Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convertir en PDF
  • Liste de lecture
  • Abrégé
  • Livre audio
  • Chercher
  • Télécharger
  • myzon
  • S'identifier
  • registre
English  አማርኛ  Français  العربية
Livre du jour

ጅቡቲ የጥገኝነታችን መስፈሪያ (1).pdf


  • word cloud

ጅቡቲ የጥገኝነታችን መስፈሪያ (1).pdf
  • Extraction Summary

ከኬንያ ጋር መመስረት የተቻለውን የወዳድነት እና የትብብር ግንኙነት ብቆ ማቆየቱም የዘውትር ክትትል የሚሜጓ ተገዳይ ነበርር የዚህ አከባቢያዊ ውጥረት አንዱ ውጤት ለጅቡቲ የተሰጠው ትኩረት በአንዛባራዊ መልኩ የተቀዛቀዘ መምሳሉ ነው። ጅቡቲ የጥገኝነታችን መሰፈሪያ የኢትዮጵያ ጥገኝነት ሌላው ገዕታ አገሪቱ የተፈለገውን ያክል የወጭ ኢንቨስትመንት መሳብ ያለመቻሏ ነውከዚህ ረገድ በተለይ ከ በኋላ የተደረጉ ጥረቶችም ለመጪዎቹ ጊዜያት በዚሁ ዓይነት መቀጠላቸው ሳይታለም የተፈታ ነው። ኢትዮጅቡቲ ምድር ባቡር ውጉሚ ኢትዮ ዶር ቡር ውጉሜ ኢትዮጅቡቲ ጠደብ አጠቃቀም ወ ተሚ ጅቡቲ ሀ ውጉሜ ጅቡቲ ልዩ ልዩ ጉዳዮች ውጉሜ ።ዝርዐል ህ በ ጋያፎ። ርጻ ህህዘበ ርልኮጴኋ ሾፕርአርክ ዘዝፀበክክ በ ልከበር በ ። ይሯረዕር ይጋ ወመ ድያጋ ወሮ « ቪጸይዕ የ የበ አክፎሣሃ ህሃ ከፀከነጠ « ልበ ህበ በ ህ ከ ክ ዕህክክ ል ዘልከበጠ በ ልከርአኦ ልቨ ላዕ ከ አፀ።ዝባጣ ከካፀ ል በ ፎዘሀ ኋበሰ ጄበጄ በ ሯያ ደሠወረፊ ር ከዚያም ከጥንት ጀምሮ ገባራችን የሆነውን የሞሐመድ አንፈሪን ግዛት ወደኛ በመተው አስከ አራፉል ይደርሳል አፄ ምንለክ ጅቡቲ በኢኮኖሚ በሶሺያልና በፖለቲካ በስትራቴጂ አንዲሁም በታሪክና በጂኦግራፊ አቀማመጥ የኢትዮጵያ አካል ናት ኢሳና አዳል አካላቸው ተቀርጦ ገሚስ ጎናቸው ወደሌላ እንዲሆን አይፈልጉም ኢትዮጵያም አትፈቅድም የጅቡቲ ሕዝብ ጥቅመ ወዳልሆነ አቅጣጫ እንዳይወድቅ ከኢትዮጵያም እንዳይለይ ለማድረግ ተገቢ የሚሆነውን አርምጃ ለመውሰድ ቁርጠኛ ዛፃሳብ አላት አፄ ኃይለ ሥላሴ የሶማሊያ አድኃሪ መንግስት በጅቡቲ ላይ ያለውን የይገባኛል ፍላጎቱን ካልለወጠና አሁን ከሚያካፃደው ፀረሠላምና ፀረሕዝብ አድራጎቱ ካልተቆጠበ ለሌላ ፍልሚያ የሚጋብዘን መሆኑ ሊታወቅ ይገባል ኮል መንግስቱ ኃይለማርያም ከ ኮነበ።

  • Cosine Similarity

ማማኘኝ ሰፍ ን ለሃ አና አስተማማኙ ከውጭው ዓለም የመገናኛ ጅቡቲ የሚሰጠውን ሁለንተናዊ ጠቀሜታ ተማማኝ ለማስከበር ሲባልም መጀመሪያ ከቅኝ ገዢው እሪ ረንላይ መንግስታት እና ቀጥሉም ከጅቡቲ ፖለቲከኞች ጋር መግባባቴ መደራደሩና ብሉም መሻኮቱ የሁልጊዜም ሥራ ሆነ ግዛቱን ከሦስተኛ ወገን ጥቃት በተለይም ከሶማሊያ ተስፋፊነት እና ከፓን አረብ አሳቤ መከላከሉ የዘውትር ክትትል ጠየቀ በተዛማጅ በግዛቱ የተነሳው የብሔረተኝነት ንቅናቂ በተለይም ወደ ሶማሊያ ያዘነበለ ፖለቲካ አና የኢትዮጵያን ጥገኝነት ከግምት በማስገባት በግዛቱ መሪዎች የተወሰዱ ሀረ ኢትዮጵያ አርምጃዎች አጠቃላይ ሂደቱን የተወሳሰበ አደረጉ በዚህ ሁሉ መኻል ግዛቱ ተመረ ጭ የኢኮኖሚና የደህንነት በር ሆኖ ዘለቀ የአገሪቱን ጥቅም የማስጠበቁ ጥረትም በነዚህ ወሳኝ ነጥቦች ዙሪያ የተመሠረተ ነበር ነገር ግን ጅቡቲን ለዘለቄታው የኢትዮድያ የጥቅም በር አድርጎ ለማፃቀየት የተከናወነ ተከታ ታይ ጥረቶች እና ውጤቶቻቸው በዛደት እየተመናመነ መጥተው በአሁኑ ወቅተ አገሪቱ ሙሉ በሙሉ በግዛቱ በጎ ፈቃድ ላይ ጥገኛ ከሆነችበት ደረጃ ላይ ደርሳለች በአንድ ወቅት ስለ ጅቡቲ የጥገኝነታችን መስፈሪያ ኢተትዮድያዊነቱ በአርግጠኝነት ይታመንበት የነበረውን ግዛት በተገላቢጦሽ የአገሪቱን ኢኮኖሚያዊ ህልውና በተጸዕና ስር ለሣዋል አቅም ማግኘት አና በዚህም መጠቀም ቻለ ይህ መጽሐና ጅቡቲን በተመለከተ የኢትዮጵያ መንግስታት ያሂረጓቸውን የዲፕሎማሲ ትግሉች ለመዳሰስ ይሞክራል ስለ ግዛቱ የነበውን የይገባኛል ጥያቄ አና ባለመብትነት አንደ ማዕክላዊ የትንታኬ ነጥብ በመውሰድ በሄደት የተከባወነኑ ጥረቶችን ከነጥንካሬና ድክሠቶቻቸው በመረጃ በማስደገና ለመተንተንም ተሞክሯል ይህንን ለማድረግም ተከታታይ መንግስታተ ከትኝ ተፕዚዋ ከፈረንሳይ ጋር የደረሱባቸውን መግባባቶችና ይህም ስከተለውን ውጤት የጅቡቲ ግዛትን የውስጥ ፖለቲካ ጅምር አና ዕድገት በኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙ በተለይ የአፋር እና ኢሳ ጎሳዎች በትግሉ ውስጥ የተጫወቱትን ወሳኝ ሜና አንዲሁም ከአፄ ኃይለ ሥላሴ ወዲህ ያሉ መንግስታት የተከተሏቸውን ፖሊሲዎች ጥንካሬና ድክመት ለመዳሰስ ጥረተ ተደርባል ይህ መጽሐና በአመዛኙ የተመሠረተው ከኢትዮድያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በተገኙ መዛግብት ላይ ሲሆን የታሪክ ናዓሰቱም ዘአመዛኙ የማፅከላዊ መንግስታቱን አይታ ያንጸባርታቻል የመጽሐፉ ትንታኔና ድምዳሜ ግን የዐሃፃፊውጦ የግል ግንዛቤ ዐንጤቶች ናቸው ከኢትዮጵያ ጎረቤቶች መካከል ለአገራችን ከሚሰጡት ሁለንተናዊ ጠቀሜታ አንዛር በቀደምትነት መታወቅ የሚገባው የድቡቲ ጉዳይ መሆኑን ጸሐፊው ያምናል በአገሪዞ ዘመናዊ ታሪክ ውስጥ የግል ወደብ ይኑር አይነር ከተቀሩተ የጎረቤተ መንግስታተ ጋር የነበረው ግንኙነት የትኛውንም ገጽታ ይያዝ የኢትዮጵያ መንግስታት ጥንካሬና ተሰሚነተ ደረጃ ይለያይ ወዘተ በአጠቃላይ ሂደቱ ውስጥ የጅቡቲ ወሳኝ ሚና ተመሳሳይ ሆና ዘልቋል በኢትዮድያ የቅርብ ጊዜ የዲፕሎማሲ አንቅስቃሴ ውስጥ በተለይ የጎረቤት አገሮችን ሚና ጠንቅቆ ማወቱ አስፈላጊ ነው ተክታታይ መንግስታት በጅቡቲ ገዳይ ላይ ስሰያኩዙት አቋም ስለተከተሏቸው ፖሊሲዎች አና የአገሪቱን ጥቅም ለማስከበር ስለጋሰዲቸው አርምጃዎች አበክር መመርመር ግን ቅድሚያ የሚስጠው ተግባር መሆን ይገባቅል ጅቡቲ ከማናውም በላሁ የኢትዮድያን ህልኹና በእጀሁ የነኩ አንቅስቃሴዎች መነሻ ስለሆነች ጅቡቲ የጥገኝነታችን መስፈሪያ ምዕራፍ ፅ መግቢያ ስለ ጅቡቲ በተወሳ ቁጥር ዳግማዊ ምንሊክ በኢትዮጵያ የፈረንሳይ ባለ ሙሉ ስልጣን ሚኒስትር ከሙሴ ላጋርድ ጋር እአዉርከ የተፈራረሙት የአዲስ አበባው ስምምነት በቀደምተነት ይነሳል የዚህ ስምምነት ፋይዳ የግዛቱን ለፈረንሳይ ተላልፎ መሰጠት ከማረጋገጥ ባሻገር የድንበር ወሰንን እና የግዛት አለኝታ ጥያቄን በተጨባጭ ለማስረገጥ መሞከክሩ ነው በተጨማሪም ስምምነቱ በተጠቀሰው የግዛት ክልል የማንኛውንም ሦስተኛ ወገን ጣልቃ ገብነት የሚከለክል ሲሆን በክልሉ የሚገኘውን የአሳል ሐይቅ የኢትዮድያ ቋሚ ውርስ መሆንና የአገሪቱን ያልተገደበ ጨው የማምረት መብት ያረጋግጣል ይህ ስምምነት በ እኤአ ምንሊክ ለአውሮፓ አገራት በላኩት ዘዋሪ ደብዳቤ ያስረገጡትን እስከ አሳል ሐይቅ ይደርስ የነበረውን የግዛታቸውን ድንበር አሳልፎ የሰጠ ነው የኙ ውል ኢትዮድያ በጅቡቲ ላይ ለነበራት የግዛት አለኝታ ጥያቄ እንደ ህጋዊ ማረጋገጫ ተደርጎ ሲወሰድ ቆይቷል የአውሮፓ አገራት የስዊዝ ካናልን መከፈት ተከትሎ የአፍሪካ ቀንድን ከመቀራመታቸው እና የኢትዮድያን ሉአላዊነት አደጋ ላይ ከመጣላቸው በፊት አብዛኛው የቀይ ባህር አከባቢ በኢትዮጵያ ቁጥጥር ስር የነበረ መሆነን የሚያስረግጠው ኦፊሴላዊው አቋም የተለያዩ ቀደምት የታሪክ መረጃዎችን በዋቢነት በማንሳት የባለቤትነተ መብትን ይጠይቃል። ያቋቁማሉ ፈረንሳዊው አገረ ገዥም የካቢቤጌጡ ፕሬዚደንት ወደመሆን ሲሰጋገሩ ከስድስቱ መካከል አንዱ የምክትል ፕሬዚደንትነት ሥልጣን ይዞ ፕሬዝደንቱ በሌሉበት ተክቸው ይሠራል የዚህ ህግ መሠረታዊው ልዩነት ሁለቱ ምክር ቤቶች ጅቡቲን በተመለከተ ማናቸውንም ጉዳዮች የመወሰን ሙሉ ሥልጣን ማግኘታቸው ነው እኤአ ሰኔ በተደረገው የምክር ቤት አባላት ምርጫ ሁለት ቡድኖች ዕጩዎቻቸውን አቀረቡ በሐሰን ጉሌድ ኦፕቲዶን የሚመራው አንጃ አሥራ ሦስት ከሶማሌ እና ከደንከል ጎሳዎች የተውጣጡና አምስት ፈረንሳዊያን የሚገኙበት ተወዳዳሪዎችን ሲያቀርብ በማህሙድ ሐርቢ የሚመራው ተቀናቃኝ ቡድን ደግሞ አምስት ፈረንሳዊያን ሦስት አረቦች እና አሥር ሶማሌዎችን ለውድድር አስለፈ ኢትዮድያን ጨምር በአብዛኛው ታዛቢ ዘንድ የሐርቢ ፖለቲካ የጋማል አብዱል ናስርን ፓንአረብ ፍልስፍና ወደ ግዛቱ ለማስገባት ስለሚጥር ተቀባይነት አያገኝም በሜል የማሸነፍ ቅድሚያ ግምት ለምዕራብ ዘመመ የኦፕቲዶን ቡድን ሰጥተው ነበር ሁሉንም ባስገረመ መንገድ ግን ማህሙድ ሐርቢ ማሸነፋቸው ይፋ ሆነ የውስጥ አስተዳደር መብቱ ሲፈቀድ ስድስት ያገር ተወላጆች የሚኖሩት የሚኒስትርች ምክር ቤት ይቋቋማል የሚለው ደንብ የተወሰነ ማጓሻያ ተደርጎበት ከሠላሳው የምክር ቤተ አባላት የተውጣጡ ስምንት ሜኒስትርች ያሉት ካቢኒ እኤአ በሐምሌ ተመረጠ ማህሙድ ሐርቢ በከፍተኛ ጅቡቲ የጥገኝነታችነ መስፈሪያ ድምፅ የምክትል ፕሬዚደንትነቱን ቦታ ሲያገኝ አጠቃላይ የካቢኑ ተዋጽኦው ሦስት የኢሳ ጎሳ አባላትን ሁለት ደንከል አፋር አንድ ሐበራወል አንድ ፈረንሳዊ እና አንድ አረብ ያካተተ ነበር የአፋር ጎሳ ተወካዮቹ የተሰጣቸው የሥራ ድርሻ እምብዛም ወሳኝ ያልነበሩት የጤና እና የአርሻ ሚኒስትርነት መሆነ በስብጥሩ የነበራቸውን ዝቅተኛ ሚና ያመላክታል ከምክር ቤቱ አባላትም ስድስቱን ፈረንሳዊያን ሳይጨምር አብላጫውን ወንበር የያዙት የኢሳ ሱማሌና አረብ ዝርያ ያላቸው ግለሰቦች ነበሩ ይህ አወቃቀር በጅቡቲ የውስጥ ፖለቲካ የሱማሌአረብ ጥምረትን የበላይነት የሚያንፀባርቅ ሲሆን በተለይ የኢትዮድያን ቀጣይ የፖሊሲ አቅጣጫ ለዘለቂታው ከመቅረዕ አንፃር ትልቁን አስተዋዕኦ አበርክቷል በጅቡቲ ይህን የመሰለ ለውጥ እየተከናወነ በነበረበት ወሳኝ ወቅት የኢትዮጵያ መንግስት ባለስልጣናት ግንዛቤ ከሂደቱ ጋር የሚመጣጠን ነው ብሎ ለመገመት ያዳግታል ከውስጥ አስተዳደር መብቱ መሰጠት እና ከምርጫው ጋር በተገናኘ የተያዘው አቋም በአጭሩ የፈረንሳይ ሶማሌ ጅቡቲ ራሱን ችሉ ለመተዳደር የሚችልበት ደረጃ ላይ አለመድረሱን ያትታል ይልቁንም ፈረንሳዮች ምርጫ እንዲደረግ መፍቀዳቸው ለትኝ አገሮቻቸው የናሽናሊዝም መንፈስ ማረጋጊያ ካቀዱት ፖሊሲ የመነጨ ስለመሆነ ይከራከራል በኢትዮድያ ግምት የፈረንሳዮች ዋነኛ አጀንዳ ጎረቤት የሆነው በጣሊያን ሞግዚትነት የሚተዳደረው ሱማሌ በቅርቡ ሙሉ ነፃዛነት የሚያገኝ በመሆነ ይህ በጅቡቲ ሊያስከትል የሚችለውን ፖለቲካዊ መነቃቃት የማለዘብ ጥረት ተደርጎ ተወስዷል ቡጉሚ ፈረንሳይ ሱማሌ ቐንስል ምንዳ ለወጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሐምሌ እና ነሐሴ ስለ ጅቡቲ የምክር ቤት እና የካቢኔ ምርጫ የተዘጋጀ ሪፖርት ነሐሴ ጉማ ፈረንሳይ ሱማሌ አክሊሉ ሐብተወልድ ለቆንስል ምንዳ ሦዛኤል ሐምሌ ጅቡቲ የጥገነነታችን ሥስፈሪያ የተመረጡ የካቢኔ አባላትን አገር የማስተዳደር ብቃት በአጅጉ ያናናቀው የኢትዮጵያ ባለሥልጣናት ወቅታዊ ትንታኔ ትኩረቱን ያደረገው በጊዜው ታላቋ ሱማሌን የማቋቋም አጀንዳ በብርቱ ይቃወመጮ የነበሩት የጅቡቲ ገገር እ ኮዩከርዐበ ወደ ፓሪስ የመጠራታቸው አና ያለመመለሳቸው ጉዳይ ላይ ነበር በተጨማሪም አምነት ተጥሎባቸው የነበሩት ሐሰን ጉሌድ እና አጋሮቻቸው በሽንፈታቸው ማግስት ወደ ፈረንሳይ አቅንተው ያቀረቡት የተጭበርብረናልና የምርጫው ይይደገም ክስ ሂደትንም መክታተል ሌላው የትኩረት አቅጣጫ ተደርጎ በስፋት የመስተናገድ ፅድል ተችሮታል የኢትዮጵያን መፃኢ የፖሊሲ አቅጣጫ ከወሰነ አጋጣሚዎች መካከል አንዱ ይህ በሱማሌ አረብ ጥምረት አና የበላይነት ላይ እያደገ የመጣው ጥርጣሬ ነው የማህሙድ ሐርቢ ወደ ታላቋ ሶማሊያ እና ግብዕ ያደላ የፖለቲካ መሥመር በኢትዮድያ እና በቅኝ ገገርው የፈረንሳይ መንግሥት ላይ ከፍተኛ ስጋት ማስከተሉ አልቀረም ሁለቱ አካላት በመቀናጀት ያደረጉት አንቅስቃሴም ሕጠርቢን ከሥልጣኑ ማስወገድ አስቻለ በተደጋጋሚ የተደረገበት የመግደል ሙከራ በድቡቲ የፖለቲካ እንቅስቃሴ ውስጥ እንዳይሳተና ከደረሰበት መገለል ጋር ተደማምር ግዛቱን ለቆ እንዲሰደድ አደረገው ይህም ሆኖ የሐርቢን ግዞት ተከትሎ የግዛቱን ፖለቲካ ይመሩ የነበሩት አንደነ አህመድ ዳኒ ሴናተር ካሚል አፋር አሊ አሬፍ እና ሐስን ጉሌድ ኢሳ ያሉት መሪዎች በሄደት የብሔረተኝነት ስሜት ማዳበራቸው እና የጅቡቲን አፋጣኝ ነፃነት መሻታቸው አጠቃላይ የግዛቱ ጉዳይ ከኢተዮድያ ዓናላጎትና ቁጥጥር አየወጣ መምጣቱን አመላካች ሆነ ውጉሚ ፈረንሳይ ሱማሌ አክሊሉ ለቆንስል ምንዳ ነሐሴ ውጉሜ ፈረንሳይ ሱማሌ ቆንስል ምንዳ ሚካኤል ጅቡቲ ለውጭ ጉዳይ ሚነስቱር በጅቡቲ ፖለቲካና በሐርቢ ፀረፈረንሳይ እንትስቃሌ ዙሪያ የቀረበ ሪፖርት ጥር ጅቡቲ ቁንስል ለ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሕርቢን ስለመዌደል የታተደ የኢትዮፈረንሳይ ውጥን መጋቢት ጅቡቲ የጥገኝነታችነ መስፈሪያ በኢትዮጵያ ወገን ብቸኛው መዕናኛ የነበረው የጅቡቲ ብሔረተኝነት በሁለት ዕንፍ መቆሙ ነበር አብላጫው የደንከል አፋር ፖለቲከኞች እና ሐሰን ጉሌድን የመሳሰሉ ለዘብተኛ የኢሳ ተወላጆች በሂደት ሉዐላዊ አገር የመመስረት ምኞት ያንፀባረቁ ሲሆን በተለይም የተቀሩት ወገኖች የሚያራምዱትን ከአዲሲቱ ሶማሊያ ጋር የመዋሐድ ሐሳብ በጥብቅ ይቃወመ ነበር የታላቋ ሱማሌ ህልም የግብዕ ምኞት እና የቀዝቃዛው ጦርነት ተዕዕኖ የሁለተኛው የዓለም ጦርነት ፍዓሜን ተከትሎ በአፍሪካ ቀንድ የተለያዮ ኃይሎች የግልና የወል ጥቅሞቻቸውን ለማራመድ ከመቼውም ጊዜ በላይ መሰባሰብ ጀመሩ የአንግሊዝ ታላቋ ሱማሌን የመዓፍጠር ውጥን የአሜሪካ እና የሶቭየት ህብረት አከባቢውን በበላይነት የመቆጣጠር እሸቅድምድም የግብዕ ፓንአረብ ፍልስፍናና የአፍሪካ ቀንድን በተዕዕናዋ ሥር የማዋል ተስፋ የጣሊያን ሱማሌ እና የእንግሊዝ ሱማሌ በ ነፃ መውጣትና መዋሃድ ተከትሉ ማራመድ የተጀመረው በክልሉ የሚገኙ የሶማሊኛ ተናጋሪ አከባቢዎችን የማዋሓድ እንቅስቃሴ ጠሀዐበ ወዘተ የዘርፈ ብዙው አና ውስብስቡ ችግር ዋነኛ መንስኤዎች ነበሩጅ የነዚህ ክስተቶች ድምር ውጤት ኢትዮጵያ በጅቡቲ ላይ የተከተለቻቸውን ተለዋዋጭ ፖሊሲዎች ከመወሰን አንፃር መሠረታዊ ሚና ከማበርከታቸውም ባሻገር ግዛቱንም ለዘለቂታው ለማጣቷ ሦስተኛው ምክንያት ተደርጎ ሊወሰድ ይቻታላል። ኢትዮድያም ይህንነት ከመተግበርና የውስጥ አስተዳደር መብታቸውን ከማጠንከር አንፃር እንድታግዛቸው አሳሰቡ በተለይ የደንከል የፖለቲካና የጎሳ መሪዎች የሆኑትን ኢብራሂም ሠልጣን አና ጠሰን ሐንፍሬን ወደ አዲስ አበባ በመጥራት የተደረጉ የከሳብ ልውውጦች ምንም እንኳን በጅቡቲ አስተዳደር ከፍተኛ ተቃዐወሞ ቢያስከትልም ከኢትዮድያ ስትራቴዲ አንፃር ተጨባጭ ውጤ ት አስገኝተዋል በተዛራሪው ለረጅም ጊዜ አቋመ ነፃነት ይሁን ወይም ከሶማሊያ መቀላቀል ለወስን ያልቻለውን ሴናተር ሕሰን ጉሌድን በመጥራትም በአፋጣኝ ክአንድ ምርጫ እንዲደርስ ጅቡቲ የጥገኝነታችንነ መስፈሪያ በተጠየቀው መሠረት የወቅቱ ብቸኛ አማራጩ የጅቡቲ የውስጥ አስተዳደር መብት የተጠናከረ ሆኖ ግን በፈረንሳይ አስተዳደር ሥር ለመቀጠል አንደሚፈልግ አስታወቀ ከፖለቲካ ፓርቲና ከጎሳ መሪዎቹ ከተገኘው መተማመኛ በተጨማሪ ግን የደንከሉን ወገን ነጥሎ በገንዘብና በሞራል የመደገፋ አማራጭ በስፋት ተግባራዊ ተደረገ እስከ ነሐሴ ድረስ የገንዘብ ድጋፉ በቁዋንስል አስፋ አና በደንከል ተወካዮች ጣምራ ፊርማ ይከናወን ነበር በኋላ ግን የዚህ ድርጊት መታወቅ ሊያስከትል የሚችለውን ችግር ከግንዛቤ በማሰገባት በጸሐፌ ትአዛዝ አክሊሉ መመሪያ ልገሳው በሦስተኛ ወገን በኩል በስውር እንዲከናወን ተወሰነ በኢትዮድያ የሚገኙ አፋርችን ታሳቢ ያደረገ መሠረተ ልማት መዘርጋት በቋንቋቸው የፕሮፓጋንዳ ቅስቀሳ ማድረግ እና የይቡቲ ፖለቲከኞችን በስብከት ወጣቶቹን ደግሞ በትምህርት ፅድል ለመሳብ ለኢትዮጵያ ጥቅሞች ታማኝ የሆነ ክፍል መፍጠር ወዘተ በተጨማሪ ከታቀዱ የድርጊት መርሐ ግብሮች መካከል ይጠቀሳሉ ለዚህም ሲባል አዔ ኃይለ ሥላሴ በሐምሌ ለ ጅቡቲያውያን የነዛ ትምህርት ዕድል ፈቀዱፎ ሌላው እንቅስቃሴ በጅቡቲ የደንከሉች የቁጥር የበላይነት እንዲረጋገጥና በቀጣይነት በሚደረጉ የጅቡቲ ምርጫዎች ውጉሜ ፈረንሳይ ሱማሌ ሻለቃ ደመተ ረታ ለጃንዮይና ለውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጥቅምት አምባሳደር አካለ ወርቅ ፓሪስ ለጸሐፈ ትአዛዝ አክሊሉ ከሐሰን ጉሌድ ጋር ስላደረጉት ውይይት ህዳር ጡጉሜ ጀቡቲ ማስታወሳ ለቆንስል አሰፋ ነሐሴ ጡጉሚ ጅቡቲ ውጉሚ ለጅቡቲ ቀንስላ ሐምሌ ጅጄቡቲ የጥገኝነታችን መስፈሪያ አብላጫውን መቀመጫ እንዲያገኙ ይረዳ ዘንድ በኢትዮጵያ የሚገኙት የአፋር ጎሳ አባላት በብዛት ጠደ ግዛቱ አንዲገቡ ማድረግ ነበር ፕሮጀክት ኦሬንጅ ሄፎርቨዉጩሟ ዕየዉቦ ተብሎ የተሰየመው ይህ ፕላን ደንከሎችን በብዛት ወደ ጀቡቲ ማስረግ በቋሚነት ማስፈር እና የከፊል አርሶ አደር ህይወት እንዲመሠርቱ ማድረግን ያካትታል ይህ በተለይ የሶማሊያ መንግሥት የኢሳና ሌሎች የሶማሌ ጎሳ አባላትን ክሰሜን ሶማሊያ ሶማሊላንድ ወደ ጅቡቲ በማስረግ የፖለቲካ ሂደቱን በራሱ በተዕዕና ስር ለማዋል የሚያደርገውን እንቅስቃሴ ለማክሸና ከማሰብ የመነጨ ነበር የዚህ ጥረት ፍሬ በህዳር በተጠናቀቀው የጅቡቲ ምክር ቤት አባላት ምርጫ በተግባር ታነየ ኢትዮጵያ በገንዘብ የደገፈቻቸው የደንከል ፓርቲ አባላት በሙሉ ማሸነፍ የቻሉ ሲሆን መቀመጫ ካለው ምክር ቤት ቱን ደንከሎች አፋር መቆጣጠራቸው ትልቅ ስኬት ተደርጎ ተወሰደ በተለይ በይበልጥ ትኩረት ተሠጥቶት የነበረው ሾዉዌብ ዐ ቪህበበ ሀዐፀጠፀፐሸጻሀፀፁ ልጋ የተሠፃው ፓርቲ ሙሉ በሙሉ ወውጤታማ መሆነ ባለሥልጣናቱን አስደስተ ከተቀረው መቀመጫ ኢሳዎች ሐበራወሎችና ገደቡርሲዎች በጥምረት አስራ አንዱን ሲያገኙ ፈረንሳዮች አራት እና ዓረቦች አንድ ተወካይ ብቻ ማስመረጥ ቻሉ በዚህ አጠቃላይ ስኬት መካከል የአሊ አሬፍ በድጋሚ መመረጥ ለኢትዮጵያውያት ብዙም የሚያሳስብ አልነበረም በምርጫው ፃደትም የኢትዮጵያ ባለሥልጣናት አብሮዋቸው ይሰሩ የነበሩት ሐሰን ሐንፈሪና ኢብራሂም ሥልጣን የተባሉ የደንከል ፖለቲከኞች ከተቃዋሚዎች በመሰለፉቸው የመጀመሪያው በመሸነፋ አኩርፎ ሁለተኛው ሃሳቡን ቀይር አምባሳደር ፍትጉ ታደሰ በውጭ ጉዳይ የድቡቲ ጥናት ቡድን አባል እና በጅቡቲ የኢትዮጵያ አምባሳደር ፀሃዐህ ዛሠየ ውጡጉሚ ጅቡቲ በጅቡቲ የምክር ቤት ምርጫ ዙሪያ የተረበ ሪፖርት ህዳር ውጉሜ ጅቡ ቆንስል አሰፋ ፎቡቲ ለአቶ በፍቃዱ ታደስ ውጉሚ ሂዳት ሚኒስትር ታህሣስ ጅቡቲ የጥገንኝነታችን መስፈሪያ የተከሰቱትንም ችግሮች በቸልታ ለማለዓና መርጠዋል። የኢትዮድያን ፖሊሲ ከማስፈፀምም አንፃር ብርቱ አንቅስቃሴ ሲያደርጉ የቆዩት ቆንስል አሰፋ ገብረ ምርያም ከሥልጣን እንዲነሱ መጠየቃቸውም ሌላው እየተበላሸ ለመጣው የሁለትዮሽ ግንኙነት አመላካች ሆነ የኢተዮድያ መንግሥት ይህንነ በማስመልከት ፓሪስ በሚገኘው አምባሳደሩ በኩል ያቀረበው አቤቱታ በአምቢታ መጠናቀቁን ተከትሎ ኢትዮጵያም ቆንስሏን ላለማንሳት ወሰነች ከፈረንሳይ ፈቃድና ዕውቅና ውጭ ኢትዮጵያ የጅቡቲ ነፃ አውጭ ንቅናቂን በሐምሌ ያቋቋመች ሲሆን በኤርትራ በኢትዮድያ እና በጅቡቲ ያሉ የደንከል ባላባቶችን በማማከር እና የኢሳ ጎሳ መሪዎችን በመያዝ የተመድ እና የአአድ የነፃ አውጭ ኮሚቴዎች ጉብኝትን ተከትሎ አፍጥጠው የመጡ አደጋዎችን በጊዜያዊነት መቀልበስ ተቻለ እነፔህ ጥረቶች በተለይ የሶማሊያን የይገባኛል ትግል ከማክስሸና አንዛር ተጨባጭ ውጤት አስገኝተዋል ነገር ግን ችግሩን ለመቅረፍ የተነደፈው እና የተተገበረው የኢትዮድያ አካፄድ ከህጸፅ የፀዳ ነበር ማለት አይቻልም ኢትዮድያ ለተመድ ኮሚቴ ለምታቀርበው ማስታወሻ ዝግጅት በሚደረግበት ወቅት በተለይ በአአድ ነፃ አውጭ ኮሜቴ ስብሰባዎች ላይ ከተስተዋለው የፖሊሲ አለመጣጣም በመነሳት አፋጣኝ ማሻሻያ ማድረግ አንደሚያስፈልግ ታመነበት መ ውጉሚሜ ጅቡቲ በከፍተኛ ደረጃ የተደረገ የባለሥልጣናት ውይይት እና ውሳኔ ሪፖርት ነሐሴ ውጉሚ ጅቡቲ ስለ ድሬዳዋው የጅቡቲ ነዛ አውጭ ግንባር አመሠራረት ለከተማ ይፍሩ የቀረበ ማስታወሻ ነሐሴ ሳለቃ ደመቀ ረታ ውጉሚ የጅቡቲ ጥናት ክፍል ለከተማ ይፍሩ ህዳር ስለ አአድ ነፃ አውጭ ኮሚቴ ጉብኝት ነሐሴ መስክረም እና ከጥቅምት ያሉትን ሪፖርቶች ተመልክት ውጉሜ ጅቡቲ ጥራዝ በጅቡቲ ጠረፍ ስለሚከናወነት የመሠረተ ልማት ሥራዎች ህዳር ታህሣስ ውጉሜ ጅቡቲ ጥራዝ አድባሳደር ብ ጄነራል መኮንን ደነቀ ፓሪስ ለጸሐፌ ትእዛዝ አክጴሉ ህዳር አምባሳደር መኮንን ደነቀ ለከተማ ይፍሩታህሣስ ጅቡቲ የጥገኝነታችን መስፈሪያ የድቡቲ ነፃ አውጭ ንቅናቄ ይመራበት የነበረው ግዛቱ ነፃ እንዲወጣና ከኢትዮጵያ ጋር አንዲቀላቀል የሚለው አቋም በአአድ ኮሚቴ ተቀባይነት አለማግኘቱ ለፖሊሰሲ ማጓሻያው አስፈላጊነት ዋነኛው ምክንያት ተደርጎ ቀረበ የአፍሪካውያነ እና የአንዳንድ ኢትዮጵያውያን ዲፕሎማቶች መክራከሪያ የነበረው ንቅናቄው በኢትዮድያ የተቋቋመና የሚመራ አንጂ በጅቡቲ ሕዝብ ሃሳብና ፍላጎት ላይ የተመሠረተ አለመሆነ ነው ይህም በንቅናቄው ተአማኒነት ዙርያ ጥርጣሬ ከማስነሳቱም በላይ የኢትዮጵያ መንግሥት የድንበር ማስፋፋት ዓላማ ያለው ስለሚያስመስል መቀላቀል የሚለው ሃሳብ ለጊዜው እአንዲቀዋር ተመከረበት ሁለተኛው መከራከሪያ ነጥብ በጎሳ መመሳሰል ላይ የተመሠረተው ጅቡቲን የማስመለሱ ጥያቂ በኦጋዴን ሶማሌዎች ዙርያ ካለው ውዝግብ አንፃር ለኢትዮጵያ የማያዋጣ መሆኑነ ነው ሦስተኛውና ዋናው ነጥብ ግን ኢትዮድያ ከፈረንሳይ መንግስት ጋር ያለት ቁርኝትና ይህ በጅቡቲ ጉዳይ ላይ ያስከተለው መወሳሰብ ነው የጅቡቲ ነፃ አውጭ ንቅናቄ በአአድ ነፃ አውጭ ንዑስ ኮሚቴ ፊት ቀርቦ ባደረጋቸው ማብራሪያዎች ሁሉ በፈረንሳይ ላይ ምንም ዓይነት የተቃውሞ ስሜት አለማንፀባረቁ በአፍሪካውያነ ዘንድ ትዝብትን አሳድሮ ነበር በተለይ ነፃነትን ይፈልጉ እንደሆነ ለቀረበላቸው ጥያቄ ጡጉሚ ጅቡቲ የጅቡቲ ነፃ አውጭ ንትቅናቂን ለማቋቋም ሲባል ለደንከል የጎሳ መሪዎች የተደረገ የገንዘብ ልገሳ ሚያዝያ የጅቡቲ ነዓ አውጭ ንቅናቄን ስለማቋቋም ሐምሌ እና ውጉሚ ጀቡቲ የጅቡቲ ነዓ አውጭ ንቅናቄን ስለማቋቋም የቀረበ ፕላን ግንቦት ውጉሚ ጅቡቲ ስለ ተመድ ፃፃ አውጭ ኮሚቱ ልዑዐዛካን አተባበል ሰኔ ውጉሚ ሶማሌ የሶማሊያን ውጥን ስለማክሸና ሰኔ ውጉሚ ጅቡቲ ሪፖርት የአፋር ባላባቶችን ስለማሳመን ሰኔ ውጉሜ ጅቡቲ በተመድ ኮሚቴ ጉብኝት ዙሪያ የቀረበ ሪፖርት ሰኔ ሀ ጅቡቲ የጥገኝነታችን መስፈሪያ የንቅናቄው መሪ አህመድ ቡርፃን አንዲሰጡ የተመከሩት አዎ ነፃነት አንፈልጋለን ነገር ግን የኢኮኖሚያችን ዋስትናም እንዲረጋገጥልን እንፈልጋለን የሚለው አካፄድ ደካማነታቸውን አና ጥገኝነታቸውን አጉልቶ አሳየ በዚህ መንገድ መቀጠሉ የሚያስከትለውን አደጋ የተገነዘቡት የኢትዮድያ ዲፕሉማቶች አፋጣኝ የፖሊሲ ማሻሻያ ይደረግ ዘንድ መወትወቱን ገፉበት የኢትዮድያን እና የፈረንሳይን ግንኙነት የሚነካ ቢሆንም እንኳን ንቅናቄው ለወደፊቱ የፈረንሳይ ቅኝ ገዢነትን ተቃዋሚነቱን የሚገልፅበት መንገድ መቀየስ አንዳለበት ተመከረ ከዚህ ጋር በተያያዘ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አቶ ከተማ ይናሩ ሰኔ ስለ ጅቡቲ ጠቅላላ ሁኔታ በኒውዮርክ ለተሙድ የቅኝ ግዛት አስወጋጅ ኮሚቴ የሰጡት ማብራሪያ ኢትዮጵያ በግዛቱ ላይ ያላትን የማይናወዕ የባለቤትነት ጥያቄ ያንፀባረቀ ነበር። የበላይ አካሉን ማሳሰቢያ ተከትሉም ንጉሠ ነገሥቱ መስከረም ለአገር ውስጥና ለውጭ አገር ጋዜጠኞች ኢትዮጵያ ስለጅቡቲ የወደፊት ዕድል ያላትን ሥሊሲ ገለፁ ጅቡቲ የጥገኝነታችን መስፈሪያ ንጉስ ነገስቱ ለመጀመሪያ ጊዜ የሰጡት ኦፊሴላዊ መግለጫ የፈረንሳይ ሱማሌ በኛው ክፍለ ዘመን በኮሎኒያሊስቶች ከመያዙ በፊት የኢትዮጵያ ግዛት እንደነበር ግዛቱ በኢኮኖሚ በህዝብና በጂኦግራፊ ከኢትዮጵያ ጋር የተሳሰረና ያለኢትዮጵያ ለመኖር የማይችል መሆኑን የጅቡቲ ወደብ ለኢትዮጵያ ዋና የንግድ በሯ መሆኑን ያትታል በተጨማሪም ኢሳና አዳል የሆኑ ኢትዮጵያውያን ነገዶች በብዛት የሚገኙት በኢትዮጵያ ውስጥ ስለሆነ በጅቡቲ የሚኖሩት አነስተኛ ቁጥር ያላቸው አነዚሁ ጎሳዎች ተቆራርጠው ወደሌላ እንዲሆነ ኢትዮድያ የማትፈቅድ መሆንዋን የጅቡቲን ሕዝበውሳኔ ሃገራቸው ስትደግፍ የግዛቱ ህዝብ ለራሱ ጠቃሚ ባልሆነ በተቃራኒ መንገድ እንደማይጓዝ በማመን እና ከኢትዮጵያም አንዳይለይ ለማድረግ ማንኛውንም አርምጃ ለመውሰድ ቁርጠኛ ፃሳብ እንዳላት በአጽንኦት ያወሳል አንዲሁም ጅቡቲን በሚመለከት ወደፊት የሚሰጡ ማናቸውም ውሳኔ ክላይ ከተመለከቱት ዋና ዋና ሁኔታዎች ጋር የማይያያዝና ግዛቱን ከኢትዮጵያ የሚነጥል ከሆነ መንግስታቸው በምንም አይነት አንደማይቀበለው አሳውተዋል ይህንን ከፍተኛ የፖሊሲ መመሪያ ተከትሉ ተጨማሪ እንቅስቃሴዎች ተግባር ላይ መዋል ጀመሩ በጥቅምት የድቡቲን ህዝብ ባህልና የፖለቲካ ጠባይ የሚያውቁ እና የመንግስታቸውን ፖሊሲ ተከትለው ለመስራት ይችላሉ ተብሎ የታመነባቸው ግለሰቦች ቁልፍ የሥራ ኃላፊነት ተሰጣቸው በዚህም መሠረት አቶ አሐዱ ሳቡሬ ከሞቃዲሾ ተዛውረው በአምባሳደርነት ማዕረግ በጅቡቲ ቆንስል ጀኔራል ሆነ እንዲሁም ውጉሜ ጅቡቲ ከተማ ይፍሩ ለልጅ እንዳልካቸው መኮንን ኒውዮርክ በጅቡቲ ዙርያ የኢትዮጵያ ፖሊሲ ዘዋሪ መመሪያ ዳጉሜ ውጉሜ ጅቡቲ ጅቡቲ ለኢኪትየድያ በምትሰጠው ጠቀሜታ ዙሪያ የተዘጋጀ ማስታወሻ ዳጉሜ ውጉሜ ጅቡቲ የንጉሰ ነገስቱ የፖሊሲ ንግግር መስከረም በጅቡቲ ጉዳይ ከፍተኛ የፖሊሲ ውሳኔዎች ህዳር ሃህየበ የዐዕ ጅቡቴ የጥገኝነታችንነ መስፈሪያ ቀድሞ በጅቡቲ ቆንስል የነበሩት ሻለቃ ደመቀ ረታ የአዳልና ኢሳ አውራጃ ገገር አቶ አሰፋ ገብረማርያም የድራዳዋ አውራጃ ገገር ተደርገው ሲሶሙ ፊታውራሪ አስጋክኝ አርዓያ የአውሳ አውራጃን አቶ አሰፋ ድፋዬ የአሰብ አውራጃን አንዲያስተዳድሩ ተደረገ አነሺህ ግለሰቦች ሀገራቸው በጅቡቲ ላይ ያላትን ፖሊሲ ተከትለው የፖለቲካ ከመቻውን በቀጥታ አንዲመሩና አንዲያስፈፅሙ አደራ ተጣለባቸው ከፍጥኛው የፖሊሲ መመሪያ በሁለት መንገድ በዕሑፍና በቃል ትዕዛዝ የተላለፈ ሲሆን ሁለቱም ዓይነት መመሪያ በጥብቅ ሚስጥር ደረጃ የተያዘ ነበር የአውራጃ ገገርዎቹ በተለይ የጅቡቲ ህዝብ ከኢትዮድያ ጋር ተዋህዶ ለመተዳደር ፈቃደኝነቱን ሊገልዕ በሚችልበት ሁኔታ ኢትዮድያዊ የሆነ ዝንባሌና ስሜት አንዲሠርዕበት ለማድረግ እና የግዛቱ ህዝብ በምንም መንገድ ከሶማሊያ ጋር ለመዋፃድ ምኞት ወይም ፍላጎት እንዳያድርበት በተገኘው ዘዴና ስብከት ለመከላከል ያቀደ የሥራ ድርሻ ተሰጣቸው ቆንስሉ ደግሞ ለፈረንሳይ ባለሥልጣኖች የሚታይ ቀጥተኛ ጣልቃ ገብነት ሳያደርግ በግዛቱ ከሚገኙት የፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር ስውር ግንኙነት የመፍጠርና በሂደቱም የኢትዮጵያ እጅ በጅቡቲ ውስጥ አንዲሠርግ የማድረግ ከፍተኛ ኃላፊነት ተጣለበት የጅቡቲ ነዓ አውጭ ንቅናቄንም በተመለከተ የተላለፈው መመሪያ ድርጅቱን በማደርጀት ኢትዮጵያ ለግዛቱ ነፃነት ያላትን ምኞት ለዓለም ማሳወቂያ የፕሮፓጋንዳ መሣሪያ አንዲሆን ሃነው በጊዜው የነበረው የኢትዮጵያ አቋም እንደሚያመለክተው የዚህን ንቅንቋ መቋቋም ፈረንሳዮች ቀደም ብለው የሚያውቁት ስለሆነ በሁለቱ አገሮች መካከል አለመግባባት ይፈጥራል ተብሎ አልተገመተም አስፈላጊ ሆኖ ከተገኘም ኢትዮድያ በአአድ ቃል ኪዳን አባልነቷና ካላት ልዩ ተሰሚነት የተነሳ ይህን ድርጅት ከነዓላማው ከመደገፍ ቸል ለማለት እንደማትችል ፈረንሳዮችን ማስገንዘብ እንደሚያሻ ተመልክቷቷል በሌላ በኩል ደግሞ ዝኒ ከማሁ ጅቡቲ ናጥገነነታችን መስፈሪያ ሶማሊያና አጋሮቿ ኢትዮጵያ ኮሎኒያሊስት ከሆነው ከፈረንሳይ መንግሥት ጋር በመሻረክ ጅቡቲ በፈረንሳይ አስተዳደር ውስጥ አንዲቆይ ትገፋፋለች ተብሉ የሚነገረውን የፕሮፓጋንዳ ዘመቻ ለመቃረን ንቅናቄውን በፖለቲካ መሣሪያነት መጠቀሚያ ማድረግ አንደሚያሻ ተብራርቷል የጅቡቲን ህዝበውሳኔ አስመልክቶ ለነሺህ አስፈፃሚ አካላት በቃል የተላለፈው ትዕዛዝ የግዛቱን የወደፊት ዕጣ ፈንታ በተመለከተ የኢትዮጵያን ትክክለኛ አቋም ያንሀፀባርቃል የፈረንሳይ መንግሥት ለጅቡቲ የሰጠው የምርጫ ዕድል በሁለተ አቅጣጫ ብቻ የተመራና የተወሰነ መሆነን የፖሊሲ መመሪያው ያትታል ይህም በመሆነ ህዝቡ የወደፊት ዕድሉን ቀጥተኛ በሆነ መንገድ ከኢትዮድያ ጋር ለማስተሳሰር አንዲያስችለው ሐሳቡን የሚገልፅበት አማራጭ እንዳልተሰጠው በአዕንዖት ያወሳል ስለዚህም የኢትዮጵያ የፖለቲካ ትግል የጀቡቲ ህዝብ ለራሱ ዘላቁ ጥቅምና ለኢትዮጵያ ዓላማ የሚበጅ መንገድ አንዲመርጥ በመምራትና በመገፋፋት የግዛቱን በሂደት ከኢትዮጵያ ጋር መዋሃድ በሚያረጋግጥ መልኩ መሆን እንዳለበት ያሳስባል ይህንን ፅቅድ ለማሳካት በመጪው መጋቢት በጅቡቲ ከሚደረገው ሪፈረንደም ጋር በተያያዘ ኢትዮጵያ ሁለት የፖለቲካ ስምሪት ምርጫ እንደሚጠብቃት ታመነበት አንደኛው የጅቡቲ ህዝብ በፈረንሳይ ጥበቃ ሥር መተዳደሩን ነቅፎ የተሟላ ነፃነት እንዲጠይቅ በመገፋፋት ከነፃነት በኋላ ከኢትዮጵያ ጋር እንዲቀላቀል የፖለቲካ ዘመቻ ማድረግ ነው ይህን አማራጭ መከተሉ በራሱ የሚያስከትለው መዘዝ አለ በመጀመሪያ ደረጃ ትግሉ ከሶማሊያ ሪፐብሊክ ጋር ብቻ መሆነ ይቀርና ኢትዮጵያን ሲደግፍ ከነበረውና በጅቡቲ ለመቀየት ዕነ ናላጎት ካለው ከፈረንሳይ መንግሥት ጋርም ይሆናል። ከፀ ልክ ነበ ፎዘክርሀዉ ልበ በከጺል በ ር ወርሀሂጋ ነዐ ከ ጅቡቲ የጥገኝነታችን መስፈሪያ ፖለቲካ ጥርጣሬ ያደረባትን ፈረንሳይን የማግባባቱ ጥረት ነበር አየተጠናከረ በመጣው የጅቡቲ ፓርቲዎች የነፃነት ጥያቂ እና የሶማሊያ ግዛቱን የመጠቅለል ናላጎት የተረበሹት ፈረንሳዮች አጋራቸው በነበረቸው ኢትዮጵያም መተማመን አልቻሉም በመጋቢት የፈረንሳዩ ፕሬዚደንት ስካር ደስታንግ በሴሄጋሉ መሪ በኩል ለብጆኔራል ተፈሪ ባንቴ በላኩት መልዕክት ሃገራቸው ለጅቡቲ ነፃነትን ለማቀዳጀት እንደምትሻ በመልሱ ግን በጅቡቲ ወደብም ሆነ በአጠቃላይ ግዛቱ አንዳንድ ፋሲሊቲ አንዲኖራት ዋስትና አንደምትፈልግ ጠየቁ በተጨማሪም ኢትዮጵያና ሶማሊያ ጅቡቲን በኃይል ለመያዝ አንደማይፈልጉ ፈረንሳይ አስተማማኝ ዋስትና እንደምትፈልግ አስታወቁ የብሎክ አፋር መርህን በመደገፍ በኢትዮድያ የውስጥ ፖለቲካ ፈረንሳይ የምታደርገውን ጣልቃ ገብነት የሚያወግዘው የደርጉ አቋም ጎን ለጎን በድቡቲ ያለውን የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም ለማስጠበቅ የፈረንሳይን በጎ ፈቃድ መፈለጉ አልቀረም ጅቡቲን ለዘለቄታው ከኢትዮድያ ጋር በኢኮናሚ ለማስተሳሰር ተወጥኖ በነበረው ፖሊሲ ከፈረንሳይ ጋር በመተባበር በጅቡቲ ከተማ የነዳድ ማጣሪያና የጋራ ባንክ ለማቋቋም አንዲሁም በአፋር የጂኦተርማል ኢነርጂ ልማት ለማድረግ የተደረገው ጥረት የዚህ አንዱ አካል ነበር ፈረንሳይም በበኩሏ ከኢትዮድያ ጋር ለመተባበርና ለመመካከር ዝግጁነቷን አሳይታ ነበር ነገር ግን ብዙም ሳይቀይ በድቡቲ ላይ ያላትን አቋም አና በተያያዘም ከኢትዮጵያ ጋር የነበራትን የመተባበር መንፈስ ቀየረች በኢትዮድያ በኩል ለዚህ መለዋወጥ አንደ ምክንያት ከቀረቡት መካክል የአረብ አገራት በነዳጅ ሃይላቸው ፀፀክሁርህ በመጠቀም በፈረንሳይ ላይ ያሳደሩት ተፅፅኖ ውጉሚ ጅቡቲ በጉዳዩ ዙሪያ የቀረበ ማስታወሻ ሚያዝያ ህህዘጪበ ርርየዉበል ር ኾየርጪስርከ በየፀቦፀበቨዕበ በ ልየቨርል ዘበ ከ ህወጋ ሪዐቹ ሃዐ አ ዮ ፀዐ ጅቡቲ የጥገኝነታችን መስፈሪያ ሶማሊያ በእጅ አዙር የአረቦችን ድጋዓ ከመጠቀምም በላይ ሞቃዲሾ በሚገኘው የጅቡቲ ነፃ አውጭ ድርጀት ር አና ጅቡቲ ግዛት ውስጥ በሚገኘው ዋነኛ የተቃዋሚ ፓርቲ ቨዉቨከ ሀዕፀሀፎ ልሸርበ ይዐህ በፎፀዐበኋከር ዞል አማካይነት በግዛቱ ብጥብጥ እንዲነሳ በማድረግ በፈረንሳይ ላይ ያሳደረችው ተዕዕኖ የፈረንሳዩ ፕሬዚደንት ሙሴ ዝስካር ዱስታን አገራቸው በጅቡቲ ጉዳይ ስትከተለው የነበረውን አቋም መቀየራቸውና አፋጣኝ ነፃነት ለመስጠት ማቀዳቸው የአረብ ሊግ አባል የሆነችው ሶማሊያ ከሰኔ አስክ ሐምሌ ድረስ የአአድ ሊቀ መንበር መሆን ወዘተ ይገኙበታል ከየአቅጣጫው የተከሰተባትን ጫና ከጥቅሟ አንፃር ለማራመድ በመሻትም ፈረንሳይ ከሶማሊያ ሪገብሊክ ጋር ወደመስማማቱ ያዘነበለች ሲሆን ለዚሁም የሚሆን አስታራቁ ሐሳብ ጠሀኗ ህክከ አገኝኘች በዚህም መሠረት በአንድ በኩል ሶማሊያ ጅቡቲን ከግዛቴ እአቀላቅላለሁ ማለቷን በይፋ ከማሳወቅ አንድተቆጠብና የፈረንሳይን ጦር ሠፈር በጅቡቲ ውስጥ መኖር አንድትቀበል ተደረገ በተለዋጩ ደግሞ ር የተባለው ሞቃዲሾ የመሠረተችው የጅቡቲ ነፃ አውጪ ሠራዊት በአዲስ መልኩ በጅቡቲ ጦር ኃይል ውስጥ አንዲካተት ፈረንሳይ ልታመቻች ጥረቱንም በገንዘብም ልትረዳ በግዛቱም የሶማሊያ ቡጉሚሜ ጅቡቲ ልዩ ልዩ ፋይሎች ጀቡቲን ከኢትዮድያ በኢኮኖሚ ለማስተሳሰር የተላለፈ መመሪያ ብጀኒራል ተፈሪ ባንቴ ለጳውሉስ አብርፃም ፕላን ኮሚሽን ኮሚሽነር ግንቦት በፕላን ኮሚሽን ስለተደረገ ውይይትና ውሳኔ ክፍሌ ወዳጆ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ያቀረቡት ማስታወሻ ሐምሌ ውጉሚ ጅቡቲ ጳውሎስ አብርፃም ለክዓሌ ወዳጆ ሰኔ በፈረንሳይ አቋም መለዋወጥ ዙሪያ የቀረበ ማስታወሻ መስከረም ውጉሜ ጅቡቲ በጅቡቲ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ የተደረገ ጥናት ሪፖርት መጋቢኾ ቆንስል ዓና። ጅቡቲ የጥገንነታችን መስፈሪያ ማቋቋም ነው ኮሚቴው በታህሳሥ የተዋቀረ ሲሆን ከረጅም ጊዜ ጥናት በላ የውሳኔ ሃሳቡን በሚያጠናቅርበት ጦቅት ፈረንሳይ በሐምሌ ለጅቡቲ ነፃነት ለመስጠት ወስና ነበር በመሆኑም መመሪያው የቀደሙ ዕውነታዎችን ከመገምገምም ባሻገር መጪውን ሁኔታ ከግምት ማስገባት ነበረበት በነሺህ ጊዜያት ግን አገሪቱ በጅቡቲ ጉዳይ ስትከተላቸው የነበሩት መርሆዎች ሙሉ ለሙሉ ተተየሩ ዋነኛ የነበረው ግዛቱን የኢተዮድያ ሉዐላዊ አካል አድርጎ ይቆጥር የነበረውን የቀደመውን ፖሊሲ በመተው ጅቡቲ ራሱን የቻለ ነፃ መንግሥት እንዲመሰርት መደገፉ ነው በ አጋማሽ ይፋ የተደረገው አዲሱ አቋም አንደሚከራከረው በጅቡቲ አከባቢ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅም ሊጠበቅ የሚችለው የጅቡቲ ህዝብ ከኢትዮድያ ጋር ያለውን የጋራ ጥቅም ተገንዝቦ በሠላምና በጥሩ ጉርብትና ከኢትዮድያ ጋር ለመኖር ሲፈልግ መሆነ ተሰምሮበታፓል በተጨማሪም የጅቡቲ መንግስት የኢትዮድያን ጥቅም ሊቀናቀን የሚችል ኃይል በግዛቱ የማያስገባ አውነተኛ ነባነት ፈላጊ መንግሥተ ሊሆን ይገባል ኢትዮጵያ በጅቡቲ ላይ ምንም ዓይነት የመሬት ጥያቂ እንደሌላትም በይፋ ተገለፀ ይህ ሲባል ግን ኢትዮጵያ በደቡቲና በቀይ ባህር የነበሯትን ብሔራዊ ጥቅሞች በማንኛውም መንገድ ለማስጠበቅ ዝግጁ መሆኗን በማረጋገጥ ጭምር ነበር በተለይ ከሶማሊያም ሆነ ከአረቦች ጣልቃ ገብነትና ተዕዕኖ ግዛቱን ለመከላከል ቁርጠኛ አቋም ተያዘ በይፋም ተነገረ የደርግ አቋም ጅቡቲ የኢትዮጵያን ከመቶ የንግድ አንቅስቃሴ በባብ ኤል መንደብ በኩል ወደ ህንድ ውቅያኖስ ለማውጣት ያለውን ስትራቴጂካዊ ጠቀሜታ ከማስታወሱም በላይ ይህ ግዛት የኢትዮድያን ብሔራዊ ጥቅም ሊቀናቀን በሚችል በማንኛውም የውጭ ኃይል አጅ ቢወድቅ ለኢትዮድያ ደህንነት ርህዘቨከ አስጊ ሁኔታ እንደሚፈጠር ያስረግጣል የጅቡቲን ነፃነት የሚያምነው አዲሱ ፖሊሲ ጎን ለጎን ግዛቱ በኢትዮጵያ ላይ ያለውን የኢኮኖሚ ጥገኝነት በመሳሪያነት መጠቀምንም መሠረት ያደርጋል ውጉሚ ጀቡቲ የፖሊሲ ዞሚቴ ስለማቋቋም ታህሳሥ ጅቡቲ የጥገኝነታችን መስፈሪያ ከቀደመው መንግሥት ፖሊሲዎች ጋር በተመሳሰለ ግን በሶማሊያ ይደገ የነበረውን እንቅስቃሴ ለመቀልበስ ሲባል በድሬዳዋ የሚገኘውን የጅቡቲ ነፃ አውጭ ንቅናቄ ማጠናከሩ እና የአፋር ወገኖችን የማሰልጠዮኑና የማስታጠቁ ሥራ ተጠናክሮ ቀጠለ በተጨማሪም በግዛቱ የውስጥ አስተዳደርና ፖለቲካዊ እንቅስቃሴ ጉዳይ እያየለ የመጣውን ሶማሊያ ዘመም የሆነውን የኢሳ ወገኖች ፓርቲ ኮሾል ሊቋቋም የሚችል በዓሊ አሬፍ የሚመራ የአፋሮች ፓርቲ ህጠበ ከከከ ህዕህ በአኤበስገርፀ ህክ በዘልማዳዊው የኢትዮድያ ባለስልጣናት አጠራር ዩኒ በኢትዮጵያ አነሳሽነት በህዳር ተመሠረተ እንዲሁም በሐሰን ጉሌድ ከሚመራው የጅቡቲ ተቃዋሚ ፓርቲ ጋር የመጀመሪያ ደረጃ ንግግር ተጀምሮ ነበር። ይህ አጣብቁኝ በኢትዮጵያ በኩል አፋጣኝ የፖሊሲ ክለሳ አንዲደረግና የመፍትሄ አርምጃ እንዲወሰድ በር ከፈተ የአስፈፃሚ ኮሚቴው በመስከረም ወር የመጀመሪያ ሳምንት ባደረገው አስቸኳይ ስብሰባ ከላይ የተጠቀሱትን ፀረ ኢትዮድያ እንቅስቃሴዎች በማጤን የፖሊሲ ዛሳቦችን አቀረበ የፖሊሲ ፃሳቡ የተንደረደረው ሃገሪቱ በጅቡቲ ጉዳይ ስትከተለው የነበረውን አቋም ህጸፆች በመጠቆም ነው ከዚህ አንፃር ሁለት መሠረታዊ ችግሮች ተነቅሰው ወጡ አንደኛው የሶማሊያ የምንግዜም የመስፋፋት አቅድ ሲሆን ሁለተኛው በጅቡቲ ላይ የሚስተዋለው የምዕራባውያን በፈረንሳይ መሪነት እና የአረብ አድፃሪ ኃይሎች ተፅፅናኖና ጣልቃ ገብነት ነውም የዚህ ሁለንተናዊ ተፅፅና ውጤትም ጅቡቲ ሶማሊያ በኢትዮጵያ ላይ ለነበራት የመስፋፋት ዓላማና ለፈፀመችው ዐረራ ግልዕ ተባባሪ መሆን ነው በሂደትም ኢትዮጵያ ስትከተለው የነበረው ፖሊሲ በጅቡቲ ውስጥ ያስገኘው ውጤት ከሶማሊያ ስኬት ጋር ሲነፃፀር ኢምንት ሆኖ ተገኘ በአስፈፃሚው ኮሚቴ ግንዛቤ መሠረትም በጅቡቲ መንግስት አስተዳደርና የጦር ኃይለ ውስጥ የሶማሊያ መንግስት ዓላማ ደጋፊዎች በብዛት መሰግሰግ በግዛቱ መፈንቅለ መንግስት ለማድረግ በሶማሊያ በኩል የነበረውን ፍላጎት አመላካች ተደርጎ ተወሰደ ይህ አቅድ የሚፈፀም ክሆነ ደግሞ የጅቡቲ ወደ ሶማሊያ መቀላቀል በህጋዊ መንገድ የሚከናወን ያለቀለት ጉዳይ ይሆናል ከዚህ አንፃር ኢትዮጵያ የምትከተለው የነፃ ጀቡቲ መርህ የሶማሊያን ሴራ ለማክሸሰዓና ያለመ መሆን ይኖርበታል በኮሚቴው ግምገማ መሠረት ኢትዮጵያንና ጅቡቲን ካራራቃቸው ልበጸበቧ ግጠ ዐ ልየብርጪ ህፀዲቋጩነ እጪበዕህህየ በ ረረሪጋሪጋሮ ወጋሪ ሥሠጋሪር ወ ነር አ ልህ ዐፀ ዙቲ የዓጥገንነተችነ መስፈሪሆ ምክንያቶች መካከል ዋና ዋናዎቹ የባቡር ከዲዱ መሰበር የከሰን ጉሌድ መንግስት በግምት ስህተትና በፐዕፅና በምስራቅ ኢትዮድያ የሶማሊያ ጊዜያዊ ስኬት ተታሉሎ ከሶማሊያ ጋር መሰለፍ ነበሩ በሌላ በኩል ደግሞ በወቅቱ በጅቡቲ የተክሰተ የከሰን ጉሌድን መንግስተ አድሜ በአጭሩ ሊቀጭ የሚችል ክባድ የኢኮሚ ችግር አለ የኢትዮድያና የጅቡቲ መራራቅ አና ዘደቡቲ ያለው የኢኮኖሚ ችግር አየተባባሰ ከሄደ ኢትዮጵያ በግዛቱ ያላተን ዓላማና ብሔራዊ ጥተም የሚፃረር ለሶማሊያ አመሥፒ የሆነ ሁኔታ ይፈበጠራል ይህ አንዳይሆን ለመከላከል አቅዶች ተነደፉ እነሱም መራራቁን ለማጥበብና ብሉም ለሣሻሻል በአስቸኳይ በጅቡቲ አምባሳደር መሾም ኤምባሲውንም በሰው ኃይልና በገንዘብ ማጠናከር የተፈጠረውን የኢኮኖሚ ችግር ለማቃለል በጀቡቲ ጋላፊ መንገድ የሚካሄደውን የንግድ አንትስቃሴው ባስቸኳይ ማሻሻል ይህም ለጅቡቲ መንግስት የመኖር ዋስትና ሊሆን ከመቻሉም በላይ የባቡር መስመሩን በማናረሱ ዚደት የተባበረውን የኢሳውን ወገን ከንግዱ አንቅስቃሴ ውጭ በማድረግ በፈፀመው ጥፋት ተጎጂው ራሱ መሆኑን ማሳመን የኢሳው ወገን ሁኔታውን ተገንዝቦ ተረድቶ ሶማሊያ የፈጠረችውን ችግር አንዲቃወም ማድረግና ለጠዲዱ ደህንነተ ራሱ ዋስጉና አንዲያበድ መገፋፋተ ይገኙበታል በተጨማሪም ሶማሊያ በጅቡቲ ያተደችው ያለቀተለተ ሁኔታ አንዳይፈፀም ከአፋሮች ጋር ይበልጥ ማበር ድጋካና አርዲዮዙውን መቀጠል አና ቀደም ሲል የሠለጠነና የታጠቁት ክባሉች አንዲዘዚጋጁና ነቅተው አንዲጠብቁ ማድረግ አና በሶስተኛ መንግስት በኩል የጅቡቲ መሪዎች የሶማሊያን አቅድ አንዲረዱ የኢኮኖሚ ችግራቸው ሊቃለል የሚችለው ከኢትዮድያ ጋር ሲቀራረቡ ብቻ መሆነን አንዲረዱ ለማድረግ ታቀደ ለተግባራዊነቱም ለመነሻ የሚሆን የአንድ ሚሊዮን ብር በጀት ተፈቀደ ከነዚህ ውጥናዣች ቅድሜያ የተሰጠው የተቀዛተዘውን የንግድ አንቅስታሴ እንዲያንሰራራ ማድረግና በሂደቱም ኢትዮጵያ በጅቡቲ ላይ የነበራትን የኢኮኖሚ የበላይነት መልሶ ማረጋገጡ ነበር የጋላባት ጅቡቲ መንገድ በአስቸኳይ ተጠግኖ ዋነኛው የገቢና ጠጪ ፅቃዎች መመላለሻ በር አንዲሆን ከመደረጉም በላይ በሂደቱ ለሚሳተፋ ከባድ የጭነት መኪናዎች የሥራ ክንውን ህጋዊ ማዕተባ ተዘጋ በዚህ መሐል ግን በጅቡቲ ያለው የፀጥታ ሁኔታ ጅዙቲ የነገኝነታችነ መስፈሪያ ከፅለት ፀዐደ ፅለት አየተባባሰ የኢሳሶማሌ ጥምረተ በመንሣፇግስቱ አስተዳደር ያገኘውን የበላይነት በመጠተም በግዛቱ አፋርኘና በኢትዮጵያውያን ላይ የሚሜያደርሰው በደል አየክፋ መምጣቱ ተጨማሪ ውሳዬን ጠየቀ በተከታይም የኤኢምፒኤልን መታገድ ተክትሎ የዚህን ድርጅት አና የዩኒ ፓርቲ አባሎች ወደ ኢትዮድያ ሸሽተው ገቡ በግዛቱ የመንግስት መዋትር የኢሳ ጎሳ ፖለቲካዊ ኢኮናሚሜያዊና ጠታደራዊ የበላይነቱ የተረጋዝክበ ሲሆን በቪኪህም መሠረት የፕሬዚደንትነት መንበሩና የመከላከያ ሚኒስተርነቱ ቦታ በቋሚሜነተ የኢሳዎች ሆነ በስልጣን ክናፍ ሉ ስምምነት መሠረት የጠቅላይ ሚኒስትርነቱ ቦታ ለአፋርት የተተወ ቢሆንም በግዛቱ አለተ ተአለት አንቅስቃሴ ውስጥ የውሳኔ ሰጭነት ሚናው አምብዛም ስላልነበር አፋርችን ሊያስደስት አልቻለም አጠቃላይ ሁሄኑታው በመጀመሪዎቹ ሁለት ነየነፃዛነት ዓመታት ለታየው የአፋሮች አመፅ አና ለተከታታይ የአፋር ጠቅላይ ሚኒስተርች አህመድ ዳኒና አብዱላህ ሞሐመድ ካሚል በፍ ቃድ ከስልጣን መልቀቅም ምክንያተ ሆነ በታህሳሥ የአፋር ጎሳ አባል የሆኑት የጀቡቲ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሙሴ አብደላ መከመድ ካሚል ከኪዛፐሪስ ቅቱይታ ወደ አገራቸው ሲመለሱ በአዲስ አበባ በኩል አልፈ ስለጉዳዩ ከውጭ ጉዳይ ሜኒስትሩና ከሊቀ መንበር መንግስቱ ውጉሜ ጅቡቲ ሀ የአስፈፃሚ ኮሚቴ ስብሰባ ሪፖርት መስከረም ጉሜ የጀቡቲ ሁኔታ ሪፖርት ቫለታቃ ዳዋት ዐአደጊዮርጊስ ጉሚ ቋሚ ተጠሪ ለሚኒስቱር ሥቤቶች መሥስከረም መርሻ ተዐላ የአገር አስተዳደር ሜኒስቱር ቋሚ ተጠሪ ለክባፍለ ሀገር ከስተዳዳሪዎችና ለደህንነት ተቋማተ ሥስከረም «ዘኽ ከፀከዘጠ በ ህጪጩከ በ ዌዞሀህከ በ ከ ርህ ክከሰስጎ ። ኀከሟ ኮህክህከ ል ሀሀ ዝኒ ክማሁ ሀሀ ጅቡቲ የጥገኝነታችን ሠዖስፈሪያ ነገር ግን በህዳር የጅቡቲ መንግስት በድብቅ ወደ ኢትዮጵያ ግዛት አንዲገባ ያደረገው የጦር መሳሪያ ጉዳይ በኢትዮጵያ በኩል ለተወሰዱ አጸፋዊ አርምጃዎች መነሻ ሆነ መሳሪያው በኢትዮጵያ የሚገኙት የኢሳ ጎሳ አባላት ከአፋሮች ጋር ለሚያደርጉት ውጊያ እንዲውል የታሰበ መሆነ የጅቡቲ መንግስት የውስጥ ፖለቲካ ሚዛነን ከጋራ ድንበሩም ባሻገር ለማስረዕ እየሞከረ ስለመሆነ አመላካች ተደርጎ ተወሰደ በወቅቱ በተካፄዱ የአፋርኢሳ ግጭቶች አፋሮች የበላይነት ነበራቸው በጅቡቲው የኢሳሶማሌ መንግስት አምነት ይህ ሊሆን የቻለው የኢትዮድያ መንግስት ከአፋሮች ጋር በመወገነ ነበር የመሳሪያ አቅርቦቱ ይህንን ለመቀልበስ ያለመና በሂደቱም ኢሳዎችን ለማደራጀት ያቀደ እንደነበር በኢትዮድያ በኩል ተገምቷሐል በኢትዮድያ በኩል ደግሞ የጎሳ ግጭቱን ለመፍታት አንዱ መፍትፄ የሆነውን አፋሮቹንና ኢሳዎችን በአኩል ትጥቅ ማስፈታት የሚለውን መፍትሄ ለመቀበል አልተፈለገም ይልቁንስ የአፋሩን ወገን ማጠናከሩና የሐሰን ጉሌድን ተቃዋሚዎች ማደራጀቱ አና መርዳቱ የጅቡቲን ሁኔታ ለመቀጣጠር አማራጭ የተጽዕኖ መሳሪያ ሆኖ አንዲቀጥል ታቀደ መደመሪያዎቹ ላይ በኢትዮጵያ በኩል የሁለቱን አገሮች ግንኙነት አንደገና ለማጤን ያስገደዱ ውስብስብ ችግሮች ተከሰቱ ከነዚህ መካከል ዋነኛዎቹ በድቡቲ አየተባባሰ የመጣው ጭፍን የሶማላይዜሽሸን ፖሊሲ አና የሥልጣን ውርርስን በሚመለክት በኢሳ ጎሳ ውስጥ የተከሰተው ትግል ነበሩጸ የሐሰን ጡጉሜ ጅቡቲ ልዩ ልዩ ፋይሎች ብርፃሃነ ባዬህ ውጭ ጉዳይ ሜኒስትር ለተስፋዬ ገብረኪዳን የአገር መከላከያ ሚኒነስትር ህዳር አምባሳደር ወሰን በሻህ ለአምባሳደር ይልማ ታደሰ ውተሚ የአጻፍሪካ መምሪያ ኃላፊ ህዳር ብርፃነ ባዬህ ለተስፋዬ ገብረኪዳን ለተስፋዬ ወልደሥላሴ የሀገርና ሕዝብ ደህንነት ጥበቃ ሚነስትር ህዳር እንዳለ ተሰማ የአገር አስተዳደር ሚኒስትር ለብርሃኑ ባዬህ ታህሳሥ ጀቡቲ የጥገንነታችን መስፈሪያ ጉሌድ መንግስት የተከተለው ኢሳሶማሌዎችን በብዛት የማስፈርና የማደራጀት አፋሩን ከምርጫ መዝገቦች የመሰረዝና የዜግነት መብት የመንፈግ አንዲሁም ከፖለቲካውና ኢኮኖሚው ሥልጣን የማግለል ይፋ ፖሊሲ ከመቶ የሚሆነውን የጅቡቲን ጦር ከኢሳሶማሌ በተውጣጡ ኃይሉች ቁጥጥር ሥር ማድረጉ ዐዘተ በኢትዮጵያ በኩል በአደገኝነት እንዲፈረጅ አደረገው አጠቃላይ ሂደቱ በኢሳውና በአፋሩ መሀከል የፈጠረው ከባድ ትራጌ የጅቡቲን የውስጥ መረጋጋት ከማደፍረሱም በላይ በኢትዮጵያ ጥቅሞች ላይም አሉታዊ ተዕዕኖ እንደሚኖረው አሙን ነበር ከነፃፃት በኋላ በተደረጉ የሕዝብ ዋጠራዎች የኢሳሶማሌውን ፍፁም የበላይነት ለማረጋገጥ ሲባል የጅቡቲ አፋሮች ብዛት የግዛቱን ከመቶ ብቻ በሚወክል መልኩ ተስተካከለ ቀደም ባሉ ወቅቶች በቁጥር አብላጫ የነበራቸው አፋርች በሹ መጀመሪያ ብዛታቸው በከፍተኛ ሁኔታ አንዲቀንስ ተደርጎ ብቻ አንደሆኑ በይፋ ተገለጠ የኢሳሶማሌው ቁጥር በአንፃሩ በ በተደረገው ቆጠራ ከነበረበት ከፍተኛ ፅድገት በማሳየት ወደ ከፍ እንዲል ተደረገ ይህ በግዛቱ ፖለቲካዊ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ህልውና ውስጥ የኢሳዎችን ፍፁም የበላይነት ለማረጋገጥ የተወጠነ እቅድ ነበር በተጨማሪም እንደ አገር አስተዳደር ኢኮኖሚና ፊናንስ ውጭ ጉዳይ ንግድ ትራንስፖርትና ቱሪዝም ወደብና የባህል ጉዳይ ያሉ ቁልዓ የሚኒስትር መሥሪያ ቤቶች በኢሳሶማሌዎች የተያዙ ሲሆን የመከላከያ ሚኒስትርነቱ ለአፋር ቢሰጥም ዕውነተኛ ሥልጣነ የፕሬዚደንቱና የኢታ ማር ሱሙ ነበር አፋሮቹ በጎጥ መክፋፈላቸው የጋራ ግንባር እንዳይመሠርቱ ካገዳቸው ምክንያቶች ዋነኛው ነበር ቢሂደትም ከጅቡቲ የፖለቲካና የኢኮኖሚ ህይወት በከፍተኛ ሁኔታ የተገለሉበት ውጡጉሚ ኢትዮጅቡቲ ግንኙነት ስለጆቡቲ የተረቡ የጥናት ሪፖርቶች ጥቅምት ጥቅምት ጅቡቲ የጥገኝነታችን መስፈሪያ ደረጃ ላይ ደረሱ በተቃራኒው የጉሌድ ወገኖች ከኢትዮጵያ ጋር የተፈጠረውን የመግባባትና የመተባበር ፖሊሲ በመጠቀም የኢኮኖሚና የፖለቲካ ጡንቻቸውን ይበልጥ አጎለበቱ በተለይ በኢኮኖሚው ረገድ በባቡርና በመንገድ ትራንስፖርት የሚካሄደው ተመላላሽ ንግድ በኢሳሶማሌዎች ተያዘ የጫት ንግድ በሞኖፖል ለአንድ ኢሳሶማሌ ተሰጠ የአትክልትና ፍራፍሬ እና የቁም ከብት ንግድ በኢሳሶማሌዎች እጅ ሆነ ይህንኑም ተከትሎ የኮንትሮባንድ ንግዱንም ተቆጣጠሩት የባበሩ መስመር ሙሉ በሙሉ በኢሳሱማሌ ግዛት ውስጥ ማለፉ ለዚህ ዕውነታ የበኩሉን ድርሻ አበርክቷል የጅቡቲአዲስ አበባ ምድር ባቡር መሥመር በጅቡቲ ግዛት ውስጥ ፖንጭ ውጉሚ ። የባቡር ጎታቾች ዕጠዕከህ እና ማንኛውም የመለዋወጫ አቃዎች የሚገዙት ከፈረንሳይ አገር እንዲሆን ቢወሰንም ግዢው በሦስተኛ ወገን በኩል ኦፌርም ዐዘፀጠ በተባለ ድርጅት አማካኝነት መከናወነት የዋጋ መናርን አስከትሏልፎ በቱክኒክ ጉድለት ምክንያት በተደጋጋሚ የሚደርሱ የመገልበጥ አደጋዎች ያስከተሉት ከፍተኛ ወጪ የፉርጎዎቹ አስተማማኝ አለመሆን ወዘተ የሪፖርቱ ተጨማሪ መክራከሪያዎች ነበሩ የጥናት ሪፖርቱ በማጠቃለያ ያቀረባቸው የማሻሻያ ሐሳቦች በወቅቱ የምድር ባቡሩን ኩባንያ በተመሰከተ የነበረውን ጉድለት ያንፀባርቃል አንዳንዶቹ አስተያየቶች ለፈረንሳይ መንግስት የሚከፈለው ዕዳ ቢቻል እንዲሰረዝ አሊያም ለረጅም ጊዜ ተላልፎ ገንዘቡ ላረጀው የባቡር ሐዲዱ ማሻባጓሻያ እንዲውል ማድረግ በኦፌሮም ቨየጠ በኩል ዕቃ ግገር መደረጉ ቀርቶ በቀጥታ በዓለም አቀና ጨረታ እንዲከናወን ኢትዮጵያዊ ውጡጉሚ ኢትዮጅቡቲ ምድር ባቡር የኩባንያውን ኪሳራ ምክንያቶች ለማጥናት የተቋቋመው ኮሜቴ ሪፖርት ግንቦት ጅቡቲ የጥገንነታችን መስፈሪያ የሆነ የሙሉ ጊዜ የገንዘብ አስተዳደር ተቁጣጣሪ መመደብ በፈረንሳይ በኩል ባሉት የቦርድ አባላት ውስጥ የጅቡቲው አገረ ገገር ስላሉበት በኢትዮጵያም በኩል ጅቡቲ የሚገኘውን ቆንስል ጀኔራል በቦርድ አባልነት አንዲካፈል ማድረግን ወዘተ የሚያሳስቡ ነበሩ ለኩባንያው ችግር መሠረታዊ መፍትሄ ለማምጣትና በሄደቱም የኢትዮጵያን ጥቅሞች ለማስጠበቅ በማሰብ የተረቡ የማሳጓሻያ ሐሳቦችም ነበሩ በ ስምምነት አንቀዕ አንደተገለፀው ማህበሩ በወደቡ ምክር ቤት በአባልነት ወኪል ይኖረዋል በማህበሩ ስም ከሚወከሉት አባሎችም ግማሾቹ ኢትዮጵያኖች ይሆናሉ ስለሜልና አገሪቱ አስከዚያን ጊዜ ድረስ በአንቀፁ ስላልተጠቀመች ይህ በአስቸኳይ አንዲተገበር አሳሰበ ነገር ግን ምንም እንኳ ፈረንሳዊ የሆኑ የኩባንያው ሠራተኞች በኢትዮጵያ ግዛት ውስጥ ተመድበው እየሰሩ ቢገኙም ፈረንሳዊያነ የኩባንያው የበላይ ሹማምንት የኢትዮድያውያነኑን በጅቡቲ ተመድቦ መሥራት ላይፈለጉ አንደሚችሉ በማገናዘብ ተለዋጭ አማራጮች ቀረቡ የኩባንያውን ዋና ሥራ አስኪያጅ ኢትዮድያዊ ማድረግ በሱም በኩል የአስተዳደሩን ሥራ በበላይነት መምራት እና የቴክኒክና የንግድ ክፍሉችን አንቅስቃሴ በቅርበት መከታተል አንደሚያስፈልግ ከግንዛቤ ተወሰደ ይህም ከጥቂት ጊዜ በኋላ ተግባራዊ አንደተደረገ መረጃዎች ይጠቁማሉ ከ አጋማሽ አንስቶ በኢትዮጵያና በጅቡቲ በተከናወኑ ፖለቲካዊ ለውጦች ሳቢያ የምድር ባቡሩ ያን ያክል ትኩረት የተሰጠው አልነበረም ኩባንያው ከነድክመቶቹና ኪሳራው ለዘመናት ለመንገታገት ተገዶ ነበር የደርግ ወደ ሥልጣን መምጣት እና ከተወስኩ ዓመታት በላም የጅቡቲ ነፃ መውጣት ግን በኩባንያው ዙሪያ ሰረጅም ጊዜ የዘለቀ ሽኩቻ እንዲጀመር በር ከፈተ ነገር ግን የምድር ባቡሩን በተመለከተ የተደረጉ ድርድሮች እስካለንበት ዘመን ድረስ ችግሩን ለሁሉም ወገኖች አጥጋቢ በሆነ መልኩ ሊፈቱት ሳይቻላቸው ቀረ ዝኒ ከማሁ ጄቡቲ የጥገኝነታችን መስፈሪያ ደርግ እና የጅቡቲአዲስ አበባ ምድር ባቡር ወታደራዊው መንግስት ሥልጣን በተቆናጠጠ በጥቂት ወራት ውስጥ የ ስምምነት አንዲሻሻል ግፊተ ማድረግ ጀመረ የኢትዮጵያ አና የፈረንሳይ መንግስታትን የሚወክሉ የቦርድ አባላት በጥር ባደረጉት ስብሰባ በጉዳዩ ላይ ከመግባባት ደርሰው ነበር አዲስ ስምምነት ለማድረግም እንዲያመቻቸው የሁለቱ መንግስታት ከፍተኛ ባለስልጣናተ በኢትዮድያ በኩል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አቶ ክዓሌ ወዳጆ የሚገኙበትና የጅቡቲ የውስጥ አስተዳደር ምክር ቤተ ፕሬዚደንት የተካተቱበት ባለ ሙሉ ሥልጣን እንደራሴዎች አንዲሾሙ ተደረገ ረቂቅ ስምምነት ተዘጋጀቶም ለውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ተላከኔ ዋነኛ የማሻሻያ ፃሳቦች የነበሩት የጅቡቲ የውስጥ አስተዳደር ፕሬዚደንት በስምምነቱ ተካፋይ እንዲሆኑ የኢትዮጵያና የፈረንሳይ መንግስታት በየዓመቱ ለኩባንያው የሚሰጡት ብድር በቱ ስምምነት ከተወሰነው የአሜሪካን ዶላር ተቀንሶ ዶላር እንዲሆን እና በ ስምምነት የኢትዮጵያና የፈረንሳይ መንግስታት የምድር ባቡር መስመር የሚያልፍባቸው ክፍሎች ውስጥ ለኩባንያው ተወዳዳሪ የሚሆን መሥመር ለመዘርጋት ፈቃድ አይሰጡም የሚለው አንቀዕ እንዲሰረዝ የሚሉተ ነበሩ ረቂቅ ስምምነቱን የገመገሙት የሚኒስቴሩ የህግ ባለሙያ በመሠረታዊ ነጥቦቹ ላይ ተቃውሞ አነሱ አነዚህም ሀ የአፋርና የኢሳ ግዛት ወኪል በሚሻሻለው ስምምነት ግዛቱ ነዛ መንግስት ባለመሆነ የኢንተርናሽናል ግዴታ ሊገባ አይትልም በስምምነቱም ተካፋይ አንዲሆን ቢደረግ ስለስምምነቱ መሠረታዊ የሆነ ክርክር እንዲያነሱ ለነዚህ ክፍሉች እድል ሰጥቶ ያልታሰበ በር መክፈት ይሆናል ይልቁንስ ግዛቱ ወደፊት ነፃ በሚወጣበት ጊዜ ከፈረንሳይ መንግስት ጋር የተፈረመሙ ኦና የሚፈረመ ስምምነቶችን የመውረስ ግዴታ ይኖርበታል። ስለዚህ በዚህ ወቅት የግዛቱ ተወካይ በታሰበው ስምምነት የመካፈል ህጋዊ መብቱን አጠያያቂነት ከግምት በማስገባት እና ሲፈጠር የሚችለውን ችግር በመፍራት የአፋርና ኢሳ ተወካዮች እንዳይሳተፉ አሳሰበ ጅቡቲ የጥገኝነታችነ መስፈሪያ ለ የኢትዮድያና የፈረንሳይ መንግስታት ለኩባንያው በያንዳንዱ የሥራ ዘመን የሚሰጡት ብድር ቢበዛ የሚክፍሉትን የብድር ጣሪያ ስልሚያመለክት የገንዘቡ መጠን መቀነስ አስፈላጊ አይደለም ሐ የኢትዮድያና የፈረንሳይ መንግስታት ከምድር ባቡር መስመር ተወዳዳሪ የሚሆን ሌላ ማናቸውም ሥራ አንዲሰራ ፈቃድ አንዳይሰጡ የገቡት ግዴታ መሠረዙ እንደዚሁ ተቀባይነት አላገኘም ለዚህ የተሰጠው ምክንያት የፈረንሳይ ጥቅም በኢትዮጵያ እንዳይነካ ማድረግ የኢትዮድያ ዐቢይ የፖሊሲ ዓላማ በመሆነ ነው ይልቁንም ከውጭ ጉዳይ የህግ ባለሙያዎች የቀረበው መከራክሪያ አንደሚያመለክተው የማሻሻያ ስምምነት ማድረጉ በ ውል የኢትዮጵያን ጥቅም በሚጠብቁ አንቀጾች ለምሳሌ የነፃ ወደብና የመተላለፍ መብት አተገባበር ዙሪያ መሠረታዊ የሆነ ክርክር ሊያስነሳ ይችላል ስለዚህ የ ስምምነት ተሻሽሎ አዲስ ስምምነት ከመፈራረም ይልቅ በስምምነቱ አንዲገቡ የታሰቡ ማሻሻያዎች ብቻ ተለይተው በማሻሻያ ፕርቶኮል መልክ አንዲፈረሙ ማድረጉ ለኢትዮጵያ የሚሰጠውን መቀሜታ ያጎላዋል ይህ መሆኑ ደግሞ የ ስምምነት በመሠረቱ ተጠብቆና ተከብር እንዲቆይ እንደሚያደርግ ተብራራ ከጅቡቲ ነፃነት በፊት ለማድረግ ታቅዶ የነበረው የማሻሻያ ስምምነት ካለመሳካቱም በላይ የግዛቱ ነፃነት እየተቃረበ ሲመጣ የደርግ ባለሥልጣናት አዲሲቷ አገር የ ውልን ስለመቀበሏ የነበራቸው ተስፋ እየተመናመነ መጣ የፈረንሳይ መንግስትም በምድር ባቡር ኩባንያ ውስጥ ከነበረው ተሳትፎ የመንሸራተት አዝማሚያን ማንፀባረቅ ጀመረ በጥቅምት የፈረንሳይ ባለሥልጣናት በምድር ባቡር ኩባንያው ዙሪያ ከኢትዮጵያ ጋር ለመነጋገር ፍላጎታቸውን ገለፁ ከጅቡቲ ነፃነት በጊላም ኩጉሜ ኢትዮጅቡቲ ምድር ባቡር በቀለ ገለታ የፈረንሳይና የኢትዮጵያ የምድር ባቡር ኩባንያ ተዋና ሥራ አስኪያጅ ለጌታቸው ክብረት ውጉሚ በምክተል ሚኒስትር ማዕረግ ቋሚ ተጠሪ ሰኔ ጅቡቲ የጥገነነታችን መስፈሪያ ኢትዮጵያ ከሐሰን ጉሌድ መንግስት ጋር አዲስ ስምምነት መፈራረም እንደሚጠበቅባትም ናንጭ ሰጡ ፈረንሳይም ከሁለቱ አገሮች ጋር በተናጠልም ይሁን በጋራ ለመተባበር አንዲሁም የምትጠየቀውን አርዳታና ትብብር ለማድረግ መዘጋጀቷ ተነገረ በኢትዮጵያ በኩልም የምድር ባቡሩን በተመለከተ አዲሱ የጅቡቲ መንግስት በ የተፈረመውን ስምምነት መቀበል አለመቀበሉ በሄደት የሚታይ መሆኑን አመልክቶ አስከዚያው ድረስ ግን ይህ ውል ጸንቶ እንደሚቆይ ተገለፀ በጅቡቲ የነፃነት ዋዜማ ግንቦተ የሶማሊያ ስርጎ ገቦች ባደረሱት ጥቃት የምድር ባቡሩ አገልግሎት መቋረጥ በኩባንያው ህልውና ላይ የበኩሉን ጫና አሳደረቆ በቅርቡ ነፃነት የሚጎናጸፉት ጅቡቲያውያንም በምድር ባቡሩ ዙሪያ አዲስ አቋም ማራመድ ጀመሩ የጅቡቲ ዋነኛው መከራከሪያ የ ስምምነተ የተደረገው ከፈረንሳይ መንግስት ጋር ስለነበርና ፈረንሳይም ከሰኔ ጀምሮ በጅቡቲ ላይ የግዛት ሥልጣን ስለሌላት ስምምነቱ ከዚህ ቀን ጀምሮ ቀሪ ይሆናል የአዲሱ አገር መሪዎች ኢትዮጵያና ጅቡቲ ሌላ ስምምነት መፈራረም ይኖርባቸዋል የሜል አቋም ያኩዙ የደርግ ባለሥልጣናት ጀቡቲ የ ስምምነትን ለመቀበል የሚያስገድዳት ነገር እንደሌለ ማመናቸው እና ለአዲስ ስምምነት መዘጋጀታቸው በአብዛኛው ጅቡቲን ከሶማሊያ ጎራ ለመነጠል ያለመ የፖለቲካ ውሳኔ እንደሆነ መገመት አያዳግትም በወቅቱ ኢትዮጵያና ሶማሊያ ባካፄዱት ጦርነት ጅቡቲ ወደ ሶማሊያ ያጋደለ ፖሊሲ ትከተል እንደነበርና በብዙ መንገድ የኢትዮጵያን ጥቅሞች የሚፃረሩ እርምጃዎችን ትወስድ እንደነበር ማስታወሱ ተገቢ ነው ጡጉሚ ኢትዮጅቡቲ ምድር ባቡር ጌታቸው ክብረት ውጉሚ ቋሚ ተጠሪ ለአምባሳደር ኃይሉ ወልደጊዮርጊስ ፓሪስ ጥቅምት አምባሳደር ኃይሉ ወልደጊዮርጊስ ለጌታቸው ክብረት ጥቅምት ኮል ዶር ፈለተ ገድለጊዮርጊስ ውጭ ጉዳይ ሚነስትር ለዮሱፍ አህመድ ትራንስፖርትና መገናኛ ሚኒሸትር ሚያዝያ ጅቡቲ የጥገኝነታችነ መስፈሪያ የባቡር መሥመሩ ከተቋረጠበት ቀን አንስቶ እስከ መስክረም ባሉት ወራት ኩባንያው የነበረውን ገንዘብ እና የድርድቱ ቦርድ በፓሪስ ተሰብስቦ ሐምሌ የፈቀደውን ሚሊዮን ብር የኦዘርድራፍት ብድር አሟጦ በመጠቀሙ ባዶ ካዝና ይዞ ለመቀመጥ ተገደደ ኩባንያው ሥራውን በአስቸኳይ ። የተገለፁት በተግባር የሚውሉበትን ሁኔታ ለማቃናትም የጅሯቡቲ መንግስት የተቀበላቸው ተቀማጭነታቸው በጅቡቲ የሚሆን የኢትዮጵያ ተወካዮች እንዲሁም የኢትዮጵያ መንግስት ጅቡቲ የጥገኝነታችን መስፈሪያ የተቀበላቸውና ተቀማጭነታቸው አዲስ አበባ የሚሆን የጅቡቲ ተወካዮች የጉምሩክ ዓተሻና የእቃዎችን የተለመደ እንቅስቃሴ ለማቃናት የጉምሩክ ሥራዎችን ያስፈጽማሉ ኢትዮድያ በብርቱ የፈለገችው እስክ አሁን እንደነበረው ፀቭዐሃፀፀ የሚለው ጽንስ ፃሳብ በጅቡቲ ዘንድ ፁም ተቀባይነት አጣ የጅቡቲ አቋም የኢትዮጵያን ቋሚ መብቶች ለማክበር የመንግስታቸውን ዝግጁነትን የሚገልጽ ሲሆን ሊስጡት የተዘጋጁት ዋስትና ላለፈው መብት ሳይሆን ለመጪው ጊዜ አንዲሆን በብርቱ ይሹ ነበር የኢትዮጵያ ልዑክ ደግሞ የተሰጠው መመሪያ በአመዛኙ የቀደመውን መብት በማስከበሩ ላይ የሚያጠነጥን በመሆነ ድርድሩ ሌላ አጣብቂኝ ገጠመው በተጨማሪም ኩባንያው ሊደርስበት ስለሚችለው ኪሣራ ክፍያ ጉዳይ ጅቡቲ ከኪሣራው ከ በመቶ በላይ ለመቀበል አቅሟ አንደማይፈቅድና እንደማትፈልግ ማሳወቋም ሌላኛው ያለመግባባት ምንጭ ነበር የኢትዮድያ ተደራዳሪዎች እና የኤምባሲው ዲፕሎማቶች ጅቡቲን ከዚህ በላይ መጠየቅ እንደማይቻልና በአፋጣኝ መመሪያ ካልተሰጠ ድርድሩም ሆነ የሁለቱ አገሮች ግንኙነት አደጋ ላይ አንደሆነ ገለፁ በውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ በኩል ለኢትዮጵያ ተደራዳሪዎች የተላለፈው መመሪያ ግን አሁንም የቀደመ መብቶችን በማስከበሩ አስፈላጊነት ላይ ያተኮረ ነበር መመሪያው የጅቡቲው ድርድር መሠረታዊ መብትን በሚመለከት በኢትዮጵያ ባለሥልጣኖች በኩል ስምምነት ከተደረሰባቸው አማራጮች አንዱንም አለማቀፉን የኪሣራ አከፋፈልን በሚመለከትም የኩባንያው ህልውና ሁለቱንም አገሮች እንደሚያገለግልና እንደሚጠቅም ጡጉሜ ኢትዮጅቡቲ ምድር ባቡር ከጅቡቲ ኤምባሲ ለውጉሚ መጋቢት ጌታቸው ክብረት ጅቡቲ ለዶር ፈለቀ መጋቢት አርጋው ካብታሙ ጅቡቲ ለአምባሳደር ብርሃኑ መጋቢት ዝኒ ከማሁ ዶር ፈለቀ ለጌታቸው ክብረት ቡቲ መጋቢት ጅቡቲ የጥገኝነታችን መስፈሪያ በመገንዘብ የቀረበውን የኢትዮድያን አቋም ጅቡቲ አለመቀበሏ ስህተት አንደሆነ በአንክር ገለፀ ስለሆነም ቀድሞ ከተወሰነው አቋም መሠረታዊ ለውጥ ማድረጉ የፃገሪቱን ጥቅም ሊያስጠብቅ ስለማይችል ከዚህ ቀደም የቀረቡትን አማራጮች በድጋሚ በማቅረብ ለማስረዳት የመጨረሻ ጥረት አንዲደረግ ትአዛዝ ተላለፈ የዚህ ጽሑፍ አቅራቢ ቀጥተኛ መረጃውን ሊያገኝ ባይችልም በተዘዋዋሪ አንደተረዳው ከላይ የተጠቀሰው የኢትዮጵያ መንግስት ግፊት የተወሰነ ውጤት ማስገኘት ችሏል የጅቡቲ ባለስልጣናት የ ስምምነት አንቀጽ እና ለኢትዮጵያ የሚሰጣፕፐውን መብቶች የሚሜተካ ረቂቅ እንዲሁም ስለ ኪሣራ አከፋፈል ተለዋጭ ሃሳብ በማቅረባቸው ሁለቱ ተደራዳሪዎች ከስምምነት መድረስ ቻሉ ቋሚ መብትን በሚመለክት የቀረበውን የጅቡቲ የመጨረሻ ሃሳብ የኢትዮጵያ መንግስት ሙሉ በሙሉ የተቀበለው ሲሆን ዋነኛው ተደራዳሪ የስምምነት ፊርማቸውን አንዲያስቀምጡ በ እነዲያደርጉ ተፈቀደላቸው ኪሣራን በሚመለክት ግን ሁለቱን መንግስታት የሚያነጋግረው የገንዘቡ ጉዳይ ሳይሆን የባቡሩ ደህንነት እንደሆነ በመግለጽ ጅቡቲያውያት በኢትዮጵያ ሰነድ የማይስማሙ ከሆነ ፕሬዚደንት ጉሌድ ኢትዮጵያን በሚጎበኙበት ወቅት ከሊቀ መንበር መንግስቱ ጋር ተነጋግረው እንዲስማሙ መወሰነ ተገለጸ የጅቡቲው ድርድርም በዚሁ መንገድ ተጠናቀቀ አጠቃላይ የትራንስፖርት ስምምነቱም በፕሬዚደንት ጉሌድ የኢትዮድያ ጉብኝት ወቅት ተፈረመ በስምምነቱ መሠረት ኩባንያው የሚተዳደረው ክሁለቱ መንግስታት በአኩል የተውጣጡ የአስተዳደር ምክር ቤት አባላት ሲሆን የሁለቱ አገርት የትራንስፖርት ሚኒስትሮች የሊቀ መንበርና የምክትል ሊቀ መንበርነቱን ተግባር በየዓመቱ በመቀያየር በዓመት ሁለት ጊዜ በአዲስ አበባና በጅቡቲ ዝፋጊ ከማሁ ዶር ፈለቀ ለጌታቸው ክብረት መጮቡቲ መጋቢት እና ጅቡቲ የጥገኝነታችነ መስፈሪያ ከተሞች በመገናኘት የድርጅቱን እቅድና በጀቱን ያጸድቃሉ ተግባራዊነቱንም ያረጋግጣሉ ውጤቱንም ይቆጣጠራሉ የአዲስ አበባድቡቲ የምድር ባቡር መስመርን የተመለከተው የ ስምምነት በተፈረመበት ወቅት ድርጅቱ ይገኝበት ከነበረው ሁኔታ ለማላቀቅና አገልግሎት መስጠቱን እንዲደምር ለማድረግ ሁለቱ መንግስታት በጋራ የአውርፓ የጋራ ገበያን አርዳታ ጠየቁ በመጀመሪያ ቅድሚያ ሊሰጣቸው የሚገባቸውን አንገብጋቢ ፕሮጀክቶች ለመለየትና የአጭርና የመካከለኛ ጊዜ ፕሮግራም ለመንደፍ አንድ የጣሊያን አጥሂ ቡድን ተመርጦ ባቀረበው ሪፖርት መሠረት ሚሊዮን የአውሮፓ የገንዘብ ዩኒት ፎርህ እርዳታ አኤአ በ ተገኘ በገንዘቡም የቆሙ ሉኮሞቲሾችና ጋሪዎችን ለማንቀሳቀስ የሚያስፈልግ መለዋወጫ ፅቃ የመንገደኛ ማጓጓዣ ሊቶሪና የስልክ መሳሪያ እና ልዩ ልዩ የሀዲድ ፍተሻ መሳሪያዎች በመግዛት የኩባንያውን እንቅስቃሴ ለማሻሻል ተቻለ ነገር ግን ከአውሮፓ የጋራ ገበያ የተገኘው አርዳታ የኩባንያውን አበይት ችግሮች ሊቀርፍ ባለመቻሉ በተጨማሪ ሁለቱ መንግስታት በጋራ ከፈረንሳይ መንግስት እርዳታ ጠይቀው በአጠቃላይ የ ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር አርዳታና ብድር አኤአ በ ተገኝቶ ለድርድቱ ተጨማሪ መሳሪያዎች ግዢ አንዲውል ተደረገ በቅድሚያ በጣሊያኑ አጥፒ ቡድን የተነደፈውን ፕሮግራም ተግባራዊነት ለማስቀጠል ሁለቱ መንግስታት በድጋሚ የአውሮፓን የጋራ ገበያ አርዳታ በጋራ በመጠየቅ አኤአ በ ሚሊዮን ርህ በነፃ ሚሊዮን ፎዕርህ በ ወለድ ብድር ተገኝቶ የተለያዩ ግዢዎች ተከናወኑ ከነዚህም መካከል የትራንስፖርት አቅምን ለማሻሻል ልዩ ልዩ ጋሪዎች ያረጀውን ዲድ ለመቀየር የሚያስችል የብረት ሀዲድ ከነርብራቡ እና የኤሌክትሪክ መጠገኛ መሳሪያዎች ይገኙባቸዋል ከአዲስ አበባ አስክ ጅቡቲ የተዘረጋው የሃዲድ መስመር በጣም ያረጀና በተሰራበት ወቅት በነበረው የቴክኖሎጂ ጊላቀርነት የተነሳ መስመሩ አቀበትጠመዝማዛና አነስተኛ ኩርባዎች የሚበዘበት ከመሆነም በላይ የሀዲዱ ክብደት ቀላል በ። በታጁራ በኩል እግራን ወደ ጅቡቲ ያስገባችው ፈረንሳይ ቀስ በቀስ አብዛኛውን የጠረፍ ግዛት ቅኝ ስታደርግ የኢትዮድያ መሪዎች በተለይም የሸዋው ንጉሥ በሏላ የኢትዮድያ ንጉሠ ነገሥት ምንሊክ ይህን መከላከል በሚችሉበት ደረጃ ላይ አልነበሩም ቀድሞ ለኢትዮጵያ መሪዎች ይገብሩ የነበሩ የጉባት የታጁራና የራሒታ ሥልጣኖች ተራ በተራ በፈረንሳይ ቁጥጥር ሥር መዋላቸውም ተከታታይ መንግስታት ቁልና የባህር በራጥውን አያጡ ለመሆነ አመላካች ነበር ሁኔታውን ለመቀልበስ የሚያስችል አቅም አንዳልነበራቸው በመረዳትም ንጉሥ ምንሊክ የፈረንሳይን ወዳጅነት ለማግኘት እና በሂደቱም ወደ ህንድ ውቅያኖስና ቀይ ባህር የሚያደርሳቸውን በር ለማግኘት ጥረት ማድረግ ጀመሩ ጡጉሜ ጅቡቲ በጅቡቲ ጉዳይ የተረበ የጥናት ሪፖርት ሰኔ ጅቡቲ የጥገኝነታችን መስፈሪያሆ ለዚህም ምሳሌ ተደርጎ የሚወሰደው እኤአ በ ለፈረንሳይ ፕሬዚደንት በጻፉት ደብዳቤ በታጁራ የነበራቸውን መብት በከፊል ለመልቀቅ መፍቀዳቸውን አሳወቁፊ ንጉሠ ነገሥት በሆነ በዓመቱ ጥቅምት ለፈረንሳዩ ፕሬዚደንት ሳድ ካርና በጻፉትም ደብዳቤ በቀይ ባህር ያለውን የባህሩን ጠረፍ ፈረንሳይ መያዚን በምንቀበልበት በአሁነ ጊዜ የባህር በር መብታችን ታውቆ አንድ ነጥብ ሊኖረን እንደሚገባ እናስታውቃለን ይህንንም ለማግኘት የምንደሰት ስለሆነ በምንም ምክንያት የቀይ ባህር ጠረፋችን ለሌላ ሶስተኛ ወገን እንዳይተላለፍ እያስጠነቀቅን ነው በማለት አስታውቀው ነበር መረጃዎች አንደሚያመለክቱት ኢትዮጵያ በቀይ ባህር ጠረፍ ስላላት መብት ለፈረንሳይ ጥያቄ ያቀረበች ሲሆን በጉዳዩ ዙሪያ ከፈረንሳይ መንግስት ጋር ለሦስት ዓመታተ የዘለቀ ድርድር አካሂዳለች በውጤቱም ፈረንሳይ ከጠረና ግዛቲ የባህር በር የሚሆን መሬት ለመልቀቅ ፈቃደኛ ባትሆንም ኢትዮጵያ ከጅቡቲ ወደብ በስተደቡብ ያለውን የሱማሌና የኢሳ ምድረ በዳ የሆነውን አገር በሙሉ እንድታስተዳድር መቀበሏን እና የጅቡቲን ጠረፍ ለሌላ ሦስተኛ ወገን አሳልፋ ላለመስጠት መስማማቷን ያትታል ከአድዋ ድል ማግስት ፈረንሳይ ከምንሊክ ጋር ወዳጅነቷን ለማጠንከር በማሰብ አዲስ ስምምነት ለመፈራረም በጠየቀችውም መሠረት በጥር ህበህሻቫ የኢትዮጵያው መሪ ለፈረንሳዩ ፕሬዚደንት ስምንት አንቀጾች ያሉት የወዳጅነት ስምምነት ልከው በፈረንሳይ መንግስት ተቀባይነት አገኘ ጸደቀም ከአንተጾቹ መካከል አንዱ የፈረንሳይ መንግስት የጅቡቲን በር እንደ ኢትዮድያ የንግድ በር ማየተ ይገባዋል ይላል ውጉሜ ጅቡቲ ልዩ ልዩ ጉዳዮች ኢትዮጵያ በቀይ ባህር ጠረዓ ሳይ ስላላት መብት የተደረገ ጥናት በ ፒ ቴትራዲስ እና በጌታቸው ተክለማርያም የተዘጋጀ ጥቅምት ገፅ ጅቡቲ የጥገኝነታችን መስፈሪያ ይህን ስምምነት መነሻ በማድረግም የሁለቱ መንግስታት ተወካዮች ልዑል ራስ መኮንን እና ሙሴ ላጋርድ የፈረንሳይ ሶማሌ ገዢ በጅቡቲ ከተማ ለምንሊክና ለወራሶሾቻቸው ስለ ተሰጠው ርስት በጥር የተፈራረሙት ሰነድ በዋነኝነት የባህር በሩን መብት ያረጋግጣል በውሉ መሠረትም የጅቡቲ የፈረንሳዊ በር ለኢትዮጵያ መንግስት ንግድ መውጫ በር ስለሆነ በቅርቡ አንድ ሰፊ ቦታ የጃንሆይ ሰዎች እንዳይጉላሉና እንዳይቸገሩ ይሰጣቸዋል። በወቅቱ በጅቡቲ ያለው የፖለቲካ ሁኔታ ከተፈለገው ስምምነት ለመድረስ አመቺ እንዳልሆነ ቢገመትም በሁለቱ አገሮች ግንኙነት መቀዛቀዝ ጅቡቲ ይበልጥ ተጎጂ መሆኑን በማሳመን የኢትዮጵያንም በጎ ፈቃድ በማሳየት ወደ መግባባት እንዲደረስ መመሪያ ተሰጠ ለኢትዮጵያ ተደራዳሪ ቡድን የተሰጠው መመሪያ እንደሚያመለክተው ኢትዮጵያ የምትፈልገው በአምስት ወር ውስጥ ወደ ኢትዮጵያ የሚገባ እስከ ሺህ ቶን የሚደርስ እህል ፅቃና ሸቀጣ ሸቀጥ በጅቡቲ ወደብ አንዲራገፍ በዚሁ ውጉሜ ኢትዮጅቡቲ ወደብ አጠቃቀም ገብረየስ ባኛ ኢትዮጵያ አማልጋሜትድ ሊሜትድ ሥራ አስኪያጅ ለትራንፖርተና መገናኛ ሚኒስቴር ጥር ኃይሉ ይመኑ በሚኒስትሮች ምክር ቤት ተቀዳሚ ሚኒስትር ለዶር ኮል ፈለቀ ገድለጊዮርጊስ ስለ አስብ ትራንስፖርት ልዩ ኮሚቱ ሰኔ ጅቡቲ የጥገኝነታችን መስፈሪያ ጊዜ ውስጥም እስክ ዛጫቪህ ቶን የሚደርስ ቡናና ጥራ ጥሬ ሌላም በጅቡቲ ወደብ በኩል ወደ ውጭ መላክ እንዲቻል የጅቡቲ መንግስት አስፈላጊውን አንዲያሟላ ነበር የጅቡቲጋላሳፊ መንገድንም ስለመጠቀም በተመለከተ በጅቡቲ ወደብ በኩል ከውጭ የሚገባውንም ሆነ ወደ ውጭ የሚላከውን ምርት ዕቃና ሽቀጣ ሸቀጥ በዚሁ አውራ መንገድ ማከናወን የሚቻልበትን መንገድ እንዲያጠና ታዚል ለመደራደሪያ የቀረበው ዝርዝር መመሪያ እንደሚያመለክተው የንግድ እቃዎችን በሁለቱ አገራት መካከል በተቀላጠፈ ሁኔታ ለማዓንዝ አንዲቻል በየሳምንቱ ከመቶ ያላነሱ ካሚዮኖች በሁለቱም አቅጣጫ እንዲንቀሳቀሱ መፍናቀድ ለመንገድ አጠቃቀም የሚከፈለው ታሪናፍ ዘላቂ ስምምነት ላይ እስኪደረስ ድረስ ለጊዜው በጅቡቲ አና በኢትዮጵያ ግዛት ክልል ውስጥ ለሚሜደረጉ ጉዞዎች በየፃገራቱ ታሪፍ ለሚገኙባቸው መንግስታት እንዲከፈል ይጠይቃል ለዚህ ጥያቄ የጅቡቲ መንግስት በመልሱ ከኢትዮጵያ ይጠይቃል ተብሎ የተገመተው በየብስና በአየር ትራንስፖርት እንዲላክለትጉ የሚፈልጋቸው እንደ እህል ቡናና ስኳር የመሳሰሉት ቁሶች በርግጥ እንደሚደርሱት አስተማማኝ ዋስትና ማግኘት በጅቡቲና በአዲስ አበባ እንዲሁም በጅቡቲና በድሬዳዋ መሀከል የነበረው የአየር ትራንስፖርት አገልግሎት ሥራውን እንዲጀምርና ለጅቡቲ የሚያስፈልገው ጫት ሥጋና ፍራፍሬ አንደሚደርሰው ማረጋገጥ እና በትራንስፖርቱ ሥራ ላይ ለሚሰማሩት የሁለቱም አገር ዜጎች የቪዛ ጥያቄን ማስቀረት አንደሚሆን ተገመተ የኢትዮድያ መልዕክተኞች ቡድን ከጅቡቲ ሪፐብሊክ ባለሥልጣኖች ጋር ከመጋቢት በሁለቱ አገሮች መካከል ስላለው የኢኮኖሚና የንግድ ግንኙነት ንግግር አድርጎ ለአምስት ወራት የሚዘልቅ የመግባቢያ ቃለ ጉባኤ ኮርርፁ ሃፀ ለመፈራረም ቻለ የኢትዮድያ ልዑክ ባቀረበው አጀንዳ ቡጉሚ ኢትዮጅቡቲ ወደብ አጠቃቀም የአሰብ ወደብ በመጣበቡ የድቡቲ ወደብን ስለመጠቀም የቀረበ የጥናት ጽሑፍ የካቲት ሽ ጅቡቲ የናገኝነታችን መስፈሪያ ቅደም ተከተል መሠረት መጀመሪያ ንግግር አንዲደረግበት የተፈለገው በወደቡና በጋላፊ መንገድ ስለመጠቀም ሲሆን በሁለቱ አገሮች መካከለ ስላለው የኢኮኖሚና የንግድ ግንኙነት የሚደረገው ንግግር ወደ መጨረጓካ ደረጃ ተወሰደ ኢትዮጵያውያኑ ይህንን ያደረገበት ምክንያት መንግስት በአፋጣኝ የሚፈለገው በወደቡና በመንገዱ መጠቀምን ስለነበር በጅቡቲ በኩል በአንፃሩ የሚፈለገው ደግሞ የንግዱ እንቅስቃሴ አንዲጀመር በመሆነ በመጀመሪያ ደረጃ ስለ ወደቡና ስለ መንገዱ የጅቡቲ መንግስት ያለውን አስተያየት ለማወቅና የንግዱ ጉዳይ ላይ ሲደረስ አቋማቸውን ለማጠንከር ወይም ለማለሳለስ አለበለዚያም ጨርሶ ንግግሩን ለማቋረጠ እንዲያስችል በማሰብ እንደነበር ተገልዷል በንግግሩ ወቅት ኢትዮጵያ በወደቡና በመንገዱ ስለመጠቀም ያነሳችው ጥያቄ ከጅቡቲ አዎንታዊ ምላሽ በማግኘቱ ለቡድነ ቀድሞ በተሰጠው መመሪያ መሠረት ኢትዮድያ ለጅቡቲ የምትልካቸው እህል ቡና ስኳር ጫት ሥጋና ፍራፍሬ እንደቀድሞው በመንገድና በአየር በጊዜው እንደሚደርሰ ማረጋገጫ ተስጠ የጅቡቲ መንግስትን በተለይ ለማስደሰት ሲባልም በሶማሊያ ጦር የፈራረሰው የሀዲድና የድልድይ ጥገና አልቆ ቢበዛ በሦስት ወራት ጊዜ ውስጥ የጅቡቲአዲስ አበባ ባቡር መንገድ ሥራውን እንደሚጀምር ተገለጸላቸው። በሐምሌ በድቡቲ የትራንስፖርትና ቴሌኮሙኒኬሽን ሚኒስትር የተመራ ልዑክ በኢትዮድያ የሥራ ጉብኝት ባደረገበት ወቅት በጀቡቲ ወደብ አጠቃቀምና መሻሻል በሚገባቸው ጉዳዮች ላይ አንድ የመግባቢያ ቃለ ጉባኤ ተፈርሞ ነበር በቀጣይነትም አተገባበሩን የተመለከተ የአፈጻጸም የጊዜ ሰሌዳ እንዲወጣ ተደረገ በወቅቱ በተደረገው ግምገማም ኢትዮጵያ በእጅጉ ተትፈልጋቸው የነበሩ ከወደቡ መጨናነቅና መጣበብ ጋር የተገናኙ ችግሮችን የማስወገዱ ጥረት በጉዳዩ ዋነኛ ባለቤት በጅቡቲ ችላ በመባላቸው አፈጻጸማቸው ዝቅተኛ ሆኖ ተገኘ የዚህ ችግር ቡጉሚሜ ኢትዮጅቡቲ የጋራ ኮሚሽን ሀ አምባሳደር ሣህለወርቅ ቡቲ ለሥዩም መስፍን ሰኔ ጅዙቲ ናጥገኝነታችን ሥስፈሪያ መንስኤ የመርከብ ወኪሎች ለኮንቴነር ማቆያ የተመደበላቸውን ነፃ የ ቀን ጊዜ ዐዉር ሀቨዐ በማሳለና ቁጥራቸው የበዛ ኮንቴኔሮች ተከማችተው በወደቡ ውስጥ መቆየታቸውና ተደራርበው መጨናነቅ መፍጠራቸው ነበር አንዱ ከመግባባተ የተደረሰበት ነጥብ ኢትዮድያ ያቀረበችው አስተማማኝ የኮንቴነር መለያ ዘዴ መዘርጋት ነበር በስተመጨረሻ ግን ጅቡቲያውያን የወደቡ ባለሥልጣናት ከኢትዮጵያ ግምት ውጭ የራሳቸውን መፍትፄ ይዘው ቀረቡ ከነዚህም መካከል ኮንቴኔርሮችን በወደቡ የማቆያ ነፃ ጊዜ ከ ቀን ወደ መቀነስ እና ከቀነ ገደቡ በላይ የሚያቆዩ የኮንቴኔር ባለቤቶች የመርከብ ድርጅቶችወኪሉች የሚከናሉትን የኪራይ ዋጋ ማናር ይገኘበታል የዚህ አቅድ ተግባራዊ መሆን በአጭር ጊዜ በኢትዮድያ አስመጪዎች ላይ ሊያስከትል የሚችለውን ጉዳት በማሰብ በመንግስት በኩል ተቀባይነት አጣ ለኮንቴኔፄር ማራገፍና መጫን ሥራ ለወደቡ የሚከፈለው ክፍያ በሰዓት ሳይሆን በክብደት መጠን አንዲሆን ቀደም ሲል በተደረገ ስምምነት የተወሰነ እና ሕግ ሆኖ የጸደቀ ቢሆንም የቀደመው አሠራር እንዲቀጥል መደረጉ የኢትዮጵያ ተሽከርካሪዎች ከወደቡ እስከ ድንበር ድረስ በጅቡቲ ሹፌሮች ብቻ እንዲነዱ በድቡቲ ባለሥልጣናት መወሰነ ወዘተ በጅቡቲ ወገን ከተፈጠሩ ተጨማሪ እንቅፋቶች መካከለ ዋነኞቹ ናቸው ይባስ ብሉ የጅቡቲ ወደብ ቦርድ ጥር ባካሄደው ስብሰባ በግል ድርጅቶች ላይ ከየካቲት መጨረሻ ጀምሮ ተፈጻሚ የሚሆን አዲስ ተመን አጸደቀ የወደቡ ቦርድ ውሳሄ መመሪያውን በማያከብሩ ድርጅቶች ላይ እስከ ንግድ ፈቃድ መቀማት የሚደርስ እርምጃ ለመውሰድ መዛቱ አጠቃላይ ሁኔታውን አወሳስበው ብሎም የጅቡቲ መንግስት የወደቡን አስተዳደር ለማጓሻል በሚል የሥራ አመራሩን ለዱባይ ወደብ ፅ ጡጉሚ ኢትዮጅቡቲ የጋራ ኮሚሽን ሀ አምባሳደር ሣህለወርቅ ለካሳሁን አየለ የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስትር እና የኢምፖርትኤክስፖርት አስተባባሪ ብሔራዊ ኮሚቱ ሰብሳቢ ጥር ዝኒ ከማሁ አምባሳደር ሣህለወርትቅ ለካሳሁን አየለ የካቲት ጅቡቲ የጥገኝነታችነ መስፈሪያ ሰጠ እነዚህ የጅቡቲ የተናጠል አርምጃዎች ከኢትዮድያ መንግስት ጋር በቀጣይ ለተከሰሎ ተከታታይ ውጥረቶችና ሽኩቻዎች መንስኤ ሆነላ በመርከብ ለሜዓጓዓዙ ገቢ ፅቃዎች የሚከፈለውን የውጭ ምንዛሪ ለመቆጣጣር በሜል አገሪቱ ከውጪ የምታስመጣቸው ማንኛውም የገቢ ዕቃዎች በኢትዮጵያ ንግድ መርከብ አክሲዮን ማህበር መርክቦች ብቻ እንዲጓጓዙ የሚደነግግ መመሪያ በማውጣት ኢትዮድያ የመጀመሪያውን አጸፋ ሰነዝዘረት ውሳኔው ለጅቡቲ አስደንጋጭ ነበር ምክንያቱም መመሪያው ሌሎት መርከቦች ወደ ጀቡቲ እንዳይመጡ ስለሚያደርግና በቀጠናው የወደቡን ተወዳዳሪነት ስለሚጎዳ እና የኢትዮጵያ ንግድ መርከብ አክሲዮን ማህበር መርከቦች የትራንዚት ወኪል የሆነው የኢትዮጵያ ባህር ትራንዚት ድርጅት እቫቭ በወደቡ ውስጥ የትራንዚት ሥራን በሙሉ የበላይነት እንዲቆጣጠር ስለሚያደርግ ነው በተጨማሪም የኢትዮጵያ መንግስት ከዓለም የምግብ ድርጅት ሌሊሾኮ ጋር ውል በገባው መሠረት የዕርዳታ እህል ለማመላለስ ኮንትራት የወሰዱት የሱዳን የትራንስፖርት ድርጅት መኪኖች የጅቡቲ ታርጋ እያላቸው የኢትዮድያም ታርጋ እንዲኖራቸው አደረገ ውሳኔው የጅቡቲ ታርጋ ያለው መኪና በኢትዮጵያ ያለምንም ተጨማሪ ግብር ይንቀሳቀሳል የሚለውን የጋራ ስምምነት የሚጥስ ቢሆንም ዓላማው ከወደቡ ጋር በተያያዘ ጅቡቲ እየወሰደቻቸው ለነበሩ አፍሪሽ ተግባራት አንደ ማስጠንቀቁያ ተደርጎ ሊወሰድ ይችላል ሆኖም ይህ እርምጃ የጅቡቲ መንግስት የጠደብ ክፍያ ተመን ከመጨመር አላገደውም ለወራት የዘለቀ ድርድር ሲካፄድ ቆይቶ በየካቲት አዲስ አበባ ላይ ሁለቱ ወገኖች ባደረጉት ስምምነት መሠረት የወደብ ታሪፉ በ አንዲያድግ ውጉሚ ኢትዮጅቡቲ ወደብ አጠቃቀም አምባሳደር ሣህለወቅ ለአየነው ቢተውልኝ የትራንስፖርትና መገናኛ ምሚኒስትር እና የኢትዮ ጅቡቲ ካትትለ ኮሚቴ ሰብሳቢ ሰኔ አንዳያካጉትት አንዲሁም የአገሪቱ ኢኮኖሚም አዲሱን ጭማሪ ጽ ሰመሰከም ስለማይችል ጭማሪው ብቻ አንዲሆን ቢለምን አ የርፒቡቲ ተደራዳሪዎች የማዳበሪያ ታሪፍ በነበረበት እንዲተጥል ጅቡቲ የጥገኝነታችን ዞሃስፈሪያ ተደረገ በኢትዮድያ በኩል ተመነ የነዳጅ ምርቶችንና ማዳበሪያን ኣነ ከመፍቀድ ውጭ ሌላውን ሳይቀበሉት ቀሩ የመጨረሻ የተመን ጣሪያውን በ ከመቶ ላይ ያጸናው አዲሱ ስምምነተ ክከየካቲተ መጨረሻ ጅምር ተግባራዊ አንደሚሆን በጅቡቲ በኩል ተገለጸ ኢትዮድያ ጭማሪውን በተመለከተ ተለዋጭ ፍ። የጅቡቲን ጉዳይ በተለይም ከወደቡ ጋር በተያያዘ የነበሩ ጉዳዮችን በኃላፊነት የሚከታተል አካል አልነበረም ዝኒ ከማሁ አምባሳደር ሣህለወርቅ ለአምባሳደር ቆንጂት ሥነ ጊዮርጊስ ውጉሚ አፍሪካ መምሪያ ኃላሪ ሐምሌ እና አምባሳደር ሣህለወርቅ ለሥዩም መስፍን ነሐሴ ጅቡቲ የጥገኝነታችን መስፈሪያ የወደቡን ሁኔታ አእዒ የጋራ የቴክኒክ ኮሚቴ ስብሰባ በተመለከተ በኢትዮድያ በኩል በሚመለከታቸው የመንግስት መሥሪያ ቤቶች መካከል የዝግጅት ውይይት ሊካሄድ የቻለው በየካቲት መጨረሻ የካቲት እና መሆነ የጉዳዩን ባለቤት አልባነት በግልጽ ያመላክታል በመጨረሻም በመሠረተ ልማት ሚኒስቴርና በገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር በተደረጉ ተከታታይ የምክክር ስብሰባዎች በወደቡ ዙሪያ ብቻ ሳይሆን በአጠቃላይ የንግድና ኢኮኖሚ ዘርፎች ከጅቡቲ ጋር ማሰሪያ የሚሆን ስምምነት ለማድረግ ጥረት አንዲደረግ ተወሰነ የወደቡን ጉዳይ በተመለከተም በጅቡቲ በኩል ያለውን እሳቤ እ ዐርከክዕሬበ መሠረት በማድረግ የስምምነት ረቂቅ የማዘጋጀቱ ኃላፊነት ለውጭ ጉዳይ እና ለመሠረተ ልማት ሚኒስቴሮች ተስሰጠ የመሠረተ ልማት ሚኒስቴርም የጀቡቲ ወደብን ጉዳይ የሚከታተል ክናል ያቋቋመውና እስከዚያ ድረስ የተከናወኑ መረጃዎችን ማሰባበብ የጀመረው ጥቅምት ነበር መንግስት በጋራ የምክክር ስብሰባው ወቅት የሚቀርብ የስምምነት ረቂቅ ለማዘጋጀት እየጣረ በነበረበት ወቅት የኢትዮጵያ የባህርና ትራንዚት አገልግሎት ድርጅት በጅቡቲ ወደብ ውስጥ የሚያክናውነውን የመጫንና የማውረድ ሥራ እኤአ ከጥር ታህሳሥ ጀምሮ እንዲያቆም በወደቡ አስተዳደሪዎች ታዘዘ በመካከሉም ጅቡቲ የራሷን የስምምነት ረቂቅ በመደራደሪያነት አቀረበች የጅቡቲው ሰነድ የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ለአፍሪካ አገሮች እንደ ናሙና እንዲያገለግል ካዘጋጀው የወደብ አጠቃቀም ንድፈ ሐሳብ በቀጥታ የተቀዳ ሲሆን በተለይ ዓለም አቀፍና የባህር ትራንዚት ውሎችን መሠረት ያደረገ ነበር የረቂቅ ውሉ አሉታዊ ገጽታ በኢትዮጵያና በጅቡቲ መካከል የቆየውን የጉርብትና የባህልና የታሪክ ትስስር እንዲሁም የኢኮኖሚ ቁርኝት ከግምት ያላስደባ መሆነ በኢትዮጵያ በኩል ከድምዳሜ ተደረሰ የጅመቡቲ መንግስት የጋራ የመማክርት ኮሜቴው ይህን ሰነድ እንደ መነሻ የሚቀበል ከሆነ በአኳ ላይ የተጣለውን እገዳ ጅቡቲ የጥገኝነታችነ መስፈሪ አስከ የካቲት መጀመሪያ አንደሚያራዝም አስታወቀ ስብሰባውም አስከ አዲሱ ቀነ ገደብ ማብቂያ መከናወንና ሁለቱም ወገኖት ከስምምነት መድረስ ግዴታቸው እንደሆነ የድቡቲ መንግስተ ባወጣው መግለጫ አሳሰበ ኢትዮጵያ ያቀረበችውን ባለ ሦስተ አማራጭ ረቂቅ ስምምነት ለውይይቱ መነሻ እንዲሆን እንኳ አልፈለጉም የኢትዮጵያ ረቂቅ የሚክተሉትን አማራጮች ያካትታል አንደኛው አማራጭ ሁለቱም አገሮች ወደቡን በጋራ አንዲጠቀሙና የጅቡቲ መንግስት ድርሻ የኢትዮጵያ መንግስት ደግሞ እንዲሆን ሁለቱም ወገኖች ወደቡን ለጋራ ልማት እና ለረጅም ጊዜ የጋራ ጥቅም እንዲገለገሉበት ወደቡን በጋራ ለመጠቀም እንዲቻል የወደቡ አጠቃላይ መገልገያ ዕቃዎች ዋጋ ሁለቱ አገሮች በሚመርጡት የተለየ አካል እንዲገመት የወደቡ መገልገያ ፅኃቃዎች ዋጋ በሁለቱ አገሮች ከሚቋቋመው የጋራ አክሲዮን ማህበር ካፒታል ድርሻ እንዲኖረው ኦና ኢትዮጵያ የጋራ አክሲዮን ድርሻዋን ስምምነቱ ተግባራዊ ከሚሆንበት ጊዜ ጀምሮ በ ወራት ከፍላ አንደምታጠናቅቅ ይዘረዝራል አማራጭ ሁለት የጅቡቲ መንግስት በወደቡ ውስጥ የኢትዮጵያን የወጪና ገቢ ንግድ አንቅስቃሴና ከዚሁ ጋር የተያያዙ ሌሎች ተዛማጅ ሥራዎችን የሚያቀላጥፍ ነፃ ቀጠና ቦፎ ዐበ እንደሚሰጥ ቀጠናውም ከማናቸውም የጉምሩክ ታሪፍና ሌሎች ቀረጦች ነዛ አንደሚሆን የኢትዮጵያ መንግስተ በዚህ ሥፍራ ላይ የሚሰሩ ሠራተኞችን ራሱ እንደሚቀጥር ጡጉሚ ኢትዮጅቡቲ ወደብ አጠቃቀም አህመድ ያሲን የባህርና ትራንዚት አገልግሎት ድርጅት ሥራ አስኪያጅ ለውጉሚ ጥቅምት አምባሳደር ሣህለወርቅ ለውጉሚ ጥቅምት እና ህዳር አምባሳደር ሣህለወርት ለዶር ተተዳ አለመ ህዳር ጅቡቲ ኤምባሲ ለውጉሚ ጥር ብርሃኑ ግዛው ጅቡቲ ኤምባሲተጠባባቂ ጉዳይ ፈፃሚ ለውጉሚ ጥር እና ጅቡቲ ኤምባሲ ለውጉሚ የካቲት እና ጅቡቲ የጥገኝነታችን መስፈሪያ ሥራውን እንደሚቆጣጠርና አእንደሚመራ ለቀጠናው የሚረዱ የመሠረተ ልማት አውታርችን የውፄ ኤሌክትሪክ የመገናኛ መሣሪያዎች ወዘተ በማቅረቡ ረገድ የጅቡቲ መንግስት እንደሚተባበር ያትታል ሦስተኛው አማራጭ የወጪና ገቢ ዕቃዎች አንቅስቃሴን በጅቡቲ ወደብ በኩል ለማካሄድ የጅቡቲ መንግስት ለኢትዮድያ ዋስትና እንደሚሰጥ በወደቡ የሚያልፉ የኢትዮጵያ ወጪና ገቢ ፅቃዎች ከማንኛውም የጉምሩክ ታሪፍና ቀረጥ ነፃ እንደሚሆነ በወደቡ ያሉትን መሣሪያዎችና የጅቡቲን ነፃ ቀጠና ኢትዮድያ እንድትጠቀም የጅቡቲ መንግስት ዋስትና አንደሚሰጥ የጅቡቲ መንግስት የኢትዮድያ የወጪና ገቢ ዕቃዎች በወደቡ ላይ በቅድሚያ እንዲስተናገዱ አንደሚያደርግ የኢትዮድያ ዕቃዎች በጅቡቲ ወደብ ለ ቀናት ሳይጫኑ ሊቆዩ እንደሚችሉና ከነዚህ ቀናት ውስጥ ቅናት ከክፍያ ነፃ እንደሚሆነኑ የጅቡቲ መንግስት በወደቡ አሠራር ላይ ለውጥ ለማድረግ ሲፈልግ የኢትዮጵያን መንግስት አንደሚያማክር በመጨረሻም ለውጡን ከማድረጉ ከ ቀናት በፊት ለኢትዮድያ መንግስት እንደሚያሳውቅ ወዘተ ያትታል አማራጮቹን በማዘጋጀቱ ሂደት በኢትዮጵያ በኩል የነበረው ግንዛቤ የመጀመሪያ ሁለቱን የጅቡቲ መንግስት ይቀበላል ተብሎ እንደማይጠበቅ ነገር ግን ለሦስተኛው እንደ መደራደሪያ ሊያገለግል እንደሚችል ያመለክታል ለረጅም ጊዜ ሲተላለፍ የቆየው የሁለቱ አገራት የጋራ የሚኒስትሮች የምክክር ስብሰባ ከጥር እስክ የካቲት በአዲስ አበባ ተደረገ። እንዲሁም በሁለቱ አገሮች ምርቶች ላይ የሚጣለውን ታሪፍ ሙሉ በሙሉ የሚያነሳ ልዩ የንግድ ስምምነት ኮበከ ፐ ልየፀጠኩ እና የሁለቱን አገር ዜጎች አንዱ በሌላኛው ውስጥ እንደ ባለሀብት ተቆጥሮ የሃገር ውስጥ ባለሀብቶች የሚሰጣቸውን መብት ተጠቃሚ የሚያደርግ የኢንቨስትመንት ስምምነት ሰነድ ለጅቡቲ ወገን አቅርቦ ነበር ይሁንና ስለወደብ አጠቃቀም የቀረቡት የመጀመሪያዎቹ ሁለት አማራጮች ተቀባይነት ባለማግኘታቸው በሰነዶቹ ላይ ንግግር ሳይደረግ ቀረ የጋራ ኮሚቴው ቀጣይ ስብሰባ በሚያዝያ በጅቡቲ እንዲደረግ ቀነ ቀጠር ተያዘለት ከአዲስ አበባው ድርድር በሏላ በኢትዮጵያ በኩል ለሚቀጥለው ስብሰባ ዝግጅት ተጀመረሱ ወደቡን በተመለከተ የጅቡቲው ሰነድ በሁለቱ አገሮች መካከለ ያለውን ልዩ ሁኔታ ባያንጸባርቅም ከወደቡ አጠቃቀም በተጨማሪ ከወደቡ እስከ ኢትዮጵያ ድንበር ድረስና ዕቃው እስከሚደርስበት የመጨረጓ ብ ጡጉሜ ኢትዮጅቡቲ ወደብ አጠቃቀም የኢትዮጅቡቲ ከፍተኛ የጋራ ስብሰባ ሪፖርት የካቲት ጅቡቲ የጥገኝነታችን መስፈሪያ ቦታ ያለውን የትራንስፖርትና የትራንዚት አሠራር ርዮ ቨ ሁሉ የሚያካትት ኔበመሆነኑ የአማራጩን ጠንካራ ጎን እንደሚያሳይ ግንዛቤ ታወሰደ የኞቡቲው ሰነድ ኢትዮድያ ካቀረበችው ሦስተኛው አማራጭ ጋር ያለውን አንድነትና ልዩነት በዝርዝር ተመልክቶ አስታራቂ የሚሆን አማራጭ ስምምነት አንዲዘጋጅ ተወሰነ በተጨማሪም የባህርና ትራንዚት አገልግሎት ድርጅት በአዲሱ የጅቡቲ ሕግ መሠረት ከመርከብ ፅቃ የመጫንና ማራገፍ ሥራው በመታገዱ ይህ እገዳ እንዲነሳለት በቀጣይ ድርድሮች ጥረት አንዲደረግ በጅቡቲ ወደብ የሚስተናገደው የኢትዮጵያ ፅቃ ስለጨመረ ለዶክመንቴሽንና ለስታትስቲክ ሥራዎች ማክናወኛ ተጨማሪ ክፍያ ስለመጠየቅ በጅቡቲ በኩል በአዲስ አበባው ድርድር ወቅት የተነሳው ፃሳብ አግባብ አለመሆነን በመግለጽና በጥቃቅን ምክንያት የአገልግሉት ክፍያ ለመጨመር መሞከር የወደቡን ዋጋ በማናር በአጠቃላይ የወደቡን አዋጭነት ጥያቂ ውስጥ እንደሚያስገባው ተገልጾ ተጨማሪ ክፍያው ተግባራዊ እንዳይሆን ጥረት እንዲደረግ ለ ዓመት ያህል በአብዛኛው በኪሣራ በጅቡቲ ውስጥ አገልግሎት ሲሰጥ የነበረውን የኢትዮድያ መድን ድርጅት በአዲስ መልክ ለማቋቋም በጅቡቲ በኩል የወጣው ሕግ በጅቡቲ የኢንሹራንስ ሥራ ለመስራት የሚቻለው ከጅቡቲያውያን ኩባንያ ጋር የ የሽርክና ባለቤትነት በመያዝ ወይም የውጭ ኩባንያ ከሆነ የ ሚሊዮን የጅቡቲ ፍራንክ ወይንም ሚሊዮን ብር ያህል ብር በጅቡቲ ብሔራዊ ባንክ በመያዣነት ማስቀመጥ ተክትሎ ድርጅቱን በአዲሱ ሕግ መሠረት በሽርክና አንዲቋቋም እና የጅቡቲ ወገን በሁለቱም አማራጮች የተመሠረተ የመድን ድርጅት ከሚሰበሰበው አረቦን ገቢ ላይ በየዓመቱ ላልተከፈለ የጉዳት ካሣ መጠባበቂያ በባንክ ዋስትና እነዲያስይዝ የሚለው ነጥብ እንዲቀር ጥረት እንዲደረግ ሐሳብ ቀረበ ቀጣዩ የጋራ የሚኒስትሮች ስብሰባ ከመጋቢት እስከ ሚያዝያ በጅቡቲ ተደረገ የኢትዮድያ የልዑካን ቡድን ዝኒ ከማሁ ጅቡቲ የጥገኝነታችን መስፈሪያ በንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ በአቶ ግርማ ብሩ የተመራ ሲሆን ከአልህ እስጨራሽ ድርድር በኋላ በሁለቱ አገርች መካከል አንቀጾች ያሉት የወደብና የትራንስፖርት አገልግሉት ስምምነት እና ሌሎች የኢኮኖሚና የንግድ ጉዳዮችን የያዘ የስምምነት ቃለ ጉባኤ ተፈረመ በድርድሩ መጀመሪያ የወደብ አጠቃቀምን በተመለከተ በአዲስ አበባው ስብሰባ በተደረሰው መግባባት መሠረት የሁለቱን አገሮች አማረጮች ያገናዘበ ረቂቅ ሰነድ በኢትዮጵያ በኩል ተዘጋጅቶ ቀርቦ ነበር ሰነዱ የወደብ አጠቃቀምንና የትራንዚት አገልግሎትን የሚያካትት ከእለህ ነሃክበር ዐበ ከ ህከዘ በ ር። ዕዐክርበ የመርከብ ውክልና ከዌቹፀክ በገርሃ አና ከመርክብ ላይ የማውረድና የመጫን ሃበበ ሥራዎችን ፈቃድ የሚመለከተውን አንቀጽ በተመለከተ በተደረገው ውይይት የአንድ አገር ዜጋ አነዚህን ከላይ የተጠቀሱትን ሥራዎች በሌላው አገር ለማካሄድ ፈቃድ ማግኘት ያለበት መሆኑን የሚያሳይ አንቀጽ በስምምነቱ ውስጥ እንዲካተት በኢትዮጵያ በኩል ሃሳብ ቀርቦ ነበር በጅቡቲ በኩል የቀረበው ተለዋጭ ሃሳብ ግን ፈቃድ መስጠት የሚገባው በየሃገሩ ብሔራዊ ሕግ መሠረት ሊሆን አንደሚገባው በሚያሳይ መልኩ አንቀጹ አንዲቀረጽ አሳሰበ በጅቡቲ በወቅቱ በሥራ ላይ በነበረው ሕግ መሠረት የውጭ ዜጎችና ድርጅቶች ከመርከብ የመጫንና ማውረድ ሥራ ለማካሄድ ገደብ የተሰጣቸው በመሆኑ በጅቡቲ ተደራዳሪዎች የቀረበው ሃሳብ ይህንነ ገደብ በስምምነቱ ውስጥ እንዲንጸባረቅ የታለመ መሆኑን የኢትዮድያ ልዑክ ቢገነዘብም ይህን የሚዘረዝረው አንቀጽ የጆቡቲን ዓላጎት ተከትሉ እንዲወሰን ለመስማማት ተገደደ ከዚህ ጋር በተያያዘ አወዛጋቢ የነበረው ጉዳይ የኢትዮድያ የባህርና ትራንዚት አገልግሎት ድርጅት የጅቡቲ ቅርንጫና ጽ ቤት በጅቡቲ ያካሂድ የነበረውን የጭነት ማስተላለና የመርከብ ጀቡቲ የጥገኝነታችን መስፈሪያ ውክልና እና የመጫንና ማውረድ ሥራዎች መስጠት ሥቀጠልን የሚመለከተው ነበር የኢትዮድያ ተደራዳሪዎች እ አነዚህን ተግባራት ማከናወነ ን እንዲ ቀጥል የሚደነግግ አንቀጽ በስምምነቱ አካቶ ለውይይት አቀረበ ከረድም ድርድር በኋላ ለእዛፐ የጅቡቲ ቅርንጫፍ ጽቤት የጭነት ማስተላለና የመርከብ ዐክልና እና የመጫንና ማውረድ ሥራዎችን በጅቡቲ ማካሄድ እንዲቀጥል የሚደነግግ አንቀጽ በስምምነቱ ውስጥ አንዲካተት የተደረገ ሲሆን በድቡቲ በኩል በመልሱ የተጠየቀው በጅቡቲ ማሪታይም ትራንስፖርት ድርጅቶች ለሚሰጡ አገልግሉቶች የኢትዮድያው ወገን ተገቢ ሲነዶች በተረቡለት በ ቀን ውስጥ የአገልግሉት ክፍያውን አንዲፈጽም የሚደነግግ አዲስ ንዑስ አንቀጽ እንዲካተ ት ተደረገ ኢትዮድያ በጅቡቲ ወደብ በኩል የምታስመጣፐፕውን ወይም የምትልካቸውን ፅቃዎች በዓለም አተፍ ደረጃ ተቀባይነ ት አለው በተባለው የፐክየሀዐክ ከ ዉኡኤጠከ አሠራር መሠረት ለመፈጸም ከዚህ ቀደም የቀረበውን ጥያቄ በድጋሚ በማንሳት የጀቡቲ ልዑካንንን ለማሳመን የተደረገው ጥረት ሳይሳካ ቀረ ይህንን በጅቡቲ ወደብ ተግባራዊ ለማድረግ ከተፈለገም የኢትዮጵያ ካርጎዎችን የኢትዮጵያ ንግድ መርከብ ድር ጅት ብቻ አንዲያጓጉዝ በማስገደድ ለድርድቱ ሞናፖሊ የሚሰጠው የኢ ትዮድያ ብሔራዊ ባንክ መመሪያ በቅድሚያ ሊነሳ ይገባል የሚል ቅድመ ሁጌኔጌታም አስቀመጡ ለዚህ አንደ ምክንያተም ያስቀመጡት የንግድ መርከብ ድርጅቱ መንግስታዊ በመሆነ የዕቃ ማስተላለፉንም ሥራ መንግስታዊ ለሆነው ለአፐፍ ስለሚሰጠው ይህ ደግሞ የድቡቲ አስተላላፊዎችንና መንግስተን የሚጎዳ በመሆነ ነው የኢትዮጵያን ጥያቄ ለሟሟላት በስተ መጨረሻ ያቀረቡት የ የማስተላለፍ መብት ለጅቡቲ ኩ ባንያዎች ይሰጥ የሚለው ጥያቄ በኢትዮጵያ በኩል ተቀባይነት ስላላገኘ ከስምምነት ሳይደረስ ቀረ የኢትዮጵያ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሚያዝያ ቱን ስምምነት ሰኔ አጸደቀው ተ የሚኒስትሮች ምክር ቤትም ስምምነቱን በጥቅምት ማጸደቁን ዝኒ ከማሁ ጅቡቴቲ የጥገንነታችን ሥስፈሪያ አስታወቀ በሁለቱም መንሜስታት በኩል የስምምነቱ አንቀጾች ከዚህ ቀን ጀምር ተግባራዊ እንደሆነ ኝንዛቤ ተወስዶ ተግባራዊ እንቅስቃሴዎች ተጀመሩ ነገር ግን ይህ ስምምነት የጅቡቲ መንግስት በሚያዝያ ተግባራዊ ያደረገውን የ በመቶ የወደብ ታሪዋዓ ጭማሪ አና የገቢና ወጪ ዕቃዎችን የአፎይታ ጊዜ ዐደ ቀን መተነስ ሊያስቀር አልቻለም ቡቲ የባገነነታችን ሠስሰፈሪ ምዕራፍ መደምደሚያ ጅቡቲ በዘመናዊው የኢትዮጵያ ኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ እንቅስቃሴ ውስጥ ወሳኝ ሚና እንዳላት አሙን ነው ምንም አንኳን ስለ ግዛቱ የተሰጠው ትኩረት ከተቀሩት የጎረቤት አገርች ጋር ሲወዳደር አነስተኛ ቢመስልም ጅቡቲ በአገሪቱ ህልውና ላይ ከሁሉም የላቀ አስተዋፅኦ ነበራት አላትም ከሶማሊያና ሱዳን ጋር ሲደረግ የነበረው ትንቅንቅ በአመዛኙ ፖለቲካዊ ይዘት ያለው ሲሆን የጅቡቲ ጉዳይ ግን ስትራቴጂካዊ አና ኢኮናሚያዊ ሚዛኑ ይደፋል የኢትዮጵያ የመንግስት መቀመጫ ወደ መካከለኛው የአገሪቱ ክፍል ከተዛወጦረበት ከኛው ክዘመን መጨረሻሳ አንስቶ ጅቡቲ ዋነኛው የንግድ በር ሆነ የግዛቱ መጻኢ አድልም ከኢትዮጵያ ህልውና ጋር በብርቱ ተሳሰረ ይህንን ተከትሎ በአከባቢው በተለይም በጅቡቲ የሚከሰት ማንኛውም ጉዳይ ቸል የማይባል ሆነ ብርቱ ክትትልም ይደረግበት ጀመረ። ምፅራባውያትም የኢትዮጵያን ነፃነት ለመቀበል ተገደዱ ድንበር ለመካለልም አስከመገፋፋት ደረሱ በወታደራዊው መስክም የሣብዕንና የጣሊያንን ወረራዎች መቀልበስ ተቻለ ነገር ግን እነዚህ ድሎች ሉዓላዊነትን ከማስጠበቅ በዘለለ የአገሪቱን ኢኮኖሚያዊ ነዛነት ሊያረጋግጡ አልተቻላቸውምፎ ይልቁንም ለጠበቀ ከበባና መገለል ዳረጉ አንጂ ኢትዮጵያ የባህር በር አልባ መሆኗ ለዘመናት ለዘለቀው ድህነትና ኋላቀርነት የበኩሉን ድርሻ አበርክቷል ስለ ንግድ በር አስፈላጊነት በሁሉም የኢትዮጵያ መንግስታት ዘንድ ግንዛቤ የነበረ ቢሆንም ከላይ በተገለጸው ስልታዊ ከበባ መንቀሳቀስ አስጋሪ ሆኖ የአገሪቱን ሉዓላዊ ቁመና ለማስጠበቅ የተደረገው ሲያገኝ ደግሞ ዙሪያ ገባው በእንግሊዝ ጣሊያንና ፈረንሳይ ቅኝ ግዛት ሥር ውሎ ነበር የወቅቱ ብቸኛ አማራጭ ከነዚህ ቅኝ ገገርዎች ጋር በመደራደር መተ ንፈሻ የንግድደ መሥመር ማግኘት ሆነ ለዚህ በፈረንሳይ ቁጥጥር ሥር ከ ገባችው ከድቡቲ የተጓለ አማራጭ አልነበረም ቁይቷል ትግል ፋታ የተነሳ ለተግባራዊነቱ በዚህ መሕል ፈረንሳዮች በቀይ ባህር ዳርቻ የነበረውን የፖለቲካ ክፍተት በመጠቀም በጅቡቲ ጠረና ዳርቻዎች እግራቸውን ተክለው ግዛታቸውን አያስፋፉ ነበር ከግዛቱ ሠልጣኖች በግዢ ያገኙትን ቁራሽ መሬት በመንተራስ በክልሉ ቁልፍ የሆነ የቅኝ አስተዳደር መመስረት የአጌ ምንሊክ መንግስት ከአድዋ ድል ማግስት የፈረንሳይ ኃር በድቡቲ ጉዳይ ድርድር ለማድረግ ሲገደድም የትኩረት አቅጣጫው አንደተቀሩት ጎረቤት ግዛቶች ሁሉ የፈረንሳይን ተስፋፊነት መግታቱ ላይ ነበር ከሌሎ ች የድንበር ውሎች በተለየ ግን በጅቡቲ ዙሪያ የኢትዮጵያን ባለቤትነት እና የልዩ ተጠቃሚነት መብት ሊያስረግጡ የሚችሉ አንቀጾችን ማስገባት ተቻለ አጣብቂኝ ገብታ የነበረችው አገር የተስፋ ጭላንጭል አገኘችፊ በፀረቅኝ ተገዢነት ትግሉ ወቅት ከፈረንሳይ ጋር ተፈጥሮ የነበረው ወዳጅነት ለዚህ የበኩሉን አስተዋጽኦ አበርክቷል ድምር ውጤቱም ጀቡቲ የኢትዮድያ ብቸኛ እና ዋነኛ የገቢና ወጪ ንግድ በር መሆኗ ነው ጅቡቲ የጥገንነታችን መስፈሪያ በጅቡቲ ጉዳይ ላይ የኢትዮድያና የፈረንሳይ ግንኙነት ልዩ ገፅታ ነበረው በመጋቢት ኙ ውል አፄ ምንሊክ በወደቡ በባቡር መያሥመሩና በአሳል ሐይቅ የኢትዮጵያን የልዩ ተጠቃሚነት መብት ሲያስጠብቁ ፈረንሳይ በበኩልዋ ግዛቱን ለሌላ ሦስተኛ ወገን አሳልፋ ላለመስጠት ግዶዴታ ገባች የፈረንሳይ መሠረታዊ ፍላጎት ከድቡቲ ባጓገር ያለውን የኢትዮጵያን ሐብት መቆጣጠር እንደነበር ግልጽ ነው እንደ ጣሊያኖቹ ሁሉ በቀይ ባህር ረባዳ በረሄዎሥች ተወስና መቅረቱ ፋይዳው አነስተኛ ነበር ከጣሊያን ተጋፊ አርምጃ በተቃራኒው ግን የኢትዮጵያን ተጠቃሚነት በማረጋገጥ በአጅ አዙር ጥቅማቸውን ማራመድ የፈረንሳይ መንግስታት ተመራጭ አካሄፄድ ሆነ የወዳድነት አና የትብብር ስምምነቶችን በመፈራረም በኢትዮድያ የግዛት ክልል ውስጥ የልዩ ተጠቃሚነት መበት ለማግኘት ያደረጓቸው ተከታታይ ጥረቶች ለዚህ ዋነኛ አመላካች ተደርገው ሊወሰዱ ይችላሉ ለረጅም ጊዜ የዘለቀው የምንሊክና የፈረንሳይ ወዳጅነት ብሉም የጅቡቲ በኢትዮድያ ምርቶች ላይ ጥገኛ መሆን ለዚህ ጉልህ ድርሳ አበርክቷል አስከ አሳል ሐይቅ ብቻ ይደርስ የነበረው የፈረንሳይ ሱማሌ ቅኝ ግዛት አሁን ያለበት የድነኃበር ዳርቻ ለመድረስ ብዙ ጊዜ አልፈጀበትም አማራጭ ያልነበረውን የኢትዮጵያን ጥገኝነት በተለይ የጦር መሣሪያ ለማግኘት በመንተራስ ምንሊክን ማሳመነ ከባድ አልነበረም ጅቡቲን በተመለከተ ለአስቸኳይ ስትራቱጂካዊ ጥቅም ሲባል ዘላቂ መብትን አሳልፎ የመስጠቱ አባዜ ከዚህ ይጀምራል በሂደት አንደታየውም አሁን ለተደረሰበት አጠቃላይ ጥገኝነት ዋነኛው ምክንያቱ ተከታታይ መንግስታት በሁኔታዎች አስገዳጅነት አሳልፈው በሰጡአቸው መብቶች ላቢያ ነው የአፄ ኃይለ ሥላሴ መንግስትም ቢሆን ጅቡቲን በተመለክተ ያደረጋቸው ድርድርች ከተጽፅኖዎች የፀዱ አልነበሩም የፈረንሳይን ወዳደነት አና በጎ ፈቃድ ማግኘቱ የኢትዮድያን ጥቅሞች ለማረጋገጥ ወሳኝ ነበር ይህ በተለይ ከነፃነት በኋላ ጅቡቲ የጥገኝነታችን ሥስፈሪያ ኦጋዴንንና ኤርትራን ለማስመለስ በተደረገው ተግል ውስጥ ተልቅ ሚና ተጫውቷል አፋምቦን ለማስመለስ ከተደረገው ርብርብ ባሻገርም ሌሎቹ ነጥቦች በለዘብታ ለመያዛቸው ዋነኛው ምክንያት ይህ ፈረንሳይን ወዳጅ አድርጎ የማቆየቱ ፍላጎት ነበር የኤርትራና ጅቡቲ ድንበርን በመካለሉ ሄደተ የታየው ቸልተኝነት የዚህ አሳቤ አንዱ ነጸብራቅ ተደርጎ ሊወሰድ ይችላል አጠቃላይ ውጤቱም በጥቂት ኪሉ ሜትሮች ይቀጠር የነበረው የፈረንሳይ ቀኝ ግዛት ለታለመለት ዓላማ በቂ የሆነ የግዛት ክልል ማግኘቱ ነው ኢትዮጵያም ዋነኛ የመደራደሪያ አቅሟን ፈረንሳይን በጠባብ ግዛት አናና ማስቀረት አሳለፋ ሰጠች ጀቡቲ ድንበር አና ህጋዊ ሰውነት አበጀ የፈረንሳይን ይሁንታ ለማግኘት ሲባል የተጀመረው የኢትዮድያ መንግስታት ጥቅምን አሳልፎ የመስጠት በጎ ፈቃደኝነት እስከ ቱ አብዮት ዘልቋል የቅኝ ግዛት ዝመን አብቅቶ ፈረንሳይ ጅቡቲን ስትለቅ ግዛቱ ለኢትዮጵያ ይመለሳል የሚለው አምነት በመሪዎቹ ዘንድ ተአማኒነት ማግኘቱ በጉልህ ተንጸባርቋል በጅቡቲ የውስጥ ፖለቲካው እየተጠናከረና የግዛቱ ፖለቲካ ከሚፈለገው መሥመር እየወጣ በመጣበት ወቅት እንኳን ፈረንሳይን ያለማስቀየሙ አሳቤ ጎልቶ ይታይ ነበር የፖለቲካ መሪዎቹ ወደ ሶማሊያ ያዘነበለ ፖሊሲ ማራመዳቸው ግልጽ እየሆነ በመጣበት የሶማሊያ ሪፐብሊክ የተስፋፊነት አርምጃ አመርቂ ውጤት አያመጣ እንደሆነ በተጨባጭ አእየተስተዋለ ኢትዮድያ የምታራምደው የግዛት ይገባኛል አቋም በአህጉሩና በተቀረው የዓለም ማህበረሰብ ዘንድ ተቀባይነቱ እየቀዘቀዘ መሆኑነ እየታወቀ ፈረንሳዮች ከቃላቸው ይልቅ ጥቅማቸውን ለዘለቂታው ለማስጠበቅ የተለያየ አማራጭ መጠተማቸው በግልጽ እየተስተዋለ ወዘተ የቅኝ ገገርውን አመኔታ እና ይሁንታ መሻቱ የኢትዮጵያ መተማመኛ ተደርጎ ሲወሰድ ቆይቷል የጅቡቲ መጻኢ እድል ከኢትዮጵያ ፍላጎት እያፈነገጠ የመምጣቱ እውነታ አገሪቱ ለረጅም ጊዜ ያራመደችውን ፈረንሳይን ያለማስቀየም ፖሊሲ ሊለውጠው አልቻለም ምንም ቡቲ የጥገነነታችን መስፈሪያ አንኳን ግዛቱን የኢትዮድያ ሉዓላዊ አካል አድርጎ ማመኑነ አእና ከፈረንሳይ መልቀት በኔላ ብቸኛው አማራጭ ወደ እናት አገሩ መቀላቀል መሆነ በይፋ ቢገለጽም ይህንን ለመተግበር የተወሰዱ አርማጃዎትች ግን አመርቂ ነበሩ ለማለት አያስደፍርም በተደጋጋሚ እንደታየው ቁልፍ በሆነ የታሪክ አጋጣሚዎች የአገሪቱን ጥቅም ከሚያስፈጽጮ ውሳኔዎች ሸርተት ተብላል ዋነኛ ምክንያት የነበረው ደግሞ ፈረንሳይን ላለማስቀየም ነበር ፕሬዚደንት ቻርለስ ደጎል ለአፄ ኃይለ ሥላሴ በገቡት የተስፋ ቃል ላይ የተጣለው ጭፍን አምነት በሂደቱ ዙሪያ ትልቁን ቦታ ይዞ ቆይቷል። ይልቁንስ ከፈረንሳይ ጋር በመቀናጀት የግዛቱን ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ቁመና ለመቅረጽ ተሞከረ እንጂ ኢትዮጵያ ያቋቋመችው የጅቡቲ ነፃ አውጭ ንቅናቂ ዓላማ እና አንቅስቃሴ ለዚህ ክርክር ዋነኛው አስረጂ ነው ንቅናቂው በድሬዳዋ ሲመሠረት ዓላማው ግዛቱን ነፃ ማውጣት ወይም ወደ ኢትዮጵያ መቀላቀል አልነበረም ምናልባት ከነዚህ መካከል አንዱን አጠንክር ይዞ ቢሆን ኖሮ የታሪክ ፍሰቱ ሌላ አቅጣጫ ሊይዝ ይችል ነበር ይልቁንስ የሞቃዲሶ ባላንጣው በአአድ ነፃ አውጭ ኮሜቴ ውስጥ ያገኘውን ተስሚነት ማዳከም የትኩረት አቅጣጫው እንዲሆን ተደረገ ይህንንም ተከትሎ ስለግዛቱ በተደረጉ ሁለንተናዊ የፖለቲካ ትግሎች ውስጥ የተጫወተው ሜና አዚህ ግባ የሚባል ሳይሆን ቀረ በደካማ አመራር እና በጎሳ ፖለቲካ ሽኩቻ መሽመድመዱ አና የኢትዮጵያ አለቆቹ የተቀዛቀዘ አቀራረብ ለንቅናቄው ጥርስ አልባነት ጉልህ ድርሻ አበርክኗል በኢተዮጵያ በኩል ለዚህ ዋነኛው ምክንያት ፈረንሳይን ላለማስቀየም የተያዘው አቋም ነበር የንቅናቄው መጠናከር ወሳኝ በነበረበት ወቅት እንኳን ይህንን ለማድረግ አልተቻለም እስከ ድረስ ኢትዮድያ የተከተለችው አካፄድ ተግባራዊ ገፅታ አልነበረውም ብሎ በደምሳሳው ማጣጣሉ ሚዛናዊ ላይሆን ይችላል አገሪቱ በተለይ በወደቡና በባቡር ሐዲዱ ዙሪያ ያስከበረቻቸው የልዩ ተጠቃሚነት መብቶች ጅቡቲ የጥገነነታተችን ሥስፈሪያ በቀላሉ የሚሜታዩ አልነበሩም ከአንድ አውርፓዊ ቅኝ ገዝ ጋር ተደራድሮ አና አሳምኖ ይህንን ማግኘቱ ብሉም ለረጅም ጊቬኹ አስጠብቆ ማቆየቱ በየትኛውም መመዘኛ ተልቅ ድል ነበ ፈረንሳይን ወዳጅ የማድረጉ አማራጭ በወጦቅቱ ጀቡቲንም ሆነ ሌላ ግዛት ለማስመለስ የሚያስችል ወታደራዊና ፖለቲካዊ አቅም ካለመኖሩ አውነታ ጋር ሲነዛፀር የኢትዮድያ መንግስታት አካሄድ በአርግጥም ነባራዊውን ሁኑታ ያገናዘበ ነበር ማለት ይቻላል ወደቡ በአርግጥም የጅቡቲ ሳይሆን የኢትዮድያ መሆን ችሉሎ ነበር የባቡር ሕሐዲዱም አንደቪሁጸ ትልቁ ችግር ግን ይህንን መብት ለዘለቂታው ማስቀጠል አለመቻሉ ነው የጅቡቲን ፅድል ከፈረንሳይ በጎ ፈቃድ ጋር አቀዋራኝቶ ማሰቡ ኢትዮጵያ ከነበራት ግዛቱን የመጠቅለል ፍላጎት ጋር አምብዛም የሚጣጣም አልነበረም በተደጋጋሚ የቀረቡ ተጨባጭ የድርጊት መርሕ ግብሮች ቸል ተባሉ ዋነኛ ትኩረት የተሰጠው በግዛቱ የደንከል አፋር የቁጥር እና የሥልጣን የበላይነትን የማረጋገጡ እንቅስቃሴ ነበር በተደጋጋሚ በተከናወነ ጥረቶች አማካኝነት በጅቡቲ ከነባራዊው አውነታ በተቃራኒው የአፋሮች ቁጥር ከኢሳዎች የበለጠ አድርጎ ማስመዝገብ ተቻለ ሂደቱም በግዛቱ የውስጥ ፖለቲካ ውስጥ ኢትዮጵያ የበኩሏን ድርሻ እንድትወጣ አስቻላት ወደ ሶማሊያና ፓንአረብ ርዕዮተ ዓለም ያዘነብሉ ፀረ ኢትዮድያ አቋሞችም በአስተማማኝ መልኩ ተጨናገፉ በተደጋጋሚ የተከናወነ የጅቡቲ ህዝበ ውሳኔዎችና የምክር ቤት ምርጫዎች የኢትዮጵያን ፍላጎት ከማስጠበት አንፃር በታቀደላቸው መሥመር አእንዲከናወነ ተደረገ ነገር ግን የደንክሉቹ ፖለቲካዊ ንቃተ ህሊና እና አደረጃጀት ከተቀናቃኞቻቸው አንፃር በእጅጉ የተዳከመ መሆኑ የኢትዮድያን ፍላጎት ከታለመለት ግብ ለማድረስ አንቅፋት መሆነ አልቀረም በንጉሱ ዘመን የታቀዱ ትልሞች ከግብ ሳይደርሱ እና የጅቡቲ መጻኢ ዕድል እየተወሳሰበ በመጣበት ዐቅት በኢትዮጵያ የመንግስት ለውጥ ተደረገ የቱ አብዮት በኢትዮጵያ ያስከተለው ሥር ነቀል ለውጥ አገሪቱ በጅቡቲ ጉዳይ ላይ ድዙቲ የጥገኝነታችን መስፈሪያ ስትከተለው በነበረው መሥመር ላይም የበኩሉን ተዕፅና ማሳደሩ አልቀረም እንደአብዛኛው ጸብዮቶችሁሉ አዲሱ የሥልጣን አካል የቀደሙ መንግሥታትን ይከተሉት የነበሩትን የውጭ ፖሊሲ በማጣጣል ተለዋጭ ሥልት ለመተየስ ጥረት አድርጓል ወታደራዊው ደርግ ገጥሞት ክነበረው ርፅዮተዓለማዊ ፈተና አና ውስጣዊና ውጫዊ ተቃውሞ ለማምለጥ ያደረጋቸው መፍቸፍጨርጨርች በጅቡቲ ጉዳይ ባራመዳቸው መርሆዎች ላይም መንፀባረቁ አሙን ነው ይህም በግዛቱ ወሳኝ የሆነ የፖለቲካ ለውጥ ይካሄድበት በነበረ ወቅት ከታየው ቸልተኝነት አስከ ግብታዊው የጅቡቲን ነፃነት መቀበል የደረሰ ፖሊሲ ይዘልቃል የግዛቱ ነዛነት የማይቀር መሆነ የታመነ ቢሆንም ደርግ የግዛቱን ሉዓላዊነት በይፋ የተቀበለበት አቢይ ምክንያት በውስጥ ፖለቲካ ሲታመስ ላባከናቸው ወሳኝ ጊዜያት አንደ ማካካሻ ርዐጠፀየርዕ ጠዉ መሆኑን መገመት አያዳግትም የአገሪቱ መንግሥታዊ መዋቅር በአብዮታዊ ሶሲያሊዝም ና ልስፍና መቃኘቱ በክልሉ አጠቃላይ የተብብር እና የወዳሯድነት ቀመር ላይ ጉልህ ለውጥ አስከተሏል በምፅራባዊያን ይሁንታ በተለይም በፈረንሳይ በጎ ፈቃድ ላይ የተመስረተው ኢተዮድያ በድቡቲ ላይ የነበራት የተጠቃሚነት መብት ከ በላ ተልቅ እንቅፋት ገጠመው በተለዋጩ የሱማሌና የሱዳን አዓና ቃፊ ምፅራብ መሆን ብሉም ወዳይ የነበረው የኬንያ መንግስት የኢትዮድያን መሠረታዊ ለውጥ መጠራጠሩ ወዘተ አገሪቱን ባይተዋር ማድረጉ አልቀረም ደርግገጥሞት ክነበረው የመደብ ተግል ፋታ ባገኘበት ወቅት ግን የጅቡቲ ግዛት ነፃ መንግስተ ወደመሆን ከመስጋገሩም ባሻገር አናቃሬ ሞቃዲሶ ሆኖ ነበር ይህም ግዛቱን በሶማሊያ ተጽፅኖ ሥር ከማዋሉም ባሳገር የሯጀቡቲ መንግሥት ፀረኢትዮድያ አርምጃ አንዲወስድ አበረታታው በኢትዮሶማሊያ ጦርነት ጠቅት የሐሰን ጉሌድ አኦፕቲዶን መንግሥት የተከተላቸው አሉታዊዌ ፖሊሲዎች ለዚህ ዋቢ ናቸው ጅቡቲ የቫዛገኝነታችንነ ሥስፈሪ ከአጠቃለይ የዓለም ፖለቲካ አካሄድ እና በክልሉ ከተክሰተዐወ ለውጥ አንጻር ኢትዮጵያ ጅቡቲን አንደ ሉዓላዊ ግዛቷ በመቁጠር ስታራምደው የነበረውን ፖሊሲ መቀጠሉ ተዓማኒነት አንደማይናረው መረዳቱ አይከብድም ግዛቱን የኢትዮጵያ አካል ለማድረግ ብቸኛው መንገድ ወታደራዊ እርምጃ መውሰድ አንደነበረም ይታወቃል ይህንን ለማስፈጸም ደግሞ ወታደራዊው መንግሥት አቅም አልነበረውም የሶማሊያን ወረራ በመቀልበሱ ደት አገሪቱ የገባችበት አጣብቁኝ ለዚህ በቂ ዋቢ ነው የጀቡቲ ነፃ አገር መሆን የማይቀር የታሪክ ደት አካል ነበር ከዚህም አንፃር ዋነኛው የደርግ ፖሊሲ ድክመት ግዛቱ ነፃነት ያገኘበትን መንገድ ለመቆጣጠር አለመቻሉና የኢትዮጵያን ዘላቂ ጥቅሞች ለማስከበር በቲ ዋስትና አለማበጀቱ ነው ከፊት ጀምር ሲፈራ የነበረው በድቡቲ ፖለቲካ የሶማሊያ ተጽዕና ማየል በይፋ ታየ አለኢትዮድያ ህልውና የለውም የተባለው ግዛት ለሶማሊያ ወረራ ቀጥተኛ ያልሆነ ድጋፉን ሰጠ በአስቸጋሪው ወቅትም በወደቡና በምድር ባቡሩ የጦር መሳሪያና ሌላም አስፈላጊ ቁስ እንዳይገባ ከለከለ ጅቡቲ ነፃ መሆነ ሳይሆን የግዛቱ መንግሥት ከመጀመሪያው የተከተለው አሉታዊ ፖሊሲ የደርግን ስሌት ልክ አለመሆን በግልጽ ያመለክታል የጅቡቲ ፖለቲካ በኢሳሶማሌ ጎሳ አጠቃላይ ቁጥጥር ሥር መዋሉ የዚያድ ባሬ የተስፋፊነት ፖሊሲ በኢትዮጵያ ላይ ተልቅ አደጋ እየጋረጠ መሆነ ክፈረንሳይ መንግሥት ጋር የተደረጉ የትብብር ንግግሮች አጥጋቢ ውጤት አለማስገኘታቸው ከአሰብና ምጽዋ በበለጠ የጅሯቡቲ ወደብ እና የባቡር መሥመሩ ለኢትዮጵያ ህልውና ወሳኝ መሆናቸው መታመነ ወዘተ ጅቡቲን በተመለከተ በቹሄ መጨረሻ ለታየው የደርግ ፖሊሲ መነቃቃት አስተዋጽኦ አበርክቷል ይህንንም ተከትሎ የአፋር ጎሳ አባላትን በጅቡቲ ፖለቲካ በንቃት እንዲሳተፉ የማደራጀደት የግዛቱን መሪዎች ከሶማሊያ የመነጠል ወደቡንና የባቡር ሕዲዱን በጋራ ተጠቃሚነት መርህ መሠረት አገልግሎት ላይ ማዋል ወዘተ ያካተቱ የድርጊት መርሐ ግብሮች ተነድፈው ለተግባራዊነታቸው የጅቡቲን በጎ ፈቃድ ለማግኘት እንቅስቃሴ ተጀመረ ነገር ግን የቀደመው የግንኙነት ሠንሠለት ተበጥሶ ጅቡቲ የጥገነሄሃታችን መስፈሪያ ስለነበርና የጅቡቲ መሪዎችም የመደራደር አቅማቸውን ልክ ተረድተውት ስለነበር የፈለገው ውጤት እስኪገኝ ላቅ ያለ ትግልን መጠየቁ አልቀረም ጅቡቲ ከኢትዮጵያ የፖለቲካ በጎ ቃድ መነጠሉ ግልጽ ሆነ ይልቁንም የግዛቱ መሪዎች የራሳቸውን ባዓላጎት በኢትዮድያ ላይ ለመጫን ተነሳሽነቱም ሆነ አቅመ አንዳላቸው አሳዩ ኢትዮድያ በጅቡቲ ላይ የነበራትን ተሰሚነት ለመመለስ ብሉም የግዛቱ መሪዎች ዘለቴታዊ ጥቅማቸው ከኢትዮጵያ ጋር የተሳሰረ መሆነን ለማስረዳተ ዘርፈ ብዙ ትግል ጠይቋቂል ከሶማሊያ ጋር የተደረገው ጦርነት አና የኢትዮጵያ አስናፊነት በተለይ የተሌድ መንግሥት የመረጠው የወገንተኝነት መንገድ የተሳሳተ እንደነበረ ጉልህ አመላካች ሆኗል በጦርነቱ ማግስትም ኮሎሄል መንግስቱ ሶማሊያ ጅቡቲን ለማጥቃት ከሞከረ ጦራቸውን ለዳግም ውጊያ አንደሚያሰልፉ በይፋ መግለፃቸው ዋነኛ መልዕክቱ ለጅቡቲ እንደነበር መገመት ይቻላል የአፋር ወጣቶችን የማሰልጠኑና የማስታጠቁ አንዲሁም የጎሳጡን ፖለቲከኞች በተለያዩ ፖርቲዎች የማደራጀቱ ሥራም በግዛቱ የውስጥ ፖለቲካ ላይ ኢትዮጵያ ልትጫወጦት ለምትችላችው አሉታዊም ሆነ አዎንታዊ ሜናዎች አመላካች ነበር የአሰብ ወደብን የማጠናከሩ ጥረት የአሰብ አውራጃን ወደ ልዩ አስተዳደር ክልል የማሳደጉ አርምጃ እና አዲስ የባቡር መሥመር ለመዘርጋት መወጠኑም የበኩሉን ጫና ማሳደሩ አልቀረም ድምር ውጤቱም ጅቡቲያውያን ከኢትዮድያ መልካም ፈቃድ የተነጠለ ህልውና ሊኖራቸው እንደማይችል አና ተቃራኒው መንገድም አፍራሽ ገጽታው እንደሚያመዝን አንዲረዱ አደረጋቸው።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Commentaires:


memezon

Options de téléchargement | Convertir en PDF | Livre du jour

© dirzon | Conditions d'utilisation | Intimité | Sur | Services | Contact