Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convertir en PDF
  • Liste de lecture
  • Abrégé
  • Livre audio
  • Chercher
  • Télécharger
  • myzon
  • S'identifier
  • registre
English  አማርኛ  Français  العربية
Livre du jour

ታቦተ ፅዮንን ፍለጋ 3.PDF


  • word cloud

ታቦተ ፅዮንን ፍለጋ 3.PDF
  • Extraction Summary

ጥቂት ስራ ነው ማሽ ከንግዲህ የሚቀረችምሬ ወቅት ኢትዮጵያ አለኝ የምትለው የቃል ቀጣች ምናልባት በሐቅ ላይ የተመ ዱ በ ኪዳኑ ገጥ መሞከር ነው ግኝቻለሁ ምናልባት ምሁራን ከዚህ ነዴ አሁን እርካታን ጭን ላይቀበሏቸው ይችሉ ይሆናል ደምደሚያዎ እነፒህን ግኝቶቹንና መ እና በ እንኳን የባለሙያዎችን ችና ግሊቃው ቱን ቡራኬ አልፈለግኩም ነበር ን በአዎንታ ነቀነቁ ነገ ምሽት የጥምቀት ዋዜማ ነው ያኔ እውነተኛው የቃል ኪዳን ታቦት ይወጣል ወደስ አምሳያው ነው ሚወጣው። ከሌሎቹስ ወንድሞቻቸው መካከል ይህን ክቡር የታማኝነት ሥራ እንዲሠሩ የተመረጡትና ነፃነታቸውንም አሳልፈው የሰጡበት ሌላ ምን ምክንያት አለ። አሁንም አውቃለሁ ይህም ቢሆን ግን ልቤ ደስተኛ ነው ነፍሴ ትደሰታለች ሥጋዬም እንደዚሁ በተሰፋ ታርፋለች ምዕራፍ ዘጸአት » ከፍከን ከ በህር ክኔ ዝናዐ ከ ።ር ፀከርዐሀዚከ ዩሀቨ ሰ ዩሃ ር። ዕኢርርየሰ በሃይየቪን ይ መል ማዊ ፅሐፈ ነገሥት ቀዳማዊ መጽሐፈ ነገሥት ካልዕ የሃ ሄዑዕወ ን ፐክ ጅበርነርዮ የህክፄክ ከፄ ናና አጠ በህ ዘጸአት ።ፎከይነሃ ቪበዐ ር። ላሙኤል ቀዳማዊ ። እገዝር ዮሮጠልዐእ ዐ ሁ ቬና መዋዕል ቀዳማዊ ። ያሀሠዩቨቢ ቻዐቪን ጅፎኔ ርቨንየነር ዞዞ ዘጸአት ዘጸአት ።ፎበ ዳዲ ኗ ዲዞየርርከ ከ ርንቨጄነበኔ ር። ፎፎነቋራርብኘ በከ ህበኮፎየጂሃ የጠ ዬ ገዝሕሃ ኮጠ በክ ላፄዩ ክክ ከዘ ጻ ሽ ፎየ እናፀርበ ብ ሀ ኘአከህ ከፀህር ርከፎርከርነ ርህ ከ በዚርርዛነ። በብ ዥ ያፀከህጢርበ እ ኢሳያስ ኢያሉ መፅሐፈ ሳሙኤል ቀዳማዊ ዘጸአት ከጻአት ሸጸአት » ከጸአት ዘጸአት ።ህከበፎ የከፎ ፎ ዕቨ በ ዲከርበ።

  • Cosine Similarity

በማለት ሐጐስን ጠየቅኩት ሣፍ ይህ ቦታ ድንበሩን ከማቋረጣችን በፊት ኩንሾዩ ቅፍለቱ የሚሰባሰብበት ቦታ ነው ምናልባትም ግማሽ ሰዓት አለያም ኣንድ ሰዓት እንጠብቃቸዋለን ከዚያ በኋላ ጉዞ እንጀምራለን በዚህ መካከል ኤድ የቴሌቪዥን ካሜራውንና ማቆሚያውን ተሸክሞ ከመኪናው በመውረድ የርዳታ መኪናዎቹ ሲደርሱ ለመቅረጽ አመቺ ቦታ መፈለግ ጀመረ ይኹኔኒ ለቻነል አራት የሚያቀርበው ቅንብር ሃይማኖት ብቻ ሳይሆን በትግራይ ውስጥ ስለተባባሰው ረሃብ ጭምርም እንደሆነ ተረዳሁ ቀስ በቀስ ፀሐይዋ ስትጠልቅ የምሽቱም አየር እየቀዘቀዘ መማ ባሻገር ሰቋች ወዲያና ወዲህ ይሳሉ የሕፃናት ጨዋታ ሳቅና ቀጭን ድምጽ በሩቅ ይሰማናል በዚህ ሁኔታ ወደኛ በመቃረብ ላይ ያሉ የመኪናዎች ድምጽና የማርሽ ቃቃታም ይሰማኝ ጀመረ ዘወር ብዬ ከበስተጀርባዬ ስመለከት የመብራት ብርሃን አየሁ ትንሽ ቆየት ብለው ወደሃያ የሚጠጉ መርሴዲስ የጭነት መኪናዎች እስኪበቃቸው ተጭነው መጡ ከጭነቱ ክብደት የተነሣ ሞላቸው ሰምጧል ሻንሲያቸውም እየተንቋቋ ነበር ቀስ በቀስም ከከተማው ሌሎች ተጨማሪ መኪናዎች በመምጣት እየተደባለቁ በመንገዱ ላይ በረድፍ ቆሙ የምሽቱ አየር በመኪና ድምጽና በአቧራ ተጋረደ በመጨረሻም ልክ ምልክት የተሰጣቸው ይመስል ሁሉም በአንድ ጊዜ ጉዞ ጀመሩ ይህን እንደትመለከትኩ ወደሳንድክሩዘሩ ሩጫ ጀመርኩ ስደርስ ሐጐስ የኤድን ካሜራና መሣሪያዎች ወደመኪናው ውስጥ በማስገባት እያገዘው ነበር ከዚያም ኩንሾዩን ቅፍለቱን መከተል ጀመርን መንገዱ በዘመናት የመኬና ምልልስ የተሸረሸረ ነበር ፈጣን የሆነው የመኪናችን ሾፌር ተስፋይ ከኋላ በመቅደም ብዙ መኪናዎችን ካለፈ በኋላ ቅፍለቱ መካክል አስገባን ዙሪያችን በአቧራ ከመሸፈኑ የተነሣ ጥቂት ሜትሮች እንኳን ፊት ለፊት ለማየት አዳጋች ነበር የመጣውን ለመቀበል ወሰንኩ ከምሽቱ አንድ ሰዓት ከመሙላቱ በፊት ሱዳን ድንበር ደረስን ከላ ስለነበረ ወታደሮቹ በፋኖስ ሰነዶቻችንና መታወቂያዎቻችንን ማየት ጀመሩ መኪናዎቹ አንድ በአንድ እያለፉ ነበር ተራችን ሲደርስ ሐጐስ ከመኪናው እንዲወርድ ታዘዘ መኩንኑም እኛ ወደተቀመጥንበት በእጁ እያመለከተ ሐጉስን በጥብቅ ይጠይቀው ነበር ኮዚያም ፓስፖርታችንን ተጠየቅንና ለጥቂት ደቂቃዎች በመኪናው መብራት አግካይነት ተመረመርን ከዚያም መኩንኑ እኛን ቸለል በማለት ቀጥሎ የጭነት መኪና ውስጥ ያሉትን ተሳፋሪዎች ለማስፈራራት ተንቀሳቀሰ ሐጐስ የመኳናውንበር በኃይል ዘጋው ችግር ተፈጠረ እንዴ። ማይ ሹም የቃል ኪዳኑ ታቦት ለት ዋዣት በኋላ ለጥምቀት በዓል የሚያድርበት ቦታ መሆኑን አውቄኣለሁ ማይ ሹምን ወደኋላ በመተው ወደንጉሥ ካሌብ ቤተመንግሥት ፍራሽ በሚወስደው መንገድ ግማሹን ያህል ከተጓዝን በኋላ መኪናችንን ሸፍነን የተቀረውን ጉዞ በእግር ተያያዝነው ሐጐስ እየመራኝ ወደፍርስራሾቹ ከደረስን በኋላ ፍለጋ ጀመርን ሐጐስ በመጨረሻ ይኸውልህ ቀረብ በልና ተመልከት ለማየት የፈለግከው ይህን ይመስለኛል አለኝ ኒጠገቡ ስደርስ በግምት ስድሣ ሣንቲሜትር ስፋትና ርዝመት አስራ አምስት ሳንቲ ሜትር ውፍረት ያለው ኣሸዋማ ድንጋይ ከፍርስራሾቹ ውስጥ አውጥቶ በኣጁ ያዞ ነበር በዚህ ድንጋይም ላይ አንበሣቱ ላይ የተቀረጸውን ዓይነት የቴምፕላሮች መስቀል አየሁ ልጆች ሳለን ከጓደኞቼ ጋር እዚህ እንጫወት ነበር በዚያን ዘመን የዚህ ዓይነት በርካታ ድንጋዮች ነበሩ እንደምገምተው የተቀሩት ተወስደዋል ወዴት። ማን ያውቃል ሊረዱኝ ፈቃደኛ ሊሆኑ ይችላሉ ምናልባት አሉ የሐጐስ አባት ለማንኛውም ከምክትሉ ጋር ዘሬ ተነጋግሬ መልሱን ነገ ጠዋት እነግርሃለሁ የቃል ኪዳኑ ታቦት ማደሪያ በማግስቱ ጠዋት ሐሙስ ጥር ጎሕ ሳይቀድ ሁላችንም ተነሣን ኤድ ፀሐይ ስትወጣ አካባቢውን ለመቅረጽ ፈልጎ ስለነበር በከተማዉቱ ካሉት በርካታ አለታማ ኩረብታዎች መካከል አንዱ ላይ ወጥቶ ፊልሙን ቢቀርጽ ጥሩ ዕይታ እንደሚያገኝ ሐጐስ ነገረው ስለዚህም ከሌሊቱ አሥር ሰዓት ሾፌራችን ተስፋይን ቀሰቀስነው ጉዞ ላይ ሳለን ኡድ ሬድዮኑን አሥራ አንድ ሰዓት ላይ ከፈተ ሥርጭቱ ጥርት ያለ ኣልነበረም ሆኖም መስመሮቹን በማለዋወጥ ስላስተካከለው የባሕረሰላጤው ጦርነት መጀመሩን ሰማን የአሜሪካ ቦምብ ጣይ አውሮፐላኖች ከመቶ በላይ በረራዎችን በባግዳድ ላይ በማድረግ ከፍተኛ ጥፋት ማድረሳቸውንና የኢራቅም እየር ኃይል ለምላሹ ኣንዲት ተዋጊ ኣውሮፕላን ከምድር ግስነሳት እንዳልቻለ ከዜና ዘገባው ተደመጠ ያበቃለት ይመስላል አለ ኤድ በርካታ እጠራጠራለሁ አለ ሐጉስ ቆይተን ማየት ይኖርብናል መኪናዋ ዳገታማውን ቀጭን መንገድ እየወጣች የሚተላለፈውን ወ ማዳመጣችንን ቀጠልን መከናችን በድንገት ወደገደሉ ጠርዝ ተንሸራተተች ሆኖም በተስፋይ ትግል ገደል ከመግባት ተረፍን ይህን አጋጣሚ በመጠቀም ሦስታችን ከመኪናው በመውረድ ተስፋይን እንደተለመደው መኪናዋን በሸራ እንዲሸፍን ትተነው የዳገቱን ጉዞ ተያያዝነው ቦታው በጦር ጮሣሪያዎች ስብርባሪ የተሞላ ነበር እዚህ ቦታ አሥራ ሰባተኛው ክፍለ ጦር ነበር ጠንካራ ተዋጊዎች ነበሩት ከስምንት ሰዓት ውጊያ በኋላ ግን አሸንፍናቸው አለ ሐጉስ ኩረብታው ጫፍ ስንደርስ የአክሱምን ክተማ ቁልቁል አየኋት የቅድስት ማርያም ጽዮን ቤተክርስቲያን ጉልላትና የደወል ማማ በርቀት ይታያል አጠገቡ ደግሞ ግርማ ሞገስን የተላበሰ መስኮት የለሽ ቤተመቅደስ ከአረንጓዴው ጉልላቱ ጋር በብረት አጥር ታጥሯል ይህ ነበር የቃል ኪዳኑ ታቦት ማደሪያ የቅርብ ሩቅ የቀረቡትን የማይቀርብ ደካማ ሰዎች ለቁርስ ወደማረፊያችን ተመልሰን አራት ሰዓት ድረስ ፊየን በግቢያችን በዝምታ የተዋጡ በርካታ ነዋሪዎች የኤድን ሪዲዮ ክበው ዜና ያዳምጣሉ ሐጐስ በርጋታ ይተረጉምላቸዋል ዙሪያችን ሉትን ሰዎች ገጽታ ስመለከት ሁሉም በዚያች ሩቅ አቲዢ የሚካሄደውን ጦርነት በተመስጦ ነበር የሚከታተሉት ምናልባት ፍላ ውን መከራ ላለማስታወስ ይረዳቸው ይህሀናል ኣለያም ባሁኑ በኢራቅ ላይ እየወረደ ያለው የቦምብ ናዳ እያሳዞናቸው ይሆናል በአካባቢዬ ያለውን ሁኔታ ስመለከት የሚታየው ነፃነገተ መን አክሱምን ይዞ በነበረበት ወቅት የከተማዷቱ ነዋሪዎች የን ረበት ከነበረው የተለየ መሰለኝ ድህነቱ የጠና ቢሆንም ትምህርና ቶች ጸጥም ሰዎች በአየር ጥቃት ፍራቻ የተነሳ በግልጽ ባይዘዋወሩም ገበሬዎች ለማረስ ባይችሉም የረሃቡ አደጋ የበረታ ቢሆንም ከድሮው በጣም በተሻለ የሚኖሩ ይመሰላሉ ረፃ ሥራውን ከጠዋቱ አምስት ሰዓት እንዳበቃ ሐጉሳና እኔ ሐውልቶቹ ወዳሉበት አቅጣጫ አመራን አንድ ቦታ በእ የተሳለ የሕወሐት ሥዕል አየሁ ሥዕሉ ፕሬዚዳንት መንግሥቱ መለዮ ላይ የናዚን ዓርማ የሚያሳይ ሲሆን ከአፋቸውም ውስጥ በርካታ ወታደሮች በሰልፍ ይወጣሉ ከፕሬዝዳንቱ አናት ደግሞ ና ርኛ ንቋ በታንካና በመድፍም ታጅበዋል የተጻፈው መፈክር አንንበረከክም ይላል መ ለአምባገነኑ መንግሥቱ ተሸረሸሩት የአክሱም መንገዶች ላይ ተጓዝን ገበያ ተዳከሟል ሱቆችም ባዶ ናቸው። ለረጅም ጊዜ ዝም ብለው ከቆዩ በኋላ ይህን ማድረግ አልችልም አሉ ማመጣሁት ግን ኩ የቃል ኪዳኑን ታቦት ለማየት ነው ጉዞሀ ባለመሳካቱ አዝናለሁ ልታየው አትችልም እንደምትለው ስለታሪካችን ካጠናህም ይህን ጠንቅቀህ ማወቅ ነበረብሀህ አውቃለሁ ቢሆንም ተስፋ አድርጌ ነበር ብዙዎች ተስፋ ያደርጋሉ ነዢ ግን ከኔ በሰተቀር ማንም ወደ ቃል ኪዳኑ ታቦት መቅረብ አይችልም ንቡረ እዱም ቢሆኑ ፓትርያርኩም ፈጽሞ የተከለከለ ነው ይህ ለኔ ታላቅ ሃዘን ነው በሕይወት ውሰጥ ከሃዘን የከፉ ብዙ ነገሮች አሉ ቃል ከዳኑ ታቦት ምን እንደሚመሰል ሊነግሩኝ ይችላሉ። ሐጐስ ጥያቄዬን ሲያስተረጉም ጠባቂው በርጋታ ያዳምጡት ነበር በመጨረሻም ነገርኩህኮ ጥምቀት ሕዝባዊ በዓል ነው በዛ ላይ ልትገኝ ትችላለህ እንደምትለው ጥናት እአካሂደህ ከሆነ ለጥያቄህ ራስህ መልስ ልታገኝ ትችላለህ ብለው ጥለውን ሄዱ ከምልክቱ በስተጀርባ ያለው ምስጢር ዓርብ ጥር ማይ ሹም ወዳለው ጥምቀተ ባሕር የወጣው ታቦት አራት ማዕዘን ቅርጽ ያለው ሣጥን መሰል ማስቀመጫ ሲሆን በወፍራም ሰማያዊ መጐናጸፊያ ተሸፍኗል መጐናጸፊያው ላይ የርግብ ምስል ተጠልፎበታል በዎልፍራም ፓርዚቫል ውስጥ የቅዱሱ ጽዋው ዓርማ ርግብ እንደሆነች መጠቀሱ ትዝ አለኝ ቢሆንም ያለአንዳች ጥርጥር ይህ የምመለከተው ቅዱስ ጽዋ ወይም የቃል ከዳኑ ታቦት ሳይሆን ዓርማውንና ምልክቱን መሆኑን አውቂያለሁ ፈላሻው ካህን ሩፋኤል ኣዳነ ከወራት በፊት እንደነገሩኝ ይህ ቅዱስ ቅርስ ከቤተመቅደሱ አይወጣም ለሕዝብ በዓል የሚወጣው አምሳያው ነው ያየሁት ቅርጽ በተለምዶ ከሚታወቁት ጠፍጣፋ ታቦታት የተለየ ነበር ከዚህ ቀደም በጎንደሩ የጥምቀት በዓል ላይ ካየሁትም ታቦት ጋር አይመሳሰልም በመጽሐፍ ቅዱስ ውሳጥ ስለቃል ኪዳኑ ታቦት ከተገለፀው መጠንና ቅርጽ ጋርም ይመሳሰሳል እንዲያ ከሆነ ታዲያ አምሳያው ለመሆኑ ምን ማረጋገጫ ኣለኝ። ከሲና ተራራ ግርጌ በወርቅ የተሠራው በጄሂሃ የተጓዘውና የዮርዳኖስን ወንዝ የተሻገረው» ወደተስፋቱ ምድር ለመግባት እስራኤላውያን ያደረጉትን ትግል በድል ያጠናቀቀላቸው በንጉሥ ዳዊት ዘመነ መንግሥት ወደኢየሩሳሌም የተወሰደው በ ቅድመ ልደተ ክርስቶስ አካባቢ በንጉሥ ሰሎሞን በተሠራው ቤተ መቅደስ ተቀምጦ የነበረው ይህ የቃል ኪዳን ታቦት ነው ዛሬ በነዚያ ጫካዎች መካክል ያለው በኃጢአተኛው ንጉሥ ምናሴ ዘመነ መንግስት ቀናዒያንና ማኝ በሆኑ ሌዋውያን ለሦሰት መቶ ዓመታት ተቀምጦበት ከነዘረው ቤተመቅደስ ወጥቶ ወደ ግብጽ ምድር ኤለፋንታይን ደሴት ለጥበቃ የተወሰደው ይህ የቃል ኪዳን ታቦት በዚያ ወደሁለት መቶ ዓመታት ኖሯል ቤተመቅደሱም በተደመሰሰበት ጊዜ እነዚያ ተንከራታች አይሁዶች ታቦቱን ይዘው ወደደቡብ በመጓዝ ወደምድረ ኢትዮጵያ ለመግባት ችለዋል ይህ የቃል ኪዳን ታቦት በጣና ቂርቆስ ለስምንት መቶ ዓመታት በድንኳን ውስጥ ተቀምጦ በኣይሁድ ማሕበረሰብ ሲጠበቅና ሲመለክ ነበር የኢትዮጵያ ንጉሥ የክርስትናን እምነት በተቀበለ ጊዜ ይህን የቃል ኪዳን ታቦት ከአይሁዶች በመውሰድ የአዲሱ እምነት መገለጫ አደረገው መቀመጫውም በዘመኑ በተሠራው የአክሱም ማርያም ጽዮን ቤተክርስቲያን ውስጥ ተደረገ ብዙ ዘመናት ሲያልፉም የቃል ከዳኑ ታቦት እንዴት ወደ ኢትዮጵያ እንደመጣ የሚገልጸው ታሪክ ደበዘዘ በምትኩ አፈታሪኮች ይናኙ ጀመር በኦሪት ዘመን የነበረው ይህ ክቡር ቅርስ በራሱ በእግዚአብሔር ምርጫ በትግራይ ተራራማ ቦታ ዩቀመጥ ዘንድ ስለመመረጡ አኣፈታሪኮቹ በምሥጢራዊ መልእክት አዘል ጽሑፍ መልክ በክብረ ነገሥት ተዳፉ በክብረ ነገሥት ውስጥ የተጠቀሱት የዘመን አቆጣጠሮች። ዜና መዋዕል ቀዳማዊ ። ክ ቪቨ ህየርር ርና ኣጠ ኮጽቭሯ ጾ ዐዩከፎር ርቋ ቪዐጠነልበርፎፊ ኮህከከርዐክ ዐየ ከ ጸ ጸበህ ላርሀ ዐ ልበ ነ እየደየርአ ዩፎ መላሳፍንት መጽሐፈ ሳሙኤል ቀዳማዊ ዜና መዋዕል ቀዳማዊ ሂህ ክየ ኸፍ ርፀዩበሰ ያ ሀከር ያሯባ ፐከዩ ይነከ ኮክከቨር ፎቨ ለጠርርጸ ከከ ነዐ ዞዞ ፐከፀ ድዩከ ጅበርሃርዐዐዉብ ሾህከእ በፈ ነክ ከክፎነ ነዕዘዝ ቪ ይጅ ያሬበበቨፎ ዖሄከዕዕሪ ፎጩ ፐከፅ ልሀይኔ ዐየ እነፎዐሀኡ ዞርርፊ ርንሀሐ ኮህኒክከቦዌ ሀ መጽሐፈ ነገሥት ቀዳማዊ ነሃበበጸነ ዩደዩ ዕ በህፎበ ፐከ ርየ በዐ ፐከ ርዝኔከ ህክቨርጸቨርክበ ዐርፎርሃ ዐየ ዳዲጠፀበርአ ከቨይዐዩከቨ ሃዐ ዩኮ ዘጸአት ዘጸአት ዘጸአት ሼና መዋዕል ቀዳማዊ ። እና ሪ ዘጸአት ሸፍጥረት መጽሐፈ መሳፍንት መጽሐፈ ነገሥት ቀዳማዊ መጽሐፈ ነገሥት ካልዕ መጽሐፈ ነገሥት ካልዕ የሃ ሄዑዕወ ን ፐክ ጅበርነርዮ የህክፄክ ከፄ ናና አጠ በህ ዘጸአት ። ዝሌዋውያን ዞ ዩ ክዕድቴዉነ ነዐ ጅቆርከፁጠኮሎርከ ዮወናጋቋ ዜና መዋዕል ካልአይ ፒ ዜና መዋዕል ካልአይ ፅሪ ፀዛ ፅፎ ሀ ጀ«ሄክር ከ ሃሁ ል ከኒ ከአበ ከነ ምዕራፍ ጃ ሸ ገክቆ ይርበከርርህርከ ጸበ ከ ቀሃ በዩ ከጸስዐበከዬ ያ ዘጸአት ከጸአት ዘጸአት ዘጸአት ፅ ዘጸአት ዐ ዘሌዋውያን ዘሌዋውያን ህ ከሮ ዐየ ከ ሮ ከ ኮህከ። ሳሙኤል ቀዳማዊ ሳሙኤል ቀዳማዊ ሳሙኤል ቀዳማዊ ሳሙኤል ቀዳማዊ ሳሙኤል ቀዳማዊ መጸሐፈ ነገሥት ቀዳማዊ መጸሐፈ ነገሥት ቀዳማዊ ዘጸአት አበቢይፎፀዩ ህርሄዐዕርከዩ እከ ርጨዚ ፐክሠበእከዘበከ ቨ ህከ ዐ ጸ ከጽቪዩርክ ኮ ዘጸአት ለሀዘጠ አብዕዐ። ያሀሠዩቨቢ ቻዐቪን ጅፎኔ ርቨንየነር ዞዞ ዘጸአት ዘጸአት ዘጸአት ዘጸአት ዘጸአት ። በብ ዥ ያፀከህጢርበ እ ኢሳያስ ኢያሉ መፅሐፈ ሳሙኤል ቀዳማዊ መፅሐፈ ሳሙኤል ቀዳማዊ ዘጸአት ከጻአት ሸጸአት » ከጸአት ዘጸአት ። ጩር ርዕ ቶ መጽሐፈ ነገሥት ቀዳማዊ መጽሐፈ ነሥት ቀዳማዊ መጽሐፈ ነገሥት ቀትግዊ መጽሐፈ ነገሥት ቀትማዊ ይበር እፀደ ሃኔ ከ ና ር«ህ ነክ። መጽሐፈ ነገሥት ካልዕ መጽሐፈ ነገሥት ቀዳማዊ ሪ መጽሐፈ ነገሥት ካልዕ መጽሐፈ ነንሥት ካልዕ ቪዚጩሠከሄርከ ጁርበሃርዉ ከ ሪበ ናበፍ በበር። ሕዝቅኤል ሕዝቅኤል ሀ ኢሳያስ ራ ዜና መዋዕል ካልዕ መጽሐፈ ነገሥት ካልዕ ዬ« ዜና መዋዕል ካልዕ ምዕራፍ ብዘ ኢጠህ ጾ። ከ አብበቋ ሠዐዕበነ በክሄፎፍቤዬ ዐ ር«ከያዐቦገ ሾነሮሪ ፎቪፎኑ ዐ ዳበሬፎፎኢ ዕ » ኔይቨፎኗዷ እከ እብጩርህህ ሊርዘበር የዝርነዝ ገፀሣ ሠር ዐ የ በይከ ርፍርከቪሃ ር ቡርርነ ከ ር ክስጠ ፁሄ ክመ የየ መጽሐፈ ነገሥት ቀዳማዊ ቤና መዋዕል ቀዳማዊ መጽሐፈ ነገሥት ቀዳማዊ ከሸጽኳ ገዕ የከከኔ ከዝርሄፎ ከሃ ዚህ«ቪሃ ርከ ያር ዕ ዘፍጥረት ሮሃበፅር ጸ ላ ነ ኒ ከ ሀደ ር መዝሙረ ዳዊት ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Commentaires:


memezon

Options de téléchargement | Convertir en PDF | Livre du jour

© dirzon | Conditions d'utilisation | Intimité | Sur | Services | Contact