Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
የሕዳሴ አብዮትጐ በዋናነት የሚያተኩርበት ሌላው ጉዳይ ከእራት አስርታት በፊት በያ ትውልድ ፈታኝ የትግል ጉዞ ላይ ትልቅ ተሳትፎ የነበራቸውን እንስቶች የተኳቸው የዛሬዎቹ የፆታ አቻዎቻቸው ለምን ከአንቅልፍ በከበደ አርምሞ ውስጥ ሰጠሙ። በማድረጋቸው እንደነበር አያሴ ማሳያዎችን ዘርዝሮ ያስረግጣል የኢትዮጵያን የቅርብ ጊዜ ታሪከንም ብንመሰኮት የአፄ ኃይለሰላሴ ጨቋኝ አስተዳደርን ግማሸ ከፍለዘመን አፋፍ ድረስ ተሸክመው የተጓዙት አነዚህ ኃይሉች መሆናቸው ጉዳዩን ለምነን እንድንቀበል ያስገድደናል የኮሎኔል መንግሰቱ ኃይለማርያም በላዔሰብ ዘመን በታሪክነት ተመዝግቦ ለመታወሰ የቻሰውም ሕወከሰዋለሁኣ የሜሳውን ይህንኑ ከፍል አጥብቆ በመያዙ ወሃኑ የቅላንት ከስተት ነወዝ ባሰፉት ሁለት አስርታት ያስተናገደጎው የእህለዴግ ብልጣ ብልጥ አምባ ገነን አስተዳደርም ከከፋፍሰህግዛ ስላቱ በተጨማሪ ዋና መሰረቱ ጠብ ጦንጃ አንጋቹ አካል እንደሆነ ይሀ ትውልድ የአይን እማኝ ነው አዲሱ የሕዳሴ አብዮታቸንም በዚሀ ኃደል ላይ ቅኩሪት ያደርግ ዘንድ የተገደደበት መግፍኤ አገዱ ይ ኸው ነው ሌላው ደግሞ አርም ላይ የሚፈፀመው ሥርዓታዊ ጭቆና ግብዓተ ምሬቱ ይፈፀም ዘገድ ግዴታቸወገናኖ ማሕበረሰብ መወጣት አባፃው ው ዓዊ ኃላፊነታቸውን ይህሀዎ ሆዋ ከግፉለኑ ከተጨቋኾ አብራክ የወጣው ጦር ሠራዊት ቋኩስሰሆእ ተብሎ በታዘዘ ቁጥር ስለምን አምሳያው የመከራ ቱቸንካሪ ላይ ሁሌ ጥይት ለማዝነብ ያሰማቅማማቱ ጉዳይ እጅግ ግራ አጋቢ ነው። ንፁሀንን በጠራራ ፀሀይ ሳይቀር አፍነው ለስቅየት አሳልፈው እንዲሰጡ የተገደዱበት መነሾስ ምንድር ነው።
የዚህች ታሪካዊ አገር መጨረሻ በዚህ አንደማይደመደም ያመንን ጋዜጠኞች በፖለቲካ ህይወታችን እሰከአሁን ባልተሞከረ የትግል ስልት ለውጥ ማዋለድ ይቻላል ብለናል የምናምንበት የአብዮታዊ ጋዜጠኝነት ኅልዮትም ለዚህ ህልም ያስገዛናል አገሪቱን በዋናነት እየናጡ የሚገኙትን የሕዳሴ አብዮት የተለያዩ የፖለቲካ ፍላጎቶች አካታች የሆነ አብዮት ለውጡን ስር ነቀል ግቡንም ዴሞክራሲደዊ እንደሚያደርገው አንጠራጠርም በዳግማዊ አብዮት ይህችን ኦሪታዊት ጥንታዊት እገር የመምራት ዕድል ያገኘው የሸፍቶች ስብስብ ለሃያ ሶስት ዓመታት መሰንበት ቢቸልም እገሪቷን ወደፊት ከመውሰድ ይልቅ ቁልቁል አውርዷታል በድህረ ደርግ ማግስት የተቫለ አቻቻይ ፖለቲካዊ ስርዓት ለማበጀት ከውስጥም ከውጪም የነበረው ተስፋ በጥቂት ዓመታት ውስጥ ወደ ታላቅ ቀቢፀ ተስፋነት ተለወጠ ዴሞከራሲያዊ ተቋማትን መገንባት የሀገር ግንባታውን የቀደሙ ጉድለቶች ማረም ነፃ የኢኮኖሚ ስርዓት መዘርጋት ሀሳብ እንጂ ጠብመንጃ የማይነግስበት አደባባይ መፍጠር በሁለቱ ዓስርታት ውስጥ አፈር የሰበሱ ህልሞች ሆነዋል አብዮት ያስፈልገናል ይመጣልም የምንልበት አንዱ ስረምከንያትም እኒህን የተሸነፉ የሚመስሉ ህልሞችን ዳግም ወደየልቦናችን ለመመለስ ነው ይሄን የቋሚ ሽፍቶቾ ቡድን በምርጫ ፖለቲካ የሚቀየር ብቻም ሳይሆን ለመገራት እንኳን የሚፈቅድ አለመሆኑም የአብዮቱን ናፍቆት አገንግኖታል ከደምአልባ አብዮት ውጪ ኢትዮጵያን እንደ አገር ማቆየት እንደማይቻልም እንድናምን አስገድዶናል የሕዳሴ አብዮት በሚል ስያሜ በዚህ መጽሐፍ ውስጥ የተካተተው ተተግባሪ ሀሳብ መጪውን ጊዜ ካለፈው ዘመን ጉድፍ ለማንፃት አቅም እንዳለው ታምኖበታል በተለይ በባህል በአመለካከትና በታሪከ የተገፉ ስብስቦች በዴሞክራሲያዊ ጥላ ስር በእኩል ውክልና ወደ አደባባዩ የሚወጡበት መንገድ በመፍትሔነት ተቀምጧል ቀጣዩ የአገሪቱ ዋነኛ ፈተና ሊሆን እንደሚችል የሚገመተው ይህ የተዘነጋ አገራዊ እውነት መቋጫ ካላገኘ ማኅበረሰብን ላመፍረስ ጉልበት እንዳለው ይታመናል የሕዳሴ አብዮት የተነሳበትና እንደግብ ካስቀመጥናቸው ግቦች መካከል ይህ ርዕሰ የሕዳሴ አብዮትሠ ጉዳይ ከፊት ቀዳሚ ይሆናል የኦሮምኛ ቋንቋ ተናጋሪ እና የእስልምና ሀይማኖት ተከታዮች ደግሞ በዋነኛነት ተነስተዋል አገሪቷ አብዮታዊ የለውጥ ማዕበል ያስፈልጋታል ስንል ለውጡ መምጣት አለበት ብለን የምናምነውም ሰላማዊ እና ሁሉን አሳታፊ በሆነ የትግል ስልት መሆኑ መዘንጋት የለበትም በሰላማዊ ሀዝባዊ አብዮት ወደ መንበረሥልጣን ብቅ ያሉ አብዛኞቹ አብዮቶች ከሌሎች የመታገያ መስመሮች በተሻለ ዴሞክራሲያዊ መንግስትን በማነበር እጅግ ውጤታማ መሆናቸው በብዙ መልኩ ተስተውሷል መጽሐፉ የሰላማዊ የትግል ስልት ጠቀሜታን በሚመለከት በሰፊው ለመዳሰስ መሞከሩም ከዚህ መነሾ የሚቀዳ መሆኑን ለመጠቆም እንፈልጋሰን የዚህ መጽሐፍ ሴላው አካል የቀደመውን የኢትዮጵያ አብዮት መገምገም ነው ከአርባ አመታት በፊት የተነሳው ይህ ስር ነቀል ለውጥ ንጉሱንና ከፊል ፊውዳላዊ ስርዓቱን ማፈራረስ ቢቸልም ካነገባቸው ጥያቄዎች መካከል ዋናዎቹን የሳተ ነበር የመሬት ላራሹን ትውልዳዊ ህልም ወታደራዊው መንግስት ያሳካ ቢመስልም ስልጣንን ወደ ህዝብ ባለቤትነት ለመመለስ የተከፈለው የደም ዋጋ ግን በከንቱ ሆኗል በቡድን የተዋቀረው የወቅቱ የትግል ጉዞ አንዱን ለወንበር ባለቤትነት ሌላውን ደግሞ ለአር አልባነት ያበቃ ነበር የወታደሩን ልሂቅ በጉልበት ያንበረከከው የሰሜን ኢትዮጵያ ስብስብ በበርካቶች ደምና አጥንት አራት ኪሎ ቢደርስም ሲያቀነቅን የሚሰማውን የብሔር እኩልነት እንኳን ማረጋገጥ ተስኖታል የኢትዮጵያ አብዮት ከሰጠን ይልቅ የነጠቀን በዝቷል የምን ለውም እነዚህንና ሴሎቾ የውድቀት ምከንያቶችን በመንተራስ ነው ከዚህ ሀሳብ በተከታይነትም የኢትዮጵያዊነት የታሪክ የባህል እና የማንነት መለዮዎች ተተጉገትነዋል በተከታታዮቹ ስርዓታት የተስተዋለው ኢትዮጵያዊነት ከፍታዎቹ እና ጉድለቶቹ ለቀጣዩ አብዮት መንፈስ በሚዛመድ መልኩ ተቀምጠዋል የሕዳሴው አብዮት ከኋላ ወደፊት የሚመለከት እንጂ ኣደ መ» ያ ። ጋ ፈምቅ ሚሚይጋፉፉ ፈበርሮድ ቦጄሮርርዮቅ ካያ ዲይድሐም ኢትዮጵያዊነት ኢትዮጵያዊነት ማተብ ነው በአካልና መንፈስ ፅናት በአበው ታሪከ አምኖ መኩራት የሕዳሴ አብዮት ኢትዮጵያዊነትን መካድ የፍቅር አምላክን ሲሳይ መርገጥ ነው እንደ እኩይ ጠባይ የአንድነት አድባር ፈንግሎ ለመናፍቃዊ ግዳይ በትውልድ ላይ ሰቆቃ የአካልና መንፈስ ስቃይ ማገዝሥ ብቻ ነው ውጤቱ በራስም ላይ በሕዝብም ላይ የኢትዮጵያዊነት መሥፈርቱ ነየነት ነው ለአንድ ዜጋ መንፈሳዊ ነው እሴቱ የማይዳሽቅ ለሥጋ የማይገብር ለጠመንጃ የማይተመን በዋጋ መንፈሱን ቆርሶ ለመሸጥ ሳይሆን እንደ ባንዳ መንጋ ወይ እንደ ትላንቶቹ ለዙፋኑ ባርነት ሳይሆን ወይ ለጦር መኮንኖች ምርጥ ሰማጎብደድ ለአንድ ሰሞን ኢትዮጵያዊነት ከብር ነው ለኃያል ከንድ የማይዳር ሕዝባዊነት ነው መሥፈርቱ የሕዝብ ወገን የሕዝብ አጋር እንጂ ለዘረኞች ቁጣር ለአንድ ጎሣ ቡድን ገባር ሊሆን እንደሚጣል ዕጣ አይደለም ሎተሪ ቢጋር የየጎሣው ከልል ጣኦት እፍ እንዳለበት ጭቃ ጠብ የሚፍጠረጠር ለቀን ሩብ ባኔው ታሪቶ ይጋ መሮን ጊዖሥቷመጂታታ ሰማተም ስጸጠሙቅ ዖፇነዕጨያ ምዕራፍ ሁለት የኢትዮጵያ ታሪክ አተራረክ የታሪከ ሰነድ በአንባቢ ዘንድ ተቀባይነት አሰው ሊባል የሚቸለው ለአውነታው የሚያቀርበው ምንጭ ሲኖረው ነው ከእውነታ ተነስቶ ምንጭ ኖሮት በመረጃ የተደገፈ ታሪከ ተቀባይነቱ ከፍ ይላል እንዲህ አይነት የታሪከ ሰነድ በየትኛውም መስፈርት ሊካድ የሚቸል አይደለም በኢትዮጵያ ታሪከ ጥናት እክል እንደሆነ የሚነገርለት የታሪክ አመዘጋገብም ይሁን አተራረከ መሰረቱ ሁለትና ሶስት ትርጉሞች ያሉት መሆኑ ነው አንደኛው ወገን የታሪከ አመዘጋገብና አጠናን ዘዴ በዝዘ ለላፎከዐፀዕርፀሃ ምንጭና መዳረሻ አለው ብሎ የሚነሳ ነው በዚህ መንገድ የተጠኑ የታሪክ ሰነዶች በኢትዮጵያ የታሪከአመዘጋገብ የራሱን እይታ ይዞ የሚበየን ነው ሁለተኛው ወገን የታሪክ አመዘጋገብ ከዜና መዋዕል ከአፈ ታሪክና መሰል የመረጃ ቋቶች ተሰብስበው በህዝብ ዘንድ ተቀባይነት ያገኙ የሕዳሴ ጸብዮት የታሪከ ድርሳናትን ይወክላል እነዚህ ድርሳናት የታሪከ አመዘጋገብ ከሚሻቸው ከመረጃ ከተዓማኒነትና ጥሬ እውነታን መሰረት ካደረጉ ሁነቶች እንፃር ጉድለቶች ያሉበት ሆኖ እናገኘዋለን በእስከአሁኑ ሂደት መረጃና ምንጭን መሰረት ያደረጉ የኢትዮጵያ የታሪከ ድርሳናትን ሰመስራት ሙከራ የተደረገባቸው ጅምር ስራዎች በህዝብ ዘንድ ገና አልሰረፁም ከዚህም በላይ የምርምር መንገድን በመጠቀም የተጠኑ የአገሪቷ የታሪከ ድርሳናት ከኢትዮጵያውያኑ ይልቅ የውጭ ሀገር ባለሙያዎች የተሻለ የሚያውቋቸው ሆነው እናገኛቸዋለን ሳይንሳዊ በሆነ መገገድ የተጠኑ የታሪክ መዛግብት ለሕዝቡ መዳረስ አለመቻላቸው በአንፃሩ ሕዝቡን ለተሳሳተ የታሪክ ትርክት ተጋላጭ እንዲሆን አድርጐታል በመሆኑም እብዛኛው ሕዝብ በአፈታሪከ በዜና መዋዕሎችና በስማ በለው ላይ የተመሰረቱ ታሪኮችን በደፈናው ለመቀበል ተገዷል ከነዚህ የመረጃ ቋቶቸ የሚቀዱ የታሪከ ድርሳናት አብዛኛውን ሕዝብ ለተሳሳተ የታሪከ አተራረከ ከማጋለጡም በላይ ታሪከ የተወሰነን ቡድን ፍላጐት ማሟያና አተራረኩም ወገንተኝነት የተጫነው እንዲሆን አድርጐታል በነሑዎቹ እካባቢ የኢትዮጵያ ታሪከ ይከትቡ የነበሩ ልሂቃን የጽሁፎቻቸው ዋነኛ ተልዕኮ ለመንግስት ባለሥልጣናት በሚመቾ መልኩ የተከተበ መሆኑን ማረጋገጥ ነበር የወቅቱ የአፃፃፍ ዘዴ ከርስቲያናዊ ዳራዎችን በመጠቀም ዙፋኑንና አገዛዙ እውቅና እንዲያገኝ ከመትጋቱ ባለፈ የሥርዓቱን ቅቡልነት የማሳደግ ፖለቲካዊ ዓላማ ያነገበ ነበር እንዲህ ያሱ ተረኮች መነሻቸው መጽሐፍ ቅዱስ መሆኑ ለሁለት አበይት ከፍተቶች ተጋላጭ እድርጓቸዋል የመጀመሪያ ክፍተት መጽሐፍ ቅዱስን መሰረት ያላደረጉ የእምነት ክፍሎች በዚህ መንገድ የቀረበውን የኢትዮጵያ ታሪከ አምነው እንዲቀበሉ ማድረግ አለመቻሉ ነው ከክርስትና የተወሰነው የከርስትና ከፍል ወገን የሆኑ የተወሰኑ የሕብረተሰብ ክፍሎች የተረኩን እውነታና ይዘት አግባብ የሕዳሴ አብዮት መሆኑን መቀበላቸው ብቻውን የታሪኩን ሙሉ ገፅ የሚያስረዳ አይሆንም የሥርዓቱን ዙፋን ለመጠበቅ ሲባል በወቅቱ የእምነት ድርሳናትን ማዕከል አድርገው የተከተቡ የታሪከ ድርሳናት ዘመን ተሻጋሪ መሆን አልቻሉም በአሁኑ ጊዜ የቀደመ አተራረከ መንገድ አልያም መዛግብት ጠቅሰን «የኢትዮጵያ ታሪከ ይህን መሰል እውነታ ነበረው» ብለን በጋራ ለመስማማት የሚያስደፍር እውነት እንዳይኖረን አድርጐናል የአገር ታሪከ የእንድን ወገን ፍላጐት ማርካት መሰረት አድርጐ ሲከተብ በሁሉ ዘንድ ሊኖር የሚገባው የተዓማኒነት ጥያቄ ጐደሎ እንዲሆን ያደርገዋል ሁለተኛው ከፍተት የቀደመው የታሪከ አመዘጋገብ ዘመን ተሻጋሪ በሆነ ቁጥር የወቅቱን የታሪከ እውነታ ወደ አፈታሪከነት ደረጃ እንዲያሸቆለቁል የማድረጉ እውነታ ነው መነሻቸውን መፅሐፍ ቅዱስ አድርገው ወደሕዝብ የሚወርዱ ተረኮች በሂደት የመዛግብት አካል ከመሆን ይልቅ እንደ ተረት ተረት ከትውልድ ትውልድ በቅብብሎሽ የአፈታሪክ ባህርይን ለመላበስ ይገደዳሉ በዚህ መንገድ የሚተላለፉ ድርሳናት መሰረታቸው በተጻፈ መረጃ ላይ የተደገፈ አለመሆኑ ብሎም አፍአዊ ቅብብሎሹ ጎልቶ መደመጡ ወደኋላ መለስ ብሎ የፅሁፍ ማስረጃዎችን ለሚፈልግ አካል የሚቻል እንዳይሆን ያደርገዋል ከዚህ ሁሉ ውጥንቅጥ ጀርባ የኢትዮጵያ ታሪከ ወገንተኛ እንዲሆን ካደረጉ ምከንያቶች መካከል ፖለቲካ ዋነኛው ነው በትውልድ አልያም በታሪክ አጋጣሚ የፖለቲካ የበላይነት የነበረውና ያለው መንግስትም ሊሆን ይቸላል ማንኛውም አካል ታሪክን የሚመዘግብበት መንገድ ለወገንተኝነት እንዲጋለጥ ያደርገዋል መንግስታት ባስተዳደሩባቸው ዘመናት የነበሩ የታሪከ እውነታዎች በሚመቻቸው መንገድ አዛንፈው ከመመዝገባቸው ባለፈ ያለፈውን ዘመን የሚያዩበት መነዕር የተንሻፈፈ መሆን ለቀጣዩ ትው ልድ የተዛባመረጃን በማሻገር የበኩላቸውን አሉታዊ ሚና ይጫወታሉ አንድ ሥርወመንግስት በሌላ ሥርወመንግስት ርፅዮተዓለም በሌላ ርዕዮተዓለም ሲተካ አዲሱ ተተኪ የወደቀውን ሥርዓት ህፀፆች ፍው ፍይ ግ መይ ፌኤ መመመ ንመ የሕዳሴ አብዮት አጉልቶ በማውጣት ሥርዓቱ በእኩይ ምግባሮቹ ብቻ እንዲታወስ የማድረግ ዘመቻ ይከፍታሉ ለምሳሌ በኢትዮጵያ የሥርወመንግስት ታሪክ ለአጭር ጊዜ ብቻ እንደቆየ የሚነገርለት የዛግዌ ሥርወመንግስት ምንነት ተመዝግቦ የሚገኘው ከእርሱ በኋላ በተተካው የሰለሞናዊ ሥርወመንግስት መሆኑ የትርከቱ ተዓማኒነት ዙሪያ ጥያቄዎች እንድናጭር እንገደዳለን ለዚህም ነው የሰለሞናዊው ሥርወመንግስት የዛግዌን ታሪከ ሲፅፉ ከአሉታዊው የታሪከ ከፍል ጐን ለጐን እራሳቸውን የዝንፈቱ አስተካካይ አድርገው ለማሳየት ሲጥሩ የምንመለከተው የአፄ ቴዎድሮስ ታሪከ ሌላኛው ማሳያ ነው በወቅቱ በነበሩ መሳፍንትና የቤተከርስቲያን ፀሐፍት አንፃር ሲታይ የአፄ ቴዎድሮስ ታሪከ ሙሉ ለሙሉ የጨካኝና የጨፍጫፊ ግብር ባለቤት አስመስሎ ያቀርባቸዋል ንጉሰ ነገስቱ የመሳፍንቱን ግዛት በኃይል እየነጠቁ ለመሬት አልባ ደሃ ከማከፋፈላቸው ጎን ሰጎን ሀገሪቷን ወደ አንድ ቅርፅ ለማምጣት ባደረጉት ጥረት ጥቅማቸው የተነካባቸው ግለሰቦችና ተቋማት የሚጽፏቸው ድርሳናት ቅኝቱ ከዚህ የዘለለ እንዳይሆን አድርጎታል በተመሳሳይ መልኩ ሰፊ መሬት የያዘቸውን ቤተክርስቲያን መሬቷን እየቀነሱ ለድሆች ከማደላቸው በተጨማሪ የቤተከርስቲያን አገልጋይ ካህናት ቁጥር የሚገደብ ህግ ማውጣታቸው ካህናቱና አስተዳዳሪዎቹ የንጉሠነገሥቱን እርምጃ በበጐ አይን እንዳይመለከቱ አድርጓቸዋል ከዚህ በተቃራኒ በዎቹ አካባቢ የነበረው ያ ትውልድ የእፄ ኃሥላሴን መንበር ለመፈንቀል ከተጠቀመባቸው የማነቃቂያ ስልቶች መካከል የአፄ ቴዎድሮስ ምግባር ዋና ሆኖ ሲቀርብ እንመለከታለን ንጉሠ ነገሥቱ ከዝቅተኛ የሕብረተሰብ ከፍል ወጥተው ለታላቅ መንበር ከመብቃታቸው በተጨማሪ ለአገር አንድነት የከፈሉት ዋጋ ተምሳሴትነቱ በትውልዱ ልቦና ውስጥ እንዲሰርጽ በሥነፅሁፉ እየተመዘገበ በቴአትር እየተመደረከ ምስላቸው እንዲጐላ ተደርጓል እንዲህ አይነት የፖለቲካ የሕዳሴ አብዮት ካርድ ጨዋታ ታሪከን ለሥርዓት ማባበያነት ከመጠቀም ባለፈ የታሪከ ፋይዳ የሚያበላሽ ሆኖ እናገኘዋለን ታሪክና ፖለቲካ ለየቅል መታየትም መተርጎምም ይኖርባቸዋል የታሪከ ክስተቶቸን የሚያሳዩ መዛግብት የትናንትናን ሁነት የሚያሳዩ ሲሆን ተጠየቁም በጊዜው መሆን ይገባዋል ፖለቲካ በበኩሉ የሚተነተነውም ይሁን ለተጠያቂነት የሚቀርበው በዛሬ ማንነቱና ነገ ሊሰራ ባቀደው አግባብ ብቻ መሆን ይገባዋል በመሆኑም ወደኋላ ተመልሶ በዛሬ የልኬት ሚዛን ያለፈውን የታሪከና የፖለቲካ ሁነት እያመዛዘኑ ትከከለኝነቱን ለማስረገጥ መሞከር ፍፁም የተሳሳተ አካሄድ ነው ከላይ የቀረቡ ማሳያዎች መሰረት እድርገን ካየን ሁላችንንም ሊወከል የሚችል የጋራ ታሪካቸን ብለን የምንቀበለው ታሪከ የነጠረ እውነታን መሰረት እድርጐ የተቀመጠ የሆነ እንደሆነ ብቻ ነው ይህ ማለት ግን ማንኛውም በመረጃ ደረጃ የተቀመጠ ታሪክ ከነጥሬ ማንነቱ አንቀበል ማለትም በራሱ እደገኛ አካሄድ ነው የትኞቹም የታሪክ መረጃዎች የባለሙያ ትርጓሜንና ትንታኔ ይሻሉ በደፈናው በጥሬው የሚዋጡ አይደሉም በመሆኑም የመዛግብቱን ትከከለኛነት ከተለያዩ የማስረጃ መፈተሻ መንገዶች አንጻር አስቀድሞ ፈትሾ ማረጋገጥን ያስፈልጋል የመረጃው አይነት ቀዳማይ ምንጭን ዝጠጸሃ ህፐርፎ እና ካልአይ ምንጭን ኦ« ዙርፎ መሰረት አድርጎ ከግራም ከቀኝም ያሉ ሰነዶችን መርምሮና ፈትሾ ከሚገኝ ጨመቅ የሚወጣ ድርሳን የጋራ ታሪከ ብለን ልንቀበለው እንቸላለን እውነተኛው የታሪካችን አካል ነው ብለን የምንወስደውም የዚህ ሁሉ ውጤት የሆነውን ጥራዝ ይሆናል የታሪከ መዛግብት የባለሙያ ትርጉም ያስፈልጋቸዋል የምንለው የቀደመውን የታሪከ ከስተት ምንነት ለመረዳት የጊዜውን ማህበረሰብ ቋንቋ ባህል የአስተዳደርና የፖለቲካ ባህል መረዳት ስለሚፈልግም ጭምር ነው ያለበሰዚያ በወቅቱ የተባሉ ንግግሮችን በደፈናው በአሁነኛ ቋንቋ ዘኛ አመድና የሕዳሴ አብዮት ለመተርጐም መንደርደር ከእውነታው እጅግ እንድንርቅ ከማድረጉም በተጨማሪ ጉዳቱ ያይላል በአንድ ወቅት እፄ ቴዎድሮስ ለእንግሊዚ ንግስት ቪክቶሪያ የጸፉትን ደብዳቤ በማሳያነት እንጥቀስ ፌፅሃሃዛሬ ድረዕ ለሐባዶቿ ያይሥታቶም ፊወሪላሳም ፈጩድታዶቻ መንግፈታቻሠን ሐና ሐ። ብ የሕዳሴ አብዮት የሚባለው ነው በወቅቱ የመዲና ከተማ ለእስልምና መስፋፋት ትልቅ ስፍራ የሚሰጣት ምቹ ቦታ ናትኑ የመዲናን ተሞከሮ በመጥቀስ እምነቱ በእስላም መንግስትና በሙስሊም ማህበረሰብ ውስጥ ተደላድሎ ሊኖር የሚቸልበት እድል መኖሩን ነቢዩ ማመላከታቸውን የእምነቱ ምሁራን ያትታሉ ሶስተኛው ከኛ ጋ የሚገናኘው የአቢሲኒያ ሞዴል የሚባለው ነው ይኸውም እስልምና በሌላ ኃይማኖት ተከታዮች ውስጥ በክርስቲያን መንግስት ስር ሆኖም ቢሆን መፅናትና መስፋፋት እንደሚችል የኢትዮጵያን ተሞክሮ ለማሳያነት ተጠቅመውበታል ኢትዮጵያ በነዚህና መሰል ተሞከሮዎች የተነሳ በአስልምና ታሪከ የገዘፈ ዓለም አቀፍ ቦታ ያላት ቢሆንም እነዚህን እሴቶች በአግባቡ መጠቀም አለመቻላችን የአንድነት ታሪካቸንን ጎዶሎ አድርጎብናል እስልምና በኢትዮጵያ ታሪከ ሰፊ ቦታ ያለው ቢሆንም የእምነቱ ነጻነት ከመንግስታዊ ሥርዓታት ጋር በእጅጉ የሚያያዝ በመሆኑ ተሞክሮውም እንዲሁ ይለያያል ዶር እድሪስ እስልምናን በመንግስት ሥርዓታት መፈራረቅ ያለውን መልክ በሚመለከት ያቀረቡት አጭር ጽሑፍ እውነታውን ጠቅልሎ ስለሚያሳይ እሱን መጥቀስ በቂ ይሆናል የአከሱማ ዊት ኢትዮጵያ ሆነ እርሱን በተካው ረጅሙ ሰለሞናዊው ሥርወመንግስት ታሪከ ውስጥ ስለ ሃይማኖት ነፃነት ተጠቃሽ መረጃ ማቅረብ ለታሪከ ሰዎች አዳጋች ይመስለናል በርግጥ በኛው ከፍለዘመን አከሱማ ዊው ንጉስ አስሀማነጃሺ ለመጀመሪያዎቹ የኢስላም አባላት የሰጠው ዲፕሎማሲያዊ ከለላ በታሪክ ከሚጠቀሱ የዴሞከራሲ መገለጫዎች ዋነኛ በመሆኑ ድንቅና የመላው ኢትዮጵያውያን ኩራት ነው የሃይማኖተኞች ችግር እንጂ የሃይማኖቶች ግጭት የሌለብን መሆኑን አመላካችም ከስተት ነው ስለ ከርስትናና እስልምና ኢትዮጵያዊ ግንኙነትም ስንገልጽ ይህ ታሪካዊ እውነታ በዋነኛነት የአስተሳሰባችንን ቅኝት እንዲመራው እንሻሰን በዛጉዌ ሥርወመንግስትም በክርስትናና በእስልምና ኃይላት መካከል የነበረው ግንኙነት ከወራሹ ሰሎሞናዊው ሥርዓት አንጻር የሕዳሴ አብዮት የተሻለ ገጽታ እንደነበረው አይካድም በዚህ ወቅትና በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ የመጨረሻ ዘመነዓመታት ኢስላም በኢትዮጵያ እንደሰሜኑ ከርስትና መንግስታዊ መዋቅር ዘርግቶ እንደነበር ይታወቃል የሸዋ ሱልጣኔት በቀጣይም የኢፋት ሱልጣኔት የአዳልና የሐረር የቤኒሻንጉል እንዲሁም የጂማና የጊቤ አሮሞሙስሊም ሥርዓቶች በወሎ የወረ ሼኾችና የማመዶች መስተዳድር በዘመነ መሳፍንት የታየው አፍቃሪ ሙስሊም የኦሮሞ ባላባቶች ሥርዓት ወዘተ አገራቸን ከርስቲያናዊ ብቻ ሳይሆን ኢስላማዊ ባህሪ የተላበሱ ሥርዓቶችን ጎን ለጎን ያስተናገደቸ ለመሆኗ አብይ ማስረጃዎች ናቸው ከመካከለኛው ከፍለዘመን ጀምሮ የአፄ ምኒሲከ ኢምፓየር እስከተገነባበት ባለው ዘመን ድረስ ይህች አገር ይበልጥኑ ደጋማ በሆነው አቢሲኒያ እና ሰፊ የቆዓ ስፋት በነበረው ቆላማው ኢትዮጵያን በሰፊው ተቆጣጥረውት በነበሩት ሙስሊሞች መካከል ዘመንጠገብ ግጭቶች የግጭቶቹ ዋነኛ ምንጩና ምከንያቱ ሃይማኖት ወይም ኢኮኖሚ ወይም የሁለቱም ድምር ስለመሆኑ መሞገት አንሻም እንደተስተናገዱ አይካድም በአገሪቱ በአንድ ሃይማኖት ሥር የተነሱ የቀኖናና የሥነመለኮት ግጭቶችን በውይይትና በመቻቻል የማስተናገድ ሰፊ ባህል እንደሌለ ሁሉ ኢስላምንና ሙስሊሞችን በተመለከተ የተለየ ግንኙነትም አልነበረም ሙስሊሞች የፖለቲካ ኃያሱን ይዘው በነበሩበት ዘመንም በቂ ጥናት ባይኖረንም ከአምነት ገደብና መረብ ወጥቶ ሌላውን እንደ ዜጋ የማቀፍ መንፈስ አላየንም የኢትዮጵያን መንግስት በማፅከላዊው የዘውድ ሥርዓት ስር ያደራጁት አፄ ቴዎድሮስ አፄ ዮሐንስ አፄ ምኒሲከና እፄ ኃሥላሴ «የክርስትና ሃይማኖት ለሀገር አንድነትና ለሀገር ግንባታ መሰረት ነው የሚል አቋም ነበራቸው ነገስታቱ ከተግባራዊ ጥቅም አንፃር በመውሰድ በአገሪቱ የእስልምና ሃይማኖት በተስፋፋባቸው አካባቢዎች የሃይማኖት የሕዳሴ አብዮት ፖሊሲያቸውን ለፖለቲካ ስትራቴጂ ሲጠቀሙ ተስተውሷል በተለይም በ ዓም በቦሩ ሜዳ ጉባዔ የኢትዮጵያ ነገስታት የመንግስቱን ሃይማኖት ለሀገር ግንባታ ዋናው የፖለቲካ መሳሪያ አድርገው ከመውሰዳቸው በተጨማሪ የሌላ እምነት ተከታይ የነበሩ የአገሪቷ ዜጎች በአገሪቱ መሰረት እንዳይኖራቸው ለማድረግ ያልተሳካ የፖለቲካ ውሳኔ እንዳስተላለፉ የታሪከ ድርሳናት ያስረዳሉ በሀገሪቱ ዘመናዊ ታሪከ የእስልምና እምነትንና ሌሎች የሚሲዮናውያን ትምህርትን የሚቃወሙ ብዙ ተግባራት በነገስታት ትዕዛዝ ተፈጽሟል ስቱ ሕዝባዊ ንቅናቄ ያስገኘው ታላቅ ትሩፋት የሺህ ዓመታት የመንግስትና የሃይማኖትን ጋብቻ ፍች ማብሰሩ ነው ብንል ማጋነን አይሆንም ጅምሩን ደርግ ወደ ሌላ አለማዊ ፅንፈኝነት ወታደራዊ ሥርዓት ባይቀለብሰው መልካም ነበር አልሆነም ይሁንና በእምነትና ሃይማኖት ካርድ ሳይሆን በዜግነት ላይ የተመሠረተ አሰማዊ ኢትዮጵያ መገንባት አማራጭ የሌለው በማንኛውም ወገን ሊቀለበስ የማይገባ አቅጣጫ መሆኑን እንገነዘባለን የአገራችን እስልምና ከየትኛውም የዓለማቸችን ማሕበረሰብ ይልቅ የረጅምና ገናና ታሪክ ባለቤት ነው የእስልምና ሃይማኖት ከሌሎች እገራት አስቀድሞ ኢትዮጵያን መዳረሻው እንዳደረገ ታሪከ ምሰክር ነው ይሁንና እምነቱን ከቀደመው ኢትዮጵያዊ ማንነቱ ጋ የሚያስተሳስረው የታሪክ ከፍል በአብዛኛው ማህበረሰብ ዘንድ እምብዛም ሳይታወቅ ለአመታት ቆይቷል ለዚህ አንዱ ምከንያት የኢትዮጵያ የእስልምና ታሪክ በአግባቡ ተጠንቶ ለተቀረው ሕዝብ መድረስ አለመቻሉ ነው በኢትዮጵያ የሙስሊሙን ማሕበረሰብ የሚመለከተው የታሪከ አካል በሚፈለገው መጠን ተመዝግቦ እንዲቀመጥም ይሁን እንዲነገር እንቅፋት ነበሩ ተብለው ከሚጠቀሱ መካከል የታሪከ ጸሐፍት ሚና ተጠቃሽ ነው በታሪከ አመዘጋገብ ሂደት በወቅቱ የነበሩ እውነታዎችን ሆን ብለው በመምረጥ ያልፈለጓቸውን የሕዳሴ አብዮት በመዝለልና የጠሉትን በማጠልሸት የታሪከ ጸሐፍት የተጫወቱት አሉታዊ ሚና ዋነኛውነው ከዚህ አንጻር የኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች ታሪከ የጸሐፍቱ የተዛባ ምልከታ ሰለባ እንደሆነ የእምነቱ ምሁራን ይጠቅሳሉሱ አሕመዲን ጀበል አስልምና በኢትዮጵያ የነበረው አቢይ ቀለም ጎልቶ እንዳይታይ ከላይ የተዘረዘሩት የመረጣ የመዝሰልና ማጠልሸት ስልቶች ሰለባ መሆኑን ዘርዘር አድርጎእትቷል በኢትዮጵያ ታሪከ የእስልምና እምነት በታሪከ ጸሐፍት ዘንድ የመረጣ ስልት ሰለባ ሆኗል ከሚላቸው ወቅ ቶች መካከል ከኛው እስከ ተኛው መቶ ከፍለ ዘመን መጀመሪያ ከተኛው እስከ ተኛው መቶ ክፍለ ዘመን እንዲሁም ከኛው መቶ ከፍለ ዘመን አጋማሽ በኋላ ያሱ ጊዜያት ጉልህ ስፍራ ይዘው ይገኛሉ በነዚህ ወቅቶቾ ከነገሥታት መቀመጫዎች መካከል የእከሱም የላሊበላ የጎንደር ከእምነት ተቋማት የኢትዮጵያ ኦርቶዶከስ ተዋሕዶ ቤተከርስቲያን ከሥርወ መንግስታት የሰለሞናዊ ሥርወመንግስት ከሌሎቹ ይበልጥ ጎልተው እንዲታዩ የተደረገበት ወቅት ነበር ይላል ሁለተኛው የመዝለል አልያም ሆን ብሎ መተው የሚባለው ስልት ነው በኢትዮጵያ ታሪከ በመዝለል እና ሆን ብሎ በመተው መንገድ ሰለባ ሆኗል የሚባለው የሙስሊሙ የታሪክ ክፍል መካከል የሙስሊም ሱልጣኔት በነበሩባቸው ወቅቶች የታዩ ጉልህ ፖለቲካዊ ማሀበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ከስተቶች በወቅቱ የሐረር ከተማ በኢትዮጵያ ታሪክ የነበራት ጉልህ ስፍራ በስፋት ሊጠና ሲገባው በጸሐፍቱ የመተው ስልት ምክንያት የሚገባትን ቦታ ማግኘት አለመቻሏ ፀሐፊው በተሲይም የኢትዮጵያ ኢስላማዊ ታሪከ ሰፊ አሻራውን ያሰፈረበት ዘመን ማለትም እስልምና ወደ ኢትዮጵያ የገባበትና የተስፋፋበት ዘመን ከተኛው መቶ ከፍለ ዘመን እስከ ተኛው መቶ ከፍል ዘመን እውነታው ከነአካቴው ሆን ተብሎ መዘለሉን ይጠቅሳል የሕዳሴ አብዮት ሶስተኛው አንድን የታሪከ ወቅት ከስተት ወይም ታሪካዊ ሰብዕና ማጠልሸት የሚባለው ስልት ነው ከእስልምና ጋ በተያያዘ ስተኛው መቶ ከፍለ ዘመን የሙስሊም ሱልጣኔቶች በተለይም የአዳል ሱልጣኔት በምስራቅና በመካከለኛው የኢትዮጵያ ግዛቶች የበላይነት ያገኘበት ታሪካዊ ወቅት አብዛኞቹ ጸሐፍት የግራኝ አሕመድ ወረራ የሚል ስያሜ ሰጥተውታል የግራኝ ወረራ» የሚለው መጠሪያ በጊዜው ጦርነቱን ተከትሎ ለተፈጠሩ ውድመቶች የጥፋቱ ምንጭ የአንድ ወገን ካልተገባ የጦር አውርድ ዘመቻ ጋ የተሳሰረ ነው በሚል አጠልሽቶ የማቅረብ አካሄድ ነበር የቀደሙ ነገስታት ከሙስሊም ኢትዮጵያውያን ጋ በተለያዩ ጊዜያት ያደረጓቸው ጦርነቶች የከርስትናን እምነት ባሕልና ቁሳዊ ንብረቶቸ አውድሟል የክርስቲያን ማህበረሰብ ግዛት በመፈረካከስ ለአገር ግንባታ ሂደት አሉታዊ አስተዋጽአ አበርክቷል የሚሱና መሰል ትንታኔዎች በጥቅሉ ለማህበረሰቡ የተዛቡ መልዕከቶችን እስተላልፏል ቀዳሚው መልዕከት ከቪተኛው እስከ ተኛው መቶ ክፍለ ዘመን ባለው የኢትዮጵያ ታሪክ በሰሜንና በመካከለኛው ኢትዮጵያ አካባቢ ይኖሩ የነበሩ ሕዝቦች በእምነት በዘር በቋንቋ በማሕበራዊና ፖለቲካዊ አቋማቸው ከገዢ መደቡ ጋር ተመሳሳይ የሆኑ ሕዝቦች ብቻ ያሱበት አካባቢ አስመስሎ ማቅረቡ ነው ምንም እንኳ ጉዳዩ በዚህ መንገድ ተዛብቶ ይቅረብ እንጂ በአካባቢው የነበረው እውነታ ግን ከሚባለው የተለየ ነበር በጊዜው የእስልምና ማሕበረሰብ እንደ ክርስተያኑ ወገኖቹ ሁሉ በነዚህ አካባቢዎች ከጥንት አንስቶ የሰበሰበውንና ያዳበረውን ባህላዊና መንፈሳዊ ቅርስ ለዘመናት አስጠብቆ ካቆየባቸው መካከል ተጠቃሽ ነው ሁለተኛው መልዕከት ከዚህ ቀደም የተካሄዱ ጦርነቶች በሙሉ ከርስቲያናዊ ለሆነው ባህላዊና መንፈሳዊ ቅርሶች ብቻ እውዳሚ ተደርጎ የመቆጠሩ ሁነት ነው በጊዜው የተካሄዬ ጦርነቶች ላስከተሏቸው ውድመቶች ተጠያቂው የሙስሊሙ ማሕበረሰብ ብቻ ሳይሆን የከርስቲያን ወገን እጅ ያለበት መሆኑን መካድ አይገባም የሙስሊሙ ማሕበረሰብ በዛ ሇቹ ቹ ቹ ቹ ፌ ፓፌዲረፈፈፈፈ ቀቆቁፅ ዘቨ የሕዳሴ እብዮት ብለው በኖሩባቸው አካባቢዎቸ በተለይ በንግድ ዘርፍ ተሰማርተው ይገኙ በመጨረሻም ዶር እንድሪስ ሙሐመድ ኢትዮጵያን ማን ገ ደጋት። ቀንሃኖ በሃዲሞ እንዳያገኝ ምክንያት ሆኗል ዕፀ ፈሃፉው ቢታይም ይሆ ግጋ ዖሦባበረጋ ሊፇቦፏዖ ይፇለም በኢትዮጵያ የአስልምና እምነትንና የእምነቱን ተከታዮች በሚመለከት የደረጀ መረጃ ብለን ከምንጠቅሳ ቸው ሰነዶች መካከል አብዛኞቹ ምንጫቸው የአረብ ጸሐፍያን አውሮፓውያን ተጓዞች እና የኢትዮጵያ ክርስቲያን ነገስታት ዜና መዋዕል ፀሐፊያን ደጃፍ ነው እነዚህ መረጃዎች የኢትዮጵያ ሙስሊም የታሪከ ጥናት በሚመለከት የሚኖራቸው ፋይዳ እንደ ፀሐፊያኑ ፍላጎትና አላማ የተዛቡ እንዲሆን አድርጎታል በተጨማሪም እስልምና ተኮር የሆኑ አብዛኞቹ ጥናቶች ከሰሜኑና መካከለኛው የኢትዮጵያ ከፍል ውጭ ባሱ የእምነቱ ተከ ታዮች ብቻ ላይ የሚያተኩር መሆኑ የጥናቶቹ ይዘት ጎደሎ እንዲሆን አድርጎታል እስልምና ተኮር የሆኑ ጥራዞች በታሪከ ሙስሊሙ በርከት ብሎ በሚገኝባቸው አካባቢዎች ይታዩ የነበሩ የለውጥ እንቅስቃሴዎችም ይሁን ከከርስቲያኑ መንግስት ጋር ያደረጓቸው ግጭቶች ምከንያታቸው የውጭ ኃይል ፍላጎት የተንጸባረቁባቸው እንደነበሩ የሚያትቱት ይበዙበታል ጸሐፊያኑ የግብጽ የአተመን ቱርክና የአረብ መንግስታት ከግጭቶች ጀርባ የነበራቸው ሚናና ፍላጎት ላለመግባባቱ በዋና ምከንያትነት ሲጠቅሱት ይስተዋላል ቋልዝክ ከ ነክዩ ከዘበፀፎፎፒከ ክክቄፐሃ ነሃሽ ጄቲከዞሎ ትኪጩፀፎክበ እከክነ የሕዳሴ አብዮት ምዕራፍ አራት የኢህአዴግ አዲሲቷ ኢትዮጵያዊ መልክ ገዥውፓርቲ በድል አድራጊነት መንግስታዊ ሥልጣኑን ጠቅልሎ ከያዘ በኋላ መሪዎቹ ባዘጋጄቸው የታሪከ ድርሳናት በውይይት መድረኮች እና በቁጥጥሩ ስር ባዋላቸው መገናኛ ብዙሀን አማካኝነት ኢትዮጵያ የምትባለዋ የ ሺህ ዓመታት ቀደምት ገናና ባለታሪከ ሀገር በተሟላ ቅርፅ የተፈጠረቸው በግንቦት ሃያው ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ድል ማግስት እንደሆነ ለማሳየት በርካታ መንገዶችን ተጉዚል ለዚህ ስሁት ስብከቱም በደጋፊ ማስረጃነት የሚያቀርበው የማዕከላዊ መንግስቱን ምስረታ የዘመናት ሂደት ሲሆን ሂደቱንም ታገልኩለት» ለሚለው ዘውግ ተኮር ፖለቲካ ቅቡልነት ሲል ለዘረፋ እና ለወረራ ለቅኝ ግዛት የተደረገ አስመስሎ እስከ ማቅረብ አድርሶታል ኢህአዴግ ከአንድነት ይልቅ በተናጠል ማንነት ላይ በተመሰረተ አዲስ ታሪከ እንዲቆሙ ያስገደዳቸው ህዳጣን ጨምሮ በሀገሪቱ ከፍተኛ የሕዳሴ እብዮት» ቁጥር ያላቸው ዘውጎችቸንም በራሱ የታሪክ ብያኔ አፍርሶ እንደ አዲስ ለመስራት አሀዱ ያለው ገና የሥልጣን እርካቡን አንኳ አደላድሎ ባልረገጠበት ጊዜ እንደነበር ይታወሳል በተለይም ሰፊው ኦሮምኛ ቋንቋ ተናጋሪን ራሱን የባለፈው ዘመን ብቸኛ የጥቃት ሰለባ አድርጎ በመውሰድ እንዲብሰለሰል ሲገፋ አማርኛ ተናጋሪውን ደግሞ በቀደሙት አባቶቹ ታሪክ የሚያፍርና የሚሸማቀቅ ሆኖ እንዲቀር ለሁለት አሰርታት ያልከለሰው ድርሳን ያልደመሰሰው መዛግብት አልነበረም አብዮታዊ ግንባሩ በታገለለት የዘውግ ፖለቲካ የሚበየነው ስርዓት ህልውናን ለማስረገጥ በደምና አጥንት የቆሙ የአንድነት አምዶችን አፈራርሷል የሕዝብ ለሕዝብ መስተጋብርን ለዘመናት ያፀኑ ቅፅሮችን ለመንደር ፖለቲካው ትግበራ ሰውቷል ለከፋፋይ አስተዳደሩም በሀገር አቅፒነት ራዕይ ስር የተፈፀሙ የማንነት ጭፍለቃዎች የራስ ገዝ አስተዳደር መናድ የጦር ሜዳ እልቂቶች የንብረት ውድመቶችን እያጎነ ትልቁን ምስል ሰማደብዘዝ ያለመታከት ሰርቷል ለዚህ አይነቱ አፍራሽ ዓላማም እንደማቀጣጠያ የተጠቀመው የታሪክ ተጎጂ» ወይም «ሰለባ እንደሆኑ ቀን ከሌት የሚሰብካቸው ህዳጣን በጥቂት ልሂቃኖቻቸው ግፊት ያቀነቀኑትን የተረሳን አእጄንዳ እንዲሁም በአኦሮሚያ በደቡብ በሐረር የተሰያዩ ከተሞች የአፄ ምኒልክ ሠራዊት ያደረጋቸውን ዘመቻዎች ማሳካትን ተከትሎ የተከሰቱ የእርስ በርስ ጭፍጨፋዎች እና የባሕል ተፅእኖዎችን ነው ከዚህም ሌላ ሥርዓቱ ሰእንዲህ አይነቱ ትርከት ያመቸኛል ብሎ የመዘዘው የታሪከ ሰበዝ በጊዜው አማራጭ ያልነበረውን ጠንካራው ደካማውን ጨፍልቆና አስገብሮ አሀዳዊ ሀገር የመገንባት ሂደትን በማንሸዋረርና ፈጠራ በመጨመር ለመሆኑ በርካታ ማሳያዎችን ማቅረብ ይቻላል በዚህ አይነቱ ታግሎ የመጣል ትንቅንቅ ከዛላንበሳ እስከ ቦረና ከቋራ እስከ ኡጋዴን የሚመተረው የዛሬይቷ ኢትዮጵያ ወሰን መፈጠሩን ሲከድ ቅንጣት ታህል ማንገራገር አልተስተዋለበትም በነገራችን ላይ የዚህ የሕዳሴ አብዮት የፖለቲካ ጨዋታ አመንጪዎች ማፅከላዊ መንግስትን ለመመስረት የሚደረጉ መተጋግሎች ከነፍጥና መስዋዕትነት በቀር የተሻለ አማራጭ እንደሴላቸው በዓለም ታሪከም የእነምኒሲክ የመጀመሪያው አለመሆኑን እንደ አሜሪካንና አውሮፓውያንም ያሉ ታላላቅ ሀገራት በዚህ መሰል የእርስ በእርስ ደም መፋሰስ ውስጥ አልፈው ዛሬ እኛም ጭምር በምኞትና በስደት የምንቀላውጠውን ነፃነትና ብልፅግና የተትረፈረፈበት ሀገር መገንባት መቻላቸውን ጠንቅቀው የማወቃቸው ጉዳይ አከራካሪ አይደለም እናም ሌላ ሌላውን ትተን ከእነአሰቃቂው ጭፍጨፋ ለዘመናዊቷ ኢትዮጵያ ምስረታ ጅማሮ የተከፈለውን ውጣውረድ ብናስተውል ሙት ወቃሽ የሆንባቸው በተከታታይ የመጡ ነገሥታትን ውለታ እንዲህ በቀላሉ ዘርዝሮ መጨረስ አይቻልም የተዛነፈው ታሪክ ነገስታቱ የአንድን ብሔር የበላይነት ለማረጋገጥ ሲሉ የአገሪቷን ታሪከ ከእውነታው እጅግ ባፈነገጠ መልኩ ተይበዋል» በሚል መደምደሚያ የሚነሳው አዲሱ የኢትዮጵያ የታሪከ ድርሳን «የተዛነፈ ያሉትን አገራዊ እወነታ ለማስተካከል የቀደመውን ትርከት ገልብጦ በአዲሱ የታሪከ አተራረክ መከተብ ብቸኛው አማራጭ ሆኗል ቀዳሚው ድርሳን በአዲስ መልከ ሲጻጸፍ ያለፈውን ስህተት በማስተካከል ሰበብ ሌላ ስህተት መጨመር ግድ ብሏሷል አዲሱ ስህተት የቀደመውን ጎዶሎነት ከመሙላት ይልቅ ይበልጥ አደገኛ ሁነቶችን የትረካው አካል ለማድረግ መሞከሩ ተጨማሪ ቅራኔዎች መጨመሩ አልቀረም «የኢትዮጵያ ታሪከ በጥቅሉ የጨቋኝ አዝዙ እና ተጨቋኝ ሕዝቦች መካከል የነበረ ግንኙነት ነው» የሚል እምነት ያላቸው የአሁኖቹ ባለሥልጣናት ግድግዳውን ለመናድ የጀመሩት አዲሱ የታሪከ ከታብ ከቀደመው ይበልጥ የከፋ ትርጉም እንዲይዝ ተደርጓል በግንቦት ሃያ ማግስት የተጻፈው የኢትዮጵያ ታሪክ ማሕበረሰቡን በሁለት ከፍሎ የሕዳሴ አብዮት የሚበይን ሲሆን ከቀደሙ ነገስታት የዘር ሃረግ ጋ ትስስር ያላቸው የሕብረተሰብ ክፍሎች ከአጥፊ ጎራ መድቦ የሚወነጅል ሆኗል የፖለቲካ ልሂቃኑ «ከዚህ ቀደም የነበረው የኢትዮጵያ ታሪከ አጻጻፍ የአንድን ማሕበረሰብ የበላይነት ለመበየን የተሰየመ በመሆኑ ማፍረስ ያስፈልጋል በሚል መነሻ የተዛባውን ጎዶሎ ከመሙላት ይልቅ አዲስ ታሪከ መጻፍ ብቸኛ መንገድ አድርገውታል በዚህ አገር ሥልጣን የያዘ ማንኛውም አካል የቀደመ ታሪክን የማፍረስና በምትኩ አዲስ የመጻፍ ብሎም በተገኘው አጋጣሚ ሁሉ በትውልዱ አዕምሮ ውስጥ የማስረጽ አቅም አለው የአሁኑን የከፋ የሚያደርገው የተሳሳተውን መስመር ፈር ማስያዝ ይችሉ የነበሩ ምሁራን በእድሳት ሂደቱ ድምጽ እንዳይኖራቸው መደረጉ ነው በኢትዮጵያ የታሪከ ትርክቶች ዙሪያ ልዩነት መኖሩ በራሱ ከፋት ባይኖረውም ቅራኔዎቹን አጥብቦ ተቀራራቢ ወደሆነና አብዛኛው ማሕበረሰብ ሲቀበለው የሚችለው አገራዊ የታሪከ እውነታን መጻፍ አለመቻሱ ልዩነቱ እንደሰፋ እንዲቀመጥ አድርጎታል ከዚህ ቀደም በኢትዮጵያ ለግጭት ምከንያት የነበሩ የብሔር ቅራኔዎች ለልዩነቱ ሞገደኛ ምከንያት አድርገው ሲያቀርቡ የሚሰማው ዘመናዊቷን ኢትዮጵያ ለመገንባት ከተከፈለው መስዋዕት ጋር የሚያያዝ ነው የአገር ምስረታ ሂደት በሚመለከት የፖለቲካ ልሂቃኑ የያዙት አቋም ጫፍ ለጫፍ መቆም ለልዩነት መባባስ ከፍተኛውን ድርሻ ይወስዳል ሁሉን ሊያግባባ ይቸል በነበረው የኢትዮጵያ ታሪከ የሚለውን ኢትዮጵያዊነት በሚመለከት የየብሔሩ ልሂቃን ያላቸው መረዳት አንድ መልከ ያለው አይደለም ምሁራኑ እንወክለዋለን የሚሉት ብሔር ያለፈበት ውጣ ውረድ ሲተርኩ ግለሰባዊ ስሜታቸውን ይበልጥ ማጎናቸው ተቀራራቢ የሚባሉ ምልከታዎች ቦታ እንዳያገኙ በሩን ዘግቷል ከሙያ ውጭ በሆነ መንገድ ግለሰብ አልያም የተወሰነ ቡድን የኢትዮጵያን ታሪከ ር የሕዳሴ አብየት በተረዳበትና በመሰለው መንገድ ተርጉሞ ማቅረቡ የጋራ የሚባል እውነት ብቻም ሳይሆን በጋራ ሊያቆመን የሚችል የአንድነት መሰረት እንዳናገኝ እያደረገን መጥቷል ያለፈን ታሪክ መለስ ብሎ ከመረዳት አንጻር አሁን ያለው የብሔር ቅራኔ ሶስት መሰረታዊ ምከንያቶች ያሉት ሆኖ እናገኘዋለን የመጀመሪያውን የኃሳብ መስመር የሜጋሩ የፖሰቲካ ልሂቃን «የቀደሙ ነገስታት በኢትዮጵያ ያደረጓቸው የእርስ በርስ ጦርነቶች የቀድሞዋንና ገናናዋን ኢትዮጵያ ወደ ቀደመ የግዛት አንድነት ለመመለስ የተደረገ ዘመቻ ነው» የሚል እምነት እላቸው «ዘመነ መሳፍንት እየተባለ የሚጠራው የመካከለኛው የኢትዮጵያ ታሪከ የአገሪቷ ማዕከላዊ መንግሥት መፈራረሱና የአገሪቷ የግዛት አንድነት መናጋቱ ለቀደመ የግዛት አንድነት መበታተን ምከንያት ሆኗል ይላሉ በወቅቱ በግዛት አስተዳዳሪዎቹ መሳፍንቶቹና ሥርዓቱን ለመናድ ነፍጥ ባነገቡ ኃይሎች መካከል የተካሄዱ ጦርነቶች የተበታተነውን ማፅከላዊ መንግስት ፈር ለማስያዝ ብሎም ኢትዮጵያን ወደ ቀደመ ዝናዋ ለመመለስ የተበታተኑ ግዛቶቿን ዳግም ለማዋሀድ የተደረጉ ናቸው» ብለው የሚያምኑ ምሁራንን ይወከላል በምሁራኑ አመለካከት በአፄ ቴዎድሮስ ዘመነመንግስት እንደተጀመረ የሚነገ ርለት የግዛት አንድነት ዘመቻ በእፄ ምኒልከ መገባደዱን ያትታሉ በዚህ መንገድ የተገባደደው የአገር አንድነት ዘመቻ ኢትዮጵያን አንድ የማድረግ በጎ አላማ ያነገበ በመሆኑ ሂደቱ ከዚህ አንፃር መታየት እንዳሲበት ይሞግታሉ ኢህአዴግ መንበሩን ከተቆናጠጠበት ዕለት አንስቶ ይህንን የታሪከ ትረካ ሲታገለው ቆይቷል የግዛት ማስፋፋት ዘመቻዎች ከቀደመው የኢትዮጵያ ገናና ታሪከ ጋር የሚያያዝ አለመሆኑን ለማስረዳት የኢትዮጵያ ታሪክ ከመቶ አመት የተሻገረ እይደለም ሲል ተከራከሯል የግዛት አንድነት ኃሳብ አቀንቃኝ የሆኑ የአገሪቷ ምሁራን የነፍጠኛ ሥርዓት ናፋቂ በሚል ማሸማቀቂያ ከአደባባዩ ገለል እንዲሉ ተደርገዋል ሁለተኛውን የኃሳብ መስመር የሚጋሩ ምሁራን የማርከሲስት ሌኒኒስት ግራ ዘመም ፖለቲካ አቀንቃኝ የሆኑ የፖለቲካ ልሂቃን የሚወክሉ የሕዳሴ እብዮት ናቸው ምሁራኑ የኢትዮጵያ ታሪከ የብሔር ቅራኔ የተፈራረቀበት መሆኑን የሚቀበሉ ቢሆንም በቅራኔዎቹ አጻጻፍ ዙሪያ ከመጀመሪያዎቹ በተለየ የራሳቸውን አተያይ ያቀርባሉ ልሂቃኑ ከዚህ ቀደም የተከሰቱ ግጭቶች መሰረታዊ መነሾው ተጠንቶ መፍትሔ ሲያገኝ የሚገባ መሆኑን ይጠቁማሱ በመሆኑም እንደ ልሂቃኑ አረዳድ «ከዚህ ቀደም በኢትዮጵያ ፖለቲካ የገዢነቱን መንበር የተቆናጠጡ ነገስታት አገዛዝ ባህሪ በጥቅሉ ብሔራዊ ጭቆናን ሞ ሀዞቫርዐጦ በአገሪቷ ያሰፈነ ነበር ሲሉ ይመሰክራሱ ይህ እውነታ ሲጨቆኑ ለነበሩ የሕብረተሰብ ከፍሎች መጥፎ አሻራ ትቶ አልፏል ብለው ያምናሱ ነገስታቱ ሁሉን ሕብረተሰብ በእኩል ዓይን ከማየት ይልቅ ዘር ቋንቋ ሃይማኖትን ማዕከል ላደረጉ ልዩነቶች ትልቅ ቦታ ይቸሩ እንደነበር ያምናሉ በመሆኑም የኢትዮጵያ ፖለቲካ መፍትሔ ያገኝ ዘንድ የብሔራዊ ጭቆና አራማጅ ግለሰቦችንና ሥርዓት መፍረስ በጊዜው ወሳኝ እንደነበር ያምናሉ የብሔሮች ጥያቄ ተገቢውን መልስ ሲያገኝ የኢትዮጵያ ህልውና በዚህ መሰረት ላይ ይታነጻል» የሚል አመለካከት አላቸው በመሆኑም የቀድሞ መንግሥታትን ለመገርሰስ የተካሄዱ ትግሎች ዓላማ «ብሔሮች የራሳቸውን እድል በራሳቸው እንዲወስኑ ሲፈቀድላቸው ይስተካከላል የሚል ነበር ኢህአዴግ ታገልኩለት የሚለው ዓላማ ይህ እንደነበር ከባለሥልጣናቱ አንደበት በተደጋጋሚ ይነገራል በየዓመቱ ህዳር «የብሔር ብሔረሰብ ቀን ተብሎ በከፍተኛ ወጪ እንዲከበር እዋጅ እስከ ማውጣት የተደረሰለት ድግስ የዚህ ዓላማ ተቀጥላ ነው ምናልባትም የኢህአዴግን ፕሮፓጋንዳ በፍፁም ልቦና በማመን ይህ ጉዳይ የእርስ በእርስ ግንኙነትን ለማጥበቅና የልምድ ልውውጥ ለማካበት ታስቦ የተዘጋጀ ይመስል ይሆናል ደጋግመን እንደተመለከትነው የበዓሉ ዋነኛ ማድመቂያ ከምዕተዓመት በፊት ተፈፀሙ የተባሉ አገዛዛዊ በደሎች ዘውግተኮር ጥቃት መስለው እንዲቀርቡ በማድረግ ላይ ያነጠጠረ መሆኑን ነው የሕዳሴ አብዮት በየከብረበዓሉ ሰሞን አንዳንድ ፀጉራቸው ላይ ላባ የሰኩና ቆዳ ያገለደሙ ሰዎች በቴሌዥቪን እየቀረቡ ያለፉት ሥርዓታት ምን ያህል በደል እንዳደረሱባቸው ከመናገር ባለፈ ዛሬም ቢሆን ተቃዋሚ ፓርቲዎች በብሔር ብሔረሰቦች ትግል ወደተሸነፈው አገዛዝ ለመመለስ የሚሰሩ መሆናቸውን አስታውሰው የኢትዮጵያ ሕዝብ በንቃት እንዲከላከልና የተገኘውን ድልም ነቅቶ እንዲጠብቅ ሲመከሩ ማድመጣችን ከበዓሉ ጀርባ ያለውን ቴአትር እንድንመለከት ይረዳናል ከብረበዓሉ አዲሱ የታሪከ አተራረከ ላይ ተቀምጠው ሁለት ጠርዝ ያላቸውን ሀሳቦች ሲያቀነቅኑ እንመለከታለን የኢትዮጵያ ታሪከ ብሔራዊ ጭቆና መሠረት ያደረጉ ግጭቶች የተፈራረቁበት በመሆኑ ሕገ መንግስቱ በእንድ በኩል መፍትሄ ሰጥቶታል የሚል እምነት አላቸው በሌላ መልኩ ከቀደሙ የብሔር ጭቆናዎች ጀርባ የተወሰነ የማሕበረሰብ ከፍል እጁ ያለበት መሆኑን በመፈረጅ በአዲሱ ሥርዓት እርስ በርስ መተማመኑ እንዳይኖር ሴራው ተተብትቧል በሶስተኛ ደረጃ ላይ የምናስቀምጣቸው ልሂቃን በቀደሙ ነገስታት ዘመን የተካሄዱ የግዛት ማስፋፋት ጦርነቶች ከምዕራባውያን የቅኝ ግዛት ዘመቻ የተለየ አይደለም» ብለው የሚያምኑ ልሂቃን ይወከላል የምሁራኑ ኃሳብ በአንድ ሉዓላዊ የአገር አንድነት ጥላ ስር ተሰባስቦ የቆየን ማሕበረሰብ ህልውና በተረጋጋ ሁኔታ ለማስቀጠል የሚያስቸል እንዳችም ፋይዳ ያለው ባይሆንም አመለካከቱ በዚህ ደረጃም ቢሆን ለከርከር መቅረቡ በራሱ ከፋት የለውም ይሁንና ኃሳቡን ወደ አደባባይ ይዘው ብቅ በማለት የሚታወቁ የብሔር ልሂቃን የሥርዓቱን ድከመት በመጠቀም ወጣቶች የኃሳቡ ማደሪያ ማድረግ መጀመራቸው ለአገር ህልውና አደገኛ መሆኑ አይቀርም ብለው የሚያምኑ ታዛቢዎች ይበረከታሉ በዚህ መንገድ አቋማቸውን ማንጸባረቅ የሚሹ ግለሰቦች ትግላቸው ሁለት በሚጣረሱ ፍላጎቶች የተሞሉ መሆኑን ማየት ይቻላል የሕዳሴ እብዮት የልዩነት ሰበዞቸን ይበልጥ በመምዘዝ ኢትዮጵያ በውደቀት መዝድ ላይ መሆኗን የሚያጎሱ አስተያየት ሰጪዎች በርክተዋል ፖለቲከኞቹ ለኢትዮጵያ ታሪከ ከሰጡት ጠባብ ትርጉም በመነሳት ብዙዎች «አንድን ብሔር በሌላ ብሔር ላይ አነሳስቶ ሕዝቡን እርስ በርስ አጫርሶ እገር አፍርሶ ይደመደማል» ብለው የሚተነብዩ ቢኖሩም በእንጻሩ አገራዊ ውድቀት ከእንድ የልዩነት ጫፍ ተነስቶ ፍጻሜውን በቀደደው በይ የሚደመድም እንዳልሆነ የሚሞግቱም አልጠፉም የኢትዮጵያ ፖለቲካ ከዕለት ወደ ፅለት ባለመረጋጋት ቀውስ ሲኳትን መታየቱ መጨረሻው ከአገር ህልውና መከሰም ጋ ብቻ መነጻጸር የሰበትም የአገር አጣብቂኝ ተሞከሮዎች አንድን የፖለቲካ ማህበረሰብ ከገባበት ድብት ፈልቅቆ ወደ አዲስ ምዕራፍ የመሸጋገር ጅማሮ አድርገን ልንወስደው እንቸላለን በየአካባቢው የእርስ በርስ ግጭት መደራረብ የግፉዐን ድምጽ መበራከት የሥርዓቱ አመራሮች እርስ በርስ መተጋተግ መክኖ በመውደቅ ላይ ካለው ኢህአዴጋዊ ፖለቲካ ሥርዓት ቀጥሎ ሊመጣ ለሚቸለው የአዲሱ ትውልድ ተተኪ አመራር መንገድ ጠራጊ መሆኑንም መዘንጋት የለብንም አገሪቷን ከተበላሸው የፖለቲካ አዙሪት ፈንቅሎ በማውጣት ከነህልውናዋ ሊታደጋት የሚያስቸል የመፍትሄ ኃሳብ ያሻታል ምን አልባትም በፖለቲካ አስተዳደር ምከነት ወደፊት በሕዝቦች መካከል ሊፈጠሩ ከሚችሉ አለመግባባቶች ብሎም መጨራረሶች አገሪቷን ለመታደግ ምሁራኑ ሚናቸውን አጉልተው የማሳየት ኃላፊነት አለባቸው ይህ መሆን ካልቻለ በቀላሱ ሲታረቁ የሚገባቸው የታሪከ እውነታዎች መፍትሄ ባለማግኘታቸው ከገመትነውም የከፋ ውጤት አገሪቷ ልታይ እንደምትቸል ማወቅ ተገቢ ነው የሕዳሴ አብዮትሙ ምዕራፍ አምስት ተሃድሶ የሚሻው የኢትዮጵያዊነት ብያኔ ኢትዮጵያውያን እንደ ሕዝብ ላለፈ ታሪካችንና የታሪከ ውርሶች የአስተሳሰብ ተሃድሶ ማድረግ የሚጠበቅብን ቢሆንም ይሀንን ሰናይ ተግባር ለአመታት ማድረግ ሳንቸል እዚህ ደርሰናል ከዚህ ቀደም እንደሚጠቀሰው የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች የራሳቸው የሆነ ቋንቋ ባህልና ታሪከ ያላቸው ቢሆንም የዘመናት ቅርሳቸውና የማህበረሰቡ የታሪከ ድርሳናት በአግባቡ ተሰንደው መቀመጥ አለመቻላቸው ኢትዮጵያዊነትን አስመልከቶ በሚነሱ ውይይቶች ዙሪያ መግባባት ሲያቅተን ይስተዋላል በአገሪቷ ውስጥ ያሉ ህዝቦች ያለፈ የማንነት ታሪከ መልክ ይዞ አለመዘጋጀቱ ከመረጃ አንጻር ሁላችንን ሊያግባባ የሚችል የጋራ ታሪከ አለን ብለን መነጋገር እንዳንቸል ከፍተት ፈጥሯል ያለፈው የታሪከ ከስተት አሻራውን በታሪከ መዝገብ አስፍሮ አልፏል ያለፈውን የታሪክ ጠባሳ ከነጉድፉ ከመቀበል ውጭ አማራጭ የለም በመሆኑም ያለፈውን የታሪከ ሁነት የምንተርከበት አላማ የምንተርከበት መንገድ የምንተርከበት ይዘት ሁላችንንም ወደ ሚዛን ፊ የሕዳሴ አብዮት የሚያመጣና በደካማው ጎኑ ተሰማምተንበት ከፉውን ተሞክሮ ቀብረን በአንድነት ወደተሻለ የአገር ግንባታ መሄድ የሚያስትችለንን ተሃድሶ ማድረግ ቢጠበቅብንም የተሃድሶውን መንገድ ለመቀየስ አለመሞከራችን በአገር ህልውና አየቆመርን ለመሆኑ አነድ ማሳያ ነው የኢትዮጵያ ታሪከ ከዓለም ታሪከ ለብቻው ተነጥሎ የሚታይ ልዩ ከሰተት አይደለም አንደኛው ሁሉ ሌሎችም የራሳቸው በጎም ይሁን ክፉ የታሪከ ተሞክሮ አሳልፈዋል በሰው ልጅ ታሪክ አጅግ ዘግናኝ የሚባሉ የአርስ በርስ ጦርነቶች የተካሄዱት ዛሬ ሰልጥነዋል ብለን በምንጠቅሳቸው የአውሮፓ አገራት ውስጥ ነወ ሃያ አንድ ሚሊዮን የሚሆን ሰው የጨረሰው የእንደኛው የዓለም ጦርነት የተካሄደው በአውሮፓ ምድር ነው ሁለተኛው የአለም ጦርነትም እንዲሁ ከ ሚሊዮን በላይ የሚሆን ሕዝብ ያለቀው በዚያው ምድር ነው ለፕሮፓጋንዳ «የአለም ጦርነት ይበሉት አገጂ የጦርነቱ ውልደትም ሆነ ሞት የአውሮፓ ምድር መሆኑን መካድ አይቻልም። የሕዳሴ አብዮት የሕዳሴ አብዮት ሕዳሴውን እንደ ቬልቬት በሰው ልጆች ታሪክ ውስጥ ጭቆናን እምቢ ብሎ ለለውጥ መንቃት ጥንታዊ ነው ዓለማችንም አስከዛሬ ድረስ በዚህ መንፈስ የተቃኙ ታሪካዊ የለውጥ አብዮቶችን አይታለቸች የአብዮት ታሪከ ጥንታዊ ቢሆንም በተለይ በታላቅነቱ የሚወደሰው የፈረንሳይ አብዮትና ከአስራ ዘጠነኛው ክፍለ ዘመን አጋማሽ ወዲህ ደግሞ በማርከሲስት ርዕዮተ ዓለም በተመሩ ንቅናቄዎች አማካኝነት ጉልህ ትርጓሜን አግኝቷል ባሳለፍናቸው መቶ ሃምሳ ዓመታት በግራ ዘመሙ ፍልስፍና የተቃኙ አብዮቶች በብዙ ሀገራት ተደርገዋል ከቀዝቃዛው የአለም ጦርነት በፊት ባለው የአንድ ከፍለ ዘመን ታሪከ ውስጥም በዚህ መርህ የተነቃቁ በቁጥር የበዙ ስር ነቀል የስርዓት ለውጦች ተስተናግደዋል በዚህም መነሻነት ከእብዮት ዘመነኛ ትርጓሜዎች መካከል የማርከሲስቱ መንገድ ቀዳሚ ሆኗል የማሀበረሰብን አወቃቀር ከማይታረቅ የመደብ ቅራኔ አንፃር የሚመለከተው ይህ ቁሳዊ እይታ የታችኛውን መደብ በዓለማቾን ላይ የታዩትን የለውጥ ታሪኮች ከፊት ሆኖ እንዲመራ እጭቶታል ከኛው ከፍለ ዘመን አጋማሽ በኋላ የምድራችንን ጥጎች የሕዳሴ አብዮት እንኳን ሳይቀር በአብዮት ንቅናቄ የቃ ኘው ይህ የለውጥ መንፈስ ዛሬም ድረስ አለመርገቡ ለትርጉሙ ከፊት የሚጠራ ምርጫ ሆኗል ቀደምት አሰላሳዮች ዘመን ተሻጋሪና ተተግባሪ የለውጥ ፅንሰ ሀሳቦቸን ለውጥን ለናፈቁ አብዮተኞቹ ትተው አልፈዋል ጨቋኞችን ማንበርከኪያ መርሆቻቸውን ተከትለው ለድል የበቁ ሁሉ ስለውለታቸው ያመሰግኗቸዋል ከክርስቶስ ልደት በፊት ከነበሩት ቀዳሚዎቹ ጀምሮ ዛሬ ም እስካሉት ጉምቱ የለውጥ ሃዋርያት ድረስ በርዕሰ ጉዳዩ ላይ ብዙ ብለዋል ነፃነት በነፃ የሚገኝ አይደለም የትኛውም አይነት መስዋዕትነት ለነፃነት ቢከፈል ዋጋው ሁሌም የከበረ ነው የሰው ልጅ ይህን እሴት እንዲናኝበት ለመጠቆም የዋተቱት የሃሳብ መንገድ ጠቋሚዎች የታለመው ድል ይሳካ ዘንድ ያበረከቱት የአእምሮአቸው ጭማቂ ውጤ ት በስኬት የተደመደመ ነበር ማለት ይቻላል ደምአፋሳሽ ከሆነው እስከ ደምአልባው ንቅናቄ ድረስ የሚዘረጉት የትግል መንገዶች ለነፃነት የቀሩት ብቸኛ አማራጭ ስልቶች ናቸው መገገዱ የትኛውም ቢሆን ለነፃነት የተከፈለ እስከሆነና ነፃ ማውጣትንም እስካሳካ ድረስ ተቃውሞ ሊቀርብበት እይችልም የተነሳበት አላማ ጭቆናን መጨፍለቅ የሆነ አብዮት የሚለካው በውጤቱ መሆን ካለበት መስዋዕትነቱ ለከበረው ድል የተከፈለ ዋጋ ሆኖ በክብር ይዘከራል በሽሚያ ሞታቸውን ያስቀደሙት ሰማዕታት የሚካሱትም በሞታቸው የተገኘው የአብዮታዊው ድል መነሾዎችን በማረጋገጥ ይሆናል የአብዮት ግብ ነፃነትን በስርነቀል ተራማጅነት ማረጋገጥ እስከሆነ ድረስ ሰላማዊው የትግል ስልትም ጉልበትን ከቀላቀለው እኩል ዋጋ አለው ሰላማዊውን አዋጭ የሚያደርገው ፈጣንና በአነስተኛ የህይወት ዋጋ መጠናቀቁ ነው በተለይ ደግሞ በኮሙዩኒዝም ርዕዮተ ዓለም የተቃኙ እገዛዞች ከተፈረካከሱበት ወቅት ጀምሮ እስከ አረቡ መነቃቃት ድረስ ያለው የታሪከ ሂደት የሚነግረን ሰላማዊ ት ግል የዘመናቸንን መንፈስ የዋጀ መሆኑን ነው እንዲህ ማሰት ግን የትጥቅ ትግል ዋጋ ቢስ ነው ማለት አይሆንም የሕዳሴ አብዮት አብዮታዊው መንገድ በሰላማዊ ስልት የተቃኘ ሆኖ ውጤት አልባ ከሚሆን ደምአፋሳሽ ሆኖ ውጤቱ የተሳካው ንቅናቄ የተሻለ ነው ያለ ደምና መስዋዕትነት ዴሞክራሲን ማንበር ግን ከስኬትም በላይ የሚነገርለት ስለመሆኑ የሚያጠራጥር አይደለም ለሴሎች ተጨቋኞቸም በአርአያነት የሚወሰድ ቁም ነገር ይኖረዋል ቀደም ብለን ያወሳነው የሶሻሲስቱ የለውጥ መንፈስ በስር ነቀልነቱ በእርግጥም የተሳካ ነበር እንደአለመታደል ሆኖ ግን ጭቆናን በጭቆና በመተካት የተጠናቀቀ አብዮታዊ መከራን ከስሩ ወለደ በማርከሲስት ርዕዮተዓለም እንደሚመሩ ካወጁ የስርዓት ውጤቶች እብዛኞቹ አለማቸንን በደም በማጠብ ለታሪክ ሴላ መልከ ሰጥተው አልፈዋል ይህ የሰው ልጅ ብሽቀት ሆኖ ይወሳል በህዝባዊነትና በነደደ የለውጥ ናፋቂነት ወደስልጣን ከመጡ ግራ ዘመም እብዮተኞች የበዙት የስልጣን ፅድሜያቸው የረዘመው በጉልበት ነው እስርና ግድያ በዘመናቸው ለኖሩ ዜጎቸ የማያመልጡት ዕዳ ነበር በፍጹም መነቃቃትና ለታሪክከነት በበቃ ስር ነቀልነት ወደስልጣን መንበር የመጡት እፔፒህ አምባገነን ስርዓታት ወደመቃብር የወረዱት በሚያሳፍር ተንበርካኪነት መሆኑን ስንረዳ ደግሞ ስለለውጥ መንገዱ በድጋሚ እንድናስብ ያስገድደናል በጉልበትም ቢሆን ህዝባዊ ጥሪ እንዳላቸው ከሚወተውቱት መካከል የሚመደበው የቼኮዝሎቫኪያ የኮሙዩኒስት ስርዓት ስልጣኑን በመለጠጥ ወደ ጨፍጫፊነት የተቀየረ እንደነበር የአገሪቱ ታሪከ ይነግረናል በወታደራዊ አቅሙ የታመነው ይህ ስርዓት የተፈታው ለዓይን በማይሞሱ ሰላማዊ አብዮተኞች ነበር በዚሁ መጽሐፍ ላይ በዋናነት የተነሳው የሕዳሴው አብዮታችን የቼከ ወጣቶቸ ያሳኩትን የቬልቬት እ ብዮትን በምሳሌነት ማውሳቱም አገሪቱ ከእኛ ጋር ባላት ታሪካዊና ባህላዊ ተመሳስሎሽ ነው ከዚህም ባለፈ በአብዮቱ ወራት ከታየው ጨዋነትና ፍጹም ሰላማዊነት የምንዋሰው የሕዳሴ እብዮት ይኖራል የቬልቬት አብዮትን እያወደስን በምናወሳበት በዚህ የመጽሐፍ ከፍል ምናልባት አላስፈላጊ የሚመስሉ የታሪከ እውነታዎች ይኖሩ ይሆናል የእያንዳንዱ ከስተት መመዝገብ ግን ትከክለኛውን የአብዮቱን ጉልበት ለመረዳት የሰፈረ መሆኑን አንባ ቢ እንዲረዳው ያስፈልጋል የቼኮዝሎቫኪያን ታሪካዊና ማህበረሰባዊ መልከ ሰንመረምር ከኢትዮጵያ የዘውጎች አሰፋፈር ጋር ተቀራራቢ የሚመስል ገፅ እናገኛለን ቼኮች መጀመሪያ በቦሄሚያ አካባቢ ከኛው ከዘመን ጀምሮ መኖራቸውን ታሪከ ይነግረናል የጀርመንኛ ቋንቋ ተናጋሪ ስደተኞች ደግሞ በቦሄሚያ ዳርቻ እካባቢ ከኛው ከዘመን ወዲህ ኑሮ መጀመራቸው ተረጋግጧል እሌኤኢ በዓም ቦሄሚያ በሃብ ስበርግ ስርወመንግስት ስር ወደቀቸ የስርወውመንግስቱ አገዛዝ ግን ብሄራዊ የመነቃቃት መንፈስን ፈጥሮ ተገዢዎቹን ለተለየ ትግል እነሳሳ ካረጀው የንጉሳዊ ቤተሰብ ግዞት ስር ለመላቀቅ የተለያዩ ስልቶችን በመንደፍ አገዛዙን ማዳከም ተጀመረ የነፃነቱ ጉዞ ረዥምና አድካሚ ነበር ዘመናትን ያስቆጠረው ትግል ውጤት ለካባቢያዊ ብሔርንና የቋንቋን ውከልና በማስተዋወቅ መሀሉ ረገብ ያለ ቢመስልም አንደኛው የአለም ጦርነት ግን የአስትሮ ሃንጋሪያዊያኑን ሥርወ መንግሰት እንዲያበቃለት አድርጎታል ቼኮቸና ስሎቫኮቾም ጦርነቱ በፈጠረው የተመቸ ሁኔታ ተጠቅመው ነፃነታቸውን አወጁ በኛው ክዘመን መጀመሪያ ላይ ቼኮ ስሎቫከክ የሚለው ሃረግ በሁለቱ የዘውግ አመራሮች ዘንድ ተደጋግሞ ይነሳ ነበር ከዚህም አልፎ በሁሰቱ ግዛቶች መካከል መቄራኗብናየህዝብ ለህዝብ ግንኙነቱ እንዲጠነክር ሙሉ ጊዜያቸውን ሰጥተው የሜዴክሙ በርካቶች በወቅቱ ተስተውለዋል ሁሉ ነገራቸውን ሰውህደት የሰጡም አልታጡም ለዚህ ደግሞ በተለይ የሁለቱ ዘውጎች ምሁራን ሚዒጣጋካራ ነበር ልዩነቶቻቸው ከሃብስበርግ ነፃ ለመውጣትና በፍቃደኝነት ለመዋሃድ አላገዳቸውም በአንደኛው የአለም ጦርነት አጋማሸ ላይ በቶማስ ማሳሪከ አማካኝነት የቼኮዝሎቫኪያ ብሔራዊ ምቤት ተቋቋመ የዚህ ምከር ቤት የሕዳሴ አብዮት መመስረት ሁለንተናዊ ለሆነው የማሳመንና የማግ ባባት ስራ ትልቁን ሚና አዋጥቷል ወጣቶችና አዛውንቶች በአውሮፓ ምድር ያፈሰሱት ደምም ፈጣኑን እንቅስቃሴ አሳከቷል ሚሊዮን የሚጠጉ ቼኮች በጦርነቱ መሳተፋቸውና ሺህ ያህሉም የህይወት መስዋዕትነት መከፈላቸው ለውህደቱ የዲፐሎማሲ ድጋፍ ማስገኘቱ ይወሳል ቼኮዝሎቫኪያ እኤኢ በጥቅምት ቀን ዓም የቼኮዝሎቫኪያ አርነት በዋና ከተማዋ ፕራግ ላይ ታወጀ ስሎቫኮችም ማርቲን በተባለች ከተማቸው ላይ በመሰባሰብ ግዛቲቱን መቀላቀላቸውን ሁለት ቀን ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ይፋ አደረጉ ጊዜያዊ ህገ መንግስት በማርቀቅና ቶማስ ማሳሪከን ፕሬዝዳንት በማድረግ ተግባራዊው ሀሳብ መጠናከር ጀመረ በቅዱስ ዥርሜይን ስምምነት ላይም የቼኮዝሎቫኪያ ምስረታ እውን ሆነ ሩቴኒያ የተባለው የሀዳጣን ግዛትም በትሪያኖን ውል የግዛቲቷ አካል ለመሆን በቃ በዘውግ አወቃቀር በታሪከ በሀይማኖት በባህልና በማህበራዊ አደረጃጀታቸው የተለያዩት ቼከና ስሎቫክ አንድ አገርን መሰረቱ እንግዲህ በዚህ መጽሐፍ ላይ ሊወሳ የታሰበውና የኮመዩኒስቱን እምባ ገነን አገዛዝ የፈረካከሰው የቬልቬት አብዮት የተመራው ልዩነቶቻቸው አይታረቅም ተብሎ በሚሰጋለት በቼኮዝሎቫኪያ ህዝብ ነበር በአብዮቱም አገዛዙ ላይመለስ ዴሞክራሲም ላይቀለበስ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ተተከሷል አዲሲቷ አገር ስትመሰረት የህዝቧ ቁጥር ሚሊዮን ሆኖ ነበር የአውስትሮኛንጋሪ አገዛዝ አካባቢውን ሲለቅ ትቷቸው የሄደው ኢንዱስትሪዎች ሰአገሪቱ ኢኮኖሚ መነሻ ሀብቶች ነበሩ በቼኮች አካባቢ የነበረው የፋብሪካ ብዛት ከስሎቫከ አንፃር በብርካቴው ያይላል ሰደተንላንድ በተባለችውና የጀርመንኛ ቋንቋ ተናጋሪዎች በሰፈሩባት አካባቢም የኢንዱስትሪ እንቅስቃሴው አብ ዛኛውን ዜጋ አሰርቶ ይመግብ የሕዳሴ አብዮት ነበር የስርዓቱ አወቃቀር በፓርላማ የሚመራ ዴሞከራሲያዊ ውክልናን የሚከተል ሲሆን ቼክና ስሎቫክ ደግሞ የአገሪቱ የስራ ቋንቋዎች ሆነው እንዲያገለግሉ ውሳኔ ላይ ተደርሷል ይህች አገር በተረጋጋ ፖለቲካዋና በደህንነቷ ለሌሎች ምሳሌ ለመሆን ብትበቃም እንዳለመታደል ሆኖ ግን ይህ መረጋጋትና ሰላም ለረጅም ዓመታት የዘለቀ አልነበረም የፉህረር ወረራ ምንም እንኳ ቼኮዝሎትቫኪያ በይፋ ከተመሰረተቾ በኋላ ባሉት ዓመታት በመካከለኛው አውሮፓ እርሷን የሚስተካከላት ዴሞከራሲያዊ አገር ባይኖርም የዘውግ ተኮር አለመግባባቶች ግን ስርዓቷን ይፈትን ነበር በተለይ የጀርመንኛ ቋንቋ ተናጋሪው ህዝቧ የአገር ግንባታውን ከሚነቀንቁት መካከል ከፊት የሚቆሙት መሆናቸው ዛሬም ድረስ በከፉ ለሚነሳው ስራቸው ምከገያት ሆኗል ከእጠቃላይ የህዝብ ቁጥር ውስጥ ከመቶ ኛውኽ የሚሸፍነው ይህ የማህበረሰብ ከፍል ልቡ ወደጀርመኖቾ ያደላ ነበር በዚህም የቼዌኮዝሎቫኪያን እንደአገር መቆም የሚያጣጥሱ አንዳንድ ምልከቶች መታየታቸው የሚገርም አልነበረም አዶልፍ ሂትለር እንሸለስ በተባለው የጀርመኖች መንገድ ኦስትሪያን ቫ ሲቆጣጠር ፊቱን ወደ ቼኮዝሎቫኪያም እንደሚያዞር ቅድመ ግምት ላይ ተደርሶ ነበር ከፈረንሳይና ከእንግሊዝ ጋር ያደረገው የአፒዝመንት ዖሎኾዩ። ስለሠላማዊ ትግል ዋነኛ ጭብጦች ምዕራፍ የሠላማዊ ትግል ሰልቶች የረሃብ አድማ እንደ ሠላማዊ ትግል ስልት አቤቱታ ወ««ፀ እንደ ሠላማዊ ትግል ስልት ማነቆ ቦርኗዌብፀ እንደሠላማዊ ትግል ስልት » የሥራ ማቆም አድማ እንደ ሠላማዊ ትግል ስልት ቁጭ በሱ ። ጋዜጠኛ እስከንድር ነጋ ከፍል አራት ሠላማዊ ትግል የሕዳሴ አብዮት ምዕራፍ ሕዝባዊ እምቢተኝነት ርከብ ዐቨፎክርር ሕዝባዊ እምቢተኝነት በጥንት ዘመን የሕዝባዊ እምቢተኝነት ፅንሠሃሳብ ምዕራፍ ዝ የሠላማዊ ትግል ስልቶች ምንድን ናቸው። ስሰሠላማዊ ትግል ዋነኛ ጭብጦች ምዕራፍ የሠላማዊ ትግል ስልቶች » የረሃብ አድማ እንደ ሠላማዊ ትግል ስልት » አቤቱታ ሀክዐክ እንደ ሠላማዊ ትግል ስልት ማነቆ ኮዘርርርክክክ እንደሠላማዊ ትግል ስልት « የሥራ ማቆም አድማ እንደ ሠላማዊ ትግል ስልት ቁጭ በሱ ፎ ዘክ እንደ ሠላማዊ ትግል ስልት ምዕራፍ ከ ሠላማዊ ትግል የሚሳካው እንዴት ነው። ፖፇረባርታኦ በኒሐውንም ዕሯ ሟያግፉ ጄሮቻ ሥም ፈያፖህቹ ፇባኛ መፖ ፅ ዲፈይደም ህግና ፍትህ ሕዝባዊ እምቢተኝነት ህጐችን ለመለወጥና የዜጐችን መብቶች ለመጠበቅ ውጤታማ መሣሪያ መሆኑ በተደጋጋሚ ታይቷል ከዚህ በተጨማሪም ህጉና ፍትህ የማይጣጣሙባቸው ጊዜያት መኖራቸውንና በእንደ እዚህ ዓይነቱ ወቅት ህጉን ማከበሩ እግባብነት ላይኖረው እንደሚቸል የሚያመላከተን የሕዝባዊ እምቢተኝነት» ፅንሠ ሃሳብ ነው «ሀግ» እና «ፍትህ የተለያዩ ፅንሰ ሃሳቦች ናቸው ሁሉም ህጐች ፍትሃዊ አይደሉም «ሕዝባዊ እምቢተኝነት» ህግን ከፍትህ ጋር ለማቀራረብ የሚደረግ ትግል ነው «ሕዝባዊ እምቢተኝነት» በአሜሪካ በዩኤሲ አሜሪካ የሁለት መቶ ዓመታት ቃሪክ ሕዝባዊ እምቢተኝነት» በአሁኑ ወቅት ለሚታዩት በርካታ የፖለቲካና ማህበራዊ ለውጦች ቁልፍ ሚና ተጫውቷል ከእነኝሀ ታሪካዊ አጋጣሚዎች መካከል ዋነኞቹ ከዚህ በታች የተጠቀሱት ናቸው የሕዳሴ አብዮት ቦስተን ቲ ፓርቲ ፐኮል ርክ ፐፎ ሾህ ዩኤሲ አሜሪካ ነፃነቷ ከመቀዳጀቷ በፊት የማሳቹስተስ ቅኝ ግዛት ዜጐች በእንግሊዝ መንግስት ውስጥ ውክልና ሳይኖራቸው ቀረጥ ለመከፈል መገደዳቸውን በመቃወም ከዚህችው ሀገር በመርከብ ተጭኖ የመጣውን ሻይ ቅጠል ወደ ባህር መጨመሩን መርጠዋል ዩኤስ አሜሪካ ሉዓላዊት ሀገር ሆና እንድትመሠረት ወዳስቻላት የነፃነት ጦርነት ካመሩት በርካታ የሕዝባዊ እምቢተኝነት ድርጊቶች መካከል ዋነኛው ይኸው ነበር የፀረጦርነት ንቅናቄዎች ፈላስፋውና ደራሲው ሄንሪ ዴቪድ ቶሮ ዩኤሲአሜሪካ በ ኤኢ በሜክሲኮ ላይ በከፈተቸው ጦርነት ላይ ለመካፈል ፈቃደኛ ባለመሆኑ ወደ እስር ቤት ከተወረወረ ወዲህ የፀረጦርነት ንቅናቄዎች በዩኤስ አሜሪካ ታሪከ አካል ሆነዋል ለዚህም የቅርብ ጊዜ አብነት የሚሆኑን በቪየትናም የተካሄደውን ጦርነት ዩኤስ አሜሪካ በኒካራጉዋና በሌሎች የማዕከላዊ አሜሪካ ሀገራት ውስጥ የምታራምደውን የጣልቃ ገብነት ፖሊሲ እንዲሁም ከኢራቅ ጋር የተፋጠጠችባቸው ሁለቱ የባህረ ሠላጤው ግጭቶችን በተመለከተ አሜሪካውያን ተቃውሟቸውን ለመግለፅ የተጠቀሙባቸው የሕዝባዊ እምቢተኝነት የትግል ስልቶች ናቸው ከእነኝህ ስልቶች መካከል ለጦርነቱ ዓላማ የሚውል ግብር አለመከፈል በሠራዊቱ ውስጥ ለመመልመል ፈቃደኛ አለመሆን የመመልመያ ማዕከላትን መውረር በርካታ ህዝብ በሚተላለፍባቸው ጐዳናዎች ላይ መቀመጥ የትራፊከ አንቅስቃሴን ማገድ እንዲሁም ወታደራዊ መልማዮች በከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶችና በኮሌጆች ቅጥር ግቢ እንዳይገቡ መከልከል ዋነኞቹ ነበሩ የሴቶችን የመምረጥ መብት የማስከበር ንቅናቄ ከ እስከ ኢእኤአ ድረስ ባሉት ዓመታት በሺህዎች የሚቆጠሩ ሴቶች የመምረጥ መብታቸውን ለማስከበር በሠላማዊ ሠልፎችና የሕዳሴ አብዮት በረሃብ አድማዎች ላይ በመሳተፍ በተደጋጋሚ ሰእስር ተዳርገዋል በመጨረሻም ላይ መብቶቻቸውን ለማስከበር ችለዋል የፀረ ባርነት ንቅናቄ የሃሪዬት ቱብማን በህቡዕ ይንቀሳቀስ የነበረ የባቡር መሰመር የነፃነት ባቡር ይባላል ብዙ ባሮችን ካሸሸበት ጊዜ እንስቶ ሰላማዊ የተቃውሞ እንቅስቃሴዎች ባርነትን ለማስወገድ እገዛ አድርገዋል የሠራተኞች መብት ንቅናቄ ይደብልዩደብልዩ እና አይሲአይኦ የተሰኙት የሠራተኛ ማህበራት ያካሄዷቸው የስራ ማቆም አድማዎችና ሌሎች የሠላማዊ ዓመፅ» ስልቶቸ የህፃናት ሠራተኞቸ ብዝበዛ እንዲወገድ የስራ ቦታ ሁኔታዎች እንዲሻሻሱሉ የአንድ ሳምንት የስራ ሰዓት ብዛት ሰዓታት ብቻ እንዲሆን የስራ ቦታ ደህንነትና የሠራተኞች ጥቅማጥቅም እንዲሻሻሉ ከፍተኛ አስተዋፅኦ አድርገዋል የሲቪል መብቶች ንቅናቄ በማርቲን ሉተር ኪንግና በሌሎች ጥቁር አሜሪካውያን የተመራው የሲቪል መብቶችን የማስከበር ንቅናቄ ዩኤስ አሜሪካን ሙሉ በሙሉ ቀይሯታል «የዘር እኩልነት ኮንግሬስ የተሰኘው ተቋም ጠፋዎቹ ዓመታት ያዘጋጃቸው የነፃነት ጉዞዎች እና በአንድ ቦታ ተቀምጦ አለመንቀሳቀስ ቁጭ በሉ ለጥቁር አሜሪካውያን የሲቪል መብቶች መከበር ቀዳሚዎቹ የትግል ስልቶች ነበሩ በዚህ መልኩ እየተጋጋለ የመጣው ትግል በዎቹ የመጀመሪያ ዓመታት ፈንድቶ የፌዴራሱና የከልል መንግስታት ህጐቻቸውን እንዲያሻሽሉ አስገድዷቸዋል የፀረኑከሊየር ንቅናቄ እንደ ካረን ሲልከዉድ በመሰሉ ሰዎችቸና በስሪማይል ደሴት የኑከሊየር ኃይል ማመንጫ ላይ በደረሰው ጉዳት የተቀሰቀሰው ይህ ንቅናቄ የሕዳሴ አብዮት በመላው ሀገሪቷ ያሉ ዜጐችን በሕዝባዊ እምቢተኝነት» ስር አስተባብሯል በመላው ሀገሪቷ በሚገኙ የኑከሊየር ኃይል ማመንጫ ተቋማት መጠነ ሰፊ የሕዝባዊ እምቢተኝነት ድርጊቶች ተከስተው ነበረ ይህንንም ተከትሎ በመላው ዓለም የሚገኙ ሰዎች የጦር ሠፈሮችን በመውረር የሠላም ካምፖችን በመመስረት በኑከሊየር ቦምቦችና መሣሪያዎች የምርት ሂደትና ትራንስፖርት ላይ እከል በመፍጠር ሠላማዊ ሠልፎችን በማካሄድና ሴሎች ሠላማዊ የትግል ስልቶችን በመጠቀም ቅሬታቸውን ገልፀዋል የፀረአፓርታይድ ትግል በዎቹ ዓመታት የታየው የፀረእፓርታይድ ትግል አርኦያ ያደረገው በዎቹ ዓመታት በዩኤስ አሜሪካ በተካሄደው የሲቪል መብቶች ንቅናቄ የሠላማዊ ዓመፅ ስልቶች ላይ ነበር በህዳር ኤኢ በበርካታ የዓለማቸን ሀገራት ከሚገኙ የደበብ አፍሪካ ኤምባሲዎች ፊት ለፊት ሠላማዊ ሰልፎች በየቀኑ ተካሂደዋል ብዙ ሰዎች ከአንድ ዓመት ለበለጠ ጊዜ በየሳምንቱ ለእስር ይዳረጉ ነበር በዩኤስ አሜሪካ በሚገኙ ትላልቅ ከተሞች በተካሄዱ የፀረአፓርታይድ ሠላማዊ ሠልፎች ከስምንት ሺህ በላይ ሰዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል ይህ ድርጊት ለደቡብ አፍሪካ የአፓርታይድ ሥርዓት መውደቅ ትልቅ አስተዋፅኦ አበርከቷል የሕዳሴ አብዮት ምዕራፍ የሠላማዊ ትግል ስልቶች ምንድን ናቸው። ወደ ሠላማዊ ትግል ስልቶች ከመግባቴ በፊት የሠላማዊ ትግሎችን አብነት ከታሪክ ለማጣቀስ እወዳሰኹ የምጀምረው ከሮማ ነው ዓም የሮማ ህዝብ በመሪዎቹ ዘንድ ያሉትን ቅሬታዎች ለማስተካከል ከከተማዋ በመውጣት ለበርካታ ቀናት ስራ ለመስራት ፈቃደኛ ሳይሆን ቀርቷል ዓም በአሜሪካ በእንግሊዝ ቅኝ አገዛዝ ስር የሚገኘው ህዝብ ገዢዎቹ ያወጧቸውን ሶስት ህጐችን የሚቃወሙ ሠላማዊ ትግሎችን በማካሄድ በ ለዘጠኝ ግዛቶች ነየነት መረጋገጥ በሩን ከፍቷል ዓም በፍራንሲስ ዲክ የሚመሩ የሃንጋሪ ብሄርተኞች የኦስትሪያን አገዛዝ በመቃወም ባካሄዱት ሠላማዊ ትግል ሀገራቸው በኦስትሪያ ሃንጋሪ ፌዴሬሽን ስር የራስ ገዝነትን አግኝታለች የሕዳሴ አብዮት ዓም የሩሲያ ገበሬዎች ሠራተኞች ተማሪዎችና ምሁራን ንጉሠ ነገሥቱ በህዝብ የተመረጠ የህግ አውጪ አካል ምስረታን ተግባራዊ አንዲያደርጉ በስራ ማቆም አድማዎችና ሌሎች የሠላማዊ ትግል ስልቶች አስገድደዋቸዋል ዓም የየካቲት ቱ የሩሲያ አብዮት የተወሰነ ሁከትና ብጥብጥ ቢያስተናግድም በአብዛኛው ግን ሠላማዊ ትግልን ያካተተ ነበር ዘውዳዊው ስርዓት የተፈረካከሰውም ይህንን ትግል ተከትሎ ነው ዓም በዩኤስ አሜሪካ ለሴቶች የመምረጥ መብት መከበር በተከታታይ የተደረጉ ሠላማዊ ሠልፎችና የረሃብ አድማዎች ህገ መንግስቱ የሴቶችን የመመረጥ መብት ባካተተ መልኩ እንዲሻሻል አድርገዋል ዓም በዎልፍጋንግ ካፕ መሪነት በጀርመን የዌይማር ሪፐብሊከ መንግስት ላይ የተካሄደው የመፈንቅለ መንግስት ሙከራ ህዝቡ አዲሱ መንግስት ጋር ለመተባበር ፈቃደኛ አለመሆኑን ባሳየባቸው የስራ ማቆም አድማዎች ሳቢያ ሳይሳካ ቀርቷል ዒም አንደኛው የዓለም ጦርነት እገዳበቃ የሩህር ሸሰቆ በፈረንሳውያንና ቤልጂጄማውያን ቁጥጥር ስር መዋሱን የተቃወሙ ጀርመናውያን ከባድ ጭቆና ቢያስተናግዱም የባዕዳኑን ይዞታ ያስለቀቀ ሠላማዊ ትግል አካሂደዋል ዓም በማህተመ ጋንዲ የተመራው የህንድ የነፃነት ንቅናቄ የተሳካው በሠላማዊ የትግል ስልቶች አማካኝነት ነው ዓም በሁለተኛው የዓለም ጦርነት በኖርዌይ በዴንማርከና በኔዘርላንድስ የጀርመናውያንን ወረራ በመቃወም የተለያዩ ሠላማዊ ትግሎች ተካሂደዋልጉ የሕዳሴ አብዮት ዓም የኤል ሳል ሾዶር መሪ ማከ ሲሚሲያኖ ሄርናንዴዝ ማርቲኔዝ እንዲሁም የጓዓቴላማ መሪ ዩር ጌ ኡቢኮ ከአምባገነናዊ ስርዓታቸው ጋር የተወገዱት በሠላማዊ ትግል አማካኝነት ነበር ዓም ጥቁር አሜሪካውያን የተለያዩ የሠላማዊ ትግል ስልቶችን በመጠቀም የሲቪልና የፖለቲካ መብቶቻቸውን አስከብረዋል ዓም ቼኮዝሎቫኪያ በሶቪየት ኅብረት ተፅፅኖ ሥር መሆኗን በመቃወም በተቀጣጠለው ሠላማዊ ትግል የዱብቼክ መንግስት ለጥቂት ጊዜ ነፍስ አግኝቶ በስልጣን ሊቆይ ቸሏል ሆኖም ይህ ሠላማዊ ትግል ወዲያው በሶቪየት ኅብረት ወረራ ተጨናግፏል ዓም የፊሲንስ «ሕዝባዊ ኃይል» ንቅናቄ ጨቋኙን የፌርዲናንድ ማርኮስን አምባገነናዊ ስርዓት በሠላማዊ ትግል አስወግደዴል ስለሠላማዊ ትግል ዋነኛ ጭብጦች ሠላማዊ ትግል የተወሰኑት ነገሮች በማድረግ ወይም ባለማድረግ የሚካሄድ ዓመፅ መሆኑ ይታወቃል በዚህም መሠረት ሠላማዊ ትግል የሚያካትታቸውን ነጥቦች ከዚህ ቀጥሎ ማንሳት እፈልጋለሁ ሠላማዊ ትግል ከታዛዥነት ከፍርሃት እንዲሁም አጅን አጣምሮ ከመቀመጥ ጋር የተያያዘ አይደለም ሠላማዊ ትግል እንደ ቃላት ጦርነት መታየት የለበትም ሠላማዊ ትግል ከቃላት ባለፈ ማኅበራዊ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ኃይልን አቀናጅቶ መጠቀምን የሚያካትት ትግል ነው ሠላማዊ ትግል የሠው ልጅ ተፈጥሮ ጥሩ ነው» በሚለው ግምት ላይ የተመሠረተ አይደለም ሠላማዊ ትግል የሠው ልጅ «ጥሩ» እና «መጥፎ ነው የሚለውን አተያይ ዓምት ውስጥ ያስገባ ነው ሠላማዊ የትግል ስልቶችን የሚጠቀም ሠው ሠላም ወዳድ ወይም ፃድቅ መሆን የለበትም ሠላማዊ ትግልን በአብዛኛው ስኬታማ በሆነ መልኩ ሲጠቀም የሚስተዋለው «ተራው ህዝብ ነው ። » ሠላማዊ ትግልን የተለያዩ ዓላማ ያላቸው ቡድኖችን በጋራ ሊያራምዱት ይቸችላሉ ሠላማዊ ትግል በተወሰነ የዓለማችን ከፍል የተገደበ አይደለም በተለያዩ ሀገራት የሚገኙ ህዝቦችም ሊጠቀሙበት ይቸሳሱ ዝ የሠላማዊ ትግል ሂደት የመንግሥት ወገን በሠላማዊ ትግል አራማጁ ምዕራፍ አካል ላይ የኃይል እርምጃ ከመውሰድ ይገታዋል ማለት አይቻልም ሠላማዊ ትግልንን «ለመጥፎ» እና «ለበጐ» ዓላማ ከመዋል የሠላማዊ ትግል ስልቶች የሚያግደውነዝፒ የለም ሠላማዊ ትግል በዴሞከራሲያዊ ስርዓት ውስጥ በተፈጠሩ ውስጣዊ ግጭቶች ዙሪያ ብቻ የሚነሳ የትግል ስልት አይደሰም በአምባገነናዊ አገዛዞች በባዕድ ወረራዎችና በፈላጭ ቆራጭ ስርዓቶች ላይም በስፋት ጥቅም ላይ ውሏል ሠላማዊ ትግል ከትጥቅ ትግል ጋር ሲነፃፀር ድልን ለማስመዝገብ ብዙ ጊዜ አይፈጅም በተለያዩ አጋጣሚዎች ሠላማዊ ትግል በጥቂት ጊዜ ውስጥ የሚፈለገውን ግብ እሳከቷል ድልን ለማስመዝገብ የሚያስፈልገው ጊዜ በተለያዩ ነገሮች ላይ የተመረኮዘ ቢሆንም ስት ገን የሠ ለ መቹ ተ በመላው ዓለም ዙሪያ የተካሄዱ የሠላማዊ ትግል ንቅናቄዎች በዋነኝነት ግን የሠላማዊ ትግል አራማ ንካሬ ተጠቃሽ ነው ነኝነት ግን የሠላማዊ ትግል አራማጆቹ ጥ ጠቃ ከተጠቀሙባቸው የትግል ስልቶች መካከል የረሃብ ዎቸ አቤቱታዎች ሠላማዊ ሠልፎች ቁጭ በሉ የስራ ማቆም አድማዎች መንገድ መዝጋት ይገኙባቸዋል ተራው ህዝብ ኢፍትሃዊነትን ወይም ጭቆናን ለመታገል አልያም ለውጥ ለማምጣት እነኝህን የሠላማዊ ትግል ስልቶች ተጠቅሟል የትግል ስልቶቹ ውጤታማ እአንዲሆኑ ፖለቲካዊና ባህላዊ ሁኔታዎችን ከግምት ውስጥ ባስገባና የአንድ ግዙፍ ፅቅድ አካል ባደረገ መልኩ በጥንቃቄ መመራት ይኖርባቸዋል የኢየሱስ ከርስቶስ ከቀደምት የሠላማዊ ትግል ስትራቴጂስቶች መካከል እንደሚመደብ መጽሐፍ ቅዱስን ያነበበ ሰው ያውቀዋል ቀኝህን የሕዳሴ አብዮት በጥፊ ለመታህ ሰው ግራህን ስጠው የሚለው የከርስቶስ አባባል ለዚህ አባባል ማስረጃ ሆኖ መቅረብ ይቸላል ሌላኛው ታሪካዊ የሠላም ትግል ምሳሌ በአውሮፓ ሴቶች ለ ዓመታት የዘለቀውን የፈረንሳይና የእንግሊዝ ጦርነት እስኪቆም ድረስ ከባሎቻቸው ጋር የግብረሥጋ ግንኙነት ለመፈፀም ፈቃደኛ ያልሆኑበት አጋጣሚ ነበር በዚያ የሴቶች እርምጃ ሳቢያ ጦርነቱ ቆሟል የሀላጣዊ ት ል መንፈሳዊና ተግባራዊ ገፅታዎችን በተመለከተ ጥልቀት ያለውን ስራ ያከናወኑ በርካታ ታዋቂ ሠዎች አሉ ከእነኝህም መካከል ፖላንዳዊው ሴች ዋሌሳ ሳይንቲስቱ አልበርት እንስታይን ተጠቃሾች ናቸው የረሃብ አድማ እንደ ሠላማዊ ትግል ስልት ማህተመ ጋንዲና የረሃብ አድማቸው ማህተመ ጋንዲ በህንድ የሚገኘውን የእንግሊዝ ቅኝ አገዛዝ በመቃወማቸው አራት ጊዜ ለእስር ተዳርገዋልፅ ጋንዲ ከተጠቀሙባቸው የሠላማዊ ትግል ስልቶች መካከል የረሃብ አድማ አንዱና ዋነኛው ነበር በዚህም መሠረት በህንድ የእንግሊዝ ቅኝ አገዛዝንና በነየይቷ ህንድ የሠፋነውን አምባገነናዊ ስርዓትን በመቃወም ሁለት ጊዜ የረሃብን አድማ መትተፃዋል የአየርላንድ ሪፐብሊካኖችና የረሃብ አድማቸው ቦቢ ሳንድ ጠ ኢእኤኢ በተካሄደው የረሃብ አድማ ከሞቱት አስር የአየርላንድ ሪፐብሲካን እስረኞች ሰሜን አየርላንዱን ከእንግሊዝ አገዛዝ ነፃ ለማውጣት የሚታገሉ መካከል ቀዳሚው ነበር የረሃብ አድማ የመቱት ሪፐብሊካኖች በእየርላንድና በሰሜን አየርላንድ የእንግሊዝ ግዛት በሚገኙ ብሔርተኞች ዘንድ ከፍተኛ ድጋፍ አስገኝቶላቸዋል በረሃብ አድማው ውስጥ ከተሳተፉት ሰዎች መካከል ሰአየርላንድና ለእንግሊዝ የሕዳሴ እብዮትሠ ፓርላማ ሊመረጡ ችለዋል ህዝቡም የመረጣቸው በእንግሊዝ መንግስት ግትር አቋም የተሰማውን ቅሬታ ለመግለፅ ነበር አድመኞቹ በአማካይ ለእስር ቀናት በዘለቀው የረሃብ አድማ ከውኃና ከጨው በስተቀር ሴላ ነገር ወስደው አያውቁም ብዙዎቹ የረሃብ አድማውን ከ ቀናት በኋላ ሲያቆሙ ጥቂቶቹ ግን በአቋማቸው ፀንተው ቀጥለዋል ምንም ሳይቀምሱ ወራት ካሳለፉ በኋላ ሞተዋል የረሃብ አድመኞቹ ከሞቱ በኋላ የተፈጠረውን ከባድ ህዝባዊ አመፅ ተከትሎ የእንግሊዝ መንግስት ፖለቲካዊ ዓላማ ያነገቡትን እስረኞች ለየት ባለ መልኩ ፈርጆቸዋል የረሃብ አድማው በከፍተኛ ሁኔታ የተዳከመውን የትጥቅ ትግል አራማጁን የአየርላንድ ሪፐብሊካን ሠራዊት ሞራል ለመገንባት ትልቅ አስተዋፅኦ አድርጻጓል ኩርዳውያንና የረሃብ አድማቸው ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በቱርክ እስር ቤቶች የሚገኙ በርካታ የኩርድ ተገንጣዮች በረሃብ አድማ ምከንያት ህይወታቸውን አጥተዋል በ የፈረንጆች ዓመትም ወደ ስድስት የሚጠጉ ኩርዳውያን መሞታቸውን ይነገራል ረሃብተኞቹ ቱርከ ላይ ትልቅ የዲፕሎማሲ ኪሣራ አድርሰው ባታል ቱርክ ወደ አውሮፓ ህብረት እንዳትቀላቀል እንቅፋት ሆነዋል የሴቶች መብት ታታዮችና የረሃብ አድማ በኛው ምዕተ ዓመት መግቢያ የሴቶችን የመምረጥ መብት ለማስከበር የተንቀሳቀሱ ታጋዮች በእንግሊዝ እስር ቤቶች ውስጥ በተደጋጋሚ የረሃብ አድማዎችን መትተዋል ከእነኝህም መካከል የመጀመሪያዋ ማሪዮን ደንሎፐፕ ነበረች ሌሎች ታጋዮችም እንዲሁ በተለያየ ጊዜ የረሃብ አድማ መትተዋል የወህኒ ቤት ኃላፊዎቹ አድመኞቹን በግድ እንዲበሉ ሊያደርጓቸው ይሞከሩ ነበር የወሀኒ ቤቱ ኃሳፊዎች በከፊል ቢሳካም አንዳንዶቹ ግን የሕዳሴ አብዮት በአቋማቸው በመፅናታቸው በረሃብ አድማው በርካታ ታጋዮች ሞተዋል ሞታቸው ግን ለዓላማቸው መሳካት ዋነኛ ምከንያት ሆኗል አቤቱታ በፀክኗፀ እንደ ሠላማዊ ትግል ስልት አቤቱታ አብዛኛውን ጊዜ ለመንግስት ባለስልጣን ወይም ህዝባዊ አካል የሚቀርብ ጥያቄ ነው ሠፋ አድርገን ስንመለከተው ደግሞ አቤቱታ ለተወሰነ በርካታ ግለሰቦች የፈረሙበት ሰነድ መሆኑን እንረዳለን አቤቱታው በፅሁፍ ብቻ ሳይሆን በአንደበትም ሊቀርብ ይችላል በዛሬ ዘመን ደግሞ ኢንተርኔት ለዚሁ ዓላማ ሊውል ይችላል እንደ ኢትዮጵያ በመሳሰሉ ሀገሮች ህዝቡ በመንግስት ላይ ያደረበትን ቅሬታ የመግለፅ መብቱ በህገመንግስቱ ዋስትና አግኝቷል ይህ አቤቱታ የማቅረብ መብት በመንግስት ላይ ከስ የመመስረት መብትን ያካተተ ነው። የሠላማዊ ትግል ጠቀሜታዎች አምባገነናዊ አገዛዝን ይበልጥ ሊያጠናክር ከሚችል ሁከትና ብጥብጥ ይልቅ አምባገነናዊ ስርዓትን ለማሰወገድ የተሻለ ዘዴ ነው ህዝባዊ ትግል የራሳቸው አጀንዳና የማያስተማምኑ አጋሮች ከሆኑት የውጭ መንግስታት ተፅዕኖ በተላቀቀ መልከ ራሱን ችሎ እንዲካሄድ ያመቻልዕ በሠላማዊ ትግል ውስጥ መሳተፍ የሚቸለው የአንድ ማህበረሰብ የተወሰነ ከፍል ብቻ ሣይሆን ጭቁኑ ሠፊው ህዝብ ነው በትግሉ የሚጐዱት ወገኖች ብዛት በሁከትና ብጥብጥ ከታጀበው ንቅናቄ ጋር ሲነፃፀር እጅጉን አነስተኛ ነው የሕዳሴ አብየት ምንም ዓይነት የትጥቅ ትግል ስለማይኖር ትግሉ የሚጠይቀው ኢኮኖሚያዊ ወጪ ዝቅተኛ ነው ማህበረሰቡ በእርስ በእርስ ጦርነት የሚታየውን ያህል ጥፋትና ውድመት እይደርስበትም ከድል» በኋላ አዲስ አምባገነናዊ ስርዓት በህዝቡ ላይ ለመጫን የተዘጋጀ ወታደራዊ ኃይል አይኖርም ሠላማዊ የትግል ስልት መፃኢ ጨቋኞችን እንዴት መታገል እንዳለበት ለህዝብ እውቀትን በማስታጠቅ ጠንካራ የዴሞከራሲ ሂደት ይፈጥራል ከጥቂት ዓመት ወዲህ ጥቂት በማይባሉ ሀገራት ህዝቡን ሲያሰቃዩ የቆዩ ፈላጭ ቆራጭ አገዛዞች በሰላማዊ ትግል ሲፈረካከሱ አስተውሰናል ይህ ዓይነቱ ሁኔታ የተፈጠረው የእምባገነናዊ ስርዓቱን መሠረት ቀስ በቀስ ካናጋ የሠላማዊ ዓመፅ እንቅስቃሴ በኋላ ነበር በምስራቅ ጀርመን በቼኮዝላቫኪያ በፊሊፒንስ ስላትሺያ በሌስቶኒያ በሊቱዌኒያንና በፖላንድ የተዘመገበው ስኬታማ ውጤት ሠላማዊ ትግል ዓይነተኛ የትግል መሣሪያ እንደሆነ በቂ ማስረጃ ሳይሆነን እይቀርም ከእነኝህ ሀገራት በተጨማሪ የኤል ሳልቫዶርና የጉዋቲማሳ እምባገነናዊ አገዛዞች በተመሳሳይ መልኩ ተፈረካክሰው ወድቀዋል ደቡብ አፍሪካን ከአፓርታይድ ስርዓት ለማላቀቅ የአርጀንቲናን ወታደራዊ አገዛዝ ለመሸርሸር ለሀንጋሪ ነፃነት አስተዋፅአ ለማድረግ እንዲሁም ህንድን ከእንግሊዝ ቅኝ አገቫዝ ነፃ ለማውጣት ሠላማዊ ትግል ቁልፍና ወሳኝ ሚና ተጫውቷል ጥቁር አሜሪካውያንና የሶቪየት ህብረት አይሁዶች ሠላማዊ የትግል ስልትን በመጠቀም ለነፃነታቸውና ለመብታቸው መከበር ያደረጉት እንቅስቃሴ ውጤት አስገኝቶላቸዋል ዳሩ ግን የበርማ ዴሞክራቶች በ ኢኤኢ የቻይና ዴሞክራቶች ደግሞ ከአንድ ዓመት በኋላ ያደረጉት ትግል ሳይሳካ ቀርቷል የሕዳሴ አብዮትሙ ስለአምባገነኖች ማወቅ የሚገባን ቁም ነገሮች አምባገነኖች የሚታሰብውን ያህል ጠንካሮች አይደሱም ከአቅማቸው በላይ የሆኑ ነገሮች አሉ አምባገነኖች ብዙ ጊዜ ከህዝብ የተሸሸጉ ውስጣዊ ድከመቶች ችግሮችና ግጭቶች አሏቸው ትግሉም ትኩረት መስጠት ያለበት ሰእነኝህ ድከመቶች ነው አምባገነናዊው ስርዓት ሊቆጣጠራቸው ከማይቸላቸው የህዝቡ የትግል አንድነት መንፈስ መጠናከርና የነፃነት ገለልተኛ ዴሞከራሲያዊ ቡድኖችና ተቋማት እድገት ጋር ለመፋጠጥ ሲገደድ እኩይ ድርጊቱና እቅዱ እየተጋለጠበት መሆኑን ይረዳዋል በአምባገነናዊው ስርዓት ስር ያሉትንና ተያያዥነት ያላቸውን ተቋማት ለማዳከምና ለመሸርሸር የስራ ማቆም አድማ ከቤት አለመውጣት ትእይንተህዝብ እንዲሁም ሌሎች መሠል እንቅስቃሴዎች ወሳኝነት አላቸው ጥበብና ብልሃት የታከለበትና አብዛኛውን ህዝብ ያካተተ ሠላማዊ የትግል ስልት አምባገነናዊ ስርዓቱን ማዳከሙና የዴሞክራሲያዊ ኃይሎችን ድል አድራጊነት ማረጋገጡ አይቀርም አምባገነናዊ ስርዓት የሚፈረካከሰው ከዚህ ቀጥሎ የሠፈሩት እርምጃዎች ተግባራዊ ሲሆኑ ነው ኃይማኖታዊና ግብረ ገባዊ መሪዎች አገዛዙን በህገወጥነት ሲያወግዙ ሠፊው ህዝብ አምባገነኖቹን አልታዘዝም አልተባበርም በማለት ለዴሞክራሲያዊ አመራሩ ታዛዥነቱን ሰያሳይ ጋዜጠኞችና አዘጋጆች የመንግስትን ጨምሮ የህዝቡን ፍላጐት ማንፀባረቅ ሲጀምሩ የሕዳሲ እብዮት የትራንስፖርት ስርዓቱ ለምሳሌ ታክሲዎች ዴሞክራሲያዊ ኃይሎቹ በሚፈልጉት መልኩ ብቻ ሲንቀሳቀስ የሲቪል ሠርቪስ ሠራተኞች የአምባገነናዊ ስርዓቱን ፖሊሲዎችና ትእዛዞቸ ቸላ ሲሉ ዴሞክራሲያዊ ታጋዮችን ለማሰር ፈቃደኛ የሚሆን ሲጠፋ በሀዝዢ አቀፍ ደረጃ ያሉ ሰራተኞች የስራ ማቆም አድማ ሲያደርጉ የአምባገነናዊው አገዛዝ ስልጣን ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ይኮሳሻል ዴሞከራሲያዊ ኃይሎቹ ህላዊነት ያለውን ጠንካራ ዴሞከራሲያዊ ስርዓት ለመገንባት ሰላማዊ ትግሉ እንዳበቃ ከአምባገነናዊ ስርዓት ወደ ጊዜያዊው መንግስት የሚደረገው ሸግግር በምን ዓይነት መልኩ ተግባራዊ እንደሚሆን ቀደም ብለው በጥልቀት ሊያስቡበት ይገባል የሠላማዊ ትግል ቅድመ ሁኔታ ዓላማን ለይቶ ማወቅ ከአምባገነኖች ጋር የተፋጠጠና ነፃነትን ተስፋ ያደረገ ኃላፊነት የሚሰማው ገቅናቄ ዓላማው ምን እንደሚሆን አስቀድሞ መወሰን ይኖርበታል የንቅናቄው ዓላማ እምቢተኝነት ለመጠቆም ጥላቻን ሰመግለፅ ነፃነትን ለማሞገስና «ቀና አመለካከት ባላቸው ሰዎች ጐራ እንደተሰለፉ ለማሳየት ነው። የሕዳሴ አብዮት። ሠላማዊ ኃባዊ ምሥቢፒፖኝኑኦ ዝምቻው መድ አጋ የሚል መሆኑ ለተቀባይነቱ አስተዋፅኦ ያደረገለት ይመስለኛል የሕዳሴ አብዮት በሌላ በኩል የቺኮዝሎቫኪያው የቬልቬት» ወመንትል እና የዩጎዝላቪያው «ቡልዶዘር» አብዮቶች በስኬታማነት ለመጠቀስ የሚበቁ ናቸው በህዳር ወር ዓም የተከበረውን አለም አቀፍ የተማሪዎች ቀን አስመልከቶ ፕራግ ከተማ በተሰባሰቡት ተማሪዎች ላይ ፖሊስ የወሰደው የኃይል ጭፍለቃ ያስቆጣቸው ግማሽ ሚሊየን ዜጎች ወደ መዲናይቱ አደባባይ በመትመም ያካሄዱት የፕራግ ፀደይ» የተሰኘ ሕዝባዊ ዓመፅ ኮሙኒስት ሥርዓቱን ያንኮታኮተው በቀናት ልዩነት ውስጥ ነበር በርግጥ ለዚህ ዓመፅ መነሳሳት አብዮቱን እንዲመራ ከቤቱ የተጠራው ቫከላቭ ሆቬልና ጓዶች አቋቁመውት የነበረው ቻርተር » የተሰኘው የመብት ተሟጋች ሲቪክ ማሕበር የፊት አውራሪነቱን ይወስዳል ብዙዎቹ አባላቱም ሀገሪቱ ቼከ እና ስሎቫክ ተብላ ሰሁለት ከተከፈለች በኋላም በፖለቲካ ውስጥ ወሳኝ ሚና እንደነበራቸው ይታወሳል ሌላኛው አትፓር በተሰኘ የወጣቶች ንቅናቄ ተመርቶ አምባገነኑን ስሎዶቫን ሚሎሶቪችን መፈንቀል የቻለው የቡልዶዘር አብዮት የተሰኘው ሕዝባዊ አመፅም በሠላማዊነቱና በመልካም ምሳሌነቱ ከቀለም አብዮቶቹ ጋር አብሮ ይዘከራል ይህን መሰሉን የአብዮት ቅርፅ በኢትዮጵያ አውድ ለመፈተሽ አሱ የምንላቸውን ገፊ አብዮታዊ ሁኔታዎችን እና የስርዓቱ የማይፈቱ ጉድለቶችን አስ ተሳስረን መዳሰስ ይኖርብናል የሕዳሴ እብዮትሙ ምዕራፍ ሁለት የቀለም አብዮቶች እና እኛ በምስራቅ አውሮፓ ሀገራት የቀላም አብዮቶች የተካሄዱበት አውድ አሠኛይቷ ኢትዮጵያ የሸግግር ማሕበረ ሰቦቾ መሆናቸውን ጨምሮ በበርካታ ጉዳዮች ተመሳስሎ መኖሩን መካድ አይቻልም በተሰይም ከአረብ አገራት ይልቅ ከእነዚህኞቹ ጋር የሚያስተሳስረው የዛሬ አርባና ሃምሳ ዓመት የዲሞከራሲ ጥያቄ በኢትዮጵያም ተነስቶ የነበረ መሆኑ መቼም በአረቦች ምደር ከአምስትና አስር ዓመት በፊት አገኳን አንዲህ አይነቱ ጥያቄ ሊነሳ ቀርቶ ሊታሰብ አለመቻሉን ልብ ይሏሷል ሀገራችገፆ ሆነቾ ምስራቶቆቹ በሕብረሱታፌ ሥርዓት ማለፋቸው በፖለቲካ የነቃ ማሕበረ ሰብ ያላቸው ሇሆኑ ቅርቡ የዩክሬን አብዮት ዋነኛ መነሾ ሠገግስታቸው ከአውሮፓ ሕብረት ይልቅ ለሩሲያ የተለየ ዝንባሌ ማሳየቱን በመቃወም እንደሆነ ይታወቃል እና መስል ተያያዥ ጭብጦች እነርሱ ያለፉበትን የለውጥ መንገድ መርምረን ከጠገካራውና ደካማ ጎናቸው መማር እንድንቸል ዕድል ይፈጥራል ብሎ መደምደሙ ማሜኃነን አይሆንም ይ ስለመጪው አብዮት እንዲህ አብዝተን አንድንጨነቅ የሚያስገድደን የተጠቀሱት ሀገራትን ሕዝብ ለተቃውሞ አደባባይ ያወጧቸው ገፊምከንያቶች እጅግ በከፋ መልኩ በዚህችም በእኛይቱ ሀገር ሞልተው የመትረፍረፋቸው እውነታ ነው ከዚህ ቀደም የተካሄዱት ሁለቱ አብዮቶች የየካቲቱ እና የቱ አሁንም ያልመለሷቸው በርካታ መሠረታዊ ጥያቄዎች ከመኖራቸው በተጨማሪ ኢህአዴግ ያነበረው ሥርዓት የዲሞከራሲ ጭፍለቃው ገደብ የለሽነት እና የተሳሳተ ፖሊሲው ያስከተለው የኢኮኖሚ ድቀት ወደዚህ ጠርዝ የሚገፋ ተጨባጭ ሀቅ ነው በርግጥ የየካቲት ቱም ሆነ የግንቦት ሃያው አብዮቶች ከአውዳሚ ውጤቶቻቸው ጋር የተመጣጠነ ባይሆንም የራሳቸው የሆነ በጎ አበርከቶ ጥለው ማለፋቸው አይካድም ከአነዚህ ውስጥ ቀዳሚው አዎንታዊ ተብሎ በታሪከ መዝኽገብ በምሳሴነት የሚጠቀስው ከባሕላዊ ኋላቀር ገጉሳዊ አገዛዝ ወደ ወታደራዊ ሥርዓት የተደ ረገ ሰውጥ ቢያንስ በሺዎች ለሚቆጠሩ ዓመታት የዘለቀውን ባላባታዊ የመደብ ልዩነት እንዳይመለስ አድርጎ ማሰናበቱ እና የሸመናዊውን ሥነ መንግስታዊ ኑባሬ የመፍጠር ሙከራው ሲሆን ዳግማዊው አብዮት ደግሞ በተሻለ ሁኔታ የፓርቲ ፖለቲካን እና ሀሳብን የመግለፅ መሰል ጅማሮችን ቢያንስ በሕገ መገግስት ውስጥ እንዲካተት ማድረጎ ነው ይህም ሆኖ ሰዚህ ከእፍአዊነት ያልዘለለ ውጤት ሲባል ለትውልድ ክፍተት የዳረጎ አሰቃቂ የእርስ በእርስ ዕልቂትን ያህል ውድ ዋጋ መከፈሉ መቼም ቢሆን የሚዘነጋ አይደለም ዛሬ አብዝሃው ሕዝብ አብዮትን የሞት ነጋሪት የሚጎስም ሥተላለቅን የሚያስከትላን መዓት ብቻ እድርጎ በማሰብ ለመፍራትና ለመሸሸ የተገደደው ከዚሀ ካ ፈው ጥቁር ታሪከ የተነሳ ነው ግና በእጅጉ ተስፋ ጥለንበት የምናቀነቅነው ዘመነኛው የቀለም አብዮት ቀርቶ በእነ ማርክስ አስተምህሮ የሚበየነው ብሉይ አብዮትም ቢሆን ከሥርዓታዊ ለውጥ አምጪነቱ በዘለለ ጭቆና ላደነዘዘው ማሕበረሰብ ንቃተህሲና ወሳኝ መሆኑ እና በሀገር ጉዳይ ላይ ምን አገባኙ የሚል ሕዝብን ወደ ጠንካራ የፖለቲካ ተሳታፊነት የሕዳሴ ለብዮትሙ የማሻገሩን እበርክቶ መዘንጋት የለብንም የየካቲቱ አብዮት አንደ ፕሮፌሰር ባሕሩ ዘውዴ አገላለፅ በደስታና በተስፋ ተጀምሮ በሰቆቃና በፀፀት ቤቢደመደምም ከ እስከ ዓም መጨረሻ ድረስ ፈጥሮት የነበረው የአደባባይ ውይይትና የማሕበረሰቡ የኒቃ ተሳትፎ ለዚህ ጭብጥ ሁነኛ ማሳያ መሆንይቸላል በኢህእአዴጓ ኢትዮጵያ የአብዮትን አስፈላጊነት ጠቅሶ አስተያየት መስጠቱ የሥርዓቱ አገልጋዮችን ብቻ ሳይሆን ለውጥ ፈላጊውንም ሲያስበረግገው አልፎ አልፎም እንደ እርስ በእርስ ግጭት ናፋቂ ቆጥሮ እስከማውገዝ ሲያደርሰው መስተዋሉ የተለመደ ሆኗል ይህ ግን ታላቅ ስህተት ይመስለኛል በምስራቅ አውሮፓም ሆነ በሰሜን አፍሪካ አገራት የተከሰቱት የዘመኑ አብዮቶች መነሻቸው አማራጭ ማጣት እንጂ እብሪት በወጠራቸው አሊያም የሥልጣን ጥማት ባክለፈለፋቸው ግለሰቦች ገፋፊነት የተካሄዱ አለመሆናቸውን ራሳቸው የንቅናቄው ሰለባዎችም የሚክዱት አይደሰም የሆነው ሆኖ የሩሲያ አብዮት መሪ ቪላድሚር ኤሊች ሌኒን የጉልበት አገዛዝ እንደቀድሞው በጭፍለቃ መቀጠል አለመቻሉ በአንድ በኩል ተጨቋኞች ለተቃውሞ ማጉረምረማቸው በሌላ በኩል በተመሳሳይ ወቅት መከሰትን አብዮታዊ ሁኔታ» ሲል ይገልፀው እንደነበረ ይታወሳል ይህ የጉምቱ አብዮተኛ ድምዳሜም የዛሬይቱ ኢትዮጵያን ወቅታዊ ገፅታ በሚገባ የሚወከል መሆኑን እንደሚከተለው በማስረጃ አስደግፌ ለማተት እሞከራለሁ አብዮታዊ ሁኔታ በኢትዮጵያችን ከቱ እና ቱ ቀጥሎ ሦስተኛው አብዮት አይቀሬ የሚሆንበት ምክንያት በሁለት ተከፍሎ የሚታይ ሲሆን ይኸውም ሕዝባዊ ቁጣ ቀስቃሽ ኩነቶች እና አማራጭ መንገዶች መዘጋት በተመሳሳይ ገ «ደምና የሕዳሴ አብዮትሠ ጦቅት መከሰት የሚል ነው እነዚህን ሁለት አንጓ ጉዳዮችም በአዲስ መስመር ነጣጥሰን ተንትነን አንያቸው የመጀመሪያው «ቁጣ ቀስቃሽ ኩነቶች በሚል የጠቀስኩት ከሞላ ጎደል በሚከተሉት ችግሮች ይገለጣል ሥርዓቱ ከእነአስከፊ አምባገነን ባህሪው ከሁለት አስርታት በላይ በስልጣን መቆየቱ የፈጠረው መሰላቸት ቅጥ ያጣው መንግስታዊው ሙስና ስልታዊ የመብት ጭፍለቃ መረብ መዘርጋት የመናገርና የመደራጀት ዲሞከራሲያዊ መብቶችን በሕግ ስም ማፈን የዋጋ ንረትና የሥራአጥ ቁጥር በአስደንጋጭ ሁኔታ ማሻቀብ በተለይም ከትምህርት ተቋማት ተመርቀው ለሚወጡት ወጣቶች ሥራ አጥነት ብቸኛው ተጠያቂ ገዢውፓርቲ መሆኑ በአገሪቱ አስከፊ ድህነት መንሰራፋቱ የፍትሕ እጦት የፕሬስ አፈና እየከፋ መምጣቱ እንደ ፍትህ «ፍኖተ ነፃነት ልዕልና «ሰለፊያ ጋዜጦች እንዲሁም አዲስ ታይምስ እና የሙስሊሞች ጉዳይ ያሱ መጽሔቶችን በኃይል ወደመዝጋት ከመሻገር አልፎ ተርፎ ማሕበራዊ ድረ ገፆች የአሜሪካ እና የጀርመን ድምፅ የሬዲዮ ስርጭት አልጀዚራ እና ኢሳትን የመሳሰሉ ሚዲያዎችን አመፅ ቀስቃሽ በሚል ውንጀላ ለማፈን በመቶ ሚሊዮን ዶላር የሚቆጠር የድሀ ሕዝብ ሃብት ማባከኑ በተለያዩ ከተሞች የታየው የዜጎቾ ከርስት መፈናቀል የመሬት ቅርምት እያቆጠቆጠ የነበረው የብዙሃን ፓርቲ ሥርዓት በቱ ምርጫ በአውራ ፓርቲ መጠቅለሉ የሲቪከና ሙያ ማሕበራት ከተፅእኖ መላቀቅ አለመቻል የጭቁኑ ወታደር ኑሮ ከእጅ ወደአፍ መሆን የአርሶአደሩም ሆነ የከተሜው ሕይወት አለመለወጥ የብሔር ጥያቄ ከሽፈት ከእርስ በእርስ ፍጥጫ ተሻግሮ በተለያዩ ከልሎች የዘወጉ ቋንቋ ተናጋሪ ያልሆኑ ዜጎች መፈና ቀል ማስከተሉ ሕዝብን ከድህነት የሚታደግ የኢኮኖሚ እድገት አለመታየቱ በሠላማዊና ሕጋዊ መንገድ ፍትሃዊ ጥያቄዎቻቸውን ባቀረቡ የእስልምና እምነት ተከታዮች ላይ በአርሲ በወሎ በአዲስ አበባና በመሳሰሉት አካባቢዎች በፀጥታ ኃይሎች የተፈፀመው ግድያ እና የጅምላ እስር ማሕበረ ቅዱሳንን ለማፍረስ የሕዳሴ አብዮት አየተሞከረ ያለው ሴራ የፌዴራሊዝሙ አወቃቀር የፈጠረው ችግር አድሎአዊ አስተዳደር መንደርተኝነት ከፖለቲ ካው መገልል እና መሰል የአገዛዙ አረመኔያዊ ባሕሪያት አደባባዮቻችንን በቁጣ ለማጥሲለቅሲቅ ሞልተው የተትረፈረፉ ገፈፊምከንያቶች ለመሆናቸው በምንም መልኩ ማስተባበል እይቻልም በአናቁም የሁሉም የሥልጣን እርከን ጠቅላይ የነበረው አቶ መለስ ማለፍን ተከትሎ የተፈጠረው የመዋቅር ክፍተት ሕዝባዊ አገልግሎት የሚሰጡ ተቋማትን ከፅዝ ውጪ ማድረጉ እና ቀድሞ በግንባሩ ውስጥ ተጨፍልቀው የቆዩ ጥያቄዎችም ሆኑ የተለያ ዩ ቅሬታዎች አቧራቸውን እራግፈው ጠረጴዛው ላይ በግላጭ ፈጥጠው መቀመጣቸው በተጨማሪነት ይጠቀሳሉ። እፎ ኘዩክዩፎሃ ከ ፐከ ሄር የመሳሰሱ የቀደሙ ሀገርበቀል የኢትዮጵያ ሊቃውንትን ሙግቶች በማብራራት ይታወቃሉ ወደ ምንጫቸን የመመለስጌ ጥሪ የሚያስተጋቡት ፕሮፌሰሩ ኢትዮጵያ አሁን ካለችበት ማጥ ለመውጣትም ሆነ ወደፊት እንድትገፋ ለረዥም ዘመን ካስተናገደቻቸው ዕሴቶች መካከል ረብ ያላቸውን መመለስ እንደሚገባት አብዝተው ተከራከረዋል በእነዚህም ሆነ በቀጣይ በሚያሰናዷቸው ሥራዎቻቸው ላይ በቂ ትኩረት ካደረግን የሕዳሴ አብዮታችንን ለማሳለጥ የሚበጁ ሀገርኛ ብልሃቶችን መሸመታችን አጠራጣሪ አይሆንም አሥመራ የተወሰዱት የታሪከ አጥሂው ፕር ተከስተ ነጋሻም ሴላው ተጠቃሸ ናቸው በተለይም በትምህርት ሥርዓቱ መሻሻል ላይ አበርከቶ ለማድረግ በመሞከራቸው ከል «ዜ ዐየ ህዝሀኩ ህርቪ «ገፎ ከህቨርቨከ ዮ ክክ ከ እና ጥከሬ ኒከሄክ ዩህር ቡርዛክ ር ቲካዩ ከዘኀበሄ መሰል ጥናቶቻቸውን ልብ ይሷል በዚሀ አውድ የማነሳቸው እፒህ ምሁር እንደ ፐር መሳይ ሁሉ ዘመናዊው የትምሀርት ሥርዓት አውሮፓ ተኮር እና ኢትዮጵያጠል በመሆኑ ወደፊት መራመድ እንዳላስቻለን ሳይታከቱ ከመናገር ባለፈ ቋንቋ የሚሸከመውን ሀገራዊ ማንነት ከመረዳት አኳያ አማርኛን እና ኦሮምኛን የሥርዓተትምህርቱ ቋንቋዎች ማድረግ ብቸኛው ከውድቀታችን መውጫ መንገድ መሆኑን በጥናቶቻቸው ማስረገጣቸውን የሕዳሴ አብዮትሙ ደግመን ደጋግመን ብናስተውለውና ብንወያይበት አበርከቶው የትምህርት ፖሊሲውን ከውድቀት ከማዳኑም በዘለለ ከቋንቋ ጋር ተያይዘው ለሰነበቱ ቅራኔዎችም መፍትሔ ይሆናል ብዬ አምናለሁ ሺ በእናቱም ከዚህ ቀደም ኦሮሚያን ለመገንጠል ይታትሩ የነበሩት አቦ ሌንጮ ለታ በ ዓም የስደት ማረፊያ ባደረጉበት አውሮፓ ከጥቂት የኦነግ ጓዶቻቸው ጋር በመሆን የአሮሞ ዲሞክራሲያዊ ግንባር ኦዴግ በሚል ስያሜ በመሰረቱት ድርጅታቸው «የፖለቲካ ፕሮግራሜ» ብለው የዘረዘሯቸው ነጥቦች በመታደስ መንገድ ላይ ለመቆማቸው ጠቋሚ ምልክት በመሆኑ እንዲሁም የኡስታዝ ሐሰን ታጁ የመቻቻል ትርጓሜና የአንድነት የመፍትሔ ሃሳብ በተለይም የነገሥታቱን ዘመን በማስታወስና በማጎን የታሪከ ወቀሳና ሮሮ ላይ ማተኮሩን ማለዘቡ ከተሳካለት የሕዳሴው ተዋስኦ አዕማዶቻ ሊሆኑ የሚችሉ ይመስለኛል በጥቅሉ የመስፍን ወልደማርያምን የከሽፈት ኃልዮት ማሕበረ ባሕላዊ እና ሥርዓታዊ ምንጮች መፈተሽና ማብራራት የመሳይ ከበደን የሀገሪቷ የቀደሙ ስልጣኔዎች መገታት ለመሻገር ዘመናዊነትን ከልማዳዊ ማንነቶቻችን ጋር በመለንቀጥ እንደገና አቧራውን ማራገፍ ይቻላልንም ሆነ የተከሰተ ነጋሽን የትምህርት ሥርዓታችንን በሀገረኞሄ አማርኛ እና ኦሮምኛ ቋንቋዎች ሙሉ ለሙሉ መቀየር የሚለውን ሙግት ከሴንጮ እና ሀሰን የዕርቅና የአንድነት ሃሳቦቾ ጋር አስተሳስሮ ያልጠቀ ስኳቸው ሌሎችም አንጋፋ ጠቢባን እንደሚኖሩ ሳልዘነጋ በቀጣይም አውሮፓውያን ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት ከጨለማ የወጡበትን ብልሃት መመርሜርን ይበልጥ አጠንከረው ከተከተሱ ሀገር የመታደግ ተልዕኮዎቻቸችንን ከዳር ለማድረስ ጉልበት ይሆኑናል ብዬ ተስፋ አደርጋለሁ የሕዳሴ አብዮት ምዕራፍ ስምንት የሕዳሴው ፊትመሪዎች ገፕዥውዳንገባር የመረጠው ስሁት መንገድ ኢትዮጵያችንን ሰሳልሳዊው አብዮት እያዘጋጃት ለመሆኑ ማሳያዎችን በደምሳሳውም ቢሆን ለመጥቀስ ሞክሬያለሁ ከዚህ ጎን ለጎን ተፈላጊው የለውጥ መስመርም «የሕዳሴ አብዮት የሚል ስያሜ ይዞ ሁሉን አሳታፊ ፖለቲካዊና ማሕበራዊ ንቅናቄ በመፍጠር እገሪቱን በዳግም ውልደት ለማንፃት ብቸኛ አማራጭ የመሆኑ ጉዳይ በስነአመከንዮ ተሰናስሎ ቀርቧል እነያም በዚህ ምዕራፍ ደግሞ አብዮቱን ከዳር ለማድረስ በፊት መሪነት መሰለፍ ይኖርባቸዋል ብዬ የማስባቸውን ተቋማት እና የማሕበረሰብ አካላት እዘረዝራለሁ ጸነፍዞም ቀምለራት ሦግጾ ታሪከ ቀይረው ያለፉ መሰል ዓለም አቀፍ ተሞከሮዎችን ብንፈትሽ የእኛን የሕዳሴ አብዮት» አይነት የለውጥ መንፈስ በፊት መሪነት የሕዳሴ አብዮየት ማስተባበር ከቻሉት ውስጥ በአብዛኛው የሲቪከ ተቋማት መሆናቸው በዝዘድ የሚታይ እውነታ ነው ምከገያቱም ይህን መስሉ የፓርቲ ልዩነትን የተሻገረ እና ዘውግ ዘለል የሆነ ሕዝባዊ ንቅናቄ ላይ ሁሉንም ዜጎች አስተባብረው ሲያሳትፉ የሚችሉት አወቃቀራቸው ማሕበረ ሰብን ብቻ መሰረት ያደረጉ ሲቪል ተቋማት የመሆናቸው መግፍኤ ነው ይሁንና ጉዳዩን ከኢትዮጵያችን ወቅታዊ ሁናቴ ጋር ስናነፃፅረው እንዲህ አይነቱን የተቀደሰ ተልዕኮ ለማስፈፀም የሚችል አንድም ነፃ እና ጠንካራ የሲቪከ ተቋም አለመኖሩ ሰማንም ግልፅ ነው እናም ሂደቱ ይፈጥን ዘንዳ ተለዋጭ አማራጭ መጠቀሙን ግድ ያደርገዋል በርግጥ አንዳንድ ወገኖች ለእንዲህ አይነቱ ጊዜ በሠላማዊ መንገድ የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎችን መጠቀሙ ብዙም ችግር እንደማይፈጥር ሲናገሩ ይደመጣሉ ይህ ግን አደና ያልተጠበቀ ከስረት ሲያስከትል የሚቸል ይመስለኛል ሙግቱን ለማስረገጥ ቀላል ምሳሌ ብናነሳ ድርጅቶቹ የየራሳቸው የተለያየ ዓላማ አንግበው የሚታገሉ በመሆኑ ከተሳታፊነት አልፈው በመሪነት መምጣታቸው መንግስታዊ ሥልጣኑን ለመጠቅለል የቀራቸውን ርቀት በማለካካት ንቅናቄውን ከሁሉን አሳታፊነት ወደቡድንነት ከዲሞከራሲያዊ ሽግግር ወደሥልጣን ነጠቃነት መፈገቅለ መንግስት የመቀየር አደገኛ ከስተት ውስጥ ለማስገባት ሕይሞከሩም ብሎ መተማመኛ መስጠት አይቻልም እንዲያውም ይህ አካሄድ በሌሎች ሀገራት ለከሸፉ አብዮቶች በማሳያነት መጠቀሱም ይታወቃል አናም ለእኛ እንገብጋቢ ጉዳይ መፍትሔውን አዲስ ክዚህ ቀደም ያልተሞከረ አማራጭን ከራሳችን ነባራዊ እውነታ አንፃር መፈለግ ላይ ማተኮሩ ይበጃል ብዬ ስለማምን በግሌ አማራጭ ይሆናል የምለውን ተቋም እጠቁማለሁ ይኸውም በተለያዩ ከተሞቾ የሚገኙ ዩንቨርስቲዎቻችንን ነው እነዚህን ተቋማት በሚገባ ለመጠቀም በተመሳሳይ ወቅት መጀመር የሚኖርበትን የሕዳሴ አብዮት ሁሉም መንግስታዊ ዩኒቨርስቲዎች የሚገኙሰትን ከተሞች ጨምሮ አጎራባች አካባቢዎቹን ለማስተባበር ኃላፊነት የሚወስዱበት መገገድን በጥንቃቄ የሕዳሴ አብዮት ማመቻቸቱ የሚሳካበትን ስልት ከወዲሁ መቀየስ የሚቻል ይመስለኛል ርግጥ ነው በዛሬው አውነታ ላይ ሆነን በተለይም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የገዢው ፓርቲ የፖለቲካ መናኸሪያ የመሆናቸውን ነገር ግምት ውስጥ አስገብተን ስናምሰለስለው ሁነቶቹ አልጋ በአልጋ ሊሆኑ እንደማይቸሉ ከማንም የተሰወረ አይሆንም ግና በየተቋማቱ የየትኛውም ፓርቲ አባል ያልሆኑም የሆኑም ለውጥ አራማጅ መምህራንና ተማሪዎች በራስ ተነሳሽነት በመሰባሰብ የማስተባበሩን ኃላፊነት ተረክበው ከፊት መስመር እንዲሰለፉ የማንቃትና ማብቃት ሥራ መስራት ይቻላል ብዬ አምናለሁ በ ዓም መጨረሻ እና በዚህ ዓመት መጀመሪያ ገዥው ግንባር የዩንቨርስቲ መምህራንና ተማሪዎችን ባረጀው በፈጀው አብዮታዊ ዲሞከራሲ ለማጥመቅ አና ልማታዊ መንግስት መሆኑን በስብከት ለማሳመን በሞከረበት ወቅት የተሰነዘሩበትን ተግዳሮቶች እና ጠንካራ ተቃውሞዎች ስናስተውል ሃሳቡን ወደ መሬት ለማውረድ «አብዮታዊ ሁኔታኔ መኖሩን ከማመላከቱም በተጨማሪ ከንቅናቄው ስፋት አኳያ ከባድ መስዋዕትነት የማስከተሉን አጋጣሚ እጅግ ያጠብበዋል ይህ ፅቅድ የሚሳካ ከሆነ ደግሞ ዩኒቨርስቲዎቹ በዕኩል ውከልና አንድ የጋራ ማዕከል እዲስ አበባ ለዚህ አመቺ ሊሆን ይችላል አቋቁመው ሕዝባዊ እምቢተኝነቱ በትግበራም ሆነ በሚነሱ ጥያቄዎች ዙሪያ ተመሳሳይነት ወጥነት እንዲኖረው በማድረግ አብዮቱን ከሀገርና ሕዝብ ጥቅም አስተሳስረው መምራት የሚችሉበትን ዕድል ይፈጥዱሱ ይጴቀፆቻ ሚፍ የሕዳሴ አብዮትጐ በዋናነት የሚያተኩርበት ሌላው ጉዳይ ከእራት አስርታት በፊት በያ ትውልድ ፈታኝ የትግል ጉዞ ላይ ትልቅ ተሳትፎ የነበራቸውን እንስቶች የተኳቸው የዛሬዎቹ የፆታ አቻዎቻቸው ለምን ከአንቅልፍ በከበደ አርምሞ ውስጥ ሰጠሙ። ታሳሪዎቹን በጀግንነት እያወደሱ ለእስር የሚዳርጉ ሕጎችን በመጣስ ጀግኖቹን መቀላቀልና ማጎሪያዎቹን አሰቅጥ ማጨናነቅ አገዛዙን ለማሽመድመድ ጠቃሚነቱ በተግባር የተሞክረ ስልት መሆኑን ማስታወስ ያር ነፃነቱን በነፃ ያገኘ ከቶም ቢሆን የለምና በሠላም ጊቤ እንጂ በእንዲህ አይነቱ የንቅናቄ ወቅት አስር ቤት ቅንጣት ታሀል የሚያስፍራም ሕገወጥነትም አለመሆኑን በልበሕሊና ማሳደሩ ጠቃሚ ነው ብዬ እስባለሁ የረሪመወጋፖጋማና የትግሉን ግብ በግልፅ ቋንቋ ካስቀመጡ በኋላ የተለያዩ ሀገራትና ተቋማት ለሥርዓቱ የሚሰጡትን ድጋፍ አንዲያቋርጡ መወትወት ነው ቀጥታዊዎቹን ሰብአዊ ዕርዳታዎች ሳይጨምር ኢህአዴግ በቀዳሚነት የባጀት የሕዳሴ አብዮት ድጋፎቹን ከነዚህ ሀገራትና ተቋማት እንዳያገኝ ጠንካራ ዲፕሎማሲያዊ ጫና የሚካሄድበትን ስልት መቅረፅ በእጅጉ አስፈላጊ ነው ከዚሁ ጋር ተያይዞ አፈናውን ለማራዘም በርትተው በሚሰሩት የሥርዓቱ ፊት እውራሪዎች ላይ የጉዞ ማዕቀቦችን ጨምሮ ሴሎች ወደ ድርድሩ ማዕ ቀፍ እንዲመጡ የሚያስገድዱ ግላዊ ጫናዎች እንዲጠናከሩባቸው መጣር ተጨማሪ የትግሉ መዝድ መሆን ይኖርበታል በርግጥ ይህ የቤት ሥራ በዋናነት በኢትዮጵያውያን ዲያስፖራ ትከሻ ላይ የሚወድቅ እጅግ ጠቃሚ አበርክቶ ነው ብዬ ማመኔን እንዲህ በገሃድ መመስከር ይኖርብኛል የሕዳሴ አብየት ምዕራፍ አስር የአብዮቱ የመጀመሪያ ጥያቄዎች ባለፈው ምዕራፍ የተጠቀሱት ሠላማዊ የትግል ስልቶች ሥራ ላይ ውለው እና ሕዝባዊ ንቅናቄው በሚገባ ተጠናከሮ ከቀጠለ በኋላ መንግስት እጁን ተጠምዝዞ ተገድዶ እንዲተገብራቸው መነሳት ያለባቸው ቀዳሚ ጥያቄዎች ለለውጡ መደላድል ይሆናሉ ብዬ የማስባቸው የሚከተሉት ናቸው በመላ ሀገሪቱ ባሉ ማረሚያ ቤቶች የሚማቅቁ የፖሰቲካ የሕሊና እና የሀይማኖት እስረኞችን ያለምንም ቅድመ ሁኔታ መፍታት በውጪ ሀገር ያሉ ተቃዋሚ ድርጅቶች ምሁራን ጋዜጠኞችና የመብት ተሟጓቸቾ ያለልዩነት ወደ ሀገር ቤት ገብተው በነፃ እንዲንቀሳቀሱ መፍቀድ በሚሊኒየሙ ማግስት የፀደቁትን የመያዶች የፕሬስ እና የፀረ ሸብር አዋጆችን አፋኝ ሕጎቸን መሰረዝ በሀገሪቱ የመንግስት ምሥረታ ላይ የአፈና መዋቅር ሆኖ የሚያገለግለውን ምርጫ ቦርድ እፍርሶ አብዝሃ ኢትዮጵያዊን ሊያሳምን በሚችል ገፅ እንደገና ማዋቀር ለዴሞከራሲ የሕዳሴ አብዮት ጠቃሚ የሆኑ መንግስታዊ ተቋጥግትን ከፖለቲካ ተፅእኖ ነፃ ማድረግ የብዙሃን የመንግስት ሚዲያን እውነተኛ የሕዝብ ልሳን የሚሆኑበትን አሰራር መዘርጋት መከላከያ ሰራዊቱ የደህንነት ሰራተኛው እና የፖሊስ አባላት በነቢብ ሳይሆን በገቢር ተጠሪነታቸውን ለሕገ መንግስቱ ብቻ ማድረግን የሚያካትት ነው እነዚህ ሁኔታዎች ከተሟሉ በኋላ በዚህ ዓመት ዓም የሚካሄደውን ኛ ዙር ዕር አቀፍ ምርጫ ለተጨማሪ አን ድ አመት በማራዘም ለሁሱም ተወዳዳሪዎች ለነባሮቹም ሆነ አዲስ ለሚመሰረቱ የፖለቲካ ድርጅቶት መድረኩን ከፍት በማድረግ የሕዳሴውን አብዮት መተግበር ይቻላል ብዬ አምናለሁ ከዚህ ጎን ለጎንም የለውጡን የጥያቄዎቹን መፈፀም የሚከታተሉ ከንቅናቄው አስተባባሪዎች ከንግዱ ማሕበረሰብ ከኃይማኖት ተቋማት ከልሂቃኑ እና ከሀገር ሽማግሌዎች መካከል በተወጣጡ ግለሰቦች የጋራ ምከር ቤት አዋቅሮ ቁጥጥር ማድረግ የሚቻልበትን አሰራር መቀየሱ ሴላኛው ጠቃሚ ክዋኔ ነው ይህ መገገድ በድህረኢህአዴጓ ኢትዮጵያችን ፖለቲካዊና ማሕበራዊ ምስቅልቅሎሽ ቦታ እንዳይኖራቸው የመታደግ አቅምንም ለመገንባት ማስቻሉ መዘንጋት የለበትም ብሔራዊ ዕርቅ ይህ የሕዳሴ አብዮት በሁለንተናዊ ዳግም ልደት ኢትዮጵያን በማደስ የሚደመደም ንቅናቄ ከሆነ ዘንዳ የብሔራዊ ዕርቅ ጉዳይ ከዋነኛ የሸግግር ሂደቶች መካከል ከፊት የሚቆም እ ንደሆነ ይሰማኛል በርግጥ ይህ ርዕሰጉዳይ በተነሳ ቁጥር ማን ከማን ጋር ነው የሚታረቀው እያለ የሚቀልድ ኢህአዴግ መራሹን መንግስት የመሰለ ቢኖርም ሀገሪቷን እየመጣባት ካለው መዓት ለማዳን ብሔራዊ እርቅ ምቹ ድልድያቾን የአዳሌ አሇየት መሆኑን ማመን ያሰፈልጋል ከሁሉም በላይ ደግሞ የሊትዮጵያን ፖለቲካ በበላይነት የሚዘውሩት ልሂቃንን በአንድ የጋራ መድረከ ላይ ማሰባሰብ በቀጣይ እንድትኖረን በምንሻት ሀገር ምንነት ማዕቀፍ ውስጥ የማያርፉ ተመጋጋቢ አመለካከቶችን ለመቅረፅ አይነተኛ ሚና ይኖረዋል በነገራቾን ላይ ይህን ተምኔት የመሰለ ግን ሊከወን የሚቸል የሕዳሴ አብዮት ያለእንቅፋት ለማሳለጥ በቅድሚያ ገዥዎቻችን ብእንድ ከፉ አጋጣሜ ስልጣኑን ብናጣ ያበቃልናል ከሚለው ነቢባዊም ሆነ ተጨባጭ ስጋት እንዲላቀቁ ዋስትና መስጠት ላይ መግባባት የግድ ይላል በመገዳደል ከተበከለው ይህ አይነቱ የግራ ቀኝ ፖለቲካ ለመንፃት ከነውረኝነታቸው ጋር ሀገሪቷ የእነርሱም እንደሆነች እንዲሰማቸው ማድረግ ብቸኛው መፍትሔ ነው በመጪዋ ኢትዮጵያ አንዱ ልዩ ቀናዒ ሌላኛው ደግሞ ተጠርጣሪ እንደማይሆንባት መተማመን ለሕዳሴው የሚኖረንን ተስፋ ያጎለብታል የሚል ፅኑ እምነት አሰኝ በመጨረሻም የሕዳሴ አብዮት ማዕቀፍ በሕዝባዊ የአደባባይ ዓመፅ ሥርዓቱን ከማውረዱ በዘለለ በደም እልባት ያጣነውን አንድ ዋነኛ እሴት አውሶን የሚያልፍ ይመስለኛል በሠላማዊ ለአብዮት የሚሳተፍ ዜጋ አገራዊ ሕዳሴን በማምጣት ሁላችንንም በእኩልነትና በነጸነት የሚያኖር ፖለቲካዊ ሥርዓት ማዋለዱ አይቀሬ ነው በመጪው አስተዳደር የሚከወኑትን ሀገራዊ ጉዳዮች በያገባኛል የሚከታተል እያንዳንዱን የዜግነት መብቱን አጠንከሮ የሚጠይቅ እና በውይይት በሃሳብ ብዝሃነት የሚያምን ትውልድ በሕዳሴ እብዮት ሂደት እንደሚፈጠር በእርግጠኝነት መናገር ይቻላል የንቅናቄው አድማስ ሁሉን አቀፍ መሆኑ ከተሳካለት ደግሞ በድህረለውጡ የሚነብረውን የፖለቲካ ባህል በእጅጉ የዘመነ ያደርገዋል ያአብዮተኞች አባት ተብሎ የሚወደሰው ካርል ማርክስ ከጓዱ ፍሬዴሬክ ኤገግለስ ጋር በጻፈው መድበል ይህን እውነት አስረግጦ አልፏል ጠቋክ ሠ» በሚሰው የአሰላሳዮቹ የጋራ ስራ ላይ የአብዮት ሂደት የሕዳሴ እብዮት ዋና ፋይዳ ከለውጡ በኋላ የሚፈጠር ማሕበ ረሰብ የነቃ እንደመሆኑ መጪዎቹ የሥልጣን ተረካቢዎች በቁመቱ ልከ ካልሆኑ ካልመጠኑት ለእነርሱም አስቸጋሪ እንደሚሆን የማስረገጡ እውነታ ነው ይህን ታላቅ ሁነት በተግባር በተፈፀመ ማስረጃ ለመረዳት የቅርቡ የአረቡ መነቃቃት ማየቱ ብቻ በቂ ነው የግብፅ ሕዝብ ከእብዮቱ በፊትና በኋላ ያለውን የንቃት ልዩነት ማንም የሚያስተውለው ነውና ዛሬ ላይ የምንመለከተው ማሕበረሰብ የሆስኒ ሙባረከን የጭቆናአገዛዝ በተራዘመ ቻይነትና ትዕግስት ካሳለፈበት ዘመን አንፃር ሲታይ ፍፁም ፖለቲካዊ ስለመሆኑ በብዙዎች ተወስቷል ለእያንዳንዱ አገራዊ ጉዳይ ያገባኛል በማለት መሟትትን የዕለት ተዕለት ስራው አድርጎታል ከዚህ አብዮታዊ ሃሳብ ትይዩ በብረት የሚመጣ ለውጥ ተመልሶ ማሕበረ ሰባዊ ፍዝነት ውስጥ እንደሚጥለን መረዳታቸንም መጪውን የአብዮት አማራጭ ብቸኛው ትውልዳዊ ዕዳ ወደማድረጉ ገፍቶታል ከሞት ይልቅ ህይወት ከድቀት ይልቅ ጥንካሬ ከመበታተን ይልቅ አንድነት የሚሰጠንን ሠላማዊ የለውጥ ንቅናቄ ስለመከወን ደግመን ደጋግመን ማሰላሰል ደግሞ የዘመኑ እስገዳጅ ኃላፊነት እንደሆነ በፍፁም ሲዘነጋ እይገባውም የሕዳሴ አብዮት» የመኸሩ ወቅት ይህን መስል በሕዝብ እምቢተኝነት እና አደባባይ በመዋል የሚከወን የለውጥ ጥያቄ ማቅረቡ ሥርዓቱ ከሃያ ሶስት ዓመት በላይ ከመቆየቱ አኳያ የተቻኮለ እንደማይሆን አምናለሁና ከላይ ከተጠቀሱት ዋና ዋና አብዮታዊ ጉዳዮች አንፃር እንዲሁም በአንድ ወቅት አቶ መለስ ዜናዊ «ልጄ ፋኖ ተሰማራ እንድትል አልፈልግም» እንዳለው ሁሉ ህወሓት በኢትዮጵያችን ታሪከ የመጨረሻው «ነፃ አውጪ» ብረት ነካሽ ድርጅት ይሆን ዘንድ ከተስማማን ለትግበራው ዓም በሁለት ምከንያቶች ከመቼውም የበለጠ የተመቸ ይመስሰለኛል ሕዝባዊ ቁጣዎቸ ከዕለት ወደዕለት ተባብሰው የሰው ልጅ ሊኖረው የሚገባውን የትዕግስት ዳርቻ የጣሱ መሆናቸው እና ራሱ ገዥው ፓርቲ በውስጥ ትግል መናቆሩ ከፍተኛ ደረጃ ላይ የደረሰበት አጋጣሚ በአመፁ በቀላሉ እንዲፍረከረከ ያደርገዋል በተለይ ደግሞ ይህ የውስጥ መተጋገል ሊታረቅ ወደማይቸል ልዩነት እያመራ ከመሆኑ አኳያ በሚያስከትለው ከፉ ውጤት ሀገሪቷንም ይዞ እንዳይሞት የሕዳሴ አብዮት ይታደገዋል ብዬ አምናለሁ የሕዳሴ አብዮት በዚህ ዓመት የሚደረገውን አምስተኛ ዙር ሀገር አቀፍ ምርጫን የማራዘሙ አስፈላጊነት ከሕዝባዊ ጥያቄው መካከል ግንባር ቀደም ከመሆኑ አይቀሬነት እኳያ ለአገዛዙ በቂ የጥሞና ጊዜ መስጠት የማስቻሉ ጠቀሜታ አንድም የሂደቱን መንገድ ለማደላደል የሚያስቸል አበርከቶ ይኖረዋል ሁለትም በአፋና ስር የሚካሄደውን ምርጫ ሕጋዊ በማስመሳል «ሕዝብ የአምስት ዓመት ኮንትራት ሰጥቶናል» በሚለው የተለመደ ፕሮፓጋንዳ በማጭበርበር ወደ ኃይል እርምጃ የሚገባበትን መንገድ ሰመዝጋት ሶስትም ለዚህ የይስሙላ ምርጫ የሚወጣውን የሀገር ሀብትና ውድ ጊዜን ከብክነት ማዳኑ ግድ ስለሆነ ነው በመጨረሻም እየተነጋገርንባቸው ያሉት እነዚህ ታላላቅ አጀንዳዎች እውን ይሆኑ ዘንድ ቀጠሮውን በልቦናችን ይዘን ራስን በውስጥ ዝግጅት ማሰናዳቱ ለነገ የማይተው የቤት ስራችን መሆኑንም ጨምሮ መረዳት ያሻል በዚህም የሕዳሴያችን ንቅናቄ እንደ ቀዳሚዎቹ ሁለት አብዮቶች አዲስ መዘዝ ሳይሆን አዲስ ተስፋ እንዲያመጣ እናስቸላለን ብዬ አስባለሁ በርግጥም ያቺ ትንሳኤ አብሳሪ ዕለት በኢትዮጵያችን ምድር ከቶም ቢሆን አቻ የላትምና በእያሴ ናፍቆት ስለመጠበቋ ዛሬ ላይ እንዲህ መመስከሩ ከምኞት የተሻገረ መሆኑን አስረግጩ ብናገር ማጋነን አይሆንምና እነሆም ፀሀይቱ ሙቀቷን ለግሳ ጨረቃም ከነሙሉ ከብሯ ብርሃኗን ፈንጥቃ ከዋከብትም ያለስስት ደምቀው እየተጣቀሎ የተሰለቸውን የጭቆና አጋዛዝ አናጨልም የግፍ ሥርዓቱን ቀንበር እንገረስስ ዘንዳ በድምቀት ሊያጅቡን የሚበረቱበት ዘመን ላይ ደርሰናልና ገቁ ያለመዘናጋትም የጥሪ ምልክቶችን ተከታተሉሱ ለዚህም አስቀድሞ በየአካባቢያቸሁ ራሳቸሁን እያደራጃችሁ ፍቅርን እየሰበካችሁ የጥላቻ ተከሎቸችን እየነቀላቸሁ ጠብቁ ጊዜው እጅግ በጣም እጅግ ተቃርቧልና ኢትዮጵያ ሰዘላለም ትኑር።