዳዲስ መንግስት መስርተው ከመግነናቸው በፊት ግን ነገደ ካም ኩሽ በጣም ያልሠለጠነና አሮጌ ስልጣኔ የሚባለውን መስርተዋል የገጠር መንግስት የሚባለውን አቋቁመዋል ፊደልንም ሣይቀር መስርተዋል ቀደም ሲል በመግባቢያችን ላይ ካካተትናቸው የልዩ ልዩ ፀዛፍት ዛተታዎች ውስጥ የዶክተር ተወልደ ትኩዕን መፃህፍ ጠቅሠን እንዲህ ሲሉ አንብበን እንደነበር የሜታወስ ነው የካም ዘሮች ያልሠፈሩበት ቦታ አልነበረም ሔሮዱተስ የግሪክ ቀደምት ነዋሪዎች የካም ዘሮች ነበሩ ብሏል የሚል ነገር አይተን ነበር ስንቀጥል የጥንት ግብፃውያን ስልጣኔ የነጮች ስልጣኔ አንዳልሆነ የሜከራከሩ ወገኖች የሲፊኒክስን ሄዛውልት ፊት ማየት በቂ ነው ይላሉ ያ ፊት ደግሞ የጥቁር ፊት ነው አሜሪካ በሚገኘው አፍሮ ሴንተሪዝም ማዕከል አንዳውም በግሪካዊነት የሚታወቁት ሶቅራጠስ ሆሜር የሂሣቡ ሊቅ ፓይታጎረስና ኢኩለሊድ ሁሉ ጥቁርች እንደነበሩ ያስረዳሉ በስነ ፅሁፍ ረገድም ቢሆን የግዕዝ ሳብዕ ፊደላት የተለየ ድምዕ ተሠጥቷቸው በቁማቸው ከኢትዮጵያ ፊደላት የተቀዱ ናሻው ይህ በተጠየቅ ወይም በሎጂክ ያለ እውነታ ነው እንደቢሁም በዚህ በኢትዮጵያችን ላላው ሃይልና ለተሠሩት ትልልቅ ስራዎች ተጠያቂ የሆነ ትውልድ ነበረ አለም ይኖራልም ይህ እሣተ ነበልባል ትውልድ ነው ጥበብንና እውቀትን ከመጀመሪያው ጀምር ለዓለም ህዝብ በግብዕ አድርጎ ወደ ግሪክ በመላክ የታላቅ ስልጣኔ ባለቤት አስማተሪና መሪ የሆነው የሚል ነገር እናደምጣለን ወይም እናነባለን ይህ ስለተባለ ብቻ ሣይሆን የመጀመሪያውን ስፅላዊ ፊደልን ጥቁር ነብያንስ ባሠራቸው መቅደሶች ላይ ቤት የሚል ዛሬ የበፊደል ቹርዕ ያለው ፅሁፍ ጸግብዕ ምስረታ በፊት ተዕፎበት የነበረ በቁፋሮ ተገኝቷል አንባብያን ከመዕፃና ቅዱሀሠ ወጥቶ የተዘረዘረውን የካም ኩሽ ነገድን መለስ ብላችሁ ብታዩ ታሪካችን ፍሠቱን ጠብቅቐ ከላአሳይ ወደ ታህታይ መፍሠውጮን በቀላሉ ታረጋግጣላችሁ አላለሁ ግልጽ ነው ፈገግም ያሠኛል የኖኅ መርከብ በጣናውበኢትዮጵያው አራራት ተራራ አረፈች ማንም አረፍ ሊለኝ አይችልም እዚህ ላይ ብትሉኝም አላርፍም ተግባብተን እንደመጣነው እዚህኛው ትረናላ አዚያኛው ትረፍ በታሪካችን ላይ ቅንጣት ተፅእኖ አያሳድርም አንባብያን በመሠላችሁ ልትዐስነ ትችላላችሁ ምክንያቱም ከሶስት ነገር አያልናም ታሪኩ። ከዚያ ወደ ዋናው ጉዳይ እናልፋለነ ዛሬ በአንድ ኢትዮጵያና በኢትዮጵያዊ ስም የሚታወቀው የአገራትችንና የህዝቦቿየነገዶቿ ስያሜ የቀድሞ መጠሪያዎች በርካታ ነበሩ በኦሪት ዘፍጥረት እንደተቀመጠው የኖህ ልጆች ሴም ካም ያፌት መሆናቸውን የካም ልጆች ኩሽ ሜዕራይም ፋጥ ከነዓን መሆናቸውን እንደሚገልፀው የኩሽም ዘር ተራብተውና በርክተው ከዛሬው ሠዳን ጀምሮ እስከኤርትራ ባህር ድረስ ያለውን አገር ይዘው ይኖሩ ነበር ስለዚህም ቅልብቭ ከ ዓመታት መካከል ካሉት ጊዜያቶች ጀምሮ ግብፆች በሐውልታቸውና በፓፒረስበለጥ ብራና ፅሁፋቸው ላይ እንደፃፉት ኢትዮጵያን ብዙ ጊዜ የኩሽ አገር አንዳንድ ጊዜ የኾንት አገር እያሉ ይጠሩት ነበር ኩሽ ሲሉ ያው የነገድ አባትን ስያሜና የዘሮቹን መኖሪያ ምድር መሠረት አድርገው ነው አባ ጋስፖረኒ ደግሞ ፋጥ የሚለውን ጵጥ ካሉ በኋላ ኾንት አሉት ይሉናል አንዳንድ ጊዜም የደቡብ ምድር ወይም የነህሴ አገር እያሉ ሲጠሩት ኖረዋል ንት የሚባለው አገር ከሠሜናዊ ኢትዮጵያችን ጀምሮ እስክ ኤልማንደብ የየመንንም ግዛት የሚጨምር ነበር የሚሉን ደግሞ ተክለዛድቅ መኩሪያ ናቸው ነህሴ ማለት ደግሞ ከነገደ ካም ኛው ንጉስ ተብሉ የተመደበ ስለሆነ በመሪው ስም የነህሴ አገር ማለታቸው ነው በማቴዎስ ወንጌል በምዕራፍ ቁ ላይ እንደሚገኘው ደግሞ ንግስተ አዜብ ይህን ህዝብ ለመፋረድ ትነሣለች የሰለሞንን ጥበብ ለማየት ከምድር ዳር መጥታለችና የሚለጡን በኛ በግዕዝ ቋንቋ አዜብ ማለት ደቡብ በደቡብና በምፅራብ መካከል የሚገኝ ማለት ነው ይህም ጥንታዊ ግብፆች የደቡብ አገር ከሚሉት ጋር ይገናኛል የሆነ ሆኖ ግብፆች የኩሽ ህዝብ የሰፈረበትን አገር የደቡብ አገር የኩሽ አገር የቱንት አገር እያሉ ጠርተውታል የሴም ዘሮች መጥተው ከተቀላቀሉ በንላም የሰፈሩበትን የኢትዮጵያን ሰሜናዊ ክፍል በቀድሞ መጠሪያው ኙንት እያሉ ነበር የሚጠሩት ሌሎች ደግሞ እንደዛሬው አጠራራችን ኢትዮጵያ በማለት ሲጠራት አንደኖሩ እናያለን አቢሲኒያ የሚለው ደግሞ የኩሽ የልጅ ልጅ በነበረው በናምሩድ ልጅ በአቢስ ስም የተሰየመ ነው ግሪካዊው ሊቅ ሆሜር ቅልክ ከ የነበረው በኤልያድ ስ በምዕራፍ በተለይ ኢትዮጵያ እያለ ደጋግሞ ይጠራል የታሪክ አባት የተባለው ፄሮዱተስ ቅልክ ኢትዮጵያ ይላታል ከእስራኤሎችም ወገን ተመሣሣይ አጠራር እናገኛለን ቅልክ ላይ የነበረው ዳዊት በመዝሙሩ ኢትዮጵያ ሲል በኛው ቅልክ የነበረው ኢሣያስ ደግሞ በትንቢቱ በምዕራፍ እና ሶፎንያስ በምዕ ቁ የኩሽ አገር እያሉ ነው የጠራት። ያኔ አይኦቶፒያ ለ ተብሎ የሚነበብ ያልሰለጠነ ፊደል ነበር የነበራቸው የኋለኛው ዘመን ግሪካዊ ሊቅ ፄሮዱተስም ቅልክ ላይ የተወለደው ኢትዮጵያውያን ወይም የኢትየጵያ ነዋሪዎች ከሰዎች ሁሉ የተዋቡና ታላላቆች ቁመናቸው ያማረ ፃያላን ናቸው ይላል ኛ መፃህፍ ምጋ ቁ ይሄ ሁሉ በቀድሞው ባልሰለጠነው ፊደልና ቋንቋ ውበትን ለመግለዕ ሲጠቀመበት የኖሩት ቃል ነው ቀደም ሲል የነጋ ዐልደስላሴ ዛለታሪክ ኢትዮጵያ ገፅ ላይ ያየነውን አንድ አንቀፅ አንድገመው የግሪክ አፈ ታሪክ እንደሚለው ከሆነ የተቃጠለ ፊት ያላቸው ሰዎች ለሚለው አነጋገር ትርጉም ሲሰጥ ወራሪ ጠላት ገብቶ አገሩንና ንብረቱን ከመውሰዱ በፊት በአካባቢው ያለውን ንብረት ሁሉ ማውደም ማለት ነው ይላል በማለት የእነፄሮዱተስ ዕሁፍ ላይ የራሰ ን ፅሁፍ ጨመረ የተባለውን ማኔቶን ጠቅሰው ጠቁመውናል ማኔቶ ቅልአ ላይ እንደነበረም አይተናል ምንም አንኳ ይህ መፅሃሳ ከቪህ ያለፈ ነገር ሊነግረን ባይችልም ለኛ በቂ ነዐ ይህ ወቅት ማለትም ቅልክ ዐ ማለት አስገራሚ ዘመን ነበር ታላቁ እስክንድር ታላቅ የተባለበት ዘመን ግብፅን ያስዋበበት ዝመን የእስክንድርያን ከተማ በስመ ሰይሞ ሰአት መብራት የሜበራባት ከተማ አድርጎ ያሽበረቀበት ዘመን ነበር አስክንድር ያልያዘው ኢትዮጵያንና ህንድን ብቻ ነበር ነገር ግን እሉ የሞተው በ ነበርና የጦር አለቀቹ ሙ ግዛቱን ሲከፋፈሉ ገድለውታልም ይባላል ከእሱ ዓላማና እቅድ ውጪ የሆነ ተግባራትን እንደፈፀሙ ታሪክ ይነግረናል እስክንድር የሆሜር ፍፁም አድናቂ እንደነበርም ይታወቃል ኢትዮጵያንም የሚያውቃት እነሆሜር በፃፏትና ባዩባት አይን መሰረት መሆኑ ግልፅ ነው በጥቅሉ እስከእርሱ ዘመን ድረስ ኢትዮጵያ የተዛባ ትርጉም አልነበራትም የሆነ ሆኖ ከእርሱ ሞት በኋላ ታሪክ ተለዋውጧል እናም ያ ዘመን የኑብያ ኢትዮጵያው ፊደል ከዲሞቲክ የህዝብ ፊደል የተቀላቀለበትየአዶሊስ ወደብ የተሰራበት ወደቡ ከእስክንድር ተከታዩች አንዱ በሆነው በኘቶሎሚ በጥሊሞስ ስም የተሰየመበት አክሱማውያን መግነን መታወቅ የጀመሩበት ለመጀመሪያ ጊዜ ዘመናዊ ወደብ የተሰራበት በግብፅ ጥንታዊው ፅሁፍ ቀርቶ ኮኝት ተግባራዊ የተደረገበት የአፃዝ ቁጥርን ለመጀመሪያ ጊዜ ከግሪክ ፊደል ወረሱ የተባለበትአንደ እውነቱ ከሆነ ዳግም የተፈጠሩበት ታሪካቸውን በግሪክ ቋንቋ መፃፍ የጀመሩበት በደቡብ አረብ በየመን የእነ ዜውስ ጣኦት የተተከለበት ዘመን ነበር ማኔቶ ግሪካዊ ሆኖ ሣለ የግብዕ ካህን የሆነበት ዘመን ነው ደራሲም ነው ፈላስፋም ነው ታሪክ ፀፃፊም ነው አፈታሪክ የሆነውን ነገር ያውቃል የእነፄሮዱተስን ፅሁፍ የማሻሻል የመጨመር ብቃትም እውቀትም ስልጣንም ነበረው የግሪክ አዲሱ መዝገብ ቃላት የተዘጋጀበት ዘመን ነው ነብያም የተያዘችበት ዘመን ነው እስክንድር ግን የአማልክት መቀመጫ የእነዜውስ አገር እየተባለች በእነ ሆሜር የተገለፀችውን አገር በጦር መያዝ አልፈለገም ግብዕን ከያዘ በኋላ እንኳ ነብያን አልነካም ይልቁንም ከልጅነቱ ጀምሮ ያስተማረው አርስቶትል በመከረው ምክር መሰረት የዓባይን ምንጭ አስመረመረ እንጂ በኋላም መጥቶ ለኢትዮጵያዊቷ ንግስት የአክብሮት ሰላምታውን አቀረበ እንጂ ስለቪህ የትርጉም ለውጥ ማለትም ማውደም ማቃጠል የሚለው እግረ መንገዱን የተቃጠለ ፊት ወዘተ እየተሰኘ ተሻሻለ እንጂ ጥንትማ ኢትዮጵያ ኢትዮጵያ ነበረች አፈታሪኩን ይዘን አይደለም ይህን ያምንለው እሱን እንደ አንድ ተጨማሪ ማዳበሪያነት እየተገለገልንበት ነው ገና አልጨረስንም ኢትዮጳስ ኛ ኢትዮኢስ ኛ የሚለው ስም ግሪክ ከመታወቋ ሺ አመት ቀድሞ እዚህ የነገስታት መጠሪያ ስም የነበረ ነው ኢትዮኒስ በአማርኛም በግዕዝም በሱባም በእንግሊዝኛም በምንም ቢለዋወጥ ያው ኢትኦፒስ ነው ያው ነዋ። ዛሬ በኢትዮጵያ ውስጥ የሜነገሩት ከ የሚበልጡ ልዩ ልዩ ቋንቋዎች ሁሉ ከተጠቀሁት እናት ቋንቋዎች አንደመነጩም ይታወቃል የኢትዮጵያ ህዝብ ተሠባጥሮና ተቀላቅሎ መስፈር ከቋንቋዎች ስርጭትም አኳያ ሊገለዕ ይችላል በጥቅል ሲታይ የኢትዮጵያ ህዝብ ተወራርሷል ተጋብቷል ተዛምጂል በጋራም የረጅም ታሪክ ባለቤትነቱን በጦርነትና በሠላም ጊዜ ተጋርቶአል ባሃር ላጵሶ ዓም ከዚህ አንፃር በኑብያ ኢትዮጵያም ሆነ በአክህሠሁሙ ኢትዮጵያ የነገስታቱ የቨር ፃረግ አመዛዘዝ ወጥ የሆነና ተዋረዱን ጠብቆ የተከታተለ አነጋገስ ነበረ ብሎ ማሠቡ ብዙ አያስኬድም ይህ ምናልባት በኋለኛው የአክሠም ዘመን ተግባራዊ የተደረገ ቢሆን እንጂ በጥንቱ ዝመን ሆኖ ነበር ለማለት አይቻልም የአሁኗ ኢትዮጵያ መስራቾች አክሠማውያኑ መሆናቸው ይታወቃል ነገር ግን ታሪክ የሚነግረን ከጎናቸው ያለው መንግስት እየደከመ ሲፄድ የናጀታና የመርዌው አክሥማውያነ አክሥሥምን እአያተነ እያገነነ መነሳታቸውን ነው ዛሬ በካርታ ተከልለው ሁለት የጎረቤት አገራት የሆነት እነሺህ ህዝቦችና መንግስታት በጥንቱ ዘመን አንድ በነበረው ግዛታቸው በአንድ አይነት ስም ሲጠሩ ያሣለፉ ናቸው ልዩነታቸው በነብያ በኩል ኩቦች መበርከታቸው በአክሀጮ በኩል ሴማውያን መበርከታቸው ሲሆን በባህል በልማድ በቋንቋና በአምልኮ ላይ የተመሠረተ ሆኖ እናገኝዋለን ይህም ሲባል የናፓታና የመርዌዎቹ ከግብፅ እንደመዋሠናቸው መጠን ሙ ቋንቋና ባህል ወግና ልማድ አምልኮና መሠል ነገሮቻቸው ከግብዕ ጋር የተወራረሠ ነው በአክሥም በኩል ደግሞ ከደቡብ አረብ እንደመዋሠናቸው መጠን የተጠቀውሠት ነገርች ከደበብ አረብ የሚወራረሥ ናቸው ደቡብ ዓረብ ስንልም በየመን አድርገው ቀይ ባህርን ተሻግረው የገቡ ያልናቸውን የሴም ዘሮችን መሆኑ ነው ይህ በአንዲህ እንዳለም ዓረብ ስንል ከእስልምና በፊት ቦታን ከእስልምና በጊላ የሀይማናቱ ተከታዮች የሰፈሩበትን ቦታ መወከል መጀመሩን አንዘነጋም በአሁኑ ጊዜ በኢትዮጵያ የሚነገሩ ቋንቋዎች በምሁራነ እይታ በ የተከፈሉ መሆናቸው ይታወቃል የኩሽ ቋንቋዎች አገውኛ ቤጂኛ ብሌን ሀድይኛ ከምባትኛ ደራሲኛ ኮንሶኛ ሲዳምኛ ሳሆኛ አፋርኛ ሱማለሊኛና በሠፊው ኦሮምኛ የሚገኘበት ሲሆን በጠቅላላው ያህል የኢትዮጵያ ብፄረህዞቦች የኩሽ ቋንቋ ተናጋሪዎች ናቸው የኦሞ ቋንቋዎች ያህሉ የኢትዮጵያ ብሔረሠቦች የሚናገሩበት ቋንቋ ሲሆን ከነዚህ መካከል ከፍኛ ጃንጃሮኛ ወላይትኛሽሸናሽኛ ጊሜርኛ ኮሉኛ ሁንታ ማጂኛ ዶርዚኛ ይገኙባቸዋል የሴም ቋንቋዎች አማርኛ ትግረ ትግርኛ አርጎብኛ ጉራግኛ ጋፋትኛ ሐረርኛን ጨምሮ አስራ ሠባት ብሔረሠቦች የሴም ቋንቋ ተናጋሪዎች ናቸው ተብሎ ተዝቨርዝሯል በዚህ መሰረት ስለ ልዩነት እና ስለአንድነት ስናነሳ ለምሣሌ በአፄ ዮዛንስ ኛ ዘመን ንጉሠ ነገስት ዘኢትዮጵያ ተብለው የነገሠትና የሚታወቁት ራሣቸው አዔ ዮሐንስ ነበሩ መቀመጫቸውም መቀሌ አድዋ ነበር ልክ በቢያው ዘመንም አፄ ምኒልክ የሸዋ ንጉስ ነበሩ አፄ ምኒልክ የሸዋ ንጉስ ቢሆኑም ግን ለማእከላዊው መንግስት መገበራቸው አልቀረም የንጉስ እና የንጉሠነገስትን ልዩነት ሳንዘነጋ እነዚህ ሁለት ነገስታኑ የሚያስተዳድሩት ህዝብ በቋንቋ በባህል በጂኦግራፊ አንዲሁም በሌሎች ዘርፈ ብዙ ነገሮች የተለያየ ህዝብ ነበር በብሔርም አእንዲሁ ሁለቱም የየራሣቸው ሠራዊት ነበራቸው ሁለቱ ነገስታት አንዲሁም የሚያስተዳድሩት ህዝብ ግን በአንድ ኢትዮጵያ ስር የሚካተቱ ናቸው የሚገናኙት በአመትም በሁለት አመትም ወይም ጦርነት ሲኖር አሊያም በሌላ ጉዳይ ብቻ ነበር ሌላው ቀርቶ ምኒልክና ዮፃንስ በብፄርምእናት ቋንቋቸው አንድ መሆኑን ሣንዘነጋ በሚናገሩት ቋንቋም ልዩነት ነበራቸውጡ። በማለት ይጠይቃሉ የሆነ ሆና ፄክሶሶች ለዐዐ አመት ግብፅን ገዝተው በኛው ዳይናስቲ ተካተው ይገኛል ብዙ የስልጣኔ ስራ እንደሠሩም ይነገራል ስማቸውም የነገስታቱ የብዙዎቹ በፃውልት ላይ ተገኝዢል አፒፒ ይባላል የአብርፃም የልጅ ልጅ የያዕቆብ ልጅ ዮሴፍ ወዐንደሞቹ ስጠውት የመጣውና የታሠረው በህልም አፈታት ምክንያት ተፈትቶ እንደራሴ የሆነውም አባቱን ያዕቆብንም ከነቤተሠቡ ከከነዓን ወደ ግብዕ ያስመጣው በነዚሁ በሂክሶሶች ነገስታት ዘመነ መንግስት ጊዜ መሆነ የተረጋገጠ ነው ታላቁ መፃህፍ በሃዋርያት ስራ ም ቁ የአስራኤል ህዝብ በምስርበግብፅ በረከተ ሌላ ንጉስ ዮሴፍን የማያውቅ እስኪነሣ ድረስ ይህ በዘመዶቻችን እየደረሠ ያለው ስለዚህ ነውየሚለውም ቀደምት ፈርኦኖች በሌላ ነገስታት መባረራቸውን ያስረዳል የግብፅ ህዝብ ምንም እንኳ የኒክሶሥ ነገስታት በርካታ ስራዎችን ቢሠሩም በዐጥታ ሊገዛ አልፈለገም አመፅ በረከተ ስለዚህ የቴብ የአሞን ካህናት ከላዕላይ ግብፅ ሹማምንት ጋር ተስማምተው ሳቅኑሪ ኛ የተባለውን ግብፃዊ መሪ አድርገው አፒፒ የተባለውን ከዛክሶሥ ወገን የሆነ ፈርኦን በነገሠበት ዘመን ውጊያ ጀመሩ ሳቅኑሪኛ ተሸንፎ ተባረረ አሁንም ውጊያው ቀጠለ እናም ከ ድረስ የቆዩትን ነገስታት በአህሞሲሥ መሪነት ከግብፃውያን ተወላጆች ጋር በመተባበር በሽሽት ያለው ሠራዊት ተደራጅቶ በመግጠም ሂዚክሶሶችን ማሸነፍ ተቻለ እነርውጮም ከነህዝባቸው ተበተነ ግማሹ ወደ ምስራቅ የቀረው በየመንገዱ በከነዓን አገር ተበተኑ ቀዳማዊ አህሞሲሥ ድል አድርጎ ስልጣን ከያዘ በጊላ ፄኒክሶሶች የመሠረቷቸውን አዳዲስ አምልኮ ጣኦቶችን እያፈራረሠ የቀድሞዎችን እየተካና እያደሠ በደንብ አሠራው ከዚህ በጊሳ ነው ግብፃውያን እንደአዲስ ተደራጅተው አገር መውረርና ግዛት ማስፋፋት የቻሉት የግብፅ ጦር ሠራዊት የሞዓባውያንን የኤዶማውያንን የዓ ልስጤማውያንን የፄቲትን ፓለስታይንን የዓረባውያንን ሠሜናው ክፍል ሁሉ ከአሶርና ከባቢሎን በስተቀር ታናሸ እስያንቱርክን የነብያ ሠሜንን በሙሉ ወግተው እያስገበሩ በየአገሩ የሚገኘውን ወርቅ ብር መሣሪያና ልዩ ልዩ ሀብት በዘረፋም በግብርም እየሠበሠቡ የግብፅን ቤተ መንግስት በዛፃብት አጥለቀለቁት ነገስታቱ ሁለ ነገራቸውን በወርቅ ማሠራት የጀመሩበት ዘመንም ይህ የአህሞሲስ ዘመን ነበር ከአህሞሲስ በኋላም ቱትሞሲስ በሚለው ስም ነገስታት የተከታተሉ ሲሆን በቱትሞሲስ ኛ ጊዜ ግብፅ የዓለም አገሮች የበላይ የሆነችበት ዘመን ነበር ባለታሪክ ኢትዮጵያ የተሠኘው መፅፃዛባ ቀዳማዊ ቱትሞሲሲ በነበረበት ዘመን በሞሶፖታሚሜያ ውስጥ የነበሩትን አሶራውያንን ባቢሎንን ድል በመምታቱ ስሙና ዝናው የገነነ ነበር ይለናል አናም አቢደ በተባለው ታላቅ ቤተ መቅደሥ ውስጥ የተገኘው ፅሁፍ የሌሎችን ውጤት ጨምሬያለሁ ከኔ በፊት በነበሩት ነገስታት ጊዜ የነበሩት አማልክት በደንብ ተመልኮባቸዋል መቅደሣቸውም በጥሩ ሁኔታ አሸብርቀው ታይተውሳቸዋል የግብፅን ዳር ድንበር ፀሃይ እአስከምትደርስበት ድረስ ከማስፋቴ በላይ ግብፅን ከሌላ አገር የላቀች አገር አድርጌያታለሁ ይላል ስለዚህም ግብፃውያን ከድንጋይ ዘመን ወደ ወርቅ ዘመን የተሸጋገሩት ከኛው መቶ አመት ቅልክ ሲሆን እስከዚህ ዝመን ድረስ ኢትዮጵያውያንን ለማስገበር ደፋ ቀና ሲሉ ነበር እንጂ ተሣክቶላቸው አልያዚትም ከዚህ ዘመን በኋላ ግን ለ አመት ያህል ልንገብርላቸው ሣንገደድ አንቀርም ከዚያ በፊት ግን ስለጠንዛችን ስለ ዓባይ ቀደምት ፀሃፍት ካሉት ተነስተን ዛሬ ያለበትን ሁኔታም ጨምረን ጥቂት ነገሮችን እንይ ዓባይ ከሚያምር አዳራሹ ወጥቶ በሠረገላ ተቀምጦ እየተጎማለለ ግራና ቀኝ የደስታ ድምፅ ሰሚያሠማው ህዝብ ፈገግታ እያሣዬ ለረጅም ዝመን እንደሚዓዝ መስፍን የዓባይም ውፃ ከአዳራሹ ከጣና ወጥቶ ለነብያና ለግብፅ መሬት ህይወት እየሠጠ ከረጅም ጉዞ በጊኒላ ከቤተዘመዱ ከሜዲትራኒያን ባህር ይገባልና አረፍ ይላል ይተኛልም በጉዞው ወቅት ሁልጊዜ አግረ መንገዱን ለአሸዋማው ለግብዕ አገር የአፈር ስንቅ እንዳቀበለ ይኖራል ለዚህ ውለታ ግብፃውያኑም ነኑብያዎችም ሣይቀሩ ለዓባይ የአምላክነት ደረጃ ስጥተው በህይወት ላይ ህይወት ከምትጨምርላቸው ከፀፃይ እኩል እያመለኩ የነጭ በፊ መስዋዕት ሲያቀርቡለት ናረዋል ጥንታውያን ግብፆች ከኛ ይበለጥ ዓባይን በመውደድና በማክበር ያመልኩታል ስሙን የአማልክቶቻቸው ካህናት ይኸውም ማሰት የቀለም ሠዎች የሆትት የተማሩት ሐፒ ቅዱስ ወንዝ ሊሉት ያልተማሩት ህዝቦች ደግሞ አቱር ወይም እውር ወንዝ ብለውት ይገኛል የግብዕ አገር ራሥ የደቡብና የሠሜን አገር እንደሚባለው ንጉሥም የደቡብና የሠሜን ንጉስ አንደሚባለው ዓባይንም የደቡብና የሠሜን ዓባይ ብለው ምስሉን ለምለም ነገር በራሣቸው ባሠሩ በእጃቸው ለአማልክት የሚሠጥ የፍራፍሬ ስጦታ በያዙ ሠዎች ተስሎ ይታያል አንዳንድ ጊዜም ብቻውን ይሣላል ከምስሉ ቱ በሉዘር ሙዝየም ኢ የተቀመጡትን ተመልክቻለሁ ይሉናል የዚህ መፅሃፍ ዋነኛ ምንጫችን ክቡር ተክለባድቅ መኩሪያ እናም የአማልክቱ ካህናት ዓባይ ከኦስሪስ በጎ አድራጊው አምላክ ክንድ እየፈሠሠ ለፍጥረት ሁሉ ህይወትን የሚሠጥ ራጮ ከፀፃይ የሚወዳዳር አምላክ ነው ብለው ለዚሁ ለበጎው ተግባሩና ለአምላክነቱ የሚገባ መዝሙር ደርሠውለት መዝሙሩን ማስፒር የተባለው ፈረንሣዊ ፀፃፊ ወደ ፈረንሣይኛ ተርጉሞታል የአማልክት አገር ከሚባለው ክኢትዮጵያ ከሚመነጨው ዓባይ ህይወታቸውን ደጅ የሜጠኑ የጥንት ከተሞች መርዌናፓታቴብሔሬክሊዮፖሊስመምልፊስ በሚያልፍበት መንገድ ላይ ተኮልኩለው ይታያሉ ከአነዚህ ውስጥ መርዌና ናፓታ የነብያ ኢትዮጵያሔሬክሊዮፖለስፄሌሴዎፖሊስ መምፊስ የግብፅ ከተሞች ናቸው ባለመቶው በር ከተማ ብሎ ፄሮዱተስ የሠየማት የቴብ ከተማ ግን በሁለቱ አገሮች መካከል ሆና የደከመ ግብፃዊ ፈርኦን ሲለቃትየበረታ ኢትዮጵያዊ ንጉስ ሲይዛት እንደ ካምቤዝ የሶርያ ንጉስ ጨካኝ የሆነ ወራሪ ሲያፈርሳትከወረራ በጊላ በኢትዮጵያውያነ ወይም በግብፃውያኑ ነገስታት መልሳ ስትሠራ የኖረች ናት ቴብ መከረኛ ከተማ ነበረች ለማንኛውም ግን ዓባይንና ምንጩን ለመያዝ ያላሠፈሠፈ ነገስታት አልነበረም ዓባይ ያኔ አምላክ ተብሎ ይሠገድለታል መስዋፅትም ይቀርብለታል ይመለካል በጊለኛው ዘመን ደግሞ የኢትዮጵያውያን ነገስታት ማስፈራሪያ ሆኖ በማገልገል ዋ። ነገር ግን የነብያ ኢትዮጵያና የአክሱመሙ ኢትዮጵያ አንድ አገር ነበሩና ልንል የምንችለው ግብፆች ክፊሉን ኢትዮጵያ ገኩቡ ከፊሉን ደግሞ በርቀት ሆነዐው አስገበራቸው ነው በእነዚያ ዘመናት በኑብያ ያሉት ኢትዮጵያውያን ውስጥ ለውስጥ የነባነት እንቅስቃሴ ሲያደርጉና ያገኙትን የመንፈሳዊና ስጋዊ አስተዳደር ስልጣን ተጠቅመው የግብፅን ግዛት ነቅለው ለመጣል ሲሞክሩ ቀይተዋል ከረጅም ጊዜ በኋላም ተሳክቶላቸው የግብፅን ስራዊት ጠራርገው ለማስዐጣትና ነፃነታቸውን ለመተዳጀት ችለዋል በአጠቃላይ የግብፅ ግዛት በኢትዮጵያ የቆየው ክከ ቅልክ እንደነበር ታውቋቷል ይህም ማለት ለ አመታት ያህል መሆኑ ነው የኢትዮጵያውያን ሐብት በከፍተኛ ሁኔታ የተዘረፈበት ዘመን መሆኑም የታወቀ ነውና ናፓታ ለጊዜው ቀዝተዝ ብትል አይገርም ምዕራፍ ከንግስት ሳባ እስከ ንጉስ ባዚን ያሉት የኢትዮጵያ ነገስታት ዝርዝር የግብፅ ግዛት በኢትዮጵያ በቆየበት ወቅት ግብፆች ሲመጡ መመከት አቃታቸው ካልናቸው ከአሜን አምፃት ኛና ከፃውአ በኋላ እንዲሁም ግብፆች እስከወጠበት እሰከ ድረስ የነበሩት የኢትዮጵያ ነገስታትና ከእነርሱ በኋላ እስከተዘረዘሩት እስክ ተዋስያ ዴውስ ማለትም ከንግስተ ሣባ በፊት እስካለውና ከ እስከ ድረስ እስከነገሰው ያሉት የኢትዮጵያ ነገስታቶች በግዛት ዘመናቸው ምን እንደፈፀሙም ሆነ ስለ ሌላ ተያያዥ ታሪካቸው የሜገልዕ ማስረጃ ከስም ዝርዝራቸው በቀር አልተገኘም ምናልባትም የነብያ ኢትዮጵያ ከግብፅ ቀንበር ከተሳቀቀ በኋላ እየቀዘቀዘ ፄዶ ከኤርትራ ባህር ወዲህና ወዲያ ያለው ግዛት ገነን እያለ ሣይፄድ አልቀረም ለማንኛውም እስካሁን ያየናቸው ታሪኮች ሁሉ የተከናወኑት ከንግስተ ሣባ በፊት በነበረው በመን ነው ቀጥለን ከምናየው የነገስታት ዝርዝር በኋላም ከንግስት ሣባ ጀምሮ ያለውን ታሪክ ይሆናል የምንመለከተው እነዚህን ነገስታት ስናይም በሠሜኑ ኢትዮጵያችን በኋላ የገነነውና አሁን ድረስ ገናናነቱን በክፃውልቱና በፅሑፉ ያወቅነው የአክሱም መንግስት እስካሁን ማለትም ቢያንስ ከሺ ቅልክ ጀምሮ እስከ ክርስቶስ መወለድ ጊዜ ድረጳ ጥቂት ቀደም ብሎ ባለው ዘመን እጅግ አለመግነኑንና አለመታወቁን ስንረዳ ነገር ግን ከዚህ ዘመን በፊት በክልሉ በአክሱምና አካባቢው እንደነበረ በብዙ መረጃ የተረጋገጠ ነው በመጀመሪያ ናፓታ ቀጥሉ መርዌ ከዚያም አክሱም የኢትዮጵያ ነገስታቶች መናገሻ መሆናቸው እንዳለ ሆኖ ንግስተ ሣባ ግን በጥንቱ አጠራር ሣባ በምትባለውና በአክሱም አቅራቢያ በምትገኘው ከተማ መንገሷን ቀጥለን የምንረዳው ይሆናል። የሚል ነው ከአምስት በላይ የሆኑ አገራትም የኛ ናት እያሉ ይሻሟታል ነገር ግን የተነሳችው ከቀድሞዋ የኢትዮጵያ ግዛትእስከሆነ ድረስ የዛሬውን ክፍፍል መነሻ አድርጎ መወዛገብ አይገባም ያም ቢሆን ግን በዛሬው የካርታ ክለላም ብንፄድ ሣባ የኢትዮጵያ ነች የተቀበረችውም በአሁኗ ኢትዮጵያ እንደሆነ በርካታ ዐፃፍት የተስማመበት ነው በተረፈ ሣባ የመጣችው ከዘንዶ ነው ወዘተ የሚል ሐዝ ይገኛል በብቡዎቹ የዛሬ ሊቃውንት አይታ ይሄ መሰሉ ፃዛተታ ተረት ተረት ተብሏል ነገር ግን ሚስጥራዊ አገላለፅ ይመስላል ለማንኛውም ንግስተ ሳባ ማክዳ በኢትዮጵያ ዓመት ገዝታ ልጂን ምኒልክን በሕይወቷ እያሰች ተክታ አልፋለች ምዕ ጅ የቀዳማዊ ምኒልክ ዘመነ መንግስት ከ ቅልክ ከኳልደት በፊት በ በኢትዮጵያ የነገሰውና ከአየሩሳሌሙ ንጉስ ክሰለሞንና ከሳባውያን ንግስት ከንግስተ ሳባ የተወለደው አንዲሁም ኢትዮጵያን ለ ዓመታት በንጉሰነገስትነት ያስተዳደረው ቀዳማዊ ምኒልክ ነው የቀዳማዊ ምኒልክ በኢትዮጵያ መንገስ የኢትዮጵያን ታሪክ የተለየ መልክ አስይዞታል ይኸውም የኢትዮጵያን ንግስና የነገስታት ታሪክ እንዲሁም አወቃቀር ከሠለሞናዊው ስርወ መንግስት ጋር አቀራኝቶታል ከእርሱ ጋር የመጡ የቱ ነገዶች ሺ የበኩር ወንዶችም በኢትዮጵያ ምድር ህገ ኦሪትን እያስተማሩ ሐይማኖታዊ የሆነ ህዝብ እንዲበረክትና ጣኦት ማምለክን እንዲተው በር ከፍቷል ስጋዊ አስተዳደሩና ህግ አወጣጡም ከቀድሞዋ ስልጡንና ቀደምት አገር ጋር የተመሳሰለ መሆኑ ጠቀሜታ ነበረወ ከእየሩሳሌም የመጡትና በኢትዮጵያ መኖር የጀመሩት ከኢትዮጵያ ህዝቦች ጋር እየተጋቡ እየተዋለዱ በሠላም ለመኖር ከመቻላቸውም በላይ በተለያዩ ተፈላጊ ሙያዎች የተካነ ነበሩና በእጅ ሙያቸው ለህዝቡ የሚጠቅመውን የመገልገያ እቃ ሠርተው በማቅረብና ህዝቦችንም በማስተማር ረገድ የማይናቅ አስተዋፅኦ አበርክተዋል በተጨማሪም ከቀዳማዊ ምኒልክ ጀምሮ ባህላዊውን የንግስና ስርዓትም ሆነ የህዝብ አመራር በተመለከተ ከጥበበኛው ክእየሩሳሌም ንጉስ በተቀሠመውና በዚያ ዘመን ዘመናዊ የተባለውን አይነት ስርዓትና ዘዴ በተከተለ አካሔድ የህግና የስርአት ደንቡን በዕኑ መሰረት ላይ ለመጣል ተሞክራል ምንም እንኳን ከእርሱ በኋላ የተከታተሉት ነገስታት ቀጥለን እንደምናየው ኦሪተ ህግን ትተው በጣኦት ማምለካቸውን ቢቀጥሉም በእውነተኛው አምላክ በማመን በኦሪተ ህግ የፀነ ህዝቦች ግን በርካታ ነበሩ ነገስታቱም እንዲሁፈ ይህ በእንዲህ እንዳለም ከሌሉቹ ቀደምት ሐያል አገራት ጋር የተፈጠረው ዲፕሉማሲያዊ ትስስር በንግድም ሆነ በሌሎች መሰል ዘርፎች የራሱ የሆነ አዎንታዊ ገፅታ ማስገኘቱን መገንዘብ አይከብድም በኋለኛው ዘመንም ስልጡን ከነበሩ ክርስቲያናዋ አገሮች ጋር የጠበቀና ተፈላጊ የነበረ ግንኙነት መፈጠሩ አልቀረም ይህም መሰረቴ ቀደም ባለው ዘመን ከኦሪተ ህግ ጋር የተዋወቁና ለአምላካዊው ሐይማኖት አንግዳ ያልነበሩት ህዝቦች በኋለኛው ዘመንም ክርስትናን ለመቀበል አልክበዳቸውምና ነው በምኒልክ ንግስና ጊዜ የተለያዩ በርካታ ሠፋፊና ጥቃቅን ግዛቶችን የሚያስተዳድሩ ንጉሶችና ሹሞች ተሾመው አገሪቱን በበሳይነት የሚመራው ንጉስ ነገስቱ ቀዳማዊ ምኒልክ ነበር ንግስናው የተፈፀመው አናቱ በነገሰችበት ሳባ በተባለችው ጥንታዊት ከተማ እንደነበር ይነገራል ይህም ሲባል የምኒልክ የግዛት ወሠን ያንኑ እናቱ ትገዛው የነበረውን ሠፊ ግዛት መሆኑ አንዳለ ሆኖ ያኔ ከ አስከ ኛው መቶ አመት በግብዕ ይገዛ የነበረውን ኑብያንም እንደሚያጠቃልል ይነገራል ምክንያቱም ግብፆች ለቀው ከወጡ መቶ አመት ካለፈ በኋላ ነው ንግስተ ሳባ የነገሰችውና አርም የተካት አናም የኢትዮጵያ ታሪክ አንድ አይነት መሠረት ይዞ ነገስታቶች ከሠለሞናዊው ስርወ መንግስት እየተመከዙ ሲነግሱና ኢትዮጵያን ሲያስተዳድሩ ጠላት ሲነሣም ከግዛቷ ህዝብ ከነኑብያ ኢትዮጵያም ከአክሱም ኢትዮጵያም ጋር ተባብረው እየመለሱ ሙሉ ለሙሉ የተለያዩ አገራት አስኪሆነ ድረስ የራሳቸውን ግዛት አስከብረው ሊቆዩ ችለዋል ቀዳማዊ ምኒልክ ሚስቱን ያመጣት ከእየሩሳሌም የነበረ ሲሆን ከእርሷ በስተቀር ሌሉች አብረውት የሥጡት ሁሉ ወንዶች ነበሩ ሆኖም በተለያዩ ጊዜያቶች ከሌሎች አገርት ወደ ኢትዮጵያ በተለያየ ችግር የገቡ ህዝቦች የመኖራቸውን ያህል ከእየሩሳሌምም በተመሳሳይ መልኩ በርካታ አስራኤላውያን ዐወደ ኢትዮጵያይገቡ ነበር እንግዲህ እነዚህ ህገቦች ናቸው ተራብተው ከቆዩ በኋላ ክርስትና ሲገባ ክርስትናን ሳይቀበሉ በኦሪተ ህጋቸው ሀንተው የኖሩት በዚህም ምክንያት በኋለኛው ዘመን ክርስቲያኖች ይደርስባቸው በነበረው ጥቃት እየሸሹ እየተዋጉ እየተከላክሉ ሲኖሩ የቆዩት በዚህ ሽሽታቸውም ፈላሲ ወይም ፈላሳ የሚለውን ስያሜያቸውን ይዘው ዛሬ ድረስ በኢትዮጵያ የሚገኙና በየጊዜው ወደ ቀድሞ አገራቸው ወደ እስራኤል የሚጓዙት ቀዳማዊ ምኒልክ በእናቱ አግር ተተክቶ የኢትዮጵያን የንጉሰነገስትነት ስልጣን ሲረከብ አባቱ ንጉስ ሠለሞን ለእርሱና አብረውት ለመጡት ሠዎች የአርሱን አነጋገስና የሌሎችን የስልጣን ክፍፍል ምን መምሰል እንዳለበት ገለፃ ምክር ለግሶ ሊሰኛቸው አንደሚችል ማሰብ ይቻላል ይህንኑ የአባቱን ምክር ያማከለ መንግስታዊ አወቃቀር መዘርጋቱም ይታወቃል ስለዚህም በቀዳማዊ ምኒልክ ጊዜ ምን አይነት የመንግስት አወቃቀር እንደነበረ ባጭሩ ለመረዳት ያህል ቀደምት ፀፃፍት ያሠፈሩትን ስናይ ቀዳማዊ ምኒልክ ንጉሰነገስት በፍርድ ጊዜ ሲቀመጥ ወንበሩ ዓኣዳ። ኢዩኤል ዙፋኑ ወንበሩም ዳታኑም የወርቅ ነበር ከንጉሰነገስቱ በግራ በኩል ይቀመጣል ከዝቋሳ ድራሬ እስከ በሽሎ ወንዝ ይደርስ ነበር አብሔል ከነገደ ብንያም የተወለደ ኩፋነ የብር ሲሆን ታጥቆ ይቆማል የግዛት ወሠኑም ሎቅማጅ ሌቃ ትቤ ከተማው መቀመጫውሠ እናርያ ነበር በልዳድ ከከነዓን የተወለደ ዙፋኑ የብር ሲሆን የግዛት ቦታው ገዝዋ ጃፋር የተባለ ቦታ ነበር የአብሔል ታዛዥም ነበር አሌር ከነገደ ይሁዳ የተወለደኑ ዙፋኑ የብር ነው የግዛት ወሠኑ ኩሉ ገታ አሩሲጅንካ ሮቸሎሚ ነበር ሳቤቅ የቤተልሔም ተወላጅ የአሚናዳብ ዘር ነው ዙፋኑ የብረት ሲሆን ከተማው ሳይንት ነበር ሱርባ ክመሳፍንት ወገን የሆነ ጉርባ ከመሳፍንት ወገን የተወለደ ሲሆን ሱርባና ጉርባ በአንድ አይነት ስልጣን በተሠጣቸው ግዛት ንጉስ ሆነው ያስተዳድሩ ነበር ኩፉናቸውም የብር ነው ከላይ የተዘረዘሩት ለየሹሞቹ የተሰጡት ግዛቶች ቦታዎች አንዳንዶቹ በዚህ ከመን መጠሪያ ስማችው መቀየሩ እንዳለ ሆኖ በጥንቱ ስያሜያቸው ዛሬ ድረስ የሚጠሩ የኢትዮጵያ ከተሞች አሉ ስለዚህም በርካታ ግዛቶች በአሁኗ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙ ግዛቶች ናቸው ነገር ግን ቀዳማዊ ምኒልክ የበታች ሹሞችን ወደ ሩቅ አገር ሲያሰማራ አናይም የኢትዮጵያ የግዛት ወሠን ግን ሕርውሁም ዘመን ያው እንደ እናቱ ግዛት ግዙፍ እንደነበር የታወቀ ነው በአርሱ ጊዜም ሆነ በንግስተ ሳባ ጊዜ በናፓታ ቀደም ሲል በንጉሰነገስትነት የነበሩና አሁን በንጉስነት የተወሰኑ ገዥዎች እንደነበሩ እንረዳለን የሆነ ሆኖ በዚህ መሠል ሐይማናታዊ ይዘት ባለው ማለትም የኦሪተ ህግን መሠረት ያደረገ የአነጋገስና የአሺሷቧም ስልት ያየነውን አይነጐ ቅርፁን እንደያዘ የቀጠለው በጥቂት ተከታታይ ነገስታት እንጅ እስከመጨረሻው ሊዘልቅ አልቻለም ምክንያቱም ከቀዳማዊ ምኒልክ በኋላ በናፓታና በመርዌ የነገሱት ንጉስነገስቶች የግብፆችን አማልክት ማምለክ ጀምረዋልና ነው ይሁን እንጂ በጥንታዊው አክሱምና አካባቢው የሚኖሩ ህዝቦች በግለሰብ ደረጃ ማለትም የመንግስት ሐይማኖት መሆኑ በቀረበት ጊዜ ኦሪተ ህግን የሚያራምዱ ህዝቦች እንደነበሩ ይታወቃል በተመሳሳይ ከምኒልክ መምጣት በፊት ኦሪተ ህግ ስለማውወቅና ጣኦታት ይመለኩ ስለነበር ምኒልክና ተከዮቹ ኦሪተ ህግን ይዘው ከገቡና ካስተማሩም በኋላ በቀድሞው የጣኦት አምልኮ የቀጠሉ ህዝቦች መኖራቸው ግልዕ ነው በአጠቃላይ አክሱምና አካባቢው ከቀዳማዊ ምኒልክና ከእናቱ ማክዳ ደምሮ ዘወቅም እንዲሁም ከእርሱ በኋላ ጥቂት ጊዜ ቀይቶ አንደገና መናገሻው ወደ ናፓታ በመዞሩ አክሱምና አካባቢው ለሁለተኛ ጊዜ ወይም እንደገና መናገሻ እስኪሆን ድረስ ለብዙ ምዕተ ዓመት ደብዝዞ ቁይቶ በኋለኛው ዘመን አንደገና ሊገን ችሏል ምዕራፍ ከንጉስ ሐንድዮን እስከ ንጉስ ተዋስያ ኛ ከ ቅልክ ከቀዳማዊ ምኒልክ ቀጥሉ በኢትዮጵያ የነገሰው በነገስታቱ ዝርዝር ማለትም ከንግስተ ሳባ ጀምሮ ባለው ቁጥር ላይ የሠፈረው ንጉስ ሐንድዮን ነው ንጉስ ሐንድዮን ከ እስክ ቅልክ ድረስ ለአንድ ዓመት ያህል ብቻ በንግስና ቆይቷል እንደ አገር ውስጥ የታሪክ ሠጎኀድ ማስረጃነትም የቀዳማዌ ምኒልክ ልጅ እና ኦሪታዊ ንጉሰ ነገስት እንደነበር ይነገራል ከዚህ ያለፈ ነገር የለውም ንጉስ ሲራህ ኛ ከ ከሐንድዮን ቀጥሎ በኢትዮጵያ የነገሰው በዝርዝሩ ኛ ላይ የሠፈረው ሲራህ ኛ ሲሆን። ኢትዮጵያን ለ ዓመታት አስተዳድራል ሲራህ ኛ የተባለው የኢትዮጵያ ንጉስ በነገሰ በኛው ዓመት አንድ ሜለዮን የእግረኛ ጦር ከመላው የኢትዮጵያ ግዛት ሠብስቦ በ ሠረገላ የተቀመጡ ሠራቄዊቶችን ይዞ ግብፅን ወረረ ከኒያም የግብፅን ምርኮ ይዞ ወደ ፓለስታይን ዘምቶ ተሸነፈ በኪህ ሽንፈቱም ከግብዕ ድሉ ያገኘውን የምርኮ ሐብት ላይቀር አስረክቦ ብዙ ወታደሮቹንም አስጨርሶ ተመለሀ ኛ ዜና መዋ ምዕ ፋፁ የሠፈረው ዕሁፍም ይህንነ ነው የሚገልፀው ንጉስ አሜን ሖቴቪቨ ዘግዱር ከ ከሲራህ ኛ ቀጥሎ አሜን ሖቴቨ ዘግዱር ነው የነገሰው ከ የነገሰውና በዝርዝሩ ኛ ላይ ያየነው ንጉስ ዘግዱር ኢትዮጵያን ለ ዓመታት ገዝቲል ቶማፅዮን በሚል ቅዕል ስሙም ይታወቃል ቶማፅዮን ማለት ደግሞ የፅዮን ፀፃይ ወይም የፅዮን ንጉስ ማለት ስለሆነ ኦሪታዊ ንጉሰነገስትነቱን ያመለክታል በተጨማሪም ዘግዱር የሚለው የስመ ስያሜ ግዕዝኛውን የግዱር ስለሚመስል ስያሜው ወደ ሳባዊነት እንደሚጠጋ ያሳያል ዘግዱር ማለት በግዕዝ ገፊ ማለት ሲሆን የዚህ ንጉስ እናት እርሱን በወለደች በአንድ ወራ ስለሞተች ስሙ ከወጣለት በኋላ ዘግዱር የሚለውን ቅፅል ስም እንዳገኘ ይነገራል አርሱ ከሞተ በኋላም አክህሩማይ ራሜሱ የተባለው ንጉስ ተተካ ንጉስ አክሱማይ ራሚሱ ከ አክሱማይ ራሚሱ አመት በቀየ የግዛት ዘመኑ ምን እንደፈፀመ ባይታወቅም ከእርሱ ቀጥሎ የነገሰው በዝርዝሩ ኛ ላይ የሠፈረው ሲራህ ኛ ግን መጠነኛ ታሪክ አለው ንጉስ ሲራህ ኛ ከ ንጉስ ሲራህ ኛ ወረደ ፀፃይ የሚል ስመ መንግስት የመሰለ ቅፅል ስም አለው ይህ በዝርዝሩ ኛ ላይ የተቀመጠው ንጉስ ኢትዮጵያን ለ ዓመታት ያህል አስተዳድሯል በዝመነ ከፈፀማቸው ታሪኮች ውስጥም ከላይ ያየነውን የሲራህ ኛን ወደ ፓለስታይን ዘምቶ ተሽንፎና ብዙ ወታደሮቹ አልቀውበት ስለነበር የእርሀኑን ደም ለመበቀል እንቅስቃሴ አድርባል በዚህ እንቅስቃሴም ጦሩን አደራጅቶ ወደ ፓለስታይን በማምራት ዮራም ከተባለው ከእስራኤል ንጉስ ጋር ተዋግቶ አገሩን አጠፋፍተፕ ወደ ኢትዮጵያ ተመልሷል ኛ ዜና መዋዕል ምዕ ከቁ ያለውም ይህንኑ ያረጋግጣል ንጉስ ተዋስያ ከ ከሲራህ ኛ ቀጥሎ የነገሰው ተዋስያ ወይም አውስያ የተባለው ነው እርሉም ኢትዮጵያን ለ ዓመታት ገዝቷል የንግስና ስሙም ልክ እንደ ሲራህ ኛ ወረደ ፀሃይ የተሠኘ ነው በዝርዝሩ ኛ ላይ ተቀምጧል ትውልዱም ከቀዳማዊ ምኒልክ የወረደ እንደሆነ ይነገራል የዘር ተዋረዱም ምኒልክ አትራምን አትራም አብራልዮስን ሲወለድ አብራልዮስ ደግሞ ከኑብደ ኢትዮጵያ ከሜገኙ ከአሞን ሊቀ ካህናት ዝር አንዲት ሴት አግብቶ ተዋስያን ወለደ ተዋስያ በንግስና ዘመኑ የኦሪትን ካህናትና የአሞንን ካህናት አከራክሮ በክርክሩ የአሞን ካህናት ስላሸነፉ እርሥ ራሱ አክርክሩ በኋላ ኦሪታዊነቱን ክዶ ወደ እናቱ ሐይማኖት ወደ አሞን አምልኮ ዞሮ ኦሪታውያኑን እንደተጫናቸው ወይም እንዳጠቃቸው በሙሴ ጃን ሞሪዮ መፅሐፍ ተጠቅሷል እንግዲህ ከዚህ ጊዜ ጀምሮ የመንግስት ሐይማኖት ከኦሪተ ህግ ወደ አሞን የግብፆች አምላክጎ ማምለክ እንደተጀመረ መረዳት እንችላለን እንደተባለውም የጋብቻ ትስስር ተፈጥሮ የሐይማኖት ለውጥ ተደርጎ የመናገሻ ከተማ ለውጥም ሲደረግ የምናየው ከዚሁ ከንጉስ አውስያ ጀምሮ ነው ከዚህ አንዛር ጥንታዊቷ የሳባ ከተማ የመናገሻ ከተማ ሆና የቆየችው ከንግስተ ሳባ እስከ ንጉስ አውስያ ድረስ ነበር ማለት ነው ክዚህ በኋላ ባለው ጊዜ ነገስታቶቻችን መቀመጫቸውን መልሰው በናፓታ ሲያደርጉ እናያለን ምዕራፍ የኢትዮጵያ ግዛት በግብፅ ላይ በንጉስ ፒያንኪ ኛ ዘመነ መንግስት በኢትዮጵያ የነገስታት ታሪክ እጅግ ስመጥር ከተባሉት ውስጥ ፒያንኪ ኛ አንዱ ነው የፒያንኪ ኛ መናገሻ ናፓታ ነው እርሱም የተዋስያ የአውስያ ልጅ እንደሆነ ይነገራል። በእነዚህ ጊዜያቶች ሁሉ ኢትዮጵያውያን ምንም እንኳን የግብዕ ጎረቤት ቢሆኑም እስከ ራምሐይ ናስቶስኔን ድረስ በግብፅ ላይ የተፈራረቁት ፃያላን አገራት ለመውረር አልደፈሩጆቻ በእነዚህ ከላይ በተዘረዘሩት ኢትዮጵያዊ ነገስታት ጊዜም መንግስታቸውን በናፓታ አደላድለው ከመቆየታቸው ያለፈ የተከሰተው ታሪካዊ ክንውን አይታወቅም ስለዚህ የኢትዮጵያ መናገሻ ከናፓታ ወደ መርዌ በምን መልኩ እንደተዛወረ በአጭሩ እንመልከትና ከዚያ በኋላ ደግሞ በእነዚህ ዘመናት የግብፅ ዕጣ ፋንታ ምን ይመስል እንደነበር የሚያሳይ አጭር ሕተታ እናስክትል ለቀጣይ ምዕራፍም ማለትም ለመርዌ ነገስታት ታሪክ እንደመንደርደሪያም ይሆነናል የመናገሻ ከተማ ለውጡ የተደረገው የናፓታው የመጨረሻ ንጉስ ሳይፋይ አርሲአተው በተባለው ጊዜ ሲሆን ይህ ንጉስ በሚገዛበት ጊዜ ከ ቅልክ አመት እንደገዛ ከመርዌ ውስጥ ናስቶስፄን የሚባለው የአውራጃ ሹም ተነስቶ የሐርሲአተውን መንግስት ገልብጦ ወደ መርዌ ወሠደው የመናገሻ ከተማውም በመርዌ ሆኖ በናፓታ ነጋሲዎች እግር ተተክቶ የምስራቁንና የምዕራቡን ኢትዮጵያ በልዩ ልዩ ነገድ የተከፈለውን ህዝብ ጠቅልሎ መግዛት ጀመረ ስለዚህ የኢትዮጵያውያን ነገስታት ከናፓታ ወደ መርዌ መቀመጫቸፁ ሊዛዐር የቻለው በናስቶስኔን ንግስና ጊዜ በ ነው ማለት ነው ስለሆነም የፋርስ ንጉስ ከኢትዮጵያዊው ንጉስ ከናስቶስኔን ጋር የገጠመው ግጭት በመርዌ የነበረ መሆኑን ከወዲሁ ተገንዝበን ወደ መንደርደሪያትን እናምራ አሱሉርባኒፓል ኢትዮጵያውያንን አባር መምፊስንም ቴብንም በጦር ሃይል ይዞ በዘረፋም በምርኮም እያስጨነቀ ካስገበረ በኋላ በሰፊው ግዛቱ ያሉ የክለዳውያንና የኤላም ህዝቦች ሸፍተዋልና ቶሎ ድረስ የሚል መልዕክት ስለመጣለት በፍጥነት ወደ አገሩ ተመለሰ በዚያም ሳለ ሞተ በዚህ ጊዜ ግብጻውያኑ ከኢትዮጵያውያነም አከአሶራውያንም ግዛት ክፍት የነዛነት ጊዜ ሲያገኙ ፕሳሜቲክ ኛ የተባለውን የሳይሱን ንጉስ አነገሱ ከእርሱም ጋር አሶራውያን የደለደሏቸው የአውራጃ ሹሞች አብረዐ ማስተዳደር ጀመሩ ንጉስ ፕሳሜቲክም ግብፅን መልሶ ለመገንባት እንቅስቃሴ ያደርግ ጀመር ይፄው እንደ ፈርኦን የሚቆጠረው ንጉስ ፕሳሜቲቱክ ከአሶር ግዛት በኋላ የግብፅን ገናናነት ለመመለስ በሚጥርበት ጊዜም ከአሶር በኋላ የተነሳው የባቢሎንን ወራሪነት መቋቋም አቃተው የባቢሎን መንግስት በዚህ ጊዜ ተነስቶ ብዙ አገሮትን ከወረረ በኋላ ወደ ግብዕ መጣ ባቢሎን ቀደም ሲል የአሶር አንድ ግዛት ሆና በአሶር ስር የነበረች ሲሆን አሱርባኒፓል ሲሞት የአሶርን የአገዛዝ ተንበር ከላያቸው ላይ ጥለው የራሳቸውን መንግስት ለመመለስና እንደቀድሞዋ ሃያል የሆነችን ባቢሎን ለመመስረት ያደረጉት ጥረትም ተሳካላቸው በዚህም በጥንታዊቷ በሐሙራቢ ዝመን የነበረችው ገናናዋ ባቢሉን ወድቃ በድጋሚ በመነሳቷ የባቢሉናውያን ዳግም ትንሳኤ ተሰኘ እናም በቪህ ጊዜ ነው በርካቶችን ለመግዛት የቻሉትና አሁንም ወደ ግብፅ የመጡት ከባቢሎን ጋር አብረው ነፃ ከወጡ አገሮች ውስጥም ሜዶን አንዲ የነበረች ሲሆን በሜዶናውያን ጦርነትም የባቢሉን ዋና ከተማ ነነዌ ከቴብና ከመምፊስ የበለጠ ተበዘበዘች በእነዚህ ጊዜያቶች ሁሉ ኢትዮጵያውያን ነገስታቶች በቪቢያው በናፓታ አገራቸውን እያስተዳደሩ ይገኙ ነበር እናም በመጀመሪያ አሶር ቀጥሎ ባቢሉን ግብፅን ካስጨነቁ በኋላ ተከታዩ የፋርስ መንግስት ሆነ ባቢሎንም ስትገዛት የቁየችው ፋርስ መልሳ ገዛቻት ቂሮስ የተባለው የዚህ ዘመን የፋርስ ንጉስ በአባቱ የፋርስ በእናቱ የሜዶን ተወላጅ ነው። ንጉስ ካምቤዝ እጅግ ከመናደዱ የተነሳ ጦሩን በደንብ ሳያደራጅ በአጠገቡ ያሉትን ወታደሮች ብቻ ይዞ ኢትዮጵያን ለመውጋት ወደ መርዌ ጉዞ ጀመረ ግማሹን ጦር በአባይ በኩል ልኮ ግማሹን ደግሞ ራሁ እየመራ ውዛ በሌለበት በኮረስኮ በርሐ በኩል መጣ ሆኖም እራሱ የሚመራው ሠራዊት በበርፃው ሲጓዝ በውሃ ጥም የተነሳ መጓዝ አቃተው ስንቅም አለቀባቸው የፋርሱ ንጉስ ካሥቤዝ ሊያበረታታቸው ቢሞክርም የጦር ሠራዊቱ ችግሩን መቋቋም አልቻለም ይህንንም ራሱ ካምቤዝ ስለተረዳው እንደተናደደ ሳይወድ በሣሃድ ተመልሶ ወደ ቴብ ከተማ ሄደ ሐሳቡ ስላልተሳካለትና ኢትዮጵያን ሳይዐጋና ሳያስገብር በመቅረቱ ብስጭት አድሮበት ስለነበር እስኪሞት ድረስ በግብፃውያንም በፋርሳውያንም ላይ ብዙ ጭካኔ አደረሠባትው ከኢትዮጵያ ንጉስ ተልኮ የነበረውን ቀስት ማጠፍ መዘርጋት ሁሉ አቅቶት ስለነበርና አንድ ዘመዱ ብቻ አጥፎ ስስዘረጋው ይህንኑ ዘመዱን ገደለው የግብፅ ንጉስ ሆኖ የነበረውን ፕሳሜቲክን አስገድሎ የግብዕንግዛት ለእህቱ ባል ለአርአንዴስ ሠጠው እንዲህ እያደረገ በብስጭትና በጭካኒ ደም በማፍሰስ ከኢትዮጵያ መልስ አንድ አመት ተኩል ያህል እንደቆየ ሞተና ልጁ ዳርዮስ ኛ በመንግስቱ ተተካ ከዚህ በኋላ ባለው ጊዜም የፋርስ ግዛት ከመቸውም ጊዜ የበለጠ ሠፍቶ ከህንድ ጆምሮ እስክ ለሊቢያ በደቡብ እስከ ናፓታ ወሠን ሊደርስ ችሏል በአጠቃላይም በፋርስ ስር የሆነ ግዛቶች እስከ ዳርዮስ ኛ ድረስ ለፋርስ ገበረዋል እነዚህ ሁሉ ግዛቶች እንደ ዳርዮስ ላለው ንጉስ በቀጥታ እየገበሩ በሚገቡበት ጊዜ ከዱ የግዛት ክፍል ውስጥ ግብፅ አንዱዋ ናትና በካምቤዝ የተሾመው አርአንዲስ በፋርስ መንግስት ስር ሆኖ ግብዕን በሚገዛበት ጊዜ እንደ አማቹ እንደ ካምቤዝ ሃይለኛ በመሆን በግብዖች ላይ ከህግ ውጭ የሆነ ጫና ያደርግባቸው ጀመር ልክ በዚህ ጊዜም የመርዌዎቹ የኢትዮጵያውያን ንጉስ ናስቶስኒን መሞቱንና ወንድሙ ሐንዲው አብራ መንግስቱን ተረክቦ ራሱን ችሎ ማስተዳደር መጀመሩን ሥሠማ እናም በካምቤዝ ጊዜ የከሸፈውን አሁን አርአንዲስ የግብዑ ንጉስ በተተኪው ንጉስ በሐንዲው አብራ ላይ ሊፈፅመው አሠበ እንግዲህ በንጉስ ናስቶስኔንና በካምቤዝ መካከል ላካፄድ የታሰበው ጦርነት ባየነው መልኩ በስነልቦና ድል ተጠናቆ ጦር ሳይማዘዙ አልፏል ይሁን እንጂ በቀጣዩ ምዕራፍ ኢትዮጵያውያንና ፋርሶች ከሽፎ ያልቀረ ጦርነት ማድረጋቸውን የምንመለኮተው ይሆናኝል አናም ከላይ ባየነው መልኩ መርዌን የቆረቆቁራት ኢትዮጵያዊ ንጉስ ናስቶስኔን አመት በቆየው ግዛቱ ካምቤዝን በቃላት አሸንፎ የኢትዮጵያን መናገሻ ከናፓታ ወደ መርዌ አዛውሮ ስልጣኑን ለወንድሙ ሰሐንዲው አብራ አስረክቦ አልፏል ምዕራፍ የንጉስ ሐንዲው አብራ ዘመነ መንግስት ከ በግብፁ ንጉስ በአርአንዲስ ጀማሪነት በፋርስና በመርዌ በኢትዮጵያ መካከል የተደረገውን የጦርነት ታሪክ የፃፈው የግሪክ ተጠላጅ የሆነው ፄሊዮዶር የሚባለው ሲሆን ኢትዮፒክ የተሠኘውን ይህን መጽፃፍ ሲዕፍም ጦርነቱ የተተረከበትን የዚያን ጊዜውን መረጃ ተጠቅሞ ነው የሄፄሊዮዶርንና የሌሎችን ፀፃፍት ስምምነት መሠረት በማድረግም የፋርስና የኢትዮጵያ ጦርነት ምን መልክ እንደነበረው አጠር ባለ መልኩ እናየዋሰን ይህን ጦርነት ያስነሳው ሁለት ምክንያት ሲሆን የመደመሪያው የፋርሱ ንጉስ ካምቤዝ የኢትዮጵያን ንጉስ መውጋት አቅቶት ከመንገድ በመመለሥና የካምቤዝን ሽንፈት የግብፁ ንጉስ ከናስቶስኒን ሞት በኋላ ለመበቀል በማሰቡና ከዚህ ጊዜ ቀደም ብሎም ፋርሶች ኢትዮጵያን መውጋትና ማስገበር ህልማቸው ስለነበር ነው ሁለተኛው ደግሞ አንድ ማእድን ያለበት ስፍራ እንደሆነ የሚታወቀው የኢትዮጵያ ግዛት በዚህ በንጉስ ሐንዲው አብራ የግዛት ዘመን ድንገት ፋርሶች ስለያዙት ነው ፋርሶች ምንም እንኳን ኢትዮጵያን ናፓታንና መርዋዌን እንደሌሎች አገሮች ወግተው ማስገበርና መጠቅለል ባይችሉም ከግብፅ በደቡብ በኩል የሚገኘውንና በቀይ ባህር አቅራቢያ የሚገኙ አንዳንድ የኢትዮጵያ ግዛቶችን ለመያዝ ችለው የነበረ ሲሆን አሁን ግን የበለጠ ለግጭት የዳረገው አንድ ምክንያት ወርቅና ማዕድን የሚገኝበት ፊላዬ በተባለው ከተማ ዙሪያ ያለው አገር ነው ይህ ቦታ ከጥንት ጀምሮ በኢትዮጵያውያን እጅ ነበር የሚገኘው ከላይ በተጠቀሰው ዘመን ግን በፋርሶች እጅ ገብቶ ከተማው በፋርስ ወታደሮች መጠበቅ ጀመረ ስለዚህ የኢትዮጵያው ንጉስ ሐንዲው አብራ የፋርስን ወታደሮች አባርሮ ይችን ከተማ አርአንዲስ ወደ ኢትዮጵያ ከመዝመቱ በፊት በእጁ አስገባት በካምቤዝ የተሾመው የግብፅ ንጉስ አርአንዲስም ይህን ሲሰማ ወታደሮቹን ይዞ ከቴብ ከተማ ተነስቶ መጣ። እንዲሁም በፅሁፋቸው ስለዚህ የቀድሞዎቹ ነገስታት በግብፆች በነአሞን ሲያመልኩ የነበረ ሲሆን አክሱማውያን ደግሞ በግሪኮች አማልክት እያመለኩ ነው የቀጠሉት ከላይ ባየነው ፅሁፍ መሠረትም ቀደም ሲል መርዌ መናገሻ በነበረች ጊዜ ንጉስ ሕንዲው አብራ ፋርሶችን ባሸነፈ ጊዜ አክሱሞች መታያ ይዘው ፄደው እንኳን ደስ ያለህ እንዳሉት አይተናል አሁን ደግሞ ክርስትና ከገባ በኋላ ይህ ንጉስ ክከአክክሱም ተነስቶ ብዙ አገርችን ማስገበሩን ስናይ የኢትዮጵያ መናገሻ ከተማ ከመርዌ ወደ አክሱም የተዛወረው በዚሁ ንጉስ ጊዜ ማለትም ክርስትና ከገባ ከጥቂት ጊዜ ጀምሮ መሆኑን እንረዳለን ይህ የአክሱም ንጉስ እነቢያ የጠራቸው አገሮች አዋ ያለው አድዋ ወይም የዬዛሃ አውራጃ ቤዜንጋቤንና አንጋቤ ያለው ደግሞ ኮስማስ አንደገለፀው በአዶሊስ ዙሪያ ያለው የትግሬ አገር ቲያሞ ጪያሞ ያለው የጋምቤላን ህዝብ አታልሞ ያለው የኩናማን አገር ቤጋ ታንጋይቲ አታቢቲ የሚላቸውም ከአክስም ምፅራብ ሠሜን እስከ ግብዕ ግዛት ወሠን የሚገኙትን ሲሆን የበጅያ በሌማይ ህዝቦችን ነው ራውዚ የሚለው ሱማሌን ሳሱ የሚለው ወርቅ የሚገኝበትን የወለጋን አገር እንደሆነ ታውቋል ሉውኮሚ አራቢት ኪናይዶኮልፒት የተባሉት ደግሞ በዓረብ ማዕከላዊና ሠሜን በኤርትራ ባህር ዳር በደቡብ በኩል ያሉትን ህዝቦች እንደሆነ ተገምፀቷል ኮስማስ የተባለው ግሪካዊ በኛው ዓም የመጀመሪያው አመታት ላይ በአክሱም በሚመላለስበት ጊዜ በዚያ ዘመን የአክሱም ንጉስ የነበረውና ወደፊት ሙሉ ታሪኩን የምናይለትን ንጉስ ካሌብን ወደ አረብ ለመዝመት ሲዘጋጅ እንዳየም ምስክርነቱን ሠጥቷል ከላይ ያየነውና ኮስማስ የገለበጠው የአዶሊስ የእብነበረድ ዙፋንና በሐውልቱ ላይ የተፃፈው ፅሁፍ ከወደ መጀመሪያው ላይ ተቆርጦ ስለጠፋ ከአክሱም ነገስታት ውስጥ የየትኛው ንጉስ ታሪክ አንደሆነ በትክክል ሊታወቅ ባይችልም ከክርስትና በኋላ በመጀመሪያው ምዕተ አመት እንደሆነ ግን የብዙዎቹ ግምት ነው። እናም ወደ አክሱም ጳጳስ እንዲላክ አሳሰበ በዚህ ጊዜ ጳጳሱ የአገሩን ቋንቋና ልማድ የምታውቀው አንተው ትሻላለህ በማለት የጵጵስና ማእረግ ለፍሬምናጦስ በመስጠትና በመሾም ወደ አክሱም እንዲመለስ ተደረገ ከዚያም የቤተ መንግስቱን ሹማምንትና ህዝቡን እንዲሁም ዒዛናንና ሲዛናን እናታቸውን ጨምሮ በክርስትና ልማድ መሠረት አጠመቃቸው ከዚህ ጊዜ ጀምሮ ማለትም ከ ዓም ጀምሮ ክርስትና የአክሱም መንግስት ሃይማኖትና የህዝቡ ዛሃይማኖት መሆን ቻለ ዒዛና አና ሲዛናም ስማቸውን ላጦጠው አብርፃ እና አዕብሐ ተባሉ ፍሬምናጦስም የጵጵስኗ ማዕረግ ሲሠጠው ከሳቴ ብርሃን ብርፃን አምጪ የሚል ስያሜ ተሠጥቶት በኢትቶጵያ የመጀመሪያው ጳጳስ ሆነ ከዚያ ጊዜ ጀምሮም ጳጳስ ወደ ኢትዮጵያ በየጊዜው ከእስክንድርያ ይመጣ ጀመር ይህ ሒደትም እስክ ዓም ድረስ ቀጥሎ በመጨረሻ በ ዓም ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስ የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ ጳጳስ በመሆን ኢትዮጵያ ከውጭ የምታስመጣው ጳጳስ ቆሞ በዜጎቿ ጵጵስና አንዲቀጥል ሆነ ክርስትና ወደ ኢትዮጵያ ከገባ በኋላም ኢዛና ቀደም ሲል የጦርነት ድል ቀንቶት ሲመጣ ለአማልክቱ መስዋዕት ሲያደርግና የምስጋና ቃሉን ሲያስቀርፅ ከነበረበት የጨረቃ ምስል ወጥቶ የመስቀል ቅርፅ መተካት ጀመረ ክርስትና ወደ ኢትዮጵያ የገባበት ዘመንና አይነት ባየነው መልኩ ሲገለፅ ነገር ግና ከዚህ በፊት እንደተገለዐውም የኢትዮጵያ ንግስት የህንዳኬ ጃንደረባ በ ዓም ወደ እየሩሳሌም ፄዶ ወደ ጋዛ ሲመለስ በፊሊጸስ እጅ ተጠመቀ ተብሎ በመፅሃፍ ቅዱስ በዛዋርያት ስራ ምዕ ቁ ያለው ማለት ነው ያኔ ንግስት ህንዳኬ በነገሰችበት በመርዌ እንጅ በአክሱም ያልነበረ ከመሆኑም በላይ በዚያ ዘመንም ምንም ያህል ሊስፋፋ አልቻለም ነበር አንግዲህ የአክሱም መንግስት የቀድሞ ግንኙነቱ ከአረማውያን ግሪኮች እንዲሁም ወገኖቹ ከነበሩት ከደቡብ አረብ የእነርሱ መፍለቂያ ከሆነው ከአሶርና ከባቢሎን ጋር የነበረው አሁን ደግሞ ከክርስቲያኑ የቀስጠንጥንያ መንግስትና ከእስክንድርያ ጋር ሆነ የክርስቲያኑ ስልጣኔም ከአነሺቢሁ አገራት ወደ አክሱም መሠራጨት ጀመረ ህንዓው ስዕሉ ቅርፃቅርፁ የቆስጠንጥንያን መልክ መያዝ ጀመረ መነኮሳትና ቀሳውስት ሲመጡም በርካታ መንፈሳዊ መፃህፍትም እየመጡ ይተረጎሙ ጀመር ከክርስቲያን አገሮች ጋር በሐይማኖት አማካኝነት የተፈጠረው ትስስርም ሰአክሱም ገናናነት ራሱን የቻለ ለውጥ ያስከተለ ነበር ሆኖም የቆስጠንጥንያ የሮም መንግስት የሚፈልገውን አይነት ክርስትና አልነበረም ኢትዮጵያ የተቀበለችው ምክንያቱም የቆስጠንጥንያ ክርስትናና የግብዕ እስክንድርያ ክርስትና መሠረታቸው አንድ ቢሆንም ልዩነት ነበራቸውና ነው በዚህም ሳቢያ ፍሬምናጦስ ከእስክንድርያ የጵጵስና ማእረግ ይዞ በመጣበት ጊዜ የቆስጠንጥንያው ንጉስ ቁንስጣ አደራ እንዳትቀበሉት የሚል ጭብጥ ያለው ደብዳቤ ለዒዛና ልኮ ነበር ደብዳቤውንም እንደወረደ በኢዛና ታሪክ ውስጥ ወደ ፊት የምናነበው ይሆናል ምዕራፍ የአክሱማውያን ገንዘቦችና በላያቸው ላይ የሠፈረው ፅሁፍ በአክሱም ታሪክ ውስጥ ከዋና ዋና የመረጃ ምንጮች ውስጥ አንዱ ነገስታቶች ያስቀረዷቸው የነበሩ የመገበያያ ገንዘቦች ሳንቲሞች ናቸው እነዚህ ከወርቅከብር ከነሐስና ከሌሎች ነገሮች የሚቀረፁት ገንዘቦች ተደራጅቶና ተጠብቆ ላልቆየው ወይም ተሟልቶ ላልተገኘው ለአክሱም ታሪክ እንደ አንድ ክፍተት ሞይ የመረጃ ምንጭ ሆነው አገልግለዋል በተለያዩ ጊዜያቶች በተለያዩ የኢትዮጵያ የአክሱም ነገስታት የተቀረዑ ገንዘቦች ላይም በላያቸው ላይ የሠፈረው ፅሁፍ ያስቀረዷቸውን የነገስታት ስም የሐይማኖታቸውን ሁኔታ ዓላማቸውንና ሌሎች ተያያዥ ነገሮችን የመግለፅ አዝማሚያ አላቸው ጠቅለል ባለ መልኩ የገንዘቦችን ሁኔታ ስናይ ለምሳሌ ክርስትና ከመግባቱ በፊት በአክሱም የነገሰ አንድ ንጉስ ባስቀረፀው ገንዘብ በአንደኛው በኩል ዘውዱን ጭኖ በጆሮው ላይ ሎቲ እንዳንጠለጠለ ካባ ለብሶ ቀኝ እጁን ከካባው አውጥቶ ሠይፍ ይዞ በሁለት የስንዴ እሸት ዘለላ ተክቦ ይታያል ዙሪያውን በግሪክ ፊደልና ቋንቋ የተፃፉ ፅሑፎች ሲኖሩ በፅሁፎቹ መካከል ደግሞ ከላዩ ላይ ነጥብ ያለበት የሩብ ጨረቃ ምስል ይታያል ይህም አረማዊነቱን ሲያሳይ በሌላኛው የሳንቲሙ ገፅም የራሱ ምስል እንዳለ ሆኖ በዘውዱ ፋንታ የራስ ቁር ደፍቶ በእጁ ደግሞ ሶስት የዘንባባ ዝንጣፊ ጨብጦ ይታያል ይህም በአንድ በኩል ሠይፍ ይዞ መታየቱና በሌላኛው በኩል የዘንባባ ዝንጣፊ ይዞ መታየቱ ሊወረው የመጣውን በሠይፉ እንደሚቀጣው ሰላም ፈላጊውን በሠላም እንደሚቀበለው ለመግለፅ እንደፈለገ መገመት ይቻላል ሌላው የንጉስ አንዲበስ ገንዘብም ከላይ ያየነውን አይነት ነገሮች የተካተቱበትና ከወርቅና ከብር የተቀረፀ ሲሆን በከክውድ ፋንታ ጥሩር የደፋ ወይም ሻሽ ያሰረ መስሎ ይታያል በግሪክ ዕሁናም የአክሱም ንጉስ ከዳቂ ወገን የሆነ የሚል ትርጓሜ ያለው ፅሁፍ አስፍሯል በተመሳሳይም ሠፊውን ታሪኩን ወደ ፊት የምናይለት የዒዛና የአብርፃ ገንዘብ በግሪክ ፅሁፍ በተከበበው ሣንቲም መካከል እላዩ ላይ ነጥብ ያለበት የሩብ ጨረቃ ምስል እንዲኖረው አድርጎ ያስቀረፀውና ክርስትናን ከተቀበለ በኋላ ደግሞ በጨረቃ ፋንታ መስቀል እንዲኖረው አድርጎ ያስቀረፀው ነው የፅሁፉ ትርጉምም ኢዛና የአክሱሞች ንጉስ ከሀሌን ወገን የሆነ የሜል ነው እነዚህንና እነዚቢህን የመሳሰሉ በርካታ ገንዘቦች በግሪክ ፅሁፍ የተፃፈባቸውና የነገስታቱን ሐይማኖት የሚገልዑ መሆናቸው ለምርምር መነሻነት አገልግለዋል በተመሳሳይም ከግሪክ ፅሁፍ ወጥተው ግዕዝኛ ፅሁፍ የሠፈረባቸው ገንዘቦች በአክሱም ተገኝተዋል ከእነዚህ ውስጥም ንጉስ ኢዩኤል ለትም ያስቀረፀው ገንዘብ የሚገኝ ሲሆን በሁለቱም በኩል የመስቀል ምልክት አድርጎ ባልሠለጠነው ጥንታዊ የግዕዝ ፊደል ዓገሠ አየአለ የሚል ፅሁፍ ሲኖር ትርጓሜው ንጉስ ኢዩኤል የሚል ነው በሌላኛው ገንዘብም በአንድ በኩል ከረሰተመሰለነ ነገሠ አየአለ የሁለቱ ትርጓሜ በአንድ ሲነበብም ንጉስ ኢዩኤል ክርስቶስ ምስለኔ የሚል ሲሆን ይህ ንጉስ በኛውና በኛው ዓም መካክል የነገሰ ክርስቲያን ንጉስ ነበር ሌላው ደግሞ የንጉስ ዋዜና ታዜና ገንዘብ ነው በቪህ ገንዘብ በዘውድ ፋንታ ጥሩር ያደረገ ወይም ሻሽ ያሰረ የሚመስል በምስሉ ዙሪያ በአንድ በኩል ለአሐዘበየ የደለ የሚል ሲሆን ትርጉሙ ለአህዛብ ይደሉ በሁለተኛው ፊት በሁለት በሁለት ፊደል መካከል ጣልቃ የመስቀል ምልክት እያደረጉ ዐቨነዘነገሰ ይላል ሸዋና ዘንጉስ ማለት ነው ሜስተር ዋላስ ባጅ ዝየደለአሀዘበ የሚለውን ዝይደሉ ሰአህዛብ ብለው በተገቢው መንገድ ተርጉመውታል ግፅ ዙን በቀጥታ ለማይተረጉመው የውጭ አገር ዐፀፃፊም ማስቸገሩ አይቀርምና ወደ አንግሊዝኛ ሲተረጉሙ እቧሃ ከ ከ ህ ኒከፎ ዕዐርዌ ይህ ለህዝብ ጠቃሚ ይሁን በሚል ተርጉመውታል ሌላኛው ደግሞ የንጉስ አርማህ ገንዘብ ነው በዚህ ገንዘብ ንጉሱ ዘውዱን ደፍቶ ቡፋነኑ ላይ ተቀምጦ ይታያል ዙፋነ ዙሪያውን በድቡልቡል ነገር አጊጦ ይታያል ንጉሱም በአንገቱ ዙሪያ ድቡልቡል ጌጥ አስሮ ይታያል ጫፉ ላይ መስቀል ያለበትን በትረ መንግስቱን በተኝ እጁ ጨብጧል በምስሉ ዙሪያ ከላይ ነገሠሥአ ከታች ረመከ የሚል ንጉስ አርማህ ብለን ልናነበው የምንችለው ፅሁፍ ሠናራል በሌላኛው በኩል ደግሞ መሐሉ ላይ መስቀል ተስሎ በሁለት የስንዴ እሸት ወይም በገብስ ተከቦ በቡሪያው ፈሰሐለየከነ ለአሀዘበ የሚል ዕሁፍ ያለው ሲሆን ትርጉሙም ፍስሀ ለይኩን ለአህዛብ የሚል ለህዝቦች ደስታ ይሆን ዘንድ የሚመኝ ጭብጥ ያለው ቃላት ሠፍሮበት ይገኛል እንዲህና አንዲያ እያለ የአክሱም ነገስታቶች ያስቀረፁት ገንዘብ የያኔውን ታሪክ እንደ አቅመ እየዘከረ ይገኛል በርካታ ጥንታዊ የአክሱም ገንዘቦችም በፈረንሳይና በሌሉች የአውሮፓ አገራት ቤተመፃህፍትና በየቤተመዘክሩ ውስጥ ከተለያዩ ታላላቅና ጥንታዊ ኒሻኖች ጋር ተደባልቆ እንደሚገኝና እንደሚጎበኝ ያዩት ሁሉ ምስክርነታቸውን ይሰጣሉ ምዕራፍ የንጉስ ዒዛናና ሲዛና የአብርፃ ወአፅበፃ ዘመነ መንግስት የኢትዮጵያ መናገሻ ከተማ አክሱም ከሆነች በኋላ ከአክሱም ነገስታት ውስጥ እጅግ ስመጥርና ገናና የሆኑት ነገስታት ዒዛናና ሲዛና ወይም ክርስትናን ከተቀበሉ በኋላ ስማቸው አብርዛና አፅባሀ የተባሉት ናቸው ክርስትና የገባውም በእነዚህ ወንድማማቾች ነገስታት መሆኑን አይተናል ይሁን እንጂ እነዚህ ወንድማማቾች በአንድ ላይ ሆነው በአክሱም ነግሰው የነበረ ቢሆንም በብዛት ግን በዘመናቸው የተፈፀሙት ታሪካዊ ክንውኖች በዒዛና በአብርፃ ስም ብቻ ነው የሚታወቁት ስለቢህም ከዒዛና ጋር አብሮ ወንድሙ ሲዛና እንዳለ እያሰብን ታሪኩን መቀጠል እንችላለን ከታሪኩ ጋርም ንጉስ ዓዛና በዘመነ መንግስቱ ያስቀረዓቸውን ሐውልቶችና በላያቸው ላይ የተፃፈባቸውን ፅሁፎች እንደወረደ እንመለከታለን ስለ አዔ ኢዛና የሚያትቱ የታሪክ ሠነዶች ከታሪከ ነገስቱ በላይ የውጭ አገርና የአገር ውስጥ የታሪክ ተመራማሪዎች ከሐውልቱ ላይ ፅሁፍን እየገለበጡ ባጠኑት የጥናት ውጤቶቻቸው በፖለቲካ በጦር ሃይል አደረጃጀት በሐይማኖት በድል አድራጊነቱና በአጠቃላይ ታሪኩ እጅግ ገናና የሆነ ንጉስ እንደነበር መስክረውለታል ጌሪ ሳልት የተባለው የእንግሊዝ ሊቅ በ ዓም ከአክሱም እና ከዬሃ ሐውልቶች ላይ ያገኘውን ፅሁፍ ገልብጦ ለመጀመሪያ ጊዜ ሊያሳትምና ለሌሎች መነሻ ከሆነ በኋላ ማለትም ከኮስማስ በኋላ ሌሎች ተመራማሪዎች በአክሉምና በአካባቢው ልዩ ትኩረት አደረጉ ብቡዎችም የራሳቸውን የጥናት ውጤት ይፋ ማድረግ ጀመሩ በመጨረሻ ግን ጀርመናዊው ኢኖ ሊትማን በኋላ ላይ ፕር ከተባባሪዎቹ ጋር በመሆን እኤአ በ ዓም ከእርሱ በፊት ክነበሩት የበለጠ በፎቶግራፍ ፃውልቱንና ፅሁፉን እያነሳ ለረጅም ጊዜ መርምሮ ስለአክሱምና በዙሪያው ስላሉት ሃውልቶችና ፅሁፎች እንዲሁም ስለመገበያያ ገንዘቦቻቸውና ስለሌሎች ተያያዥ ነገሮች የሚያትት መፅፃፍ በጀርመንኛ ፃዓፈ። ወጣቱ አንበሳውድምም የመንገነን ባላገር ይዞ የዮዲትን ጦር በዕናት ተዋግቶ መለሰዐዑ ከዚህ በኋላ ራሷ ዮዲት የቀረውን ጦራን ሰብስባ እራሷ እየመራች ወደ ሸዋ ተጓዘች አንበሳውድም የዮዲትን መምጣት በሠማ ገዜ ከመንዝ ወደ መራቤቴ በሸሽት መልክ ሄፄደ ዮዲትም እስከመራቤቴ ሰመከታተል ሞክራ እያሰ የአህያ ፈጅ እና የይባ መንገድ ገደላገደልነቱ ስላስቸገራት በዚህም ላይ አንበሳውድምን በአጅጉ የሚረዳውና የሚያግዘው የሸዋ ህዝብ በደንብ በሚያውቀው አገር ላይ በደፈጣም ፊት ለፊትም እየተዋጋና አደጋ እያደረስ አስቸገራት ይህንን ከየአቅጣጫው የሚሠነዘርባትን ጥቃት ለመከላከል ጦሯን ወደተበታተነ አቅጣጫ ማዝመት እንደማያዋጣት ስለተረዳች ዛፃሳቧን ለውጣ ከሸዋ ወደ አክሱም ዐገኖቿን ይዛ የመልስ ጉዞ አደረገች አክሱምም በሰላም ደረሠች ከዚህ ገዞ በኋላ በአክሱም ተጨማሪ አመታትን ገዝታ በድምሩ ለ አመት የአክሱምን ግዛት በበላይነት አስተዳድራ ሞተች በዚህም መሰረት ከ ዓም እስከ ዓም ድረስ ዮዲት ጉዲት ነሂአክሱም ንግስት ነበረች ማለት ነው በ ዓመት የግዛት ዘመኗም በአራት መቶ አመት እንኳን የመልሶ ግንባታ ቢደረግበት የቀድሞ ይዘቱንና ቅርዑን ሙሉ ለሙሉ ሊይዝ የማይችልን ውድመት ፈፅማለት የዮዲት ጉዲትን ሞት አንበሳውድም በሠማ ጊዜ ከተከታዮቹ ጋር ከሸዋ ተነስቶ ወደ አክሱም ሔደ የትግሬ ህዝብም በደስታ ተቀበለውና በአባቶቹ ዙፋን መልሶ አስቀመጠው አናም የቀድሞው ንተጉሰነገስትነቱ እንደፀና በአክሱም ቤተመንግስት ሆኖ ለ አመታት ኢትዮጵያን አስተዳደረ ከ አመት የግዛት ዘመኑ በኋላ ንጉስ አንበሳውድም ሲሞትም ልጁ ድልነአድ ነገስ ንጉስ ድልነአድም የአክሱም የመጨረሻው ንጉስ ሆነ ንጉስ ድልነአድ በአባቱ ተተክቶ የአክሱምን የነንጉስነገስትነት ስልጣን ይዞ ከ ዓም እስከ ዓም ለ አመት ያህል ኢትዮጵያን ማስተዳደር ቢችልም በዮዲት ጊዜ የተቀሰቀሰው የሠሜንና የላስታ ህዝብ በየጊዜው እየተነሳ በማመዕ አላስገዛ ብሎት ሲያስጨንቀው ነው አመቱን ባልተደላደለ ሁኔታ ያሳለፈው መጨረሻም መራ ተክለፃይማናት የተባለው የድልነአድ የራሱ የጦር አበጋዝ የነበረው የላስታ ተወላጅ ድልነአድን ወጋው አሁንም ንጉስ ድልነአድ የመከላከል አቅም ስላጣ እንደ አባቱ አንደ አንበሳውድም ከአክሱም ወደ ስዋ ስሽ የመጨረሻው የአክሱም ንጉስም አሱ እንደሆነ ቀረ ምዕራፍ ሟ አክሱምና በአካባቢዋ የሚገኙት ቅርሶች የአክሱምን አነሳስና ውድቀት እንዲሁም በአክሱም ነገስታት የተፈፀሙ ድርጊቶችንና አጠቃላይ ታሪካዊ ክንውኖችን አይተናል አሁን ይግሞ የአክሱምን ታሪክ ፈፅመን ጠደ ዛግዌ ስርወ መንግስት ከመሽጋገራችን በፊት በአክሱምና በአካባቢው ስለሚገኙት ታሪካዊ ቅርሶች ጥቂት ምልከታ ያፈ ክሉምና አካባቢዋ ከክልደት በፊት ሺ አመት ቀደም ብሎ በንግስተ ሳባና በልጂ በምኒልክ ጊዜ ትታወቅ የነበረ መሆኑንና ከኪያ በኋላ ባለው ጊዜ ናፓታና መርዌ የመንግስት መቀመጫ ሆነው ኖረው ከመርዌ መዳከም በኋላ የመንግስት መቀመጫ ልትሆን መቻሏንም አንብበናል አክሱም የኢትዮጵያ የመንግስት መቀመጫ ዋና ከተማ ሆና ከክል በኋላ በኛው ክፍለ ዘመን ከመቆርቆሯ በፊትና በኋላም የተለያዩ ታሪካዊ ቅርሶች በተለያዩ ነገስታቶች ተተክለውና ተገንብተው ነበር ቅልክ ኛው ላይ የተሠራውና በአሁኑ ሰአት ጣራው ፈርሶ የሚታየው የየዛ ቤተመቅደስም አክሱም በኋለኛው ዘመን በደመቀ ሁኔታ ከመቀርቆሯ በፊትም ቢሆን ለስልጣኔ ደፋ ቀና ትል የነበረች ከተማ መሆዒን አረጋጋጭ ነው ተብሏል አክሱማውያን የበለጠ የሚደነቁት የስልጣኔያቸው መገለጫ ተደርገው በተወሰዱላቸው በድንቅ ፃውልቶቻፕው ነውጦ ከእነዚህ ድንጋይ ጠርበው ካነጺቸው ቤተመንግስቶች መካነ መቃብርችና ልዩ ልዩ ፃውልቶች ውስጥም በከፍተኛ ደረሻ የሚታወቁና በዩኔስኮ የዓለም ቅርስነት ተመዝገበው የምናገኛቸው የአክሱም ፃውልቶች ዋነኞቹ ናቸው ለፃውልት ቀረፃ ምቹ የነበሩ አለታማ ተራራዎችና አስገራሚ ድንጋዮችም በአካባቢው ነበሩ ዛሬም ድረስ አሉ አክሱማውያን በዘመናቸው ከበርካታ የዓለም ፃያላን አገራት ጋር ያደርጓቸው ከነበሩ የንግድ ልውውጦች ባሻገርም ድንጋይ በመጥረብ ብረት በማቅለጥና ነዛስ ብርና ወርቅ በማንጠር ገንዘቦችንና ቅርፃ ቅርፆችን በመስራት የታወቁ የእደ ጥበብ ባለሙያዎች እንደነበሩ የአርኪዎሎጂ ጥናቶች ያመሰክታሉ ለዚህም ነው የአካባቢው ተወላጆች ዛሬ ድረስ ወርቅና ብር በማንጠር ስራዎች ተሰማርተው የምናያቸው በአክሱም የሸክላ ግንብ ከደንጋይ የተፈለፈለ መቃብር አንድ ወጥ ፃውልት በቀይ በቡናማና በጥቁር ሸክላ የተሰራ ጌጣጌጥ የጡብ ግንባታዎች ትላልቅ የድንጋይ ወፍጮዎች ውድ ዋጋ ያላቸው ልዩ ልዩ ጌጣጌጦች በቁፋሮ ተገኝተዋል በተጨማሪም አክሱምን ለከተማነት የመረጧት በወትቱ ለእርሻና ለከብት እርባታ ምቹና ለም የነበረች መሆኗን በአካባቢው ወደ የሚጠጉ የውፃ ምንጮች የነበራትና አየሩ ተስማሚ የነበረ በመሆነ ሲሆን ዴቪድ ፊሊፕስን የተባሉትን ተመራማሪ ጠቅሰው ተክሌ ፃጎስ የተባሉት የአገራችን አርኪዎሎጅስት ጤፍ ገብስ ሀላ ተልባ ማሽላና የተለያዩ ጥራጥሬዎች ይመረቱ ነበር በማለት ይገልፃሉ ለከብት አርባታ ምቹ መሆኗንም በቁፋሮ የተገኙ የከብት የበግ የፍየል አጥንቶች መገኘታቸው እንደ ማስረጃ ተወስጻል ቀንበር ተሸክመው የተጠመዱ የበሬዎች ምስልም በሽክላ ተቀርፆ ተገኝቷል በአክሱምና በአካባቢው ከአዶሊስ የሃውልት ላይ ዕሁና ጀምሮ የነዒዛና ሃውልት የነአፄ ካሌብ መቃብርን ጨምሮ በርካታ አነስተኛ መካከለኛና ከፍተኛ ርዝመት ያላችው ፃውልቶች የነበሩ ሲሆን ብዙዎቹ በዮዲት ጊዜ ያለአንዳች ርህራሄ ወድመዋል የቀሩት ጥቃቅኖችም በተለያየ ጊዜ የከሰመ ሲሆን ጥቂቶችን የጣሊያን ፋሽስት እንዳፈራረሳቸው ይነገራል በአሁነ ወቅት ቆመውና መድቀው የሚታዩት ዛውልቶችም በኛውና በኛው ክፍለ ዘመን የተሠሩ ናቸው አክሱማውያኑ ሐውልቶችን ለመቅረፅ የተጠቀሙበት ድንጋይ ከአክሱም ከተማ ኪሜትር ርቆ ከሚገኘው ጉቦ ድራ ከሚባለውና በእሳተ ገሞራ ከተፈጠረው ተራራ ሲሆን ግራናይት የሚባለው ድንጋይ በመሆኑ ለሃውልቱ ስራ ምቹና ጠንካራ ነው በአካባቢውም የትልልቅ አለቶች ተራራ የሚገኝ ሲሆን ሃውልቶቹ ከአለቱ ላይ ከተቀረፁ በኋላ በብዙ ሰዎች ጉልበትና በዝሆኖች አማካኝነት እንዲሁም የተለያዩ መሰል ጉልበቶችና ዘዴዎችን ተጠቅመው ማዓጓዝና መትከል ችለዋል ከእነቪህ ሐውልቶች መካከል አንዱና ትልቁ ሜትር ርዝመትና ቶን ክብደት ያለው ሲሆን ይህ ሐውልት እስካሁን በዓለማችን የሰው ልጅ ሊያቆማቸው ከሞከራቸው አንድ ወጥ የድንጋይ ስራዎች ግዙፍ መሆኑ ተረጋግጧል ይህም ወይ በዮዲት ጊዜ አሊያም በመጀመሪያው ተከላ ጊዜ ወድቆ እንደቀረ ተገምል ሁለተኛውና ከሮም የተመለስው ሜትር ርዝመትና ቶን ክብደት ያለው ሐውልት ነው ሶስተኛው ደግሞ ከተተከለበት ጊዜ ጀምሮ አክሱም ከተማ ውስጥ ቆሞ ዛሬ ድረስ የሚገኘው ሜትር ርዝመት ያለው ፃውልት ሲሆን በነሐሴ ዓም ጓደኛው ከሮም ተመልሶ መጥቶ አብሮት ሊቁም ችትሏል ሐውልቶች በተተክሉበት አካባቢ ከስራቸው በባለሙያ ተጠርበው በብረት በተያያዙት ከባለአራት ማእዘን የድንጋይ ግንቦች ስር የመሳባናንቶች መቃብር ይገኛል ይህ ሃውልት በዓለም ቅርስነት በዩኔስኮ የቅርስ መዝገብ ላይ በ ዓም ሠፍሯል ይህ ታላቅ ቅርስ ነው እንግዲህ በኢጣልያ ወረራ ወትት በሞሶሎኒ ትዕዛዝ ወደ ሮም ተወስዶ የነበረውና በኢህአዴግ ዘመን የተመለሰው ፍ ምዕራፍ ቋወ የዛግዌ ስርወ መንግስት አመሰራረትና የመስራቹ የንጉስ መራ ተክለሐይማኖት ዘመነ መንግስት ከ ዓም ባለፉት ምዕራፎች በስፋት እንዳየነው የሮማውያን የፋርሳውያንና የአክሱማውያን መንግስታት በመካከለኛው ምስራቅ በአረቢያ በቀይ ባህርና በአባይ ሽለቆ ክልል እርስ በርሳቸው በረጅም የፃይል ሚዛን ትግል ውስጥ ነበሩ በኛው ምፅተ አመት የእስልምና ሃይማኖት በአረቦች ዘንድ መፈጠርና በመካከለኛው ምስራቅ መስፋፋት የሶስቱን መንግስታት ሃይል አዳክሞታል ምዕተ ዓመቱ ከመጠናቀቁ በፊት የዓረብና የቱርክ ሙስሊሞች በአረቢያ በመካከለኛው ምስራቅ በግብፅ በሠሜን አፍሪካና በሜዲትራኒያን ባህር አካባቢ ሁለቱን ጥንታዊ የፋርሳውያንና የሮማውያንን መንግስታት ይዞታ ተክቷል የአረቦች ፃይል የማይበገር ሆኖ በክልሉ የፖለቲካ መድረክ ላይ መውጣትና በተለይም በመካከለኛው ምስራቅና በግብፅ የበላይነት መያዝ የአክሱም መንግስት ከመካከለኛው ምስራቅና በሜድትራኒያን ባህር ዙሪያ ከነበረው ከግሪክና ከሮማ ስልጣኔ ጋር የነበረውን የንግድና የባህል ግንኙነት አክስሞታል ቀይ ባህርና መካከለኛው ምስራቅና ግብፅ በአረቦች እጅ መውደቃቸውም በዓለም የንግድ ስርዓትና በአካባቢው ጂኦፖለቲካ ላይ ለተመሠረተው የአክሱማውያን ስልጣኔ መዳከምን ያስከተለ ሆኗል በዚህ በአክሱም መዳከም ጊዜም ቀደም ሲል እንዳየነው ከዮዲት ሞት በኋላ ብዙም ያልቆየው የአክሱም ንጉስ ድልነአድ በነገሠ ጊዜ መራ ተክለሐይማኖት የተባለ ሰው የአክሱምን የንጉሰ ነገስት ስልጣን በፃይል በመውሰድ የመንግስቱን መቀመጫም ወደ ላስታ አዛውሮታል አመሰራረቱም በሚከተለው መልኩ ይገለፃል ዛግዌዎች ወይም አገዎች ከኩሽ ዘር የወረዱና የኩሽ ቋንቋ ተናጋሪ የሆነ ህዝቦች ናቸው መኖሪያቸውም በላስታ በሮፃና በአካባቢው የነበረ ሲሆን ለአክሱሙ መንግስት እየገበሩ በአክሱም መንግስት ስር ሆነው የሚተዳደሩ ህዝቦች ናቸው አገዎች ከሶስት ተከፍለው ነገር ግን ቋንቋቸው ስሩ አንድ ሆኖ በየክፍላቸውና በየአገራቸው ጥቂት ጥቂት ልዩነት ይዘው ነበር የሚናሩት እነዚህ ህዝቦች በሶስት ተከፍለው በሶስት አገር ስም የሚጠሩ ሲሆን የላስታ አገው የዳሞት አገው የሐልሐል በጎስ አገው ብሌን ተብለው ይክፋፈላሉ የሁሉም መሠሂትና ምንጭ የላስታ አገው ነዐ የላስታ አገዎች በዋግ የሚኖሩ ሲሆን በጥንቱ ጊዜ የያዙትን ቦታ ሳይለቁ አሉ በዚህም መሰረት የአገው የዋግ ነዋሪዎች ከዋናው የአክሱም ሙ ንጉሰነገስት የሚሾምላቸውን ንጉስ አክብረው በመኖር ከፈላሾች ከገገርዎች ከአጋዚያንና ከሳባውያንም በቋንቋና በባህል አንድነትም ልዩነትም ነበራቸው እነዚህ ህዝቦች ደግሞ የአክሱምን መዳከም ካስተዋሉበት ጊዜ ጀምሮ በተለያየ ጊዜ ከተገዥነት ለመላቀቅ እንቅስቃሴ ያደርጉ ነበር ከፈላሾች ጋርም እየተዋጉ ሲሸፍቱ ቆይተዋል በዚህ መካከል የአክሱም የመጨረሻ ንጉስ በነበረው በአፄ ድልነአድ ጊዜ የራሱ የድልነአድ የጦር አበጋዝና እንደራሴ የነበረውና የላስታ ተወላጅ የሆነው መራ ተክለሐይማኖት የአፄ ድልነአድን ሴት ልጅ መሶበወርቅ የተባለችውን ይዐዳታል ንጉሱን አግባብቶና እሷንም አላምኖ ያገባታል ካገባት በኋላ ግን ይዒት ወደ ላስታ ሽሸ እዚያም ሄዶ ጦሩን አደራጅቶ ተመልሶ ዐወደ አክሱም በመምጣት ድልነአድን ጦግቶ ድል አደረገው ተሸናፊው ንጉስም ስልጣኑን መቀማቱን ሲያረጋግጥ እንደ አባቱ ወደ ሸዋ ሸሸ ወዲያውም መንግስቱን ሙሉ በሙሉ ወስዶ የመንግስት ቦታውን ወደ ላስታ አዛውሮ እራሱ መራ ተክለሐይማኖት ንጉሰነገስት ሆኖ የዛግዌን ስርወ መንግስት መሰረተ ንጉስ ነገስት ለመሆን ደግሞ የግድ በጳጳስ እጅ መቀባት ያስፈልግ ነበርና መራ ተክለሕይማኖት ጳጳስ እንዲላክለት ለግብፅ ገዥ አመለከተ ነገር ግን የተሠጠው ምላሽ ላንተ ዘውድ ለማይገባው ጳጳስ አንልክም ሊነግስና ጳጳስ ሊላክለት የሚገባው ከንጉስ ሰለሞን ዘር የሚወለደው ከዋ ያለው ነው የሚል ምላሽ ማግኘቱን ሙሴ ኮንቲሮሲኒ ሲያረጋግጡ በተለይ በዚህ በጳጳስ ጉዳይየዛግዌ መንግስታት ከፍተኛ ችግር በተለያየ ጊዜ ገጥሟቸው እንደነበር ወደፊት በየታሪኩ የምናገኘው ነው የሆነ ሆኖ አንደምንም ተብሎ በተላከ ጳጳስ ተቀብቶ መራ ተክለሐይማኖት በላስታ ነገሰና ወተሐይፀት መንግስተ እስራኤል ኀበ ዛት ብሎ አወ ስመ መንግሰቱን ደግሞ ዛጉዬ አለው ዛጉዬ የተባለበት ምክንያትም እንደ ግማሾቹ አባፃፍ ዘአገው የአገው ወገን ማለት ነው። እንደ ግማሾቹ ደግሞ አፄ ድልነአድን ስላባረረ ዘአጉዬዬ የሚለው የግዕዝ ቃል አማርኛ ትርጉሙ ያባረረ ማለት ስለሆነ ነው ይላሉ መራ ተክለሐይማኖት የአክሱምን መንግስት በመቀማቱ ገሚሱ ወገን እንዳይቃወመው ቀደም ብሎ ያሰበበት ይመስሳል ምክንያቱም የድልነአድን ልጅ ይዞ ሸሸቷልና በተጨማሪም የላስታንና የአካባቢውን ህዝብ ቀደም ብሎ በአክሱሙ መንግስት ላይ ማመሁን ተረድቷልና የህዝቡን አጀንዳ አንስቶ መንግስቱን እንደቀማ በማመን አገዎች ተቀብለውታል የተለመደውን የዘር ፃረግና የንጉስነገስት ስልጣን ባለቤት መሆን ያስበት በቀጥታ ከሠለሞን ዘር የተመዘዘ ነው የሚለውን ነገርም ብኩዎቹ አምነውበት ስለኖሩ መንግስተ አስራኤል የሚለውን ቃል ያካተተው ይህንኑ ልምድ ያልጣሠ መሆኑነንን ለማመላከት እንደሆነ ይነገራል ያም ሆነ ይህ ግን የአገው ተወላጆች የኩሽ ዘሮች የዛግዌ ስርወ መንግስትን መመስረታቸውን ነው የአገር ውስጥ ፀፃፍትም የውጭ አገር ፀፃፍትም የሚያረጋግጡት እናም ባየነው መልኩ መራ ተክለሐይማናት የዛግዌን ስርወ መንግስት መስርቶ ለ አመታት ያህል ከ ዓም ድረስ ገዝቶ ካለፈ በኋላ ተከታታይ የአገው ነገስታቶች በሱ እግር እየተተኩ ነግሰዋል ከ አመታት በላይ ስልጣኑን ይዘው ኢትዮጵያን ያስተዳደሩት የአገው ነገስታቶችም ከቀይ ባህር መለስ እስከ አባይ ወንዝ ባለው ክልል የሚገኙትን አጎራባች የኩናማ የፈላሻ አማራና ጎጃምና አንጎት ማህበረሰቦችንና አካባቢዎችን ጠቅልለው ይገዙ ነበር በስለጣናቸው ከመንም በአክሱማውያኑ እግር ተተክተው ለኢትዮጵያ መንግስትና ህብረተሰብ ለእድገትና ለመስፋፋት ጠንካራ መሠረት ጥለዋል ከቋጥኝ ድንጋይ አስፈልፍለው ያሠሯቸው አብያት ክርስቲያናትና ገዳማት እንዲሁም መሠል የጥበብ ስራዎቻቸው ከዓለም ታላላቅ ባህላዊ ቅርሶች የሚመደቡና የአገው ነገስታት አስተዋፅኦ ማስረጃዎች ናቸው የዛግዌ ዘመነ መንግስት የነገስታት ዝርዝር ተቁ የነገስታቱ ስም በስልጣን ላይ የነገሱበት ዘመን የቆዩበት ከክ ልደት በኋላ ጊዜ በአመት በመራ ተክለፃይማናት ዓም ጠጠውድም ጃን ስዩም ግርማ ስዩም መይራራ ሐርቤ ኛ ደ ርእ ክርስቶስ ቅዱስ ሐርቤ ኛ ም ትዱስ ሳሊበላ ቅዱስ ነአኩቶለአብ ይትባረክ ምዕራፍ ወ ከአፄ ጠጠውድም እስከ አፄ ይምርሐነ ክርስቶስ ከ ዓም በዛግዌ ስርወ መንግስት ስር ከነገሱት የአገው ነገስታት ውስጥ ሰፋ ያለ ታሪካቸው ተፅፎ የሚገኘው የቅዱስ ሐርቤ የሳሊበላና የነአኩቶለአብ ሲሆን ከአፄ ጠጠውድም እስከ አዔ ይምርሐነ ክርስቶስ ድረስ የተከታተሉት ነገስታት ግን ሠፊ ታሪካቸው ተፅፎ አይገኝም ነገር ግን የእስክንድርያን ሊቃነ ጳጵጳግት ታሪክ ሙሴ ሬኖዶት የተባለው ዐፃፊ ሲዕፍ ብዙ ጊዜ ለኢትዮጵያ ጳጳስ ስለመላክ በፈያጠነጥነው የፅሁፉ ክፍል የኢትዮጵያን ነገስታት አብር አየጠቀሰ ስለሣያልዛ የዛግዌን ነገስታት አንዳንድ ቦታ ላይ ያነሳቸዋል ከእርሱና ከአገር ተወላጁ ዕሁፍ ተለቃቅሞ የሚገኘው ታሪክም የሚከተለው ነውወ ንጉስ መራ ተክለሃይማኖት አመት ገዝቶ ሲሞት ጠጠውድም የተባለው ተካው አፄ ጠጠውድም አመት በቀየ የግዛት በዘመነ በዮዲት ጊዜ የፈረሱትን ቤተክርስቲያናትና ገዳማት እንደገና እንዲስሩ እንዲታደሱ አድርጓል በእርሱ ዘመንም በግብፅ የሚገኙ ክርስቲያኖች ከዓረቦች እየሸሹ ወደ ኢትዮጵያ መምጣታቸው ተዕፏል አንደዚሁም በጠጠውድምና በተከታዮቹ በጃን ስዩሦና በግርማ ስዩም ዘመነመንግስት ጊዜ የግብፅ ከሊፋዎች በሊቃነ ጳጳሳቱና በክርስቲያኖቹ ላይ ጭቆና ሲያደርሱባቸው ነበር ከሊፋ ሐኪም የሚባለው የዘመነ የግብፅ ገዢዢም የግብዕን አገር በሙሉ ወደ እስልምና ለመሥለስ ሲል ክርስቲያኖችን ማሰር መፍታትና ማንገላታት ጀመረ የዘመኑን የእስክንድርያ ሊቀ ጳጳስ አባ ዘካርያስንም አሠረ። ሆናም ጉዳዩን ዳር ሳያደርሰው በ ዓም ስላረፈ ልጁ አግብአፅዮን ተተክቷል እንግዲህ የመጀመሪያው የሸዋ ንጉስ ይኩነአምላክ መሆኑን ካየን ከእሱ በኋላ ከተተካው ከንጉስ አግብዓጽዮን እስከ አምደዕዮን ያሉትን በዚሁ ምዕራፍ ኣጠቃለናቸው ማለፍ ግድ ይለናል ምክንያቱም ተከታታይ ነገስታቶች አንድ አንድ ዓመት የገዙና ሰፊ ታሪክ የሌላቸው በመሆኑ ነው አዔ አግብአጽዮን ስመ መንግስቱ ሰለሞን የአፄ ይኩነአምላክ ልጅ ነው አባቱ ይኩነ ዓምላክ ከአዳለ ሙስሊሞች ጋር በመዋጋቱ ከግብፅ ባለስልጣናት ጋር የነበረውን ጥሩ ያልሆነ ግንኙነት አድሶ ሙስሊሞችን በጥሩ አመለካከት ያያቸጡ ጀመር በዚህ አቋሙ በአባቱ ጊዜ የተከለከለውን ጳጳስ ሊልኩለት ችለዋል በዘመነ ከእርስ በርስ ግጭት ነፃ የሆነ ዓመታትን ገዝቶ ከመሞቱ በፊት በተናዘዘው መሠረት ቱን ልጆቹን አንድ አንድ ዓመት ብቻ እንዲነግሱ አድርጓል በዚህ መሠረት ጽንፈ አርአድ አንድ ዓመት ህዝበ አሰግድ ዓመት ቅድመ አሰግድ ዓመት ጃን አስግድ ዓመት ሰብዓአሰግድ ዓመት ኢትዮጵያን አስተዳድረዋል ከቪያም የይኩነአምሳክ ሴላ ልጅ የአግብዓጽዮን ወንድም አጎታቸው ውድማ አርዕድ ነግሶ ኢትዮጵያን ለ ዓመታት ሊያስተዳድር ችሏል ምዕራፍ የአፄ አምደፅዮን ዘመነ መንግስት ዓም አፄ አምደፅዮን የአፄ ውድማርዕድ ልጅ የይኩኑአምላክ የልጅ ልጅ ሲሆን ኢትዮጵያን ለዐ ዓመታት ያስተዳደረ ንጉስ ነገስት ነው ስመ መንግስቱ ገመስቀል ይባላል ይህ ንጉስነገስት የጠፋውንና የተበታተነውን የኢትዮጵያን ታሪክ እንደገና በማደራጀት ለትውልድ እንዲተላለፍ የተቻለውን ያህል የጣረ ንጉስ ነው በዚህና በድል አድራጊነቱ ስመ ጥር የሸዋ ንጉስ ሆኗል የመጀመሪያ ስራው ያደረገውም ይህንኑ ታሪካዊ መረጃዎችን መሰብሰብ በአረብ ሀሐፊዎች እና በሌሎች የውጭ አገር ሰዎች የተፃፉትን ሁሉ እያስተረጐመ የተገኙትን እያደስ ሙሉ በሙሉ የጠፉትን እያጠያየቀ ከሞላ ጉደል ትዮጵያ ታሪክ እንዲጻፍ አድርጓል እንደበርካቶች የታሪክ ፀሐፍት ስምምነትም የዚች አገር ታሪክ ተሽራርፎም ቢሆን መገኝቱ እና ለትውልድ መቅረት መቻሉ በአዔ አምደ ፅዮንና በአፄ ዘርዓያዕቆብ ብርታት ነው አፄ አምደ ጽዮን በዘመነ ረጅም የተባለውን ጦርነትም አካዲዷል ከይኩነአምላክ ምሮ አንገዛም እያሉ እየሸፈቱ ይዋጉ የነበሩጉ የይፋት ወላስሞች ሲሆኑ እነሱም ምንጫቸው እና አቋማቸው እንዲህ ይገለፃል የሚናሩበት ቦታ ይፋት ዛፃድያ ደዋሮ አዳል የሚባለው ነው እነዚህ ህዝቦች በዛግዊ ዘመነ መንግስት ጊዜ የሚኖሩበት ቦታ ከላስታ ይርቅ ስለነበር የዛግዌ ነገስታቶች አንዳንድ ጊዜ ጦር እየላኩ ያስገብራቸው ነበር እንዲሁም ተዋግተው እየመለሱ ሳይገብሩ በየራሳቸው ባላባት እየተመሩ ነበር የሚኖሩት። አንድ ግዜ ምቹ ጊዜ ሲገኝ ብቻ የማዕከላዊው መንግስት እያስገበራቸው ኖረው የአረቦቹ ዛይል በምስራቅ በኩል በየመን እና በሳውዲ አረቢያ በሰሜን በኩል በግብፅና በመካከለኛው ምስራቅ በገነነብት ጊዜ ከአረቦች የመጣ የሙስሊም መምህር መሪ ባላባቶቻቸውን እያስተማረ ዐወደ እስልምና የመለሳቸው እንደሆነ እና ከፊሉቹቸም ከአረብ ገዥዎች ጋር ሳይጣጣሙ ቀርተው የመጡ እንደሆኑ ነው የሚታወቀው ስለዚህ ሃዛሃይማኖቱን ተቀብለዋልና ከአረቦቹ በሚያገኙት እርዳታ እየታገዙና በራሳቸው ባላባት አየተመሩ ሊሲያስገበራቸው የሚመጣውን የንጉሱን ጦር እየመለሱ ቁይተዋል ባላባታቸውም ዐላስማ የሚል መጠሪያ አለው ባጠቃላይ ግን በጥንቱ አጠራር የይፋት የደዋሮ የባሌ የፈጠጋር የደንከል የአዳል ባላባትና ነገዶች በመባል ነው የሚታወቁት ወላስማ በሚለው የነገዱ ባላባት መጠሪያ መነሻነትም የይፋት ነዋሪዎች ወላስሞች አየተባሉ ይጠሩ ነበር ከነቪህ ውስጥም የይፋቱ የወላስማ ነገድ በአዔ አምደ ዕዮን ዘመን እጅግ የበረታ ሆኖ ነበር እነዚህ የኢትዮጵያ አወራጃ ነገዶች በደቡብና በምስራቅ ከሚገኘው ከኢትዮጵያ ህዝብ ጋር ልዩነት የላቸውም ስለዚህ ጦርነቱ የርስ በርስ ጦርነት ነው ሲጀመርም የገብር አልገብርም ግጭት እንጂ ሐይማኖታዊ ይዘት አልነበረውም ነገር ግን የሌሎቹ የአረብ አገራት ተወላጆች ቀስ በቀስ እየመጡ በሃይማኖት ሽፋን የበላይ መሪና አማካሪ እየሆነ እርዳታም እየሰጡ አንድ ህዝቦችን ማዋጋት ጀመሩ የይፋት ባላባት ሌሎችን ባላባቶች በስሩ አድርጎ በግዛቱ በይፋት እንደ ንጉስ እየተቀጠረ ይገዛባ ጀመር የይፋት ወላስማ የሚባለው በኋላ ላይ ወደ ሐረርጌ ከመዞሩ በፊት በዚያው በይፋት የነበረ ሲሆን የመጀመሪያው ባላባት ዑመር ወላስማ አራት ልጆች ነበሩት እነሱም ባዚዩ ሐቅ አድዲን ሁሴን ናስር እና አድዲን ደራደር የሚባሉት ናቸው ከነዚህ ወውስጥ ባዚየዩ መንሱርንና ገማል አድዲንን ሲወልድ መንሱር ዳልሁይን ዳልሁይን ሰብረዲንን ይወልዳል እነዚህ ሁሉ የወላስማ ባላባትነትን እየያቡ የየራሳቸውን ጦር እያደራጁ ለረጀም ምዕተ ዓመት ከሸዋ ነገስታት ጋር የተዋጉ ናቸው አንዱ ሲሞት አንዱ እየተተካ የመሪነቱን ስልጣን እየያዝክ የቀጠለ ሲሆን መሪዎቹና ሹማምንቱ ከኢትዮጵያ ዐወደ ዓረብ ሐገራት ወደ መካ መዲና እየፄዱ ከሐይማኖት ወንድሞቻቸው ጋር እየተመካከሩ እርዳታም እያገኙ ነው ለታገሉ የኖሩት በይፋት የሚኖሩት በወላስማ የሚመሩት ሙስሊሞች ከአፄ አምደፅዮን በፊት እንብዛም የገነነ አልነበሩም ዑመር ወላስማ መሪያሻው ከሆነ በንላ ግን ጠንካራ መደራጀት ያደረገበት ወቅት ሆኗል የይፋቱ ወላስማ የዑመር ተከታይ ፃቅ አድዲን የተባለው ልጅ ነው አሁን ከንጉሱ ጋር የተፋጠጠው አዔ አምደ ዕዮን ደግሞ ከነዚህ ህዝቦች ጋር ልክ እንደ አባቱ እንደ አዔ አግብዓዕዮን ተስማምቶ ሊተዋቸው አልቻለም በተለይም አፄ ይኩነአምላክ ይፋቶችንና አዳሎችን ለማስገበር ሰል ሃይል ተጠቅሞ ስለነበር ከዓረብ ገዥዎች ጋር ዐብ ተፈጥሮ የነበረ ሲሆን ቀጥሎ ደግሞ ስምምነት ነበርና አሁን በአምደ ፅዮን ጊዜ ደግሞ መልሶ ግጭቱ በማገርሸቱ እነዚህ ህዝቦች የበለጠ እርዳታ ኒአረቦቹ ሊያገኙ የቻሉበት ፎ ተፈጠረ አፄ አምደፅዮን የአረቦቹን እርዳታ በተመለከተ ከመደ ጋጋሚ ደብዳቤ የዛፈ ሲሆን ከነቪህ ውስጥም አንዱ እንዲህ የሚል ነው ሽፍቶቹን መርዳት ካላቆማችሁ እና በግብዕ የሚኖሩተን ክርስቲያኖች ከመጫን ካልተቆጠባችሁ የአባይን ውዛ አስገድቤ ጦደ ግብዕ እንዳይወርድ አደርገዋለሁ የሚለው ይገኝበታል ሆኖም ለውጥ አልነበረም ይልቁ ም ግጭቱ እየተባባሰ ፄዶ ከአምደ ዕዮን ተልከው ጠደ እየሩሳሌም የሚጓዙትን ተኞችም እየያዙ ያጉላሏቸው ጀመር መል ካለ አምደሆዮን ጋር የተደረገው የመጀመሪያው ጦርነት መነሻም በዚሁ በመልዕክተኛ እገታ የተነሳ ሲሆን ታሪኩ እንዲህ ይገለፃል የአፄ አምደዕዮን ዋና መልዕከተኛ ከኢትዮጵያ በዘይላ በኩል አድርጎ ለማለፍ ሲሞክር የአዳሉ ባላባት ይ አስሮ ካቆየ በሏቷላ ለይፋቱ ባላባት ዲን አሳልፎ ላከለት ለሓነ ተት አፍዲገም መልክተኛውን ተቀብሎ ሲያንገላታው ከቀየ በላ እንዲገደል አደረገ ይህን ጉዳይ ሲሰማ አምደዕዮን እጅግ ስለተናደደ በየአገሩ ያለውን ዋናውን ጦር ሳይሰበስብ ለጊዜው አጠገቡ ደለውን ጦር ብቻ ይኮ ም ላይ ከተጉለት ተነስቶ ወደ ይፋት ተጓነ አምደፅዮን የመጀመሪያውን ጦርነት በይፋት ሲያደርግ ሰራዊቱ ያገኙትን የይፋት ተዋዒ ጦር እየተዋጉ መንደራቸውን እያቃጠሉ ዘረፋም ፈጸሙባቸው በዚህ ድንገተኛ ጦርነትም የይፋትና የአዳል ጦር በአንድነት ሆኖ በዋናው ባላባት በፃቅ አድዲን እና በተከታይ ወንድሙ በደራደር እየተመሩ ከንጉሱ ጦር ጋር ውጊያ ገጠሙ ንጉስ አምደፅዮን ፈረሱ ላይ ሆኖ ሲዋጋ ደራደር የተባለውን የሐቅ አድዲን ወንድም ጦር ወርውር ስለወጋው ዋና መሪያቸው ተወግቶ ያዩት ተከታዮቹ ሽሽት ጀመሩ ብዙዎቹኑ እየተከተሉ ሲወዓቸው የቀሩት እየሸሹ ሲያመልጡ ገማሱ እጁጹን ሲሰጥ ዘረፋው ቆሞ ሃቅ አድዲንም ታስረ አምደዕዮንም በሐቅ አድዲን ምትክ ለይፋትና ለፈጠጋር ግዛት ሰበንኢድ የሚባለጦን ሾመላቸው ሰበንኢድ ማለት ወገኖቹ አንገብርም ብለው በሚዋተቱበት ጊዜ ለንጉሱ ታማኝ ሆኖ ቆየ እና የሐቅ አድዲን የወንድሙ ልጅ የነበረ ነው የይፋት እና የፈጠጋር ህዝብም የተሾመው ገዥ ከዚያው ከዑመር ወላስማ ስለወረደ ተቃውሞ ላያለሙ ተስማሙ አምደፅዮን ይህን መሰሉን ዘዴ ተጠቅሞ አልገብርም ያለውን አገር በጦር አሳምኖ ሹመቱን አደላድሉ ከጨረሰ በላ በደስታ ወደ ዋና ከተማዉ ነ ወደ ተጉለት ተመለሰ ይህን የመጀመሪያውን የአፄ አምደፅዮን የጦርነት ታሪክ እነማርኮ ፖሎ አልማቅሪዝ ጀምስ ብሩስ ረኔ ባሴት ሞሪዮ ኩልቦና ሌሎች የአገር ውስጥ ፀሐፍት እነተክለባዲቅ መኩሪያ አለቃ ታዬ ዋናው አዝማችና መሪያቸው የሆነው ባላባት ሐቅ አድዲን ተማርኮ ንጉሱ ዘንድ ቀረበ ከዚህ በኋላ ግድያዐና እንዲሁም በግእዝና በአረብ በተፃፈ የኢትዮጵያ ታሪኮች ውስጥ በስፋት ተዘርዝሮ የሚገኝ ነው አናም ሐቅ አድዲን በአስር ቤት እንዳለ ሞተ ይህ ጦርነት ፍፃሜ እንዳገኘ ቆይቶ ደግሞ በይፋት ወዐላስሞች ላይ ነግሻለሁ በማለት ቀደም ሲል ከጠቀስናቸው የዑመር ወላስማ አንዳ የሆነው ሰብረዲን ተነሳ የሰብረዲን አነሳስም እንዲሁ ነፃ ለመሆን እና ላለመገበር ሳይሆን ከዚያ ባለፈ አፄ አምደፅዮንን ጥሉ በመላ ኢትዮጵያ ውስጥ ለመንገስ ሆነ ከእርሉ ጋርም የደዋሮው የአዳሉ የሐድያው ባላባቶች ያበሩለት ሲሆን በተጨማሪም የደራ የሞራየሻርቃላ የእስቲ የበስላ የሐገራ የፈድሌ ባላባቶች ሁሉ አብረውት ሆነው ነበር የነዚህ ሁሉ ግዛቶች መጠሪያ ስም የብኹዎች በዚህ ዝመን የተለዐጠ ሲሆን ጥቂት አውራጃዎች ብቻ በቀድሞ መጠሪያቸው የሜጠሩ ናቸው ነገር ግን በአሁኗ ኢትዮጵያ ግዛት ስር የሚገኙና ከስዋ በስተምስራቅና በስተደቡብ የሚገኙ አውራጃዎች ናቸው አንዳንዶቹ በዛሬው አጠራር በደንከል በአውሳ በአዳል አፋር በዑጋዴን በባሌ በአሩሲ በሲዳሞና በቦረና አካባቢዎች የሚገኙ ነገዶች ናቸው ሰብረዲን በደንብ ተደራጅቶ ይባስ ብሎ በአካባቢው በሚገኙ አገሮች መሳፍንት እና መኳንንት እየደለደለ ሹም ሽር ያደርግ ጀመር በተጨማሪም ሰብረዲን ኢትዮጵያን በሙሉ ይዢ መስጊዶችን እተክላለሁ ህዝቡን ወደ አስልምና እመልሳለሁ ከዚያም በትዱስ ቁርዓን ሕግ ሕዝቡን አስተዳድራለሁ በማለት አወጀ አዔ አመደፅዮንም የዚህን እወጃ ወሬ ሲሰማ በንዴት እንዲህ ብሎ ላከበት ይህ የምሰማው ነገር እውነት ነውን። በተመሳሳይም ቴዎድሮስ ኛ በቤተክህነት ዙሪያ በነበራቸው አቋም ለአንድ ደብር ይህን ያህል አገልጋይ ወዘተ በማለት እንዲሁም ወታደሩን በደሞዝ መልክ የማስተዳደርና ከቴዎድሮስ ኛ ጋር ተመሳሳይ አዋጅ በማወጅ ይታወቃሉ ይህም ለተለያዩ ተቃውሞችና ለዙፋናቸው መነቃነቅ ሰፊ ሚና የነበረው መሆኑን ዘመነ ላይ ስንደርስ የምናየው ነው ሁለቱ ቴዎድሮሶች አላማችን ግቡን ይምታ እንጂ ለሚከተሰው ተቋውሞ ቦታ የለንም ያሉ ይመስላሳል አጴጹ ቴዎድሮስ ኛ ይህን አቋሙን ወደ ተግባር ሲለውጥም የፈራው አይነት ተቃውሞ አልገጠመውም ይልቁንም ተወዳጅ እንዲሆን አደረገው ለዚህም ማስረጃው ለቴዎድሮስ ኛ የቤተክህነት ታላላቆች ከሁሉም ነገስታት በላይ አክብሮት ማሳየታቸውና ወዲያው መስማማታቸው ነው አጹ ቴዎድሮስ ኛ ከልጅነቱ ጀምሮ አምላኩን የሚፈራና የሚያከብር መሆኑ እንዳለ ሆኖ እንደአባቶቹ በርካታ ሚስቶችና እቁባቶች ያልነበሩትና በአንድ ሚስት ብቻ የተወሰነ ነበር ይህ አይነቱ የትዳር ፄወት ካለመለመዱ የተነሳም ተአምረኛ ንጉሰ ነገስት ሊባል ችሏል ቴዎድሮስ ኛም እንዲህ አይነት እንደነበር ይታወሳል አ ቴዎድሮስ ኛ በነበራቸው ጥቂት የግዛት አመታት ውስጥ ብዙ መንፈሳዊ ስራዎችን ሰርቷል አብያተ ክርስቲያናትን አሰርቶ ገዳማትን ገድሟል ከአባቶቹ ከወረሰውና ከራሱ የቤተመንግስት ዛብት ውስጥም ከግማሽ በላዩን ለድሆች አከፋፍሏል በተመሳሳይ ቴዎድሮስ ኛ ለዝቅተኛው መደብ ቀና ምልከታ የነበረው መሆኑ ይታወቃል የሚገርመው ፍካሬ ኢየሱስ የሚለው መጽሐፍ የተፃፈው በአጹ ቴዎድሮስ ኛ ዘመን ሲሆን በዚህ መንፈሳዊ መጽሐፍ ውስጥ ደግሞ ቴዎድሮስ የተባለ ንጉስ በኢትዮጵያ ላይ ወደፊት ይነግሳል ተብሎ የተተነበየበት መጽሃፍ መሆነ ነው ይህን ትንበያ መሠረት በማድረግም ካሳ ኃይሉ የንግስና ስማቸውን ቴዎድሮስ ኛ ብለው ሰመሰየም ችለዋል በአጴጹ ቴዎድሮስ ኛ ዘመን የኢትዮጵያ ሁኔታ ሰላም የሰፈነበት ይምስል እንጂ የአዳልና የይፋት ተዋጊዎች መልሶ ድርጅት ላይ የነበሩበት ሰዓት ስለነበረ ነው የውስጥ አመጽም ረግቦ ነበር በቤተክህነት በኩል የነበረው የስልጣን ሽኩቻና የፃብት ዘረፋም እንደመቆም ያለው በዚሁ በቴዎድሮስ ኛ ዘመን እንደነበር ይነገራል እንደሚታወቀው አንዳንድ ክፉ ካህናት መንፈሳዊነታቸውን ዘንግተው ወደስጋዊ ሕይወት በማዘንበል የየአድባራቱንና የገዳማቱን ወርቅ እና ልዩ ልዩ ሃብት ይዘርፉ እንደነበር ይታወቃል ከአቅም በላይ ሐብት መብዛቱም በርካታ ካህናትን ሲያናቁር ከርሟል ዛሬም እንዲህ አይነት ሁኔታዎች መበርከታቸው ግልጽ ነው ከዚህ አንፃር አጴጹ ቴዎድሮስ ኛ የወሰደውን እርምጃ የዚያ ዘመን ኢትዮጵያውያን በሙሉ ድምጽ መደገፋቸው አግባብ እንደነበር እንረዳለን በመጨረሻም በደፃው ህዝብ ዘንድ እጅግ ይወደድ የነበረው ንጉሰ ነገስት አጹ ቴዎድሮስ ኛ ከ ዓመት የግዛት ዘመን በላ በ ዓም በህመም ምክንያት ሰኔ ቀን አርፎ በአማራ ሣይንት ተቀብሯል የንግስና ሥልጣነንም ወንድሙ አጴጹ ይስሐቅ ተረክቦ ኢትዮጵያን ማስተዳደር ጀምሮዋል የአጹ ቴዎድሮስ ኛ የግዛት ዘመን በዚህ መልኩ ከተፈጸመ በኋላ ግን ቀጣይ ወንድሞቹ በቀድሞው አይነት አካሔድ እንደተጓዙ ነው የሚታወቀው ምዕራፍ ጓ የአፄ ይስሐቅ ዘመነ መንግስት ከ ዓም አጴ ይስሐቅ የአጴ ዳዊት ልጅ የአዔዒ ቴዎድሮስ ኛ ወንድም ነው ይህ ንጉሠ ነገስት ዓመት በቆየው የግዛት ዘመኑ ወደ ሰሜኑ የአገራችን ክፍል አካባቢ ወደወገራ ፄዶ ከፈላሾች ጋር ተዋግቷል በዘመኑ ደብረ ይስሐቅ የሚባል ደብርም አሰርቷል እንደተለመደው ፈላሾች በኦሪታዊ ፃሃይማኖታቸው ሙስሊሞች በእስልምና ሐይማኖታቸው ፀንተው በሚኖሩ ጊዜ ያኔ የመንግስት ሀይማኖት ክርስትና ነበርና በየዕለቱ ግጭት ጠፍቶ አያውቁም ስለዚህ በአጹ ይስሐቅ ጊዜም ፈላሾች ስለሸፈቱና ዘምቶ ስለወጋቸው ተቋውሞ መጣበት የተቃውሞውን መነሻ ምን እንደነበር ጀምስ ብሩሥ የተባለው እንግሊዛዊ ሲገልጸው በአጴጹ ይስሐቅ ዘመን በትግሬ በሸዋ በድምሩ የሚሆነ ዳኞች የተከበሩ ያገር ሽማግሌዎች በፈላሾች ላይ ንጉሱ የፈጸመውን ለየት ያለ በደል በማየታቸው እንዳወገዙት ይገልፃል በዚህ ጊዜ አጹ ይስሐቅ ሁሉንም ዳኞች ሽሮ በቱ ካህናተ ሠማይ ዳኞች ምትክ በሸዋና በትግሬ ሌሎች የቤተክህነት ሰዎችን እንደሾመ ተጽፏል ይህ በእንዲህ እንዳለም ስለ አጹ ይስሐቅ ከታሪክ ነገስቱ ሌላ የዓረብ ፀፃፊዎች እነ ታግሪቢሪዲ እነ ማቅሪዝ የፃዛፉትን ነው የአውሮፓ ሊቃውንት ተስማምተው የሚደግሙት በዚህ መሰረት በአጴ ይስሐቅ ጊዜ የግብጹ ሱልጣን ሁሉንም ሽማምንት ሰብስቦ የክርስቲያኖችን ጳጳሳትም አስጠርቶ በኢትዮጵያ እስላሞች ሲጠቁ ለምን ዝም አላችሁ። በድጋሚ የተላኩት በርካታ ወታደሮችም ለወሬ ነጋሪ ሸሽተው ካመለጡት በቀር በሙሉ በተጋጋለው ጦርነት አለቁ አፄ በእደማርያም የላኩት ጦር ሲሸነፍና መልእክት ከመጣላቸው በኋላ ነገሩን ዳር ሳያደርሱት ሊተውት ተገደዋል በአፄ ዘርዓያዕቆበ ጊዜ ተዳክመው የነበሩት አዳሎች በዐዎቹ በአዔ በእደማርያም ጊዜ መልሰው ፃይል በመሆን የቀኝ እና የግራ የጦር መሪዎችን በህት ወደዶችን ከነጦር ሠራዊቶቻቸው ሊያሸንፉ ችለዋል በሁለቱ ከፍተኛ የጦር አለቆች መካከል ደግሞ በግዛት ስፋትና በሹመት የእርስ በርስ ዐብ የመኖሩ ጉዳይ ለሽንፈታቸው ምክንያት እንደሆነ ተገልዷል ሁለቱ የሚናናቁ አዝማቾች ደረጃቸው ተመጣጣኝ የሆነ ባለሥልጣኖች ሆነው ሳለ በጦርነቱ ጊዜ ግን አንዱ ሌላውን እያዘዘ እንዲዘምት ስልጣን ተሰጥቶት ነበርና ሌላኛው ተቀይሞ ዐጊያውን ቸል እንዳለም ይነገራል ንጉሱም ሁለቱን ብህትወደዶች ቅራኔ እንዳለባቸው እያወቁ በአንድነት መላካቸው እንደ ትልቅ ስህተት ተቆጥሮባቸዋል በአፄ በእደማርያም የግዛት ዘመን ውስጥ ሰፊ ታሪካቸውን ይዞ የሚገኘው ከአትሮንስ ቤተክርስቲያን ጋር የነበራቸው ቆይታ ነው እንደ ጀምስ ብሩስ አገላለፅ በአፄ በእደማርያም ዘመን በራሳቸው ትዕዛዝ በአትሮንስ ማርያም ቤተክርስቲያን ውስጥ የማርያምን እና የኢየሱስን ምስል የሳለው ፍራንቸስኮ ደ ብራንካ ሌዎን የተባለ ጣሊያናዊ ነው ኢትዮጵያውያን ካህናት በዚህ ስዕል የተነሳ ከሰአሊው ጋር ፀብ እና ክርክር ፈጥረዋል የክርክራቸው መነሻም በሰአሊው ነጭ መሆንና ካቶሊክ በመሆኑ አልነበረም ይልቁንም በካቶሊክ ደንብ ማርያም ኢየሱስን አቅፋ የያዘችው በግራ እጅዋ ስለሆነ እንደ ምስራቅ እና እንደ እስክንድሪያ ቤተክርስቲያን ደንብ በቀኝ እጅዋ እንዳቀፈችው አድርጎ ለምን አልሳለውም በማለት ነው በሚል የግጭቱን መነሻና የአፄ በአደማርያምን ተግባር እየተነተነ ይቀጥላል ሆኖም ምስሉ ለረጅም ጊዜ ሳይነሳ ቆይቷል አፄ በአደማርያም ጫካ አስመንጥረው ቤተክርስቲያን በማሰራት አትሮንስ ማርያም ብለው በመሰየም ፅላት እንዲገባ አስደርገዋል አትሮንስ ማርያምን አሰርተው በአሉን አክብረው ከጨረሱ በቷላ ለካህናቱ መተዳደሪያ ከአባይ ወንዝ ጀምሮ እስከ ጅማ ድረስ ያለውን ምድር በርስትነት ሰጥተዋል ቀጣይ ስራቸው ያደረጉትም የአፄ ቴዎድሮስ ኛን አፅም ከአሰሮ የይኩኑ አምላክንና የሌሎችን የኢትዮጵያ ነገስታት የነበሩትን የሚሆኑ የነገስታትና የጳጳሳትን አዕም ከያሉበት አስለቅመው አዚሁ አትሮንስ ማርያም ቤተክርስቲያን እንዲቀመጡ ማድረግን ነው የአዔ በአደማርያምን የትዳር ሁኔታ ስናይም አንድ ለአንድ የሚለውን የወንጌል ቃል ቸል በማለት እንደሌሎች ነገስታት ከአንድ በላይ ሚስት የነበራቸው ሆነው እናገኛቸዋለን በዘመናቸውም ሁለት ሚስት በአንድ ጊዜ ያገቡ ሲሆን ከአንዲ አንድ ወንድ ልጅ ወልደዋል ከአንዷ ህጋዊ ሚስታቸው እስክንድርን ሲወልዱ ከአቁባታቸው ደግሞ ሌላ ልጅ ወልደዋል በዐ ዓም የተወለዱትና በዐ ዓም በዐ አመታቸው የነገሱት አፄ በአደማርያም ከ ዓመት የንግስና ቆይታ በኋላ በምን እንደሆነ ባልታወቀበት ሁኔታ ሲሞቱም የተኳቸው ንጉስ ልጃቸው አፄ እስክንድር ነበሩ። ገና አድሜው ዐ ያልሞላው ግራኝ በወጣትነቱ የወላስሞችን ከፍተኛ ሥልጣንና ቤተመንግስቱን በሐይል መውረሱ አንዳለ ሆኖዣ ሠውነቱ የገፈ ጠንካራና አስፈሪ እንደበር ይነገርለታል ቀደም ሲል ስራቸውን የጀመሩት ቱርኮችም ወዲይው የዘይላ ሼህ ብለው ሾሙት ቀጥሉም በዛይለኛነቱና በጋብቻው ምክንያት የሐረርና የአዳሎች የአፋሮች ሁሉ ዋና መሪ ተባለ የማእረግ ስሙም ኢማም መሐመድ ተሠገ ሜስቱም የአባቴን ደም ተበቀልልኝ ትለው እንደነበር ይነገራል የሆነ ሆኖ በጣም አየተደራጀና ጥቃቅኑን የአከባቢውን አመዕ በቁጥጥር ስር እያደረገ ታላቅነቱን አስመስክር ታዋቂነትንም አተረፈ ዘወትር ከፖርቹጋሉች ጋር በምፅዋና በቀይ ባህር ዳር በግዛተ የሚጋጩት ቱርኮችም ለማህፋድ ከሀዛኩት የበለጠ አዳዲስ የጦር ሥሳሪያ ለግራኝ አህመድ ሠጡት ሁለት ዘመናዊ የወቅቱን መድፎችም ተረከበ የአዳል ሥልጣን ወይም የሐረር ወላስሞች ያደርጉት እንደነበረው ሁሉ ግራኝ አህመድም በማአከላዊው የኢትዮጵያ መንግስት ላይ ለመነሣት በቂ ዝግጅት አደረገ ሊመቻቸው አንገበርም ይሉ የነበሩት ሳይመቻቸው ይገብሩ የነበሩት የዚያ ወቅት የአዳልና የከረር ህዝቦችም ከተከላካይነት ወደ አጥቂነት የሚያሸጋግራቸውን ዛሃይል በግራኝ አህመድ አማካይነት መገንባት ጀመሩ ግራኝም ሙሉ ኢትዮጵያን ለመውረር የክርስቲያኑን መንግስት ገልብጦ የሙስሊም መንግስት ለመመስረት በቤተክርስትያናት ምትክ መስጊዶችን ለማቆም በወንጌል ፋንታ ቁርዓንን ለማስፋፋት ተዘጋጀና ዓላማውንም ለሐረር ሽክሠማሌ ለአዳልና ለአካባቢው ህዝብ አሣወቀ አፄ ልብነ ድንግልም የማህፉድን ጦር ድል ካደረጉ በጊላ አገሩ ሠላም ሆኖ ነበርና ይህን ዝግጅጽት ሲሠመ በ ዓም ፋኑኤል የተባለውን የዋግ አገረ ገዥ ሠራዊቱን አስከትሉ ወደ አዳል እንዲዘምት ላኩት ፋኑኤልም ወደ አዳል ዘምቶ አንድ ክፍል የግራኝን ጦር ድል አድርጎ አካባቢውን ዘርፎ ሊሔድ ሲል ግራኝ ሌላ ጦር ይዞ መጥቶ ተዋጋና አሸንፎ የዘረፈውን ሀብት ሁሉ አስመልሶ በድል አድራጊነት ወደ ቦታው ተመሰለሠ ከዚያም እንደገና ተደራጅቶ ክአዳል ወደ ደዋር በመምጣት ከአፄ ልብነድንግል ሠራዊት ጋር ውጊያ ገጠመሙ ሆኖም የንጉሥ ጦር በዕኑ ተዋግቶ ስላሽስነፈጡ ለመሽሽ ተገደደ በዚህ ጦርነትም አብረው ተሠልፈው የነበሩት የጦር አለቆች አሚሮችና አጎቱ መሐመድ ዘሐርቡይ ተማረኩ ንጉሠኑም ጊዜያዊ ደስታ ተሰማቸው ከዚህ ጦርነት በኋላም የግራኝ አህመድ አባት ገዳይ የሆነው ሱልጣን አቡበክር ከግራኝ ጋር ሲታረቁና ሲጣሉ ቁይተው ነበርና አሁን ደግሞ ሠልጣን አቡበከር ግራኝን ከነሠራዊቱ ወግቶ አሸነፈና ከሐረር አባሮ እስከ ዴ ዘይላ አደረሠው ወዲያው ግን ግራኝ እንደገና ተዋግቶ አሸነፈና ሐረርን በድጋሚ በመያዝ የበላይነቱን አረጋገጠ በዚህም አዔ ልብነድንግልና ተከታዮቻቸው በአቡበከር ላይ ተስፋ ጥለው ነበርና መሸነፉን ሲሠሙ ስጋታቸው ቀበጠለ አንድ አመት አለፈ ራስ ደገልሐን የተባለው የንጉሠ ዋና የጦር አለቃና የእህታቸው ባል የነበረውን እንዲሁም የባሌ አውራጃ ገዥ የሆነውን በ ዓም ወደ አዳል እንዲዘምት የተደረገውም የግራኝ አህመድ ጦር በመገስገስ ላይ መሆነ ስለታወቀ ነበር እናም ጦርነቱ ተጀመረ ሦስት ቀን ከፈጀ ዛይለኛ ጦርነት በኋላ የግራኝ ተከታዮች አሽነፉ በርካታ መኳንንት ከነመሳሪያቸው ከነፈረሳቸው ተማረኩ ግራኝ አህመድ ከምርኮው ውስጥ ጥሩ ጥሩውን መርጦ አሚር ሀኑሌማን ለሚባሰው ለየመኑ ዘቢድ ልኮ የቀረውን ለራሠና ለሰራዊቱ አከፋፈለ ሠራዊቱም በደስታ ለቀጣዩ ጦርነት በወኔ ተዘጋጀ ከአንድ አመት በቷላ በዐ ላይም የግራኝ ጦር ወደ ይፋት መጣና ወናግ ጃን የተባለው የንጉሥ አዝማች ከሚመራው ጦር ጋር ውጊያ ተደረገ በመጀመሪያው ቀን በክርስቲያኑ ጦር የበላይነት ታየና በቀጣዩ ቀን የግራኝ ጦር ድል ቀናው አዝማች ወናግ ጃንም ተገደለ ይህ ድል እና የተገኘው ምርኮም ግራኝና ተከታዮችን በዝና ላይ ዝና በድል ላይ ድል አጎናፀፋቸው ግራኝም ከነተከታዮቹ ወደ መዛል ይፋት ገብቶ ቤተክርስቲያን አቃጥሉ በአካባቢው ሲዘዋወር ለመውለድ ቀኗ የደረሠው ባለቤቱ ባቲ ድል ወንበራም አብራው ነበረች ከጥቂት ጊዜ በኋላም ዋናውና ታላቅ እልቂት ያስከተለው ጦርነት በአፄ ልብነድንግልና በአህመድ ኢብን ኢብራሒም አል ጋዚ መካክል ተካሔደ ይህ ጦርነት የሽንብራ ኩሬ ጦርነት በመባል የሚታወቅ ሲሆን ቦታውም በዝቋላና በሞጆ አቅራቢያ የሚገኝ ነው አዝማቹ ራሣቸው አፄ ልብነድንግል ሆነው ሽንብራ ኩሬ ላይ ከግራኝ አህመድ ጋር ያደረጉት ይህ የእርስ በርስ ውጊያ በርካታ ወገኖች ያለቁበት ሆኖ አልፏል በዚህ ጊዜ ንጉሠ ሺ ፈረሰኛ ዐዐ ሺ እግረኛ ወታደር ያሠለፉ ሲሆን አጠቃላይ የጦራቸው ብዛት በአማካይ ዐ ሺ እሩብ ሚለየን ጦር የሚደርሠ ነበሩ። ስለዚህ ምፅዋ ለሚገኙት ለቱርክ ባለስልጣኖች እባካችሁ ከአፄ ገላውዲዎስ ጋር ተላልካችሁ በአርቅ ልጀ አንዲመለሰ አድርጉልኝ ብላ ላከች እነርሁም ከንጉሱ ጋር ተላልከው በአንድ መደራደሪያ ተስማመ ይህም ግራኝ አህመድ በነበረበት ጊዜ ማርኮ የሸጣቸውን አቤቶሚናስንና እህቱን ሮማንወርቅን ከተሱጡበት አገር ከየመን ሥኅኀተዐ ለፀ ንኗማፐቸው ለአፄ ገላውዴዎስ እንዲሰጡ ተደረገና በምትኩ አሊ ገራድ እና ሱልጣን ኡመር ዲን ተለቀው በሰላም ወደ ከዘመዶቻቸው ሔደው ተተላቀሉ በ ዓም ነር አህመድ ኩር ኢብን ሙቃሒዴደ የተባለው የግራኝ አህመድ የአህት ልጅ ተነስቶ የሐረር እና የአካባቢው አለቃ ሆነ ነር አህመድ በዘመነ የሀረርን ግንብ ስላስገነባ የጎላ ተቀባይነት እንዲኖረው አደረገው ባቲ ድል ዐንበራም ስሸታ ሐረር ከገባች በላ የባሏን ደም የሜበቀልላት ታላት ለው ትፈልግ ነበር የአባዝሄን የማህፉድን ጠላት ልብነድንግልን በመጀመሪያ ባሏ በግራኝ አህመድ እንደተበቀለችው ሁሉ አሁንም የባሏን ደም በወጣቱ በነር ለመበቀል ፈለገችና በናቅር ወጥመድ ጣለችው ነርም በፍቅራ ወደቀ ቀጥሉም ለጋብቻ ጠየቃት በዚሀ ጊዜ ድል ወንበራ የአፄ ገላውዴዎስን አንገት ቆርጠህ ልታመጣልኝ ማልና ላግባህ አለችው ነር በአንድ በኩል የአጎቱን የግራኝ አህመድን ደም ለሰመበቀል በሌላ በኩል ቆንጆዋን ድል ወንበራን ሆጎቱን ሚስት ለማግባት እንዲሁም ለዘመናት የዘለቀውን የነገድና የሀይማኖት ፀብ መሰረት በማድረግ ማለላት እናም በጋብቻ ሚስቱ አደረጋት ኦርሷም በምትችለው መንገድ ሁሉ አገዘችውና ነር ለጦርነት ተዘጋጅቶ ወደ ሸዋ ገስግሶ በመምጣት በመጀመሪያ በንጉሥ በተሾመው በሰዋው እንደራሴ ላይ ጥቃት ሰንዝሮ አሰንፎ ተመለሰና ተመልሶ ተደራጅቶ የበለጠ ሰራዊት አስከትሉ ባለቤቱም አብራው ተከታትላ ከሐረር ወደ ሸዋ መጥቶ ፈጠጋርን ቡልጋን ወረረ አዔ ገላውዲዎስ በዚህ ጊዜ ጎጃም የደብረጠርቅን ቤተክርስቲያን አንደገና አያሰሩ ነበረና ወረራውን ሰምተው በንዴት ከጎጃም ገስግሰው ሽዋ ደረሱ ወደ ፈጠጋር ተጠግተውም ከነር ሰራዊት ጋር ፊት ለፊት ለውጊያ ተፋጠጡ ሙሉውን ሰራዊታቸውን አስከትለው ባለመምጣታቸውም ሱማምንቱ ያለው ጦር አነስተኛ ስለሆነ የፋሲካን በኣል አሳልፈን ጦር ጨምረን ብንዋጋ ይሻላል የሚል ምክር ለገሀ ካህናቱም ፋሲካን አብረን ብንውል ይሳላል ሲሉ ንጉሠ ፋሲካን በሠማይ ከጌታዬ ከእየሱስ ክርስቶስ ጋር እውላለሁ የሚል ምላሽ በመስበነት የስቅለት ቀን ወደ ጊላ ሳይሉ ከፊት አየመሩ መዋጋት ጀመሩ በተጋጋለው ውጊያ ውስጥ ገብተው ሲፋለሙ ከተፋላሚሜው ወገን በተተኮሠ ጥይት ተመቱ እንደተመቱም ወታደሮቹ አንዳይደናገጡ ቁስላቸውን አስረው ውጊያውን ቀጠሉ ወዲያው ግን የነር ተከታይ የሆኑ ፈረስኞች ተጠግተው በጦር ግተው ጨረሷቸው አዔ ገላውዲዎስ ከተገደሉ በኋላም በኑር ትፅዘዝ ከሬሳቸው ላይ ጭንቅላታቸው ተቆርጦ ተወሰደና በትልቁ ከረር በር ላይ እንዲሰቀል ተደረገ ሆኖም ንጉሥ ከሞቱ በጊላ በቀሩት ወታደሮች የኑር ሰራዊት ተሽንፎ ስለሸሰ የተረው የንጉሥ አካል ከጦር ሜዳው ላይ በሶስተኛው ቀን ተገኝቶ ራሳቸው ወዳሰሩት ወደ ተድባበ ማርያም ቤን ወስደው ቀበራቸው እዚህ ላይ ዜና መዋፅሉ ያስፈረውን ፀሑፍ እንይ በዚህ አመት በሀረርና በአውራጃው ታላቅ ረሐብና በሽታ ተነሳ ምክንያቱን ባቲ ድል ወንበራ ከአዋቂዎች ስትጠይቅ የአፄ ገላውዴዎስን ጭንቅላት በሐረር በር ስለሰቀልሸ ፈጣሪ ተቆጥቶ ነው ብለው ስለመለሱላት ጭንቅላታቸውን አስወጦርዳ በነጋዴዎች እጆ አንዖኪያ በሸዋ ላከችውና በክብር ተቀመጠ ይላል ለማንኛውም ኑር ድል ቀንቶት የባለቤቱን ፈቃድና መሕላውን ፈፅመ የአጎቱን ደም በመበቀሉም ሃሀረርና የአዳል ህዝቦች በጉብዝናው አደነቁት አፄ ገላውዲዎስ ይቅርብዎት እየተባሉ አሻፈረኝ ብለው ውጊያ ገጥመው በአለተ አርብ በስቅለት ቀን በፈቃዳቸው በመሞታቸው ቀጥሎ ያለው ግጥም ተገጠመላቸው አጌ ገላውዲዎስ ጌታን ተከተለ ፋሲካውን ሳይውል አርብ ተሰተለ ጌታውም ሳይረሳው የፋሲካ ለታ አስጠርቶ አበላው ከጧት እስክ ማታ አፄ ገላውዲዎስ አንደ ዮሐንስ ባህር ዳርን ዞሮ ሸዋ ሲመለስ አንፆኪያ ታዬ ብርሐን ሲለብስ ምዕራፍ የአፄ ሚናስ ዘመነ መንግስት ከ ዓም አፄ ሚናስ የአፄ ገላውዴዎስ ወንድም ናቸው አፄ ኒናስ በአፄ ልብነድንግል ጊዜ ጦርነት ላይ ተማርከው ለየመኑ ገዥ ለዘቢዱ ፓሳ እንደባሪያ ተሸጠው የነበሩትና በኋላም በአዔ ገላውዴዎስ ጊዜ በእነገራድ አሊ ተለውጠው የተመለሱ ናቸው ወንድማፐው ሲሞቱ ስልጣኑን እንደያዙና ገና አድማስ ሰገድ በሚል ስመ መንግስት በኢትዮጵያ ዙፋን በተቀመጡ ማግስት የእናታቸውን የእቴጌ ሠብለወንጌልን የእቴጌነት ማዕረግ ሽረሁ ለባለቤታፐው ለእቴጌ ስሉስ ኃይሳ ለአድማስ ሞገሳ ማዕረጉን ሰጧቸው በዚህም መላው ህዝብ ተገረመ እቴጌ ሠብለዐንነጌል የአፄ ልብነድንግል ባለቤት የአፄ ገሳውዴዎስና የራሳቸው የአፄ ሚናስ ወላጅ እናት ከመሆናቸውም በላይ ከባለቤታቸው ዘመነ መንግስት ጀምሮ በግራኝም ጊዜ በስደትና በመከራ ያሳለፉ በልጃቸው በገላውዴዎስ ዘመንም እንደ ንግስት ተከብረው ሲኖሩና ለአገራቸው ብዙ ሲደክሙ መኖራቸው በሌላው ህብረተሰብ ሳይዘነጋና ሳይረሳ በገዛ ልጃቸው ውለታቸው ተዘንግቶ ይህን የመሰለ የልታሰበ ሽረት ሲገጥማቸው ብዙዛኑ አዘነላቸው እቴጌዋም ከመገረም ውጭ የተናገሩት አልነበረም ስለዚህ ሁለት ቀሳውስት ወደ አፄ ሚናስ ሔደው እናትን አዋርዶ ሚስትን ማክበር ተገቢ አይደለምና ታረቅልን ቢሏቸው ንጉሱም ለእናቴ ከኔ ይልቅ እናንተ አትቅርቧትም በዘመኗ ነግሳለች ከዚህ በኋላ ለእሷ አክሊሏ ቀቧ ነው የሚል ምላሽ ሰጡ። ብዙዎች ሚስዮናውያን በግዞት እንዲኖሩ ስለተፈረደባቸውም ጥበቃውን ጥሰው አመልጠው ወደ ባህር ነጋሽ ይስሐቅ ሄደው ተቀላተሉ በዚህም የካቶሊክን ሐይማኖት ካልሰበክን በሚል መነሻ ከጠላታቸው ከቱርክ ጋር እንደጠገነ ይቆጠራል የኦሮቶዶክስን ሐይማኖት በካቶሊክ ካልቀየርን የሚል ጠንካራ አቋምም ነበራቸው በዚህ ጊዜ አፄ ሚናስ ዐወደ ባህር ነጋሽ ይስሐቅ ዘምተው ድል ቢያደርጉም ድል የተደረጉት ዐገኖች ወደ ጠረፍ ሸሽተው ስላመለጡ የተማረከ አልነበረም ከዚያም ወደ ሽዋ ተመልስው በዶባ በኩል ኦሮሞዎት ስፈቱ ስለተባለ እነሱን ሲያሳድዱ በወባ ተነድፈው ታመሙና ሞምቱ አስክሬናቸውም በተድባበ ማርያም እንዲቀበር ተደረገ ከ እስከ ዓም በቀየው በ አመት የግዛት ዘመናቸውም ከወገኖቻቸው ጋር ከሚስዮኖችም ራሳቸው ከሶሟቸው ሹማምንትም ሆነ ከአናታቸው ጋር ሳይግባቡ ነበር ያሳለፉት ከአፄ ሚናስ ሞት በኋላም በየቦታው የዙፋን ፍጭቶች እየተደረጉ ቀይተው በመጨረሳ የአዔ ሚሜናስ ልጅ ሠርሀ ድንግል ነገሱ የሸዋ ነገስታት ተብለው የሜዘረዘሩት ከይኩኑ አምላክ ጀምሮ እስከ አፄ ሚናስ ድረስ ያሉት ሲሆኑ ከሰርሀ ድንግል ጀምሮ ደግሞ በጎንደር ዙሪያ በሚገኙ ጥቃቅን አውራጃዎች ጥቂት ነገስታት መቀመጫውን አድርገው ቆይተው በኋላ በአፄ ፋሲል ጊዜ ግን ደምበኛ ቤተመንግስት ተገንብቶ የነገስታቱ ቋሚ ቤተመንግስት ለሆን ችሏል አንግዲህ በአፄ ሚናስ አጭር የግዛት ዘመን ውስጥ የተከናወኑትን ነገሮችም ሆነ ከአርሳቸው በፊት በነበሩት ጊዜያቶች የስልጣን ጥያቄ ጠንካራ ልዩነት እየፈጠረ ነገስታትን ከነገስታት ሹማምንትን ከሹማምንት አያዋጋ ለበርካታ ዜጎች እልቂት መንስኤ ሆኖ መዝለቁን እንረዳለን በጦርነት የደቀቀች ሰላም ሰፍኖ ለሥልጣኔ ደፋ ቀና የሚባልበት ጊዜ ጉልበትና ገንዘቧ ባክኖ አምራች ዜጎቿ እየተፈጁባት የኖረች አገር መሆኗንም አእንገነዘባለን በተጨማሪም በወንድማማቾች ፀብ ጣልቃ እየገቡ አገር ለሚያራቁቱ ባአዳን እንድትጋለጥ አድርዓጓዓታል ድ ከነር መሐመድ በኋላ የተነሱት ሠልጣኖችና አሚሮች በሐረር በኦጋዴንና በአዑውሳ እየተዘዋወሩ አካባቢውን ሲያስተዳድሩ ቢቆዩም በወላስማ ቤተመንግስት ዙፋን እርስ በርስ ይጋጩ ነበር እንጂ ወደ ኢትዮጵያ ሰሜን ለመስፋፋት የሚያስችል ጊዜ አላገኙም ቀጥሎ ባለው ጊሼ በሐረርጌ በአዳል በአፋር በሱማሌና በኦጋዴን ህዝብ ላይ የኦሮሞ ህገቦች ተደባለቀው መኖር በመጀመራቸውና የሥልጣን ታጋፊ ስለሆኑባቸው የኣካባቢው ሱልጣኖች የተደላደለ ፋን አልነበራቸቡጡም ቀጥለን በምናየው የአዔ ሠዚርሀድንግል ዘመንም የሐረርና የአካባቢው ዙፋን እየክሰመ መፄዱን የምንገነዘበው ይሆናል ምዕራፍ ዛቿ የጎንደር ነገስታት ዘመን የኢትዮጵያ ነገስታት ከጥንታዊው የሳባ ከተማ ናፓታ እና መርዌ ቀጥሎ አክሱም ከዚያም ሮዛላስታ እንደገና ሸዋ ዋና መቀመጫቸውን እያደረጉ እንደገዙ አይተናል አሁን ደግሞ የነገስታቱ መቀመጫ ከተማ ጎንደር ሆነ ይህም ሲባል ከግራኝ ዐጠረራ በኋላ ከአፄ ልብነድንግል ሽሽት ምሮ ወደ ሰሜኑ የኢትዮጵያ ግዛት ሔደው ከቦታ ቦታ እየተዘዋወሩ መግዛት በመጀመራቸው ነው በዚህ በ ዓም ደግሞ ከአፄ ሰርፀድንግል ጀምሮ ማለትም አፄ ሠርፀድንግል አፄ ያዕቆብ አፄ ዘድንግል አፄ ሱስነዮስ ተከታትለው በነገሱበት ዘመን መቀመጫቸውን በጣና ሐይቅ ዙሪያ በዋጅ በጉዛራ የጎንደር ነገስታት ዝርዝር በደንቀዝ በደብሳን በጎርጎራ በጎመንጌ በአዘዞ እና በአካባቢው አድርገው ኢትዮጵያን ሲያስተዳድሩ ነበር ሆኖም በ ዓም አፄ ፋሲል ዋናውን ተቁ የነገስታቱ ስም ስመ በሥልጣን የገኹበት ዘመን የጎንደር ቤተመንግስት በአሁኗ የጎንደር ከተማ ፋሲል ግንብን አስገንብተው መንግስታቸው ላይ የቆዩበት የተከታይ ነገስታቶች ዋና ቤተመንግስት ሆና ቀይቷል ጊዜ በዓመት ይሁን እንጂ የመጀመሪያው የጎንደር ቱርቋሪ ተብለው የሚጠሩትና ሠርሀድንግል ከ ዓም የሚታወቁት አፄ ሰርፀድንግል ናቸው በመሆኑም ከአፄ ሠርሀ ድንግል ብ ራ ከ ዓም በ ድ ት አ ን ንመ እኞ ምን ተቨመንንለ አየናዊ ህገድ ተከየዓም ዊ ክንውና ተአ ተውት ሠገድ አ ከ ዓም አይነት አገር አቀፍ ለውጥ እንዳስከተሉ ከወዲሁ ባጭሩ አይተን ማለፉ ስኒዮስ ሳልጣን ሠገይ ከ ዓሥ ለቀጣይ ታሪኮች ግልፅ መሆን አስተዋዕኦ ይኖረዋልና ጥቂት ነጥቦችን ፋሲል ዓለም ሠገድ ክ ዓፖ እናነሳለን አንደኛው ነጥብ ዮሐ ጎስ ኛ አአላፍ ሠገድ ከ ዓም ቀደም ሲል በዋቢ ሸበሌና በጁባ ወንዝ በሊዳሞ እና በቦረና በአሩሲ ያሱ ኛ ዓም እና በባሌ እንዲሁም በኢትዮጵያ ደቡባዊ ክፍል ይኖሩ የነበሩ ኦሮሞዎች በአፄ ተክለሐይማኖት ልዑል ሠገደ ከ ዓም ልብነድንግልና በግራኝ አህመድ መካከል በተደረገው ውጊያ የሰፈሩበትን ግዛት ቴዎፍሉ ስ አፅራር ሀግድ ከ ዓም እየለቀቁ ግራኝን እየተከተሉ በቁጥጥሩ ስር ባደረጋቸው አገርት ውስጥ መናሩ ጀመሩ በሌላ አገላለፅ የኦሮሞ ተወላጆች ከግራኝ ጊዜ በፊት በመጠኑነ በግራኝ ጊዜ ደግሞ በክፍተኛ ደረጃ ከቀድሞ መኖሪያቸው ወደ መዛል አገር ወደ ሸዋ ወደ ዳሞት ወደ ጎጃምና ዐወደ ጎንደር ገብተዋል የጎንደርን ነገስታትም ወደ ፊት ባለው ጊዜ በየጊቬው ተደራጅተው በመነሳት ሲዋጉዋቸው ቀይተዋል የግራኝ አህመድ ዐረራ ታላቅ ዛባልስሰትን አስክከትሉ ነበርና ሌላው ነጥባችን ዳር ሳናደርስ የተውነውን የሐረር ሱልጣኖችን ጉዳይ የሚመለከት ነው ከግራኝ አህመድ በንላ በተነሱት ሠልጣኖችና አሚርች አማካይነት ሸዋንና አካባቢውን ለ አመታት ያህል ይዘው የቆዩ ቢሆንም ከአፄ ሜናስ በኋሳ በነገሱት በአፄ ሰርሀድንግል ጊዜ ግን መቀበል አልተቻላቸውጡም ከ ዓም ከ ዓም ከ የስጦስ ዐሐይ ሠገድ ከ ዓም ነ ከ ዓም አ ዓም ከበ ከ ዓም የ አ ዓሥ ሙ ምዕራፍ የአፄ ሠርፀድንግል ዘመነ መንግስት ከ ዓም አፄ ሚናስ በ ዓም ከሞቱ በጊላ ከተለመደው ሰፊ የመኳንንቱ ክርክር እና ጉባኤ በኋላ ልጃቸው ሰርዐድንግል ይንገሱ በሜል ተስማሙና መአላነዚ ሠገድ በሚል ስመ መንግስት የ አመቱን ልጅ በማንገስ አፄ ሚናስ ስለሞቱ ልጃቸውን ሠርሀድንግልን አንግሰናል በማለት በነጋሪት ለህዝቡና ለወታደሩ አሳወሠቁ አፄ ሠርዐድንግል የአፄ ልብነድንግል ባለቤት በነበሩት ሰፊ የአስተዳደር ተሞክሮ በነበራቸው በእቴጌ ስብለወንጌልና በአዔ ሚናስ ባለቤት በእናታቸው በእቴጌ ስሉስ ፃይላ አድማስ ሞገሳ አማካይነት በሞግዚት ጥቂት ጊዜ ሲያስተዳድሩ ከቆዩ በኋላ መላውን ስልጣን መያዝ የሚችሉበት የእድሜ ደረጃ ላይ ደረሱና ራሳቸውን ችለው ማስተዳደር ቀበጠሉ አፄ ሠርሀድንግል ሥልጣን በያዙ ማግስት የአዔ ልብነድንግል የእህት ልጅ ሕመልማል የተባለው የቤተመንግስት ተወላድ በመሆነ ዙፋን ለመቀናቀን ተነሳ የጎጃሙን ገዥ ዘርዓ ዮዛንስ የደንቢያውን ሕርቦ እንዲሁም አዝማች ተክሉ ሮም ሰገድ እስላም ስገድ የሚባሉትን ከጎነ አድርጎ ለጦርነት ተነላ በዚህም እልቂት ስደት መከራ ደረሰ አፄ ሠርሀድንግልም የሥልጣን አጀማመራቸው በመከራ የታጀበ ሆነ። ና አዔ ቴዎድሮስም እጅግ ተቆጥተው ከሴቶች ጋር በስውር ሲዐወሰልት አይቸዋለሁ በማለት ራሳቸውን ምስክር አድርገው ቀረቡ በዚህ ጊዜ ጳጳሱ እጅግ ተበሳጭተው ልዑል እግዚአብሔር በሚያመጣው መቅሰፍት ይቅሰፍህ ከከዳተኛው ይሁዳ ጋር እድል ፈንታህ ይሁን ብለው ተራገሙ ይባላል እኒህን ጳጳስ በተመለከተ እንግሊዛዊው ሚስተር ሆርሙዝ ራሳም ሲገልፅ ጳጳሱ ተንኮለኛ አወናባጅ የከይማኖት ጉዳዮችን እየተወ በአገሪቱ የፓለቲካ ጉዳይ ጣልቃ እየገባ የሚያውክ ጠማማ ሰውና ለገንዘብ ሲል ተገዝቶ የመጣ ተራ ባሪያ ነበር ብሏል የሆነ ሆኖ አፄ ቴዎደሮስ በዚህ እርግማን እጅግ ተናደው አቡነ ሰላማን አሰሩና አድባራቱንና ገዳማቱን ማፍረስ ጀመሩ ካህናቱም አመፁን ሲያቀጣጥሉት በየግዛቱ ያሉና ስልጣናቸው የተገደበባቸው መኳንንቶች ደግሞ ምቹ ሁኔታ ተፈጠረላቸው ባጠቃላይ ንጉስ ነገስቱ ለአገርና ለህዝብ ብለው የቀየሱት ዘዴ ከየአቅጣጫዐ ተቃውሞ አስነሳባቸው የተረጋጉ የነበሩት ቴዎድሮስ ቁጡው ማንነታቸው ገንፍሎ ወጣ ካህናቱን እጣን ጠባሽ ሬሳ መሪ ራሱን ታጣቂ ወገቡን ሰባቂ እያሉ ይዘልፏትቸው ጀመር ብዙዎችንም ወደ እስር ወስደው አጎሪችው አንዳንዶችን ወደ ገደል አስወረወሩዋቸው ሩቅ እያሰቡ ቅርብ እንዲያድሩ የሚያስገድዲቸውን ሁሉ እሳት አንድደው ወደ እሳት ጨመራቸው የቀሩትን በጦር አስወጓቸጦ ካህናቱን አርሳችሁ ብሉ ብለው መወሰን በወቅቱ በእርግጥም ከባድ ነበርና ይህን ሁሉ በካህናቱ ላይ ፈዕመው አንኳ ከማመዕ ወደ ጊላ ያለ የለም ስለዚህም አዔ ቴዎድሮስ የካህናቱን አመዕ መቋቋም ተሳናቸጡና የጎንደርን መናገሻነት ትተው ደብረታቦርን አጠናከሩ ከአራት አመት በኋላም ወደ ጎንደር ተመልሰው የየቤተመቀቅደሱን ንዋየ ቅድሳትና መፃህፍቱን ሁሉ ጠቅልለው ወጠደ ደብረታቦር አጋዙት የደብረብርፃን ስላሴን ደወል ሳይቀር እያስጎተቱ ወሰዱት የጎንደርን ከተማ ጭር እንድትል አደረዓት ካህናቱንም ሁሉ ሰብስበው ከደብረታቦር ኪሎ ሜትር በምትርቀው መቅደላ በግዞት አስተመጡዋቸው ደጃገፃች ምኒልክም ከወገኖቻቸው ጋር ዐወደ መቅደላ ተዐስደው ነበርና በሌሊት ወጥተው አብረዋቸው ከነበሩት ከሸዋ መኳንንት ጋር በፈረስ አመለጡ ንጉሱ በዚህም አጀግ ተበሳዜጩና ምኒልክ አንዲያመልጥ ረድታችጊል ያሏቸውን የጦሉ መኳንንት ዐ ገደል ወርውረው ገደሏቸቦ ፋታ ባልነበረው ሁኔታ ከየአትጣጫው የቀድሞ ሹማምንት ሲሸፍቱም በየቦታው አየፄዱ መዋጋት የለት ተለት ተግባራቸው ሆነ ወደ ደቡብ ብሒድ በሰሜን ያለው ህዝብ ያምፃል ወደ ምዕራብ ብሔድ የምስራቁ ይስፍታል በየጊዜው ይቅርታ ባደርግላፐውም በአመፃቸው እየገፋ አሻፈረነ ይሉኛል አሁን ግን በየአቅጣጫው አያሳደድኩ ስጋቸውን ወደ መታብር ነብሳቸውን ወደ ሲኦል ለመላክ ቆርጫለሁ በማለት በየቦታቓውው እየተዘዋወሩ አመዐኞችን እየያዙ የግፍ አገዳደል ይፈዕመባቸው መር የህዝቡ የካህናቱና የሹማምንቱ አመለካከት ፈዕሞ ከአፄ ቴዎድሮስ ራዕይ ጋር ሊቀራረብ አልቻለም በርካቶችም ይዘውት የተነሱትን ዓላማ በውል ሲረዱላቸው አልቻሉም ይህ ሰፊ ክፍተትም ለቴዎድሮስ ከማበሳጨትም በላይ መሆኑን በቀላሉ መረዳት ይቻላል ሁኔታው በዚሁ ቀጥሎ በነበረበት ጊዜም የትግራዩ ባላባት ደጃዝማች ንጉሴ ወልደሚካኤል ከጣልያንና ከፈረንሳይ መንግስት ጋር አመታት የፈጀበትን አገር ቆርሶ የመሸጥ ውል ተዋውሎ ዐወደ ዛናዓሜ መድረሱን ሰመ አፄ ቴዎድሮስ በታላቅ ቁጣ ከደብረታቦር ተነስተው ሲገሰግሱ ደጃዝሦፃች ንጉሴ ለፈረንሳይ እውቅና ለመስጠት የፈረንሳይን ባንዲራ በአድዋ ከተማ ሲያውለበልብ ደረሰብት ውሉ የጣሊያን መልዕክተኞች በቀይ ባህር ዳርቻ ያለውን እንዳዳ የተባለውን ቦታ ኦንዲሰጣቸው የሚጠይቅ ሲሆን የፈረንሳይ መንግስት ዙላንና የዲሲን ደሴቶች ጨምሮ ክዊዓ እስከ ዘይላ ድረስ ያለውን የኢትዮጵያን የቀይ ባህር በር በመልፅክተኞቹ አማካይነት አንዲይዝ የሚል ነው በዚህ የውል ስምምነት አንቀዕ ላይ ይህ የሰጠንችሁ ስጦታ ለፈረንሳይ ንጉስ እስከ ልጅ ልጅ ድረስ ዐንቶ ይቀያል የሜል ነበር ነገር ግን ኢትዮጵያን ከራሳቸው በላይ የሚወዲት አፄ ቴዎድሮስ ቶሎ ደርሰው ደቫሻቫገፃ ንጉሴ ወልደሚካኤልን ከነጭፍሮቹ በመደምሰስ ውሉን አጨናግፈው ጣሊያንንና ፈረንሳይን የሕፍረት ሽማ አከናነቧቸው ሁሉን አረጋግተው ለመቀጠል መታተራቸውን ቢቀጥሉም በስተምዕራበ በኩል ደግሞ ግብፆች መጡባቸው ዕኑው ንጉስ ነገስት ዘጠንካራ ክንዳቸው ተፋልመው መለሱት ጥቂት ዘመናዊ መሳሪያም ለመማረክ ቻሉ አፄ ቴዎድሮስ ከበርካታ አገሮች ጋር ዲኘሎማሲያዊ ግንኙነታቸውን እንደቀጠሉ ነርር በዘመናቸውም ኢትዮጵያ ዑስጥ የተለያዩ አገሮች በሚስዮናዊነትና በቆንሲልነት የላኳቸው ዜጎች ይገኙ የነበረ ሲሆን ከእነዚህ ውስጥም እንግሊዛውያኑ ይበረክቱ ነበር የአፄ ቴዎድሮስ መሳት ደግሞ ስልጣኔ ነው ኢትዮጵያ አንድነት እኩልነት ሰላምና ስልጣኔ እንዲኖራት ብቻ በመመኘትና ምኛታቸውንም ተግባራዊ ለማድረግ ብዙ ድንጋይ ፈንቅለዋል ሆኖም እነዚህ ሚሲዮኖች ከፍላጎታቸው አንዱንም ሲፊፅሙላቸው የቻሉ አልነበሩምፁ በዚህም ተበሳጭተው ለአውሮፓውያኑ ያላቸው አመለካከት ተለወጠና የአውሮፓውያን ፃሳብ ስውር አይደለም አገር ለመያዝ ሲፈልጉ መጀመሪያ ወንጌላዊ ተብሎ ሰላይ ይላካል ሰላዩን ለመርዳት ቆንሲል ይሾማል ከዚያም የሰላይ ዘር ይበዛል ቆንሲሉንና ዝርያውን የሚጠብቅ ጦር ይክከተላል እንዲህ ያለ ነገር በአገሬ እንዲካሔድ አልፈቅድም አኔ የዚንዱስታን ራጃ አይደለሁም ቆንሲል ከሚላክብኝ ይልቅ ጦር ቢላክብኝ እመርጣለሁ እስከማለት ደረሱ ነገር ግን ከእንግሊዝ በኩል ጥሩ ተስፋ ጥለው ነበር ተደጋጋሚ ጉትጎታቸውም ዘመናዊ መሳሪያ ብቻ ሳይሆን አጠታላይ የእደ ጥበብ ባለሙያ ከሰለጠነው ዓለም እንዲመጣላቸው ነጦ ስለዚህም በወቅቱ የእንግሊዝ ንግስት ለነበሩት ለንግስት ቪክቶሪያ ደብዳቤ ፃፉ የወቅቱን ቁንሲል ዳንካን ካሜሩንን መርጠው ለመንገድ ስራ መሐንዲስ የጦር ሯሳሪያ እርዳታ እንዲሁም ለኢትዮጵያ ስልጣኔ የሚያገለግሉ የእደ ጥበብ ባለሙያዎች ይላኩልኝ በማለት በዲኘሎሉማሲያዊ ቃላት የታጀበ ደብዳቤ አስይዘው ላኩት አዔ ቴዎድሮስ የላኩት ሰው የውፃ ሽታ ሆነባቸው ምላሽ ሲጠፋ ምላሽ የነፈጉኝ ቢንቁኝ አይደል። ተዕህፈተ በ ቀን በመጋቢት ዓም አድመጎንቱ ላይ ይላል በዚህ ደብዳቤ ምላሽ ሲያጡም ከነገሠ በኋላ ተመሣሣይ ይዘት ያለው ደብዳቤ የፃፉ ሲሆን ይህንነ ደብዳቤም ከነገሠ በሏላ ባለው ታሪካቸው አናገኘዋለን ደጃዝማች ካሣ አሁንም የመንገስ ፍላጎታቸውን እውን ለማድረግ የሚጠበቅባቸውን ሁሉ እያከናወኑ ነው በ ዓም ለእንግሊዝ ውጭ ጉዳይ ሚር ለግራንቪልም እንዲህ ብሰው ፅዕፈዋል አእጀግ ደስ ብሉኛል አርስዎን ያህል ወኪል በለንደን አድርጌአለሁና የማምናቸውን ርዕሠ መማክርት ወርቄ ምርጫን ጭምር ልኬ ሠድሻለሁ ገፀ በረከት ለእንግሊዝ ንግስት ሊሠጡ በመልካም እንዲገቡ ቢያደርጉልኝ እጀግ ደስ ይለኛል የፍቅር ምልክት ነው ደግሞም የጥበብ ነገር ስራ የሚያስተምር ወደ ሐበሻ ቢመጣልኝ እወዳለሁ ይላል በዚህ መልፅክት ለንግስት ቪክቶሪያ የላኩት ገፀ በረከት አንድ የወርቅ ድሪ ጣምራ ጦር አንድ የወርቅ ኮርቻ አንድ የወርቅ ልባ ልባ አንድ በወርቅ የተከፈፈ በርኖስ አንድ የወርቅ ጫማ አና ሌሎች ውድ እቃዎች ይገኙበት እንደነባር በጥር ቀን ዓም የስጦታው ተቀባይ የሆኑት ንግስሷ በፃፉት ያምስጋና ደብዳቤ ተረጋግጧል እንዲህና አንዲያ እያሉ አገር ውስጥ እየተዘዋወሩ ለስልጣን የሚራኮቱትን መኳንንት ድል እያደረጉ ቆዩና በመጨረሻ ከአዔ ተክለጊዎርጊስ ጋር ያደረጉትን ውጊያ ድል ካደረጉ በኋላ የቀራቸው ነገር ጳጳስ ማስመጣት ብቻ ሆነ እናም ለግብፅ ገዥ ለከዲቭ ኢስማኤልና ለፓትሪያሪኩ ለአባ ዲሜጥሮስ ዐ ሺ የማር ትሬዛ ብር ገፀ በረከት ልከው አቡነ አትናቴዎስን ከግብፅ አስመጡ አፄ ተክለጊዎርጊስን ሐምሌ ቀን ዓም ነበርና ያሸነፉት በሐምሌ ቀን በድላቸው ማግስት ለንግስት ቪክቶሪያ እንዲህ ብለው ፅፈው ላኩ ይህንን ደብዳቤ ሲልኩት ገና ያልነገሠሥ ቢሆንም የቀራቸው ነገር ስለሌለ አርግጠኛ ሆነው ርዕሰ መኳንንት የሚለውን ንጉሠ ነገስት ብለው ነበር የዓፉትበስመ አብ መልእክት ዘ ስመ እግዚአብሔር ካሣ ንጉሠነገስት ዘኢትዮጵያ ይድረስ ከከበሩት ንግስት ቪክቶሪያ ዘ አገረ እንግልጣር እንግሊዝ በእርስዎ ምክር በእርስዎ ፍቅር ፀንቻለሁ እጅግ ደስ ብሉኛል አሁንም ጠላቴ ዋግሱም ጎበዜ አፄ ተክለጊዎርጊስ የተባለው ከአድዋ ከከተማየ መጥቶ ተዋጋና ድል አደረግሁት ከሠራዊቱ ጋር እርውሥንም ያዝኩት ከጠላቴ ሁሉ አንድ እንኳን ያመለጠ የለም ሁሉ ተለቅመው ከእአጀ ገቡ ከሸዋው ምኒልክ በቀር የኢትዮጵያን መንግስት ሁሉ በእግዚአብሔር ፃዛይል ከእጀ አደረግሁት እንደ ጥንት ፍቅራችን አይርሠኝ ይዘነልኝ እኔም የእንግሊዝን መንግስት ፍቅር አልረሣሁም እንደ ጥንቴ ነኝ አባቶቼና አባቶችዎ እኔና እርስዎ እንደተፋቀርን ከአውሮፓ ነገስታት ጋር ሁሉ እንዲያፋቅሩኝ እለምንዎታለሁ ተፅህፈ በ ቀን ሐምሌ ዓም በዓድዋ ከተማ በማለት ድላቸውን አበሠሩ ከዚያም ደጃዝማች ካሳ ምርጫ በዝብዝ ካሳ ጥር ቀን በ ዓም በአለተ እሁድ በአክሱም ዕዮን ቤተክርስቲያን በጳጳሱ አትናቴዎስ እጅ ተቀብተው ዮፃንስ ኛ ተብለው የኢትዮጵያ ንጉሰ ነገስት ሆኑ አፄ ዮፃንስ በዚህ በንግስና በዓላቸው ላይ ቀን ሙሉ ውሎ ያደረ ግብዣ ያደረጉ ሲሆንለዚህም ሺ የደለቡ ሠንጋዎች ሺ እንስራ ጠጅ ቀርቦ ተበላ ተጠጣ አፄ ዮፃንስ ኛ ከዚህ ጊዜ ጀምሮ ከተቻለ ኢትዮጵያን አንድ የማድረግና በአንድ ማዕከላዊ መንግስት ስር ተጠቅልላ የምትተዳደር አገር እንድትሆን ካልተቻለ የልዩ ልዩ ግዛቶች ንጉሶች እንዳሉ ሆነው እሣቸው ደግሞ የሁሉም ንጉሳ የበላይ ንጉሠነገስት ሆነው ለማስተዳደር መጣር ጀመሩ ስለዚህም ከስመው ሊቀሩ የማይችሉትን የየግዛቱን መኳንንት ከቦታ ቦታ እየተዘዋወሩ ማስገበርን የመጀመሪያ ስራቸው አደረጉት በዚህም ከሞላ ጐደል ስኬታማ መሆን ችለዋል። በዚህ ቦታ ውጊያው ተጀመረና የኢትዮጵያ ጦር በከፍተኛ ወኔ ምሽጉን አየጣሠ በመግባት ጦርነቱን አፋፋመው ሠዳኖችም በርትተው ተዋጉ አፄ ዮፃንስም ከፊት ቀድመው በጀኛግንነት ሲዋጉና ሲያዋጉ ውለው አመሻስ ላይ ድሉ የኢትዮጵያ ሊሆን በተቃረበበት ሁኔታ ድንገት አንዲት ተባራሪ ጥይት አፄ ዮሃንስ ደረት ውስጥ ገባች ሳያቋርጥ ደም ስለፈሠሣቸው ከውጊያው መገለል ግድ ሆነባቸው የንጉሠን መቁሠል የኢትዮጵያ ሠራዊት ሲሠማ የማረከውን እየያዘ መስሸ ጀመረየሱዳን መሐዲስቶች ይህን ሁኔታ ሲረዱ ከሚሸሹበት ተመልሠው ኢትዮጵያውያንን እየተከታተሉ ማጥቃት ጀመሩ አዔ ዮፃንስም በዚሁ ሁኔታ አረፉ ይህ የግንነት አሟሟታቸው እንዳለ ሆኖ በክብር የቀብር ስነ ስርዓታቸው ሳይፈፀም ሠዳኖች ተከታትለው በማጥቃት የአፄ ዮፃንስን ኛ ሬሳ በመማረክ አንገታቸውን ቆርጠው ወሀሠዱትኢትዮጵያውያኑ ንጉሣቸው እንደቆሠሉና እንደሞቱ ተረጋግተው መዋጋትና ድሉን ጨብጠው በጀግንነት ህይወታቸው ያለፈውን አፄ ዮፃንስን እንደመቅበር ወይም በጦርነቱ ላይ ቆስለው ሲዳከሙ የሚቀርቧቸው የጦር መኮንኖች ሁኔታውን ሽፋፍነው ሠራዊቱ እንዳይሠማ አድርገው ውጊያውን ማስቀጠል ሲገባቸው የንጉሠን የመሞት ወሬ በመንዛታቸው ኢትዮጵያ ለዚህ አስቆጭ ሽንፈት ተዳረገች ለመተማው ጦርነት ሽንፈት እንደምክንያት ከሚጠተሠኑት ውስጥ አንዱ ከላይ ያየነው ሲሆን ንጉሰ ሲቀስልና ሲሞት ሁሌም ወታደሩ ቅስሙ እንደተሠብረና ተስፋ እንደቁረጠ ነው ሌላኞቹ ደግም አፄ ዮፃንስ የሸዋውንና የጎጃሙን ንጉስ ከጎናቸው አድርገው አለመዝመታቸው ነው ይህን ሁኔታ በሚመለክት አንዳንድ ፀሃፍት ምኒልክ አብረው የመዝመት ፃሣብ አቅርበው ገዞ የመሩና በመሐል አፄ ዮዛፃንስ በሹማምንቶቻቸጡ ምክር ሳቢያ ስጋት ውስጥ ገብተው ከመንገድ አንዲመለ ማድረጋቸውን ፅፈዋል የሆነ ሆኖ አፄ ዮፃንስ ብቻቸውን ነበር የዘመቱት ለራስ አሉላ የነበራቸው አመለካከት በጥቂቱ ቀንሶ መታየቱንም እንደ አንድ ችግር የሚጠቅሠታት አልጠፉምራስ አሉላ በዚህ የመጀመሪያበ በሆነው ሽንፈቱ ምንም ማድረግ አልቻለም አፄ ዮፃንስ ከሞቱ በኋላም ጠደ ሃዛቱ ሲመለሰ ጣሊያኖች ዋና ከተማውን አስመራን ከዚያም አልፈው ሥላ ሐማሴንን በቁጥጥራቸው ስር አድርገው ጠበቁት አሁንም ምንም ማድረግ ባይችልም የአፄ ዮፃንስ አልጋ ጠራሽ ከነበረው ከራስ መንገሻ ጋር ሆኖ በትግራይ መረጋጋትና ስርዓት እንዲሠፍን አድርጓል ሣዛቱ የነበረችውን ኤርትራን የወሠዱበትን ጣሊያናካች ለመበቀል ሁሌም ያስብ የነበረ አሉላ ጣሊያኖች ከምኒልክ ጋር ጦርነት በጀመሩ ጊዜ ምቹ ሁኒታ ተፊጠረለሰትና የረጅም ጊዜ ጠላቱን አድዋ ላይ ከምኒልክ ጎን ሆኖ ድል በማድረሣ ተበቅሏቸዋል ከአድዋ ድል በኋላ አስመራን ከጣሊያኖች ማስሠለስ ባይችልም ራስ አሉላ አባነጋ እስከ ሽምግልናው ድረስ ጠላቶቹን ድል በማድረግ ለኢትዮጵያ አኩሪ ታሪክ አስመዝግቦ ያለፈ ጀግና ኢትዮጵያዊ ነው አፄ ዮፃንስ ኛ በዓም ባየነው ሥልኩ ናዓሜያቸው ሆነና የንግስና ዘመናቸፁ በ አመታት ብቻ ተወስኖ ቀረ አውሮፓውያኑም ከግራ ከተኝ አያዋከቡና አንዱን ባንዱ እያስወጉ የዜጎዞኩዙኩን ደም ሳያፊው ፍላጎታቸውን ለማሣካት ይሯሯራሯጡ ነበርና አቅዳቸፁፁ ሙሉ ለሙሉ አየሠመረ የሚሔድበትን መንገድ ጠርገው ጨረሠ አዔ ዮሃንስና አሉላ ደ መተማ ሲዘሥቱ ጊዜው ምቹ ነበርና በአንግሊዞች ተልካ የመጣችው ጣልያን ከላይ ባየነው መልኩ አስመራን ይዛ ተደላድላ ተቀመጠች ከመረብ ወዲያ ምድረ ባህሪ ተብላ የምትጠራው ግዛትም ከአዔ ዮዛንስ ሞት በኋላ በ ዓም ቀደምት ግሪካውያን ይጠረበት ዘነበረው ስም ኤርትራ የሚለውን ስያሜ በኢጣሊያኖች አማካይነት ያዘች ሰአ ዮንስ ከተዝክመላቸው የለቅሶ ግጥም ውስጥ የሚከተው ይገኘገበታል አፄ ዮሕንስ ሞኝ ናቸው እናም ሁላችን ናቅናቸው ጎጉስ ቢላቸው በመፃሉ ወሠነ ጠባቂ ልሁን አሉ አኒ ዮሃንስ ይዋሻሉ መጠጥ አልጠጣም እያሉ ሲጠጡ አይተናል በርግጥ ራስ የሚያዞር መጠጥ በጐንደር መተኮስስ በደንብያ መታረድ አዝና ዮሐንስ ደመንን አፈሠሠ እንደ ክርስቶስ እንዲያመረው ብሎ ደሕጠ ወዳጁን መተማ አፈሠሠው ዮሃንስ ጠዱን የጎንደር ሐይማኖት ቆማ ስታለቅስ አንገቱን ሠጠላት ደግማይ ዮነንስ አፄ ዮሐንስ ኛ ምዕራፍ የአፄ ምኒልክ ኛ ዘመነ መንግስት ከ ዓም ልጅ ምነልክ በ ዓም ነው የተወለዱት የአፄ ልብነድንግል ልጅ ከሆኑት ከአፄ ያዕቆብ ትውልድ ኛ የዘር ሐረግ ላይ ይቀመጣሉ አያታቸው ሣህለስላሴ የሸዋውን ንጉስ ሐይለመሰኮትን ይወልዳሉ ሐይለመስኮት ዐሮ እጅጋየሁን ያገቡና ልጅ ምኒልክን ይወልዳሉ ነሐሴ ቀን ዓም የተወለዱት ልጅ ምኒልክ በ አመታቸው አፄ ቴዎድሮስ ወደ ሸዋ በመጡ ጊዜ ይበዋቸው ወደ ጎንደር ሒደው ነበር በ ዓም ከወሎና ከሸዋ ባላባቶች ጋር ውስጥ ውስጡን ሲላላኩ ይተው ከመቅደላ አምልጠው ሽዋ ገቡ ዐ አመት በግዞት ነበሩ መጥተውም በአባታቸው ዙፋን ተቀምጠው ንጉስ ም እየተባሉ ሸዋን ብቻ ሲገኩ ቁዩ በግዞት በነበሩ ጊዜም ሸዋን ይገዛ የበረው አቶ በዛብህ አፍቅሬ የተባለ ሠጡ ነበርና ከተባባሪዎቻቸው ጋር ማርከው ዙፋነን አስለቀቁት ለ አመታታ ያህል እስከ ዐ ዓም ተቀናቃኝ ሣይኖርባቸው ሃይላቸውን ሲያጠናክሩ ነበርና አፄ ዮፃንስ ስጋት ገባቸው እናም ሽዋን ለማስገበር ወደ ደብረብርከን መጡ የፈሩት ሣይደርስ ቀረና ንጉስ ምኒልክ ለአዔ ዮዛንስ እገበራለሁ የሚል መልዕክታቸውን ላኩ ደብረሊባኖስ ሔደው በአካል ተገናኝተው ከተስማመ በላ አፄ ዮዛንስ የንጉስ ምኒልክን የሸዋ ንጉስነት ሙሉ እውትና ሠጡት አፄ ዮፃንስ በ ዓም ራስ አዳል የተባሉትን ንጉስ ምኒልክ ባሉበት አስተጠርተው ንጉስ ተክለሐይማኖት ብለው በመሠም የጎጃም ባላባት ንጉስ ተብሎ የማያውቀውን አዲስ ሹመት ሠጥተው አሠናበቱ ንጉስ ምኒልክ የሸዋ ግዛታቸውን ዐወደ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሲያሠፉ ንጉስ ተክለሐይማኖትም ከንጉስ ምኒልክ ተቀድመው ለማስፋፋት ሲሻሙ አለመግባባት ተፈጠረ በ ዓም የሁለቱ ወገኖች ጦርነት ተካሒዶ እምባቦ በተባለ ቦታ ላይ ንጉስ ምኒልክ አሸንፈው ንጉሰ ተክለሐይማኖት ቐስለው ተማረኩ በዚህ ጊዜ አፄ ዮፃንስ ጉዳዩን ሠምተው ምርኮኛውን ይዘው እንዲመጡ ሲልኩባቸው እንደተባሉት ንጉስ ተክለከይማኖትን ጠስደው ቦሩ ሜዳ ላይ ተገናኝተው አስረከቡ አፄ ዮፃንስ እንዴት ያለፈቃዴ በሚል ተቁጥተው የወሎን ግዛት ከምኒልክ ቀምተው ሁለት ቦታ በመክፈል አንዱን ለልጃቸው ለራስ አር አንዱን መሐመድ አሊ ሲባሉ ቁይተው በኋላ ሚካኤል አሠኝተው ክርስትና ላነሷቸው ለራስ ሚካኤል ሠጧቸቦቡ የወሎው ንጉስ ሜካኤል ተባሉ በዚህ ጊዜ ንጉስ ምኒልክ ቅር ተሠኙ አፄ ዮዛንስም የምነልክን ቅሬታና የጠነክረ ሐይላቸውን ስላልወደዱተ ዘላቂ ሠላም አንዲኖር በሚል ልጃቸውን ዘውዲቱን ለልጃቸው ለራሰ አርአያ እንዲድሩላቸው ለመፍኗቸው ንጉስ ምኒልክ በ ዓም በ አመታቸው ኛ ልጻፐፁን ክጠሮር አብችው ወልደው የነበረ ሲሆን ኛ ልጃቸው ዘውዲቱ ነበሩና የአፄ ዮሣንስን ጥያቄ ተቀብለው ለልጃቸው ለራሰ አርአያ ዳሩላቸው ጥቅምት ዓም ሠርጉ ተከናውኖ ዘውዲቱ በ አመታቸው ተዳሩ ከኪህ በቷላ የአዔ ዮፃንስና የንጉስ ምኒልክ ዝምድና ጠንክሮ አፄ ዮፃንስም ደቡቡንና ምዕራቡን ኢትዮጵያ እንደልባቸው ያሠፉ ዘንድ ፈቀዱላቸው ንጉስ ምኒልክ ከቦሩ ሜዳ መልስ ግዛት የማስፋፋት ስራሻውን ተያያዙት ከአባጅፋር ጋር ተላልከው አባ ጀፋርም እንደሚገብሩ ከገለዑ በኋላ ምኒልክ እነ ባሻህ አቦዬን ራሰ ጎበናን ራስ ወልደጊዎርጊስን ከነጦራቸው ጸየላኩ ጅማን አልፈው ጌራን ቀጥለው ከፋን እንደገናም በጊቤ ወንዝና በአዋሽ መካከል ያለውን አገር ሁሉ ከየግዛቱ ባላባት ጋር እየተዋጉ አስገበሩ ወሊሶን አመያንኖኖን ሌቃን ነቀምትንና የወለጋን አገር በሙሉ በራሰ ጎበና አማካኝነት አቀኑ ራሰ ወልደ ጊዎርጊስም ሊሙንና ጃንጃሮን ማስገበር ቻሉ። ከዚያም ራሣቸው ንጉስ ምኒልክ ሄደው የዐላይታን አገር አስገበሩ የጅማው አባጅፋርም ከፋንና አካባቢውን ሰማቅናት በተደረገው መቻ ተባብረዋል በዚህ አይነት ሁኔታ ንጉስ ምኒልክ የኢትዮጵያን ግዛት እያቀኑ እያስገበሩ ቀጠሉ በተመሣሣይም የሌሎች የገበሩ አገሮች ህገዞቦችንና ባላባቶችንም ወደ ሸዋ እየመጡ እንዲሠፍሩና እንዲኖሩ አደረጉ በዚህም ወጣ ባለና ባለተለመደ መልኩ የህዝቦችን አንድነት ማጠንከር መቻላቸው ብልህነታቸውን ለማስታወስ አንድ ማስረጃ ነው የሩቅ አገር ግዛት ህዝቦችን አምጥተው በክብር እያሣደጉ የተማረኩ ባላባቶችን ግዛትና ሹመት እየሠጡ በነገድ ተለያይቶ የነበረውን ሁሉ በጋብቻበባህልና በሐይማኖቱ ተሣስሮና ተቻችሎ በአንድነትና በፍቅር እንዲኖር አንዱ ያንዱን ጎሣና ዛይማኖት ሣይንቅ አክብሮና አስከብሮ በሠላም ተስማምቶ እንዲኖር አደረጉት የአንድነቱን ውጤትም ዐያደ በኋላ ላይ የድል ፍሬ ሰቅመውበታል ይህን ሁኔታ የበለጠ ግልዕ ለማድረግ ያህል ተክለሰዛድቅ መኩሪያ የኢትዮጵያ ታሪክ ከአፄ ቴዎድሮስ እስከ ቀዳማዊ ፃካይለስላሴ በሚለው መፅፃፋቸው ያካተቱትን እንይ በወጣትነታቸው ደጃዝማች ባልቻንና ፊት አውራሪ ሐብተጊዎርጊስን ንጉስ ምኒልክ አምጥተው ካሣደዓቸው በሏላ ሰታላቅ ማዕረግ አበቋቸው ከእለታት አንድ ቀን ሁለቱ መኳንንት መንገድ እየተዓቡ ሳለ የተማረኩበት ቦታ ላይ ሲደርሁ ደጃች ባልቻ ይሔውልዎ የተማረክንበት ቦታ ብለው ሙ ለፊት አውራሪ ሀብተ ጊዎርጊስ አስታወሷቸው ፊት አውራሪም ይህ ስፍራ የተማረክንበት ሣይሆን የተባረክንበት ነው አሏቸው ይባላል ንጉስ ምኒልክ ለአፄ ዮዛንስ ታዛዥ ሆነው ነገር ግን የዘር ሀረጋቸጥውጡም አከተዳማዊ ምሦነልክ ዘር ከወረደው ከልብነ ድንግል መሆኑን አያንሠላሠሉ ንግስናው የሚገባው ለሣቸው እንደሆነ እያሠቡ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጀትና የጦደፊት መንገዳቸውን በዘዴ ነበር የሚጠርጉት አናም ንጉስ ምኒልክ ገና ንጉሀነገስት ሣይባሉ ንጉሠ ነገስት የሚል ማህተም አሠርተው ማተም ጀምረው ነበር በ ዓም የአፄ ዮሃንስ ልጅ የዘውዲቱ ባል የነበሩት ራስ አርአያ ሞቱ ከቪሁ ጋር ተያይዞም የንጉስ ምኒልክና የንጉሠነገስት ዮፃንስ ወዳጅነት ተቋረበ ከዚህ ጊዜ ጀምሮ ንጉስ ምኒልክ ከውጭ አገር መንግስታት ጋር ሰንግድም ሆነ ለማንኛውም ነገር በቀጥታ እየተፃፃፉ ወዳጅነት ጀመሩ ይህም ሲባል ለመጀመሪያ ጊዜ ከአውሮፓ ነገስታት ጋር መፃፃፍ የጀመሩት ከ ዓም በኋላ ነበር ማለት አይደለም መፃፃፍ የጀመሩት ከ ዓም ጀምረው ነው ከአፄ ተክለጊዎርጊስ ጊዜ ጀምሮ ማለት ነው ንጉስ ምኒልክ አስቀርፀውት ነበር ያልነው ማህተም ሞአ አንበሣ ዘእምነገደ ይሁዳ ምኒልክ ንጉሠ ነገስት ይላል ንጉሠ ነገስት ብለው ዝኢትዮጵያን ያለጨመሩት ኛ ሙሉ ኢትዮጵያን አልጠቀለሉም ኛ በጳጳስ አልተቀቡም ይፄንን ግን ቀደም ብለው ለመፈሀም ና ከመቅደላ አምልጠው እንደመጡ ጀምሮ ፈልገው ነበር ከእስክንድሪያ ጳጳስ ለማስመጣትም እንደ አፄ ዮፃንስ ከከዲቭ ኢስማኤል ጋር ይፃፃፉ ነበር ከዚህም ባሻገር የእንግሊዝንና የፈረንሣይን ወዳጀነት ለማግኘት በደብዳቤ ከአፄ ዮፃንስ ጋር ይሻመ እንደነበር በፓሪስ በሮማና በለንደን የሚገኙት የቤተመፃህፍት ሠነዶች በግልፅ ያመለክታሉ በፊት በአፄ ተክለጊዎርጊስ ዘመን በ ዓም ለናፖሊዮን በፃፉት ደብዳቤ እንዲህ ብለው ነበር የተላከ ከንጉስ ምኒልክ አገረ ሸዋ ይድረስ ለንጉህ ነገስት ናፖሊዮን ዘሐገረ ፈረንሲስ እንዴት ነዎሥ እጆጀጉን የመልካም ሠውነትዎን ወሬ እየሠማሁ የእርስዎን ወዳጅነት እጅግ አፈልጋለሁ የፈረንሲስና የሸዋ ፍቅር የተጀመረው በአያቴ በሣህለ ስላሴ ነው ከሌሎች ክርስቲያን ነገስታት ወዳጆችዎ ጋር እንዲያስተዋውቁኝ ብለው ፅፈዋል በአዒ ዮፃንስ ዘመን ደግሞ በ ዓም ከሙሲንጀር ቀጥሉ በምዕዋ የፈረንሣይ ቆንሲል ለነበረው ዶሣርዘክ ሲዕፉ የተላክ ከንጉሠ ነገስት ምኒልክ። ንጉስ ምኒልክ ለባላባቱ ሁሉ በየቦታው አብያተክርስቲያናት እንዲያሣንዑ አዋጅ አስነግረዋል በዚህ መሠረትም በርከት ያሉ ቤተክርስቲያኖች ሊሠሩ ችለዋል ቀደም ባለው ጊዜ ግን በአያታቸው በሣህለ ስላሴ ጊዜ በ ዓም እንደ ቀራኒዮ መድሐኒያለም ያሉ ራቅ ባለ ቦታ የታነፁ አብያተክርስቲያናት ነበሩ ሆኖም አዲስ አበባ ቤት አልባ ዱር ነበረች ንጉስ ምኒልክ በ ዓም የካቲት ቀን ከእንጦጦ ተነስተው መጋቢት ቀን ደብረብርፃን ደርሀሀው ቀጥለውም ወሎ ሲገቡ በግሸን ሐይቅ የአፄ ዮፃንስን እቃ ይጠብቁ የነበሩት የንጉስ አቃ ለንጉስ ነውና ይረከቡን ብሰው ላኩ ንጉስ ምኒልክም መልክተኛ ልክው ተረከቡ የአፄ ዮፃንስ መተማ ላይ መሞት ተሠምቶ ነበርና ህዝቡ መኳንንቱ መሣፍንቱ የንጉስ ምኒልክን ተከታይነት ያለተቃውሞ ተቀተበለ የጎጃሙ ንጉስ ተክለሐይማኖት የላስታው ዋግ ስዩም ብሩ የሠጫሜነ ደጃዝማች ወልደ ስላሴ የአፄ ቴዎድርስ ልጅ ራስ መሽሻ ሁሉም አየመጡ ገቡላቸው ንጉስ ምኒልክም ለሁሉም ግዛት ላነሣቸው አየጨመሩ የቀድሞ ግዛታቸውንም እንዲረጋላቸው እያደረጉ ወደ እንጦጦ ሲመለሠ ወረኢሉ ቦሩ ሜዳ አካባቢ ውጫሌ በተባለው ስፍራ ላይ ሠፍረው ሳለ ሚያዝያ ቀን ዓም ከኢጣሊያ መንግስት ጋር ቀጥሎ ያለውን ውል ተዋዋሉ በግራዝማች ዮሴፍ አስተርጓሚነት የተዋዋሉትና የውጫሌ ውል ተብሎ የሚታወቀውን ታሪካዊ ውል ስናይ የኢጣሊያ ንጉስ ኡምቤርተና የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገስት ዳግማዊ ምኒልክ ለኢትዮጵያ መንግስትና ለኢጣሊያ መንግስት ለልጅ ልጅ የሚኖር ሠላምና እርቅ ለማድረግ የፍቅርና የንግድ ውል ተዋዋለ በኢጣሊያ ንጉስ ኮንት አንቶሎኒ ወደ ንጉሀ ነገስት ምኒልክ ጮሉ ስልጣን ተቀብሎ የተላክ ንጉሠ ነገስት ምኒልክ የኢትዮጵያን አልጋ የወረሥሠ እርስዎም ስለሆኑ ይህን ከዚህ ቀጥሎ የተፃፈውን ውል ከኢትዮጵያ ንጉሠ ነገስት ምኒልክ ጋር ተዋዋልን ቋና ሣይነግህ በፍጥነት ነበር ያስፈረሟቸው ኛ በኢጣሊያና በኢትዮጵያ ንጉሠ ነገስት መካከል በወራሾቻቸውም በህዝባጥውም እነዚህንም በተጠጉ ህዝብ መካከል ሠላምና ፍቅር ሣይጓደል ለዘወትር ለልጅ ልዩ ይኖራል ኛ እነዚህን ሁለቱ አሁን የተዋዋሉት ነገስታት በየአገራቸው በየምስለኔያቸጡ ታ አንዱ ከአንዱ አገር ቆንስልም የቆንስልም ወኪል መሾም ይቻላጥ አነቢህም ሹሞች እንደ አውሮፓ ነገስታት ስርዓት መታፈርና መክበር አይጓደልባቸሁም ኛ በእነዚህ በሁለቱ ነገስታት ወሠን ጠብና ክርክር እንዳይነሣ በእውቅ የተመረጡ ከሁለቱ ጠገኖች ሁለት ሁለት ሽማግሌዎች ልከው በማይጠፋ ምልክት የግዛቱን ድንበር ይወስናሉ ከድንበሩ ወዲህ የሚጨሥሩት አገሮች እነዚህ ናቸው የደጋው አፈር ከኢትዮጵያና ከኢጣሊያ መሐል ወሠን ይሆናል ከራፋሲ ጀምሮ ጢላይሠገነይቲአስመራሶስቱ የኢጣሊያ መንግስት መንደር ይሆናሉ ዳግመኛ በቦጎስ በኩል አዲነፋስ አዲሞገስ በኢጣሊያ ድንበር ውስጥ ይሆናሉ ከአዲሞገስ ጀምሮ ከምስራቅ ዐደ ምዕራብ ባቀና ይከፈላል ኛ የደብረ ቢዘን ገዳም ከእነ ጉልቱ ክከእነርስቱ የኢትዮጵያ መንግስት አንፍሆነ ይቀራል የጦር አምባ መሆን ግን አይቻለውም ኛ ከምዕዋ የሚመጣ የንግድ አቃ ከመቶ ስምንት በገቢ እቃ አየተገመገመ በገቢ አንድ ጊዜ ይከፍላሉ ኛ የጦር መሣሪያ ንግድ በምዕዋና በኢትዮጵያ መካከል የሚመላለሠው ለንጉሠነገስት ብቻ ይፈቀድልዎታል ሲያስመጡም ባለማህተም ደብዳቤዎን ለኢጣሲያ ሹማምንት እየላኩ ያስመጣሉ ነፍጡንም የያዘውን ሠፈር ከምዕዋ ጀምሮ እስከ ኢትዮጵያ ድንበር ድረስ የኢጣሊያ መንግስት ወታደሮች ዘበኛ ሆነው ይሸኛለ ኛ የእነቪህ የሁለቱ ውል ያደረጉ ነገስታት ዜጎች የንግድ እቃውን ይዘው አንዱ ካንድ አገር መቤሴድ መምጣት ይቻላቸዋል በየመንግስቱና በየወረዳው ባለው ሹም ጥግነት ድንበር ደስ ብሏቸው ይመላለሣሉ ነገር ግን ከሁለቱም ፀዛኛች የጦር መሣሪያ የያዝ ብዙ ሆኖ ካንዱ ድንበር ወደ አንዱ ድንበር መተላለፍ ተከልክሏል እንዲህም ማለት አንዱ ያንዱን ከብት አንዳይዘርፍ በሁሉም ነገር አንዳይነካካ ተክልክሏል ኛ የኢጣሊያ ሠዎች በኢትዮጵያ የኢትዮጵያ ሠዎት በኢጣሊያና የኢጣሊያ መንግስት በሚዝጠው አገር ቢሆን አንኣጻየአገሩ ልማድ መግዛት መስጥ መከሪየት ይቻላቸዋል ኛ የእነዚህ የሁለቱ ነገስታት ዜጎች አንዱ ካንዱ አገር ቢሔድ በሐይማኖታቸው ይኖራሉ ኛ የኢጣሊያ ሠውና የኢጣሊያ ሠው የተካሠህሠራ አንደሆነ ራሣቸው በመረጡት ዳኛ ለዚያም ተያይዘው ምዕዋ ወርደው ይዳኛሉ የኢጣሊያና የኢትዮጵያ ሀው የተጣሉ እንደሆነ ግን የኢትዮጵያ መንግስት ዐከኪልና የኢጣሊያ የምፅዋ ሹም በአንድነት ሆነው ይዳኛሉ ኛ የኢጣሊያ ሠው በኢትዮጵያ የሞት እንያሆነ የኢትዮጵያም ሀው በኢጣሊያ አገር የኢጣሊያ መንግስት በሚገዛው አገር የሞተ አንደሆነ ከሟቹ መንግስት ወገን ገንዘቡን የሚቀበለ ሠው እስኪመጣ ድረስ የሁለቱ ነገስታት ሹማምንት ገንዘቡን ጠብቀው ያስቀምጣሉ ኛ በማናቸውም ሐጢያት ተከሶ የተያዘው የኢጣሊያ ሀሠት በኢጣሊያ ሹማምንት ይዳናኛል ስለሆነ ግን ታላቅ ሐጢያት ሠርቶ የተገኘ የኢጣሊያን ሠው ፈጥነው ይዘው ለምጽዋ ሹማምንት መስጠት ነዐ ደግሞ በኢጣሊያ መንግስት ግዛት የኢትዮጵያ ሠው ታላቅ ሐጢያት ሠርቶ የተገኝ እንደሆነ በኢትዮጵያ ዳኛ ይዳኛሉ ኛ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገስት የኢጣሊያ ንጉስ ብርቱ ፃዉያተ የሠራ ሠው ካንዱ ግዛት ወደ አንዱ ግዛት ሽሽቶ የፄደ እንደሆነ ሁለቱም እያሠሩ ይልካሉ ኛ የባሪያ ንግድ በክርስቲያን ሐይማናት የተከለከለ ስለሆነ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገስት በሚቻላቸው ነገር ሁሉ ባገራቸው በባሪያ እንዳይነገድ ይከለክላሉ ኛ ይህ አሁን የተዓፈው ውል ለኢትዮጵያ መንግስት ሁሉ ውል ው ኛ ይህ ውል ከተደረገ ከ አመት በቷላ ከሁለቱ መንግስታት አንዳቸው ውል ለመጨመር ወይም ለመለወጥ ያስፈለጋቸው እንደሆነ ካመት በፊት አስቀድሞ መናገር ይገባቸዋል ነገር ግን የንግድ ውል ብቻ ማረም ማስጠንቀቅ ይገባቸዋል እንጅ ዛሬ የተለየውን የድንበር ወሠን ማፍረስ ቻላቸውም ድ የኢትዮጵያ ንጉሀሳገስት ከአውሮጋ ነገስታት ለሚፈልጉተ ጉዳይ ሁሉ በኢጣሊያ መንግስት አጋዥነት መላላክ ይቻላቸዋል ሽ ኛ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገስት ከሌላ መንግስት ሠዎች ጋር የጥበብ የንግድ ነገር ለመዋዋል የፈለጉ እንደሆነ ከሁለቱ አማርጠው ሲያበቁ የሁለቱም ውል አንድ የሆነ እንደሆነ ለኢጣሲያ ሠው ይሠጡታል ኛ ይህ አሁን የተደረገው ውል በአማርኛና በኢጣሊያ ቋንቋ ትክክል ሆኖ ተገልብጦ ሲያበቃ የታምነ ምስክር ይሆናል ኛ ይህ አሁን የተባፈው ውል በሮማ ከተማ ፈጥኖ ይጠናቀቃልተግባራዊ ይሆናል ነገር ግን ይህን ውል ኮንት ፒየትሮ አንቶሎኒ በኢጣሊያ ንጉስ ስም ከንጉሠጎገስት ምኒልክ ጋር ተዋውለው አትመው ጨርሠዋል ሚያቪያ ቀን ዓም በውጫሌ ሠፈር ተፃራ ይላል ውሉ አይ ጣሊያን። ፅ ነ ሌሉች አንቀፆች ሁሉ የማናቸውም የተለያዩ አገራት ገዥዎች ሁሉ የሚዋዋሉዋቸው አይነት ውሎች ይመሰላሉ ነገር ግን አንቀፅ ላይ በአማርኛ ትርጉጮ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገስት ከውጭ አገር መንግስታት ጋር የሚያደርገውን ግንኙነት ፈቃዱ ከሆነ በኢጣሊያ መንግስት በኩል ሊያደርግ ይቻለዋል የሚል ትርጉም የሚሠጠው ዓረፍተ ነገር በጣሊያንኛ አተረዓጎም የኢትዮጵያ መንግስት ከውጭ አገር መንግስታት ጋር የሚያደርገውን ግንኙነት በኢጣሊያ መንግስት አማካይነት ማድረግ ይገባዋል የሚል ጭብጥ ያለው ዓረፍተነገር ነበር ስለዚህ ንጉስ ምኒልክ ዘውድ መጫናቸውን ለውጭ አገር መንግስታት በቀጥታ ባስተላለፉ ጊዜ የፈቃዱን እንደ ግዴታ ቁጥሮ የኢጣሲያ መንግስት ክርክር ስላነሣና በቪህም ላይ የኢጣሊያና ያማርኛ ትርጉሙየሚሰጠው ስሜት ለየብቻ በመሆነ ለ አመት እንዲቀይ ተፃፅፈውት የነበረው ውል በጭራሽ ፈርሶ ነገሩም የአድዋን ጦርነት አስከተለ ዞር ዞር የኢጣሊያ መንግስት ወረራውን በይፋ ላለመፈዐምና ቀስ በቀስ ኢትዮጵያን ቅኝ ለማድረግ አስቦ የተነሣው ቀደም ባሉት ጊዜያቶች ነበርና የዚህ የውጫሌ ውል አንቀፅ ትንም አውቆ በአምታች ትርጉም አንደዛፈና እንዳስፈረማቸው ግልፅ ነው ንጉስ ምኒልክም በማንኛውም ጊዜ ቢነቁ ፈፅሞ ተቀበሉት ማለት አገራቸውን አሣልፈው ሠጡ ማለት እንደሆነ ግልፅ ነውና እቴጌ ጣይቱም ንጉሠም በዕኑ ተቃውመውታል ነገር ግን ዘግይተው ንጉሠ ነገስት ከተባሉ በኋላ ነበር የደረሠበት እናም ንጉስ ምኒልክ ከዚህ በኋላ ነበር ንጉሠነገስት የሆነኑት የትርጉም ስህተት መኖሩን ያወቁትም ንጉሰነገስት ሆነው ሲቀቡ የደስታቸውን መልዕክት በቀጥታ ለአውሮፓ መንግስታት በመልፅክት ሲያሣውቁ አይቻልም መልፅክትንም ቢሆን እኛ ነን መንገር ያለብን የሚለ አቋም ያዙባቸው ባጠቃላይ ኢጣሊያ ሞግዚት መሆን ፈለገች አንቀፅ ን መሠረት አድርጋ ንጉስ ምኒልክ ከቦሩ ሜዳከውጫሌ ተነስተው ሐምሌ ቀን ዓም እንጦጦ ገቡ በደረ በኛው ወር ጥቅምት ቀን ዓም በጳጳሱ በአቡነ ማቴዎስ እጅ ተቀብተው ዳግማዌ ምኒልክ ንጉህሀነገስት ዘኢትዮጵያ ተብለው በእንጦጦ ማርያም ቤተክርስቲያን ነገሥ ዳግማዊ ምነልክ ምኒልክ ኛ የተባሉበትም በዚህ ስም የንግስተ ሣባና የሠለሞን ልጅ ምኒልክ ቀድሞ ነግሶ ስለነበር ነው በሶስተኛውም ቀን ዐሃሮር ጣይቱ ብጡል በጳጳሱ በአቡነ ማቴዎስ እጅ የሚገባቸውን ዘውድ ደፍተው አቴጌ ተባሉ ከዚያ ቀን ጀምሮም ጣይቱ ብርሐን ዘኢትዮጵያ እየተባሉ መጠራት ጀመሩ አፄ ምኒልክ በ አመታቸው የመላዋ ኢትዮጵያ ንጉሀጓገስት ይሁኑ አንጂ ከ አመታቸው ጀምሮ ለሁለት አስርት ያህል ኢትዮጵያን ሲያቀኑ የቱዩ ንጉስ ነበሩ ስለዚህም የሩቁም የቅርቡም መሣፍንት ያለማንገራገር ተገዙላቸው ነገር ግን የአፄ ዮፃንስ ልጅና ወራጓቸው የነበረው ራስ መንገሻ ህዳር ቀን ዓም ከኢጣሊያ መንግስት ጋር በጀኔራል ጋንዶልፊ አማካይነት የወዳጅነት ውል ተፈራርሞ ነበር በኋላ ግን አፄ ምኒልክ ወደ አዲስ አበባ እንዲመጣ በላኩበት ጊዜ ጥቂት አመንትቶ በመጨረሻ ወደ አዲስ አበባ በ ዓም መሥጣ አዔ ምኒልክም ሌላ ግዛት ጨምረው ሠጥተው በሠላም አሀናበቱት በዚህ ጊዜ ጣሊያኖች አፄ ዮዛፃንስንና ንጉስ ምኒልክን ያጣሉ እንደነበሩት ሁሉ አሁንም ራሰ መንገሻን መጠቀሚያ ለማድረግ አስበው ግይሣካላቸው ቀረ ወዲያው የኢጣሊያ መንግስት በአፄ ዮፃንስ ጊዜ ይዞት ከነበረው አገር አልፎ ከነራስ አሉላ ጋር እየተጣሉ ከድተው ለጣሊያን በገቡት ሹማምንት አየተመራ ብዙ ግዛቶችን መያዝ ጀመረ ራስ መንገሻና ራስ አሉላ ከጠላተ ጦር ጋር ተዋግተው ድል አድርገፁ ኩዓቲትን አስለቀቁ በማጆር ቶዞሊ የሚመራው ጦር ድል ከሆነ በጊላ የጄኔራል አርሞንዲ ጦር ተተክቶ አደጋ አደረፀ። እኔ ሴት ነኝ ጦርነት አልወድም ግን አንዲህ መሣዩን ውል ከምቀበል ጦርነት አመርጣለሁ እኛ ለራሣችን እንበታለን የናንተን የበላይ ጠባቂነት አንፈልግም እናንተን አንፈራችሁምአቴጌ ጣይቱ ብርሕጠን ዘኢትዮጵያ የውጫሌን አንቀፅ ውል በተመሰከተ ቀደም ሲል የተናገሩት ጥቅምት ቀን ዓም ከአዲስ አበባ ሲነሠ እቴጌ ጣይቱም አብረጡ ተነሀ ራስ መኮንንየአፄ ሃይለስላሴ አባት የጦር አበጋዝ ሆነው ራስ ወዐሌን ራስ ሚካኤልን ራስ መንገሻ አቲከምን ይዘው ተጉበው ጣሊያኖች መሽገው በተቀመጡበት አምባላጌ ተራራ አጠገብ ሠፈሩ አሁንም የእርት መልፅክት ተላከ አልተሣካም ህዳር ቀን የተደረገው የአምባላጌ ጦርነት ሠአት ፈጅቶ ራስ መኮንን በመሩበት ክፍል የኢጣሊያ ጦር ሽሽ ከአምባላጌ ለቅ ጠደ መቀሌ ሔዶ ሲመሽጎግም የተላከ ከራስ መኮንን ይድረስ ከኮል ጁሴፔ ጋሊያኖ ይህን አሁን መሽገህ ያለህበትን ስፍራ ለቀህ ወደ ጊላ እንድትመለስ በወዳጅነት አሣስብሐለሁ አለቅም ያልህ እንደሆነ ግን የግድ ጦርነት አድርገን የማጆር ተዞሊ እድል አንዳያገኝህ በንጉሴ ታዝዝ የያዝኩትን አገር ለመልቀቅ አልችልም ጦርነትም ቢፈልጉ እኔ ዘንድ ብዙ መድፍና መሣሪያ እንዳለ ይወቁ ብሎ ላከ የአምባላጌውን ጦርነት ኢትዮጵያ ድል አደረገች የኢጣሊያ ጦር ከአምባላጌ ሸሽቶ መቀሌ ደረሠና የመቀሌውን ምሽግ አጠናዘ ለዳግም ጦርነት ተዝጋጀ ራስ መኮንን ጠደፊት እየገፉ መቀሌ ደረሀ የኢጣሊያ ጦር ከመሸገበት ሆኖ ረጀም ሠአት ቢዋጋም ተከቦ ነበርና በውዛ ጥም ሣቢያ ምስጉን ሊለቅ ተገደደ ይህም የሆነው መሣሪያውን ሁሉ አስረክበው በሀላም ምሽጉን እንዲለቁ ከራስ መኮንንና ከምኒልክ ጋር ተላልከው በመስማማት ነው በቢህም በርከት ያለ የጦር መሣሪያና መድና መማረክ ተቻለ ከአምባላጌና ከመቀሌ ጦርነት በኋላ ዋና የጦር አዝማቹ ባራቴሪ ቀረውን ሠራዊት በ ከፍሉ በአንደኛው ክፍል ጄል አርሞንዲን በኛው ክፍል ጄል ዳቦርሜዳንን በኛው ክፍል ጀል አልበርቶኒን በኛው ነነባል ጄል ኤሌናን አደራጅቶ የጦር ካርታ አዘጋጅቶ በአራቱም አቅጣጫ አሠለፋቸው አጠቃላይ የኢጣሊያ ጦር ከዐ ሺ በላይ የነበረ ሲሆን ሁሉም ዘመናዊ መሣሪያ ከበቂ ጥይቶች ጋር አንዲሁም ዐ መድፎችን ታጥቀው ነበር በዚህ በአድዋው ጦርነት የኢትዮጵያውያን የጦር አደረጃጀትና አሠላለፍም እንዲህ ይገለፃል እራሣቸው አፄ ምኒልክ አድዋ አጠገብ አዲማህለያ በተባለው ስፍራ ከ እኪ ጦር ሠራዊት ጋር እቴጌ ጣይቱ በዚሁ ስፍራ ከሲ ወታደር ጋር ፊታወራሪ ዝበየሁ ገቦ የአሠምን ወንዝ ሻገር ብለው በማይ ጓዓኣ ከ ሺ ወታደር ጋር ንጉስ ተክለሐይማኖት በቢቪሁ ወንዝ አቅራቢያ ከሺ ወታደር ጋር ንጉሰ ሜካኤል በሠናይ ዐባኦና በእንዳ ሚካኤል ከሺ ወታደር ጋር ልዑል ራስ መኮንን በአዲ አቡን ከሺ ሠራዊት ጋር ራስ መንገሻ ዮዛፃንስ ከራስ አሉላና ከራስ ሐጎስ ጋር በሸዊቶ በኩል ከሺ ሠራዊት ጋር ዋግስዩም ጓንጉል በዚሁ ስፍራ ከሺ ጦር ሠራዊት ጋር ራስ ዐሌ በማይ ደላአታ ከ ሺ ጦር ጋር ራስ መንገሻ አቲከም ከሺ ወታደር ጋር በድምሩ ሺ የጦር ሠራዌት ተሠልፏል የተለመደው ባህሳዊ መሣሪያና በደህና ጊዜ የተገዙ መድፎች በጥቂቱ ዘመናዊ መሣሪያም እንዲሁ ታጥቀዋል ኢትዮጵያውያኑ የዚህና የሌሎች ጦር ሠራዊቶች ጠቅላይ አዛዥ ጀግናው ፊት አውራሪ ገበየሁ ገቦ ሆነው የካቲት ቀን ዓም የአድዋው ጦርነት በኢትዮጵያውያኑ ጀግኖች በድል ተጠናቋል ሆኖም የአድዋውን የድል ታሪክ በድል ተጠናቋል ብለን የምንዘጋው ሣይሆን የድሉ ገፅታ ምን መልክ እንደነበረው አጠር አድርገን መታኘት ግድ ይሰናል የዓድዋ ድል ትልቅ ድል ነው የአፄ ምኒልክና የኢትዮጵያውያን የማንነት ገፅታ ተንዐባርቐበታል በተራቀቁት የአውሮፓ አገሮችና በቅኝ ግባት ስር ለሚማቅቁ ህዝቦች ሁለት ተቃራኒ የሆኑ ስሜቶችን ፈጥሯል ሀፍረትንና ድፍረትን ገሐድ የወጣው የኢትዮጵያውያኑ ዝና ለተጨቆኑ ጥቁር ህዝቦች አርአያ ሆኖ ድቅድቁን የጭቀና ዘመን የተስፋ ብርሐን የፈነጠቀበት ነው በምነልክ የንጉሠ ነገስትነት ዘመን በተለይ በአድዋ ጦርነት ዋዜማ ኢትዮጵያውያኑ ሙሉ ለሙሉ አንድነታቸውን ያረጋገጠበት ዐቅት ነበር ይህ አንድነቱን የጠበቀ ሠራዊት ምነልክ ዕያሠባሠቡትን ዘመናዊ የጦር መሣሪያ በመጠቀም በአድዋ ላይ ለዘዐትር ጥቁር ህዝቦችን ሊያኮራ የቻለና ሲያኮራ የሚኖር ድል ያስመዘገቡበት ወቅት ነበር ሠራዊቱ ለአገሩ ውድ ሕይዐሀን መስዋፅት ለማድረግ እየተሽቀዳደመ ይዋጋ የነበረው በምኒልክ ዘመን ተፈጥሮ በነበረው የህዝቦች ትስስርና ፍቅር ሃው ለማለት ይቻላል እርግጥ ነው አገር በህዝቦቿ ህዝቦቿም በአገር ይገለዛባሉና ሁሉም ኢትዮጵያዊ ለአድዋው ድል ብቻም ሣይሆን ለሙሉ ዘመን ነዛነቷ ተዋድቀዋል ቢሆንም ልዩ ጥበብ የታከለበትን ድል ያስገኙ ጀግኖች ልዩ ቦታ ይሀሠጣቸዋል የዓድዋ ድል መነሻው የአፄ ምኒልክ አስተዋይነት ነበር ወረራው እንደማይተር በማጤን ቀድመው መናዊ መሣሪያ ማከማቸታቸው ለጠላት የተሣሣተ መረጃ እንዲደርሆው ማድረጋቸው ሁሉንም በፍቅርና በነነነት ወዳጅ ማድረጋቸው ትልቅ አቅም ፈጥሮላቸዋል ምኒልክ ቀደም ብለው የሠበሀዛቡትን ከመናዊ መሣሪያ ራስ መንገሻ ዮፃንስ የምኒልክ ሐብት በማለት ይጠሩት ነበር ይባላል ይህም ሲባል የዓድዋ ድል በመሣሪያ ብዛት የተገኘ ነው ለማለት አይደለም ራሰ መንገሻ ዮፃንስ ስለቢህ የምኒልክ ሐበት ስለሚሉት ከአውሮፓ በየጊዜው እያስመሥጡ ስለሠበሠቡት ዘመናዊ መሣሪያ በተመሰከተ ምኒልክ ወደ ዘመቻው እየተጓዙ አላማጣ ሲደር ከራስ መንገሻ የተላከላቸው ደብዳቤ ይገልፃል ጃንሆይ ጦርነቱ አልታሠም ነበር ፊታውራሪ ገበየሁ ሄዶ ገጠመው እኔም በጀርባ መኳንንቱም በግንባር ገቡበት። የሚለውን ቁጭት አዘል ጥያቄ ስናነሣ አብረን የወቅቱን ሁኔታ ለማስታወስ መዘጋጀት ይኖርብናል ለማለት ነው ጥቂት ማለት ያስፈለገኝ አፄ ምኒልክ ከዚህ የስምምነት ውል በላ የኢጣሊያን እውቅና መስጠት መሠረት አድርገው ወዳጅ ለሚሏቸው ለፈረንሣይለሞስኮለእንግሊዝና ለሌሎች መንግስታት አስታወቁ ከዚህ ውል በኋላም ኢትዮጵያ ብቸኛዋ ነዓ የአፍሪካ አገር ሆና አገራቱ ባለሙሉ ስልጣን ወኪሎቻቸውንዲፕሎማቶቻቸውን መላክ ጀመሩ ሙሴ ሌዎንሰ ላጋርድ ከፈረንሣይ መንግስት ጀኔራል ከላሶውን ከሞስኮ መንግስት ሌተናል ኮሎኔል ጂን ላን ሕሪንግተን ከእንግሊዝ መንግስት ካፒቴን ፍሬደሪኮ ቺኮዲካላን ከኢጣሲያ መንግስት ተልከው መጥተው የሹመት ደብዳቤያቸውን ለአፄ ምኒልክ አቅርበው ሌጋሲዮናቸውን አየከፈቱ ተቀመጡ ከአድዋ ድል በኋላ ኢትዮጵያ በፍጥነት ወደ ዘመናዊ አገርነት መራመድ ጀመረች ኘሮፌሠር ላጵሶ ጌድሌቦ የኢትዮጵያ የገባር ስርዓትና ጀምር ካፒታሊዝም በሚለውና በ ዓም በታተመው መዕፃፋቸው ከአድዋ ጦርነት በሏላ በአዲስ አበባ መዲና ማእከላዊ መንግስቱን ለማጠናከር በከተማ ስሪት በንግድ በኢኮኖሚ በአስተዳደር በውጭ ግንኙነት የተካሄደው የካፒታሊዝም ግንባታ ጀምር ነቦ ይሉታል ሒደቱነ ቆ ከዚያ ዘመን ጀምሮ የተከናወኑት አዳዲስ ስራዎች ሁሉ በእርግጥም የዲኘሉማሲ ግንኙቱ ውጤቶች ናቸው ለዚህ ደግሞ ኢትዮጵያ ሉዓላዊ አገር መሆዒና እውቅና ማግኘቷ ጠቅሟታል ከአድዋ ድል በቷላ እንግሊዝ ፈረንሣይ ጣሊያን ሞስኮ ጀርመንና ሌሎች የዚያ ዘመን ፃያላን አገራት የኢትዮጵያን መንግስታዊ ሉአላዊነት በመቀበል ከአገራችን ጋር የዲኘሉማሲና የንግድ ግንኙነት ከመመስረታቸው ጋር በተያያበ ከአዲስ አበባ ጅቡቲ የምድር ባቡር ፃዲድ አማካይነት በኢትዮጵያና በውጭው ዓለም መካከል እያደገ የሚሔድ ንግዳዊና አለም አቀፋዊ የስልጣኔ ትስስር ተፈጥራሯል በነገራችን ላይ አፄ ምኒልክ ግንኙነቱን ከሁሉም መንግስታት ጋር ያድርጉ እንጂ በዋናነነት ፊታቸውን ያዞሩት ወደ ፈረንሣይ ነበር ፈረንሣዮችም እንደ ዋና አማካሪ ሆነው ብኩ ስራ ሠርተዋል ይህም ማለት ከወረራው አስቀድሞ የተጀመረ ልዩ ግነኙነት የነበረ ሲሆንከጦርነቱ በፊት በ ዓም ከስዊዙ ተወላጅ መሀንዲስ ከሙሴ አልፍሬድ ኢልግ ጋር ከጀቡቲ እስከ ሐረረ ከሐረር እስከ አንጦጦ ከእንጦጦ አስከ ከፋ ከዚያም እስከ ነጭ አባይ ድረስ የሕዲድ መንገድ እንዲዘረጋ በውል ፈቅደውለት እንደነበር በቪያው አመት የተዋዋሉት የመጀመሪያው ሠነድ ያስረዳል የዛሃዲድ ዝርጋታውም በፈረንሣይ የምድር ባቡር ኩባንያ ሊከናወን ታስቦ በማህበሩ ስር ሆነው ስራውን ለመምራት የስዊዙ ኢልግየፈረንሣዩ ሙሴ ሽፍኔ የሞስኮው ሊዎንቴፍየጀቡቲ አገረ ገኝ የነበረው ላጋርድ በፈረንሣይ መንግስት ስር ሆነው ተሣትፈዋል እቅዱ ሙሉ ለሙሉ ተግባራዊ ባይሆንም በቪህ ሐዲድ ከሚወጣውና ከሚገባው የሸቀጥ ቀረጥ ላይም ማህበሩ ከመቶ አስር እንዲያገኝ በአንቀፅ ዐ ተስማምተው ነበር ሆኖም ሙሴ ኢልግ ከማህበረተኞቹ ጋር ተመካክሮ ወደ ፈረንሣይ ሔዶ በቂ ገንዘብ ለማምጣት ሞክር ስላልተሣካለት ከጀቡቲ አዲስ አበባ ድረስ ብቻ ያለውን ለመስራት ተገደደ የውሉ አንቀዕ እንደሚለውም ውሉ ለ አመት ብቻ የሚቆይ ነበር ከ አመት በኋላ ማህበሩ ስላወጣው ገንዘብም ሆነ ስለሌሎች ቁሣቁሶች ጥያቄ ሣያቀርብ ጥሎ ሊሔድ ነው የተስማሙት ስራው በ ተጀምሮ በዐ ዓም ተጠናቀ ተመረቀ የሆነ ሆኖ ከዚያ ጊዜ በጌላ በአገር ውስጥ በንግድ አስተዳደርና በግብር በአዲስ አበባ ከተማና በክለ አገር ከተሞች መካከል እያደገ የሚሔድ አዲስ የገበያ ስርዓትና የባህል ግንኙነት ተፈጠረ በአዲስ አበባም ክመናዊ የመንገድ የመገናኛ የንግድ የገበያየገንዝብ የባንክየትምህርትየአስተዳደር ማአከላት ስራዎችና አገልግሎቶች ጅምር ታዬ በዘመናዊ የአስተዳዳር ስርዓትና የስራ ጀምርን በሚመለከት ክዐዐ ዓም በፊት በአገራችን ሀፃፌ ትዕካዝ አፈንጉስ የጊቢ ሊጋባና የጦር አበጋዝ የተባሉ አራት አማካሪዎችንና ረዳት ሹማምንቶችን ይዞ የመንግስትን ስልጣንና ስራ ማከናወን ነበር የተለመደው በአዔ ምኒልክ ጊዜ ግን የመንግስትን የስልጣን ስራ በንጉሠ ስም በውክልና የሚያከናውነ አዲስ የሚንስትሮች ምክር ቤት በፈረንሣይ አማካሪዎች ምክርና እርዳታ በአዋጅ ተቋቋመ በምክር ቤቱ የአገሪቱ የመጀመሪያ ቢሮክራሲያዊ የፍርድ የጦር የግቢ የፅህፈትየአገር ግዛት የገንዘብሾ የውጭ ጉዳይ የንግድ የአርሻ የፖስታየቴሌግራፍና የቴሌፎንየስራና የትምህርት መስሪያ ቤቶች ተዋቀሩ በተጨማሪም ለአስተዳደርና ለግብር ስራ በሚያመች መንገድ የአገሪቱ መላው ህዝብና መሬት በአዲስ አበባ በቤተመግስት ጊቢ ውስጥ በአዲሠ የፍርድ ሚንስቴር ስር በስድስት የህግ እና የፍርድ ጉባዔዎች ተዋቀሩ በስድስቱ የህግና የዳኝነት ጉባዔዎት ስር ዘጠና በሚደርሥ የአስተዳደር ክልሎች ተመደቡ በስድስቱ ጉባዔዎች ስር ክልሎች ለበላይ ውሣኔ በይግባኝ የሚመጡ የአስተዳደር ጉዳዮችን መርምረው የሚወስኑ ከፍተኛ ባለስልጣኖች ተሾመ በዐ ዓም በሚንስትሮች ምክር ቤት ምስረታና ሹመት የመንግስት ሹማምንቶች ተከታታይ የህግ አዋጆችን እያወጡ ተግባራዊ ማድረግ ጀመሩ ለምሣሌ የሚንስትሮች ምክር ቤት በተቋቋመ በአራተኛው ቀን በአገሪቱ ረጅም ታሪክ ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ በአዲስ አበባ የከተማ መሬት በግለሠዞቦችና በመንግስት የሚሸጥበትና የሚገዛበት አዲስ ህግ በአዋጀ ዐጣ ቀጥሎም በሐምሌ ወር ዐዐ ዓም የሚንስትሮች ምክር ቤት በመጀመሪያው ጉባዔው በአገሪቱ ታሪክ ለመጀመሪያ ገዜ አዲስ የፍርድ የዳኝነት የፍትሐብሔርየዐንጀል የግል መሬት ይዞታየመንግስት ሐብትየግል ሐብትና የውርስ ህጎችን ደነገገ በወንጀል እየተያዘ መሬቱን የሚነቀል ሠው ሁሉ ወንጀልም ቢገኝበት በከብቱ እና በሠውነቱ ይቀጣ አንጂ መሬቱን አይነቀል ነገር ግን ነፍስ ገድሎ የፄደ በመንግስት ክፉ ስራ የሠራ ይነቀል ርስትም ማለት ያባት የናት መሬት ደግሞ በወርቁ የገዛኑ መሬት ነው እንጂ የመንግስት መትከያ የሆነ አይደለም ደግሞ የመትከያም መሬት ቢሆን መጎገስት ርስት ያደረገለት ይረጋል« መካንም የሞተ እንደሆነ አባቱ እናቱ ገንዘቡንም ርስቱንም ይውሠዱ እንጂ ሹም አይውረስ አናትም አባትም የሌለው እንደሆነ ወንድሙ እህቱ ይውረሠ አናት አባት እህት ወንድም የሌለው እንደሆነ ግን አስከ አራት ትውልድ ላለ ለቅርብ ዘመዱ ይሁን ደግሞም ከዘመዶቹ ለይቶ ለእገሌ ይሁን ብሎ የተናዘዘ እንደሆነ የተናዘዘለት ይውሠድ ከአራት ተውልድ ወዲያ የሆነ ግን ውርሱ ለኩም ይሁን ተብሎ ተደነገገ ይህም ህግ በመህኳንንቱምበሠራዊቱም ተቀባይነት አግኝቶ በንጉሠ ፈቃድ በነጋሪት አዋጅ በአደባባይ ተነገረ ፖለተቲካዊ ኢኮኖሚያዊማህበራዊ የሚባሉት ቃላቶች በዚሁ ዘመን ነበር አዲስ መልክ ይዘው ብቅ ያሉት በጥቅሉ ከዚህ ምክር ቤት መቋቋም በጊላ የአስተዳደር ስርዓትን ተከትለው የሚመጡ መሠረታዊ ለውጦች መታየት ጀመሩ አፄ ምኒልክ እንደ አውሮፓውያን ደንብ በየክፍሉ የሾሟቸው ሜንስትሮች አፈ ንጉስ ነሲቡ መስቀሎ የፍርድ ሚር ፊት አውራሪ ሐብተ ጊዎርጊስ ዲነግዴ የጦር ሚር ሲቀ መኳስ ከተማ ያገር ግዛት ሚር ነጋ ድራስ ሃይለጊዎርጊስ ወልደሚካኤለ የውጭ ጉዳይና የንግድ ሚር በጅሮንድ ሙሉጌታ ይገዙ የገንዘብ ሚር ከንቲባ ወልደ ፃድቅ የእርሻና የመስሪያ ማር አለቃ ገብረ ስላሴ ወልደ አረጋይ የዕህፈት ሚር ሀሐፌ ትዕዛዝ አዛዥ መታፈሪያ የግቢ ሚር ቀኝ አዝማች መኮንን ተጠንድ በላይ የስራ ሚር ጥቂት ቀይቶ ልጅ በየነ ይመር የስልክ ሚር የትምህርት ሚር ስራው ብቻ ታውጆ የተማረ ስለሌለ ገና ሹም አልተደረገበትም ነበር ይህም ሲባል አፄ ምኒልክ የሚንስትሮች ምክር ቤትን በዐዐ ካቋቋሙ በኋላ የስርዓዩ ውጤት ወይም የፈረንሣይ ምክርን ተግባራዊ በማድረጋቸው የተገኙ ውጤቶች ብቻ ተደርገው መወሠድ የለባቸውም ቀጥለን የምናያቸው ነገርች እድገት መታየት የጀመረውም ሚንስትሮች ከተሾሙ በኋላ ብቻ አይደለም አፄ ምኒልክ ለሚሲዮነምለቁንሲሉም ለሁሉም አውሮፓዊ በራቸውን ክፍት ያደረጉና የተመቹ የሆኑት ከአድዋ ድል በፊት ደምሮ ነው የሐይማኖት ሀሠባኪያንን እንኳ አልከለከሏቸውም ለስልጣኔ የነበራቸውን ጉጉት ከአድዋ ጦርነት በፊት ባሠሯራቸው ስራዎች መገንዘብ ይቻላል እርግጥ ነው ተግባራቶች የተከናወኑት ከዐዐ ዓም ምሮ ነው ሆናም የምድር ሩ የፖስታ የቴሌግራምና ቴሌፎ ንን የመሣሠሉት ከ ዓም ምሮ ነው መሠረታቸው የተጣለው አፄ ልክ ክላይ ያየነውን ዘመናዊ የሚባል አንፃራ ዊ የአገዛዝ ስልትና አጠቃቀር ተግባራዊ ከማድረጋቸውም በላይ በኢትዮጵያ የሥጀመሪያ የሆኑ በርካታ ተግባራቶች በዘመናቸው አክናውነዋል መስርተዋል አቋቁመዋል አስመጥተዋል ወዘተ ከብዙ ቦጥቂቱ የሜከተሉት ናቸው ልይ ወመ ወዉሠ ለመጀመሪያ ጊዜ ዘመናዊ ትምህርት ቤት የተከፈተው በዐ ዓም ሲሆንይህ የመጀመሪያው የመንግስት ዘመናዊ ትቤት የዳግማዊ ምኒልክ ተማሪ ቤት ነው የመጀመሪያዎቹ መምህራኖችና የስራ መሪዎች የግብፅ ተወላጆች ነበሩ የትቤቱ ርፅሠ መምህር የግብፅ ዜጋ ሲሆን ሐና ሣሊብ ይባል ነበር ትቤቱ መቶ ተማሪዎች ተቀብሎ የነበረ ሲሆን በየጊዜው ቁጥሩ እያደገ ፄዲል።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Commentaires:


memezon

Options de téléchargement | Convertir en PDF | Livre du jour

© dirzon | Conditions d'utilisation | Intimité | Sur | Services | Contact