Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convertir en PDF
  • Liste de lecture
  • Abrégé
  • Livre audio
  • Chercher
  • Télécharger
  • myzon
  • S'identifier
  • registre
English  አማርኛ  Français  العربية
Livre du jour

ሰውና እስስት.PDF


  • word cloud

ሰውና እስስት.PDF
  • Extraction Summary

ጊዜው እንዴት ይሮጣል ገጠር ከገባሁ ዘጠኝ ዓመት ሆነኝ ማለት ነው። ነጩ ስንት ነው። እንደገና ጠየቅሁት ያው ነው ሦስት ብር እንዲያውም ነጩ ይሻልሀል ብዙ ነው።» ተወው ጋሼ ምን ይሰራልሀል። እዚህ ታዝዢ ነው መጣሁ በሸታ ይምጣበህ ዲነጋ ፈገግ ብሎ ጠቀሰኝና ወደተጠራበ ሄደ ወዲያው ተመልሶ ደግሞ ማተዝቀናን ተደግፎ ቆሞ ይመለከተኝ ጀመር ለምን ከመሃመድ አልኩት ነው። ውስጥ አለቅልቆ ዞር አለና በፈገግታ ተመለከተኝ ምንድነው ብዬ ጠየቅሁት ያሁኑስ አኘሬቲቭ ነው። ሲደባለቅ ጥሩ ነው አልኩት አሁንም ያንኑ አናዊነት ነው የምትሰራው። ብሎ ዐ ጠየቀኝ ምነው ምን አጠፋሁ። ምንም ደምወዝ አልቀረኝ የተረፈ አይሰጠኝም ውንም ምን ትበላለህ። እድሜ ይስጥህ እንጂ ታያለህ ጋሼ መሃመድ ቤት ፊት ለፊት ሱቅ ከፍቼ ያልሳቅሁበት እንደሆነ ሰው አትበለኝ። ጌታቸው የሚባለው ልጅ ጠየቀ አራት ሰዓት ሊሆን ነው ታደሰ መለሰለት ጌታቸው አይመስለኝም እኔ በዛሬው ቀን እቤት አላመሽም አለ ታደሰ ዘጠኝ ሞት መጣ ቢሉት አንዱን ግባ በለው ኣለ ማነው እንደሱ ያለው ጌቸቹየ ብሂል ነው በቃ ሁሉንም ነገር ትረሳዋለህ። ታዲያ አሁን ሥራ ባይኖረኝ ምን እባካችሁ። በሆዴ ልሳቅ እንጂ ጥርሴስ የሚያስገርም ነገር አለ። ታድያ ቡና ቤት ወንበር ላይ ። ብቀመጥ ምን አደርገዋለሁ። አሁን ያለኸው የት ነው። አልል በቅምጤ ነው። ባንጠፋ ኖሮ ይቺ ዓለም ምንኛ ዝንተ ዓለም በግፈኞች ስታለቅስ ትኖር ነበር። እኔ ደግሞ መታየት አልፈልግም ከታጠበ ሯብ ያልታጠበ ዳይኖሶር መሆን ይሻለኛል ለማንኛውም አንድ ቀን ጎርደሜ ወንዝ ገብቼ እታጠባለሁ ግን ባልታጠብስ የወንዙም ውሃ ቆሻሻ እኔም ቆሻሻ ማን ማንን ሊያፀዳ ነው። የሴት ልጅ እንብርት ማየት ደስ ይላል ባት ጡት እንብርትየውበት ሶስቱ ስላሴዎች አንተም ለስላሳ ዋጋ ከፈለ ከሥራህ ባያስወጡህ ኖሮ ስንት እንብርት ታይ ነበር። ግን ሄደች በቃ ሁሉም ሰው እየወጣ ሄደ ትንሽ ቆይቼ ብቻዬን መቅረቴ ነው። በጣም ርቦኛል መቼ ነበር ለመጨረሻ ጊዜ የበላሁት። ትናንት ነው።

  • Cosine Similarity

ፊ ር ሰውና እስስት አጫጭር ልብወለድ ታሪኮች ከሙሉጌታ ጉደታ አዲስ አበባ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው ልክ ከ ሺመሃ ማውጫ ፎ እብዚ ሀልመኛው ዓዓ ሠ አስቻለው ዝምታ በዚሁ ደራሲ ቤት የአራዳ ልጆች ቤት የገባ ክረምት የተከፋፈለ ልብ የእንባ ጠብታዎች ሰውና እስስት ር አጌረዳ ጭምብል አንድ ለመንገድ የዋዜማው እንግዳ የተገፋውና የተረሳው ልጆ እድሜሀ ሰምላ መቂ ወቀ ፅመፖናቶ ብታውለው ሀ ዛያ ናታ እዳይመዕል ዶሰፆይዕኢ ለቸኮለች የኔሰው ህልመኛው ለሪ ሦስት ሰዎች መጓጓዣ ብትሰራም ከሃያ ተሳፋሪዎች በላይና ብዙ ሸቀጣ ሸቀጦች የተጫነችው ትንጂ የገጠር የመንገደኞች መኪና ወደ ጎባ ከተማ እየተጠጋች ስትመጣ ጌትነት በመስኮት በኩል ውጪ ውጪውን እየተመለከተ በሃሳብ ይብከነከናል ዛሬ ቀኑ አርብ ነው ነገ በአውቶቡስ ተሳፍሬ አዲስ አበባ እገባለሁ እሁድን ውዬ ሰኞ ኮሌጅ እመዘገባለሁ ዛሬ እዚሁ ጎባ አልቤርጎ ተከራይቼ አድርና ነገ በጠዋት ጉዞዬን እጀምራለሁ ኣዲስ ኣበባ እንደደረስኩ ትንሽ ቀን አጎቴ ቤት አርፍና ከምዝገባው በኋላ ያቋረጥኩትን የኮሌጅ ትምህርት እቀጥላለሁ ከአራት ዓመታት በኋላ በዲግሪ ተመርቄ ጥሩ ሥራ እይዛለሁ ቆንጆ ቤት ተከራይቼ ዘመናዊ የቤት ዕቃዎችን እገዛለሁ ቅዳሜና እሁድ ቆንጆ ቆንጆ ሴቶችን እቤት እየጋበዝኩ እንደልቤ እዝናናለሁ አሁን እንዲህ እንደ ሰማይ የራቀኝን ገንዘብ እንደ ልቤ እየመነዘርኩ እታይበታለሁ አለሜን አይበታለሁ ሁሉም ነገር ሲሰለቸኝ ብመጨረሻ አንዲን ቆንጆ ልጅ ድል ባለ ሠርግ አግብቼ አዲስ ሕይወት እጀምራለሁ በእንደዚህ ዓይነት ሁኔታ የረጅም ጊዜ ምኞቴን አሳካለሁ ማለት ነው ዘጠኝ ዓመት ሙሉ ሳልመው የኖርኩት ይሄንኑ ነበር አቤት። ቀና ሳፍ የክፍሉን መብራት አበራና አልጋው ላይ ተቀመጠ ከዚያም እራት ለመብላት አሰበና ቅድም ለራሱ የገባውን ቃል አሰታውሶ ሃሳቡን ቀየረ ቡና ቤቱ ውስጥ በአስተናጋጅነት የሚሠሩት ቆንጆ ቆንጆ ኮረዳዎች ለማታው ሥራ ዝግጅት ጀምረዋል ግማሾቹ ውስጥ ልብስ ብቻ ለብሰው ወደ መታጠቢያ ቤት ይሂዳሉ ሌሎች የሽቶ ሳሙና መዓዛቸውን ያሰራጩታል ዘግጅታቸውን የጨረሱት ደግሞ የሌሊት ሙሽሮች መሰለው የሆነ ጣዕመ ዜማ እያንጎራጎሩ ግቢው ውስጥ ይጣደፋሉ ቡና ቤቱ ውላጥ የ ፍተው ሙዚቃ እየተስረቀረቀ ልብ ውሰጥ የብ የወሲብ ፍላጐትን የሚያጭር ጌትነት ወደ መኝታ አልጋው ላይ ተቀመጠ ጥቂት ቆይቶ ደግሞ ወደ ቤድ ቤቱ ለመሂድና ሻይ ጠጥቶ ለመመለስ ከወሳነ ሳ የመኝታ ቤቱን በር ቆልፎ ወደዚያው የቡና ቤቱ ደማቅ የኤሌክት ለረጅም ጊዜ በገጠር ጨለማ የዮሩትን አይኖቹን ቢያጥበረብራቸውም ጌትነት አይኖቹን እንደምንም ከብርሃኑ ጋር አለማመደና ሻይ አዘዘ ከመሸ በኋላ ሻይ እንደማይሸጥ ሲነገረው ተገርሞ ለስላሳ መጠጥ ጠየቀ እሱም የለም አይኖቹን ቡና ቤቱ ውስጥ ወደ ተገጠገጡት ጠረጴዛዎች መለሰ እውነትም በአየሩ ውስጥ ቢራና አልኮል ነው ለጥቂት በወንዶች የመጠጥ በማዘዘና በመተው ሃላፀች መካከል ሲሟገት ቆየና በመጨረሻ በይሉ አ ቢራ አዘዘ አንድ ቢራ ብቻ እንደሚጠጣ አስ በራሱ ካስጠነቀቀ በኋላ የተከፈተውን ከርሙስ አንስቶ አንድ ጊዜ በረጅሙ ሷ አላለውያ ዲያውም የቅድሙን ውሳኔውን በመሻር ሌላ ቢራ ካዘዘ በኋላ ሌላ አዲስ ሃሳብ ማብጠልጠሉን ቀጠላ ኣንድ ሁለት ቢራ ብወስድ ምንም አይደል ይሄን ያህል ትልቅ ወጪ ሆኖ መታሰብ የለበትም የታደለውማ ውስኪ ይጠጣል ባይን ከደረስ ለማካካስ እራት አልበላም አዲስ አበባ ደረስኩ በኋላ ግን ቅድም እንዳልኩት የመ አላይም ነት በባዶ ሆዱ ሁለት ቢራ መጠጣቱ የቀኑ ጉዞ ከፈጠረበት ድካም ጋራ ተዳም ራሱ ላይ ስለወጣበት ከመተው ይልቅ የመደጋገውን ለፐ የቀሰቀሰበት ከዕስተና ውዳታ ክፍሉ ተመልሶ ይልጋው ላይ ጋደም አለ ከበፊቱ አሁን የመዝናናት ስሜት ይሰማዋል የነገውን ጉዞ ሲያስብ ደስ አለው ነገ ወደ አዲስ ተደባልቆ ከሩቅ ይሰማዋል አበባ የማይሄድ ቢሆን ኖና እሱም ይሄን ጊዜ እንደ የቡና ቤቱ ኮረዳዎች ሳቅና ሁካታ ከሙዚቃው ሴቶቹ ሲስቅና ሲደሰት ያመሽ እንደ ነበር አሰበና ትካዜ ቢጤ ተሰማው ወዲያው ደግሞ መንፈሱን ጠንከር አደረገና ከእነሱ ሕይወት የእኔ ዓላማ ይበልጣል ብሎ አሰበ የእነሱ ሳቅና ደስታ ከአንገት በላይ ነው ጊዜያዊ ነው የእኔ ዓላማ ሲሳካ ግን ዘላቂ እርካታ አገኝበታለሁ ልብሱን አወላልቆ ለመተኛት ቢያስብም ተው። የሚል ድምፅ ከውስጡ የሰማ ይመስል መቁረጥ አቅቶት አልጋው ላይ በጀርባው እንደ ተጋደመ አሁንም አሁንም በዓይነ ህሊናው ከሚመጣበት ከቡና ቤቱ ትዕይንት ጋር ትግል ገጠመ ትንሸ ቆይቶም የሴቶቹ ሳቅና ሁካታ ሲበረታ እንዲሁም ሙዚቃው እየተቀያየረ ሲሟሟቅ ወደ ቡና ቤቱ ተመልሶ ለእንቅልፍ ያህል አንድ ሁለት ቢራ ደግሞ ለመመለስ ወሰነና ጌትነት ፀጉሩን በችኮላ በጠር በጠር አድርጎ መልኩን በትንጂ የኪስ መስተዋት ኣየት ካደረገ በኋላ የመኝታ ቤቱን በር ቆልፎ ወጣ ቲ በና ቤቱ ውስጥ ገብቶ እንደተ ቀመጠም አንደኛዋ አሻሻጭ ቀልጠፍ በማለትና ጌትነት ካለበት ቦታ በመሄድ ምን እንደሚፈልግ ጠየቀችው ያዘዛትን ቢራ ካቀረበችለትም በኋላ ራቅ ብላ በመቆም በሚለማመጡ ዓይኖቿ አይን አይኑን ትመለከተው ጀመር እሱም ልጅቷ እንደምታየው ስላወቀ በተደጋጋሚ በዓይኑ ጥግ ወደ እሷው ሁለት ሶስት ጊዜ ሲመለከት አይን ለአይን ተጋጩ መልኳ አለባበሷና ጠቅላላ ሁኔታዋ ድሮ የሚያውቃቸውን የአዲስ አበባ ኮረዳዎች አስታወሱት ትንሽ ቆይቶም እየሰረቀ ማየቱን ትቶ ፊት ለፊት ይመለከታት ጀመር ለሌላ ሰው መጠጥ ስትቀዳና ቡና ቤቱ ውስጥ ወዲያና ወዲህ ስትመላለስ የሰውነቷን ቅርፅ አንድ በአንድ ኣጠናው ከዚያም በሃሳቡ ምናልባት እንደ እሱው እንጀራ ፍለጋ ከሩቅ አገር ወይንም ከአዲስ አበባ መጥታ ከነገ ዛሬ እመለሳለሁ ስትል እጣ ክፍሏ ሆኖ ወይንም ጊዜው ሳታስበው እያመለጣት ከዚሁ ሃገር የቀረች እድለ ቢስ ልጅ ትሆን ይሆናል በማለት አሰበና አዘነላት ልጅቷ ከማንም ጋር አትነጋገርም ሊላ ማንንም አትመለከትም የታዘዘችውን ከፈጸመች በኋላ ከአንደኛው የቤቱ ማዕዘን አጠገብ ከሚገኘው ወንበር ላይ ተቀምጣ ጌትነትን ታየዋለች በድንገትም ልጅቷ ከየት እንደመጣችና እንዴት እንደመጣች የማወቅ ብርቱ ፍላጐት ጌትነትን ተጠናወተው ሁለቱን ቢራ እንዴት እንደ ጨረሰው አልታወቀውም ለልጅቷ ምልክት ሰጣትና ሌላ ቢራ አዘዘ ፈገግ ብላ ያመጣችውን ቢራ ከፈተችለት ፈገግታዋ የደግነትና የፍቅር አስተያየት መግለጫ የብቸኝነትና የሕይወት ሰለባ የሆነች ውብ ሴት ፈገግታ መስሎ ስለ ተሰማው የርህራሄ ስሜት ልቡን እንደ መርፌ ጠቅ አደረገው ልጅቷ ቢራውን ብርጭቆው ውስጥ ቀድታለት ልትሂድ ስትል እ ስሚ የኔ እህት አለና ጌትነት ፈራ ተባ እያለ ክንጳኋን ያዝ አደረገው ልጅቷም ከመቅፅበት ፊቷን ወደ እሱ በማዞር ፈገግ ብላ ጠየቀችው እኔን ነው የጠራኸኝ። ይታያችሁ እስኪ ሴት ቤት መሄድ በጀመርኩበት ዘመን ብወልድ ኖሮ እኮ ፀዳለ የተባለችውን ልጅ የምታህል አደርስ ነበር ብለው ብለው ልጄ ከምትሆን ኮረዳ ጋር ሊያፋቅሩኝ ይወተውቱኝ ገቡ እኔ ግን እንኳን ፀዳለን ልከጅል ይቅርና አንድ ሁለት ብርሌ ጠጅ ጠጥቼ ተረት ሰፈር ወዳለው ቤቴ ስጓዝ ከመንገዱ ግራና ቀኝ የተኮለኮሉትን ሴተኛ አዳሪዎች እንኳን ዞር ብዬ አይቻቸው አላውቅም በሰባ ብር ደሞወዝ እንኳን ሴት ላሽባባበት ጠግቤ የማልበላበት ቀን ሞልቷል ትናንት ጫማው ይሸታል እያሉ ሲሳለቁብኝ ከረሙና ዛሬ ደግሞ ሴት አጩልኝ ዝም አኣልኳቸው ታዲያ አርፈው ሊቀመጡ ነው ፀዳለ ከተባለችው ልጅ ዘንድ ይሂዱና ደግሞ እወዳታለሁና አስተዋውቁኝ ብሏል ይሏታል በኋላ ነገሩ ካለፈ ነው የሚነግሩኝ ፀዳለ ሃይለኛ ቢጤ ነበረችና አንድ ቀን እንዲህ ኣለችኝ ለመሆኑ በምን ብትገምተኝ ነው እንደዚህ የደፈርከኝ። ጳውሎስ ዝም ብሎ አዳመጣትና የማነች ምህረት እሷ እንደዚህ የምትወርጂባት። አለ ጳውሎስ አልመለሰችለትም እንደገና ደግሞሻ ለምን ትናደጂያለሽ እንደዚህ። አለ ጳውሎስ ድምፁ ያለቀሰ ሕፃን ልጅ የሚያባብል እየመሰለ እየሽ በቃ ከአሥር ሰዓት በኋላ ቢሮ ትንሸ ቆየሁና መጽሐፉን ትንሽ ሠራሁ ከዚያም ወደ ቤት ልመጣ ስል አንድ ሰው ኣገንኝና። እሺ የዛሬው ይቅርና ሌላ ቀን ለምን ምህረት ግሮሠሪ ትገባለህ»። ስንታየሁ ሰው የነበረው እስስት መለሰ ትናንት ሰው ዛሬ እስስት። ሰው እንዴት እስስት ይሆናል። ሮጦ መጣና በጥፊ መታኝ እከፍላለሁ እንጂ ለምን ትመታኛለሀ አልኩት አህያ ስለሆንክ በጥፊ ሳይሆን በዱላ ነበር መመታት ያለብህ አለኝ ሰው ነኝ እንጂ አህያ አይደለሁም ኣልኩት የሰው ኣህያ ነህ አለኝ ተናደድኩና ሰው ለመሆን መጠጥ መነገድ አያስፈልግም እኔም ነገ ጠዋት ከእዚህ ከኣንተ ቤት ፊት ለፊት ሱቅ ልከፍት እችላለሁ አልኩት ይሂን ጊዜ ምን ልበልህ በንዴት አበደ ከነገ ጀምሮ መሄጃህን ፈልግ አለኝ ምናልባት ዛሬ ያባርረኛል አለበለዚያም ነገ ያባርረኛል አላውቀውም ግን ጋሼ መሃመድ እስከ ዛሬ የቆረጠብኝ ገንዘብ እራሱ አንድ ሱቅ ይከፍትልኝ ነበር። ጌታቸው የሚባለው ልጅ ጠየቀ አራት ሰዓት ሊሆን ነው ታደሰ መለሰለት ጌታቸው አይመስለኝም እኔ በዛሬው ቀን እቤት አላመሽም አለ ታደሰ አዲስ ዓመት ዋዜማ እቤት ውስጥ ። አለና ታደሰ ከተቀመጠበት ተነስቶ መለባበስ ጀመረ ለማንኛውም ጠንቀቅ በል ዛሬ ምሽት ብዙ ሰው ሳይሰከር አይቀርም እና ብዙ ሰው ሲሰክር ጥሩ አይሆንም። ሶስና ትንሽ አሰበችና በአዲሱ አመትማ እ ነገ በሚገባው አዲስ አመት። ካለች በኋላ እንደገና ዝም ኣለች ትንሽ ቆይታ ደግሞ በሚመጣው ኣመት እዚህ ሀገር የምቆይ አይመስለኝም የዛሬ አመት ይሄን ጊዜ እዚህ ቤት አልገኝም አለች ከዚያም ጎንበስ ኣለችና የውስኪ ብርጭቆዋን በትካዜ ተመለከተችው የት ትሂጂያለሽ። ለምን አንድ አመት ብቻ። መጥቼማ በቃ እዚሁ የራሴን ቢዝነስ እጀምራለሁ ታደሰ በብርጭቆው ቋጥ ጠረጴዛውን አንኳኳ ሶስና አንገቷን አስግጋ ተመለከተችው ከፊቷ የቆመውም ሰውዬ ዞር ብሉ ታደሰን አየው ቀይ ቆንጆ ነች ሶስና እሷ እራሷ ኣረብ ዐ ለመምሰል ምንም ያህል አይቀራትም ማለት ነው አሁንም ትዝታ የተሰኘው ዘፈን በመሳሪያ ቅንብር ይሰማል መጀመሪያ ለታደሰ ጂን የቀዳችለት አሳላፊ ጠርሙሱን አምጥታ ብርጭቆው ውስጥ አንቆረቆረችለት መጠጡን ጨልጦ መሄድ ፈልጓል ሶስናንም በደንብ ለማየት ይፈልጋል እሺ ሶስና አለ ሶስና ፊት የቆመው ሰውዬ ኣንድ ጊዜ በረጅሙ ተንፍሶ ከጂዳ ስትመለሺ ምን አደርጋለሁ ነበር ያልሺው ቅድም። ለምን ሰው ይደበድባል። ታዲያ ምንድነው ዋጋ ያለው። አለችው ሶስና ዛሬ ነዋ አላት ሰውዬው ሶስና ትንሽ አሰበችና በቃ ሩብ ጉዳይ ላይ ተመለስ። አላት ሰውዬው እንደገና አቋርጧት ሶስና ቀና ብላ አየችውና ይሄ ብቻ። ብርጭቆውን ኣንስቶ የቀረውን መጠጥ ጨለጠና ወደ ውጪ ወጣ ሶስና ባንኮኒውን እንደተደገፈች ብቻዋን ቆማለች ለስላሳ ሙዚቃ ቤቱ ውስጥ ይሰማል ታደሰ ሶስና ያያታል ሶስና ውጪ ውጪውን ታያለች አሳላፊዋ መሬት መሬቱን ትመለከታለች ሶስና የውስኪ ብርጭቆዋን ከባንኮኒው ላይ አነሳችና ወደ ጓዳ መግቢያው በር አጠገብ ካለው ወንበር ላይ ተቀምጣ ጨለማውን ማየት ቀጠለች ታደሰ ሊጠራት ፈለገ ወይንም እሱ እራሱ ሄዶ ለምን በአዲሱ አመት ዋዜማ እንደዚህ በትካዜ ብቻዋን እንደተቀመጠች ሊጠይቃት ዳዳው ወዲያው ደግሞ የቅድሙ ሰውዬ ሻርኘ ሩብ ጉዳይ ያለው ቃል ጆሮው ውስጥ የማስጠንቀቂያ ደውሉን ደወለበትና ከተቀመጠበት ቦታ መቆየቱ መረጠ ብዙም ሳይቆይ አንድ ሌላ ሰውዬ ድንገት እንደ እሳት እራት ዘው ብሎ ወደ ቤቱ ገባና አይኖቹን ሶስና ላይ አጉረጠረጣቸው ኣጭርና ፈርጠም ያለ ነው ሶስና ፊት ተቸነከረና ቁልቁል ተመለከታት ሶስና ድንገት ጨው የመሰለውን ፊቷን ቀና አደረገችና ሰውዬውን ተመለክተችው አሳላፊዋ እንደቆሰለች ሚዳቋ ዘላ ወደ ጓዳ ገባችና ተሰወረች አሁንም በመሳሪያ ብቻ የተቀነባበረ ሙዚቃ ይሰማል ሰውዬው ከመቅፅበት ሽጉጡን ከቀበቶው ስር ላጥ እደረገናኖ ድም። አለ ልክ ብርድ ልብስ በዱሳ ሲነረት በሚፈጥረው እይነት ድምፅ አሁንስ ለእራሱ ሳይሆኙ አይቀርም አለ ታደሰ በሃሳቡ ከዚያም ፊቱን ወደ መጠጥ ቤቱ አዞረና ተመልሶ ሄዶ በሩ ላይ ሲደርስ ቆም አለና ገርበብ ባለው በር በኩል ወደ ውስጥ ተመለከተ ቤቱ ውስጥ ማንም ሰው የለም ሙዚቃው ግን አሁንም አላቋረጠም ሶስና ግድግዳውን ተደግፋ ተቀምጣለች ጭንቅላቷን ወደ ጎን ዘንበል ብሏል ወደ ኣንድ ጎን ዝርግፍ ብሎ የተንጠለጠለው ፀጉሯ መልኳን አያሳይም እግሮቿ ተዘርግተዋል ደረቷ አካባቢና ሆዷ ሳላይ በጥይት ከተበሳሳችበት ቀዳዳዎች ደሟ እየመነጨ በጭኖቿ መጋጠሜያ በኩል አቋርጦ በተቀመጠችበት ወንበር ላይ እያለፈ መሬቱ ላይ ይንጠባጠባል ከሶስና እግር ስር ደግሞ ገዳዩ በጀርባው ወድቆ ከጆሮ ግንዱ አካባቢ የሚፈልቀው ደም ወለሉ ላይ በቀጭኑ ይወርዳል አሁንም ሙዚቃው እቤቱ ውስጥ ይሰማል ታደሰ ሰዓቱን ተመለከተ ለስድስት ሩብ ጉዳይ ሆኗል በፍጥነት እርምጃ ወደ ቤቱ ሄደ አዲስ አመት ዋዜግ ጂዳ ሰይጣናም ቢጤ ነው ፍቅር የሞኝ ጨዋታ የሚሉት ቃላት ጃሮው ውስጥ አሁንም አሁንም ይደውሳሉ ታደሰ ቤቱ እንደገባ በጉልበቱ መሬት ላይ ተንበረከከና ከዚያ መአት ስሳዳንከኝ ምስጋና ይግባህ። አለ ታደሰ ምንድነው እንደዚህ የሚያደርግህ። አለ ታደሰ ታዲያ ምኑ ነው እንደዚህ የሚያደርግህ። አለ ታደሰ ምንስ ቢሆን እንዴት ሰው ይገድላል። ሁሉም ሰው ለጊዜው የሚሞት አይመስለውም ኣለ ጌታቸው እኔና አንተም አንድ ቀን የምንሞት መሆናችንን ብዙ ጊዜ አናስበውም አይደል ጌቾ። ሰላሳ ሳንቲም የሚሞላልኝ ሰው ባገኝ አንድ ዶክተርም መሆን እችል ነበር። ይልቁንስ አሁን ሰላሳ ሳንቲም ባገኝ አንድ ሻይ እጠጣ ነበር እዚህ ቡና ቤትስ ሰው አኣያስቸግሩም ደጎች ናቸው ዝም ብዬ ስቀመጥ እስካሁን አንድ ጊጌዜ ጂ እንኳን መጥቶ ምን ልታዘዝህ ያለኝ ሰው የለም ሁኔታዬን አይተው ይሆናል ዝም ያሉኝ እብድ መስዬአቸው ይሆናል ሌላ ቦታ ቢሆን ኖሮ ይሄን ጊዜ አባረውኝ ነበር እንኳን ዝም ኣሉኝ ግን ምናልባትም ከናካቴው ኣያስገቡኝ ይሆናል ለደረቅ ወንበር። አንደኛው መቼም እኔ ነኝ አሁን ግን ሰላሳ ሳንቲም የሚሞላልኝ ሰው ባገኝ አንድ ሻይ እጠጣ ነበር አንድ ዳቦና አንድ ሻይ ለምሳ አንድ ሳምቡሳ አንድ ሻይ ለምሳ ቆይ ቆይ ቆይ ይገጥማል እባካችሁ። አሁን ግን ሰላሳ ሳንቲም የሚሞላልኝ ሰው ባገኝ አንድ ሻይ እጠጣ ነበር አይ እሱስ የአንተም ጥፋት ነው ለምን ሲገፉህ ተገፋሀላቸው። የታሪኩን ሴራ አውቀዋለሁ እንደዚህ ነው አንድ ዳይኖሶርና አንድ ጅብ አድነው ያገኙትን አብረው ለመብላት ይስማሙና ኣንድ ሰሞን ጓደኞች ይሆናሉ ትንሸ ቆይተው ጅቡ አንድ ሕግ ይደነግጋል ዳይኖሶሩ ለፍቶ ያመጣውን ጅቡ ብቻውን እንዲበላ የዋሁ ዳይኖሶር አሻፈረኝ ይላል ያምፅና ይጠፋል ጅቡም ስለተነቃበት ወደማያውቁት ሃገር ሄዶ ሲመሽበት ቆዳ እንጥፉልኝ ይላል ዳይኖሶሩ እንዲህ እንደ እኔ ሲዞር ይኖራል ከጅቡ የተሻለ ጓደኛ ፍለጋ የታሪኩ ሂደት እንደዚህ ነው መፅሐፉን መቼ እንደምፅፈው አላውቀውም ኣሁን ግን ሰላሳ ሳንቲም የሚሞላልኝ ሰው ባገኝ አንድ ሻይ እጠጣ ነበር ይቺ ልጅ እንዴት ነው የምትስቀው ተጠቅመውበት እንደ እቃ የጣሉት በናታችሁ። የእኔ እመቤት ሶስቱንም ነኝ ምናልባት ባይጎሳቆል ቆንጆ ሰውዬ ነበር ትል ይሆናል በልቧ በልቧ ትመኘኝ ይሆናል ማን ያውቃል ካሼሪዋን ድሮ አውቃታለሁ እሷ ግን ረስታኝ ይሆናል የቡና ቤቱ ባለቤት ሚሜስት መሆኗን አውቃለሁ ታሪኳን እንደ ነገሩኝ ከሆነ ልጅ ሆና እዚህ ቤት ውስጥ በሻይ አፍይነት ትሰራ ነበር አሉ የቤቱ ባለቤት ሽማግሌ ናቸው እሷ ደግሞ ልጃገረድ ነበረች አሉ ታዲያ ሰውነቸቾ ቢያረጅ ልብ አያረጅም ኣይደል ሽማግሌው አንድ ቀን እንደ ምንም ክብረ ንፅህናዋን ይወስዳሉ አግባብተው ወይንም አስገድደው ይሆናል የደፈሯት ይሄንን እንኳን አፍ ሞልቶ መናገር አይቻልም ማንም ሰው አላያቸውም መቼስ እንዲህ አይነቱን ነውር ነገር እማኝ አቁመው አይሰሩት ታዲያ ሽማግሌው የልባቸውን ከሰሩ በላላ ልጅቷን ውጪልኝ አሏት ጉዳቸው እንዳይታወቅ ትንሸ ቆይታ ልጅቷ አረገዘች አሉሖ ውጪ ሲሏት አልወጣም አኣለች ኋላም የግድ በሚስትነት ጠቀለሏት አሁን ይኸው ወልዳ ከብዳ ንብረታቸውን የምትቆጣጠረው አሷ ነች ሰውዬው ሲሞቱ ደግሞ ሁሉንም ነገር ወርሳ ቁጭ ትላለች ጎበዝ ናት ሲገፏት አልተገፋችላቸውም ይኸው አሁን የተወለወለ ብርጭቆ መስላ ቁጭ ብላለች ታተር ሕይወት እንደሆነች ሁልጊዜም የመገፈ ጨዋታ ነች ቢያልፍለትም ባያልፍለትም አንፍ ሌላውን ገፍትሮ ቦታውን ለመያዝ መሞ ሩ ይቀር ነገር ነው ታዲያ ይሄንን እያወ ሃቅን ጣ ተገፋህላቸው።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Commentaires:


memezon

Options de téléchargement | Convertir en PDF | Livre du jour

© dirzon | Conditions d'utilisation | Intimité | Sur | Services | Contact