Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
» አሉ ንጉሰ ነገስቱ የምድር ጦር አዛዥ ሆኗልና ከእሱ ስር ሆነህ መስራት የምትፈልግ አይመስለኝም ከዚህ በፊትም በእሱ ስር ሆሄ አልታዘዝም ብለህ የነበረውን ችግር አውቃለሁ ሁለተኛ ደግሞ የባሌ ጠቅላይ ግዛት እንደራሴ ሆነህ እንድትሰራ እኔም ሆንሁ የአገር ግዛት ሚኒስትሩ ስለተስማማን ንጉሰ ነገስቱ ትዕዛዝ ያስፈፀሙት ጄኔራል መንግስቱን አሳደው ያስያዙት የምድር ጦሩ ኤታማፕር ሹም ጄኔራል መርዕድ ደግሞ መፈንቅለ መንግስት ለማድረግ ማሰባቸው ተደረሰበትና እሳቸውም ሁለቱን ጀግኖች በቅርብ ርቀት ተከትለው ሶስተኛነታቸውን ስጠብቀው እንደሚባለው ከሆነ በሻይ ላይ የተ መርዛቸውን እንደ ሶቅራጦስ ተጎንጭተው የነፃስ ድ ያቸውን ጥንንራቡ ኤክስሬይ ያለ ግን የማይታየን የፈጣሪ ሃይል አለ ። አምስቴ ጎሳዎች አለምንም ለይ አምስት ዋና ዋና የኦሮሞ ጎሳዎች አሉ መንቀሳቀሳችን ተገቢ አይደለም» አሉ። ጥሩ ፃሳብ ነው አሁን ወደ አሜሪካው ጉብኝትህ ሂድና በሰላም ተመለስ እንጂ የሚፈርስ ነገር የሰም» ብለው ቃል ገቡለት ጄኔራል ጃገማ። ለህክምና ነው የመጣሁት አላሉኝም ነበር።» ብሎ ጥቁር አሜሪካዊቷ ከሚረዱት ድርጅቶች ጋር አገናኘችውና ጃገማ በድንገተኛ በር ገብቶ ተመረመረ «በአስቸኳይ ይተኛ» ተባለ በእናቷ ኤርትራዊ በአባቷ ሶሪያዊ የሆነች ነርስ ተጠግታ «ከየት ነው የመጣኸው።» አለችው «ከኢትዮጵያ» አላት ጀኔራል ጃማ «አሁን ልትተኛ ነው። እንዲያውም ያው» አለችው ራቅ ብሎ ኮሪደሩ ላይ የቆመውን እየጠቆመች ሄዳ አነጋገረችለት ጃገማም አነጋገረው «ሰኞ ናና ተመርመር ማክስኞ ኦፕራሲዮን ትሆናለህ አለው ሰኞ ሄዶ ፎርም ሞላ ከዚያ ተኛ በሶስት ዓመት ጊዜ ወስጥ ራሉ ሶስት ጊዜ ባለቤቱ ደግሞ ሁለት ጊዜ በነፃ ኦፕራሲዮን ሆኑ ጥቅሷም ፊት ለፊቱ ተለጥፋ ጠዋትና ማታ ያያት ነበር። የጸሐፊው ማስታወሻ በጀግንነታቸው በሞያቸውና በአመራር ብቃታቸው አንቱ የተባሉት የእኒህ ኢትዮጵያዊ አርበኛ የህይወት ታሪክ በቀረበበት በዚህ መጽሐፍ ውስጥ ባለታሪኩ በአንተነት እየተጠቀሱ እንዲገለጹ ተደርጓል ይህ የሆነባቸው ምክንያቶች የሚከተሉት ናቸው የኦሮሞ ጀግና ቀጠሌ አንተ ተብሎ ነው የሚጠራው በሀገራችንም ሆነ በውጭው ዓለም ጀግናን አንተ ብሎ መጥራት የተለመደ ነው ሕ የአንድን ስው የልጅነት የጎልማሳነትና የሽምግልና ዘመን ህይወት ለመግለጽ ጉራማይሌ ያልሆነ አንድ ወጥ አጠራር መጠቀሙ በአጻጻፍ ቴክኒክነት ይመረጣል ሀሀ« የሻ ዋቢ መጻሕፍት ሁሴን አህመድ ጄኔራል ዓም መስዋዕትነትና ፅናት አዲስ አበባ ጥላሁን ብርፃነ ሥላሴ ቤተ ዓም።
የምህረት አዋጅ ከ ዓም ጀምሮ የባሌን አመፅ ለመቆጣጠር በፊታውራሪ ወርቁ እንቁስላሴ የሚመራ ዘመቻ ተደረገ በዘመቻው እንደ ፊታውራሪ ወልደሚካኤል ቡኢ የገናሌ ባላባት ያሉት በነጭ ለባሾች ሲገደሉ አመፁ ተባባሰ እንደገና ደግሞ በኮሎኔል መንገሻ ገብረኪዳን በመቀጠልም በአራተኛ ክፍለ ጦር ምክትል አዛዥ በብርጋዴር ጄኔራል ከበደ ያፅቆብ በተደረገው ዘመቻ የባሌን አመፅ ለመቆጣጠር ተሞክሮ ሳይቻል ቀረፊ በ ዓም አመፁ እየጠነከረ ስለሄደ በሱማሌ አካባቢ ኦጋዴን በሲዳሞ ቦረና በባሌ ደግሞ ገናሌ ጊኒር ዶሎ ኤልከሬ አውራጃዎች በወታደር አስተዳደር ስር ሆነው በአራተኛ ክፍለ ጦር ትዕዛዝ ስር እንዲተዳደሩ ታወጀ ለአራተኛ ጊዜም ጀኔራል ጃገማ አመፁን እንዲያቆም ታዘዘ የታዘዘውን ለመፈፀም በንጉሰ ነገስቱ ትዕዛዝ ሁሉም ነገር ተፈቀደለትና በ ዓም ቀዳሚ መምሪያውን ቦረና አደረገ ጄኔራል ጃገማ ኦሮሞ ነው ግዳጁ ሲስጠው እሾህን በሾህ መሆኑ ገብቶታል በተለያየ ወቅት ፀጥታውን ለማስከበር የተላኩት ተሺሚዎች ያደረሱትም በደልና ግፍ ሲያንገበግበው ቆይቷል ስለዚህ ጃገማ ወታደራዊ ግዳጁን በጦርነት ሳይሆን በሰላም መጨረስ እንዳለበት አምኖ ነው ወደ ባሌ የፄደው አመፁ ከቀጠለ የመሳሪያ ብልጫ የነበረው መንግስት እርምጃ እየወሰደ ብዙ ደም ይፈሳል ጃገማ ሊመጣ የሚችለውን እልቂት ነው ለማቆም የፈለገው ባሌ ሰፊ ጠቅላይ ግዛት እንደሆነና የአስተዳደር ጉድለት እንደአለው ተረድቷል ባሌ በኦሮሞ ታሪክ የታሪክ መሰረት ነው ኦሮሞዎች በገዳ ስርዓት ተደራጅተው ወደ ቀሪው የኢትዮጵያ ክፍል የተስፋፉት ከ«መዳ ወላቡ» እንደሆነ በሚገባ ያውቃል ያን ታሪካዊ ስፍራ ማልማት ህልውናውን ማስከበር እንጂ ማጥፋት እንደማይገባ ያምናል ስለዚህ ሰላማዊ የጦር ኦፕሬሽን ለመፈፀም ከኢትዮጵያ አየር ዛይል አዛዥ ጋር በፅሞና ተወያይቷል ወደ ቦረና ሱማሌ ሐረር አማፅያኑ አንዳይንቀሳቀሱም በስድስት ሺህ ጦር ሰራዊትና በነጭ ለባሾች ከበባ አስደርጎ ዘግቷል የአየር ሃይል አውሮፕላኖች የጪስ ማውጫቸውን አውልቀው ለአንድ ሰዓት መጩጩ የምህረት ጸቐጅ በጫካው ላይ እንዲበሩ ሰው በማይገኝባቸው ሜዳዎች ላይ ደግሞ የ«ናፓል» ቦምብ እንዲጥሉ እአደረገ አውሮፕላኖች እንዲበሩና ቦምብ እንዲጣል ያደረገው መንግስት ያለውን ፃይልና በዚያ ሄፃይሉም ሲያደርሰው የሚችለውን ጉዳት አማፅያኑ እንዲያውቁትና እነሱን ለመደምስስ የተዘጋጀውን የመንግስት ዛይል በአይናቸው አይተው እንዲረዱት ነው ያን የማዳን ወታደራዊ ስልቱን በሚገባ አስቦበት ለጦሩ የአስራ አምስት ቀን ስንቅ በማቅረብ ሰራዊቱ በስንት እጦት አንዳይበተንና ህዝቡንም እንዳይዘርፍ ካደረገ በኋላ የአገር ሽማግሌዎችን ሰብስቦ አነጋገረ «በሰላም የገባ መሳሪያውን ብቻ ያስገባል ተዋግቶ በግድ የተያዘ ግን ፃብቱ መሬቱና መሳሪያው ይወረሳል አንዳያችሁት መንግስት ፃይል አለው ከመንግስት ጋር መዋጋት ትርፉ እልቂት ነው ስለዚህ ጫካ ያለ ሁሉ በሰላም እጁን ይስጥ በሰላም የገባ ምህረት ያገኛል» በማለት አንዲሽመግሉ ላካቸው በቀረበው የሽምግልና ጥሪ መስረት መጀመሪያ ዋቆ ሉጎ የሚባሉት የዋቆ ጉቶ አጎት የዋቆ ጉቶ ሚስትና ወንድ ልጅ እጃቸውን ለጄኔራል ጃገማ ኬሎ ለሰጡ ጃገማ እነሱን ይኮ ኣዲስ አበባ ንጉስ ነገስቱ ዙፋን በመቅረብ ምህረት እንዲያገኙ አደረገ በንጉሰ ነገስቱ ፈቃድ ምህረት ሲሰጣቸው ፎቶ እንዲነሱ ተደረገ ጄኔራል ጃገማ ያን ፎቶ በአውሮፕላን በመኪናና በሰዎች አማካይነት አስበተነ ልክ በወሩ ዋቆ ጉቶ እጃቸውን ለጄኔራል ጃገማ አምነው ሰጡ ጄኔራል ጃገማ አዲስ አበባ ወስዶ ለንጉሰ ነገስቱ ሊያቀርብ ቤተመንግስቱ ኮሪደር ላይ ሊጠባበቅ የምድር ጦር አዛዝ ጄኔራል ከበደ ዋቆን እያዩ ወደ ንጉሰ ነገስቱ ገቡ «ግርማዊ ጃንሆይ። » አሉ ንጉሰ ነገስቱ ጄኔራል ጃገማ ተጠርቶ ብቻውን ገባ ጸሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ «ጀኔራል ጃገማ። በማለታቸውም ነውና የተጠራኸው ዛሳብህን ግለጽላቸው» አሉ ሂሆምዝደረገፕ አዋጅ «ግርማዊ ጃንሆይ» አለ ጄኔራል ጃገማ ንጉስ ነገስቱ ፊታቸውን ወደ አሉ ወር አደረጉ «ግርማዊ ጃንሆይ። ማንም ሳይጎዳ በሰላም ተጠናቆ ገበሬዎቹ ወደየእለት ህይወታቸው ገቡ ሶስት ሺህ አምስት መቶ ጠመንሻዎችም ታል በተገባው ዞሇሰረት ተወርሰው ለመንግስት ገቢ ሆኑ «አለባብሰው ቢያርሱ በአረም ይመልሱ» ነውና የእነ ዋቆ የመብት ትግል ግን ወደ ፖለቲካ ትግል እያደገ ፄደ ያ የፖለቲካ አስኳል ግን ከጃገማ ዕይታ ውጭ መሆኑ እውነት ነበር የምህረት አቐጅ ጄኔራል ጃገማ አማፅያኑ ወደ ቦረና ሱማልያ ሐረር እንዳይሸሹና እቅዱ እንዳይበላሽ ዙሪያውን የመደበው ጦር የተሰጠው የአስራ አምስት ቀን ቀለብ ነው አስራ አምስቱ ቀን ሊያልቅ የቀሩት ጥቂት ቀናት ብቻ ናቸው ስንቅ ያመላልሱ የነበሩት አውሮፕላኖች ደግሞ ለሰርቪስ ተመልሰዋል እርግጥ ጄኔራል ጃገማ ከባሌ የተወረሰውን ጠመንጃ አይነትና ብዛት ዲፕሎማቶችና ወታደራዊ አታሼዎቻቸው እንዲያዩት ለጋበዙት ንጉሰ ነገስት በእለቱ በአራተኛ ክጦር እንደማይገኝ ገልፆ ተፈቅዶለት ነበር የወታደሩ ቀለብ ጉዳይ ሲያሳስበው ግን ኣዲስ አበባ ተመለሰ ለአየር ዛይሉ አዛዥ ለጄኔራል አበራ የገጠመውን ብርቱ ችግር አስረዳቸው ጀኔራል አበራም «አሁን ያለህ አማራጭ አንድ ነው ግርማዊ ጃንሆይ ከመስኮብ አገር የተሰጧቸው ሁለት ሄሊኮፕተሮች አሏቸው ችግሩን ነግረህ እንዲፈቅዱልህ አድርግ አንዱ ሄሊኮፕተር ሰላሳ ኩንታል መጫን ይችላል» አሉት በአራተኛ ክጦር ግቢ ንጉሰ ነገስቱና ጄኔራል ጃገማ ተያዩ አልመጣም አላልከንም ነበርፃ» አሉ ንጉሰ ነገስቱ ጄኔራል ጃገማ የገጠመውን ችግርና የመጣበትን ምክንያት ካስረዳ በኋላ ፄሊኮፕተራቸውን እንዲፈቅዱለት ንጉሰ ነገስቱን ጠየቀ «ከፄሊኮፕተሩ ላይ ያለው ዘውድና መቀመጫዎቹ ይነሱና ያመላልሱልህ ፈቅደናል» አሉት ከሁለቱ ሄሊኮፕተሮች ውስጥ አንዱ እንደተባለው ተፈቀደና ጄኔራል አበራ ወደ ባሌ ስንቅ ጭነውበት በረሩፁ ሁለተኛውን ሄሊኮፕተር ግን እነ ራስ መስፍን ስለሺ ባዶ መሬት ለማየት ወደ ሸዋ አካባቢ ይዘውት ሄደው ነበር ጄኔራል ጃገማ ያዘጋጀውን የሰራዊቱን ተጨማሪ ስንቅ ጄኔራል አበራ በንጉሰ ነገስቱ ሄሊኮፕተሮች አመላለሱለት ንጉስ ነገስቱም የባሌ አማፅያንን ጦር መሳሪያ አራተኛ ክፍለ ጦር ሄደው ከአዩ በኋላ «ጃገማ እኮ አልፎከረም እንጂ ትልቅ ስራ ነው የሰራው» አሉ ለራስ መስፍን ስለሺ «ጃንሆይ። ብለው ንግግራቸውን ሲጨርሱ ቆሽቱ ያራል ቆሸታቸው ከሚያረው ለውጥ ፈላጊዎች ውስጥ አንዱ ደግሞ ጀኔራል ጃገማ ነበር እንዲያውም አንድ ጊዜ ጀኔራል ጃገማ የአራተኛ ክፍለ ጦር አዛዥ በነበረበት ወቅት ሁለት የቴኒስ ኮርትና አንድ የኳስ ሜዳ አዘጋጅቶ ንጉሰ ነገስቱ እንዲመርቁለት ጠራቸው በዚያ ወቅት ከተሳካ እሳቸውን ይዞ ለውጥ ለማድረግ ከዋግሹም ወሰን ከቀኛዝማች ወልደ አማኑኤልና ከሌሎች ጋር ተስማምቶ ነበር ይህን ከመፈፀሙ በፊት ግን ጠቅላይ ሚኒስትር አክሲሉ ሃብተወልድ አስጠሩተት አክሊሉ ከጃገማ ጋር የጠበቀ ግንኙነት ፈጥረው ስለነበር እቤታቸው በሚያዘጋጁት የእራት ግብዣ ጄኔራል ጃገማንም ይጋብዙታል ባለቤታቸውንም «ወንድሜ ነው እወቂው» ብለው አስተዋውቀውታል አንዴ እንዲያውም ዶር ዳሲዮስ ከሚባል ግሪካዊ ወዳጃቸው ጋር ተጋብዞ ጸሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ከግሪካዊው ባለቤት ጋር ሲደንሱ በጠቅላይ ሚኒስትሩ ፈቃድ ጃገማ ክባለቤታቸው ጋር በዳንስ ተውረግርጓል ብዙ ጊዜ የባሌ የአርሲ የወለጋ የኢሉባቡር የጎጃም ፀጥታ ከፖሊስ ሃይል ቁጥጥር በላይ ከሆነ ለእርዳታ የሚፄደው አራተኛ ክፍለ ጦር ነው አንድ ጊዜ ታዲያ ንጉስ ነገስቱ የውጭ አገር ጉብኝት ላይ እያሉ የጎጃም ገበሬዎች አመፁ ተብሎ በመኳንንትና ሚኒስትሮች መካከል መተራመስ ተፈጠረ የአራተኛ ክፍለ ጦር አዛዥ ጃገማ ጎጃም ከነበረው ሻለቃ ጦር መረጃ ይደርሰዋል ለጸሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ «የገበሬዎች አመፅ በዝምታ መታለፍ የለበትም» የሚለው በመብዛቱ በአየር ፃይል ለማስደብደብ ይወስናሉ ጄኔራል ጃገማ ውሳኒውን ሲሰማ ተገርሞ በጥሪያቸው መሰረት ቀጥታ ወደ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ቢሮ ሲሄድ ኮሪደሩ ላይ አገኛቸው የወሰኑትን ውሳኔ ሰማሁ እኔ ከሻለቃ ጦሬ ባገኘሁት መረጃ መሰረት አመፁ በመንግስት ላይ አይደለምኑ የገበሬዎቹ ጥያቄ ደጃዝማች ፀሐይ እንቁስላሴና ሁለቱ የአውራጃ ገዢዎች እንዲነሱ የመጠየቅ ነው እርግጠኛ ነኝ እነዚህ ሰዎች ቢነሱ ወይንም ለስራ ጉዳይ ተብሎ እንኳን ወደ አዲስ አበባ ቢጠሩ በውጥኑ የቀረ ሷሳ የዝፈ ነነቅስ ዘነገት ሀሳብ አመፁ ይቆማል በማይገባ ውሳኔ አግባብ ያልሆነ አርምጃ መወሰድ ምን ይጠቅማል ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር። ጥሩ አስጠራው» አሉ ንጉሰ ነገስቱ ጄኔራል ጃገማ ተጠራ «ጄኔራል። » ይላቸዋል ጃገማ ወይድ » ብለው ስቀው ይሄፄዳሉ ሶስት ዓመት ሙሉ ሲፎክሩ ቁዩ በ ዓም ጃገማ «ሜጀር ጀኔራል» ተብሎ ተሾመ በዚያው ዓመት ጳጉሜ ላይ ጄኔራል ጃገማ የአሜሪካ ልዑክ መሪ ሆኖ ለጉብኝት ሙ ተ ኢፌ መመ ኢጨ እንዲፄድ ታዘዘ ጃገማ ከመጓዙ አንድ ቀን በፊት ጀኔራል መርዕድ ንጉስ ነገስቱ ፊት ቀርበው «ሱማሌ ልትወረን ነውና የሚያስፈልገውን ዝግጅት እንዳደርግ ይፍቀዱልኝ» ብለው ጠየቁ «አይይ አሉና ንጉስ ነገስቱ የጄኔራል መርፅድን ፃሳብ አጣጣሉባቸው ጄኔራል መርዕድ «ጃንሆይ። ብለው ንጉሰ ነገስቱ ዐይናቸው እንደ እሳት እየተንቀለቀለ ጄኔራልን ሊመቷቸው ሲነሱ ልዑል ራስ እምሩ መሃል ገቡ ጄኔራል ጃገማ በዚያ ወቅት በፀጥታ ጉዳይ ጀኔራል መርዕድ ቢሮ በስብሰባ ላይ ነበር ጄኔራል መርዕድ ስልክ ደውለው «ጄኔራል ጃገማ ይቆየኝ ሴሎች ይሂዱ» አሉ ጠጠ ኣ ካ በነገስት ር ኬዓ ኛዘህፌኗ ነ ጃገማ ጠበቃቸው ጫን ጫን እየተነፈሱ መጡ ዐይናቸው እንደ ስጋ ቤት አምፖል ፈጦ ይንቦገቦጋል እግዚአትነ ማርያምን እኒህ ሰውዬ አገራችንን ሊያጠፏት ነው ጄኔራል ጃገማ ስለዚህ ሰው ሳይቀድመን እንቅደም» አሉ ሰውነታቸውን በንዴት እያርገፈገፉ «ዛሬውኑ ለምን አናደርገውም። በየአርባ እየተፈራረቁ እያንዳንዳቸው ለስምንት ሁለቱም ለአባሎቻቸው ሁኔታውን አስረድተው «የሜጫና ቱለማ» መረዳጃ ፈኒ ይደርሰዋል በገዳ ስርዓት ሁለት የ ልጅ የአባቱ ስልጣን ተመልሶ ማህበር ህዳር ቀን ዓም ተቋቋመ የሜጫና ቱለማ መረዳጃ ማህበር ፆ መደብ ሲሆን ሜልባ ሁለት የገ መደቦች አሉ አንደኛው የአባቶች ገዳ ምህን እንደራስህ ውደድ የሚለውን መጽሐፍ ቅዱሳዊ ቃል ዮ ነ ያካትታል ኪሉሎሌ ቡፎሌና ምችሌ የተባሉትን መሰረት አድሮሻ የልማት እንቅስቃሴዎችን ለማድረግና ልማትንና ብልፅግናን ዉጻ ታል ሁለተኛው ደግሞ የልጆች ገዳ መደብ ነው ይህም ሐርሙፋ ለማምጣት የተቋቋመ ነው ሮባሌ ቢርማጂ ሙለታና ዱሎ የተባሉትን ያቅፋል ሁለቱም የገዳ መደቦች የዕድሜ ገደብን መሰረት ያደረጉ በመሆናቸው ስህተት አይፈጠርም ጄኔራል ጃገማ የሜጫና ቱለማ ማህበር ሲቋቋም የአራተኛ ክፍለ በዚህ በምስራቅ አፍሪካ ጦር አዛዥ ሆኖ ሰራዊቱ ውስጥ ነበር ማህበሩ የተቋቋመበት ዓመት የፃምሳ ጥንካሬ አያን ክራ ናሪ የነበረው የኢኮኖሚና የፖለቲካ ስርዓት ሶስቱ የመፈንቅለ መንግስት ሙከራ የፈጠረው ብዙ ምስቅልቅል ና አ ል ል መልክ ምድራዊ ፖለቲካዊ የሆኑ ነገሮች ከግምት ያልተስተካከለበት የባሌ ገበሬዎች አመፅም እየተጠናከረ የመጣበት ዓመት አዳዲስ ድሉችን አልሞ ርዓቴ ወደ ስልጣን የሚወጡት መሪዎች ነበር በሌላ በኩል ደግሞ የንጉሰ ነገስቱ ተቃዋሚዎች ንንጉስ ነገስቱ ላይ ውል ንብተው ተን ቀ ናፀፍ ሥርዓቱ እንዲስፋፋ ለማድረግ አደጋ ለመጣል የሚመክሩበት ኮንስቲቱሽናል ሞናርኪ እንዲመስረት አ ይዘውት የተነሱት ስርዓት ካለምንም መደነጋገር የሚናፈቅበት ወቅት ነበር ዓም ልስ የትን ለመያዝ ያደረጉትን ትግል እያሳካው ሄደ በአገሪቱ ኢጎዯጵያ አልም ኢትዮጵያ ሙስሊሞች በኦቶማን ኢምፓየር የመካከለኛው በዚያ ፈታኝ አገራዊ እንቅስቃሴ ታህሳስ ቀን ዓም ማገዶ ወስጥ በመሆናቸው መለፋሩቱ ርቹጋሎች እየተረዱ በጦርነት ከሜጫና ቱለማ መረዳጃ ማህበር በኮሎኔል ዓለሙ ፊርማ የተዘጋጀ ደብዳቤ ሳይጋረጥበት ቀጠለ ፋቱ ብዙም የሚገድበው አደጋ ለጀኔራል ጃገማ ተሰጠውፎ ደብዳቤው ጃጋማ የማሀበሩ አስተባባሪ ኮሚቴ አባልና አማካሪ እንደሆነ የሚያስታውቅ ነው ጓዒጫና ጉስማ ጄኔራል ጃገማ በአገሪቱ ላይ የፖለቲካ ለውጥ እንዲመጣ ከሚንቀሳቀሱት ጋር አብሮ በሚሰራበት በዚያ ወቅት በልምድና በስራ አስተሳሰቡ ዳብሮ አገራዊ ርዕይ በማየት ላይ እያለ ከሜጫና ቱለማ መረዳጃ ማህበር የአባልነት ጥያቄ ሲቀርብለት «ለልማት የተቋቋመ መሆኑን ባውቅም በኋላ ወደ ፖለቲካዊ እንቅስቃሴ ሊቀየር ይችላል ያ ደግሞ ከስራ ባህሪዬ ጋር ይጋጫል በኢትዮጵያ የጦር አደረጃጀት ደንብ የጦር ፃይል አባል የፖለቲካ ጣልቃ ገብነት እንዳይኖረው ያዛል» የሚል ሲሰሙት ቀጥተኛ ሲያጤኑት ግን ጥልቅ ትርጉም ያለው ምላሽ ለማህበሩ አቀረበ ይህን እንዲል ያበቃው ደግሞ በወቅቱ የነበረው የልማት ማህበሩ አደረጃጀት በግልፅነት ላይ የተመሰረተ ስለሆነ ማንኛውም መረጃ በግለስቦች አማካይነት እንዴት ንጉሰ ነገስቱ ዘንድ እንደሚቀርብ ማየቱና በእንደዚያ ያለ ሀቡዕ ባልሆነ ማህበር መሳተፍ በእሳት መጫወት እንደሆነ ማወቁ ነው ይህ በእንዲህ እንዳለ በጦር ዛፃይሎች ሆስፒታል በነበረ የውጭ ሀገር ዛኪም የሞያ እንዝህላልነት ምክንያት እግሩ ላይ የነበረው ህመም እየጨመረ ሄደ በህክምና ቦርድ ውጭ ሄፄዶ እንዲታከም ተፈቀደለትና ኦስትሪያ ቬና ለስምንት ወራት በጀርባው ተኝቶ አግሩ ወደ ላይ ተሰቅሉ ስቃዩን በጥንካሬ በሚወጣበት ጊዜ አንድ የጋዜጣ ቁራጭ ውስጡ የነበረው ደብዳቤ ደረሰው የጋዜጣው ላይ ጽሑፍ ጄኔራል መርዕድ የጎጃም ክፍለ ዛገር የልማት ፕሬዚዳንት ሆኑ» ይላል እዚያው ደብዳቤ ውስጥ ደግሞ ጄኔራል ጃገማ አንተ ፖለቲካ ውስጥ አልገባም ትላለህ የአንተ አለቃ ግን የልማት ማህበር ፐሬዚዳንት ሆኑ» ይላል የኮሎኔል ዓለሙ ማስታወሻ ጁኔራል ጃገማ ኮሎኔል ዓለሙ የላኩለት የጋዜጣ ቁራጭና ማስታወሻ ምን ማለት እንደሆነ ገብቶታል የእሱ ሃሳብ ግን ለኮሎኔል ዓለሙ ግልጽ አልነበረም ጃገማ ካደረገው ትግልና ከደረሰበት ማዕረግ እንዲሁም ብስለት አንፃር ተጠላልፎ የተዘረጋው የንጉሰ ነገስቱ መረብ ጠልፎ ሳይዘው «ሞያ በልብ ነው» በማለት የሚመኘው ኮንስቲቱሽናል ሞናርኪ አንዲመሰረት ነው የፈለገው እነ ኮሎኔል ደግሞ ምሽግ እንኳን የሌለው የፊት ለፊት ትግል መስርተው «ና እያሉት ነው ስለዚህ ጃገማ ጄኔራል መርዕድ ገብተዋል ብሎ ወደ ማህበሩ ሮጦ መግባት አልፈለገም እግሩ በአምስት ሴንቲ ሜትር አጥሮ ስምንት ወራት በፅናት በጀርባው ተኝቶ ከዳነ ከአንድ ዓመት በኋላ ከቪየና ወደ አዲስ አበባ ተመለሰ ለሶስት ዓመታት ከስራው ቢርቅም የአራተኛ ክፍለ ጦር አዛዥነቱ ግን እንደተጠበቀ ቆየው ሀ ጫካ በኝ «ግርማዊ ጃንሆይ። «ጄኔራል። እኔም እኮ ይኽን ነው የማምነው አሉ ጄኔራል ዋቆ ከዚያ ቀን በኋላ ዋቆና ጃገማ ሲገናኙ የሚያነሷቸው ፃሳቦች እየነጠሩ የሚመለሱት ቅርንጫፉ ላይ ሳይሆን ግንዱ ላይ ነው ሀሀሀ ዎፇ ህሠሥ ፖ የለውጥ ማዕበል ጄኔራል ጃገማ የባሌ ጠቅላይ ግዛት እንደራሴ ሆኖ የዲንሾ ፓርክ ተከልሎ እንዲስጥና ልማቶች እንዲስፋፉ ጥረት ያድርግ እንጂ የለውጥ ፈላጊው ቁጥር እየተበራከተ የተማሪዎች ተቃውሞም ምሬቱ እየጨመረ ስለሄደ የንጉሰ ነገስቱ አገዛዝ ወገቡን እንደተመታ እባብ ተሽመደመደ በዚያ ወቅት ምንም እንኳን ጄኔራል ጃገማ የባሌ ጠቅላይ ግዛት እንደራሴ ቢሆንም የውትድርና የስራ ስምሪቴ ይጠበቅልኝ ብሎ ባመለከተው መሰረት የሰራዊቱ መኮንኖች የሚደርሱበትን የመጨረሻ ማዕረግ በ ዓም አግኝቶ ሌፍተናንት ጄኔራል ሆኖ ተሾመ በ ዓም ደግሞ የብሔራዊ ጦር አዛዥ ሆኖ አዲስ አበባ ተመለሰ በ ዓም የነገሌ ጦር ሠራዊት አባላት«የምንጠጣው ውዛና የምንበላው እህል ከአፈር ጋር እየተቀሳቀለ ተቸግረናል» በማለት በተደጋጋሚ ሲያመለክቱ ከቆዩ በቷላ የሻለቃውን ጦር አዛዥ ቀጥሎም የብርጌድ አዛንና አለቆቻቸውን በሙሉ አለሩ የክጦሩ አዛዥ ከአዲስ አበባ ጉዳዩን ለማጣራት ሲፄዱ እሳቸውንም መለዮዋቸውን አስወልቀው አሰሯቸው ውጥረቱን ለማርገብና በቁጥጥር ስር ለማዋል በወቅቱ የምድር ጦር ኣዛዥ የነበሩት ጀኔራል ድረሴ ዱባለ ተላኩ እስራቱ እሳቸውንም ሳይምር ቀልረ ከምድር ጦር አዛዥ እስራት በኋላ ንጉስ ነገስቱ ካቢኔያቸውን ሰብስበው የቦረና ጦር አለቆች የክጦር አዛዝ የምድር ጦር አዛኙ ደግሞ ጉዳዩን ለማጣራት ተልከው እዚያው ታስረው መቅረታቸውንና የቀረው ወደ እሳቸው መምጣት ብቻ መሆኑን በማሳወቅ ጦሩ እንዲመታ ሃይል የሚያንስ ከሆነም የውጭ እገዛ እንዲጠየቅ አሳሰቡ ካቢኔው በንጉሰ ነገስቱ ሀሳብና በችግሩ ላይ ከተነጋገረ በኋላ ጦሩ ከመመታቱ በፊት አንድ የመጨረሻ እድል እንዲሰጥና በንጉሰ ነገስቱ መልዕክተኛ እንዲላክ ተወሰነ በውሳኔው መሠረትም የአየር ዛይል አዛሠ ብርጋዴር ጄኔራል አበራ ወማርያም በንጉሰ ነገስቱ ታዘው ፄዱ ጄኔራል አበራ የንጉሰ ነገስቱን መልዕክት ለሠራዊቱ በንባብ አሰምተው ሲጨርሉ አለቆቻችንን ያሰርነው ጥያቄያችን ሁሉ ከንቱ ስለሆነብን ነው አሁንም ከዚህ በፊት የጠየቅነው ፍስጠፕ ህሠዛስደቨቬ ጥያቄ በምድር ጦር አዛኙና በመከላከያ ሚኒስትሩ እጅ ስለሚገኝ ግኣዩን ተክታትላችሁ አስፈጽሙልን ብለው የታሰሩትን ሁሉ ፈቷቸው የምድር ጦር አዛዝ ጄኔራል ድረሴ እንደተፈቱ አውሮፕላን አስነስተው ጠረፍ ያሉ ወታደሮችን አነጋግረው አዲስ አበባ በመመለስ ማታውኑ ጉዳዩን ለንጉሰ ነገስቱ አስረዱ በነጋታው ንጉሰ ነገስቱ የካቢኔ ስብሰባ በመጥራት ጄኔራል አበራ ከብርጌዱ ያመጡት መልእክት እንዳይነበብ ተደርጎ ንጉሰ ነገስቱ ከጄኔራል ድረሌ ባገኙት መረጃ ብቻ በመወሰን የወታደሩ አቤቱታ ሳይቀርብና መፍትፄም ሳይሰጠው ስብሰባውን ዘግተው ተነሉ ታክሲ ነጂዎች የነዳጅ ዋጋ ማካካሻ» በሚል የተደረገውን የነዳጅ ዋጋ ጭማሪ ተቃውመው አድማ መቱ መምህራን ተማሪዎች ጦሩ ነጋዴዎች ሁሉም የየራሳቸውን ችግር አያስቀደሙ በከፍተኛ ተቃውም እና በሚያስፈራ እልህ የጋራ ጠላታቸው የነበረውን የስርዓቱን ቁንጮና የዘውድ አገዛዙን ለመጋፈጥ ሲጓዙ የሚኒስትሮች ምክር ቤት አባላት ለንጉለ ነገስቱ የሥራ መልቀቂያ አቀረቡ የካቲት ቀን ዓም ጀኔራል አቢይ ኣበበ አዲስ ካቢኒ እንዲመሰርቱ ንጉሰ ነገስቱ አዘዙ የጄኔራል አቢይ ካቢኔ ገና ሳይመሰረት ተቃውሞ ገጠመውና ልጅ እንዳልካቸው መኮንን በጠቅላይ ሚኒስትርነት ልጓም በሌለው ሌጣ ፈረስ ላይ ወጡ እርሳቸው ፋታ እየተመኙ በተማሪና በምሁራን ደግሞ ጉልቻ ቢቀያየር ወጥ አያጣፍጥም እየተባሉ መሳለቂያ ሆነው የተመኙት ፋታ ሳይገኝ የወጡበት ፈረስ በርግጎ ወሰዳቸውና አፉን በርግዶ ከተቀመጠው አፈሙዝ ገብተው ተወተፉ ሁሉም ነገር ከመንግስት ቁጥጥር ውጭ ሆነ ያን የትግል ውጤት የሚያስተባብር ድርጅት ባለመኖሩ የጦር ፃይሎች የፖሊስ ሰራዊትና የብሔራዊ ጦር አስተባባሪ ኮሚቴ» ተቋቋመና አባላቱ እነ ሻምበል አጥናፉ አባተ ወደሚገኙበት አራተኛ ክጦር ገቡ ሻለቃ መንግስቱ ሃይለማርያምም ክሶስተኛ ክጦር የተመረጡትንና በስልጣን ቀዳሚነት ከምስራቅ ኢትዮጵያ የመጡትን ተመራጮች በመምራት አዲስ አበባ ገቡ የአራተኛ ክፍለ ጦርም ከፍተኛና መለስተኛ መኮንኖች ተሰብስበው አንዳሉ ለአስተባባሪው ኮሚቴ መሪ የነበሩት መንግስቱ ኃማርያም ተነሱ በጥቁር ገበታ ላይ የዘውድ ስዕል ስለው «ዘውዱን ሳንለውጥ አስተዳደሩን ብቻ መለወጥ ስለፈለግን ድጋፍ ስጡን» ብለው ጠየቁ በዚህ ወቅት ከትንሽ ዝምታ በኋላ ሌፍተናንት ጀኔራል ጃገማ አንጋፋ ስለሆነ የመጀመሪያው ስሙፕ ዓስስ ት የቆየችው የመናገር እድል ተሰጠው «ኢትዮጵያ ለሶስት ሺህ አመታ በዘውድ አገዛዝ ስር እንደሆነ የሰማሁ ስለሆነ ዘውዱ የማይነካ ከሆነ ለውጡን እቀበላለሁ» አለ ከአሱ በኋላ የድጋፍ ሀሳብ ቀጠለ አስተባባሪ ከሚቴው አራተኛ ክፍለ ጦርን እንደ ንብ ቀፎ ተጠቅሞ የህዝቡን ልብ ፍሽ እየቀሰመ ራሱን ለማጠናከር የኢኮኖሚ የፖለቲካ የአስተዳደርና የፍትህ ኮሚቴዎችን አቋቋመ አላግባብ በልፅገዋል ከዚያ በስልጣንና በአስተዳደር በደል ፈፅመዋልኦ የተባሉ ባለስልጣኖችን አስተባባሪ ኮሚቴው እየለቀመ ወደ እስር ቤት ይወረውራቸው ጀመረ መፈክሩም «ካለምንም ደም ኢትዮጵያ ትቅደም። » ሆነ አህያውን ፈርቶ ዳውላውን ቢሆንም ህዝቡ ባለስልጣኖች ከፉ እንጂ ንጉስ ነገስቱ ጥሩ ናቸው ማለቱን ስላላቆመ ባለስልጣኖች እየተለቀሙ ሲታሰሩ ህዝቡ ድጋፉን ቀጠለ ሌ ኔል መንግስቱ ኃይለማርያም የእናቱ አባት ናቸው የሚባሉት የዉቅቱ የግቢ ሚነስትሩ ደጃዝማች ከበደ ተሰማና ሌሎችም ንጉስ ነገስቱን «ሰራዊቱ ለእርስዎ ያለው ታማኝነት አይለወጥም» አሏቸው ሀዝቡም የበታች ሹማምንቱ ላይ እንጂ እሳቸው ላይ ጣቱን እንዳልቀሰረ ለበሱ ስለዚህ ንጉሰ ነገስቱ መንግስታቸውን ሲያገለግሉ የኖሩት ማም እየተለቀሙ ሲታሰሩ እንኳን ሊቃወሙ ከተደበቁበት እየወጡ እ ገውን እንዲሰጡ ያግባቧቸው እንደነበር ለቤተመንግስት የሚቀርቡ ያስታውሳሉ ረሰ በቷላግን አስተባባሪ ኮሚቴው የዛፉን ቅርንጫፍ መልምሎ ከጨ ንጉሰ ነገስቱን «የደበቁትን በውጭ አገር ያልዎትን ብር ያምጡ እያለ ይፈትናቸው ጀመር የፃሃይል ሚዛን ሙሉ በሙሉ ተዛብቶ አስተባባሪ ኮሚቴው እየተጠናከረ እያለ ንጉሰ ነገስቱ ሐምሌ ቀን ዓም በቤተ መንግስታቸው የመጨረሻ ልደታቸውን አክበሩ የቀድሞ ጥበባቸውና ዘዴያቸው ሁሉ እሳት እንዳቃጠለው ገመድ ቅርፁ ብቻ መቅረቱ ተረጋገጠ ፍጁጹችችጁ ሌፍተናንት ጀኔራል ጃገማ ለውጥን አጥብቆ ሲሻ ኖሯልና ንጉሰ ነገስቱ ላይዋረዱ የህዝቡን ኑሮ የሚሰውጡ አገሪቱን ሊያበለፅጉ የሚችሉ አዲስ መሪዎች እንዲፈጠሩና አገሪቱ በአዲስ ማህበረኢኮኖሚያዊ መርህ እንድትመራ ነበር ምኞቱ ነ ዓት ባሬ በግዛት መስፋፋት የኢትዮጵያን አንድነት ለመበታተን በዚያድ መንግስት የተደረገውን ወረራ በአመራራቸው የደመሰሱት ሜጀር ጀኔራል አማን አምዶም የሌፍተናንት ጀኔራልነት ማዕረግ ተሰጥቷቸው ለይምስል የስውፕ ጣስበስ በዙፋን ላይ በነበሩት ንጉሰ ነገስት ሲሾሙ ጃገማ መልካም ቀን እንደሚመጣ ተማመነ በዚህ መፃል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ጦር አዛዥ የነበረው ሌፍተናንት ጄኔራል ጃገማ ሁሌም ንጉሰ ነገስቱን እጅ መንሳት አላቆመምና እንደተለመደው ቤተመንግስት ሄደ «ጃገማ» አሉት ንጉሰ ነገስቱ ድክምክም ባለ ድምፅ «አቤት ጃንሆይ።