Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convertir en PDF
  • Liste de lecture
  • Abrégé
  • Livre audio
  • Chercher
  • Télécharger
  • myzon
  • S'identifier
  • registre
English  አማርኛ  Français  العربية
Livre du jour

ሶስተኛው ሰው 1.PDF


  • word cloud

ሶስተኛው ሰው 1.PDF
  • Extraction Summary

ኢትዮጵያ መፃሕፍቅ ድርጅት የፖ ሣ ቀጥር አዲስ እበባ ርኔ ለሰሀ ሊህጻከ መብቱ በሕግ የተጠበቀ ነው ። አንድ ቀኑ ሰኞ ሲሆን ከጠዋቱ ሁለት ሰአት ሊሆን ጥቂት ደቂቃዎች ብቻ ነው ። አማካሪው የማያዋጣ መሆኑን ከነገረው ሌላምን ምርጫ አለው የሷንም ከዚህ ነጥለህ አትየው አለ ሻምበል ፈገግ ብሎ። ሻምበል ታምሩ በጥሞና ሲያዳምጠው ቆየና ተስ ፋዬን ሁሉ ባንተ ላይ ጥያለሁ አለች ። አለ ሻምበሉ እንደ ማፌዝ ብሎ። የለም ሊሆን አይችልም ወንድምነቴን ስለ ፈለገች ነው አለ። ግን ከዚህ ውጭ ሌላ ምክንያት ከኖረው ከሱ በስተቀር ማንም አያውቀው ስምንት ማርታ ጠዋችቾ ተነስታ ወደ ፍርድ ቤቱ የሄደችው በግርማ መፈታት እርግጠኛ ሆና ነው። የቀጠሮውንም ቀን በናፍቆት የጠበቀችው በዚህ ምክንያት ነው።ይህ የሷ ብቻ እምነት ሳይሆን የብዙዎቹ ግምት ነው። ለእንዲህ አይነቱ ቀንተስማሚ ቦታ ከዚያ የተሻለ የለም ብላ መርጣዋለች።

  • Cosine Similarity

አቃቤ ህግ ጠረጴዛውን በሁለቱ እጆቹ ተደግፎ እሷን እያየ ወይዘሮ አስናቀች ወንጀሉ በተፈፀመ በት ወቅት የነበረውን ሁኔታ ለፍርድ ቤቱ ቢገልፁ። አስናቀች እንደ ወጣች አቃቤ ህግ በሁለተኛ ደረጃ በህግ ምስክርነት የቆጠራት ወይዘሪት በቀለች መንገ ሻን መሆኑን ለፍርድ ቤቱ አስታወቀ ። በቀለች የሟቹ የአቶ አደፍርስ ታናሽ ወንድም ልጅ ነች። አቃቤ ህግ ፈገግ አለና ሌላ ጥያቄ የለኝም ብሎ ተቀመጠ። አቃቤ ህግ ከመቀመጫው ተነስቶ ለመጀመሪያ ጊዜ ወዴ ምስክሩ ተጠጋና የአቶ አደፍርስን መሞት እንዴት እንዳወቁ ለፍርድ ቤቱ ቢያስረዱ። በዚህ ጊዜ አቃቤ ህግ በድንገት ብድግ ብሎ ተቃውሞ ። ዳኛው ከፊታቸው ያለውን ፋይል እያስተካከሉ በአቃቤ ህግ በኩል ያለው በዚህ ካበቃ ተከሳሹ ማስረ ጃም ሆነ የመከላከያ ምስክር አለኝ የሚል ከሆነ ለሰኔ ለባት ቀን እንዲያቀርብ ፍርድ ቤቱ አዚል ችሎቱም ለዛሬ ከዚህ ላይ ያበቃል ብለው ተነሱ ። አጉል ምክንያት ነው አለች በንቀት መልክ ። ምክንያት አይደለም ። ሌላ ሰው ሊሆን ይችላል ። አዎ ሌላ ሰው ነው የገደላቸው አለ ፈርጠም ብሎ። የግርማ እናት ልጃቸው ፈፀመ ለተባለው ወንጀል መንስኤ ሆኖ የቀረበውን ምክንያት አላመኑበትም ። ሌላ ምክንያት ያለው ይመስልሃል ። አቶ አደፍርስ የፊታቸው ቆዳ ገና ያልተሸበሸበ የሃምሳ ስድስት አመት ሰው ናቸው ። አቶ አደፍርስ የሷን አይን የፈሩ ይመስል አቀር ቅረው እውነትም አስናቀች አሉ በሆዳቸው ። በዚህ ጊዜ ውስጥ ምን እየሰራች እንደ ቆየች የሚያውቅ ሰው የለም። በችግር ምክንያት የተነፈፅ ጎማ መስለው የነበሩት እናቷ እንኳን በአ ጭር ጊዜ ውስጥ ታደሱ እንደገና ልጅ ሆኑ ። ከዚያች እለት ጀምሮ አቶ አደፍርስ ሌላ ሰው ሆኑ። መላኩ መልስ ከመስጠቱ በፊት አቃቤ ህግ ተቃ ውሞ ያለው መሆኑን ገልፆ የዳኛውን ፈቃድ ስላገኘ አቶ መላኩ ራሱ ጠይቆም ይሁን ወይም በባለስልጣን ትእዛዝ የተዛወረው የሱ ከቦታ ቦታ መዘዋወር ከጉዳያ ችን ጋር ስለማይያያዝ ጥያቄውን እቃወማለሁ ብሎ ተቀመጠ። ፍርድ ቤቱ ለማንኛውም ወገን ሳያደላ ሚዛናዊ ፍትህ የሚሰጥበት ቦታ ስለሆነ ጠበቃው ልመከላከያ ይበጀኛል ካለ አቶ መላኩ ጥያቄውን የማይመልስበት ህጋዊ ምክንያት ስለሌለ መልስ ይስጥ በማለት ዳኛው ትእዛዝ ሰጡ ። አቃቤ ህግ ማመልከቻው በኤግዚቢ ትነት ከመመዝገቡ በፊት ከአቶ አደፍርስ ሞት ጋር ያለው ግንኙነት ማብራሪያ ሳይሰጥበት ህጋዊ ማስረጃ ሆን አይችልም የሚል ተቃውሞ ሰነዘረ ። ማንደፍሮ ገባኝ በሚል ሁኔታ ፈገግ አለ። አቃቤ ህግ ጥያቄውን ተቃውሞ ብድግ አለና ወይዘሮ አስናቀች ሌላ ሰው አገቡም ቃል ሰጡም የግል ጉዳያቸው እንጂ ከቀረበው ክስ ጋር ጥያቄው ግንኙነት የለውም ። አለው ወይዘሮ አስናቀች ማንም ያልሰማው ሴትዮዋ የሞቱት እርስዎ አቶ አደፍርስን ከማግባትዎ በፊት በመሆኑ ነው። ስለዚህ በተከሳሹና በአባቱ መሃል የነበረውን ቅራኔ የፈጠረው አቃቤ ሄግ እንዳስቀመጡት ሳይሆን በወንጀጮድ መፈፀም ምክንያት የሆነው ወይዘሮ አስናቀች ለተንኮል ተጋርዳ ባለቤቷን በማሞኘት የፈፀመችው ቭቹገ ወጥ ድርጊት ነው» በመሰረቱ ወይዘሮ አስናቀችና አቶ መላኩ የስጋ ዝምድና የሌላቸው ለስሜታቸው የተገዙ ህሊና ቢስ መሰሪዎች ናቸው ። ቀስ በቀስ አለመግባባታቸው ለሌሎች አመች ሁኔታ ፈጠረ እንጂ ተከሳጁ በአባቱ ጥቃት መቆርቆሩ በሚወዳቸው ወላጁ ላይ ወንጀል ለመፈፀም የሚያንደረድር መነሻ ምክንያት ሊሆን እንደማይችል ፍርድ ቤቱ በቀላሉ ይረዳኛል ብዬ አም ናለሁ ። ካልሆነ ደግሞ አቶ መላኩ የሚዋሹበት ምክንያት አልታይሽ አላት ። አስናቀች ማለዳ ተነስታ አቶ አደፍርስ በወዳጅነ ታቸው ጊዜ ተከራይተው አስቀምጠዋት ወደነበረው ህንፃ ሄደች ። ታደሰ ፈገግ አለና በዚህ ከተስማማን ግርማ ምስጢራችሁን እንዴት እንዳወቀ ምንም ሳትደብቂ ነ እንድትነግሪኝ እፈልጋለሁ በማለት ጠየቃት ። ስለዚህ ያክስቴ ልጅ የምትዩው ሰው በመጣ በአጭር ጊዜ ውስጥ የመጀመሪያ ልጅሽን መፀነስሽ ጥርጣሬ ሊያሳድርባት ይችላል ። በሌላ በኩል ደግሞ አቶ መላኩ እቧን በፍቅር መንገድ አለመቅረቡም በሁ ለታችሁ መሃል ልዩ ግንኙነት ይኖራል በሚል ግምት በቅርብ ተከታትላችሁ ይሆናል አለ። ያስኬድ ይሆናል ግን በዚህ ምክንያት ግርማ እንዴት አባቱን ሊገል ይችላል። ሌላ በቂ መነሻ ምክንያት ከሌለው በዚህ ብቻ ግርማ አባቱን ገደለ ለማለት ያስቸግራል ። ወይም የራሱ የሆነ ምክንያት ያለው ሌላ ሰው ገሏቸው ይሆናል ። ዳኛው ግራ ቀኙን ተመልከቱ ተቃውሞ የለም ወይ በሚል ሁኔታ ጠበቃውን እዩምንም መልስ ስላጡ መ ካባቸውን አስተካክለው በተከሳሹ ላይ የቀረበው ማስ ረጃ በቂ ሆኖ በመገኘቱ በሀግ ምስክሮች ወንጀለኛ ነቱ በመረጋገጡ እንዲሁም ተከሳሹ ጥፋቱን ያመነ በመሆኑ በዛሬው ቀን ይህ ፍርድ ቤት በግርማ አደፍርስ ላይ የሞት ቅጣት ወስኗል ሲሉ ማርታ በድንጋጤ ከእንቅልፏ ብንን አለች ። ካለ ምክንያት ፈገግ ይላል ። አቶ አደ ፍርስ ከሞቱ በኋላ ቤቱ በፊት የነበረውን ግርማ ሞገ ሱን አጥቷል ። አስናቀች በመፀነሷ ምክንያት ከወላጆቿ ቤት ጠፍታ ናዝሬት ከሚኖሩት ክርስትና እናቷ ቤት ተቀመ ጠች። በምን ምክንያት ። ግን ከዚህ ውጭ ሌላ ምክንያት ከኖረው ከሱ በስተቀር ማንም አያውቀው ስምንት ማርታ ጠዋችቾ ተነስታ ወደ ፍርድ ቤቱ የሄደችው በግርማ መፈታት እርግጠኛ ሆና ነው።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Commentaires:


memezon

Options de téléchargement | Convertir en PDF | Livre du jour

© dirzon | Conditions d'utilisation | Intimité | Sur | Services | Contact