Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
» ሲል ማሪየስ ጠየቀ ወከራ ሲደረግ በሌላ በኩል ፍትሕ ሲሰፍን ታየው ልቡ አልፈራም ያልካቸው ሰዎች ት የአይወት አጋጣሚን መጋፈጥ ደስ እንደሚለው አንደማንኛውም ሰው አለሀ ልቁን በር የሚከፍቱበት ቁልፍ አላቸው አንዝ ነርሱም ደስ አለው የተወጠነው ነገር ሕልም እንጂ እውነት አልመሰለውም ጥቂት ደቂቃዎች አለፉ ማሪየስ በር ሲከፈት ሰማ ሁለት ልጃች «እነሱም አላቸው እኔም አለኝ ሺ ከፍተው ሲገቡና አባታቸው ሲጮህባቸው አዳመጠ ቀጥሎ የብዙ «ቁልፉን አሁን ይዘኸዋል።» «የሚከፈለው ገንዘብ የት አለ።» «ከልጅህ ጋር ውጭ ቆሞ ያወራል «ከየትኛዋ ጋር።» «ከትልቅዋ» «መንገድ ላይ የቆመ ጋሪ አለ። ቴናድዬ። ው ። ደምና ዐ ብዙ ጊዚ ተል ህል ደግሞ ዝ ይዞልኝ መጣ እክ መለ ጻድቁ ዛሬ አልተ ሰካለትም በመጨረሻ ግን በዚህ ያ እብክክ ተገናኘጡ ነ ነፍስዋ ኮማሪየካ ኣ ማለት ኦንይ እስትንፋስ መዋሀድ ማለት ነበር ታይም። በ ፖልኦዞ። ስለ ማ እንኳን ታህ ሶሜትዋ ተለዋወጠ ምን ማሪና ቁር ነው። ሊሆን አይችልም» ይም ሁለት ቀን ት ሲሆን ብ ። ሰላ ገባህ አኔ ግን ከሦስት ሰዓት ጀምር ፊታቸው ጥቀርሻ እንደመለለ መቅረ ቱን ሠራ ፋ ተኛ ተገነዘበች ምርጥ ተብለ ከተቀመጡት መጻሕዓት መካከል በየቀኑ ዘዛንድ አያወጡ መሰጣቸውን ቀጠለሉ ያ ሁሉ መጽ ሐና እየሟሸሸ ሄደ ህንድ ቀን «አሄ አሁን እድሜዬ ሰማንያ ነው» ይላሉ መጽሐፉ ሳያልቅ ኖት ፍላጎት ያላቸው ይመስል በየቀኑ ሀዘናቸው አየጨመረ ሄደ ለም አንድ ቀን ደስ አላቸው አንድ መጽሐፍ ይዘው ሄደው በሰላሳ ሆስት ሱስ ከሸጡ በኋላ ሌላ እጅግ አድርገው ይፈልጉት የነበረ መጽሐፍ ዘርባ ሱስ ገዝተው ተመለሱ ያን አለት አራት ሳይበሉ ተኙ በየዕለቱ ከመተኛታቸው በፊት ከዚያ ብርቅዬ መጽሐፍ ሁለት ገጽ ሰነባሉ ከማንበብ በስተቀር ሌላ ደስታ አልነበራቸውም በዚህ ዓይነት ባቂት ሳምንታት አለፉ በድንገት ሠራተኛቸው ታመመች ዳቦ መግዣ ቢጠፋ ሳይበሉ መተኛት ይቻላል ቤት ውስጥ ሰው ታሞ ሲያጣጥር መደኃኒት መግዣ ሲጠፋ ግን ምን ይኮናል። አሪ አገር ተረብሾአል» ሇምን ረብሻ ነው።» ፈይ ጌታዬክ አለ አትክልተኛው የት ነው የሚዋጉት። ማንንም አና ሁሉ እስት ከተቀጣጠለ መጀመሪያ ትንሽ ሆኖ ይጀምርና በመ ያዳጻርሳል አካሄዱ እንደ ነፋስ ሕልም የሚያይ ጭንትላትን የተቃጠሉ ፍቅረኞችን እያሉ ራሳቸውን የሚደልሉት ሳይቀሩ ሁሉንም ጠራርጎ ወዴት ነው የሚወስዳቸውን የአጋጣሚ ጉዳይ ነው አንዱን ለሥልጣን አንዱን ለ ስንዱ።
ብ ዳሳረፈ ምክ ዘሁ አዛዥ ያናግረዋል እችላለሁ «ጌታዬ ትልቅ ምሥጢር ነው በነገራችን ላይ ከአሁን ጀምሮ እስከ ማታ ብትፈልገኝ እኔ ከዚሁ «ተናገራ ታዲያይ ዘምሆን ራስህ ልትመጣ ወይም ሰው ልትልክብኝ ትችላለህ ከመጣህ ዛር ብለህ ጠይቅ «እና ደግሞ በጣም አስቸኳይ ነው» ማሪየስ እጅ ነስቶ ወጣ ይሁና አሳብህን ቶሎ ልስማው የማይደርስ የለም ሰዓቱ ደረሰ ደመና ስለነበረ ገና በአሥራ ሁለት ዋናው አዛዥ ይህን ተናግሮ ዝም አለ ከጥቂት ጊዜ ጨዋታ በ ዘይን ያዝ ማድረግ ጀምሮአል ማሪየስ ወደ ተመለሰ ትልቁ በር ይክ ሳይሆን ከአሰረው ከረባት ጋር ይነጋገር ይመስል አዛ እንዳቂፈ ዘዜቶ ነበር ቀስ ብሎ ድምፅ ሳያሰማና ማንም ሳያየው ከክፍሉ ገባ መቼስ መጠንቀቅ ያስፈልጋል» ብሎ ከተናገረ በኋላ መልሶ ዝም አለ አጋው ጫፍ ላይ ተቀመጠ ልቡ በኃይል ይመታ ጀመር ከጥቂት «ቁጥር ሰፈሩን አውቀዋለሁ ቂቃዎች በኋላ ምን ሊሆን እንደሚችል ታወሰው በአንድ በኩል የወንጀል ምን ማድረግ ይቻላል። ጌ ሄ ለጆቹ ነው የማየውና የምወደው ብዙ ነገር ያስታው ብጻ ሦ ዓ ሂ ስለጠናብኝ ከቤቴ ሳኖረው አልችልም እንደነገርኮት ልሸጠው ሄለጋለሁ» ሲል ዝቦንድራ ጮክ እያለ በሀዘኔታ ተናገረ በአጋጣሚ ይሁን በጥርጣሬ አባባ ሸበቶ ስእሉን እያየ ወደኋላ ቢመለከት ህተ ሰዎች ጓዳ ውስጥ አሉ ሦስቱ አልጋ ጫፍ ሳይ ተቀምጠዋል አህደኛው ቆሞአል አራቱም ፊታቸውን ጥላሸት ቀብተዋል አልጋ ጫፍ ዘተተቀመጡት መካከል አንደኛው ግድግዳ ተደግፎ ያሸለበው ይመስል ሀኑን ጨፍኖአል ይህ ሰው በእድሜ ጠና ያለ ነው ፀጉሩ ሸብቶ ሳለ ጥላሸት ሲቀባ ጊዜ በጣም ያስፈራል የተቀሩት ሁለቱ ልጅአግሮች ህኑ አንደኛው ጢሙን ሌላው ፀጉሩን አሳድገዋል ማንኛቸውም ዘሆኑ ጫማ አሳደረጉም የለባባ ሸበቶ ዓይን ከእነዚህ ሰዎች ላይ መተከሉን ዝንድሬ ተገነዘበ ባደኞቹ ከመሆናቸውም በላይ ጎረቤቴ ናቸው» አለ «ፊታቸው በኗው ክሰል ማምረቻ ውስጥ ስለሜሠሩ ነው የአነርሱ ከዚህ መገኘት በጨንቅዎት ስእሉን ቢኝ በጣም ደስ ይሰኛል ባይፈልጉት እንኳን ኣኔ ብለው ይግዙኝ እኔ ደግሞ እርስዎን ብዙ ገንዘብ አልጠይቅም ይተማመናል ሜስተር ኙንድሬ አባባ ሸበቶን ሲያዋራ ቀዴም ሲል ያላየው አንድ ለው ከወደ ዓዳ ውልብ ብሉ ሲያልና ማሪየስ ይመሰከታል ሰውዬው የሚራመደው ድምፅ እንዳያሰማ ፈርቶ በጥንቃቂ ነው ይህ ሰው እዩ ሚሰተር ፐንድሬ ያረጀና የተቀዳደደ ልብስ ለብሷል ሰአግሩ መጫሚያ አላደረገም ክንዱ ሳይ ንቅሳት አለው ፊቱን ከሰል ቀብቶ ሸለምጥማጥ መስሎአል ጓዳ ውስጥ ከነበረው በርጩማ መሳይ ነገር ላይ ሲቀመጥ ጨለማ በመሆኑ በግልጽ አይታይም ይህ ሰው የነበረው ልክ ከስባባ ሸበቶ ጀርባ ነው አባባ ሸበቶ ጀርባውን ስለከበደው ልክ ማሪየስ ሰውዬውን ሲያይ እርሱም ዞር ብሎ አየ «ማነው እርሱ። » አባባ ሸበቶ ፊቱን አተኩሮ እየተመለከተ «የለም» ሲል መለሰለት በዚህ ጊዜ ገናንድሬ ወደ ጠረጴዛው ጠጋ አለ ግንባሩን ወደ አባባ ፉ አስጠግቶ ልክ አውሬ ጠላቱን ነክሶ ለማጥቃት እንደሚያጓራ ሁሉ ርሱም አጓራ የእኔ ስም ገፐንድሬ አይደለም ስሜ ቴናድዬ ነው እኔ እኮ ፈርሜ ላይ ሆቴል የነበረኝ ሰው ነኝ ገባህ። ሀዙ ወጥመድ ውስጥ ነው የገባኸው አታስታውስማ ማ ንኩ ተ ማን አንደሆንኩ ይቅርታህን» አለ አባባ ሸበቶ ተኮሳትሮ «ሸፍታ መሆንህን እየለየሁ ውጅ» ቴናድዬ የሰውዬው ድፍረት ከማስደንገጥ አልፎ በጣም አናደደው ዶ የነበረውን የወንበር ድጋፍ ንዴቱን የተወጣበት ይመስል ጨምድዶ ከ ባለቤቱ «ሸፍታ» የሚለውን ቃል ስትሰማ ከአልጋ ጫፍ ተወረወረች ን አትነቃነቂ ሲል ባለቤቱን አስጠነቀቀ ወደ አባባ ሸበቶ ዞር ብሉ በ እናንተ ሀብታሞች አኮ አኛን በዚህ ስም እንደምትጠሩ ጣነው» ሲል በመጮህ ተናገረ ይህን ቴናድዬ የተባለ ከ አንያ ስሞ ሊያመሰግነው ለራሱ ቃል ገብቶ ነበር አር ሃው አሁን አግኝቶታል ነገር ግን ማመስገነ ቀርቶ ለፍርድ አሳልፀወ ሊሰጠጦ ነውጡ ቀልዬ አይመስልም ግን አይደለም ማሪየስ ሁኔታውን ሲያሰላስል አሳቡን መቋጨት አቃተው ድንኑ በገጠመው ሁኔታ እንኳን አባባ ሸበቶን ሊረዳ ራሱን መቀጣጠር ተሳነው ነገሩ ራሱን አዞረው ሁኔታው እየተፋፋመ መጣ እርሱ ግን ራሱን ሊስት ሆነ ይህ በእንዲህ እንዳለ ከአሁን በኋላ ዝቴናድዬ እንጂ ገናንድሬ ብለን የማንጠራው ሰው ከወዲህ ወዲያ ይንቆራጠጥ ጀመር የኩራትና ድል የመምታት ስሜት አድርበታል በድንገት ወደ አባባ ሸበቶ ዞር ብሉ ተዘፈነ። ህ ተ ፄ ረ ዋፇዋለሁሠ ጭ ሽ ን ነን አሰበው ሰው ከ መጥረቢያ ዝ ሉም ክልመጣን ብለው ስላስቸገሩኝ ነው ጊዜው አጉል ስለሆነ ሥራ የላቸውም ምንድነው ራሻን የሸንክበችን ጩክርት የነሰ ለል ሸበቶ የተጣለበት አልጋ የሆስፒታል አልጋ ዓይነት ነዘር በቁጣ ጠየቀው አባ ድጋፍ ጋር ጥፍር አድርገው አሠሩት አባባ ሸበቶ ለመቋቂም «ለመሳቅ» ሲል መለሰለት ዘል ላከል አልቻለም በሚገባ ካሠሩት በኋላ ከነአልጋው በእግሩ አባባ ሸበቶ ቁጣው ገንፍሉበት ይንዋራጠጥ የነበረጡን ቴናኣቴ በዓይኑ ይጠብቃል በሩ ላይ ሦስት ዘበኞች ቆመጥ ይዘጡ ስለሜ ቴናድዬ በጣም ተዝናንቷል ከዚህም በላይ ሴትዬዋ አንኳን ባትል ዝጠኝ ለአንድ ናቸጡው ስለዚህ አባባ ሸሰበቶን ናቅ በማድረግ ቴናድዬ ፊ ወደ ባለመጥረቢያው አዞኮረ አባባ ሸበቶ በዚህች እድል ለመጠተም ወንበሩን በእግሩ ጠረጴዛፁ በእጁ አሽቀንጥሮና በሚያስደንት ፍጥነት ተወርውሮ ለቴናድዬ ጊዜ ሳይለ ከመስኮቱ ደረሰ መስኮቱን ለመክፈትና ለመፈናጠጥ ጊዜ አልወሰደበትም ሆኖም ገና ግማሽ ሰውነቱን እንዳስወጣ ስድስት ሰዎች ከኋላ ጐትተው ዉ ። ክፍሉ መለሉት ሦስቱ የከለል ሠራተኞች ከላዩ ላይ ተረባረቡ የቴዛቫጻ ሁሉም ወደ በሩ ሔዱ ቴዛድዬ ቀጠለ ት ዛው ባለቤት በወንበር ጭንትላቱን አለችጡ ጌታጡ በመስኮት ዘልለህ ለማምለጥ መሞከርህ ስህተት ደ ነ ቃድህ ከሆነ ጫጫታ ሲስሙ ጊዜ ሌሉች ጡጭ ቆጡ የነበሩት ሽፍቶች ወ ዘይዝህ ኖሮ ወድቀህ ትሰባበር ነበር አበ መለካት የዓይን ውስጥ ገቡ አልጋ ላይ ተጋድሞ የነበረው ሽማግሌ አንደሰከረ ገየሞና እንነጋገር በመጀመሪያ ዴረጃ ማ እሪ ብለሀ አለመጮህ እየተንገዳገደ መዶሻ ይዞ መጣ የስርነቴን ብሰጥ እወዳለሁ ይኸውም እ ር ዱ ግን አላልክም የሞትና የሽረት ትግል ቀጠለ አባባ ሸበቶ አንድ ጊዜ ዴረቱ ላ ዑ ሌባ ሌባ አያልክ ጥቂት ይ ያልክም ልትጮህ ትችል በቡጢ ቢለው ሻማግሌው ከመሬት ላይ ዘረረ ሌሎች ሁለቱን ለኝ ኡኡ የሰው ያለህ የጎረቤት ያለህ ዕገባፃል አለመጮ አንዱን በእርግጫ ሌላውን በጡጫ ሲላቸጡ ጊዜ አነርሉም ከመ ዝር ግን ጩኸት አላሰማህም ለዚህም አሮ የምልበት ምክንያት ተደፉ ከዚያም ላያቸው ላይ ሲወጣ ጊዚ ልክ ድን እንደተጫነበት ሰፀ የገቦ ሳይበጀህ የሚተር አይመስለኝም ይህ ጨኸት ቢያሰማ ማነው አጓሩ የተቀሩት አራት ሰዎች ግን ከኋላ እጆቹንና ወዝ አኘ ጊታኩ አኔ አንደማውቀው አንድ ሰው ፍርድ ቤት። ይኽው ተጠፍሬ ታስሬ የለ» «ልክ ነው ይቅርታ» አለ ቴናድዬ አልተሳሳትክም ልክ ነህ የእስረኛውን ቀኝ እጅ ነዓ ካደረገ በኋላ ቴናድዬ መጻፊያ ሰጠው አባባ ሽበቶ መጻፊያውን ተቀበለ ቃሉን አንዲተበለው ቴናድዬ መናገር ጀመረ «የምወድሽ ልጄ አስረኛው ዘገነነውና ቴናድዬን ቀና ብሉ አየው «ተወዳጅ ልጄ ብለህ ጻፍ» አለ ቴናድዬ አባባ ሸበቶ ትእዛ። የሚያዋጣህ ይስለፃል ሲል ይጮህበታል ን ጊዜ ለማግኘት ነው» ሲል እስረኛው በኃይል አህዝ ተ ወዲያው ሰውነቱን ለማላተቅ አካሉን ይነቀንቃል እግሩ በስተቀር ቀስ እያለ ሰውነቱን አላቀዋቆ ነበር አንዳንድ ጊዜ በአጋጣሚ የሚሆነ ነገር ለማመን ያስቸግራል ምላጭ ተሸክሞ የማይሄደው ሰው ያን አለት እንዳጋጣሚ ጥፍሩን ከቆረጠ በኋላ ምክንያቱን ሳያውቀው ምላጩን እንደዴማስቀመሠጥ ይጨምፈረዋል የኮዜትን አድራሻና መልእክት ለመጻፍ ተኝ አጽን ሲያላቅቁለት ቀስ ብሉ ሳይታይ ምላጩን ከኪሱ ያወጠጣል በምላጨ የታሰረበትን ገመድ ቀስ ብሎ ይቆርጣል ገመዱን በሙሉ የቆረጠጤጡ እንደሆነ በአጉል ስዓት እንዳይነቁበት የግራ እግሩ የታሰረበትን ገመድ ሳይቆርጥ ይተወዋል ግን ለመንቀሳቀስ እንደሚችል ካረጋገጠ በኋላ ነበር ላይቆርጥ የተወው ሰዎቹ ኪሱን ሲፈትሹ ምናልባት ምላጩን በመዳፉ ጨብጦ ይኮዞት ይሆናል ከክፍሉ ውስጥ ሰዎቹ ከተሰባሰቡ በኋላ ሌሊቱ በጣም ይበርድ ስለነበር እሳት ያያይዛሉ ለምን እንደሆነ አይታወቅም ምናልባት እስረኛውን ለማጥቃት ብለው ያዘጋጁት ይሆናል አንድ የእንጨት እጄታ ያለው ትልቅ ብረት ከእሳቱ ረመጥ ውስጥ ስለነበር በጣም ይግላል ሰባቱ ሰዎች ጊዜ አግኝተው እርሱ ላይ ከመረባረባቸው በፊት አባባ ሸበቶ ተስቦ ፄዶ ያንን በረመጡ የቀላውን ብረት አንስቶ ይይዛል ቴናድዬ ባለቤቱና እንዲሁም የተቀሩት ሽፍቶች ፈርተውና ተደናግጠው ከነበሩበት ጠደኋላ ሸሸት ይላሉ የሚያደርጉትን አጥንተው ዓይናቸው ይቅበዘበዛል አባባ ሸበቶ ያንን የጋለውን ብረት ወደ ላይ አነሳ ወደ ላይ ሲያነሳው ከዋክብት የመሰሉ ብልጭታዎች ከፍመ ብረት ይንጠባጠቡ ጀመር አሁን ቀስ ብሉ ግራ እግሩን አላቀቀ ፈላው አስገራሚ ነገር ደግሞ ልክ በዚያቹ ሰዓት ፖሊሶች ዝግይታቸውን አጠናትተው ከክፍሉ ውስጥ ለመግባት ተሰናድተው ነቦር አስረኛው ድምፁን ከፍ አድርጎ የሚከተለውን ይናገራል «ታሳዝናላችሁ። ት በኋላ ካል ነገዱን ቅበነለ ሲል ተናገራት «በካልቹ ማቅመሴ ጽድቋቋ ጭኞ ምሰራፍ ስሥራ ስምገት ኢፓኒን ማሪየስ ባጠመደው ወጥመድ ፍርድ ሲገለባበጥ አየ የፖሊሉ ሸ እስረኞቹን ይዞ ወጣ ማሪየስም ከነበረበት ክፍል ወዲያጡ ር ሆሸቱ ሦስት ሰዓት ገደማ ሆኖአል ወደ ጓደኛው ቤት አመራ ከጓደኛ ሁ ከኩርፌይራክ ቤት እንደደረሰም ከእር ሱ ጋር ለማደር እንደመጣ ዘለት ኩርፌይራክም ከመሬት ላይ ፍራሽ አነጠፈለት በሚቀጥለው ቀን በጠዋት ከቤቱ ተመልሶ ያለበትን ቤት ኪራይ ዘሎ ቤቱን ለቀቀ እቃውን በጋሪ አስጭኖ ከኩርፌይራክ ሰፈር ሄደ ዣቬር የልጁን ስም ረስቶ ከቤቱ አገኘው እንደሆነ ብሎ ቢመጣ ነዛው ማሪየስን ለማግኘት ብዙ ሞከረ ግን አልተሳካለትም ምናልባትም ኣጹ የሚደርሰውን አደጋ ላለማየት ብሎ በመፍራት ከአገር የጠፋ መሰለው ማሪየስ ግን ባየውና በተሰጠው ፍርድ እጅግ ተረብሾ ነበር ሁሉም ር ጨለመበት የሚያየው የወደፊት ተስፋ ከፊቱ ራተ ልቡ የተሰቀለላት ጳና አባትዋ ድንገት እንደ ብርናን ብልጭታ ብቅ ብለው እንደገና ተሰወሩበት የእርሱ የወደፊት ተስፋ እነዚህ የማይታወቁ ፍጡሮች ነበሩ ጳቡ በለጅትዋ ፍቅር ታውሮአል «ሂድና ፈልጋት» ብሎ ስሜቱን ቢገፋፋውም ዓይኑ ማየት ስላልቻለ እንዲያው ዝም ብሉ መረበሽ መጠበብ ጨነቅ ሆነ ቀቢጸተስፋ ተጠናወተው ተስፋ የተለየው ሕይወት ዉለማ ስለሆነ ፀሐይ ወጥቶ ሳለ ምድር ጨለመችበት ዓይኖቹ የፍቅር ነስተኞች ቢሆኑም ለማየት የፈለጉትን ባለማግኘታቸው ከማየት ተቆጠቡ ጃርዎቹ ለመስማት የፈለጉትን ድምፅ ባለመስማታቸው ሌላ ነገር ከመስማት አፈገፈጉ ልብ የፈለገውን ሳያገኝ ሲቀር የፍላጎቱ መጠንና ግለት እየጎላ ስለሚፄድና የፈለገውን ከመሻትና ከመመኘት ስሶማይገታ የንን ፍላጎቱን ሶማሟላት ከመዋተት ጠደኋላ እንደማይል ሁሉ የማሪየስ ልብም በምኞት ባዛት ራደ። » ሲል ራሱን አዘውትሮ ግን በእርግጥ ማሪየስ ጠበቃ ነው ወይስ አይዴ ይጠይቃል ለማንኛውም የታሠሩ ሰዎች ጉዳይ በፍርድ ቤት መታየቱን ቀጠሰ ማሪየስ አልፎ አልፎ ከመሴይ ማብዩፍ ቤት በስተቀር ከማንም ሰው ቤት አይፄድም ሁለቱ ስዎች ኑሮ ስላልተሟላሳቸው ሁለቱም ስሜታቸው እየቀዘቀዘና ለመኖር የነበራቸው ጉጉት አየደከመ ነበር ሰውዬው ከማጣት ብዛት በቀን አንድ ጊዜ ብቻ እህል የ ። » በማለት ጠየቅዋት እዚህ እንኳን አርስዎ ቤት ይመ በዚህ ጊዜ ሽማግሌው ከቤታቸው ይሠላለስ የነበረው ማሪየስ የተባለ ወጣት ማን እንደሆነ ለማስታወስ ሞከረ «እህ። ለ ኣባዬ ዛሬ እንዴት የታ ብዙ እየተስራሪቁ መተያየታቸው የምናስታውሰው ነዐ በት ሲሄድ ምን ያህል ይፈራ ይተባ ምን ማሪየስ ኮዜት ከን ንን ነቻ እንደነበር እናስታውሳለን ለካስ ራቅ የስ ጨላ ን በሩቁ ብቻ ሲያያት ያንገበግባት ኖሮአል አንድ ቀን ሎ ተቀምጦ ኮዜካ ዚህ በኩል እንሂድ እስቲ» አለችው ማሪየስ ጠደ ዣን ቫልዣን «አባ ይህን ያለችው ማሪየስ ወደ እርስዋ አለመምጣቱን ተተመጠበት አያ እርሱ አልመጣ ቢላት እርስዋ ዉዷ እርሱ ሄደች መገንዘብዋ ነቦር ት የኮዬት አስተያየት ማሪየስን አሳበደው የማሪየስ አመለካከት ያን እለ በተበታት ኮዜት እንዳፈቀረችው ማሪየስ እርግጠኛ ሆኖ ደግሞ ከዜትን ከ አስጨነቃት ከዚያች ተን ምሮ አንዱ ሌላውን አክ ከልነልባቸው በጽኑ ይፈላለጋል መአካል ን ፃ ችቿቿክችስ ጻሞሎ ኮዜት በመጀመሪያ የተሰማት በጭላንጭል የሚ በር የዉደዴዴት ሕይወትዋ በጭንቀት ተሞልቶ የጨለመ ጩጨ የወጣት ልጃቫገረዶች ልብ እንደ በረዶ ነው ልባቸው ገራገር ስለሆ በረዶ የነጣ ሲሆን የፍቅር ፀሐይ የወጣለት በቶሉ ይሟሟል በ ሆነ በአውንዋ የሚታያት መሽኮርመም መዳራትና መላፋት ታይ የሀዘን ስሜ ት ነ እ ንር ሕ ል ምዋም ። ይሆናለ ስለዚህ ከማሪየስ ጋር ይህን ለመፈጸም ፈለገች ጓጓች ተመፃሃቸ በአንድ በኩል ማሪየስን በማድነቅ በሌላ በኩል መቼ ነው የማገኘጡ በማለት ተጨነቀች ማሪየስ ማንና ምን እንደሆነ አታውቅ ያለው እውቀት ከዚህ የተለየ አይደለም አልተሰጣጡም አልተዋወቁም እው ሰማይ ከዋክብት በኣካል ተራርቀዋል ም እርሱም ቢሆን ስለእርስዋ ቃል አልተለዋወጡም ሰላምታ ቀታቸው በዓይን ብቻ ሲሆን እንደ በአለት ኑሮአችን ለእያንዳንዱ ሁናቴ ስሜታችን መልእክት ያስተላልፍልናል በዚህ ዓይነት ተፈጥሮ ማሪየስ በቤቱ አካባቢ ለመኖሩ ዣን ቫልዣን አስጠንቅቃዋለች ቫ አልነበረም ሆኖ ዴፈረም አንድ ቀን ግን ስሜቱን ለመደበቅ ኑኔ ምን ዓይነት ልጆ ነጡ ብሎ በማንቋሸሽ ይህን ያለው ከአንድ ዓመት በፊት ቢሆን ናሁ ይላል ትለው ነበር አሁን ግ ላ «ምነው በጣም ደስ ን ፈስ ያለበት ዝላይ መ አይችልም» አንዲሉ ተ ከአሥር ዓመት በፊት ቢሆን ሁኔታው ይህን ያህል ደስ አይልም» ብላ በተናገረች እድሜና ያደረባት የስሜት መቧጠጥ ግን ስሜትዋን ጣት። » መጅቋቋ ምሰራፍ ሃያ ሁሰት መማረክና መረሳሳት ንደሚሳብ ፍቅረኛም ባፈቀረው ጠዋት ማታ ዮ በልዬት ፍቅር ተጎትቶ በአትክልት ቦታ ስም ከኮዜት የአትክልት ሥፍራ ለመንሸራሸር ያህል አልተቸገረም ሮሜዮ ክዝልዬት ል ነበረበት ማሪየስ ግን ይህ ር የሚገባው ቀጭን ብረት በማግኔት እ ይሳባል ይጐተታል ሮሜ አንደ ተንሸራሸረ ሁሉ ማሪየ ተመላሳለሰ ሆኖም ማሪየስ የሮሚዮን ግቢ ለመግባት ረጅም ግምብ መዝለ አላስፈለገውም የሸቦ አጥርን በቀሳሉ ፈልቅቆ ነበ ስለነበር ሰፊ ክፍት ቦታ አላስፈለገውም አካባቢውም ጭር ያለ ስለነበር ሰው ሳያየው በቀላሉ ሊገባ ቻሰለ የሚመጣው ደግሞ ማታ ማታ ነው በዚያች በተባረክች ምሸት ከንፈር ለከንፈር ከተገናኙ ወዲህ በእየለቱ ነው የሚመጣው በ ዓም የግንቦት ወርን በሙሉ ኣንድ ቀን እንኳን ሳይጓደል ማታ ማታ ተመላልሶ ከፍቅረኛው ጋር ተገናኘ አነዚህ ሁለት የዋህ ፍጡሮች እንዳይገናኙ ጨለማ ብርድ ነፋስ አላገዳቸውም በየፅለቱ ሲገናኙ ምን ይሠራሉ። ምንም አንዱ ሌላውን በማድነቅ ጊዜያቸውን ያሳልፋሉ የሚረግጡትን መሬት እንደ ተቀደሰ ቦታ ነው የሚቆጥሩት ብዙ ጊዜ የሚያጠሩት ስለፍቅር ነው ማሪየስ የሙት ልጅ መሆኑን ስሙ ማሪየስ ፓንትመርሲ እንደሚባልና የሕግባለሙያ እንደሆነ ገልጾላታል ኑሮውን የሚያሸንፈው ለአሳታሚ ድርጅቶች አንዳንድ ጽሑፍ እየጻፈ እንደሆነና አባቱ በአገሩ የታወቀ ጀግና አንደነበር ነግራት እንዲሁም ከዲታው ኣያቱ ጋር መጣላቱንና የአባቱን ሹመት በመውረስ ባሮን እንደሆነም ገልጾለታል ባለማዕረግ ስለሆነ ኮዜት ላይ የተለየ ስሜት አላሳደረባትም ለእርስዋ ምንም ይሁን ምን ማሪየስ ማሪየስ ነው በእርስዋም በኩል ገዳም ል ሽ ጻሦ ውከጥ ማደግዋን እናትና አባትዋ መሞታቸውን የእንጀራ አባት መሴይ ፎሽለማ መሆኑን ይህም ሰው ድዛን የሚወድ እጅግ ዷግ ምስኪን እንደሆነና እርስዋን ለማስደስት ሲል ራሱን ረስቶ ያላዴረገበነ ነ እንደሌለ ነገረችው የእንጾራ አባትዋ ለእርስዋ ሲል ምቾቱን መስዋቱንም አስረዳችው ስሥ ራ ሱሦሥ የሚገርመው ማሪየስ ኮኬትን ስላገኘና በምትነግረዉ ነገር ሁሌ ስለረካ ሌላው ቀርቶ አንድ ቀን ሌሊት በቀዳዳ ከነቴናድዬ ቤት ውስጥ ያየውን እንኳን ረስቶ አባትዋ ላይ ደርሶ ስለነበረው ትርኢት አልነገራትም ሚስተርና ሜስስ ቴናድዬ በአባትዋ ላይ ስላደረሱት በደልና አባትዋ እንዴት አድርጎ ከቢያ ወጥመድ እንዳመለጠ ለጊዜው አልታጠሰውም ሌላው ቀርቶ ማታ ያደረገውን ጠዋት ጠዋት የሠራውን ማታ ይረሳል አንድ ስው ቀን ላይ ተገናኝቶ «ቁርስህን ምንድነጡ የበላኸው» ብሎ ቢጠይቀው ከያስታውስም ጆሮውና ሕሊናው በኮሼት ትዝታ ስለተደፈነ የማስታወስ ችሎታውን ቀንሶበታል ከዚህም በላይ ከኮኬት ተለይቶ የሚያሳልፈው ጊዜ ዝም ብሎ የሚያልፍ እንጂ ኑሮን እየኖረ የሚያልላ ስላልመሰለው በሌላ ጽጵመውጡ ባር ሁሉ ትሮ የይም አይር በር ሉ አእርባነቢስ በመሆኑ ይረሳዋል ለማሪየስ ከኮዜት ጋር የሚያሳልፈጠ ። እንደፈለግህ ይዝን እናምሽ ደስታውን አልችለውም አባትዋ ዘወትር አራት ሰዓት አካባቢ ይተኛል ማሪየስ እንደሆነ ዜት ጋር ለመጫወት የሚመጣው ከአራት ሰዓት በኋላ ነው ቀን ቀን ዘናተው አያውቁም ዣን ቫልዣ እንደሆነ የማሪየስ በሕይወት መኖር ክን ረስቷል አንድ ቀን ጠዋት ግን ምነው ኮዜት ከኋላሽ ኖራ ዛሇባል ከየት መጣ። ኮዜት እያነባችው ነበር ማሪየስ በአሳብ ተውጦ ዛፉን ግፎ ሳለ ኮዜት ለረጅም ጊዜ አልቅሳለች ማሪየስ ወደ ኮዜት ፄዶ ከጫማዋ ስር ተንበረከክ ቀሚስዋን ገልጦ አግርዋን ብድግ አድርጎ ሳመው ስሚኝ» አለ «ነገ ማታ አትጠብቂኝ» «ምክንያቱን ንገረኝ። » ጌቶች» አለ ማሪየስ «የእኔ ከዚህ መገኘት እንደሚያስከፋዎት አውቃለሁ ግን ስለቸገረኝ አንድ ነገር ላማክሮት ነው የመጣሁት ከዚያ በኋላ በቶሎ ከዚህ አጠፋለሁ» «ሞኝ ስው ነህ» አሉ ሽማግሌው «ማነው ከዚህ ጥፋ ያለህ። በል እንግዲህ አሮጊትህ የማሪየስ ፊት ተለዋወጠ ር አተናናሩት ሰብል ር ክው የሚሄዱትን ሣ ተናገ ንንኘ « አልያዘም ሆኖም በመጨረሻ «አሮጊትህ አመቤትህ ትሁ እንዳንጾ ሆን እለት ከቀኑ ወደ አሥር ሰዓት ገደማ ዣን ቫልዣ ብቸኝነት የተናገሩት ቃል እንደ ጦር አጥንቱን ሰርስሮ ወጋው » ብለ ተሰምቶት ብቻውን ተቀምጧል ኮዜትን ካየ ስለእርስዋ ብዙ አይጨነጎም በንድ ወቅት ገጥሞት የነበረው መጥፎ አጋጣሚ እየተረሳው ሄዲል ከተቀመጠበት ብድግ ብሉ ቆቡን አነሳ ከበሩ ሲደርስ ፊቱን አዙር ለጥ ብሎ በማጎንበለ ኣመ ነዚ ወደ በሩ ሂኗ ዘር ግን ከአንድ ወይም ክሁለት ሣምንት በፊት የገጠመው ነገር በጣም ነስቶ ቀና ሲል «ከአምስት ዓመት በፊት አባቴን አስቀ ው አያቱን እ እያሳሰበው ሄዶአል አንድ ቀን አንድ አውራ ጐዳና ላይ ሲንሸራሸር ደዴግም ሚስቴን አስተየምዋት ሰሂብዋት ከአሁን በኋላ ወፍ ነበር ዛ ናድዬን ያየዋል የዚህ ክፉ ሰው ከዚያ በነፃ መለቀቅ አጅግ አደገኛ ነገር አይኖርም ደህና ይሁኑ» በማለት ተናገረ ርስም የምጠይቀፀ ሆኑን ተገነዘበ ይህም በጣም አስጨነቀው ከዚህም በላይ የፓሪስ ከተማ አያቱ ደንግጠጡ ከነበሩበት ዘ ሰላም ራቀው የፖለቲካ ብጥብጥ እያየለ መጣ በዚህም የተነሳ ጸጥታ ዘረጉለት ማሪየስ ግን ና የቹ እንዲያቅፉት ሁለት እጃቸውን ለስከባሪዎችና ፖሊሶች ክትትላቸውን አጠናክሩ ዣን ቫልዣ በክትትሉ ገ ማሎ ፍቶ ከወጣ በኋላ በሩ መጠናክር ሰበብ የሚያዝ ስለመሰለው በጣም ፈራ ዣን ቫልዣ ከሜፈለጉት ዘጋው ንመ ጠናክር ሸማግሌው ለጥቂ። ዞር ብዬ ልይ በማለት ሲያስብ የተጠቀለሰ ወረቀት ከእግሩ ሥር ይወድታቃል የወረተቱ አወዳደቅ ከላይ ወደታች አንጂ ከሩቅ በጎን የወረወሩት አይመስልም ወረተቱን አንስቶ ዘረጋው «አስወግድኔ የሚል ፆዶ በትልልቅ ጽሑፍ በእርሳስ ተጽፎ አነበበ ዣን ቫልዣ ዞር ዞር አለ በዚያ አካባቢ ሰው አልነበረም ግን ፌል መሆኞ ግራጫ መልክ ያለው ሽሚዝና የወይን ጠጅ ቀለም ያለው ሱሪ ሃዩ ልጅ አይሉት ትልቅ ሰው በአጥሩ ክልሉ ወደ ዋናው ጎዳና ሲወጣ በሩ ተመለከተ ዣን ቫልዣ ቶሎ ብሎ ወደ ቤቱ ገባ ከከባድ ጭንቀት ላይ ዉጠደፋ ቋቋ ነመ ማሪየስ ከመሴይ ጊልኖርማንድ ቤት ከወጣ ቆይቷል በታላቅ ተስፋ የገባው ሰውዬ ከቤቱ ሲወጣ ከመጠን በላይ ተስፋ ቆርጦ ነው መከራና ስቃይ ያስጨነቀው ሰው እንደሚያደርገው ሁሉ አርሱም በአሳብ ተውጦ እያቀረቀረ ነው የሚጓዘውፁ ጭንቅላቱ ባዶውን ስለቀረ የሚያስበው ነገር አልነበረውም ከሌሊቱ ስምንት ሰዓት ከጓደኛው ከኩርፌይራክ ቤት ደረሰ ከነልብሉ ራሱን ከአልጋው ላይ ወረወረ እስኪነጋ እንቅልፍ አልወሰደውም ፀሐይ እንደወጣ እንቅልፍ ወስዶት ኖሮ ክፉኛ አቃዝው ቅቱ ከእንቅልፉ ቀሰቀሰው ዓይኑን ገልጦ ሲያይ ከቤቱ ውስጥ የነበሩት አራቱም ጓደኞቹ ለመፄድ ተዘጋጅተዋል «ከዴኔራል ላማርክ ቀብር ትገኛለህ። » ሲል መ ራሱን ጠየቀ መሽቶ ሦስት ሰዓት ሲቃረብ ወደ ቀጠሮው ቦታ ሄደ ኮዜትን ሳያይ ቀን ስላለፈ በጣም ናፍቆአታል ሰዓቱ በመድረሱ በጣም ደስ ዘው የምንጓጓለት ነገር ልብን ያስጨንቃል እንጂ ቶሎ ስለማይደርስ ዘቃው እንደ ዓመት ይረዝማል ማሪየስ በለመደው ቀዳዳ ከግቢው ውስጥ ገባ ኮዜት በሌላ ጊዜ ምትጠብቀው ሥፍራ የለችም ምናልባት ከቤቱ አካባቢ ትጠብቀኝ ይሆናል ሎ ወደዚያ አመራ ከዚያም አልነበረችም አንገቱን ቀና አድርጎ ቢያይ ዘዜት መኝታ ቤት መስኮት ተዘግቷል አካባቢው በጣም ጭር ብሏል ፍቅር ያበደው የነደደው የተቃጠለውና የሰከረው ወጣት ከፍቅረኛው ጣታ ቤት መስኮት ላይ አፈጠጠ ከአሁን አሁን ተከፍቶ ኮዜትዬ ብቅ ላለች» ሲል አወጣ አወረደ ግን መስኮቱ እንደተዘጋ ቀረ በጨሰማ ዛሣዛት እስከቻለ ድረስ በዓይኑ አካባቢውን ቃኙ።