Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ፍረ መ ብ ቅዱሳን አማልክት ዘበጸጋ ካልሆነ እግዚአብሔር የአማልክት አም ል ነው። ባለመሆኑ ብዙዎች ስገ ይታያል የችግሩን ስፋትና ጥል ሀ ከዲሀሂ ሰ ራእየ ዮሐንስ ቋ ቀት ተወያዩበት ከቅዱሳን ተጋድሎ አንጻር በውስጣችን የሚፈ ሐሮሜ መ ዕብ ትኑን የሥጋ ፈቃዳት ለመዋጋት ምን እያደረግክሽ ነው። የጽጹጹጧጤዉዜ ታታ ቅዱሳን ነገሥታት እንደአሕዛብ ነገሥ ቸው በሠራዊታቸው ሳይመኩ የተገኙ ነገረ ቅዱሳን ። ሯፍ የሐዋ « ይይይ የጸጋ ጌትነት አላቸው ጌትነት የባሕርይ ገንዘቡ የሆነ እግዚአብሔር የኃይሉ መገለጫ ኑ ቅዱሳን መላእክትን በጸጋ ጌትነት አክብሯቸዋል በሊቀ ነቢያት ነት እግር ተተክቶ ሕዝበ እስራኤልን እስከ ምድረ ርስት ድረስ ር ኢያሱ ወልደ ነዌ የመላእክት አለቃ ቅዱስ ሚካኤል በተ የማ ጊዜ ጌታዬ ለባሪያው የሚነግረው ምድን ነው። ሰማያት ያሉትን የቅዱሳን መላእክት ባሕ መሳእክት በ ለምንድን ነው። መዝ» ስለ።
ኔ እትም ዓም ኑም ዐዐ ዓም መግቢያ ግ የተጠበቀ ነው ክርጀነጀዞ ፅደ የቅዱሳን ሕይወት ፅድ የቅዱሳን ሰዎች አሰያየም ሀ ቅዱሳን ሰዎች ቅዱሳን ነቢያት ፅዐ ቅዱሳን ሐዋርያት አፀያ ቅዱሳን ጻድቃን ፅዐዐ ቅዱሳን ሰማዕታት ፅዐይ ቅዱሳን አበው ዐሼ ን ነገሥታት ቅዱሳን ሊቃውንት ለ ቅዱሳን ጳጳሳት ፅሀሀ ቅዱሳን መነኩሳት ደናግል ፅዐ ቅዱሳት አንስት ሳን መላእክት ሳት መካናት ሳት መጻሕፍት ሬር ር ቸስ ክዱ የከበበ ነገረ ቅዱሳን ነገረ ቅዱላን አዷል ሥዕል በብሉይ ትርፎ ሰ ። ርዬ ስግደት ቅዱሳት ንዋያት የሇ የቅዱሳን መታስቢያ ፅሀ ቅዱሳት ንዋያት ይቭ በዓላተ ቅዱ ምዕራፍ ሁለት ገድል መጽሐፍ ዷ የቅዱሳን የገድል ሕይወት ይፅ ቅዱሳን መከራ የሚቀበሉት ከማ ሀ ከፈቃደ ሥጋቸው ለ ከዓላውያን ሐ ከመናፍቃን አማላጅነት ሀ ትርጓሜ የአማላጆች አስፈላ ፀ አማላጅነት በብሉይ ኪዳን አማላጅነት በሐዲስ ኪዳን ኛድ የቅዱሳን አማላጅነት በዐጸደ ነፍስ ማማ ያልሞተ ውሻ ከሞተ አንበሳ ይሻላል መ ከጠንቋዮች ሠ ከአሕዛብ ረ ከአጋንንት ደጸይይንጃጽሐ ሥጋ ወጣኒነት ሕያዋንና ሙታን ሲሰፍስ ማጠቃለያ ምፅራፍ አምስት ቅዱሳን መሳእክት ጥሮና አሰፋፈራቸው በዚህ ዘመን ሰዎች ስለ ይችላሉ እምነትን እና ክህደትን ልም በመጽሐዓ እኩል የማያዩት ድርጊትና በአንድነት የ ሰዎች በውሳጣዊ ልቡናቸው ከማ እግዚአብሔር ሥራ መሥራቱን ለምሳሌ ሎስ የተመለሰበትን ተአምራት አንጸባረቀ መብረቅ ሆነ ሰሙት ደ ነትና ከሚያጡ የተነሣ ያህል ቅዱስ ጳው ስንመለከት ድንገት ከስማይ ብርዛን በዚህም ቅዱስ ጳውሎስ ወደቀ። ያዕ ተደሱትን ወይም ቅዱሳን ቅዱሳት ተብለው የሚጠሩ በመዘርዘር ነገረ ቅዱሳን በአጭሩ ተዘጋጅቶ ቀርቧል መመ ዩም አጋንንት ምግባር የሌላቸወ ኣብሔርን ሰ ማመን የተገለጠ ነገረ ቅዱሳን ሁሉ የመጀመሪያ ነገረ ቅዱሳን መርጃ አንደሚ ሥራ ለመሥራት ለሜሹ ሙመመጨሙሎሙዴሙኡጮዴሮክ ምዕራፍ አንድ መንደርደሪያና ማጣቀሻ ሆኖ ሊያገለግል እንደሚ እግዚአብሔ ራውን በማመን ከሚገኝ የእግዚአብ ሔር ጸጋ የቅዱሳን በረከት እንድንሳተፍ የእግዚአብሔር ቸርነት ነገረ ቅዱሳን የድንግል ማርያም አማላጅነት አይለየን አሜን ቅዱስ የሚለው ቃል ብዕብራይስጥ ቅዳሺ በሱርስት ቃዲህ በዐ ረብ በግእዝ ቅዱስ ይባላል ትርጉሙም ክቡር ንጹሕ ልዩ ማለት ነው ከሁሉ በፊት የሚያገለግለው ለእግዚአብሔር ነው ቅድስና ለእግዚአብሔር የባሕርይ ገንዘቡ ነው የባሕርዩ መገለጫ የሆነ የሚጠራበት ስመም ቅዱስ ነው በመሆኑም መቸም መች ቅዱስ ነው የሚመስለው የሚተካከለው የለም እንግዲህ እተካከለው ዘንድ በማን መስላችሁኝ ይላል ቅዱሉ ኢሳ ሻ ቅዱሱም አምላክ በጽድቅ ተቀድሷል ኢላ ለዘለዓለም የሚኖር ስሙም ቅዱስ የሆነ ከፍ ያለው ልዑል ኢሳ ዛሄ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር። ጵክፔርስ ነገረ ቅዱሳን ነገረ ሕረት በጎነት ስጦታ በባሕርዩ ቅዱስ የሆነ እግዚአብሔር በረድኤት ያደረባቸው ለእግዚአብሔር የባሕርይ በጸጋ የተዋሐዳቸው የሄይማኖት ሰዎች ቅዱሳን ይባላሉ ይኸውም ሃይማኖት ለመያዝ ምግባር ለመሥራት ፈቃደ ሥጋቸ ውን ለፈቃደ ነፍሳቸው በማስገዛት ከከህ ደት ከጥርጥርና ከክፋት በመሰየታቸው እ ሳወቃይ ነው በሃይማኖት ተከተሉኝ ብሎ የጠራቸው እግዚአብሔር ልዩ እንደ ሀ ሕይወት እንዴ ን የተሰጠችን ሆነ እነርሱም ራሳቸውን ከዓለም ለይተው በገድል በመቀጥቀጣቸው ቲቶ ዕብ የሐዋ ም ቅ ዘንድ እግዚ ራሱ እኔ እግዘ ብ ው ደላ ስ ነኝና እናንተም ቅዴሳን ሁነ በ ሰ በጥምቀት ያገኘናት ልጅነት ጸጋ ትባላለች ሮሜ ቤሄ ከለ ር ስ ከ ሰገ ኋ ደ ሐ ወንጌልን ለመስበክ የተሰጠች የሐዋርያነት ሥልጣን ጸጋ ትባላ ጆ ዘሌ ለዚህም ነው ሐዋርያው ቅዱስ ጴጥሮስ ለቸ ጢሞ ዳሩ ግን እኔ ቅዱስ ነኝና ቅዱሳን ሁኑ ተብሎ ስለ ተጻፈ የጠራችሁ መ በእግዚአብሔር ፊት ሞገስን አግኝቶ የእርሱ ባለሟል መሆን ጸጋ ቅዱስ ንደሆነ ደግሞ ቅዱሳን ሁኑ ያለው ሽ ነው ኤፌያቿ ፅኛጴጥ በዳግሚት መልእክቱም ብቅዱስ አግዚአብ ሔርንም በመምሰል እንደ ምን ልትሆኑ ልትኖሩ ይገባነ ኋል እያሉ የሚናገሩት ገንቡ ስለሆነውና ከእግዚአብሔር ለስጡ ልጆች ስለ ሚሰጠጡርኡጸጋ ነ ጠጊገኤ ረደ ዛ ዘጸጋዐ ሮሜ ሂ ወንጌል ጸጋ ትባላለች ብሎ እግዚአብሔር አንድ ሲሆን ጸጋው ግን ልዩ ልዩ ነው ይኸ ንን በተመለከተ ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ መንፈስ ቅዱስ አንድ አል ኛጴጥያ ምክንያቱም በኩራቱም ቅዱስ ቡሆውም ፃ ሲሆን የሀብት ዕድል ዕድል አለ በሁሉ አድሮ ሁሉን የሚሠራ ቅዱስ ሥሩም ቅዱስ ቅር «ፒም ቅዱሳን ናቸውና ዘጉድ አንስአብቢር ቤሆን የሥራ በአአ ድል ከል አመሕዘ ሮሜ አ የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ በመሆናቸው አሐዱ ዘዘዚአሁ ጸጋሁ በመንፈስ ቅዱስ ለእያንዳንዱ በመንፈስ ቅዱሳን ናቸው ኛ ቆር ሐዋርያው ቅዱስ ዮሐንስም በመ ው ም ልእክቱ እርሱ ጻደት አንደሆነ ጽድቅን የሚያደርግ ሁሉ ጻድቅ ነው ድል በየዕድሉ ይሰጠዋል እንደሚገባውና እንደሚጠ ቅመው አውቆ ና ትያ ይሰጠዋል እንደ ዛይማኖ እንደ አእም ሮው ስፋት ይሰጠ ከላይ እንደ ተመለከትነው እግዚአብሔርን ቅዱስ ነው ኖ ስንል ቅድስና የባሕርይ ገንዘቡ መሆኑን አውቀን ነው ቅዱሳንን ቅዱስ ስንል ደግሞ ድስናቸው የጸጋ መሆኑን እናውቃለን ጳያ የቅዱሳን ሕይወት ይኸውም የቅዱሳን ሕይወት የሚነበብ መጽሐፍ ነው ል በመጽ ጸጋ ለክርስቶስ ወንጌል እንደሚገባ በመኖራቸው በሕገ ተት ው ለ ጾጋ ማለት ቸርነት ምሕረት ው ነው ፊልጵ በሕገ ወንጌል ለመጽና ዋጋ የሚደረግ ማለጎ ኢመ ው ዓለሙን ንቀው ከዓለም ፈጽመው በመሰየታ ከእግዚአብሔር የሚገኝ ሀብት ኣስ ሠቴ። ዘፍ ና ሉቃወጳ ፍጭ ቅንጣት የሚያህል እምነት ቢኖ ከዚህ ወደዚያ እለፍ ብትሉት ያልፋል ማቴ የማደር ርጋል እውነት እውነት አላቹ ገውን ሥራ እርሱ ደግሞ ያደ ዮሒ ሱት በሦስት ቀንም አነሣዋለሁ መቅደስ ነበር ዮሐደ ነውና ያውም እናንተ አግዚአብሔር ቤተመቅ ደስ መሠረት ሊመሠርት አይች የፅ መሠረተ ላይ ቤተክርስቲያኔን ው ጥሪ ተካፋዮች የሆናችሁ ቅ ን ወንድሞች ኖታችንን ሐዋርያ ታችንን ሐዋርያና ሊቀ ካህ ኢየሱስ ክርስቶ ስን ተመልከቱ ዕብያእ ወደ አባታችሁ ወደ አብር ወዴ ወለደቻችሁም ወደ ተመ ልከቱ ኢሳዛፅ ዐደ እኛ ጠደ ን ት ተመልከት ልከት አ አባት ሆይ የሚያደርጉትን አያውቂምና ይቅር በላቸው አባት ሆይ ነፍሴን በእጅህ አደራ እስጣለሁ ሉቃ ጌታ ሆይ ይህን ኃጢአት አትቁጠርባቸው ጌታ ኢየሱስ ሆይ ነፍሴን ተቀበል የሐዋ ከዚህ በላይ ለመግለጥ የሞከርነው በጸጋ እግዚአብሔር የከበረ የት በምግባር የጸና ንጽሕናን ቅድስናን ገንዘብ ያደረገ ሳን ሕይወት እን ቻ ሳይሆን አንካሳ በማርታት ዐይነ ስውር በማብ ሃት መስለውታል ዮሐርፅ የቅዱሳን ሰዎች አሠያየም ርሀ በኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የቅዱሳን አሠያ የም በድምፅ ብልጫ አይደለም ቅዱሳንን ቅዱስ የሚያሰኛቸው ሕይ ነው ከላይ በዝርዝር እንደተመለከትነው በሁሉ አብነታ ስን መምሰላቸው ነውና በውስጥም በአፍአም በቅድስና ለበጡ በመሆናቸው እንደ ካህኑ ዘካርያስና እንደ ቅድስት ሁለቱም በጌታ ትእዛዝና ሕግጋት ሁሉ ያለ ነቀፋ እየሄዱ በእግዚአብሔር ፊት ጻድቃን ነበሩ ተብሎ ይመሰከርላቸዋል ሉቃፅ ከሁሉ በላይ የሚመሰክርላቸው ደግሞ እግዚአብሔር ነው ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ በሆድ ሳልሠራህ አውቁፃለሁ ከማኅፀንም ሳትወጣ ቀድሼሃለሁ ለአሕዛብም ነቢይ አድርጌሃለሁ ነገረ ቅዱሳን ኤር አወ ከ ከመጥምቁ ዮሐንስ የሚበልጥ አልተነሣም ነ የሚያመለክተው ይኽኸንን ነው ን መላእክትም መገም ዮሐንስ ትለዋለህ ደስታና ተድላም ይሆንልፃል በመወለዱም ብዙዎች ደስ ይላቸዋል በጌታ ፊት ታላቅ ይሆናልና የወይን ጠጅና የሚዕ ሰክር መጠጥ አይጠጣም ገናም በእናቱ ማኀፀን ሳለ መንፈስ ቅዱስ ይሞላበታል በማለት መስክረዋል ሱናማዊቷ ሴትም ስለ ነቢዩ ኤልሳዕ ለባሏ ስትመሰክር ይህ በእኛ ዘንድ ሁልጊዜ የሚያልፈው ቅዱስ የእግዚአብሔር ሰው እንደሆነ አውቃለሁ ያለችው ለዚህ ነው ኛ ከኢያሪኮ የመጡ የነቢያት ልጆችም የኤልያስ መንፈስ በኤልሳዕ ላይ ዐርፎአል። ብሏል ፅኛቆሮ በመሆኑም እግዚአብሔር የልጁን መልክ እንዲመስሉ ወስኖ የጠራ ቸው የመረጣቸው ያጸደቃቸውና ው ነቢያት ሐዋርያት ጻድቃን ነገሥ አበው አርድእት ጳጳሳት ደናግል ምእመናን ቅዱሳን ናቸው እነርሱ ንም በአጭር በአጭሩ እንደሚከተለው እንመለከታቸዋለን ሁሉስ በልሳና ነገረ ቅዱላን ጹመሟመሚ ነገረ ቅዱሳን ፅጸ ቅዱሳን ነቢያት ትንቢት ከእግዚአብሔር ተሰጥቷቸው ወደፊት የጫሁነ ውን ሁሉ በእርግጠኝነት የሚናገሩ ናቸው የሚናገሩትም እግዚአብ ኤር እንዲህ ይላል እያሉ ነው ኛሳመሀ አሞ ሚክር የሚገለጥላቸውም በራእይ በሕልምና በመልአክ ነበ ዘን ዳን ትንቢት ከመናገር ጋር ሕዝቡን ይመክሩት ያስተምሩትና ይገሥጹት ነበር ለዚህም ሥራ እግዚአብሔር ከማኅፀን ጀምሮ ጠ ፐዋል ኤርፁ ስለ እነዚህ ሰዎች ሐዋር ያው ቅዱስ ጴጥሮስ ይህን በመጀመሪያ ዕወቁ በመጽሐፍ ያለውን ትንቢት ሁሉ ማንም ለገዛ ራሱ ሊተረጉም አ ፈቀደም ትንቢት ከቶ በሰው ፈቃድ አልመጣ ምና ዚአብሔር ተልከው ቅዱሳን ሰዎች በመንፈስ ቅዱስ ተ ው ተናገሩ ብሏል ጴጥጸልፅ ጌታችንም በወንጌል በነቢይ ስም የሚቀ በል ን ዋጋ ይወስዳል በማለት ተናግሮላቸዋል ማቴጓ ቅዱሳን ሐዋርያት በነቢያት የተነገረው ቃለ ትንቢት መድረሱንና በዘመናቸው ድን በዓለም እንዲያስተምሩ ጌታችን ራሱ ፓበህበቪ ብሎ የጠራቸውና የመረጣቸው ናቸው ይኸውም ይታወቅ ዘንድ የመንግሥተ ሰማያትን ምሥጢር የማወቅ ሥልጣን ተሰ ኋል ብሏቸዋል ማቴጅ አ ጋንንትን እንዲ ያስወጡ ደዌን እና ሕማምንም ሁሉ እንዲፈውሱ ሥልጣን ሰጥ ማቴፅ ከዚህም ጋር በቅዱስ ጴጥሮስ አማካይ ሰማያትን ቁልፍ ካስረከባቸው በኋላ በምድ ማደ ሰረ ይሆናል በምድርም የም ፈታ ይሆናል በማለት ከምድር እስከ ሰጥቶአቸዋል ማቴ ቸውን ይቅር ያላችኋቸው ሁሉ ዞባቸዋል በማለጎ ነት የመንግሥተ የምታስሩት ሁሉ በሰ ት ሁሉ በሰማይ የተ ሰማይ የሚሠራ ሥልጣን ንሣኤው በኋላም ኃጢአታ የያዛችሁባቸውም ግልገሉ ቃለ ትእዛዝ የምእመናንን ሕይዜ ። ተብሉ የተከተሉት ብዙዎች ናቸው ታወስ ይቻላል ጋታ ሆይ ይ ለሚወግሩት ጸልዮአልና ሐዋ ኤልሳዕ በኢየሩሳሌም ወልደ አዱር አልፍኙን ዘግቶ ከባለሥልጣናቱ መከረውን ሰው ሳይነግረውና ሳይሰማ በሚያውቅበት ጸጋ ካለበት ቦታ ሆኖ ጠፈር ደፈር ግዘፍ ያለው ነገር ሁሉ ሳይከለክለው እንደ እግረ ፀሐይ ካሰቡበት ደርሶ የፈለጉትን ነገር ማወቅ ማለት ነው ኛነገጸ ና ቋ ቋ ይህም በኢየ ሌም ሆኖ በቢታንያ የአልዓዛርን ሞት ዐይቶ የነገራቸውን ገ የሚመስሉበት ጸጋ ነው ዷደ ንጽሐ ልቡና ከላይ ሁለቱን ደረጃዎች ተመልክተናል ወጣኒነትንና ማዕከላ ዊ አሁን ደግሞ የመጨረሻውን ደረጃ ፍጹምነ እንመልከጎ ይህ የመ ደረጃ እንደ መሆኑ መጠን በሁለቱ ደረጃዎች ሰባቱን መዓ ዘብ አድርገው ወደዚህ ለመሸጋገር የሚጋደሉትን ሰይጣን በገሄድ ተገልጦ መዋጋት የሚጀምርበት ጊዜ ነው ዘንዶና አባብ አንበሳና ነብር እየሆነ በመምጣት ለማስፈሪ ቢሞክር ያልደነገጡለትን ሽፍታ እየመሰለ መደብደብ ሁሉ ይጀ ቅዱስ ዮሐንስ በራእዩ አንደ ጻፈው የሚያመጣ ባቸውን የሚያውቅ መልአከ እግዚአብሔር ሰምድርና ለባሕር ወዮላቸው ዲያብሉስ ጥቂት ዘመን አንዳለው አውቆ በታላቅ ቁጣ ወርዶአልና በማለት ተናግሮአልና ራኢ ቅዱላን ግን ዝየኀድር በረ ኤተ ልዑል በልዑል እግዚአብሔር ረዳትነት ተጠልሎ የሚኖ ወይነብር ውስተ ላሎቱ ለአምላከ ሰማይ በእግዚአብሔር ኤት ተጠልሉ የሚናር አምላኪየ ወጠረዳኢየ ገ አምላኬ አምላኬ ረዳቴ ነው እኒም እታመን ግርማ ከአደጋና በቀኝህም ዐሖ ይወድቃሉ ወደ አንተ አንተ ያዝዛቸዋል እግርህም በዬ ንላትሰኳል በር ድ ሣል በተኩላና በአባብ ላይ ትጫማለህ እመ በ ረግጣለህ መዳ የመጽ በኒቁሽ ወደሚቀጥሉት መዓር የሚከተ ቸው ሀ ንጻሬ መሳእክት ይህ ከላይ እንደ ቱ ዲቸውን መላእክት በየነገዳቸውና ዓለማተ መላእክት በበኢዮር በዐጸደ ሥጋ ለመመልከት ከዚህ ክ ሊለ ታሰጥሞ ብርሃፃን ይህ ደግሞ የእግዚአብሔር የባሕርይ ገዝክ በሆነው በሚያሰደንቀው ብርፃን ውስጥ መዋኘት ነው ይህ ብርፃን ፍጹም ልዩ ነው ይህም እነርሱ በዚህ ብርን ውስጥ እያሉ ሌላ ሰዚህ መዓርግ ያልበቃ ሲያየው የማይቻለው ብርፃነ ነው ጨለማ የማይሠለጥንበት እንደዚህ ዓለም ብርፃን ዋዕይ የሌለው የማያቃ ጥል በጨረሩ ዓይንን የማይበዘብሽ ነፍስን ከሥጋ መለየት የሚያስችል ደስታ እስከሚሰማ ድረስ ልዩ መዓዛ ያለው ነው እነዚ ህን ጸጋዎች የሚያውቁ የኖሩባቸው ቅዱሳን ፍቸው እኛ ደግሞ ብቻ እንረዳቸዋለን ይህም እግዚአብሔር ቅዱስ ጳውሎስን የጠራበት መብረቅና ያናገረበትን ድምፅ ይመሰላል ከቅ ዱስ ጳውሎስ በቀር ከእርሱ ጋር አብረው የነበሩት ሁሉ የመብረቁን ብልጭታውን አላዩም ነጐድጓዱንም አልሰሙም ቅዱስ ጳውሎስን የሚያ ናግረውን የእግዚአብሔርንም ድምፅ አልስመም ሰዎች የሰሙት የጳውሉስን የሳውልን ድምፅ ብቻ ስለ ነበር ማንን ያና ግራል እያሉ ግራ እንደ ተጋቡ ተመዝሽግቧልና ሐዩቓ ይ ጠቀሰው እ በየአለቆቻቸው ነገረ ቅዱሳን ር ከዊነ እሳት የመጨረሻው መዓርግ ነው ወደ እዚህ ደረጃ ነ ቅዱሳን ለውነታቸው ለአጋንንት የሚያቃጥልና የማያስቀርብ ይሆናል እነዚህን አጠቃለው የያዙ የልብ ንጽሕናን ገንዘብ አድር ተ ሥሉስ ቅዱስ ይበቃሉ ብፁዓን ንጹሐነ ልብ አስመ እሙንቱ ይሬእይዎ ለእግዚአብሔር ልበ ንጹሐን ብፁዓን ናቸው እግዚአብሔርን ያዩታልና ተብሎ እንደ ተጻፈ ማቴድ ለዚህ መብቃትም ታላቅ ብቃትና መዓርግ ነው በባሕርይው የማይታይ እግዚአብሔርን ለባሕርያ ቸው በሚስማማ መልኩ እስክ ማየት በቅተዋልና ዮሒ ቿ ሐዋርያው ቅዱስ ያዕቆብ እንግዲህ ለእግዚአብሔር ተገዙ ዲያቢሉስን ግን ተቃወሙ ከእናንተ ይሸሻል ባለው መሠረት ቅዱ ሳን ለእግዚአብሔር ብቻ በመገ ዛት አጋንንትን በመቃወማቸው ድል አድርገዋል ያዕፀ ይኸን በተመለከተ ሐዋርያው ቅዱስ ጳው ሎስ መታዘዛችሁ ለእግዚአብሔር መገዛታችሁን ለሁሉ ተወርቶ ነን አልና አንግዲህ በእናንተ ደስ ይለኛል ነገር ግን ለበጎ ነገር ጥበበ ኞች ለክፉም የዋሆች እንድትሆኑ እወዳ ለሁ የሰላም አምላክ ሰይጣ ንን ከእግራችሁ በታች ፈጥኖ ይቀጠቅጠዋል ብሏል ሮሜ ያቆጎጋጋ ሇቃታ ዖሚይ ጩድቋ ለቦ ዕሄይማየም ዳፇሪ ሥጋ ወደ ያጋፈ ጸ ሃሸጋፇረዋፅ ነገረ ቅዱሳን መመ መ ር ከማ ሉት መዓርጋተ ቅ መሪያ ያሟያያፇታፖ ለሆራረሥ ዳፍ ሪሬ» ከሚ ንን ጠል ማም ሀአ ታላት በመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅስ አስረጂነት ሐ ፍቅር ለ ሕይወት ሐ ፈቃደ ሥጋ ለምንድን ነው። መዝቋር ያለው ለዚህ ነው የአዲስ ኪዳን ሐዋርያ ቅዱስ ጳውሉስም ልጁ በተዋሕዶ አንድ አካል አንድ ባሕርይ የሆነ ወልደ አብ ወልደ ማርያም ኢየሱስ ክርስቶስ በብዙ ወንድሞች መካከል በኩር ይሆን ዘንድ ለቅዱሳን ሁሉ ለበጎ ነገር ዘኩር አብነት ይሆና ቸው ዘገ አስቀድሞ ያወቃ ቸው የልጁን መልክ እንዲመስሉ አስቀድሞ ደግሞ ወስኖአልና ያጸደቃቸውንም እነዚህን ደግሞ አከበራ ቸው ብሏል ሮሜቋ ሀ በመሆኑም የቅዱሳን ሁለንተናቸው የከበረ ነው ይጀ ስማ የቅዱሳን ስም እንደ ማንኛውም ሰው ስም ተርታ አይደለ የተለየ ክብርና ኃይል አለው እግዚአብሔር አብርፃምን ስምህንም አከብረዋለሁ ያለው ለዚህ ነው ዘፍ ስለዚህ የቅዱሳንን ስም በክብር መጥራት ያስ ፈልጋል እንኳን እኛ የክብር ባለቤት እግዚአብሔር ዛሙሴ ሙሴ ሆይ እያለ የቅዱሳንን ስም በክብር ጠርቶአል ሇይ ማለት ቃለ አክብሮ ነውና ይህም እርሱ አክብሮ አክብሩ ሲለን ነወ የቅዱሳን ስም የከበረ በመሆኑ እግዚአብሐ የምን ማፀንበት ታላቅ መሣሪያ ነው ነቢዩ ኤልያስ የጣዖት ሐሰተኛነት የእግዚአብ ሔር እውነተኝነት አንዲገለጥ መሥዋዕት ሠውቶ የተማፀነው በቅዱ ሳን ስም ነው አቤቱ የአብርፃምና የይስሐቅ የአስራኤልም አምላክ ሆይ አንተ በእስራኤል ላይ አምላክ እንደ ሆንህ እኔም ባሪያህ እንደ ሆንሁ ይህንም ሁሉ በቃልህ አንዳደረግሁ ዛሬ ይገለጥ ነው ያለው እግዚአብሔርም ወዳጁ ኤልያስ ስም ያቀረበውን ልመና በወ በቅዱሳን ብሎ ፈጽሞለታል በመሆኑም ጠበላት በስማቸው የሚጠሩ መካናት በስማቸዬ ። የሚለ ውን በንጹሕ ልቡና ማሰብ ይገባል ቅዱስ ጳውሎስ በዕብራውያን መልእክቱ ከአቤል ጀምሮ ያሉትን ቅዱሳን ስማቸውን እየጠራ ታሪካ ቸውን እየተረከ በማሰብ የስብከቱ አስኳል አድርጓቸዋል ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስም በወንጌል እነ አብርዛምን ያነሣው ለዚህ ነው ይኸውም እኔ የአብርሃም አምላክ የይስሐቅም አምላክ የያዕቆብም አምላክ ነኝ የሚል ከእግዚአብሔር ዘንድ አላነበባችሁምን ማቴቋ ዘጸ የአብርፃም ልጆች ብትሆኑ የአብርፃም ሥራ ባደረጋችሁ ነበር የሚል ነው ዮሒ ቋ የቅዱሳን መታሰቢያ ሰቅዱሳን የእግዚአብሔር ጸጋ በመሆኑ ዓረፍተ ዘመን የማይገታው ዘለዓለማዊ ነው ነቢዩ ዳዊት የጻድቅ መታሰቢያ ለዘላ ለዐ ይኸንንም ወልደ ዳዊት ጠቢቡ ስሉሞን የጻድቅ መ ረከት ቺ ሰቢያ ለበረከት ነቤ በ ምሲ በዓላተ ቅዱሳን ጋ እነን ይቀበላል ነቢይን በነቢይ ስም የሚቀበል የነቢይን ዋጋ ይወስዳል ኣድትገም በጸድቅ ስም የሚቀበል የጻድቁን ዋጋ ይዐስዳኔ ጣፎ አየ ሾቸ ለአንዱ ቀዝቃዛዋ ውኃብሯ በዩቕመጩ ስም የሚ ያጠጣ እውነት እላችኋለሁ ዋጋው አይጠፋበትም ያለው ለዚህ ነው ማቴ ከጌታችን ቃል እንደምንማረው ቅዱለ ከ ብሮ መቀበል ዋጋው ታላቅ መሆኑን ነው ይህም የቃል ኪዳናቸው በረከት ይፈጸ ምልናል ማለት ነው ትልቁ ክብራቸው በዓላቸው ነው ከዚህም ሌላ በየወሩም በቅዳሴና በማኅሌት ይከበሬ ይድ የቅዱሳን የገድል መጽሐፍ ገድል ማለት ቅዱሳን በመንፈሳዊ ጉዞ የደረሰባቸው መከራ ማሰት ነው ይህም ስለ ዛይማኖታቸው የተጋደሉት ተጋድሎ ነው በአጠቃላይ ገድል በቁሙ ሲፈታ ትግል ፈተና ውጊያ ጦርነት ድልና አክሊል እስኪገኝ ድረስ የሚደክሙት ድካም የሚሠሩት ሥራ የሚቀበሉት መከራ ነው ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ ይሽን ነው ብመሥዋዕት እንደሚደረግ የእኔ ሕይወት ይሠዋልና የምሔ ድበትም ጊዜ ደርሶአል መልካሙን ገድል ተጋድያለሁ ሩጫውን ጨርሼአለሁ ዛይማኖትን ጠብቄ አለሁ። ሼዬዬጅኮኩ ኬኬዬሌቕዬኦቾዬዬዬቕኙ ይይ ነገረ ቅዱሳን መልካሙን የአምነት ገድል ተጋደል ብሌ ል ፅኛጢሞ ስለ ታል ስለ መዳናችን ልጽፍላችሁ እጅግ ተግቼ ሳለሁ ለቅዱሳን ተሰጠ ሃይማኖት እንድትጋደሉ እየምክሮኋሼ ውና ንሪ ሐዋርያው ይሁዳም ወዳጆች ሆይ ምንካፈለወ አንድ ጊዜ ፈጽም ስለ እጽ ፍላችሁ ዘንድ ግድ ሆነብኝ ብሏል ይሁዳቁጀ አንግዲህ ገድለ ተክለ ሃይማኖት ገድለ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ድለ ጊዮርጊስ የሚባሉት መጻሕፍት ቅዱሳን በክርስቶስ ስም ስለ ክርስትና ኝይማኖታቸው የተጋደሉትን የገድል ታሪክ የያዙ መዛግብት ናቸው ወንጌል ንባብ ሲሆን ገድላት ደግሞ የወንጌል ትር ናቸው ምክንያቱም ክርስቶስን የተከተሉ ቅዱሳን እንዴት በሕነ ወንጌል እንደ ጸኑ አንዴት ቃለ ወንጌልን እንደ ፈጸሙ ያሳያሉና ት ቢሆን ቅዱስ ሉቃስ የጻፈው የሐዋርያት ሥሪ ሚያመለክተው የቅዱሳንን ገድል ነው ይህም የቅዱሳንን ገድል ጽፎ ማስቀመጥ እንደሚገባ አብነት ነው ከዚህም ሌላ ገድላቅ ሲነበቡ አጋንንት ይንቀጠቀጣሉ ድውያን ይፈወሳሉ ጌታችንና አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ብለው ፊት ለሚመሰክርልኝ ሁሉ ደግሞ በሰማያት ባለው በአባቴ ፊት አመሰክርለታለሁ ማቴ የገደላችሁ ሀሉ እግዚአብሔርን ደሚያገለግል የሚመስልበት ጊዜ ይመጣል ዮሐሄ በማ ሰት የቅዱሳን ሕይወት በገድል የተሞላ መሆኑን ተናግሯል ስለ ቅዱሳን ገድል ከላይ ለአብነት ግብረ ሐዋርያትን ጠቀስን እንጂ በብሉይ ኪዳንም ሆነ በአዲስ ኪዳን ያሉ መጻ ሕፍት ስንመለክት በቅዱሳን ገድል የተሞሉ ናቸው በቁሙ ሲተረጐም የተደረሰ የተጻፈ ቃል ሰፊ ንባብ ረዥም ስብከት ትርጓሜ አፈታ ምሥጢሩ የሚያ ጠግብ ቃሉ የሚያረኳ አነጋ ጋገሩ የተለካ ጣዕመ ቃሉና ኃይለ ቃሉ ደስ የሚያሰኝ ልብ የሚነካ እግዚአብሔርንና ሰዎችን እንዴ ረጉ የሚገልጹ መ ርሳነ ገብርኤል ነ ራኤል የሚባሉት መጻሕፍ ኩት ሌል ድርሳናትም ሲነበቡ አጋንንት ይንቀጠቀጣሉ ድውን ርር ነው ድርት ጻፍ ወረቱ መጽሐፍ ዋን ቱም የቅዱሳን መላእክትን ክብር ከእግዚአብሔር ዘንድ የተሰጣቸውን ቃል ኪ ጠቅለል ባለ መልኩ ሲገለጥ ለማገዝ የሚላኩ የማ ምን። ብለው ጠይቀዋል ማቴያ ትንቢቱም ቸም ቤተ ልሔም አ ሆይ አገ በይሁዳ አእላፋት መካከል ትሆፒ ዘንድ ታናሸ ከአ አወጣጡ ከቀድሞ ጀምሮ ከዘላለም የሆነ ለዘመነ ጥንትና ፍጻ ለው በእስራኤልም ላይ ገዥ ንጉሥ የሚሆን ይወጣ በነቢዩ በሚክ ያስ ተነግሯል ሚክድ ቅዱስ ዮሐንስም በራአዷ ስሲቃ ናቱ አንዱ አታልቅስ አነሆ ከይሁዳ ነገድ የሆነው አንበሳ እርሱም የዳዊት ሥር መጽሐፉን ይዘረጋ ዘንድ ሰባ ማኅተም ይፈታ ዘንድ ድል ነስቶአል አለኝ ብሏል ራኤድ ድ በሌላ በኩል ደግሞ ሰይጣን በነጣቂነቱ በአንበሳ ተመስሏል ለዚህም ነው ሐዋር ያው ቅዱስ ጴጥሮስ በመጠን ኑሩ ንቁም ባላጋራችሁ ዲያብሉስ የሚውጠውን ፈልጎ እንደሚያገሣ አንበሳ ይዞራልና ያለው ፅኛጴጥሯ እንግዲህ በነጣቂ አንበሳ የተመሰለ ዲያብሉስ አድሮባቸው በኃጢአት በበደል የ እና ንስሐ ሳይገቡ የሞቱ ሰዎች የሞተ አንበሳ ይባላለ ክንያቱም በሕይወት ሰበደል ለክፋትና ለክህደት አንበሶች በአራዊት መመሰሉ መጽሐፍ በነበሩበት ዘመን ለኃጢአትና ነበሩና ሰው ስለ ክፉ ግብሩ ቅዱሳዊ ነው መጥምቀ መለኩት ዮሐንስ ፈሪሳውያንን እና ሰዱቃጡ ያንን እናንተ የአፉኝት ልጆች ብሎአቸዋል ሉቃ ጩ ሓሳዌ መሲሕም አውሬ ተ ሏል ራኢ እንግዲህ ጠቅለል ባለ መልኩ ያልሞተ ውሻ ከሞተ አንበሳ ይሻላልና ማለት በሕይወት እያሉ ስለ ኃጢአታቸው የሚጸጸቱ ንስሓ የሚገቡ በአጠቃላይ ትንሣኤ ልቡናን ገንዘብ ያደረጉ ሰዎች ሳይጸ ንስሓ ሳይገቡ ከሞ ቱ ሰዎች ሻላሉ ማለት ነው ጭሌ ሕያዋንና ሙታን ሕያዋን የሚባሉት ዛይማኖት ይዘው ምግባር ሠርተው የሞቱ ቅዱሳን ናቸወ ን በወንጌል ሥጋዬ እውነተኛ ጣሽ ደሜም እውነተኛ መጠጥ ነውና ሥጋዬን የሚበላ ደሜንም ሞቼ ጠጣ በእኔ ል እኔም በእርሱ እኖራለሁ ሕያው አብ እንዴ ላከኝ እኔም ከአብ የተነሣ ሕያው እንደምሆን እንዲሁ የሚበላ ደግሞ ከእኔ የተነሣ ሕያው ይሆናል ዮሐቿ ትጐኤና ሕይወት እኔ ነኝ የሚያምንብኝ ቢሞት እንኳ ሕያው ይሆናል ሕያው የሆነም የሚያምነኝም ሁሉ ለዘላለም አይሞትም ዮሐ ብሏል ሐዋር ያው ቅዱስ ጳውሉስም ክርስቶስ ከሙታን ተነሥቶ ወደፊት እንዳይሞት ሞትም ወደፊት እንዳይገዛው እናውቃለንና መሞትን አንድ ጊዜ ፈጽሞ ለኃጢአት ሞቶአልና በሕይወት መኖርን ግን ለእግዚአብሔር ይኖራል እንዲሁም እናንተ ደግሞ ለኃጢአት እንደ ሞታችሁ ግን በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ሆናችሁ ለእግዚአብ ሔር ሕያዋን እንደ ሆናችሁ ቁጠሩ ብሏል ሮሜ ሙታን የሚባሉት ደግሞ ኃጥአን ናቸው ከኃጢአት እስ ካልተመለሰ ከበደል እስካልራቁ ድረስ በሕይወትም ደቁ ባላሉ ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ከተከተሉት ፍ ሆይ » አስቀድሜ ልሒድና ት ማዜ ያሽ መታንን ብሎሪ ቢለው ሙታ ና አደል ቁማቸው ሙታን ብሉአቸዋል ይኸውም ልተከተሉትን በ ቸው ነው ከዚህ ዓለም ከተለዩም ዳሩ ግን እርሱን ያ ጪፈራሻ መ የተድናዕ መታን ይባላሉ በኋላ ስ ክዳነ የፃፍሰ ገዳዮችም የው ም የሚያመልኩ የሐሰተኛዎችም የው ሠመጮ በሚቃጠል ባሕር ነው ይኸውም ሁ ላቸው በዲ ሞት ነው። ርክ በመጀመሪያዋ ከተማ ዐሥሩን ን ነገረ ቅዱላን ፁ የቅዱሳን መላእክት አገልግሉት እግዚአብሔር በኤረር ሠላሳውን ነገደ መላእክት አሰፈ ራቸዉ ቅዱሳን መላእክት በእግዚአ ብሔርና በሰው መካከል ለተ እነርሱንም ለሦስት ከፍሉ ሦስት አለቆችን ሾመላቸ በመጀ መጀመሪ ያዋ ከታማ ዐሥሩን ነገድ መኳንንት ብሎ ከሰየማቸው በኋላ ሰዳካኤል የሚፋጠኑ ናቸው ከእግዚአብሔር ዘንድ ምሕረትን ዋና የተባለውን መልአክ አለቃ አድርጎ ሾመላቸው በሁለተ ወደ ሰው ልጆች ያመጣሉ ዳንኤል ሆይ ሁለተኛዋም ከተማ ሆይ ጥበብንና ማስተዋልን ዐሥሩን ነገድ ሊቃናት ብሎ ከሰየማቸው በኋላ ሰላታኤል የተባለው እስጥህ ዘንድ አሁን መጥቻለሁ የሚለው የቅዱስ ገብርኤ መልአክ ሾመላቸው በሦስተኛዋም ከተ ፋፍ ን ሚያረጋግጥልን ይኸንን ነው ዳንህ እ ብሎ ከሰየማቸው በኋላ አናንኤል ተ ንእ ርያ ወደ አግአበፈር የ ሰመ አያቹ ሾመላቸው አለ ምጽዋትህ በእግዚአብሔር ፊት ዐረኮ ና መልአክ ቃል ነው የሐዋ ትልቁ አገልግሎታቸው እግዚአብ ሔርን ማመስገን ነው ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ የሠራዊት ጌታ እግዚአብ ሔር እያሉ በአንድነት በሦስትነት ጸንቶ የሚኖር እግዚአብሔርን ያመስግኑታል ኢሳሺ እኛንም ፁውዷዴስ ያድኑናል ነቢየ እግዚአብሔር ዳዊት የእግዚአብሔር መልእክ በሚፈሩት ሰዎች ዙሪያ ይሰፍራል ያድናቸውማል መዝቋር በማለት እንደ ተናገረው እስራኤል ዘሥጋን ከፈርዖንና ከሠራዊቱ ዘጸ ስናንያን አዛርያንና ሚሳኤልን ከዕቶን እሳት ዳንያ ነቢዩ ዳንኤልን ከአናብስት አፍ ዳን ቅዱሳን ሐዋርያትን ከወኅኒ ቤት አድነዋል የሐዋፅ ለዚህም ነው ቅዱስ ጴጥሮስ ጌታ መልአኩን ልኮ ከፄሮድስ እጅና የአይሁድ ሕዝብ ይጠብቁት ከነበ ረው ሁሉ እንደ አዳነኝ አሁን አወቅሁ ያለው የሐዋ ያዕ ቆብም ከታናሽነቴ ጀምሮ እስከ ኳ ድረስ ነ ሸሸች ከክፉ ነገር ሁሉ ያዳነ መልአክ ን እ በማለት የእግዚአብሔርን መጋቢነትና የቅዱሳን መላእክትን አዳኝነት ተናግሯል ዘፍ ነገረ ቅዱሳን ክኩ መጨ ይዴያ ይረዱናል እግዚአብሔር የሰውን ድካም ስለሚያውቅ ኃያላን ትዱ መሳእክት እንዲረዱት ፈቃዱ ነው የሚረዱንም በነፍስም በሥ እንድንድን ነው ይኸንን በተመለከተ ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሉሲ ሁሉ መዳንን ይወርሱ ዘንድ ስላላቸው የሚላኩ የሚያገለግሉም መናፍስት አይደሉምን። ብሏ ደግሞ ወንጌላዊው ቅዱስ ማቴዎስ ሲናገር መጀመሪያው ቀን ሲነጋ መግደላዊት ማርያምና መቃብሩን ሊያዩ መጡ እነሆም የጌታ መልአ ታላቅ የምድር መናወጥ ሆነ ቀርቦም ድንጋዩ መጠ መልኩም እንደ መብረቅ ልብሱም ኦ ጠባ እርሱን ከመፍራት የተነሣ ተናወጡ ብሏል ማቴ በፍርድ ቀን ተሳትፎ አላቸው መከሩም የዓለም መጨረሻ ነው አጫጆችም መላ እክት ናቸው እንግዲህ እንክርዳድ ተለቅሞ በአሳት እንደ ሚቃጠል በዓ ለም መጨረሻ እንዲሁ ይሆናል የሰው ልጅ ወልደ ዕጓለ እመ ሕያው ክርስቶስ መላእክቱን ይል ካል ከመንግሥቱም እንቅፋትን ሁሉ ዓመፃንም የሚ ያደርገትን ይለቅማሉ ወደ እቶነ አሳትም ይጥሏቸዋል በዚያ ልቅሶና ጥርስ ማፋጨት ይሆናል ጓ የሰው ልጅ ከመላእክቱ ጋር በአባቱ ክብር ይመጣ ዘንድ አለውና ያን ጊዜም ለሁሉ እንደ ሥራው ያስረክባል የሰው ልጅ በክብሩ በሚመጣበት ጊዜ ከእርሱም ጋር ቅዱሳን መላአክቱ ሁሉ በዚያን ጊዜ በክብሩ ዙፋን ማቴ መላእክቱንም ከታላቅ መለከት የ ዋል ከሰማያትም ዳርቻ አስከ ዳርቻው ከዐራቱ ነን ክር መረጡትን ይሰበስባሉ ማቴጽ ኒል ነጻ ለ ክትም አለቃ ድምፅ በእግዚአብሔርም መሰከ ፅኛተሰፀ ደም ግባቴም የቃሉንም ድምፅ ዳን በአዲስ ኪዳን የሆነውን ብሰንበትም መጨረሻ ሁለተኛዩዬቱ ማርያም ክ ከሰማይ ስለ ወረደ ን አንከባሎ በላይ ተቀ ንደ በረዶ ነጭ ነበረ እንደ ሞቱም ሆኑ ነገረ ቅዱሳን ጋ ይይያ ተአምራትን ያደርጋሉ ተአምር ማለት በሰው ዘንድ ይሆናል ተብሎ የማይታሰብ ግን ሆኖ የሚታይ ማሰት ነው በአጠቃላይ ድንቅ ነገር ማለት ነው ለማኑሄና ለሚስቱ ተገልጦ ወንድ ልጅ እንደሚወልዱ ያበሠራቸጤ የእግዚአብሔር መልአክ በገሃድ በፊታቸው ልዩ ልዩ ተአምራትን አድርጓል ማኑ ሄና ሚስቱም ይመሰክቱ ነበር መሳ ሳሌ ሠለስቱ ደቂቅ ወደ አሳት በተጣሉ ጊዜ መልአኩም አብሮአ ቸው ወደ አቶኑ አሳት በመግባት እንዳይቃጠሉ ማድረጉ ተአምር ነው ነቢዩ ዳንኤልም ወደ አናብስት ጉድጓድ ተጥሎ የጉድጓዱ አፍ በ ዘጋበት ጊዜ መልአኩ የአናብስቱን አፍ መዝጋቱ ተአምር ነው በአዲስ ኪዳንም ሐዋር ያው ቅዱስ ጴጥሮስ በሰንሰለት ታስሮ ወዷ ወኅኒ ቤት በተወረወረ ጊዜ መልአኩ ወደ እስር ቤት በመግባት ጨላማ ውን ብርሃን አድርጐ ቅዱስ ጴጥሮስን ከአንቅልፉ ቀስቅለ ከወጎኒው በተአምራት እንዳወጣው ተጽፎአል ሐሞ ጁ ይድፀ ዓመፀኞችን ይቀጣሉ ቅዱሳን መላእክት ክፉዎችን የመቅጣት ሥልጣን አሳቸው የሰዶም ክፉ ሰዎች የጻድቁን የሉጥን ቤት ከብ በው ባስጨነቁት ጊዜ ከልጅ አስከ አዋቂ ሁሉንም አሳውረዋ ቸዋል ዘፃ ፅ ንጉሥ ዳዊት ከቀረቡለት ምርጫዎች በእግዚአብሔር አጅ መውደቅን መርጦ ችነፍርን በመረጠ ዜ ከእግዚአብሔር የታዘዘ መልአክ አጁን ዘርግቶ ሰይፉን ቢመዝ ሰባ ሺ ሰዎች በቅጽበት እንደ ቅጠል ረግፈዋል ኛሳሙ ድ ከላይ እንደ ተመለከትነው መልአኩ የቀጣቸው አንድ መቶ ሰማኒያ አምስት ሺ የሰናክሬም ሠራ ዊት በአንድ ጊዜ በድን ሆነዋል ያናነ በዘመነ ሐዋርያት ደግጐ ሄሮድስ የተባለው ንጉሥ ልብሰ መንግሥ ቱን ለብፅ በተናገረ ጊዜ ሕዝቡ ህ የእግዚአብሔር ድምፅ ነው የሰጡ አይደለም ብለው በማይገባ ምስጋና አመሰገኑት በዚህን ጊዜ ሰአምልኮተ እግዚአብሔር የቀና ነገረ ቅዱሳን ዚአብሔር መልአክ በሰይፍ መታው በትልም ተበልቶ ሞተ የእግ። አሁንም ኃይልን እ አልቀረልኝምፁ አልሁት አርሱም ዳሰሰኝ አበረታ ወደድህ ሰው ሆይ አትፍራ ሰላም ርሽ ከ አልዎ ኾ ለበርትተሽ አለኝ በተናገረኝም ጊዜ በረታሁና ሷ እ አልሁ ብሏል ዳጉ ጅ ዱ ሊታደጉት በመጡ ጊዜ ሜቶቹ ሆይ እያለ ተማዕኗቸዋል ዘፍ ስግደት ይገባቸዋል ስግደት ሁለት ዓይነት ነው ደቪኖኝ ሲሆን ሁለተኛው የሚሰገደው ለጻ አበል ምክንያት ሰአግዚአቦሖ ባሪያችሁ ቤት አቅኑ ነገረ ቅዱሳን ት ደግሞ የጸጋ ይባላል ይኸውም በጸጋ ከእግዚአብሔር ያገኙት ስለሆነ ነው በመሆኑም ለቅዱሳን መስገድ የእግዚአብሔርን ጸጋ ማክበር ነው ዳድቁ ሎጥ ሁለቱ መሳእክት ቅዱስ ሚካኤል ቅዱስ ገብር ሌል ሊታደጉት በመጡ ጊዜ በግንባሩ ተደፍቶ ሰግዴ ላቸዋል ዘፍ ኢያሱ ወልደ ነዌ በኢያሪኮ የእግዚአብሔር መላእክት በግንባሩ ደፍቶ ጾሳቸዋል ሊያድ ፀ ነቢዩ ዳንኤል በጾሙ ጊዜ ቅ ክብር ለ ገለጠለት የእግዚአብሔር መልአክ በመፍራትና በመን ጥቀጥ በግን ባሩ ተደፍቶ ሰግዶለታል መፍራቱም የአክብሮት የፍቅር ነዉ ዳን በዮሐንስ ራአይ ላይ እንደ ተጻፈው ወንጌላዊው ቅዱስ ዮሐንስ ለእግዚአብሔር መልአክ በሰገደ ጊዜ መልአኩ ግን እንዳ ው ተጠንቀቅ ክአንተም ጋር የኢየሱስም ምስክር ከወንድሞችህ ጋር አብሬ ባሪያ ነኝ ለእግዚአብሔ ር ስገድ ብሉታል ቅዱስ ዮሐንስ የሰገደው ለቅዱሳን መላእክት ስግደት እንደሚገባ አውቆ ነው መልአኩ ደግሞ አትስገድልኝ ያለው ትሕትናን እንዲህ መፈጸም ስለሚገባ ነው ራአ ቅዱስ ዮሐንስ ወንጌላዊ የእግዚአብሔር መልአክን አትስገድልኝ ካለውም በኋላ መልሶ ሰግዶለታል ይኸውም መልአኩ አትስገድልኝ» ማለቁ መሆኑን ስለሚያውቅ ነው መልአኩም የጀመረው ሥራ ቀጥሉበት መልሶ እንዳታደርገው ተጠንቀቅ ከአ ከወንድሞችህም ከነቢ ጋር የዚህንም መጽሐፍ ቃል ከሚጠብቁ ጋር አብሬ ባሪያ ነኝ ለእግዚአብሔር ስገድ ብሎታል ራኡቋ በአጠቃላይ ሁለቱም የፈጸሙት የትሕትናን ሥራ ነው ይህም የሚገባ ነው ሰውን ትዕቢቱ ያዋርደዋል መንፈሱን የሚያዋርድ ግን ክብርን ይቀበላል ምሳሀ አኣግዚክብሔር ትዕ ቢተኞችን ይቃወማል ለትሑታን ግን ይሰጣል ያፅፀ መ አንድም የእግዚአብሔር መልአ ዜ ቅዱስ ዮሐ ንስን አትስገድልኝ ያሰኘው ለቅዱስ ዮሐንስ ለላ ቶት የነበረው ክብር እጅግ ታላት ስለ ነበር ነው ደግሞም ቅዱስን መላእክትን ደስ የሚያሰኛቸው ጌታቸው እግዚአብሔር ያከበረውን ማክበር ዛዜ ማጠቃለያ ሳን መላእክት ረቂቃን ፍጥረታት ናቸጡ ሺ ገዚአብሔርም ፊት በባለሟልነት የሚቆሙ ናዓቸው ሉቃፅህ የእግዚአብሔርን ኃይል ለመግለጥ የሚላኩ ናቸዉ ኢይጄቱ የክክ ዚ ምሕሪትና ይቅርታ ለሰው ልጅ የሰውን ልጅ ትሩፋትና ማንኛውንም በጎ ሥራ ሁሉ ሰእግዚአብሔር የሚያቀ ርቡ ናቸው የሐዩ ዕብል ከዚህም ሁሉ ጋር በክርስትና ታሪክ ውስጥ የአግዚአብ ሔር ምሥጢር ተካፋዮችና የቤተ ክርስቲያን አገልጋዮች ናቸው በመጀመሪያ አምላክ ሰው ለሆን ነው ብሎ የምሥራቹ ኮ ረ የእግዚአብሔር መልአክ ነው ሉቃጸ ቋ በተወለደም ጊዜ የዓለም መ ተወለደ። ሰ ሀ ሱራፊ ለ አናንኤል ሐ ሰላታኤል መ ሰዳካኤል ሠ ሚካኤል ፌሬ ገብርኤል ሲሴ ሳጥናኤል መሳእክት ው ር ፉ ኪሩብ ሱራፌል ነገረ ቅዱሳን መመሪያ መ ቅዱስ ዮሐንስ ወንላዊ ለእግዚአብሔር መልአክ በሰገደ ጊዜ መልአኩ እንዳታደርገው ተጠንቀቅ ካንተም ጋር ከኢየሱስም ምስክር ካላቸው ከወንድሞችሀ ጋር አብሬ ባሪያ ነ ለእግዚአብሔር ስገድ ያለው ለቅዱሳን መላእክት ስግደት እንደማይገባ ሲያስተምረው ነው መመሪያ በ የሚከተሉትን ጥያቄዎች ተወያዩባቸው በዮሐንስ ራእይ ላይ እንደተጻፈው ወንጌሳዊው ቅዱስ ዮሐንስ ለእግዚአብሔር መልአክ መስገዱ ለዚያ የጸጋ ደረጃ ያልበቃና ቅዱሳን መላእክትን በመፍራት ብቻ ያደረገው ይመስልፃልዐል ምክንያትህሻ አዎንታዊ ከሆነ እንዴት አሉታዊ ከሆነ ምክንያት በመስጠት ተወያዩበት ያለነገረ ቅዱሳን ነገረ እግዚአብሔርን እግዚአብሔርን በትክክል ማወቅ አይ ፍ ያለምንም ተጨማሪ መንገድ እንደ ተናገረው ስለ እግዚአብሔር ከሥነ ፍጥረት ጀም ያለውን ሥራውን በመመርመር ነ ፍጥረት የእርሱ የመጀመሪያህ የባሕርይው ጠቢብ ሁሉን ቻይ ምስጉን መገለጫ ነው ከዚህ በኋላ ደግሞ በየጊዜው ለሚነሣው ትውልድ እግዚአብሔር የሚገለጠበ በወዳጆቹ አድሮ ነው ከፍጥረት በኋላ ስለ እግዚአብሔር የምናውቀው በማነጻጸር ነው የእግዚአብሔር ሰዎች የሆኑ ቅዱሳን የሚያደር ድንቅ ሥራ ያገኙትን ኃይል ጥበብ እያየን ሰጭውማ እንዴት ይሆን።