Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
አባ ፊልይስ ጳጳስ ዘገዳማተ ኢትዮጵያ አለ በኢየሩሳሌም ። መ ቅ ድስት ኢሌሂ ቤተ ክርስቲያን ግማሹና ግማሹየግሪክ ሆኖ ቀሪው በክርክር ያለው የገ ዳሙ መሠረት በአቅራቢያው የሚገኘው ሜዳና ኮፕቶች ለመስኮቦች የሸጡት ታች ኛውም የውሀ ማጠራቀሚያ ጉድጓድ በኮፕቶችና በኢትዮጵያ መነኮሳት መካከል የክ ርክር ምክንያት ሆኖ ቢኖርም ሠልጣን ገዳም የተባለው ዴር ኤል ሠልጣን የኢት ዮጵያ መነኮሳት ሳያቋርጡና ት ዓመታት በኢ የሩሳሌም ውስጥ ስቀመጥ ዴር ሱልጣን የተባለው ገዳም የኢትዮጵያውያን ንብረትና ይዞታ መሆኑን አውቃለሁ። ነሐሴ ቀን ዓ ም።
ይህንንም ቃጠሎውን ለመረዳት የእንግሊዝ ቆንሲል ፊንና ቢሾፕ ጐባት ክመንግሥታ ቸው ጋር የተጻጻፉትን ዜና ኢትዮጵያ በሀዢ ቅድስት ኢየሩሳሌም ከሚባለው ጳኛ መጽሐፍ ውስጥ መመልከት ይጠቅማል ከዚሀም በተቀር በኢየሩሳሌም በኢትዮጵያ ገዳም ያለውን ታሪክ ተመልክት በዚህ ጊዜ ራስ ዓሊና ደጃዝማች ውቤ ቀጥሎም አጹ ቴዎድሮስ ለእንግሊዝ ንግሥትና ለእስክንድርያም ፓትርያርክ ተጻጽፈው ነበር ይሁን እንጂ የተፈጸመ ነገር የለም አፄ ዮሐንስ አጹ ዮሐንስ በነገሙ ጊዜ ይህን የዜጎቻቸውን ጥቃት ለማስወገድ ብዙ ሥራ ሠርተዋል ከሥራቸውም አንዱ የኢትዮጵያ መነኮሳት መጠጊያ ሥፍራና መድረሻ ኮጥተው የአርመን ገዳም ጥግ አድርገው ለዕለት ራት እየተገዙ ወራዳ ኑር መኖራቸ ውን ሰምተው ከአርመን ጥገኝነት ተለዩ እንጂ ለናንተ መሆን አያቅተኝም ብለው የጻፉት ደብደቤ እንደሚያስረዳው በየጊዜው ስማኅበሩ ቀለብ ይልኩት የነበረው ገንዘብ ልክ የለውም። ክቡር ራስፀ ክብርት ወይዘሮ ደስታ እነዘ ልገዳሙ ታላቅ እርዳታ አድዩ ግርማዊ ቀዳማዊ አፄ ኃ መንግሥት አልጋ ወራሽና በጽሩት የዓለም መንግሥታት ቋያ ገዳም አንድ ዘውድ አይ ና በዓረቦች መክከል በዓ ከዚሀ የባሰውን ደግሞ ኑ ከመኖሪያ ቤታቸው አስወጣቻ አዋቸው ዛሬ የኛ መነኮሳት ክሚገ ውን የኢትዮጵያ ገዳም ግን ግብ መነኮሳት ግን ሥፍራቸውን ለቀው ዞጃ የመሰሳለ የጭቃ ጐጆ እያ »ክራና በሥቃይ ሥፍራ ሲኖሩም ዊኢትዮጵያን መነኮሳት አንድ ው ረድቷቸው የገዳሙን መክፈቻ ኑ በኢትዮጵያውያን ቤተ መዛግ ኩኹሻንና ከርታ ቅዱሳት መጻ ጸሉት በዚሀ ጊዜ የኢየሩሳሌም ጋጣሚ አገኙና የፈቃደቸውን ለመ ሂር ሥልጣን የሚባለው ገዳም የኮ ትን ደፍረው ለመናገር የቻሉት ። ሁለተኛ ደግሞ በዮርዳኖስ የሚኖሩት የኢትዮጵያ መነኮሳት መኖሪያ ቤትና ቤተ ክርስቲያን ሳይኖራቸው በየጫካው ውስጥ የሳር ጐጆ ቀልሰው በንዳድ በሽታ እየተሰ ቃዬ ሲኖሩ የነበሩትን ግርማዊት አቴጌ መነን ቤተ ክርስቲያንና ቤተ ማኅበሩን ባንድ ሕንፃ አያይዘው ታላቅ ገዳም አሠርተው ቤተ ክርስቲያኑን በቅዱስ ሥላሴ ስም በ ዓም አስባርከው ሰጥተዋል። ኢትዮጵያ በመክን ቅዱስ ከሚገኙት ዋና ዋና አብያተ ክርስቲያናት ውስጥ በኢየሩሳ ሌም ከቅዱስ መቃብር ጎልጎታ በቤተልሔም ጌታ ከተወለደበት ቤተ ክርስቲያን ከቅድስት ድንግል ማርያም ጌቴሌማኒ ቤተ ክርስቲያንና ከሱልጣኑም ገዳም ዴር ኤል ሱልጣን ሌላ በተጨማሪ በቅዱስ መቃብር ዙሪያ ላይ አያሌ አብያተ ክርስቲያናትና መጸለያ ነዋሪ ቦታዎች ስለ ነበሩዋት የኢትዮጵያ ማኅበር በሀገሩ ላይ ርስት ይዞ ከኖ ረው ባለንብረት ሕዝብ አንዱ ክፍል ነበር ። ኢትዮጵያውያን ስለ ርስቶ አንዲሁም በቅዱስ መቃብር ቻቸው ማስረጃ የሚሆኑ ፊርማ ድንጋጌዎች በእጃቸው ይዘዋል መሆኑ የተረጋገጠ ሲሆን ስለ ዖ ንብረታቸው ከዚህ በታች የ በመካነ ግንዘቱ ድንጋይ መቃብርም ውስጥ አሳት ከሚ በሰሜን ሆኖ ሌሎችም ሰባት ቀ ተደቡብ የሚገኙት ሦስት ደጃ ሦስት ደጃፍ በስተሰሜን በር ሰው ቤተ መቅደስ በስተምሥሪ ታንጾ ከቅዱስ ትክል ድንጋይ ራቱና ከነፍርግርጉ ሳንቃ መጋ በኢየሩሳሌም የሚገኝ ሌላ ክር የሚቃወም አለኝ የሚል የለም ከዚህም ሌላ በስተደቡብ በ በሩ በስተደቡብ በኩል የሚከፈ ክነ መቃብሩ ቤተ ክርስቲያን በ ከነቤቶቹና ከነመኖሪያዎቹ የኢ ልብሰተክሀኖ የሚቀመጥ ዴር ኤል ሠልጣን ላይኛው በ በሙሉ አንደዚሁም በሠልጣ። ከዚሀም ሌላ በስተደቡብ በኩል በቅዱስ መቃብሩ ቤተ ክርስቲያን የሚያጋናኝ ሆኖ በሩ በስተደቡብ በኩል የሚከፈተው ታችኛው የኢትዮጵያውያን ቤተ መቅደስና በመ ከነ መቃብሩ ቤተ ክርስቲያን በር በኩል የሚገባው የሠልጣን ገዳም ዴር ሠልጣን ከነቤቶቹና ከነመኖሪያዎቹ የኢትዮጵያውያን ንብረት ነው ። ልብሰተክህኖ የሚቀመጥበት ትልቅ ሣጥን ከነይዞታውና በሥልጣኑም ገዳም ዴር ኤል ሠልጣን ላይኛው ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ያለው ንብረትና ብዙ መጻሕፍት በሙሉ አንደዚሁም በሠልጣኑ ገዳም ዴር ኤል ሠልጣን አጠገብ የሚገኘው የቅ ድስት ኢሌሂ ቤተ ክርስቲያን ጭምር የነርሱ ነው ። ይበልጡንም የግሪኮች ፓትርያርክ ከኸሊፋ ዑመርና ነፍሱን ይማር እንደዚሁም ከጥንታውያኖችና ከአሁኖቹ ሱልጣኖች ጊዜ ጀምሮ የወጡትን ንጉሣዊ አዋጆችና ጽኑ ሰነዶች እንዲሁም የውል ማስረጃዎችን የያዘ መሆኑ ስለሚታወቅ ለጆርጃሻውያንና ኩርዶች ለኢትዮጵያውያን ሐበሾች የተሰጡትን ርስቶች ጨምሮ በኢየሩሳሌም ቅዱስ መቃብር ቤተ ክርስቲያን ውስጥ የሚገኙትን የግሪኮች ቦታና ገዳማትን እንዲይ ዝና እንዲጠብቅ በዚህም ይዞታ ማንም ክርስቲያን ክፍል እንዳይከራከረን ታዞልን የኖረ ሲሆን አሁን የደማስቆ አገረ ገዢዎችና ግብር አስገቢ ሹማምንቶች በሚልኩብን ሠራተኞቻቸው ምክንያት የመብታችን ተቃዋሚዎች ሆነውብናል ። ክቡርነታቸውም ዳኛው ንጉሣዊው አዋጅ የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያንና የግሪክ ቤተ ክርስቲያን ግንኙነት ያላቸው እንደመሆናቸው መጠን የግሪኮች ፓትርያርክ የኢትዮ ጵያውያንን ንብረቶች ጭምር የሚጠብቅና ማናቸውም ሌላ ሃይማኖት ወገን በዚህ ረገድ ጣልቃ ገብቶ ሊከራከር ወይም ሊያግዳቸው ያለመቻሉን ግልጽ አድርገው ክስረ ዱዋቸው በኋላ የኢትዮጵያውያን ንብረት የሆኑትን በመክነ መቃብሩ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ የሚገኙትን ቅዱሳን ቦታዎችንና አንዱ መብራት በመካነ ግንዘቱ ድንጋይ ላይ የተንጠለጠለው ሆኖ ሰባቱ በቅዳሜ ስዑር አሳት ከሚያቀጣጥሉበት ክፍል ውስጥ የተ ንጠለጠሉ መብራቶቻቸውን በውስጣዊ ክፍል ውስጥ የሚገኘውን መቃብሩንና ክእ ሳቱ መቀጣጠያ ክፍል ውጭም አንድ በደቡብ አንድ በስሜን ያሉትን መብራቶች እንደዚሁም በቤተ ክርስቲያኑ ውስጥ የሚገኙትን ቅዱሳን መክናትን በሮችን መቅ ደሶቻቸውንና ንዋየ ቅዱሳን በእንጨት የተሠሩ ወለሎችን በሙሉ ለኢትዮጵያውያን እንዲያስረክቡ የአርመንን ወኪሎች አዘዙ ። ክቡር ሆይ በኢየሩሳሌም ውስጥ በቅዱስ መቃብር ቤተ ክርስቲያን ጎልጎታ በስተምሥራቅ ገጥሞ የኢትዮጵያ መነኮሳት ስለሚኖሩበት ዴር ኤል ሠልጣን ሠልጣን ገዳም ስለ ተባለው ገዳምና ስለንብረትነቱም ባለቤትነት በኢትዮጵያ መነኮሳትና ኮፕቶች መካ ከል ስለ ተፈጠረው ክርክር ያለንን አስተያየት አንድንገልጽልዎ ተስፋ በማድረግ የጻ ፉት የክቡርነትዎ ደብዳቤ ስለ ደረሰን ቀጥሎ የተመለከተውን መልስ እናቀርባለን። የኢትዮጵያ መነኮሳት በጥንት ዘመን ወደዚሁ ገዳም የገቡበት ጊዜ አይታወቅም ይሁን እንጂ በሠልጣን ገዳም ዴር ሠልጣን አካባቢ በአቡነ አብርሃም ገዳም ውስጥ የሚገኘው ቤተ ክርስቲያን ግማሹና ግማሹየግሪክ ሆኖ ቀሪው በክርክር ያለው የገ ዳሙ መሠረት በአቅራቢያው የሚገኘው ሜዳና ኮፕቶች ለመስኮቦች የሸጡት ታች ኛውም የውሀ ማጠራቀሚያ ጉድጓድ በኮፕቶችና በኢትዮጵያ መነኮሳት መካከል የክ ርክር ምክንያት ሆኖ ቢኖርም ሠልጣን ገዳም የተባለው ዴር ኤል ሠልጣን የኢት ዮጵያ መነኮሳት ንብረት ነው። የዛሬ ጓ ዓመት የኮፕቶች መነኮሳት በኢትዮጵያውያን እጅ የነበረውን የሥልጣን ገዳም ዴር ኤል ሠልጣን መክፈቻ ባልታወቀ ምክንያት ከኢትዮጵያ መነኮሳት ወስ ደው ለኮፕቶች መነኮሳት አንዳስረከቡትና ከዚያም ጊዜ ጀምሮ የገዳሙ ንብረትና ይዞታ መብትነት በኢትዮጵያውያንና በኮፕቶች መነኮሳት መካከል የማያቋርጥ ክርክርና ችግር ፈጥሮ መኖሩንና በዚህም ክርክር ምክንያት በገዳሙ ውስጥ በሚገኙት ሁለት አብያተ ክርስቲያናት ይፈጸም የነበረው የኢትዮጵያውያን ክብረ በዓላትና ሥርዓተ ጸሎታት በኋለኞቹ ዓመታት ተቋርጦ መገኘቱን እናውቃለን ። አክባሪዎ ነኝ ፊርማ በኢየሩሳሌምና ዙሪያዋ የግሪክ ፓትርያርክ ማኅተም ዳሚያናስ መስከረም ቀን ። በአግዚአብሔር ስም በኢየሩሳሌም የአርመን መንበረ ፓትርያርክ ቀጥር ። ክቡር ሆይ በኢየሩሳሌም ውስጥ የሠልጣን ገዳም ዴር ኤል ሠልጣን በሚል ስም የሚጠራ ሆኖ ኮክፕቶችና በኢየሩሳሌም የሚኖሩት የኢትዮጵያ መነኮሳት አባቶች ስለሚከራክ ሩበት የገዳሙ ንብረትነትና ይዞታ መብት ሐሳባችንን በደብዳቤ እንድንገልጽልዎ ክቡ ርነትዎ ጠይቆናል ። የኢትዮጵያ መነኮሳት ዴር ኤል ሠልጣን ሠልጣን ገዳም በሚል ስም በሚጠ ራው ገዳም ውስጥ ከማናውቀው ከጥንት ጊዜ ጀምሮ ሰፍረው ይኖራሉ። የማሮናይት መንበረ ፓትርያርክ በኢየሩሳሌም ። እኔ ከዚሀ ግርጌ ላይ የፈረምሁ በኢየሩሳሌም የማሮናይት ጳጳስ በእጃችን በሚገኙት መዛግብት መሠረት እንደሚታወቀው ሁሉዴር ኤል ሱልጣን ሱልጣን ገዳም የተባለው ገዳም የኢትዮጵያውያን ንብረት መሆኑን እመሰክራለሁ። ከዚሀም በላይ መንፈሳዊ ክብረ በዓሎቻቸውን ከዴር ሱልጣን ሱልጣን ገዳም ወደ ቅዱስ መቃብሩ ቤተ ክርስቲያን ምድረ ግቢ በሚያስገቡት ሁለት ቤተ መቅደሶዕቻ ቸው ውስጥ ሲያከብሩና ሥርዓታተ ቅዳሴም ሲፈጽሙ አብሬ ያከበርኩ መሆኔን አረ ጋግጣለሁ ። በኢየሩሳሌም ከተቀመጥኩባ የተጠቀሰውን ገዳም የግል ንብረት መስማቴም ይበልጥ በዓይኔም አይቼ ን ከዴር ሱልጣን ሱልጣን ገዳም ሚያስገቡት ሁለት ቤተ መቅደሶፅቻ ሙ አብሬ ያከበርኩ መሆኔን አረ ርማጀ ኤል ሙዓሊም የሩሳሌም የማሮናይት ጳጳስና ት መንበረ ፓትርያርክ እንደራሴ ንበረ ጵጵስናው ማዓተም ስምንተኛው ማስረጃ ። ከዚህም በላይ ኢትዮጵያውያን ከዴር ሱልጣን ገዳም ወደ ቅዱስ መቃብሩ ቤተ ክርስቲያን ምድረ ግቢ በሚያስገባው መተላሰፊያ ኮሪ ዶር በሚ ገኙት ሁለት ትንንሽ ቤተ መቅደዕቻቸው ማለት በቅዱስ ሚካኤልና በአርብዓ ሰማዕ ታት ቱ እንስሳ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ መንፈሳዊ ሥርዓቶቻቸውን ሲፈጽሙና ሲያ ከብሩ ያየሁዋቸው መሆኔን እመሰክራለሁ ።