Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ትምህርት ቤት ከፍታችሁ እንድታስተምሩ ብቻ አትጠበቁም። መልሱ እንደጥያቄው ቀላል ላይሆን ይችላል መልሱ የሁሉም ፈንታ ነው። የታሪክና የሥነ ፍጥረት ድርሻ ነው። ይህን ሁሉ የፈፀሙት ታላቁን የሕይወት ዋጋ በመክፈል ለመኖርም በሚያደርጉት ጥረት ነው። የመካከለኛው ምሥራቅ ሁኔታ ሌላውን ዓለም እንደሚያሳስብ ሁሉ እኛንም ይመሰከተናል በስዊዝ በርነቱ ብቻ አይደለም ከአረብ ፃዛገሮችና ከአስራኤልም ጥንታዊ መተሳሰር አለን በክርስቶስ ትምህርት ክርስቲያኖች በሙሐመድም ትምህርት ሙስሊሞች አሉ ግን ሌሎቹስ። ሁለቱም ጎሳዎች የአብርፃም ልጆች መሆናቸው ነው። እስማኤል የአስራ ሁለቱ ነገዶች አባት መሆኑንና የአረቦችም ዘር ከዚያ ሲያያዝ የመጣ መሆኑን ራሳቸው አረቦቹ ያምናሉ የእስማኤል ወንድም ይስሐቅም የነገደ እስራኤል አባት ነው። ይህም ማለት በሃይማኖትና በባሕል ነበር። እርግጥ ነው ግብፅ በጦርነቱ ድል እንደምትሆን የታወቀው ሰኞ ጥዋት ነው። ሆኖም ይህን መርዶ የግብፅ ሕዝብ አልሰማውም ነበር። ማንም የሚያዘው ጦር ቢሆን የዚህች በር መያዝ ስዊዝ ካናልን ለመያዝ የሚያስችል የጦር መስመር ነው። የጠላትንም እንቅስቃሴ መቆጣጠርና ማጥቃት የሚያስችለው ይህች በር ከተያበች በኋላ ነበር ብሏል ከቤርሐሰነህ ባታሊዮን የእስራኤል ታንክ በኩሎኔል ኢስካ የሚመሩት ወታደሮች ሜትላን የ ንቃቸውም ውስጥ መኪናዎቻቸውና ቤንዚን የተሞሉ ነበር ታንኮቹ በጉዞ ሳይ እንዳሱ ለሚወጦረወርባቸው ከባድ ፈንጅ መልሱን እየሰጡ በከባዱ የግብፅ ኃይል ውስጥ አልፈው የጦር ዕቅዳቸውን ፈፀሙ በጀኔራል ሻሮን የሚመራው ጦር ደግሞ ተልኳዜር በተባለችው መንደር አልፎ በጆርዳን ሽለቆ ተጠምዝዞ ሰሜናዊውን አቅጣጫ እየጠራረገ አፉላ የተባለውን መንደር እንዳይዝ ነበረ። ኛው ደግሞ በሊባኖስ ጠረፍ በኩል አልፎ አክረ የተባለውን ቀበሌ መያዝ እንዲችል የጦር እቅዱ ወጣ የሶሪያ የጦር ዕቅድ በሥራ ላይ እንዲውል በተፈለገ ጊዜ ግን ሌላ መልክ ያበዘ በጦርነቱ ቀናት ጊዜ ያህል የሶሪያ ወታደሮች በእስራኤል ጦር ላይ ተኩሰዋል እርሱም የጠረፍ ግጭት ዓይነት ነበር። ይህን የመሳሰለውን አቅጣጫ የመያዝ እቅድ ካከናወኑ በኋላ ሰኔ ፄ ቀን ጦርነቱን ለመጀመረ ቆረጡ በኔ አስተያየት አሉ ጀኔራል ኢላዛር ስሰጦርነቱ በጊላ ሲናገሩ ይህ አይነቱ የወደቀ የጦር አሰላለፍ የኛን ወታደሮች ወደዚያው ቀበሌ ለማስጠጋት አሳስቦን ነበር። ምክንያቱም አንድ ወይም ሁለት መንደሮችን እንኳን ምናልባት የያዙ እንደሆነ ጉራቸው እንዳያሰለችን በማሰብ ነበር ብለዋል የእስራኤሎች አቋም ፍጹም መከሳከል ነበር።ቫ ዓርብና ቅዳሜ ወደ ሶሪያ ክፍተቶች ፊታቸውን ጥዛቶፍ ከለ ወታደሮች በየጠረፉ ሲሰማሩ መድፎችና ፀረአይሮፕላኖች ት መድፈኞች ሠፈር ሄዱ ዶላ ቶዳሜም ያላማቋረጥ የሶሪያን የጦር ኃይል ምሽጎች አመለኛ ዓፍ ምሽጎቹ በብርቱ ጥንቃቴና በረጅም ጊዜ ጥናት አየር ኃይሎች የሚጥሉዋቸው እና ሺህ ኤቢ ክብደት የነበራቸው ቦንቦች ሊያፈራርሱዋቸው አልቻሉም ይሁንና እነዚያ ምሽጎች የግድ መደምሰስ ነበረባቸውና የእስራኤል አይሮፕላኖች ቀኑን ሙሉ ሲቀጠቅጡዋቸው ዋሉ ምሽጎቹም ባይፈርሱ ሞራላቸውን ለማስጨነቅ ነበር ሙሉ አልተኙም ነበር። ከጦርነቱ በኋላ ጦርነቱ በትእዛዝና በልመናም ከቆመ ወዲህ እስራኤል በቅርብና በመካከለኛው ምሥራቅ ያለው ሁኔታ የሩሲያን ተቀባይነት የሚጠይቀው አሜሪካኖች ከ ዓመታት በፊት በቪዬትናም ገጥሟቸው እንደነበረው ያለ ምርጫነው ሚስተር ኮሲጅንና ፕሬዚዴንት ጆንሰን በግላስበሮ አሜሪካ ተገናኝተው ከተወያዩም ወዲህ ቢሆን ሩሲያ ስለመካከለኛው ምሥራቅ ሳምንታት ዘኋላ አንቶኖቭ የተባሉ የሩቅ ማጥቂያ መሳሪያዎች ከሩሲያና ከሌሎችም የምስራቅ ክልሉች ካይሮ ደርሰዋል ከዚህ ሁሉ ይልቅ ባለፉት ዓመታት የተፈፀመውን የእስራኤልን ታሪክ ማመዛዘን ይጠቅማል ከጎረቤቶቿ አረቦች በኃይል የላቀችጡ አስራኤል ብቻ አይደለችም በዓለም ላይ የአረብ ናሽናሊዝም ንቅናቄ አሳፋሪ ከሆነ ደረጃ ላይ ደርሰዋል ሃይማኖታቸውን ሰማስፋፋት የጀመሩት ጦርነት ቅዱስ ወዳልሆነ ተግባር ወድቋል ያለምንም ውሰታ የጦር ማቆም ውል እስራኤል በጠሳቶቿ ግዛት ላይ እንዳለች ተላለፈ የጋዛ በር ሻረምኤልሻኪ የሲና ቀበሌ በሙሉ እስከ ስዊዘ ካናሉ ድረስ ጥንታዊቷን ኢየሩሳሌም የጆርዳንን ምዕራብ ሸለቆ እና የሶሪያን ከፍተኛ ቦታዎች ሁሉ ይዛለች ስለዚህ አሁን የያዘቻቸው ች ሁሉ ለነፃቷና ሰፀጥታዋ እንደዚሁም ወታደራዊ አቀማመጧ ፍጹም አስፈላጊምቿ ናቸው አሁን በያዘቻቸው ቀበሌዎች የነበሩት ጠሳቶቿ ፀጥታዋንና በላይ እንዳይኖራት ሰማድረግ ጠላቶቿ የጦር ነዘረ። ሃላባ ዓሌኛናራነታቸን ሆነ በቸገራችን ጊዜ ።
ዛ ዓም የሚሆኑትን እስራኤላዊያን ዶክተሮች ነርሶች ተማሪዎችና አስተማሪዎች በቀይ መስቀል ስር ሲጓዙ አረቦች አገኙዋቸውና ፈጁዋቸው ስለዚህም በሁለቱ በኩል የተጀመረው ግጭት እየቀጠለ ፄደ ግጭቱና የጥላቻው ወሬ በአረቦች በኩል በኃይል እየገፋ ስለሄፄደ የፓለስታይን አረቦች ቁጥር ከሺ ሺህ ወደ ሮ ሺህ ወረደ በሀግ ዓም ግንቦት ቀን የእስራኤልን መንግሥት እንደገና መቋቋም የአረብ ፃገሮች በሙሉ ኃይል ተቃወሙና ጦርነት ተቀሰቀሰ ምንም እንኳን ህዳር ቀን ዓ ዓም የተባበሩት መንግሥታት ያስተላለፈውን የተኩስ ማቆም ትአዛዝ ነስራኤል ብትቀበሰውምሦ በነጌብ በኩል ከግብፅ ጋር የነበራት ጦርነት እስከ የካቲት ሀግዘ ዓም ድረስ ቀይቷል አረቦች እስራኤልን ከፓለስታይን ለማስወጣት ባስነሱት ጦርነት ድል ሆኑ እስራኤላዊያንም ግዛታቸውን በፊት ከነበሩበት እያሰፉት ሄፄዱ ሆናም የተኩሱ ማቆም ትእዛዝ ሙሉ በሙሉ አልተሰራበትም በጦርነቱ ጊዜም በኢየሩሳሌም በኩል የነበረው ጦር በሌተና ኮሎኔል ዳያን ይመራ ነበር የጦር ኃይሎቹም ሚዛን ሺ ሴቶችና ወንዶች የእስራኤል ወታደሮች ከሰባት የአረብ አገሮች ከተወጣጡ ሺ ወታደሮች ጋር ተሰልፈው ነበር ሰእስራኤሎች የጦር መሳሪያና ርዳታ በአየር ከቸኮዝሎቫኪያ ይላክ ነበር ከግንቦት ቀን ዌ ዓም ጀምሮ አረቦች ሰኔ ቀን ከቴልአቪቭ የመጀመሪያው የምግብና የመድኃኒት እርዳታ የጫነው አይሮፕላን እስኪደርስ ድረስ ኢየሩሳሌም ውስጥ ተከማችተው ነበር ግንቦት ቀን ሸ ዓም እስራኤል ነዌነተን ስሉ የአሜሪካ መንግሥት በአንድ ሰዓት ውስጥ አሽት ሱብት ልት በኋላ የሩሲያ መንግሥት የጠነከረ የደስታ መግለጫውን ጭምር ላከላት ተከታትሎም ደቡብ አፍሪካና ካናዳ አወቁላት አንግሊዝም ከአሥር ወራት በኋላ አወቀች በነዚህም ወራት ውስጥ ሜስተር ቸርችል ሁኔታው በጥብቅ እንዲጠና መንግሥታቸውን ደጋግመው በማስታወሳቸው ለአንግሊዝና ለአሜሪካ መሸካከር ምክንያት ሆኖ ነበር። እያንዳንዱም ለቤተሰብ ኃላፊ ነውና ሀዐጥታቸውንም የሚጠባበቁበት ይሰጣቸዋል ሆኖም በሶሪያ በኩል ያለው ጠረፋቸው በጣም አስቸጋሪ ነበር ሶሪያውያኖች የሚገኙበት ቦታ ከፍተኛ በመሆኑ በረባዳ በዝቅዝቅ ቦታ ላይ በሚያርሱት እስራኤላውያን ገበሬዎች ላይ ሲተኩሱባቸው ወይም አዝመራቸውን ሲያቃጥሉባቸው እስራኤሎች አሻቅበው ተኩሰው ጠላቶቻቸውን ለማጥቃት በፍጹም አይመቻቸውም ነበር መቸም ቢሆን ጥዋት የእርሻ መሳሪያዎቹን ይዞ በየጠረፎቹ መሬት ለማልማት የሚወጣውን ባሏን ደህና ዋል ብላ ሚስቱ ስትሰናበተው እንደገና ይመለሳል የሜል ተስፋ የላትም ምክንያቱም በተለይ በሶሪያ ውስጥ ሆነው በየጊዜው ወደ እስራኤል ግዛት እየገቡ አደጋዎችን የሚፈጽሙ ሽፍቶች ቁጥር እየበዛ በመፄዱ የእስራኤል የግዛት ወሰኗ ብርቱ ፈተና ያለበት ስለሆነ ነው በተለይም የእስራኤልና የሶሪያ ወታደሮች በግልጽ ጦርነት ሲገጥሙ በከፍታ ቦታ ላይ የተጠመዱት የሶሪያ መድፎች የእስራኤልን መንደሮች በኃይል ለመደብደብ ስለሚመቻቸው ነዋሪዎቹ እጅግ ይሰቃያሉ ይህም ዓይነቱ ሙከራ ሳያቋርጥ ከሩሲያ ወደሶሪያ በሚላከው ከባድ ከባድ መሳሪያ ዐረታንክና ፀረአይሮፕላን ልክ የበዛ ስለነበረ እስራኤላውያን ዓመታት ሙሉ በጭንቅ ኑሮ ውስጥ ነበሩ በተለይም ሶሪያ በየጊዜው የሚላኩላት መሳሪያዎች ከባባዶች በመሆናቸው ተኩስ በተከፈተም ጊዜ አስርና አስራ አምስት ማይል ወደ እስራኤል ግዛት ውስጥ መድረስ ስለሚችሉ እስራኤላውያን የቱን ያህል ሲሰቃዩ እንደነበሩ ከራሳቸው በላይ አብልጦ የሚያውቅላቸው አልነበረም ግጭቱ ብዙ ጊዜ የሚነሳው ደግሞ በመኸር ወቅት ስለነበረ የእስራኤላውያን የኪቡት የእርሻ ማህበር ውጤት ሁሉ በሶሪያ አሳተጎመራ ይቃጠላል ካለፉት ዓመታት ጀምሮ በድንገት በሚነሳው ጦርነት እስራኤላውያን ሴቶችና ሕፃናት ያለምህረት ስለሚደበደቡ ሌሊት የሚተኙበትንም ሆነ ጦርነት ሲጀመር የሚደበቁበትን ምሻግ እያጠነከሩ መሥራት ግዴታቸው ሆነ የአስራኤል የጠረፍ ነዋሪዎች ቤቶቻቸውንና መሬታቸውን እንዲሁም አዝመራቸውን ለማዳን ብቻ ሳይሆን ሚስቶቻቸውንና ልጆቻቸውን ክድንገተኛ ዕልቂት ለማትረፍ መከላከል እንዳለባቸው በሙሉ ልቦናቸው ያምነብታል በቅርቡ የተፈፀመው ጦርነት ሊቀሰቀስ አቅራቢያ በግብፅና በእስራኤል ጠረፍ የነበሩት የተባበሩት መንግሥታት ወታደሮች ቀበሌውን ለቀው ከወጡ በቷላ እንኳ በየጊዜው ግጭት ይነሳ ጀመር አንድ ጊዜ በእስራኤሎች ላይ በደረሰውም አደጋ አምስት መቶ ኤክርስ በሚሆን የእርሻ መሬት ላይ የነበረው የእስራኤላውያን የስንዴ አዝመራ በግብፅ እሳተጎመራ ተቃጥላል ይህም ሆኖ የእስራኤል ወታደሮች የመከላከልና የማጥቃት ናጥነት በወታደር ትምህርት መግለጫ መጻሕፍት ውስጥ ናጹም ያልተጻፈና ማንም የማይገምተው በመሆኑ በቁርጠኝነት ለሚሰማሩት ወታደሮቻቸው ተጨማሪ ኃይለኝነትን ሰጥቷቸዋል ስለዚህም ባለፉት ጊዜያት በተፈፀሙት ጦርነቶችና ግጭቶች ደጋግመው ድል ለመቀዳጀትና የጦር አለቀቻቸውን ለማስመስገን በቅቷል ከ ዓም ጀምሮ የአስራኤል የጦር ኃይል እጅግ ከፍተኛ በሆነ የጦር መሳሪያና ጥበብ ደርጅቷል እያንዳንዱ የጦር ጄኔራል የክፍሉ የጦር ኃይል የሚደረጅበትንና በጠላቶቹም ላይ ድል የሚጐናፀፍበትን ተግባር ሁሉ ማከናወን የመጀመሪያው ኃላፊነቱ ነው አርግጥም ጄኔራል ኢዚር ዊዚማን ለሁሉም ነገር ሊሲራ የሚቸል እቅድ አለን ሌላው ቀርቶ ሰሜናዊውን የመሬት ጫና አንኳን ሊያስወርረን ይችላል አቅዳችንም ልክ እንደ እጡብ ድንጋይ ነው ከፊት ለፊት የሚመጣብን ኃይል በሚጠይቀው ሁኔታ ልክ አንድ ባንድ ሊሠራበት የሚቻል ነው እቅዳችን አስቀድሞ የተጠና በመሆነ ባስፈለገን ጊዜ ሳንቸገር እንሠራበታለን እንጅ ጊዜው ሲደርስ ሐሳብ የሚጠየቅበትና የሚተጣጠና ታላቅ አቅድ አይደለም እንዳሉት የሚተማመነበት የጦር አቋም መሆኑን ብቻ ብንጠቅሰው ሌላውን ሁሉ ትንተና ያጠቃልለዋል በ ዓም መጀመሪያ ወራቶች በከፍተኛ ፍጥነት የተገነባው የእስራኤል የአየር ኃይል ቴልአቪቭ ውስጥ ለሚገኙ የውጭ ዛገር የወታደር መልእክተኞች ያሳዩት የጦር ስልት በንለም ላይ ካሉት በጣም ጥቂት የአየር ኃይሎች ጋር ሙሉ በሙሉ የሚተካከል መሆኑን የተመለከቱና የመሰከሩም ሁሉ በአረቦች ላይ ባስገኘው ድል ላይደነቁበት ይችላሉ ወይም ለእስራኤል ድል አድራጊነት ዋናው ኃይል ይኸው መሆኑን ይመሰክራሉ የአየሩ ሙቀት የመሬቱ ቃጠሉ በእስራኤል ወታደሮች ላይ የሚያስክትለው ለውጥ የለም። ይህን የመሳሰሉት ሚሳይሎች በምዕራባዊያን እጅ ለመግባት ስለቻሉ የሶቪዬትን የመከላከያ እቅድ ለመረዳት ችለዋል ናስር ቴልአቪቭን ለመደብደብ ያዘጋጁት የሚሳይል ክምር ሁሉ አመድ ሆነ በሁለት ሰዓት ከፃምሳ ደቂቃ ብቻ የአስራኤል አየር ኃይሎች የግብዕን የአየር ኃይል ፈጽመው ደመሰሱት ጦርነቱ በተጀመረበት ቀን ብቻ አስራ ዘጠኝ የግብፅ የአየር ሜዳዎች ተደበደቡ የካይሮ ዓለም አቀዓ አይርፕላን ማረፊያም በዚሁ ቀን ጠዋት ተደበደበ በእስራኤል አየር ኃይሎች በሆ ደቂቃዎች ብቻ ከግ የግብፅ የአየር ኃይሎች ውስጥ ከሸ በላይ የሆኑትን እንዳቃጠሉ ገመቱ ከነዚህ ውስጥ የሩቅ ቦንብ ጣዮች ቲዩ የተባሉት አይሮፕላኖች ይገኛሉ ምንም አንኳን በአሳሳች መልክ ልዩ ልዩ ቀለም በተቀቡ ድንኳኖች የተሸፈነ የግብፅ የአየር ኃይሎች ቢናሩም ተራ በተራ እየታደኑ ከመቃጠል አላመለጡም አንዲት የሩሲያ መርከብ በሜዲትራኒያ ባሕር ቁማ በሬዲዮ ቀጥታ ከግብፅ የጦር አዛዥ ጋር የምታደርገውንም ግንኙነት እስራኤሎች ጠልፈው አዳምጠውታል ስለዚህም የአየር ኃይላቸውን ወደ ጆርዳንና ሶሪያ ከማሰማራታቸው በፊት የግብፅን የአየር ኃይል ፍጻሜ ለማረጋገጥ ችለዋል ከዚህ በኋላ የግብፅን የአየር ኃይል መደምሰስ አረጋግጠው እያዘገሙ ከጦርነቱ ወደገቡት አዲሶች ጠላቶቻቸው ደግሞ ኃይላቸውን ለማዞር የሚያስችላቸውን ሁሉ አከናወኑ በ ደቂቃዎች ከሶሪያና ከጆርዳን ጋር ለመግጠም ዝግጅታችንን ፈፀምን ብለዋል ጀኔራል ሁድ ሰኞ ጥዋት የሶሪያ አየር ኃይሎች በሐይፋ አቅራቢያ ይገኝ በነበረ የዘይት ማጣሪያ ፋብሪካ አጠገብ ቦንብ ጣሉ ቀጥለውም በሚጅዶ አየር ኃይል ጣቢያ ላይ ቦንብ ጣሉና ተሽፍነው የነበሩ ጥቂት አይሮፕላኖች አቃጠሉ ወዲያውም እስራኤሎች ተከታትለው በደማስቆ አቅራቢያ የሚገኘውን የሶሪያውን አየር ኃይል ጣቢያ አቃጠሉ ከዚህ ቀጥሎ የጆርዳን አየር ኃይሎች ሰፈር ሲርኪን በተባለው የእስራኤል አየር ጣቢያ ላይ ቦንብ ጥለው የመጓጓዣ አይሮፕላኖችን መሬት እንዳሉ አቃጠሉዋቸው እስራኤሎችም ወዲያውነ አጅሉን በተባለው ቀበሌ የነበረውን የጆርዳንን አየር ጣቢያ ከነራዳሩ አቃጥለው የጆርዳንን የአየር ኃይል አቋም ደመሰሱት ሰኞ ከሰዓት በፊት የእስሪኤል የአየር ኃይሎች ጥዋት ደብድበዋቸው ወደነበሩት የአየር ጣቢያዎች ፄዩው ድብደባ ቀጠሉ በዚህም ጊዜ ጣቢያዎቹ ሌሊት ተጠግነው እንዳያድሩ ልዩ በሆነ ከባድ ቦንብ ፈጽመው አበላሹዋቸው በዚሁ ሳይቁጠቡ ሌሊቱንም ጭምር ሲደበድቡት አደሩ በማግሥቱ የኢራቅ አየር ኃይሎች ናታናያ የተባለውን የአስራኤል መንደር በመደብደባቸው በኢራቅና ጆርዳን ድንበር ላይ የነበረው የእነርሱም የአየር ኃይል መደብር በእስራኤሎች ቦንብ ጣይ አይሮፕላኖች ድምጥማጡ ጠፋ ጦርነቱ በተጀመረበት ማግሥት ድረስ በነበረው ጊዜ ውስጥ እስራኤሎች አይሮፕላኖች አቃጠሉ ከነዚህ ውስጥ ቱ የተቃጠሉት መሬት ላይ እንዳሉ ነበር በገሊላ ባሕር አካባቢ ሲዘዋወሩ ከነበሩት ሁለት አይሮፕላኖች መካክል አንዱ ተመትቶ ስለወደቀባት ሊባኖስ ከጦርነቱ ውጭ ሆነች በሁለት ቀናት ውስጥ በአረቦች የአየር ኃይል ላይ የደረሰ ጠቅላላ ጥፋት ግብፅቫ ቦንብ ጣዮች ኢሉሽን ተዋጊዎች ሱክሆይ ሚግ ሚግ ካቼ ሚግ ዥ የመጓጓዣ አን ኢሉሽን ሚግ ሔለኮፕተር ሌሎች ሔሊኮፕተሮች ድምር ሶሪያ ተ ቦንብ ጣዮች ኢሉሽን ተዋገዎች ሚግቼዌህሁ ሚግ ሚግ ሔሊኮፕተሮች የ ድምር ጫ ጆርን አዳኝ ተዊጊዎች የመጓጓዣዎች ኔ ሔሊኮፕተሮች ድምር ዕፈሀ ውሰጥ ለድ ያይላጋፈ ጎሮ ለታቻ ጋፀረ ሮ ፇቃፕፓቷ ክራ ቅ መወ አልጅ። ጠላቶቻችን በአንድ ጊዜ በተባበረው አረብ ውስጥ የነበሩትን የወታደርና የሲቪል አየር ጣቢያዎች ሁሉ ደብድበዋቸዋል ይህም ማለት ከእነርሱው ኃይል ሌላ የሚተማመነብት ሌላም ነበራቸው ስለዚህም ከኛ ሊሰነዘርባቸው ይችል ከነበረው አፀፋ ለመከላከል አየራቸውን ሰመጠባበቅ ችለዋል ያለማጋነን ወይም ያሰይሉኝታ ጠላቶቻችን ከነበራቸው ኃይል ጊዜ በበለጠ እጥና ደርጅተው ጦርነቱን እንደቀጠሉ መናገር ይገባናል ብለዋል ጠሳቶቻችን ከነበራቸው ኃይል ጊዜ እጥፍ ሃ ያሉትን የፕሬዚዳንት ናስርን ንግግር ቁል ዘፈኑ ይኖረዋል የአየር ኃይሎቻቸው የተፈለገውን ግብ ፈጸመው እንደሚመለሱ ናስር ሙሉ እምነት ነበራቸው በሰዓት ያለዚያም ከዚህ ባነሰ ዕድሜ በጠላቶቻቸው ላይ አንዳንድ ጊዜ ከመብረር ይልቅ በየሶስቱ ሰዓት አንድ ጊዜ ብቻ መብረር እንደሚገባቸው ግብጾች ያወጡትን ከፍተኛ የጦር እቅድ ምሥጢር ኤልአሪሽ ላይ በተደረገው ጦርነት እስራኤሎች ጠልፈው ሰማወቅ በመቻላቸው የጠላቶቻቸውን ዘዴ አስቀድመው ደርሰውበታል እንደ እውነቱ ከሆነ እስራኤሎች የካይሮንና የካናሉን አካባቢ እየዞሩ ከመደብደባቸው ይልቅ ግብጾች ከሲና የጦር ሠፈራቸው እየተነሱ የእስራኤልን ዋና የአየር ኃይል ለመደብደብ በጣም ይቀርባቸውና ያመቻቸውም ነበር ነገር ግን የእስራኤል አየር ኃይሎች ከ እስከ ደቂቃ በሚኖረው ጊዜ ውስጥ የጠላቶቻቸውን ሠፈር ደብድበው ሲመለሱ ግብጾች ከሁለት ሰዓት ይበልጥ ፈጅቶባቸዋል ብዙዎቹ የግብፅ አየር ኃይሎች በቀን ሁለት ጊዜ ሲበሩ ብዙዎቹ የእስራኤል ፓይለቶች ግን በቀን ጊዜ በጠላቶቻቸው ላይ ይዘምቱ ነበር ሰኞ ዕለት በተደረገው ጦርነትስ። እንደዚህም ሦስቱ የባሕር ውስጥ ለውስጥ መርከቦቻቸው ያረጁና በቂ የውጊያ ተግባር ለማከናወን የማይችሉ ነበሩ ከዚህ ሌላ በአሽዶድ መጠነኛ መርከቦች የሚገኙበት የባሕር መደብ አቋቁመዋል አዳዲስ ራዳርና መሳሪያዎችም በነበሩዋቸው መርከቦች ላይ አገጣጠሙ በተቻለው ዘዴ ሁሉ የነበሩዋቸውን የባሕር ኃይሎች አደራጁ መርከቦቻቸውንም በጣም አስደናቂ በሆነ ቅልጥፍና ቀለማቸውን ለዋውጠው በማደራጀታቸው ለተመልካቹ ሁሉ ከፍተኛ አድናቆትን አትርፎአል ያለን ይበቃናል አሮጌና የተበላሽም ቢሆን እንሠራበታለን ብለው ነበር የቆረጡት ጦረን ፈዶመሮ ያላዕራሌና ያፇ ዖራአረ ጦር ዳጋድደሟዕሃሐው ኣሪረ ዓይነት እስራኤል ግብፅ ተዋጊዎች ጠላቂ የባሕር ውስጥ ሚሳይል ተኳሾች የጠላቂ መርከቦች አጥቂዎች ፅ መርከብ ሰርጓጆች « እስራኤል በጣም የሚያስገርምና የሚያስትም የባሕር ኃይል አቋም ይዛ ከደረጀውና ግዙ ከነበረው የግብፅ የባሕር ኃይል ጋር መሰለፏ ነው የእስራኤል የባሕር ኃይል ዋናው ግብ በሚዲትራኒያ ባሕር የሰፈረውን የግብፅን ጦር ለማድከም ነበር የግብፅም የባሕር ኃይል ዋናው ምኞትና ዓላማ ወደ ቴልአቪቭ ከተማ መገስገስ መሆኑን አስራኤሎች ተረድተዋል ግን የግብዕ የባሕር ኃይል ከሜዲትራኒያ እየተቀነሰ ወደ ባሕር ሊሄድ የሚችልበትን ዘዴ አስራኤሎች ፈጠሩ አራት መጠነኛ መርከቦች በኒጊብ በረሃ አሻገር ኢላት ወደተባለው የአከባ ባሕረሰሳጤ ሰሜናዊ አቅጣጫ እስራኤሉች ሰደዱ አነዚህ ትንንሽ መርከቦች በቀን በኢላት ወደብ ሲደርሱ ታዩ የዚያነዕለት ላሶት ደግሞ ጨለማውን ተገን አድርገው እንደገና ወደ ሰሜን ኢላት በረሃ አስር ወይም አስራ አምስት ማይል ያህል ተወሰዱ በማግስቱም በቀን እነዚያው መርከቦች እንደገና ወደ ኢላት ተመለሱ ይህን የባሕር ሰልፍ ደጋግመው በመፈፀፖ ላይ ሳሉ መርከብ ሰርጉዋጆች አጥቂና አዳኝ መርከቦችን ደግሞ ከኢላት ወደ ቀይ ባሕር አቅጣጫ ለቁጥጥር ሰደዳዋቸው በዚህ ጊዜ ግብጾች ይህን ሁሉ ተመለከቱና በ ዓም አእስራኤሉች የፈዐፀሙባቸውን አስታውሰው ሻረም ኤል ሻኪን ሊደበድቡ ነው ብለው ተማመነ ስለዚህም ከመቶ ሰላሳውን እጅ የባሕሮ ኃይላቸውን ግብጾች ወደ ተይ ባሕር አቅጣጫ ሰደዱ ጦርነቱ ከተጀመረ ከሁለት ቀን በኋላ ሁለት አጥቂና ከባድ የግብዕ መርከቦች በተጨማሪ ከሜዲትራኒያ ወደ ቀይ ባሕር ሲላኩ ታየ እስካሁን ድረስ ወደ ቀይ ባሕር የተላከው የግብዕ የባሕር ኃይል ለመላው ለእስራኤል የባሕር ኃይል እጅግ ብርቱና የማይመጣጠን ነበር ሆኖም እስራኤሎቹ በልዩ ልዩ የተቀላጠፈ ዘዴ የባሕር ኃይላቸው ድል እንዲጐናጸፍ አደረጉት ሺ ጦርነቱ ከተጠናቀቀም በኋላ ቢሆን በቀይ ባሕር የነበሩት የግብዕ የባሕር ኃይሎች ወደሚዲትራኒያ ወደባቸው ለመመለስ አልቻሉም ነበር ስዊዝ ካናል በፕሬዚዴንት ናስር ትአዛዝ ተዘግቶ ነበር በኋላም በእስራኤሎች ቁጥጥር ሥር ሆነ ስለዚህ የግብፅ መርከቦች በፖርት ሳይድ ወደብ ለብዙ ጊዜ መጠባበቅ ቢበዛባቸው በደቡብ ቀይ ባሕር በኩል ወደ የመን ባሕር ወደብ ሆዲዳ መሄድ ግዴታቸው ነበረ ሰኔ ቀን ሐሙስ ሊበርቲ የተባለችው የአሜሪካ የጦር መርከብ ከሲና በስተሰሜን በኩል በኤልአሪሽ አቅራቢያ ታየት ስለመርከቢቱ ወደዚያ መቃረብ ከአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በዚሁ ቀን ዘግይቶ የወጣው መግለጫ መርከቢቱ ከስፔን ተነስታ ወደዚያ ቦታ የሄደችው የአሜሪካንን መንግሥት ከመካከለኛው ምሥራቅ ጋር በሬዲዮ ግንኙነት ለማገልገልና በዚሁም ቀበሌ እየለቀቁ የሚወጡትን አሜሪካውያን ለማጓጓዝ ነበር ይላል ነገር ግን በዓለም የሚገኙት የአሜሪካ ኤምባሲዎች ውስጥ የተከመረው የሬዲዮ ግልጋሉት ተቀላጥፎ የመርከቢቱን በዚህ ቀበሌ መመደብ ባሰማስታወቁ ካልተጠበቀው አደጋ ጋር መርከቢቱ ተጋፈጠች በጠራው ሰማይ የእስራኤል አየር ኃይል ከደቡብ ወደ ምሥራቅ አቅጣጫ አምርቶ ከ እስከ ሺህ በሚገመት ርቀት ላይ ሆኖ በቦንብ ድብደባውን ጀመረ ባልታሰበ ችግር ውስጥ የነበረችው መርከብ በመድፍ መልሱን መስጠት ግዴታዋ ሆነባት በዚህ ጊዜ በደቂቃ ጊዜ ውስጥ ሶስት የእስራኤል ፈጣን መርከቦች ደርሰው ተኩስ ከፈቱባት እርስዋም የመልስ ተኩሱዋን ቀጠለች ጥቂት ቆይቶ እስራኤሎች ጦርነቱ ስሕተት መሆኑ ገባቸውና ተኩሱን አቆሙ በዚህ የስሕተት ግጭት የአሜሪካ መኮንኖችና ሴቶች ሲሞቱ ይፎኔቱ ደግሞ ቆሰሉ መርከብዋ ጊዜ ተመታ ነበር ሆኖም በሩቅ የነበረ የእስራኤል ተዋጊ አነስተኛ መርከብ እርዳታ የሚያስፈልጋት እንደሆነ በምልክት ቢጠይቃት የማያስፈልጋት መሆኑን መለሰችለት። ግን ይህን ቀበሌ የእስራኤል ጦር ሊይዘው አይችልም ብለው ግብጾች እንዳመኑበት ሳይሆን በጀኔራል ዩፊ የሚመራው የእስራኤል ብረት ለበስ ብርጌድ ያዘው ብለዋል የእስራኤል የአየርና የባሕር ኃይል የግብፅን የአየርና የባሕር ኃይል ለማጥቃት የጦርነት ቲያትር እንደሚሠሩበት ሁሉ ተራው ደግሞ የእስራኤል የምድር ጦር ሆነ በግብፅና በእስራኤል ጠረፍ ላይ ኩንቲላ በተባለው አቅጣጫ ምናልባት እስከ ሦስት ብርጌድ ቆጠር የእስራኤል ብረት ለበስ ጦር ብቻ ተሰልፎ እንደነበረ ቱ ሊጀመር ጥቂት ሲቀረው ግብጾች በአየር ላይ ሆነው ያነሱት ፎቶግራፍ ሊያረጋግጥ ይችላል በ ዓም እንዳደረጉት ሁሉ ሻረም ኤል ሻኪን ከግብጾች የሚችሉበትን ጠቅላላ የጦር ስልት እስራኤሎች ነገር ግን ይህን የጦር ስልት በሀ ዓም አልሠሩበትም። ምክንያቱም ሻሪም ኤል ሻኪ ከፍተኛ ኃይል በነበረው ጦር የተከበበና ዘመናዊ መገናኛም የተዘረጋበት በመሆኑ ነበር ይህን ቀበሌ እስራኤሎች በ ዓም ከግብዕ ሊቀመ የቻሉት የግብዕ ጦር በሰሜን አቅጣጫ ደካማ ስለነበረ ነው ይህም የሆነባቸው የእንግሊዝንና የፈረንሳይን ወረራ ለመከላከል ከፍተኛ የግብፅ የጦር ኃይል መሽጎ የነበረው በካይሮና በስዊዝ ካናል አካባቢ ስለነበረ ነው በኛ ዓም በተደረገው ከክመቻ ግን ሁኔታው ሁሉ በጣም የተለየ ነበረ ረቡዕ ሰኔ ቀን በተደረገው ጦርነት እንኳ በሻረም ኤል ሻኪ የነበረው የግብፅ ጦር ለመከላከል ያለመቻሉን ግብጾች ተገንዝበውት ቢሆን ኖሮ እስራኤሎች በሰሜን ክፍል ያገኙትን ታላቅ ድል አብረው ለማክበር በወደዱ ነበረ የአስራኤል የጦር ኃይሎኙ ከመድረሳቸውም አስቀድሞ ወታደሮቻቸውን ባነሱ ነበር እስራኤሎች በግዛታቸው በደቡብ አቅጣጫ የተከማቸውን ጦር ከመግጠም በተቀር በዚያ ሰዓት ሌላ ምርጫ አልነበራቸውም ይህ ደግሞ ቢፈጽም ኖሮ የተዘጋው በር በፍጥነት ሊከፍትላቸው ይቻላል አስራኤሉች መቸም ቢሆን መሬታቸው የጦር ቦታ እንዲሆን አይፈቅዱም ጠላቶቻቸውን አሉበት ድረስ ሄደው መግጠም ይመርጣሉ ከዚህም ሌላ ግብጾች ታንኮቻቸውን ብረት ለበሰና መድፈኞቻቸውን በየዲቪዚዮኑ መድበው ስለሚዋጉ እስራኤሎች ግን ብረት ለበስ ኃይላቸውን አንድነት ያሰልፋሉ ይህን ስለመሳሰለው የቹ ዘዴ የእስራኤል ችፍ ስታፍ የነበሩት ጀኔራል ራቢን ሲናገሩ የብረት ለበስ ጦራችንን ብርቱ መከሳከያችን እናደርገዋለን ለጦሩ ሙሉ የብረት ልብስ ይሆነዋል ያንም ይዘን ወደ ጠላቶቻችን መስመር እንገባለን መስመራቸውን ለመያዝ አይደለም ግን ለመበታተንና ተመጣጣኝነት እንዲያንሳቸው ነው ብለዋል። ጦርነቱ እንደተፋፋመ አንድ የእስራኤል ው የነበሩትን ስታሊን የተባሉትን ታንኮች አቃጠሉና ወደ ትረየስ ተኳሾቹ ክፍል ገብተው ደመሰሱዋቸው በዚህ ክፍል ይህን ድል ያገኘው የእስራኤል የታንክ ባታሊዮን ላይ ሳለ እንደገና የግብፅ ታንኮችን አገኘና ጠላቸው ግን ይህ ድል የተገኘው ለጦሩ ከተሰጠው ፕላን ውጭ በዚህ ጊዜ የደቡብ ብርጌድ አዛዥ አንድ ባታሊዮን ጦር ይዞ ርጌድ ድርጅት ተጠናክሮ ከነበረው የግብፅ ጦር ጋር ገጠመ ውም ዙሪያውን ተከበበ ጦርነቱ እጅግ ከባድ ነበረ በብዛትም በጦር መሳሪያ ዓይነት ከሚበልጡዋቸው የግብፅ ወታደሮች ጋር ራኤላውያን በመጨረሻው ቆራጥነት ተዋጉ ጄኔራል ታል በኋላ እንደተናገሩት ከብርጌዱ አዛዥ ጋር ዮ በምንነጋገርበት ጊዜ በአንድ እጁ መትረየስ ይዞ እየተታኮሰ በሌላው እጁ ደግሞ የሬዲዮ መነጋገሪያውን ይዞ ነበር በማለት በዚያ ሰዓት የነበረውን ከባድ ጦርነት አስረድተዋል። ግብጾች ግን አከታትለው ሲተኩሱ አመሹ ሆኖም ከንቱ ነበረ በዚህ ጊዜ የግብፅ ጦር ሠፈር በብርቱ ተደብድቦ ፅሺህ ግብጻውያን በሜዳው ላይ ወድቀው ነበረ ለብቻቸው ተገንጥለው የነበሩት የእስራኤል ታንኮች ከቀረው የብርጌድ ጦር ጋር ለመገናኘት በቻሉ ጊዜ ከባታሊዮኑና ከብርጌዱ ብዙ ጉዳት የደረሰ መሆኑ ታወቀ ስለዚህ ከእስራኤል ደቡብ ግንባር ጦር ሮ የሞቱ ከዚህም ቁጥር እጥፍ የሆኑ ቁስለኞች ነበሩበት ከሰዓት በኋላ በጄኔራል ታል ሥር የነበረው ጦር ወደ ኤል አሪሽ ለመግባት የሚያስቸግረው ነገር ያለመኖሩ ከተረጋገጠ በኋላ በዚሁ ሌሊት ወደ ኤልአሪሽ እንዲሄድ ተዘጋጅቶ የነበረው የአየር ኃይልና የባሕር ኃይል እንዲሁም የአየር ወለድ ኃይል ጭምር ወደ ኢየሩሳሌም ተወሰደ ምክንያቱም የጆርዳን የጦር ኃይሎች በስድስት ሰዓት ላይ ኃይለኛ ጦርነት ከፍተው ስለነበረ ነው። ምክንያቱም በጀኔራል ታል ሲመራ ከነበረው ጦር ጋር በከባድ ውጊያ ላይ የነበረው የግብፅ ጦር ኤልአሪሽ እንዳይገባ ነው እንደተጠበቀውም ግብጾች በኤልአሪሽ የነበረውን ምሽጋቸውን ለማጠንከር ጦር ሰደዱ ይህም ጦር በመካኒክ ቡድኖች የተጠናከረ የብረት ለበስ ኃይል ነበረ ጀብል ለቢኒ እስከተባለውም ቦታ ተቃረቡ ቤርላሕፋን ላይ ሲደርሱ ወደ ግብፅ ታንኮች ገሠግሠባቸው ኃይለኛ ጦርነት እንደገና ፈነዳ የግብፅ ታንኮች ወዲያው ተቃጠሉ ቢሆንም ጦርነቱ አጅግ ብርቱ በሆነ ኃይል ሌሊቱን ቀጠለ ሆኖም በማግስቱ ማክሰኞ በ ሰዓት ላይ የእስራኤል የአየር ኃይሎች ደረሱና እጦርነቱ ውስጥ ገቡ። ሰኞ እኩለ ልት ይ ጊራዲህ በተባለው ቀበሌ መሽጎ የነበረውን የግብፅ ጦር ተን ጦር ደመሰሰው ወዲያውም የሰሜን ብርጌድ ጦር አዛዥ በኤል ውስጥ አንድ ባታሊዮን ታንከኛ ይዞ እንደተጓዘ ተገለጠ ጦርነቱ ከመጀመሩ በፊት የጦር ስልቱ በሚዘጋጅበት ክ ጀኔራል ታል ለችፍ ስታፉ ለጀኔራል ራቢን ኤልአሪሽን በ ሰዓቶቹ ውስጥ መያዝ እንደሚችሉ ቃል ሲገቡላቸው የእስታና አዛም የማፈግፈግ ምልክት እንዳታሳይ ብለዋቸው ነበር ስለሆነም በየቀበሌው ተበታትነው የነበሩት የግብዕ የጦር ኃይሎች በከባድ ሞርተርና በመትረየስ ተኩሱን እንደቀጠሉ ነበሩ ይሁንና የእስራኤል ብረት ለበስ ምድብ ክፍል ከ ሰዓት ይለይ ጊዜ ውስጥ ኒኛውን የግብዕ ዲቪዚዮን ሰባብሮ ወደ ኤልአሪ አመራ ያም ሆነ ይህ ጦርነቱ አለቀ ኤልአሪሽ እንዳትያዝባቸው ግብጾች ጊራዲህ በተባሰቿው ቀበሌ አዘጋጅተውት የነበረው ጦር በሙሉ ተደብድቦ ተሰባበሩዋል ጦሩን ሲመሩ የነበሩትም የእስራኤል ታንኮች በኤልአሪሽ ኔት ከ የነበረውን የግብፅ ጦር እያቃጠሉ ኤልአሪሽ ደርሰዋል ግን ኮ ብርጌድ ጦር በግብፅ ጦር መተላለፊያው ተዘግቶበት ነበር በዚ ጀኔራል ታል ከተጠባባቂው ብርጌድ ጦር አንድ ባታሊዮን ሺ ክፍል እንዲዞርና ወደ ኤልአሪሽ እንዲያመራ ወደሰሜን አ ር ታጥፎ ብርጌዱን እንዲያጠነክር አዘዙ ግን ይህ ረዳት ሙእ ና ክምር በመዋጡ ወደፊት ሊቀጥል የማይቻለው መሆኑን ደራል ታል ባረጋገጡ ጊዜ አንድ ብረት ለበስ ጻክኞ ባቃጽስን ዝክ ወ ው እንዲፄድ አዘዙ ይህም አጀ ና ጊራዲህ በተባለው ቀበሌ ያለውን ነስ ኦዌ ለማጥቃት እንዲቻል ስንቅ ግ ሌላም አስፈላጊ የሚጓዙትን ተሽከርካሪዎች የሚጠብቅና የመገናኛ መስመርም የሚዘረጋ ነበረ ከከባድ ነበልባላዊ ጦርነት በኋላ የሰሜን ክፍል ብርጌድ አዛዥ የግብዕን የተከላካይ ኃይል ሊደመሰስ ቻለ በዚህም ጊዜ ታንኮች ሊቃጠሉ አንድ የባታሊዮን አዛዥና የቡድን አዛኙች ቆሰለውባቸዋል በበረሃው አሸዋ ምክንያት ወደፊት ለመቀጠል ተቸግሮ በመንገድ ላይ የነበረውም ተጠባባቂ ጦር ደረሰና በኤልአሪሽ አየር ጣቢያ ላይ ተኩስ ከፍቶ አስር የግብፅ ታንኮች ስለአቃጠለ አስሩ ደግሞ ወደ ቤርላሕፋን ሽሸት ቀጠሉ ከዚህ ቀን በኋላ በማግስቱ ጎህ ሲቀድ ጀኔራል ታል ሁለት ብረት ለበስ ብርጌድ ኤልአሪሽን መያዙን ሲሰሙ የጭካኔው ጦርነት ብለው ተናገሩ። ወዲያውም ቤር ላሕፋን በተባለው ቀበሌ ወደነበረው የግብፅ ጦር ደግሞ እንዲያመሩ ጄኔራል ታል ትእዛዝ አስተላለፉ የብርጌዱም አዛዥ አንድ ባታሊዮን ታንክ ፄዶ በረጅም ርቀት እንዲያጠቃ አዘዘ ይህም ርምጃ የተወሰደው ጄኔራል ታል ለወታደሮቻቸው ሕይወት ስለሚሜሳሱ ጉዳት እንዳይደርስባቸው ነበር ባለ ሚሊ ሜትር የእንግሊዝ መድፍ ይዘው የነበሩት የእስራኤል ወታደሮች በመሳሪያቸው ጥራትና በመድፈኞቻቸው አስተካክሎ ተኳሽነት በሩቅ መሽገው የነበሩትን የግብፅ ፀረታንኮች ሁሉ ሊደመስሱዋቸው ቻሉ ይህም ጥሩ ውጤት መስጠቱን ጄኔራሉ ስላረጋገጡ ሁለተኛው ባታሊዮን በምሥራቅ አቅጣጫ ወደፊት እንዲጠጋ አዘዙ በዚህ ጊዜ በጣም ዱቂት የሆነው አሸዋ የእስራኤልን ታንኮች ባለማንቀሳቀሱ ለመጠነኛ ጊዜ እስራኤሎች አሳሳቢ በሆነ አደጋ ላይ ወደቁ ሆኖም ሁለተኛው የአስራኤል ባታሊዮን ወደፊት እያጠቃ በመሄዱ ግብጾች ሊቋቋሙዋቸው ሳይችሉ ቀሩ ስለዚህም ፀረታንኮችን ታንኮች የፀረአይሮፕላን ተቆጣጣሪ ራዳርን አቃጠሉና እነርሱ ምንም ጉዳይ ሳይደርስባቸው የግብፅን ምሽግ ሰባበሩት ግራዲህ የተባለችውን የጦር ሠፈር ሲይዙ እንደደረሰው ያለ ዕልቂት አሁንም እንዳይደገም ጄኔራል ታል በመጠንቀቃቸው እስራኤሎቹ ፍጥነትንና ድል አድራጊነትን ያለ ጉዳት ደግመው አገኙ ወዲያውም አንድ የእግረኛ ባታሊዮን በተጠባባቂነት የብረት ለበሱን ጦር አስከትሎ ወደፊት ጉኮው ቀጠለና በዚያ ቀበሌ ለመጨረሻ ጊዜ ከፍተኛ ምሽግ ሠርተው ቤርላሕፋን ላይ የነበሩትን የግብፅ ወታደሮች ማክሰኞ እኩለ ቀን ላይ ድል አደረጉ የጄኔራል ታል ጦር ከሐን ዩኒስንና ራፋን ድል አድርጎ እንደያዘ አንድ የአስራኤል ብርጌድ ጦር ደግሞ ደቡባዊውን የጋዛ ቀበሌ ደብድቦ ያዘና በሰሜን ምሥራቅ በኩል ወደ ጋዛ ከተማ አመራ በየመንገዱ ተከማችተው የነበሩትን የፓለስታይን ነዓ አውጭ ሴ ጦር እየጠራረገ ወደፊቱ ገስግሶ ማክሰኞ ከሰዓት በኋላ በ ለዓት ከ ደቂቃ ከተማዋን ያበከ በኤልአሪሽ ቀበሌ በየመንገዱ ከነበረው ጦር ጋር የእስ ራኤል ብረት ለበስ እግረኛ እየተዋጋ ወደፊት በሚሄድበት ጊዜም ጀኔራል ታል በልዩ ኃይል ማለት በመሐንዲሶች። ጨለማውንም ለብሰው ወደ ጠላቶቻቸው ሠፈር በደረሱ ጊዜ የግብፅ ወታደሮች ሰሜናዊውን ይዞታቸውን ለቀቁ ሆኖም እግረኛው ጦር በታንኮች በከባድ ሞርታርና በመሐንዲሶች እየተረዳ ወደሰሜናዊው የግብፅ መጠነኛ የጦር ሠፈር ደረሰና ከበስቲኋቷላቸው መንገድ ዘጋ ወዲያውም ዐ ሰዓት ሲሆን በአንድ ባታሊዮን ሙሉ ትጥቅ ተዘጋጅቶ ከነበረው ከግብፅ ጦር ጋር ገጠሙ ጦርነቱ የተጋጋለ ነበርና ሰባት የግብፅ ታንኮች ተቃጠሉ ወዲያውም የእስራኤል የጦር አዛዥ የሬዲዮ የአየር ኃይሎች እንዲደርሱለት ጠየቀ ነገር ግን አሸዋውን ነፋስ እያነሳ ወደላይ ሲከምረው ስለነበረ የእስራኤል አየር ኃይሎች ጠላቶቻቸውን ለይተው ሰመምታት አልተቻላቸውም ሆኖም በዐ ሰዓት የእስራኤል አየር ኃይሎች ለኛ ጊዜ ባደረጉት ሙከራ ሊቃናላቸው ቻለ ስለዚህ ወደፊት ወደኤልአሪሽ የሚያደርጉትን ጉዞ ለመቀጠል የሚያስችላቸውን አቅጣጫ ለመያዝና ከ የበለጡም ታንኮች ጋር ተዋግተው ድል ስላደረጉ የጠላቶቻቸውን መንገድ ለመዝጋት የሚያስችላቸውን አቅጣጫ አሁንም ያዙኩዙ ቀጥሉም ወደፊት ሄዱና ከጀበልሊቢኒ የሚወስደውን መንገድ ዘጉ እዚህ ቦታ ሲደርሱ ስንቅና ትጥቅ ይዞ የነበረው ክፍላቸው ደረሰና በአቡአጅጀሔላ መንገድ ፄደው ጠላቶቻቸውን ከሩቅ መጥቃት እንዲጀምሩ ፈቃድ እስኪያገኙ ይጠባበቁ ጀመር ቫሮን በተጨማሪ እግረኞች ታንከኞች የጦር መኪናዎችና ሞርተር ተኳሾች በደቡብ አቅጣጫ በኩል ወደ ኩሲማና አቡአጅሔላ የሚያመራ ጦር ሰደዱ ይህም ጦር ገስግሶ ከንጋቱ ላይ አቅጣጫውን ያዘ በእነዚህ በሁለት አቅጣጫ በተላኩ የጦር ከናሎች ብቻ ከኩሲማ ኤልአሪሽና ጀበል ሊቢኔ ሰግብዕ ወታደሮች የሚመጣውን ርዳታና ስንቅ እስራኤሎች ሊያቋርጡባቸው ቻሉ ቀጥሎም ከአቡአጅጀሔላ የሚሸሸውን የግብፅ ጦር አቋረጡትና የከበባው እቅድ ተፈፀመ ሁለት መንገድ መሪ ሔሊኮፕተሮች በሰሜን አቅጣጫ ሠፍሮ ከነበረው የግብፅ ጦር ከአንድ ማይል በበለጠ ርቀት ላይ አረፉ ዋና ዓላማቸው ልዩ ልዩ የመብራት ምልክት በማሳየት ዋናውን የሔሊኮፕተር ጦር ለመምራትና ጦሩ የሚዋጋበትን አቅጣጫ ለማስያዘ ነበር ማታ የእስራኤል ወታደሮች በርከት ባሉ ሔሊኮፕተሮች እየተሳፈሩ ሄዱ። በዚህም ጊዜ የአከፍኤል ጦር ኃይል ዋና ኤታ ማፐር ጄኔራል ራቢን በሲና የሚገኘው ጦር የፈፀመው ከዚህ ጋር በምንም ሊነጻጸር አይችልም ብለዋል ሰኞ ጥዋት በጆርዳን ሰሜናዊ ይዞታ በሶሪያ ትይዩ የነበረው የእስራኤል ጦር ፍጹም ለመከላከል ብቻ እንጅ ለማጥቃት አልነበረም ምክንያቱም የእስራኤል የጦር ኃይል በብዛት በሲና በረፃ ተከማችቶ የነበረውን ጦር መደምሰስ የመጀመሪያ ዓላማው ስለነበረ ነው የእስራኤሎች እምነትና ተስፋ ግን በአስራኤልና በግብፅ መካከል በሚነሳው ጦርነት ከቶ ምንም ቢሆን ጆርዳን ተካፋይ አትሆንበትም ፇየሜል ነበር ፕሬዚዴንት ናስርና ንጉሥ ሑሰን ግንቦት ቀን በካይሮ አውሮፕላን ጣቢያ ተቃቅፈው ጉንጭ ለጉንጭ ከተሳሳሙ በኋላ ግን ጆርዳን ጦርነቱ ውስጥ መግባቷን ሊተማመነበት ቻሉ በ ዓም በተደረገው ጦርነት ጆርዳን ተካፋይ አልነበረችምሄ ሰጦወደፊትም እንደማትገባበት ጠንካራ እምነት ነበራት ጦርነቱ ከመነሳቱ ተቀደም ብሎ ግን የፕሬዚዴንት ናስርና ንጉሥ ሐሴን የጦር ጓደኝነት መፈራረም የእስራኤል ጦር ሌላ ተጨማሪ ኃይል ማደራጀትና የጦር መስመር ማዘጋጀት አስፈላጊ ሆነበት ስለዚህም አቅጣጫቸውን ብቻ ማጠንከር እንጅ ለጦርነት መሰለፍ እንደማያስፈልግ ሰኢየሩሳሌም ለቴልአቪቭና ለሌሎቹም ብዙ ሕዝብ ለሰሠፈረባቸው ቀበሌዎች ጥበቃ ኃላፊ ለነበሩት ለጀኔራል ናርኪስ ትአዛዝ ተላለፈላቸው ምክንያቱም ጦርነቱን አስራኤሉች በጀምሩት በእስራኤል ይዞታ የነበረው የኢየሩሳሌም ክፍል ፈጽሞ ከግዛቷ ይገነጠልና ሙሉ በሙሉ በጆርዳን ኃይል ይገባል የሚል የጦር ስልት ነበረ በእስራኤል ይዞታ በነበረውም የኢየሩሳሌም ግዛት ውስጥ የነበራት ጦር ከ የማይበልጡ ነበሩ። አቅጣጫውንም ወደ ሰሜን አመራ ይህን አቅጣጫ በያዘው የጆርዳን ጦር ኛው ብረት ለበስ ብርጌድ በሸ ሚሜ በሆኑ ታንኮች የተጠናከረ ነበር ይህ ጦር የእስራኤል የጦር መሪ የተጨነቁበትን የጦር ስልት ለማከናወን የሚቸልና እጅግ በቂ ነበር ከዚህ ጦር ሌላ በተጨማሪ ግንቦት ቀን የኢራቅ የእግረኛ ኃይል በሙሉ በ ታንክ የተጠናከረ ጆርዳን በመግባቱ የእስራኤልን የመከላከያ ኃይል ሥጋት እየተጫነው ሄደ ይህ ጦር በዓይነቱና በብዛቱም ልክ የእስራኤልን ኃይል እስጸመጨረሻው ድረስ ሊደመሰስ የሚችል ነበረ በጆርዳንና በማዲትራኒያ ባሕር አዋሳኝ ያለውን ጠባብ መሬት ለመያዝም ይችል ነበረ ጄኔራል ናርኪስ ምናልባት ጦርነቱ ቢነሳ በእግረኛና በብረት ለበስ ጦር ማውንት ስኮፕስ የተባለው የጥንት የሒብሩ ዩኒቨርሲቲ የነበረውን እና አሁን ኢየሩሳሌምን ከሁለት የሚከፈለውን ቦታ በመገንጠል ከፍተኛውን ቦታዎች ይዘው ሙሉውን ኢየሩሳሌምን ከቁጥጥራቸው ሥር ካደረጉ በኋላ ማውንት ስኮፕስንና ጥንታዊውን ታላቅ ሕንዓ ይዘው ለመከላከል ነበረ ይህ ደግሞ ቀጥተኛ ባልሆነ ዘዴ አሮገውን የኢየሩሳሌም ከተማ ለመያዝ ይረዳ ነበር ይህን ዕቅዳቸውን ከግቡ ለማድረስ እንዲችል በዮርዳናስ ክልል ኢየሩሳሌም ውስጥ ያለውን የጆርዳን የፖለካ ማሶልጠኛ የሚቆጣጠርላቸው የአየር ወለድ ጦር እንደ ሰሲልጋቸው ተረድተዉት ነበር ከዚህም በቀር ጀኔራል ዳያን የመከላከያ ሚኒስትርነቱን ሥልጣን ከመያዛቸው በፊት ስለኢየሩሳሌም እንቅስቃሴም ሆነ ስለሌላው ጉዳይ ለጀኔራል ናርኪስ የሰጡዋቸውን ምክርና ማስጠንቀቂያ ሁሱ ከሚገባ ይጠተቀመብትና ይጠነቀቁቱበትም ጀመረ የጦርነዞ አንቅስቃሴ በተነሳበት ሰሞን ደግሞ የኢራቅ ዲቪዚዮን ጦር በጆርዳን ምሥራቀ በኩል ገብቶ የጆርዳንን ወንዝ እሑድ ማታ ተሻግሮ አማን ደርሶ በግብፅ ጄነራል ሪያድ ሥር የሚታዘዝ መሆነ ታወቀ። ግን ካለፉትም ሆነ ወደፊት ከምናገኘው ጋር ፈጽሞ ተመሳሳይ በመሆነ ተዘለዋል ይሁንና ከጄኔራሉ ቤት ተገኘው ማስታወሻ ይቀጥላል በ ሰዓት የፖሊስ ማሰልጠኛው ጎሃቤት ተያዘ ጦርነቱ ከባድ ነባር ከነበሩን የአየር ወለዶች ሣ ሙተውብናል ፖሊሱን ትቤት ከ በላይ የሚሆነ ኣረቦች ይዘውት ነበር ጠላት ቀድሞ የመሸገውን ሠፈር ለመደብደብ ከጠላት ጊዜ እጥና ጫ እንዲኖር ያስፈልጋል አረቦች ይጆግንነት ተዋግተዋል የፖሊሉን ማሰልጠኛ ትቤት ያዛችን በፊተ በየመንገዱ ብዙ ሰዓት ተዋግተናል ድል አድርገን ትቤቱን ስንይዝ የ አረቦች ሬሳ በየቦታው ወድቆ ነበር የእስራኤል ወታደሮች በሞርታርና መድፈኛ እየተረዱ ከባዱን ር ሠፈር ሰባበሩት በተለይ የፖሊሱን ትቢት ለመያዝ ዋናው ዓላማቸው ነበረሄ በዋታ ትእዛዝ የዘመቱት አየር ወለዶችም ወደፊት ገፍተው የአሜሪካናችን ሠፈር ያኩ ሁለቱ የሬጅመንት ጦር ወደፊት ገፉና በ ሰዓት አምባሳደር ሆቴልን ያዝን ቀጥሉም የአሜሪካኖቹ ሰፊር በሙሉ በኛ ር ሥር ዋለ ጥቂቶች ከጦርነቱ ግንባር የተመለሱ አረቦች ብሳቸውን እየለወጡ በየቤቱ ውስጥ ስለገቡ ቤት ለቤትም ጦርነት ገጠምን አንዳንድ ጊዜ በየአንዳንዱ ቤት ሁለት ሁለት ጊዜ እንገባ ነበር ምክንያቱም ወታደሮቻችን ከቦታ ወደቦታ ይራወጡ ነበርና ነው በዚያ ላይ አረቦች በየቤቱና በየታዛው አያደፈጡ ወታደሮቻችንን ይደበድቡ ስለነበር ከጦሩ ግንባር ይልቅ ይሄ የየቤቱና የየጎዳናው ጦርነት አስቸግሮን ነበር በመጨረሻም ለሬጅመንቱ ታንክ ተሰጠና አስቸጋሪ የነበረውን ሁኔታ ሁሉ አቸንፈን እግረኛ ጦር ወደ ጥንታዊቱ ኢየሩሳሌም አመራ ሯ በ ሰዓት ኡሪ ብረት ለበስ ብርጌድ ጦር እየመራ ራማላህንና ኢየሩሳሌምን ከሚያማክለው መንገድ ደረሰ የጆርዳን ወታደሮችም በዚህ ቦታ ገድበው አደጋ ሊጥሉበት ሲዘጋጁ ደረሰባቸውና ታንኮች አቃጠለባቸጡ የጆርዳን እግረኛ ብረት ለበስ ጦር ለእስራኤል ጦር ቅርብ ስለነበረ በአየር ለመደብደብ አመችቶ ነበረ ወዲያውም እኩለ ሌሊት ላይ ጀኔራል ናርኪስ ለጦር ሚኒስትሩ ባለሥልጣኖች ሞታ ጥዋት ወደ ኢየሩሳሌም እንዲገባ ፈቃድ ጠየቁ ባለሥልጣኖቹ ግን ከለከሉ በ ሰዓት በሙሉ ትጥቅ የደረጀ የአየር ወለድ ኃይል በኡሪ ትዕዛዝ ሥር ሆኖ ላተርን የተባለውን የጆርዳን ግዛት እንዲይዝ ተወሰነ ይህም ቦታ እስራኤል ከደቡብ ምዕራብ የሚያዋስናት ነበር ይህች ቀበሌ አረቦች በብርቱ የሚመሽጉባትና የሚተማመኑባት ስለነበረች በዛ ዓም ፀተፈፀመው ጦርነት እስራኤሎች ቀበሌዋን ሰመያዝ ባደረጉት ጦርነት ከቨ ሺህ የአስራኤል ሕዝብ መካከል ሺህ ሞተዋል እስራኤሎች ይህን አይረሱም በአሁነ በ ዓም ጦርነት ግን በጣም ያነሰ ሕዝብ ነው የሞተው ከጠቅላላው ከ ሚሊዮን ሺህ እስራኤላውያን መካከል ከ ያነሱ ሞተዋል በዚያ ሳይ በአሁነ ጊዜ ጦርነት ቀበሌዋ በቀላሉ በእስራኤል ወታደሮች እጅ ልትገባ ችላለች። ታንኮቻችን ሊገቡ አልቻሉምዶ አእግረኛቻችን ግን ግባቸውን ፈፀሙ በዚህ ሁኔታ ዘመቻው ተፈፀመ የቀረው የማደላደለ ሥራ ብቻ ነበር ስለዚህም የከተማዋ ገዥና አንድ ቃዲ ወደኔ መጡና በከተማይቱ ውስጥ ጦርነት እንዳይከፈት ለመኑኝ የጆርዳን ወታደሮችም ለቀው መጡጣታቸውንና ምንም አይነት የጦር ምሽግ አንደሌላቸው አረጋገጡልኝ አኔም በከተማው ውስጥ ማናቸውንም ነገር በምንቆጣጠርበት ጊዜ ካልተተኮሰብን በቀር ማንንም እንደማንጎዳ ቃል ገባሁላችሁ የከተማው ገዥም ምናልባት ሽፍቶች በከተማው ውስጥ እያደፈጡ ቢተኩሱ ኃላፊነት እንደሌለባቸው ነገሩኝና የጦር ምሽግ ግን እንደሌለ እንደገና አረጋገጡልኝ የሆነ ሆኖ በየቤቱና በየጣራው ቁጥጥር በምናደርግበት ጊዜ ጦታደሮችና መኮንኖች ሞቱብን በ ሰዓት ሞታ በቅዱስ እስጢፋኖስ በር በኩል ገብቶ ከተማውን ያበዘ በ ሰዓት ናርኪስም ሞታን ተከታትለው ገቡ አንዳንድ የተኩስ ድምፅም በሩቅ ይሰማ ነበር በ ሰዓት ጀኔራል ናርኪስና ጄኔራል ራቢ ባርሊቭ ከሞታ ጋር ወደ ቤተመቅደሱ ተቃረቡ በከተማዩቱ ውስጥ የነበረው ዘመቻም ተፈጽሞ ነበረ በ ሰዓት ጄኔራል መሴ ዳያን በድል አድራጊዎቹ ጄኔራሎቻቸው ታጅበው ወደ ጥንታዊቱ ከተማ አመሩና ወደ ቤተ መቅደስ ሄደው እንደጥንታዊያኖቹ እስራኤላውያን ዐልየው በትንሽ ወረቀት ላይ ለእስራኤላውያን ሕዝቦች ሰላም ይሁን ብለው ጽፈው በግንቡ ላይ ለጠፉ ከክርስቶስ ልደት በኋቷላ በደ ዓም ሮማውያን ኢየሩሳሌምን ሲያጠፉ የቤተ መቅደሱ ዙሪያ ግንብ ብቻ አንደተረፈ ይነገቋል ዳያን በቤተመቅደሱ ወመው ወደተቀደሰችው ቦታችን ሎው ከአንግዲህ ወዲያ ተነጥለናት አንሄድም ሲሉ በታላቅ ስሜ ተናገሩ ቪንጎሪዮን ቤተመቅደሱን ሲጎበኙ በከናተኛ ድምፅ በሕይወቴ ከኖርኩባቸው ቀናት የዛሬይቱ ታላቅና የበለጠችም ናት ብለዋል ቀጥለውም የቅድስቲቱን ፃገር በጦር ድል ፎን የሚተርኩት በአንግሊዝኛና አረብ ተጽፈው የተለጠፉት ቃላ እንዲነሱ ጠየቁ ጽሑፎቹ የተለጠፉባቸውን ሕንፃዎች ሳይነካ እንድ ወታደር ቀድዶ ጣላቸው ከጥቂት ቀናት በኋላ በጋዜጠኞች በጉብኝዎች እና ኢየሩሳሌምን ለማየት ሲጓጉ በነበሩ ሁሉ የቤተ መቅደሱ ዙሪያ መተንፈሻ ጠፋበት ወዲያውም በግንቡ ሳይ በሒጢብሩ ባሕል መሰረት ይህ የአግዚአብሔር ቤተመቅደስ ነው የሚል ጽሑና ተቀመጠ ማክሰኞ ሰኔ ፄ ቀን ኢየሩሳሌም ውስጥ ጦርነቱ እንዲጆመር ሲታሰብ ኡሪ ከነበረውተንቀሳቃሽ ብርጌድ ጦር ሁለት ጠይት ብቻ ይዞ የሰሜኑን አትጣጫ በመያዝ ወደ ራማላህ አይዳፃምዎት ታዘዘና ማክሰኞ ከምሽቱ በ ሰዓት ላይ ከተማዋን ለመያዝ ቻለ ኡሪ ስለከተማዋ መያዝ ራሱ የሚከተለውን ማስታወሻ አቅርቡዋል በጨለማ ጦርነት ድል አድርጌ ከተማ ስይዝ በሕይወቴ የመጀመሪያዬ ነው አርግጥ ተላል አልነበረም ፍ መዘክቦ ኣስቸጋሪ ሁኔታ አጋጥሞናል አንድ ባታሊዮን ታ ከ ሮን በየአቅጣጫው ተኩስ ከፈትንና ወደ ራማላህ ገሰገስን ከተማዋ ከዳር እስከዳር ተመላልሰን አቋረጥናት ቀስብቀስም ተኩሱ ጋብ ቢልም አልፎ አልፎ ባዙቃ ይተኮስ ነበር ይኸውም የጠላት ጦር ፈጽሞ እንዳልተደመሰሰ ምልክት ሊሆነን ቻለ ግን አንድ ሰዓት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ከተማዋን ፀጥ አደረግናት ሁሉንም ነገር ካስተካከልቅኝ በኋላ ወደ ሰሜንና ደቡብ ለመር አቅጣጫ ያዝን ጥዋት ከተማይቱ ዓጹም ፀጥታ ገ የኡሪ የጦር ክፍል ራማላህ የተባለችውን ከተማ ይዞ ከደቡብ ክፍል ናብለስ ወደተባለቸው ቀበሌ በማምራት ላይ በነበረበት ጊዜ ደግሞ በሰሜን ለሚገኘው የእስራኤል ጦር አዛዥ በብርጋዴር ጀኔራል ኢላዛር ሲመራ የነበረው ጦር ጀኒን የተባለችውን መንደር ከደቡብ ክፍል ገነጠላት የእስራኤል ኃይሎች ተባብረው ናብለስን ለመያዝ እቅድ አውጥተው ነበር ይህችን ከተማ ከጆርዳን ምዕራብ ሸለቆ ደጋዎች አንደኛዋ ነች በዚህች ከተማ ሆኖ የእስራኤል ምዕራባዊ ሸለቆ መቆጣጠር ይቻላል ሰኞ ከሰዓት በቷላ በ ሰዓት ላይ በጄኔራል ኡላዛሪስ ሲመራ የነበረው በልዩ ልዩ መሳሪያዎች የተጠናከረ የእስራኤል እግረኛ ብርጌድ በታንክ እየተረዳ የጆርዳንን ሰሜን ክፍል ተሻገረና ጀኒን የተባለችውን ከተማ ለመያዝ ተቃረበ ከዚህም ሌላ ራማት ዳቪድ በሚል ስም የሚጠራውን የእስራኤል ዋና የአየር ሠፈር በሩቅ ሆኖ ሲደበድብ የነበረውን የጆርዳን መድፈ ን ርሽ ኛ ክፍል ለማጥቃት። የጀኒን ሰሜናዊ ክፍልን አንድ ብርጌድ የእስራኤል ጦር ሰኞ ሌሊት ጥሶ ገባና ናብልስ በተባለችው ከተማ በስተጀርባ ለመግባት አመራ በዚህ ወቅት አንድ ባታሊዮን የጆርዳን ብረት ለበስ ጦር በጆኒን አካባቢ በከባድ ጦርነት የነበሩትን የአረብ ዜጐች ለመርዳት በናብልስ በኩል አለፈ የእስራኤልም ጦር በሰሜን ምዕራብ በኩል ወደ ናብልስ እንዳይገባ ለማገድም ነበር ሆኖም የጆርዳን ጦር ከተባለው ቦታ እንደደረሰ የእስራኤል ጦር ቀደም ገብቶ ምሽግ ይዞ ነበርና ጦርነት ገጠሙ በዚህ ጊዜ በሰሜን በኩል ሲያመራ የነበረው አንድ ባታሊዮን የእስራኤል ጦር ገባና ናብልስ የተባለችውን ከተማ በእጁ አደረገ ጄኔራል ኢላዛር በመጨረሻ በሰጡት አስተያየት ጆርዳናውያን ዋናውን ትግላችንን ከማስታወስ ቸል ብለው ነበር ብለዋል የአስራኤል ሚራዥ አስደናቂው ጀትና ሌሎችም የጦር አይሮፕላናች ያለምህረት ቀንና ሌሊት የጆርዳንን ጦር መደብደብ ጀመሩ አይሮፕላኖቹ ከልክ ባለፈ ፍጥነት በመመላለሳቸው አጥቂነታቸውም የጆርዳንን ጦር ብቻ ሳይሆን የራሳቸውንም ጦር አሳስተው ደብድበውታል ይሁንና የጠላቶቻቸውን መንገድ ሁሉ ዘጉባቸው ስለዚህ የጆርዳን ብረት ለበስ ጦር ሊንቀሳቀስ አልተቻለውም ነበር ስንቅ መድኃኒት መሳሪያና ተተኪው ጦር ሁሉ በየደረሰበት ቆመ ብዙዎቹ የጆርዳን ታንኮች ያለነዳጅ ቀሩ ተሽክርካሪዎቻቸውም በየመንገዱ በመቆማቸው ለእስራኤል ታንኮች ድብደባ ምቹነት ነበራቸው ስለዚህም እስራኤሎች የጆርዳን ታንኮች አቃጥለው ከዱ የሚሜሆኑ ማረኩ ጄኔራል ኢላዛር እንዳስታወቁት ሺህ የጆርዳን ወታደሮች የተገደሉ የቀሰሉና የተማረኩ መሆናቸው ታምናበታል። ማንም ይህን ቢገምትና ተስፋም ቢያደርግ አይፈረድበትም ባለፈው ጊዜ የሆነ ነገር ነውና በዚያ ላይ የእስራኤል አየር ኃይል የደረጀው ከፈረንሳይ ፃገር በተሰሩ አይሮፕላናች ነው የጦርነቱ ወሬ ፓሪስ እንደደረሰ ሕዝቡም በሐሳብ የእስራኤል ደጋፊ ሆኗል የሴማዊያን ተቃዋሚዎች እንኳን የጽዮናውያን ዕድል አሳሳቢ ሆነበት በፈረንሳይ የሚኖሩ አልጀሪያውያን ደግሞ እስራኤል ትጥፋ እያሉ ይጮኹ ጀመር የፈረንላይ መንግሥት ሕዝቡ በእስራኤል ላይ የሚያሳየውን ሁሉ ከተመለከተ በኋላ ነገሩን በጥንቃቂ ማጥናት ያበ ከዚህ በኋላ ፕሬዚዴንት ደጎል ከአስራኤል ወዳጅነት ይልቅ የመካከለኛው ምሥራቅ የወደፊት ጠቀሜታው ዋና አስፈላጊያቸው መሆሦኙን በመተማመን ፈረንሳይ ገለልተኛ እንደምትሆን አስታወቱ በዚህ ጊዜ ሰኔ ቀን የፈረንሳይ ፖለቲካ ሐተታ አቅራቢ በቢቢሲ ቴሌቪዥን ፕሮግራም የሚከተለው አስተያየት ሰጠ ያጃ ፍም ሃሪው ያምሳሦ መፖፓሃሥታ ዕአመራረ ሥሃ ሥጳጣሃ ፈሰሃዕው መፇሥታሦ መሳዕቋ ዖሥሥሠሥሪሪ ዖነመሪፈረ መሠሂታሮፎ ይታ ያያመነናኙ ፈይጠሪወረም ደ ሟሰዖፇታ ፇቃሃ አቋምና መፆ ሃገናው ሕጆ ያረሪሷይ አገያዘ ዖሟያሖ አዕሦሳታያ ዖያላኋዕራሌሰሳፇ »ዕሃ ቦዖመናሂ መያምፖ ያሆማሟመያሆታ ይታ ዖሟታደይው ለምንታ ዜይ መድያ ዳዖሃጎ ዖሟሄጄድ ለፉቅ ይፇቕታሳ በመጨረሻም ፕሬዚዴንት ደጎል የገለልተኝነት አቋማቸውን መከለስ ጦርነቱን መጀመሪያ ባስነሳው ፃገር ላይ የሚፈርዱ ሆናቸውን ገለጹ ጦርነቱን አስቀድሞ ማን እንደጀመረ በዚያን ጊዜ ጣርቶ ያወቀ ማንም ስላልነበረ የፈረንሳይ መንግሥት በመጨረሻ ደ መካከለኛው ምሥራቅ ምንም ዓይነት መሳሪያ እንዳይላክ አወ ረንሳይ መሳሪያ በደረጀው በእስራኤል መንግሥት ላይ ደጎል ተከተሉትን አስተሳሰብ በመውቀስም በብዙ ተመልካቾች በኩል ልዩ ዩ ትችት ፈጠረ ፕሬዚዳንት ቲቶ ሰኔ ቀን በቢዩና ነበሩ የድሮ ወዳጃቸው ኔል ናስር መንግሥትና በእስራኤል መንግሥት መካከል ጦርነት ስተሱን እንደሰመ እስራኤልን በወራሪነት አስተሳሰብ ተመለከ ኒስት መሪዎች መካከል እስራኤልን በመቃወም ለአረብ አገሮች ሉ እርዳታ ለመስጠት ቃል የገቡ ቲቶ ናቸው ሰኞ ጦርነቱ እንደተጀመረ አስራ አንድ የአረብ ፃገሮች የናስር ደጋፊዎች መሆናቸውን አስታወቁ እነርሱም ጆርዳን ሶሪያ ሏባነን ሊባኖስ ኢራቅ ሳውድ አረቢያ ኩዌት አልጀሪያ ሞሮኮ የመን ሱዳንና ቱኒዚያ ናቸው ሆኖም ከነዚህ ፃገሮች መካከል ጦርነቱን ሙሉ ለሙሉ የገጠመችው ጆርዳን ነበረቹ ያለፈቃዳቸው በሌሉቹ ጐትጓዓችነት ጦር ሠራዊታቸውን ለጦርነት ያሰማሩት ንጉሥ ሑሴን በጊዜው በነበራቸው ኃይል ጦርነቱን ገጥመው የክብር አባልነታቸውን ድርሻ ፈጸሙ ከአረብ ሃገሮች መካከል ማናቸውንም ጥፋትና ዕልቂት ሰማድረስ በጥብቅ የምትጣጣረው ሶሪያ ጦርነቱ እንደተጀመረ ለሁለትና ሶስት ቀናት በተቻላት ሁሉ ተፍጨርጭራለች በከፍተኛው ቁልና ቦታ የነበሩት ወታደሮችዋ ወደ እስራኤል ድንበር ተኩሰዋል መልሱ ግን መጨረሻቸውን አፋጠነባቸው እንደዚሁም ሊባኖስ የተቻላትን ያህል ሞክራለቹ በመጀመሪያው ቀን ጦርነት በመካከለኛው ሊባኖስ ግዛት ሲበር የነበረውን ጀት ለመጣል አንድ የሊባኖስ ፓይለት ወደ ሰማይ ወጥቷል ኢራቅም በበኩሏ አንድ ዲቪዚዮን ጦርና ታንኮች ወደ ጆርዳን ሰዳለች ሆኖም ኢራቃውያን በጦርነቱ ሜዳ ውስጥ ከቶ አልታዩም የጦር ማቆሙ ትዕዛዝ ከተላለፈም በኋላ እንኳ ተቀባይ አንዳጣ እንግዳ ለብቻቸው እንደሠፈሩ ነበሩ ኢራቅ እስራኤልን የሚረዳ ማናቸውም ሃገር በኢራቹ ላይ ወረራ እንደፈፀመ ይቆጠራል ብላ በእስራኤል ላይ ጦርነት ካወጀች በኋላ የአየር ኃይሎችዋ ሰባት የአስራኤል አየር ኃይሎችንና ቴልአቪቭን በቦንብ መደብደባቸው ተነገረ ግን ከሁለቱ ወሬ አንዱም እውነትነት የለውም የሳውዲ አረቢያ ንጉሥ ፋይሳል በፓሪስና በለንደን ከመንግሥታቱ ባለሥልጣኖች ጋር በወዳጅነት እንግድነት ላይ እንዳሉ ጦርነቱን በመስማታቸው የ ሚሊዮን ፓውንድ የጦር መሳሪያ የሚረዱ መሆናቸውን ለናስር አስታወቁ ወኃድምቻቻ ለረጋቻ ምሃ ሃፅሰፈው ጠተያቻቻውፇ ሪመፇጠም ወፖደሮቻቻ መደ ደሪዩ ታሥዎሳ ሲል የመካ ሬዲዮም ለፈፈ ስለዚህ ጦር ጉዳይ ግን አስራኤሎች የሚያውቁት አልነበረም ዘዴኛው ብልሁ ንጉሥ ፋይሳልም እስከ ሐምሌ ፅ ቀን ድረስ በአውሮፓ መቆየታቸውን መረጡ የኩዌት ፕሬዚዳንት አሚር ሼክ ሳባህ ስለጦርነቱ ፓለስታይንን በያዙት ጽዮናውያን ጋንጎችና በኩዌት መካከል ጦርነት ተጀምሯል የመስዋፅትነትም ሰዓት ደርሷል ሲሉ አስታወቁ አሚሩ ከጦርነቱ በፊት አንድ ራሱን የቻለ የጦር ጓድ በሻረምኤልሻኪ በኩል ሆኖ እንዲጠባበቅ ወደ ግብዕ ሰደዱ ቀጥሎም ለጦርነቱ እርዳታ ይሆን ዘንድ ኩዌት ለግብፅ ለኢራቅ ለጆርዳንና ለሶሪያ የገንዘብ እርዳታ ለግሳለች የገንዘቡም ልክ ሚሊዮን ፓውንድ እንደነበረና በተጨማሪም ለግብፅና ለጆርዳን ሚሊዮን ፓውንድ መስጠት እንደነበረባት ታውቋል ሌሎች የአረብ ፃገሮች ደግሞ የአሜሪካንና የእንግሊዝን ኤምባሲዎች ቆንስላዎች ቤተመጻሕፍትም በመሰባበር ፌጄስር ያላቸውን ድጋፍ ገለጹ። ይቸታና ሥጋት አደረበት በዚሁ ምሽት ደግሞ ንጉሥ ሑሴን ወደ ሄዱ የሚል ያልተረጋገጠ ወሬ ተሰማ ሰኔ ቀን የፀጥታው ምክር ቤት መ የገበል የቋር ማቆሙን ትዕዛዝ መቀበሏን ዋና ፀሐፊው ዎ ዜ የአረብና የሶቪዬት መልእክተኞች እጆግ ተገረሙ ሲና የሞት መንጋጋ ጦርነቱ በተጀመረ ሰዓት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ የእስራኤል ኃይል ስዊዝ ካናል ደረሰ ወታደሮቹም ለመጀመሪያ ጊዜ እንቅልፍ አልቻሉም ወዲያውም ተነስተው በመገናኛ ሬዲዮ ሪፍ ባል ሬዲዮ የመረጃ ወሬዎችን ጥዋት ከጀኔራል ታል ጋር ተገናኝተው ጆበል ሊቢኒ በተባለው ቦታ ሆነው እስከ ስዊዝ ካናል ያለውን ጦር እየደመሰሱ ካናሉን ሊይዙ የሚችሉበትን የጦር ስልት አዘጋጁ በጦር እቅዱ መሠረት የጀኔራል ታል ኃይል ወደፊት ገስግሶ ነህ ሲቀድ ቤርሐማን ያዘ በዚህ ቦሂነት እጅግ ከባድ የነበሩና ብዙዎችም የታንክ መቃወሚያ ማቃጠያ የግብፅ ልዩ የታንክ መሳሪያዎች ተቃጠሉ ከዚህ በኋላ ተጠባባቂው የጀኔራል ታል ጦር የምዕራቡን አቅጣጫ ይዞ ወደ ቤርጅጋፋፍ አመራ በዚህ ጊዜ በየመንገዱ አደጋ ለመጣል አድፍጠው የነበሩትን አሁንም ዘመናዊና ለጦር ሜዳ በጣም ጠቃሚ የሆኑትትን የግብፅ ታንኮች ደመሰሱዋቸው የእስራኤል ኃይል ታንኮቻቸው ቢቃጠሉም ወደ ቤርጅጋፋፍ የሚያደርጉትን ፈጣን ጉዞ ለመቀጠል በቅተዋል በጄኔራል ዩፊ የሜታዘዘው ብረት ለበስ ብርጌድ ደግሞ በ ሰዓት ጉዞውን ጀምሮ በ ሰዓት ቤርሐሰንህ የተባለውን ቀበሌ ለመያዝ ቻለ አንድ በጀኔራል ዩፊ ሥር የነበረ የጦር መኮንን የሜትላን በር ለመያዝ ፈጣን ሩጫና እሽቅድድም አድርገናል የሜትላ በር በእስራኤሎች ዘንድ የታወቀች ናት ከሸ ዓመታት በፊት በጀኔራል ሻሮን ሲመራ የነበረው የእስራኤል አየር ወለድ ጦር በተፋጠነ የጦር ስልት ይዙዋት ነበር በሯ ኪሎሜትር ርዝመት አላት። ቁስለኞቹ ከጦርነቱ ሜዳ እንደተወሰዱ ጥዋት የአየር ወለድ የሕክምና ክፍል ኤልአሪሽ ደረሰላቸው ከቆሰሉ ከፄ ሰዓት ተኩል በኋላ ቢሆንም የመጀመሪያ ርዳታ ተደርጎላቸው ወደ ቴልአቪቭ ሆስፒታል ለመወሰድ በቁ ከሁለት ሰዓት ተኩል ጦርነት በኋላ የእስራኤል ባታሊዮን አንድ ኪሎ ሜትር ወደኋላው እንዲያፈገፍግ ታዘዘ ግን ወዲያውኑ መካከለኛ ኃይል ያለው ታንከኛ ተላከለት በዚህ ጊዜ የባታሊዮኑ አዛኝ ምንም አይነት ልዩ ስልት ሳያዘጋጅ የለቀቀውን አንድ ኪሎ ሜትር መሬት ለመያዝ የመልሶ ማጥቃት ውጊያውን ገጠመና አስር የግብፅ ታንኮች አቃጠሰለ ጄኔራል ታል የግብፅ ወታደሮች እንደገና ያደረጉትን ሙከራ አንደሰሙ አንድ ብረት ለበስ ብርጌድ ጦር ሰደዱ በተነደፈው የመክበብ ስልት መሠረት እስራኤላውያን ምሽጋቸውን ያዙና ሙሉውን የግብዕ ብርጌድ ፈጽመው ደመሰሱት የግብዕ ጦር ከምሥራቃዊውና ከመካከለኛው ሲና ወደ ሜትላ ማምራት ጀመረ ሜትላ ከሁለት ቀናት በፊት በአስራኤል ወታደሮች ተይዞ በሩ መዘጋቱንም አልሰማም ነበር ከየአቅጣጫው ከየምሽጉም እየወጣ ወደዚያ ቀበሌ የሚያደርገውን ጉዞ ሲቀጥል የእስራኤል አየር ኃይሎች በመትረየስ በሮኬት በከፍተኛ ፈንጅ ጨረሱት ስለዚህ በጄኔራል ዩፊ የሚመራው ብርጌድ ጦር አጨዳውን ጨረሰ በኮሎኔል ኢስካ ሲመራ የነበረው ጦር ደግሞ ቀንና ሌሊት በጦርነት ተጠምዶ ነበርና ወታደሩ ሊፈታ ሊበታተን ተቃረበ ሜትላም በደረሱ ጊዜ ጦር ለማደራጀትም ሆነ ለዕረፍት ጊዜ አልነበራቸውም ለማምለጥ በሚሽቀዳደም የግብፅ ጦር ተከበዋል በእግርና በመኪናው ወደ ካናል የሚሸሸው ጦር ብዛት እንደ አቧራው ሸፍኖዋቸዋል ኢስካም ፈጽሞ የተከበበና በከባድም ጭንቅ መሆኑን ለጀኔራል ዩፊ በሬዲዮ አስታወቀ ወዲያው ሁለተኛው ብርጌድ ጦር ሰእርዳታ ተላከለት ጦሩ በጨለማ ባደረገው ጉዞ ለማምለጥ ወደ ሜትላ ሲገሰግስ ከነበረ የግብፅ ታንከኛ ጋር ተጋጠሙ በጨለማውና በአቧራዋማው ቀበሌ ወዳጅንና ጠላትን ለመለየት ፈጽሞ አልተቻለም የእስራኤል ጦር አዛዥም ከጠላቶቻቸው ጋር በአንድነት ጉዞአቸውን እንዲቀጥሉ ለወታደሮቹ ትዕዛዝ ሰጠና ለጥቂት ጊዜ ያህል አብረው በአንድ አቅጣጫ ፄዱ በቷላም የታንከኛውን አዛዥ ወደ ቀኝ ታጠፉና ሂዱ በየመንገዱ ያገኛችሁትንም በሉት ብሎ አዘዘ ስለዚህም የእስራኤል ታንኮች ከፊታቸው የነበሩትን የግብፅ ታንኮች አጋዩ የኢስካ ጦር ሙሉውን ሌሊት በከባድ ጦርነት አደረ አንድ ወታደር እንደተናገረው የነበራቸው ነዳጅ ለሁለትሁለት ጊዜ የሚሆንና ለመትረየሶቻቸውም ከግማሽ ሳጥን የሚበልጥ ጥይት አልነበራቸውም ወዲያውም የአየር ኃይሎች ባደረጉት ወረራ በስሕተት ሁለቱን የእስራኤል ታንኮች ደበደቡዋቸው ሆኖም የግብፅ ያፎ ታንኮቻቸውና ተሽከርካሪዎቻቸውን እየጣሉ በእግር ሽሸት መሩ ጀኔራል ዩፊ በሜትላ በር ስለተደረገው አሰቃቂ ጦርነት በዚያ ቦታ ለየ ቀናት ያህል በመከላከል ላይ ነበርን። ያሉበትን ምክንያት ሲያስረዱ ሩሲያኖች ለሶሪያውያን በሬዲዮ ሲያስተላልፉ የነበረውን መልእክት ለማስረጃ ያህል አቅርበው ወደ ባላገሮቹ የሚደረገው ተኩስ ይቁም ወደ ወታደሮቹ ተኩሱ የሚለውን ጠቀሱና ሌላው ከሬዲዮ የተጠለፈው ደግሞ ጥቁሮቹ ሸሹ ሄዱ ወደዚያ ይላል ይህንም ነገር የእስራኤል የመረጃ ሹም ጀኔራል ያሪቭ እርግጥ ነው ይህ መልእክት የበጐች ነበር ብለዋል ጄኔራል ኢላዛር የሶሪያ መድፈኞች በሩሲያውያን ልዩ መልእክት ሲመሩ እንደነበረ በተጨማሪ አብራርተዋል ቅዳሜ የአስራኤል የጦር ኃይሎች ለእርዳታ የሚተኩበትን አቅጣጫ ሁሉ ለመያዝ ቻሉ ሌሊትም ብርጌድ ጦር በሶሪያ ከፍተኛ ቦታዎች ላይ አሠፈሩ ስለዚሁ ጦርነት ጀኔራል ኢላዛር በኋላ በሰጡት መግለጫ በዚያ ሌሊት ድል ለማድረግ የሚያስችለንን እቅድ ሁሉ ወደፊት በመግፋት ልናበላሸው አልፈቀድንም ነበር ብዙ ሌላ ችግር ነበረብን በሚቀጥለው ቀን ለምናደርገው ድብደባ ለመዘጋጀት ብርሃዛን ፀሐይ አስፈልጎን ነበር ብለዋል በማግስቱ ጥዋት በአየር ኃይሎቻቸው እየተረዱ የእስራኤል ወታደሮች ወደ ኩናትራ ጉዞ ቀጠሉ ጎህ ሲቀድ አዲሱ የእስራኤል ብረት ልብስ ጦር ቴልታማራ በተባለው ቀበሌ የነበረውን የሶሪያ ጦር ደበደበ ይህ ክናፍል ሳንያስ የተባለችውን መንደር በያዘው ተገንጣይ ጦር ይረዳ ነበር ከዚያም በኋላ በሶሪያና በሊባኖስ ግዛቶች አዋሳኝ የነበረውን ርዝራዥ ጦር ጠራርጐ ወደ ምሥራቅ አቅጣጫ ተመለሰና ማሳዳ የተባለችውን ከተማ ያበክ ን ኩናትራን ለመያዝ የነበረበትን ከፍተኛ የጦር መቋቋምና የተራራዎች ገደላ ገደል የአስራኤል ጦር ድል እያደረገ ፄደና ቅዳሜ በ ሰዓላ ኩናትራን ያዘ።