Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
በየአካባቢው መሬት መያዝ ይወዱ ስለነበረ የመሬት ከበርቴ ምሳሌ ከመሆናቸውም በላይ ሁኔታው ከብዙ ሰው ጋር አጋጭቷቸዋል።ድውድጩጫቻቿሮ ሬሙመሬዉልዉ ሠላጣዳናኩ ባከህርፎጽጮፍ ጭቅቁልዶል ሰስሰስሙቅፍዙ ትክለ ሰውነት ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ለራሳቸውና ለኢትዮጵያ ክብር ብለው ሰማንያ ዓመታቸውን አክብረው ከሥልጣን ዘወር ብለው ቢቆዩና ሞትም ሲመጣ በይፋ የኢትዮጵያ ሕዝብ እያለቀስ በቀበራቸው ኖሮ ምንኛ ታሪክ ያምር ነበር። ጄኔራል ጽጌ ዲቡ መቃብር እስጢፋኖስ ቤተ ክርስቲያን በሌሊት የተቀብሩ መሆናቸውን ነው ኢትዮጵያን የመሰለ አንድ ባለታሪከ አገር ዓመት ያስተዳደረውን መሪ ሲሆን እስከ ዕለተ ሞቱ ታሪክ ይፍረደው ብሎ በክብር ማስቀመጥ አለበለዚያም ፍርድ ላይ አቅርቦ ተገቢውን ፍትሕ መስጠት በተገባ ነበር። ይህ ዓይነት ሁኔታ በአገራችን ታሪክ የተደጋገመ ነው።
እነሱም ልዕልት ተናኘ ወርቅ ልዑል አልጋ ወራሽ አሰፋ ወሰን ልዕልት ዘነበ ወርቅ ልፅልት ፀሕይ ልዑል መኮንን ልዑል ሣሀለ ሥላሴ ናቸው ልፅልት ተናኘ ወርቅ ልዕልት ተናኘ ወርቅ ጥር ቀን ዓም ተወለዱ ልዕልት ተናኘ ወርቅ ራስ ደስታ ዳምጠውን አግበተው ስድስት ልጆች አፍርተዋል። ነህ ሽ መ ልዕልት ዓይዳ ደስታ ራስ መንገሻ ሥዩምን አግብተው ዝዙ ልጆች ወልደው አሁንም በሕይወት ይገኛሌ ሦ ሃሬር አድማሜራል እስክንድር ደስታ ዲ ጨጨ ዮኛተዳቨፃቱጭ ኃይል ሥላሴ ልጆች ልዑል አልጋ ወራሽ አስፋ ወሰን ልዑል አልጋ ወራሸ አሰፋ ወሰን ሐምሌ ቅን ዓም ተወለዱ ልዑል አልጋ ወራሸ አሰፋ ወሰንና ልዕልት መድፈሪያሽ ወርቅ አበበ እሳቸውም የራስ ሥዩም መንገሻን ልጅ ልዕልት ወለተ እሥራኤልን ። ሞቱ ልዑል አልጋ ወራሽ አስፋ ወሰን ከልዕልት ወለተ እሥራኤል ጋር ከተፋቱ በኋላ ከልዕልት መድፈሪያሽ ወርቅ አበበ ጋር ተጋብተው ልዕልት ማርያምሥና ልዕልት ስሂን ልዕልት ሥፍራሽ ወልደዋል ልዑል ዘርዓ ያዕቆብ መጨጭዘሀ ዘጭ ባካ አበ መመመ ዮቴዳዱፅዊ እዶልል ሓላሱ ልጆጭው ልዑል ዘርዓ ያዕቆብ በ ዓም የንጉሠ ነገሥቱ አልጋ በተነቃነቀበት ወቅትና ልዑል አልጋ ወራሽ አስፋወሰንም ታመው እንግሊዝ አገር በነበሩበት ጊዜ ተጠባባቂ አልጋ ወራሽ ተብለው ሕምሌ ቀን ተሾሙ ልዑል አልጋ ወራሽ አስፋ ወሰን በስደት እያሉ አምኃ ሥላሴ ተብለው መንገሣቸውን ይፋ ቢያደርጉም ኮሎኔል መንግሥቱን በግል ከማስደንገጡ በሰተቀር ምንም ለውጥ አላመጣም ከዚህ ዓለም በሞት ሲለዩ ልጃቸው ተጠባባቂ አልጋ ወራሽ ልቡል ዘርዓ ያዕቆብ በጤና ጉድለት ምክንያት ሊተኳቸው አልቻሉም። ጃንሆይ ልዑል አልጋ ወራሽን እንደ ልዑል መኮንን አያስጠጉም ነበር። ምንም እንኳን ልዑል አስፋ ወሰንን አልጋ ወራሻቸው አድርገው አፄ ኃይለ ሥላሴ ቢሾሙዋቸውም እምብዛም ስለማያፈቅሯቸው በመካከላቸው አለመግባባት ነበር ሕዝቡ በሙሉ አልጋ ወራሽ አይነግሥም እያለ እንደዘበት ይናገራል። ይሁንና ልዑል አልጋ ወራሽ አስፋ ወሰን ኃይለ ሥላሴ የወሎ ገዥ ከመሆናቸውም በላይ ንጉሥ ነገሥቱ በአገር ውስጥ በማይኖሩበት ወቅት የመንግሥቱን ኃላፊነት ይዘው ይጠብቁ ነበር ጃንሆይ አልጋ ወራሻቸውን ወደ ኋላ ላይ ንጉሥ ብለው ለመሾም ቀርቶ እስከመጨረሻው ድረስ በካቢኔያቸውም እንኳን አላሳተፏቸውም። ይህንን ዑኔታ የተረዱ ባሰሥልጣኖች በጃንሆይና በአልጋ ወራሹ መካክል የነበረውን ክፍተት ስማሰፋት ሞክረዋል አንድ ጊዜ ንጉሠ ነገሥቱ ለሁለት ወር ጉብኝት ላይ በነበሩ ጊዜ ልዑል አልጋ ወራሹ ጨጨጨጉጉጭጭ ጨጩ ሃፍቆዳኬያድ ዴ ለ መዲጧጊቢ ኣልደች የተወዘፉ ሥራዎችን አጠናቅቀው ኒስትሮችን በደንብ ተቆጣጥረው መልካም ሥራ ሠሩ ይህንን ዙኔታ ያልወደዱት በተለይ ክቡር አቶ መኮንን ሃብተ ወልድ የአገር ፍቅር የበላይ ስለነበሩ ጠቅል ቶሎ ና ጠቅል ቶሎ ና የሚል ዘፈን ያዘፈኑት ከዚያን ጊዜ ነበር ልዑል አልጋ ወራሽ ፍርድ አዋቂና ቁጥዝ ሰው ነበሩ የወሎ አገረ ገዥ ሆነው ሁሉም ሰው አስፋው ወሰን ይሙት። በዚህም ቁጣ አልጋ ወራሽ ተከፍተው ስለነበረ ከጉብኝቱ በኋላ ደብረ ዘይት ለዕረፍት ሄደው የደም ግፊቱ ስለባሰባቸውና በበሽታቸውም አለጊነት የተነሳ ለህክምና ወደ እንግሊዝ አገር ሄደው እዚያው እንዳሉ መንግሥት ተገለዘጠ ባለቤታቸው ልዕልት መድፈሪያሽ ወርቅ አዘበ ጎበዝና ሥነ ሥርዓት ያላቸው ልዕልት ከመሆናቸውም ባሻገር ልጆቻቸውን በሥርዓት ያሳደጉ እናትም ናቸው ተፈሪ መኮንን ትልቁ ልጃቸው አልጋውን ለመውረስ ያስባል ልባቸው የኋለ የኋላ ሕቲማም የላቸው ሸዋ ክፉ ሰው ነው ተሥር ነቀላቸው ዳግሚያ እንዳይነሱ ተነልጅ ልጃቸው ሼህ ሁሴን ጅብሪል ልዕልት ዘነበ ወርቅ ልዕልት ዘነበ ወርቅ ሐምሌ ቀን ዓም ተወለዱ። ለልዕልቲቷ መታሰቢያ ተሰይሞላቸው የነበረውን የልፅልት ፀሐይ ሆስፒታልን ደርግ የጦር ኃይሎች ሆስፒታል ብሎ መጠሪያውን ለውጦታል ልዕልት ፀሐይ ከወንድማቸው ከልዑል መኮንን ልዑል መኮንን ልዑል መኮንን ጥቅምት ቀን ዓም ተወለዱ ልዑል መኮንን ኃይለ ሥላሴን አባታቸው ከአንጀት የፈወዷቸውና ከልጆቻቸውም መካከል የሚያቀርቧቸው ስለነበር የሚደፍሯቸውና አንተ የሚሏቸው ልጃቸው ነበሩ። ልጆቹም ልዑል ወሰን ሰገድ ልቡል ሚሟካኤል ልዑል ተፈሪ ልዑል ዳዊት መኮንን መኮንን ልዑል በዕደ ማርያም ናቸው ልዕልት ሣራ ግዛው የጥላሁን ግዛው ታላቅ እህት ናቸወው። የቱጻዲማጭ እይዳል ላሴ ኢዮ በውልደትም ከልዑል አልጋ ወራሽ አስፋው ወሰን ልጆች በመቀጠል ነ ለዙፋኑ የሚቀርቡት የልዑል መኮንን ልጆች ናቸው ልዑል ሣህለ ሥላሴ ልዑል ሣህለ ሥላሴ የካቲት ቀን ዓም ተወለዱ። ልጅ በቤተ መንግሥት ስለተወለደ ነው ተባለ የዚህን ጊዜ ሰው ለአዲሱ ልጅ ሣሀለ ሥላሴ በቤተዘመድ ደረጃ አሸብር ተጠርተውበታል ለጃንሆይ ትንሹና መሳይ ልጃቸው ሣህለ መሳይ ልጃቸውን እንደ ልዑል መኮንን አላስጠጓቸውም። ልዑል ሣህለ ሥላሴ ኃይለ ሥላሴ ልዑል ሣህለ ሥላሴ እንግሊዝ አገር እንደ ራስ መንገሻ ሥዩምና እንደ አቶ ዓለማየሁ ወልደ ሥላሴ የጃንሆይ አጎት ልጅ የካርታ ሥራ ቅየሳ ህክሃሯከ ተምረው ተመረቁ። ልዑል እየተባሉ ለአጭር ጊዜ ሥላሴ ሲሆኑ ጃንሆይ ግን ትንሹንና ው ዮየቀቋጻጫጭዊ ይልል ሠመሥላሴቤ ልጆ የአብራሪ ክንፍ አገኙ ሆኖም እያደር የባሕርይ ለውጥ ማሳየት ጀመሩና በከባድ ሥራ ላይ ሊሠማሩ አልቻሉም ለማንኛውም የጋሞ ጎፋ አገረ ገዥ ሆነው ቢሾሙም በወኪል አገሩ ሲተዳደር እሳቸው እዚሁ አዲስ አበባ በመዝናናት ጊዜያቸውን ያሳልፉ ነበር የሬዲዮ አማተር ስለነበሩ የመንግሥቱ ንዋይን መንግሥት ግልበጣ መልዕክት ለጃንሆይ ያሰተላለፉ እሳቸው ነበሩ ባልታወቀ ምከንያት ደሰታ ያልነበራቸው ሰለነበሩ የሚኖሩት ከመንግሥት በሚያገኙት ገንዘብ እንጅ ምንም ሥራ ውሰጥ አይሳተፉም ነበር ሆኖም በልጅነት ዕድሜያቸው ታመው በ ዓም አርፈዋል የወለጋ ባላበት የኩምሣ ሞረዳ ደጃዝማች ሃብተማርያም ተወላጅ የሆኑትን ልዕልት ማሕጸንተን አግብተው ልዑል ኤርምያስን ወልደዋል ልጃቸው ልዑል ኤርምያስ አሁን በአሜሪካና በእንግሊዝ አገር ነዋሪ ሲሆን የይሁዳ አንበሳ ፓርቲ የወቅቱ ሊቀመንበር ነው ንግሥና እንደገና ኢትዮጵያ ውሰጥ ቢመለስ ለመንገሥ ከተሰለፉት አንዱ ልዑል ኤርምያስ ው። ከጋብቻ ውጭ የተወለዱ አቶ ነብየ ልዑል ክፍሌ በግርማዊ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት በረዳ ሚኒስትር ማዕረግ የሕዝብ ደህንነት ባለሥልጣን ነበሩ አንድ ጊዜ። ልዕልት ሮማነ ወርቅ ኃይለ ሥላሴ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ከጋብቻ በፊት ከወሎዬዋ ወሮ ወይኒቱ አመዴ ልዕልት ሮማነ ወርቅን ወልደዋል ልዕልት ሮማነ ወርቅ ደጃዝማች በየነ መርዕድን አግብተው ደጃዝማች መርዕድ በየነንና ልጅ ሳምሶን በየነን ይወልዳሉ። አንድ ልጅ ያላቸውና ደርግ በጠራው ዘመቻ ላይ ተሳትፎ ሁለት እግሩን ተመቶ እሳቸው ዘንድ በፊት በቀለም ቀቢነት በሚያገኙት በኋላ ግን በእርጅና ዘመን ደግሞ በልመና የሚያገኙትን እየተካፈለ እንደሚኖር አስረድተዋል ግንቦት ቀን ዓም በሰባ ዓመታቸው ሞተው በቅዱስ ቂርቆስ ቤተ ክርስቲያን አስከሬናቸው አርፏል የቴዳጻጣዛዊ እይጳይሱል ታሥላሳሴ ልጆች መንግሥቱ ግርማ አቶ መንግሥቱ ግርማ ግንቦት ቀን ዓም በአዲሰ አበባ ከተማ ተወለደ። ሦስተኛው የድርጅቱ የገንዘብ ምንጭ ልክ እንደ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ በጎ አድራጎት ድርጅት የቅዱስ ጊዮርጊስ ቢራ ፋብሪካና ከንጉሠ ነገሥቱ የግል ርስት ላይ የሚገኘው ሰብል ተሸጦ ስለኾነ በገንዘቡ ምንጭ ላይ ብዙ ሰዎች ነቀፌታ ስላላቸው ነው ጃንሆይ በ ዓመት ለሠሩት ማስታወሻ የሽልማት ድርጅቱ በሰማቸው መሆኑ ያንሳቸው እንደ ኾነ ነው እንጂ አይበዛባቸውም ነበር« ግን የሸልማት ድርጅቱ መሰየም የነበረበት ከሕይወት ዘመናቸው በኋላ በተከታዩ ትውልድ ውሳኔ በኾነ ኖሮ ጥሩ ነበር የዘፈቀደ አስተዳደር ጃንሆይ ምንም እንኳን ሕገ መንግሥት ለመጀመሪያ ጊዜ ለኢትዮጵያ ሕዝብ ሰጠሁ ቢኪሉም ራሳቸው ከሕግ በላይ የሆኑ አስተዳዳሪ ነበሩ አሠራራቸው ከደንብና ከሥርዓት ውጭ እንደፈለጋቸውና እንዳሰኛቸው ነበር ከጣሊያን አገር የ ሚሊዮን ዶላር ብድር እንዳይቀበሉና በተደረገላቸው የጉብኝት ጥሪ መሠረት ጣሊያን ኢትዮጵያን ይቅርታ ሳትጠይቅ ለጉብኝት እንዳይሄዱ ተብለው ቢከለከሉም የግል ውሳኔ አድርገው ጥቅምት ቀን ዓም የጣሊያንን አገር በይፋ ጎበኙ በዚህም ጉብኝት የቫቲካንን ጳጳስ ሄደው ዓይተዋል። አንዳንድ ሰዎች ዓለማቀፋዊ የማዕረግ ስም ነው ይሉ ከሆነ ለምን ሌፍትናንት የሚለው የመቶ አለቃ ተባለ ለምንስ ኪንግ እያለ ንጉሥ ይባላል እንደማለት ነው ማዕረጎቹ በመቃለላቸው ምክንያት የጃንሆይ መንግሥት ሲለወጥ ሹመት የተሰጣቸው ሰዎች መቀለጃ መሆን ጀምረው ነበር ሌሎች ደግሞ የአድር ባይነት ጠባይ የነበራቸው በፊት ለምነው ያገኙትን ማዕረግ አንፈልግም በማለት በይፋ አቶ በሉን ብለው አስታውቀዋል በጃንሆይ ዘመነ መንግሥት አንድ ሰው ለኢትዮጵያ ምን ጠቀመ ሳይሆን ለንጉሠ ነገሥቱ ታማኝ ነው የሚለው ጥያቄ የበለጠ ሚዛን የሚደፋ ነበር ስለሆነም በመጀመሪያ አንድ ግለሰብ መታወቅ ሊጀምር እጅ እንዲነሳ ይጠየቃል ይህንን ሁኔታ በሥርዓት ካልተከታተለ የግለሰቡ ለአገር ጠቃሚ መሆኑና መታወቁ ጭራሽ ያስጠቃዋል እንጂ አይጠቅመውም። አንድ ጊዜ የልዑል ሣሀለ ሥላሴ ልጅ ልዑል ኤርምያስ ቀጣይ ንጉሥ ይሁኑ የሚል ቡድንና የልዑል አልጋ ወራሽ አስፋው ወሰን ወገን የሆኑ ሲጨቃጨቁ በዘመኑ የፓርቴው ዋና ጸሐፊ የነበሩት አምባሳደር ዶክተር ጌታቸው መካሻ ልዑል አልጋ ወራሽ አስፋወሰን በሚገፋ ወንበር እየተንቀሳቀሱና መናገር ሲቸገሩ እየታየ ልዑል አልጋ ወራሽ አስፋው ወሰን በሙሉ ጤንነት ይገኛለ ብለው በይፋ ተናገሩ። እነ ልጅ ሜካኤል እምሩ ከየወጣቱ ጋር ስብሰባ ላይ የሚናገሩት ስላልተወደደሳቸው ወደ መስኮብ አገር ተልከው እንዲርቁ ተደረገ በነገራችን ላይ አንድ ሰው ለትምሀርት ካልኾነ በቀር ወደውጭ አገር ሲላክ በዘመኑ መቀጣቱ ነበር በኋላ ግን የታወቁ ወጣት ተናጋሪዎች ብቅ ብቅ ማለት ጀመሩ ለምሳሌ ያህል ዶክተር እሸቱ ጮሌ በጣም የታወቀ ኤኮኖሚስትና ንግግር አዋቂ በዩኒቨርሲቲው አዳራሽ ንግግር ሊያደርግ ነው ተብሎ ሕዝብ ሲሰበሰብ መንግሥት ይከላከል ነበር የጃንሆይ መንግሥት ተገልብጦ የደርግ መንግሥትም ቢመጣ ለዶክተር እሸቱ ጮሌ በመንግሥት ዜና ማሰራጫ ሬሠጭጠ መመ መ መ መመ የሥኗአእራንሩ አስሲድዎጵጾ ድምጽን ሕዝብ እንዲሰማው ዕድል ተሰጥተቶት አያውቅም አንድ ጊዜ ብቻ በስህተት በብሥራተ ወንጌል ሬዲዮ መናገሩ ይታወሳል ደርግ ንጉሠ ነገሥቱን ከሥልጣን አውርዶ ምሁሮችን በቴሌቪዥንና በሬዲዮ አስተያየት እንዲሰጡ ቢጠይቃቸው ድሮ አፄ ምኒልክ ተማሪ ጮሁር ወላዋይ ነው እንዳሉት ሚናው ካልተለየ አንናገርም አሱ አንዱም የፈሩት የተማሪው የኮሙኒስት ቡድን ኮሙኒዝምን የማይደግፍ ሰው ሳይ ያደርሱት የነበረውን ደባ ነበር። ጃንሆይ ወታደሩ የማይነካቸው መሰሏቸው ከርመው ወደ መጨረሻ ላይ ነገሩ እየገባቸው ሲሄድ አልጋ ወራሻቸው በጠና ታምው ለህክምና ውጪ አገር ሰለነበሩ ቀኃሥ ሕምሌ ቀን ዓም የልደት በዓላቸውን ባከበሩ ቀን የአልጋ ወራሹን ወንድ ልጅ ልዑል ዘርዓ ያዕቆብን ምክትል አልጋ ወራሽ ብለው ሾሙ በዚህን ጊዜ ሕዝቡ ተስፋ ቆርጦ የሚወያየው ስለሕዝባዊ መንግሥት ሰለነበረ በአዲሱ ሹመት ሳቀ እንጂ እንደ ቁምነገር አልቆጠረውም። ቀዳማዊ ኃይለ ሥሳሴ ሕምሌ ቀን ዓም በጣም ከፍ ባለ ሥነ ሥርዓት የ ዓመት ልደታቸውን ሲያከብሩ አዲስ አበባ በተለያዩ ቀለማት መብራቶች ተሽቆጥቁጣ በዓሱ በድምቀት ተከብሮ አለፈ ቀጥሎም ሥልጣናቸውን አስረከበው በክብር የሚቀረውን ዕድሜያቸውን እንዲያሳልፉ ሕዝቡ ሁሉ ተመኘ አንዳንዶች የመንግሥት ሥልጣናቸውን ልጃቸው ልዑል አልጋ ወራሽ አስፋወሰን ተረክበው እሳቸው አፄ ተብለው ለክብር በንጉሠ ነገሥትነታቸው ያለ ሥልጣን እንዲኖሩ አማራጭ ሲያቀርብ ሌሎች ደግሞ ጠቅላይ ሚኒስትሩን ሕዝብ መርጦ ንጉሠ ነገሥቱ በዘመናችን እንዳሱ ንጉሣዋዌዊ አገሮች ያለሥልጣን ለክብርና ለታሪከ ብቻ ይኑሩ እያሉ አማራጭ ሃሳብ ማቅረብ ጀመሩ እትዮጵያ ውሰጥ አንድ ሰው ሲያረጅ በአብዛኛው መንኩሶ ወደ ጾምና ጸሎት ያደሳና ያለበትን ኃላፊነት ለተወላጆቹ ያስተላልፋል።