Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
እውነት ነው። የድሀ መድብል ገፅ ይሉኝታ በወላጆቹ ፈቃድ ምድር ከመጣ ኋላ ውድድሩ ከበደው ሰርቶ አንኳን አንዳይበላ» እንዳትሉኝ ፈርቼ እንጂ ራሴን አጠፋ ነበር በምታልፍ አለም ውስጥ እንዲህ ከምቸገር ስስት ምነው ከሰው ሁሉ አንቺና እኔ ብንቀር የደስታን ምንነት ከሚነግረን ፍቅር ፈፅሞ አንዳይገጥመን የሚረብሽ ነገር «ግጥሞችህን በልዩ ተመስጦ አነበብኳቸው ብዙዎቹ መልካም የጥበብ መንገድ መሆንህን ያመላክታሉ ሠለስቱ ዓይኖች ልጅት «ህይወት ማለት ጉዞ አስኪዘጋጅ ድረስ መቃብር ተምሶ» ድንቅ ግጥም ነው።
የድሀ መድብል ገፅ ሀ ጩኸቴን ቀሙኝ ተበደልኩኝ ብዬ ቅሬታ ላሰማ ቃላት ስመርጥ ውዬ ለሰው የሚስማማ ከሸንጎ ፊት ስቆም ሰዓቱ ሲሞላ ተወቃሽ እኔ ሆንኩ ከሳሽ ሁኖ ሌላ ሁሉም ሰው በኔ ላይ ጣት እየቀሰረ ወንጀለኛው አሉኝ ተያዘ ታሰረ ፍትህ አገኝ ብዬ አቤት ልል ለሰሚ አስረክቤ አረፍኩት ጩኸቴን ለቀሚ እንዳትቀጠፉ የዛሬ አበባዎች የነገ ፍሬዎች ብለው ሰየሟችሁ ቀጥፈው ሊበሏችሁ የቋመጡባችሁ የድሀ መድብል የአፍቃሪው ማሕልይ አንች የፍቅር አምሳል አንች የፍቅር ንግስት አንች ያይኖች ማረፊያ አንቺ ያይኔ ስስት ጠዋት ላይ ሳይነጋ ልቤ አንቺጋ በሮ ማታ ላይ ሳያመሽ ቀልቤ አንቺጋ በሮ ለሊት ሲጨዋወት ልቤ ካንቺው አድሮ በገዛ ቅፅሩ ውስጥ ካንቺ ጋር አብሮ ካንቺ ጋራ ኖሮ ድንገት አንድ ለሊት ድንገት አንድ መዐልት ማስተዋል ቢቀርበው ጠልቆ ቢመለከት አንች የሁሉ ወዳጅ አንች የሁሉ ፍቅር አንች የሁሉ ደጃፍ አንች የሁሉ ቅፅር ልቤ ብቻ ከንቱ ልቤ ብቻ ባዶ ካየችው ሟችቱን ጨረቃዋን ወዶ ፅ ገፅ የድሀ መድብል ገፅ አቅሜና ምኞቴ አጅግ አቅመቢስ በጣም ቀጭን ነኝ ከአቅሜ በላይ ሸክም የሚያምረኝ የሸክሜንም ፍሬ ውጤቴን ሳላይ ተሸክሜ ብቻ ልሰባበር ወይ። ከቤት ተቀምጠው ደግሞ ለሰለሱ የመዳፍ ቆዳዎች እንደብብት ሳሱ የሞፈር አጀታ ዳግም ላያነሱ ከአካፋ ደጃፍ ጭራሹን ላይደርሱ ምለው ተለያዩ ዶማና አነርሱ ጥቂት ቆየት ብለው መሐላ አፈረሱ እጆች ተዘረጉ እንጀራ ሊቆርሱ ቆረጣቸው እንጂ ጣታቸውን ጠርዙ መሐላ ሲያፈርሱ ብዙ ነው መዘከዘኩዙ ሀ የድሀ መድብል ገፅ ገንዘብ እንደሎሚ ሉሚ ልወረውር ገዝቼ ወጥቼ ምንም ሳይሆንልኝ ቀረሁኝ ጓጉቼ ዘንድሮ ለካ ወጉ ተቀይሮ ጥምቀት ይዋላል በሉሚ ፈንታ ሳንቲም ተወርውር የድሀ መድብል ገፅ የሀበሻ ዕድሜ ለምን የፈረንጆች ዘመን አቆጣጠር በአመታት ቀደመ ከዚህ ከኛ አገር ብሉ ቢጠይቀው አንዱ ወዳጄ አንዱን እንዲህ ሲል መለሰ ወዳጄም ምስጢሩን «ሀበሻ ዘግይቶ በሁሉም ጉዳይ በሩን ዘግቶ ኖሮ ውጪውን ሳያይ ድንገት አንድ ጠዋት ደጃፉን ሲከፍት ተመለከተና ዘመን ነጉዶበት መላ ቢያጣ ጊዜ ለመስተካከያ አመት አስቀነሰ ለማስተባበያ» የድሀ መድብል ብቸኝነት ካፊያ ሸሽቼ ጎራ አልኩና አንዱ ካፌ ትኩስ ነገር ቀርቦ ባደርስም ከአፌ የሻዩ ትኩሳት የቡናውም ግለት ከውስጤ አልዘለቀም አልፎ ከጆቼ ጣት እዚያ ግን ከካፌው ከሰፊው አዳራሽ ብርድ የማያቃቸው የሚመስሉ ጭራሽ አየሁ ብዙ ጥንዶች በሙቀት የጋሉ ትኩሳት ሊሞቁ በብርድ የታደሉ መ ጻ የድሀ መድብል ገፅ አብረሽኝ አድንቂ ከውቡ ተራራ አናት ላይ ያኔ አእንዳየናት ጨረቃ ግዙፍ ዙፋኗ ሰማይ ላይ በውብ ብርዛኗ ደምቃ በምቹው ለምለም ሜዳ ላይ በጀርባችን ተነጥፈን አንዳሞገስነው የአበቦች ጠረን በፍቅር አንዳንሳፈፈን ምነው አቃተሽ ዛሬ አፍሽ በኩርፊያ ተለጎመ ለውብ ተፈጥሮ አድናቆቴ ምላስሽ ክፉ አልጎመጎመ። የድሀ መድብል ገፅ ሀ የብርጭቆ ፀሉት ብርጭቆ ነኝ እንዴ። «እዬዬ ሲደላ» ይላል ያገሬ ሰው ሆዴ አርፈህ ተኛልኝ የራበህ ሌላ ነው የድሀ መድብል ውሸታሙ ደራሲ አኔው አራሴ በሀሳብ ብሩሼ በምኞት ሸራዬ አይን የማይገባውን ኮስታራነትሽን አሳምሬ ስዬ ነጭናጫነትሽን አኩራፊነትሽን ጨካኝነትሽን በውሸታም ውስጤ የግልብጥ አንብቤው ክፉ ሴትነትሽን ውበትና ጠባይ በራሴው ሰጥቼ ራሴን አጎደልኩ ከጎዶሎ ፍቅር ቸኩዬ ገብቼ ሀ የድሀ መድብል ገፅ ፍለጋ አዙሮ ተመልካች ስንሻ ጥሩንባ የሚነፋ ጭንቅላት ነው እንጂ የራስ ቅል መች ጠፋ። የድሀ መድብል ገፅ ሀ ያመት እረፍት ጦርነት ረሀብ የችግሮች መአት ምስኪኗን አለሙን እንዲህ የጎበኛት ፄዶ ይሆን እንዴ ፈጣሪዋ ጥሏት። ብሏት የሳቅ ሲቃ ጥርሷ በገጠጠ ጊዜ በሳቀችላችሁ ሁሉ ውስጧን ሳትረዱ ፍፁም ደስ ብሏታል አትበሉ ለመኖር ትፈግጋለች እንጂ አሷስ ደስ ሲላት አትስቅም የሷ ደስታ በእንባ እነጂ በሳቅ እኮ አይገለፅም የድሀ መድብል ገፅ ቋ ሠለስቱ ዓይኖች ልጅት «ህይወት ማለት መጫወቻ ፍፁም የሌለው አቻ እናት «ህይወት ማለት ቀንበር ከትከሻ ላይ የሚከመር አያት «ህይወት ማለት ጉዞ እስኪዘጋጅ ድረስ መቃብር ተምሰሶ ሰሚና ተናጋሪ «ያፈቀረና ያበደ አንድ ናቸው ብለሽ የነገርሽኝን ሳስበው ልክ ነው እኔም ላንቺ ለጨካጂ አንዲህ መንሰፍሰፌ ቢያደርገኝ ኖሯል ለካ አንደወፈፌ። የድሀ መድብል አልፍኝሽ እነሆ። ፍቅረኛ መረጣ ለፍቅር መለኪያ መስፈርት አትደርድር በቁጥር አታስላ ቀመር አትቀምር ይልቅ ዝም ብለህ ትርታህን ቁጠር ደጋግሞ ካመራ አግርህ ወዳንዷ በር ያኔ ተጠራጠር ፅ የድሀ መድብል ገፅ ሣ ከውሻ ተማሩ እስኪ ባክህ አንተ ውሻ አንድ ነገር አስተምረኝ በክፉ ቀኑ አደርስ ዘንድ በደግ ቀኑ ላስጠለለኝ ወረት ያመጣው ፍቅሬን ወረት እንዳያስጥለኝ ሰው ከወደዱ ወዲያ እንደወደዱ መቅረት አባክህን አስተምረኝ የሰው ልቤ ስላልቻለበት ዘላለማዊ ሞት መቃብሬ ላይ ቁማችሁ ከምታለቅሱ ስሞት አዝናችሁ ይልቅስ ዛሬ አልቅሱልኝ ጮኻችሁ ስጦታዬ ውስጤ መቀበሩን ስነግራችሁ የድሀ መድብል ገፅ ማስ የድሀ መድብል እዩ የቅኔ ፍቅሬን አንዲህ እገልፀዋለሁ ቢርበኝም ቢጠማኝ መች ምግብ አበላለሁ። ጵ የድሀ መድብል ፀ የአህል ፍላጎቴ ቢዘጋብኝ ጊዜ ያኔ ነው ያልበላሁት ያገር ፋሽን ሁሉ ባይመጥነኝ ጊዜ ያፄ ነው የታረዝኩት የቤታችን ሙቀት ባስቸገረኝ ጊዜ ያፄ ነው የወጣሁት በረንዳ ያደርኩት የድሀ መድብል ገፅ ጓጣ እቴ እቴ ሴት መሆንሽ ወደኋላ ሲጎትትሽ አይቼ ዝም አልልሽም ወንድነትንም አልመክርሽም ግን አደናቅፎ የሚያስቀርሽን ሕልመ ጠባብ ቀሚስሽን ልይሽ ጥለሽው ቦጫጭቀሽ ከጎን ከጎኔ እአየተራመድሽ የድሀ መድብል ነፍስ ማወቅ ለብዙ ዘመናት ክፍል እየቆጠርኩ ከአንዱ የዕውቀት ባህር ወዳንዱ እየዘለልኩ ስቧችር ስንቦራጭ ኖርኩና ሳበቃ ከቅዝት አለሜ በድንገት ብነቃ የሰው ስራ ስተች የሰው ስራ ሳርም ለካስ ባዕድ እንጂ ራሴን አላውቅም ጀምበር በፍቅሯ አንበርክካ በውበቷ ማርካ ጀምበር ትጠልቃለች ያመኗትን ከድታ አንቺም የሷው ቢጤ ሲያምኑሽ ሸርታታ ውበትሽ ሲጠራኝ የመጣሁኝ ለታ ልብሽ ጭራሽ የለም ከፍቅር ገበታ ፅ የድሀ መድብል ገፅ ጓጣፀ የባል ምጥ አምጦ የመውለድ የማርገዙን ፀጋ ልጄ እንዲመገበኝ ከስጋዬ ስጋ ተመኝቼ ነበር ቢጠባ ጡቴን ወንድ በመሆኔ ያልታደልኩትን ዛሬ ግን ፈራሁኝ ሳላየው በራሴ ሜስቴ ስትጀግን አኔ መልፈስፈሴ። በለጥኩሽ ስትከጂኝ አመንኩሽ ስትሰድቢኝ ታገስኩሽ ስትሄጂ ጠበቅኩሽ ስትጠዩዬኝ ወደድኩሽ በፍቅር በለጥኩሽ ፅ የድሀ መድብል ገፅ ጣኗ ልደቴ ሁሌም በየአመቱ ልደቴን ሊያከብሩ ይሰባሰባሉ ወዳጆቼ ሁሉ እኔም ደስ ይለኛል እነርሱን አይቼ ቢያንስ በአመት አንዴ ባሉኝ ወዳጆቼ ዘንድሮም አንዳምናው ልደቴ ሲከበር ሁሉም ሰው አምሮበት በጣም ደምቆ ነበር ነገር ግን ረስተው አኔ መጠራቴን በገዛ ልደቴ አንጃ መገኘቴን ሆኖም ከድግሱ ገባሁ ተደብቄ የልደቴን ሒደት ላስተውል ሰርቄ ሁሉም አየጠጣ ሁሉ እየጨፈረ በልደቴ ሰበብ ካርድ ተቃየረ ለኔ ግን አንድስንኳ ውሰድ ያለኝ የለም ስጦታህን እንካ በገዛ ልደቴ ጭራሽ ተዘንግቼ ማንም ሳያስበኝ ቀረሁኝ ጓጉቼ በገና ሰሞን ከከ የሳከልኝ መልእክት እንደግጥም የድሀ መድብል ገፅ ጣቿ መንትዮቹ ገንዘብና ጊዜ ይመሳሰላሉ አሉ ብለን ስንል ሁለቱም ያልቃሉ የኛ ስንላቸው የሰው ይሆናሉ የድሀ መድብል ገፅ ጣሀ ለፍቅር ተቀኙ አምላክ ለሰው ልጆች ለተሰቀለበት ጎሽ ለልጂ ስትል ለተወጋችበት ለፍቅር ተቀኙ አቻ ለሌለበት ከጎጆአችን ውጪ ለወሰለትንበት አልፍ ለጋ ገላ ላጠወለግንበት ለስሜት እፈሩ ለተሸነፍንበት በሰው ምኞት መጠን ተፈጥሬ ሁሌም ደግ መሻት ነው ነገሬ ግና ተፈጥሮ ሕጉን አይሽርምና ጨለማው ሲነግስ ሲጋረድብኝ ደመና በመፍራቴ ፈንታ እጠበብአለሁኝ ጨለማ አኮ ባይኖር ብርፃን ባላወቅኩኝ ብርሃን ባልናፈቅኩኝ ብዬ እፅናናአለሁኝ የድሀ መድብል የመሰላል ውለታ ፈርጣማነቴን አብራርተው አጎንብስልን ብለውኝ ፍሬውን ቀጥፈው ሲያበቁ ከላዬ ላይ ቆመውብኝ ከመሬት ብቀበር እፄ በገዛ ጫናቸው ሳቢያ ብለው ገፈተሩኝ እነሱ «አንተ አትችልም ወዲያ።