Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
አንዱ አርቲስት በዎቹ መጨረሻ ፍቅርን ከማዕበል አመሳስሎ አዚሞበት እንደነበርም የምንዘነጋው አይደለም ማዕበል የውኃ መናወጥ ነው። ናዳ ሁሌም ዱብዳ ነው። ከተራራ በታች የሚኖሩ የስጋት ጎረቤት የሚሆኑትም ስለዚህ ነው። የማዕበል መንገደኞች በገሃዱ ዓለም አንዳለው አማራጭ ግን መንፈሳዊውን ችግር በአቋራጭ ማለፍም ሆነ መሸወድ አይቻልም ግብግቡ ፊት ለፊት ነው። አባታቸው የካህናቱ አለቃ ስለነበረ አጋንንት በሰዎች ሕይወት ላይ ስለሚያመጡት ጨለማ ጥሩ ግንዛቤና ዕውቀትም ነበራቸው ማለት ነው። በርቀት ሊመታው መወሰኑ አንዱ መልካም ጎኑ ነው። ምንጊዜም ማዕበሱን ለመቋቋም መሞከር ተገቢ ነው። በጌታ ቤትም ይኸው ነው ለምሳሌ በቤተ ከርስቲያን ውስጥ ችግር ሲፈጠር ብድግ ብለው በፍቅር የሚገሥፁ ሰዎች አይታዩም ከሁለቱ ተፋላሚዎች ወደ አንዱ ጎራ መወገን ነው የተለመደው። በቁጣ ብድግ ብሎ የለም መጽሐፍ ቅዱስ እንደዚያ አያስተምርም ለማለት የሚደፍር አላየንም ትከከለኛው ርምጃ ግን ዳር ቆሞ ለሌሎች ማጨብጨብ ሳይሆን ወደውጊያው ቀጠና ገብተን የምንቸለውን ማድረግ ነው ታዋቂው ሰባኪ ቫንስ ሔቭነር የተጠራነው ለውድድር እንጂ የሌሎችን ነጥብ ለመቁጠር አይደለም ይሉ ነበር ምንኛ አውነት ነው። በኃጢአተኞች እጅ እልፎ አንደሚሰጥ እንደሚሰቀልና ከዚያም ከሞት እንደሚነሳ ደጋግሞ የነገራቸው መረጃ ነው። እንዲያውም ስምዖን ጴጥሮስ ሰይፍ መዝዞ የአንዱን ጆሮ እስከመቁረጥ ጨከነ ኢየሱስ በዚህ የተለመደ የሥጋ ለባሽ የመከላከል ስልት ፈጽሞ አልተስማማም ምከንያቱም ትከከለኛ ርምጃ አልነበረም ስሕተቱ ደግሞ በጸሎት ትጉ ተዋጉ ሲባል የማዕበል መንገደኞች መደምደሚያ ጥሪአችን ወደ ማዶ መሻገር ነውና በደህና እንደርሳለን ይህ መልካሙ ወሬ ነው። ማዕበል አልባው ጉዞ አሰልቺ ነው። ከዚህ አንፃር ማዕበል ባለውለታችን ነው። አንዳንዶች እንደሚገምቱት ከርስቲያን መሆን ከማዕበል ነፃ መሆን አይደለም ግን ምርጫ ነው። ድምፆችን መለየትና የተሻለውንም መምረጥ የግድ የሚሆነው ያኔ ነው። ግን ይታለፋል።
የማዕበል መንገደኞች የማዕበል መንገደኞች በዓለማየሁ ማሞ ዋሸንግተን ዲሲ በኛ በነርሱ የማዕበል መንገደኞች ወጀቡን አልፎ በጽናት ለቆመው ጓደኛዬና ወንድሜ መጋቢ ምንይልከ ታምራት የማዕበል መንገደኞች ኮፒ መብት ወ ዓለማየሁ ማሞ መብቱ በሕግ የተጠበቀ ነው ዩናይትድ ስቴትስ ኦፍ አሜሪካ ከ ከ ቢ ሀከ። ላከህ እበ ል ከ ርወ እነ ር ሸከህበበበ ር ላ ነላባላባቋፎክበኋሃፎከህዐፐጀ ኮዐኢ ዩፐ ቫሜ ለ የማዕበል መንገደኞች የማዕበል መንገደኞች ማውጫ ዐትንታኔው ጥቂት ስለማዕበልሊኢኢኢእ ውስጣዊ ማዕበል ሠ እ እ ዓ ከ ጋ ባሕርዩ በድንገ እእእ እ እ ተደርቦና ተደራርርቨ እ እ እ ከእ እ የማይቀር ዕና ጤኢቨቨእ እእ እ እ እ ከ ህ እውነታው ጌታ ቢኖርቭ እ እ ይናፈቃል ያስናፍቃልም የማለፋችን ተስፋዎች ምርጫ ነዐ እ እ ጋ ቁብ በረከቶቹ የሚያስጠጋ ማዕበል ኢሻ እ እ እ ወጀብ ይለያል ሠሠ ሠ ሠ እ እ ከ እ ከ ዓዓ » በማዕበል ውስጥ መሠራት« ጃዌ ማዕበሉን ለማለፍ ሀ ራስን ማዘጋጀት » ፀ ለ ቀድሞ መጸለይ ሐ ድምፆችን መለየትህ » መ የተሻለውን መምረጥ » ሠ አመለካከትን መቀየር ረ ጠንከሮ መዋጋትፊ » ሰ ትከክለኛ ርምጃ መውሰድ የማዕበል መንገደኞች መግቢያ በቀዳማዊው ጆርጅ ቡሽ አዝማችነት አሜሪካውያን ሳዳም ሑሴንን ለማንበርከከና ኩዌትን ነፃ ለማውጣት ሠራዊታቸውን አስከትተው ነበር። አንደ ቀድሞ መርከበኛ ማዕበልን ከነግርማው አውቀዋለሁ እሹሩሩ ከሚለው ለስላሳ የውኃ የማዕበል መንገደኞች ንቅናቄ ጀምሮ በታላቅ ድንፋታ እስከሚገፋተረው ወጀብ ድረስ አስኪበቃኝ ቀምሼዋለሁ የዚህች መጽሐፍ ዓላማ ግን ውኃው በመርከቦቸና በውስጡም ባሉ ሰዎች ላይ የሚያደርሰውን አንግልት መተረከ አይደለም ይልቁንም እንደ ማዕበል ስለሚያንገላታን ምድራዊ ኑሮ ግንዛቤን ማስጨበጥ ነው ከምንም ይልቅ የዚህች ጥራዝ ተልዕኮ የማዕበል መንገደኞች መሆናችንን ማስታወስ ነው ስለሆነም በማዕበል የተመሰሉትን ስደትና መከራን ሌሎቹንም ተመሳሳይ አሳቦች በተነጻጻሪ ለመተንተን ሞከሬያለሁ። የርስ በርስም ይሁን በአገሮች መሃልም ይደረግ የርሱ ጭዳ ከቡሩ የሰው ሕይወት ነው ሰው እየተኮሰ በእግዚአብሔር አምሳል የተፈጠረውን ሌላ ሰው የሚፈጅበት አሳዛኝ የማዕበል መንገደኞች ትፅይንት ጦርነት እንጂ ሌላ አይደለም ጦርነቱ አበቃ ወይም ባንዱ አሸናፊነት ተደመደመ ለማለት እንኳ የሚቸግር ነው ተሸናፊው አንድ ቀን ጊዜ ሲያነሳው ጦር ሰብቆ ተመልሶ ይመጣልና። ለዚህ ነው የማዕበል መንገደኞች መባላችን። የማዕበል መንገደኞች ረ ባሕርዩ በድንገት ዘመኑ ያመጣው ቴከኖሎጂ ቅድመ ማስጠንቀቂያ ሊሰጥ የተቻለውን ቢጥርም ማዕበል ግን ብዙ ጊዜ በድንገት ነው አሚከሰተው። እናም ይሄ ሰው ለጥቂት ጊዜ እንደምንም ታግሦ ሥራውን ሲያከናውን ቆየ ሆኖም ጥቂት ሰዓቶችን እንደገፋ ገና የማዕበል መንገደኞች ከወዲሁ የቀኑ ርዝመት አስፈራው የሚያናግረው ሰው አለመኖሩ ደግሞ ይበልጡን አስከፋው። የማዕበል መንገደኞች ወይም ሰላማዊ ቀዛፊዎች ነን። የማዕበል መንገደኞች አውነታው ጌታ ቢኖርም ወጀብ አይቀርም። ለምሳሌ አንድ ሰው በሁለት ምክንያት ጥፊ ሊቀምስ ይችላል። ደቀ የማዕበል መንገደኞች መዛሙርቱ በመጀመሪያው ከስተት ላይ ንፋስና ማዕበሱ የሚታዘዙለት ይህ ሰው ማን እንደሆነ እርስ በእርስ ለመጠያየቅ ተገድደው ነበር። እናም ላለመስጠም ሌትና ቀን የማዕበል መንገደኞች በመታገል ላይ መሆናችን ሊሰመርበት ይገባል። እንድንባባል ጽኑ ምኞቴ ነው የማዕበል መንገደኞች ለማጠቃለል ከላይ እንዳነሣነው የመጀመሪያው ማዕበል ጀልባይቱን ሲመታ ኢየሱስ በዚያ ነበረ። ለምን ቢሉ እዚያ ለመድረስ የከፈልኩት ዋጋ ቀላል አይደለም ያ የተጀመረው ገና ለምዝገባ አዲስ አበባ ወደሚገኘው የባሕር ኃይል ጠቅላይ መምሪያ በሄድኩ ቀን ነው ያቀረብኩት የትምህርት ማስረጃ ሲመረመር ቆሜ ተመለከትኩ እንጂ እንድቀመጥ ወንበር ያመለከተኝ ሰው አልነበረም የጤና ምርመራውን ጨምሮ ሌሎቹን መስፈርቶች አሟልቼ እንደተቀበሱኝ ለማወቅ ቀናትን ቆጥሬያለሁ ከዚያም ወጥቼ ዘመድ ቤት ለማደር የማልጨከነው ሰው ሁሉን ተሰናብቼና አካባቢዬን ለቅቄ የማዕበል መንገደኞች መጓዝና በማሠልጠኛው ማዕከል ውስጥ ለወራት መቀመጥ ነበረብኝ። በርግጥም መሆኑ ካልቀረ ችግሮቻችንን ይዘን ወደ ጸጋው የማዕበል መንገደኞች ዙፋን አቤት እንዳንል የሚያቆመን አይኖርም አንድ ታዋቂ የወንጌል ሰባኪ ወደ ኢየሱስ የሚያስጠጋን ችግር በዋጋ ሊተመን የማይችል ቅርስ ነው ሲሉ ተደምጠዋል እንደ መከራ ያለ ወደ ኢየሱስ የሚያቀርበን እርሱንም ወደ እኛ የሚያመጣው አጋጣሚ የለም በከፉ ቀን ያለ እርሱ ማን አለን። ባጠቃላይ በዚያ ቤት ተጀምሮ የነበረው ታላቅ መነቃቃት በዚህ መልኩ ተዳፈነ የማዕበል መንገደኞች ያጋጠሙንን ችግሮች ሁሉ ወደሁሉን ቻዩ አምላከ ለመጠጋት ካልተጠቀምንባቸው በቀር ጊዜያቸውን ጠብቀው ወደሚያስቆጩ አጋጣሚዎች ይቀየራሉ በዚህ አሳዛኝ ታሪክ ውስጥ የሆነውም ይኸው ነው የከሊኒኩ ባለቤቶችና ሠራተኞች መጀመሪያ በነበሩበት ሁኔታ ቢቀጥሱ ይህ ታላቅ ውድቀት ባልተፈጠረም ነበር ያም ከሆነ በኋላ ከባላንጣዎች ጋር እሰጥ አገባ ከመጀመር ይልቅ ተመልሰው የእግዚአብሔርን ፊት ቢፈልጉ ሌላ አንድ ዕድል በኖራቸው ነበር። የማዕበል መንገደኞች የለም እሱን ግደለው። ወታደሮቹ አሁንም ለቀሩት ተጨማሪ የማሰቢያ ጊዜ ሰጡ የማዕበል መንገደኞች አሳቡን የሚቀይር ሰው ካለ አንድ ተጨማሪ ዕድል መኖሩን አስታወቁ። የደረሰበት መከራ ብዙ አጅግ ብዙ የማዕበል መንገደኞች እንጂ ጥቂት የሚባል አይደለም በተመሳሳይ ቀን በአንድ ሰው ላይ ሊደርስ የሚቸለው የመጨረሻው መከራ ደርሶበታል። የማዕበል መንገደኞች እርሱ ግን በተራው እንደሚስቱ ምከር ከመሳደብ ይልቅ እግዚአብሔርን ሊያመሰገን መርጧል። የማዕበል መንገደኞች አዎታዲያየታል። አነዚህና ሌሎችም ነበሩ በምልጃቸው ይህንን ቀን ያፋጠኑት የማዕበል መንገደኞች በሁለተኛው ማዕበል ታሪከ ላይ በግልጽ እንደሰፈረው በደቀመዛሙርቱ ጩኸት የተሳፈሩበት ብቻ ሳይሆን ሌሎቹም ጀልባዎች ተርፈዋል። ሐ ድምፆችን መለየት የማዕበል መንገደኞች በማንኛውም ጊዜ ወይም በየትኛውም ማዕበል ቢሆን ወደ ማዶ እንሻገር የሚለውን ድምፅ መለየት ብሎም ማስታወስ የግድ ይሆናል። የማዕበል መንገደኞች ብዙ የመጽሓፍ ቅዱስ ተርጓሚዎች ይህንን አንግዳ ኢየሱስ ከርስቶስ ነው ብለው ይስማማሉ ችግሩ ግን እንዲህ ከተፍ ሲል ድምፁን ወይም እርሱነቱን ለመለየት ያለመቻላችን ጉዳይ ነው ደቀ መዛሙርቱ አሰይ ጌታ መጣ። ይህም የአከብሮትና ትኅትና ምልከት ሊሆን የማዕበል መንገደኞች ይችላል። በመሠረቱ ለማንም አንባቢ እግዚአብሔር በታላላቅ ድምፆች ራሱን እንደሚገልጽ ማሰቡ ቀላል ነው ግን ቢያንስ በዚህ ታሪከ ውስጥ እንደዚያ አልሆነም የማዕበል መንገደኞች መ የተሻለውን መምረጥ በችግርና በመከራ ቀን ሁለት ነገሮች ከፊታችን ይደቀናሉ የሚያስገመግመው ማዕበል ወይም ጸጥተኛው ኢየሱስ። ብዙ ጊዜ በመንፈሳዊው ዓለም ከሁለት በላይ ምርጫ የለም ገና ወደ አደባባዩ ብቅ ስንል የቀረበልን ምርጫ ሕይወት ወይም ሞት የሚል ነበር። ሕይወት በሁለት ምርጫ የታጠረች ነው የማዕበል መንገደኞች የሚመስለው። በአንድ ጊዜ ኢየሱስና ነፋሱን ማየት አይቻልም ሁለት እግር አለኝ ተብሎ ሁለት ዛፍ አይወጣም እንደሚለው አባባል መሆኑ ነው ስለሆነም ዓይኖቹን ከኢየሱስ ላይ አንስቶ በነፋሱ ላይ የማዕበል መንገደኞች ተከሎ እንደነበር አንረዳለን። ኢየሱስ ልመናውን ሰማ አጁንም ዘርግቶ ጎትቶ አወጣው በአንድ ከስተት ውስጥ ሁለት ተአምራት የተደረገለት ሰው ሆነ ነጥብ መቁጠር ካለብን አንድ ጊዜ አምነት የጎደለው ቢመስልም እንኳ ሁለት ጊዜ እምነቱን ስላሳየ ጥርጥርን ሁለት ለአንድ አንደረታው ልንስማማ ይገባል። የማዕበል መንገደኞች እንዲያውም በጸሎት እንዲመቱ አሳልፎ በመስጠት ስለካዳቸው ማበረታታት ነው እንጂ ሠ አመለካከታችንን መቀየር አንድ ኑሮ ያማረረው ሰው ችግሩን ለማዋየት በአካባቢው ወዳለ ጥበበኛ ይሄዳል። ቢሆንም አንድ ጊዜ ተስማምቷልና የገባውን ቃል ለመጠበቅ ወሰነ አናም እንሰሶቹን ማታ ማታ የማዕበል መንገደኞች እዚያቸው ከፍል ውስጥ እያስገባ ማሳደር ጀመረ። ኢየሱስ ከርስቶስ ደቀ መዛሙርቱን የማዕበል መንገደኞች ስለሚጠብቀው መከራ በመንገርና የሚከተለውንም ከብር በማብራራት በብዙ መልኩ አዘጋጅቶአቸዋል።