Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ምዕራፍ ቋ በደብረ ታቦር ዘእንበለ ብርሃነ ስብሐቲሁ ዘለብሶ አዳም አመ ሕፃን ውእቱ ፈጸመ ሥርዓተ ሕፃናት በጠቢወ ጥብ ወሑቃፌ በአብራክ አም ወበድሒክ ውስ ተ መርኅብ ወበልሂቅ በበሀቅ ወአመ ወርዘ ወሂ ፈጸመ ሕገ ወራዙት በርሂብ ወበጸሚእ በደኪም ወበሐፊው ወባሕቱ ተርፈቶ ትርሲተ አዳም ዘውስተ ገነት ወሰይአቲኒ ፈጸማ በመልዕልተ ደብረ ታቦር ከመ ይኩን ፈጹጽመ ሥጋዌ ሁ በከመ ሥጋዌ አዳም ጓ ለምንትኬ ዘኢያርአየ ስብሐቲሁ በቅድመ ጉባኤ አይሁድ እንቨ ይበርህ ገጹ ከመ ሁሉ የመንግሥትን ወንጌል አስተምሩ ስታጠ ምቁአቸውም በአብና በወልድ በመንፈስቅዱስም ስም በሉ ብሎ ይልካችሁ ነበር ወ አባታችን ጴጥሮስ ሆይ አንተስ በዓል ለማድረግ ከእኛ ጋር ልትሆን ስለልጁ እንደመሰከረ ከአብ ዘንድ የሰማኸውን ታስረዳን ዘንድ ይገባሀል በሁለተኛይቱ ከፍጹም የክብሩ ጌትነት ቃል ወደ አርሱ መጣ ይህ የምወደው አኔም የመረጥሁት ልጄ ነው አለ ይህንን ቃል ከእርሱ ጋር በመቅደሱ ተራራ ሳለን ከሰማይ እንደወረደለት እኛ ስማነው እንዳልህ ዛሬም በል ጌታችን በታቦር ተራራ ቁፎ። የክብሩን ምሥጢር እንዳይናገሩ አበዛ ው በአባቱ ምስጋና ለሚመሰገን ሰአርሱ ምስጋና ይገባል ሰዘላለሙ አሜን ይሁን ጃ የሰዱቃውያንን ትምህርት በመከ ተል የሙታንን መነሳት የሚክዱ እንደ ደንጊ ያዎች ልባቸው የደነደነ ከመናፍቃን ጋር በት ምህርት የሚተባበሩ እንደ ዳጎን ዓይን ሳላቸው የሚያዩ ጆሮም እያላቸው እንደ አጵሎን የማይ ሰሙ የዝንጉጮች ተግሣጽ ተፈጻመጉ ኅሲናው የተሰበረ አንደበቱ የደከመ በሃይማኖቱ ከናዝራ ውያን ወገን በጥምቀቱም ከዐቢየ ክርስቲያን ወገን የሆነ ጊዮርጊስ ተናገረው መሲሐውያን የሆናችሁ ወገኖች ሆይ ስለ ኃጢአቱ ሥርየትን ሰምኑለት ለዘላለሙ አሜን ጓ ቀናትን ለመክፈል ኢዮቤልዩዎችንም ለመፈጸም ይረዳ ዘንድ የሰንበታትን መመሳለሻ ስባት ባደረገ ለበጋና ሰክረምት ለበልግና ለጸደይ የበረከት ዝናምን በሚሰጥበት ገንዘብ የዓመ ታትን ከንትሮስ አራት ባደረጋቸው የጸሎቶ ችም ማስረጊያ ሲሆኑ የሰዓቶችን ኬክሮሳት አምስት ባደረጋቸው በእግዚአብሔር ስም በኮኦሪ ትና በነቢያት ቃል ከወንጌልና ከሐዋርያትም ቃል የሰበሰብናት ይህች መጽሐፍ ተፈጸመች የነሯም ፍቺ ስለ ቀናች ሃይማኖት ነው ወንድ በጎችና ሴት በጎች ከቀበሮዎችና ከተኩላዎች አንድነት ከእሪያዎችና ከጅቦችም ጉባኤ ይለዩ ዘንድ ለፅውሮች መሪ ትሆን ቨንድ እነዚሁም የጥምቀትን ልብስ የቀደዱአት የክህነትንም በትር የሰነጠቋት የሐሰት መምህራን ናቸው እነርሱም ተይና ዝፍት ወደሚያ ቃጥልበት ወደ ገሃነም አሳት የሚያስገቡ የሲኦል በሮች ናቸው ማደሪያቸውም በጥልቅ ጨለማ ውስጥ ነው።
ምዕራፍ ቋ በደብረ ታቦር ምንባብ በስመ እግዚአብሔር ዘበሥላሴሁ ዘይትዋሐድ አሕምህላዌሁ ዘኢይትበዐድ ዘኢይ ትኔጸር በዓይን ወኢይትገስስ በእድ ዘሰቀሎ ሰሰማይ እንበለ ዓምድ ወዘአጽንዓ ለምድር ዘእንበለ ድድ በከርሠ ደመና ክቡድ ማየ ርጉዐ ዘይኤልድ አምፍተታቲሁ ጸዓድዒድ ዘይዌጽፎ ለአብራድቡ ዘያጌጐኦ ለጊሜ ከመ ሩፀተ መራድ ወይዘርዎ ከመ ሐመድ ዘይነድኦሙ ለነጠብጣበ ዝናማት ውስተ ፍና ኀበ ይትፈቀድ በቃለ ፀዓፅ ወነጐድጓድወበንጥረ መባርቅት መርዕድ ዘይ ፌጽም ልደተ ጥንተዮን ዘበሳብዕ ምዕፅዋድ ወለአ ናቅጸ አበቅቴሰ ዘያስተባርዮን እሙላድ ውስተ ሙላድ እስከ ወ ዘመድ ወፍቅደ ሙሳዶንሰ ዘበበዐሥሩ ወአሐቲ እንዘ ይፈደፍድ ወዘበበ ዐጮር ወተሱዕ እንዘ ይወሕድ እንዘ ኢየኀልቅ ጉልቄ ዓመታቲሆን ለትውልደ ትውልድ አሜን ንጽሐው እንከ እምድኅረ ሞተ ብጻው ክቡድ ዘያንኮልሎ ሰድማሕ ከመ ስቴ ክርዳድ ዘውስተ እደ መያሲ ከመ ናይድዕ ዘለፋ ሆሙ ሰክርዱዳነ ልብ ወክርዱዳነ ኅሊና ወለክ ርዱዳነ ንባብ ወሰክርዱዳነ ትምህርት እለ ይትከ ሐዱ ትንሣኤ ምውታን በመትልወ ትምህር ቶሙ ለሰዱቃውያን እስመ ሰዱቃውያንሰ ፍሱጣን እሙንቱ እምሕዝበ አይሁድ በእንተ ዘገብሩ ኑፋቄ በኢአ ሚነ ትንሣኤ ምውታንአስመ ጸሐፍትሰ ወፈሪ ሳውያን ይትአመኑ በትንሣኤ ምውታን ወባሕ ቱ ሱቱፋነ ክሕደት ምስለ ሰዱቃውያን በአንተ ልደቱ ለክርስቶስ አምድንግልወበእንተዝ ፈልፈ ሰ ጥበብ ጳውሎስ መከረ ያስተክሕዶሙ አመ አቀምዎ ውስተ ዓውድ ከመ ይኩንንዎ በእንተ ዘይሰብክ በስመ ኢየሱስ ክርስቶስ ነጸረ ዐውዴ ከመ ገጸ ሰዱቃውያን ወገጸ ፈሪሳውያን ከልሐ ወይቤ አንሰ ፈሪሳዊ ወልደ ፈሪሳዊ በእ ንተ ተስፋ ሕይወተ ምውታን አእተኬነን ወሶበ ከመዝ ይቤ ተበአሱ ፈሪሳውያን ወሰዱቃውያን ወተናፈቁ ኩሎሙ ሰዱቃውያን ወይቤሉ ኢየሐ ይጪ ምውታን ወአልቦ መላአክት ወኢ መንፈስ ቅዱስ ወፈሪሳውያንሰ የአምኑ ከመ ቦ ዝንቱ ኩሉኮነ ዐቢይ አውያት ወተንሥኡ ጸሐፍት ምፅራፍ ሠላሳ የደብረታቦር ምንባብ በሦስትነቱ አንድ በሆነ በባሕርዩ በማይለይ በዓይን በማይታይ በእጅም በማይዳሰስ ሰማይን ያሰ ምስሶ ባቆመ ምድርንም ያለ መሠረት ባጸናት በከባድ ደመና ማኅፀን የረጋ ውኃን በሚቋጥር ነጫጭ ከሆኑ አካሳቱ በረዶን የሚያስወነጭፍ እንደ ጠብጣቢ ሩጫም ጉምን የሚያስኬደው እንደ ትቢያም የሚበትነው በብል ጭታና በነጐ ድጓድ በሚያስፈራም የመብረቆች ብልጭታ የዝናሞችንም ጠብታዎች ወደሚሻበት በሚልካቸው በአግዚአብሔር ስም በሰባተኛም ዑደት የጥንትዮንን ልደት በሚፈጽም የአበቅቴን ደጆች ግን ከመወለጃ እስከ መወሰጃ እስከ አሥ ራዘጠነኛው ዘመድ በሚያፈራርቃቸው የመወለጃ ቸውም ቁጥር በየአሥራ አንድ አየተባዛ በየአሥ ራ ዘጠኝም እየተቀነሰ የልጅ ልጆችም የዓመታት ቁጥር አያልቅም ለዘላለሙ አሜን እንግዲህ በጠሳ ጠማቂ እጅ አንዳለ እንደ እንክርዳድ ጠላ አናት የሚያሰክር ጽኑ ቧልትን ከማውጋት ርቀን የሰዱቃውያንን ትምህ ርት በተመለክተ የሙታንን መነሣት የካዱ ልባ ቸው እንክርዳድ ኅሊናቸውም እንክርዳድ ንግግ ራቸውና ትምህርታቸው እንክርዳድ የሆነ የእነ ርሱን ተግሣጽ እንናገር ዘንድ እንትጋ። አመ የሐይዉ እንከ ምውታን ሰመ ኑ ትከውኖ ብአሲቶ እስመ ናሁ ሰብዓቲሆሙ አውሰብዋ ወአውሥአ አግዚእ ኢየሱስ ወይቤ ሎሙ ውሉዶደ ዝንቱ ዓለም ያወስቡ ወይትዋሰቡ ይወልዱ ወይትዋሰዱወአለሰ ይደልምሙ ይርክብም ለዝንቱ ዓለም አመ የሐይው ምው ታን ኢያወስቡ ወኢይትዋሰቡ ወኢይመውቱ ዳግ መ አላ ይከውኑ ከመ መላአክተ አግዚአብሔር እሙንቱ ወውሉደ ሕይወት እመንቱ ማቴ ቋጀ ወከመሰ የሐይዉ ምውታን ሙሴኒ ነገረ ዘይቤሱ አግዚአብሔር በኀበ ዕፀ ጳጦስ አነ ውአቱ አምላከ አብርሃም ወአምላክ ይስሐቅ ወስምሳክ ያፅዕቆብ ኢኮነኬ አምሳከ ምውታን አሳ አምላከ ሕያዋን ውእቱ አስመ ኩሎሙ ሕያዋን አሙንቱ በኀቤሁ ዘጸ ጃ ስምዑኬ ኦ ለባውያን ዘከመ ገብረ እግዚአነ ቅሥተ ምስለ ሰዱቃውያን በቃሰ ኦሪት ዘይቤ እግዚአብሔር አነ ውእቱ አምላከ አብርፃም ወአምላከ ይስሐቅ ወአምሳከ ያፅዕቆብ ኢኮነኬ አምላከ ምውታን አላ አምሳከ ሕያዋን እስመ ሕያዋን አሙንቱ በኀቤሁ ለአብርዛም ወለይስሐቅ ወለያዕቆብ አእመርነ ጥዩቀ ዜና ሞቶሙ በመጽሐፈ ሕግ አንተ ምልአት ስብሐተ እግዚአብሔር ዘኢይትሔሰው ቃሉ ወዘይቤሰ ወልደ አግዚአብሔር ክስመ ከመ ሕያዋን እሙ ንቱ በኀቤሁ አማንኬ ሕያዋን አብድንት በኀበ ዘአውፅአ ነፍሶሙ አምሥጋሆሙአስመ የአም ር መግጢፃ ለነፍስ ከመ ይሠውጣ ካዕበ ውስተ ማኅፈደ ሥጋዛ መጽሐፈ ምሥጢር ያንም ተነሥተው ተጣሉ አቸው ሰዱቃውያ ንንም ተተነኳሎሏቸው በዚህ ሰው ሳይ ያገኘነው ክፉ ነገር የለም አንጃ መንፈስቅዱስ ወይም መልአክ ተናግሮት ይሆን አሉ በዚህ ምክር ጳውሎስ ከፍርድ ዳነ የሚጣሉትን አርስ በርሳ ቸው አጣልቷቸዋልናሐዋ ጁ በወንጌልም ወንጌላዊው የሙታንን መነሣት የማያምኑ ሰዱቃውያን ወደ ጌታ ኢየሱስ እንደመጡ ተናግሯል እንዲህም ብለው ጠየቁት መምህር ሆይ ሙሴ ወንድሙ ልጆች ሳይኖሩት ሚስቱን ትቶ የሞተበት ካለ ወንድሙ ሚስቱን ያግባት ሰወንድሙም ዘር ያቁምለት ብሎ ጻፈልን እንግዲህ በእኛ ዘንድ ሰባት ወንድ ማማቾች ነበሩ ታላቃቸው አገባት ሞተ ልጆ ችም አልነበሩትምሁለተኛውም ሦስተኛውም እንደርሱ እያገቡአት ሞቱ ልጆችም አልተዉም ሰባቱም አንደርሱ አገቧት ልጆች ሳይኖራቸውም ሞቱ ከሁሉም በኋሳ ያች ሴት ሞተች እንግዲህ ሙታን በሚነጮ ጊዜ ለማንኛው ሚስት ትሆ ናለች እነሆ ሰባቱ ሁሉ አግብተዋታልና ብለው ጠየቁት ጌታ ኢየሱስም መልሶ አላቸው የዚህ ዓለም ልጆች ያገባሉ ይጋባሉ ይወልዳሱ ይዋለዳሉወዲያኛውን ዓለም ይወርሱአት ዘንድ የተገባቸው ግን ሙታን በሚነጮ ጊዜ አያገቡም አይጋቡም ዳግመኛም አይሞቱም እንደ እግዚ አብሔር መሳእክት ይሆናሉ የሕይወት ልጆችም ናቸው እንጂ ማቴ ቋ ሙታን አንደሚነሙው ሙሴም አ አይኤርም በጳጦስ ቁጥጧጦ አጠገብ አኔ የአብርሃም አምላክ የይስሐቅ አምሳክ የያዕፅቆ ብም አምሳክ ነኝ ያሰውን ተናገረ የሕያዋን አምላ ክ አንጂ የሙታን አምላክ አይደለም ሁላቸው በእርሱ ዘንድ ሕያዋን ናቸውና ዘጸ ሄ ዐዋቆች ሆይ ጌታችን እግዚአብሔር እፄ የአብርሃም አምላክ የይስሐቅ አምላክ የያዕቆብም አምላክ ነኝ በሚለው የኦሪት ቃል ከሰዱቃውያን ጋር እንደተከራከረ ስሙ የሕያዋን አምላክ እንጂ የመታን አምላክ አይደለም በእርሱ ዘንድ ሕያዋን ናቸውና ቃሉ የማይታባል የእግዚ አብሔርን ምስጋና በተመሳች የሕግ መጽሐፍ የአብርፃምና የይስሐቅን የያዕቆብንም የሞታ ቸውን ዜና ፈጽመን ዐውቀናል የእግዚአብሔር ልጅ በእርሱ ዘንድ ሕያዋን ናቸውና ያለው በአውነት ነፍሳቸውን ከሥጋቸው ባወጣ ጊዜ በአርሱ ዘንድ በድኖች ሕያዋን ናቸው ሁሰተኛ ወደ ሥጋዋ አዳራሸ ይጨምራት ዘንድ የነፍስን ነጣቂዋን ያውቃልና ዝነ ነሃከከክ መጽሐፈ ምሥጢር በከመ ይቤ በእንተ ነፍሱ ብውሕ ሊተ አንሥኣ ወብውሕ ሲተ አንብራወእመሰ ወካዕ በመ ብውሕ ሎቱ ሠዊጠ መንፈሱ ኀበ ሥጋሁእአፎኬዜ ኢይከውኖሙ ሠዊጠ መንፈሶሙ ለአብ ድንት ኀበ ማኅፈደ ሥጋሆሙ ወበእን ተዝ ይቤ ጳውሎስ አመስ ኢይትነሥኡ ምው ታን ክርስቶስኒ ኢተንሥአ አምውታን ወእመሰ ክርስቶስ ኢተንሥአ አምውታን ከንቱኬ ተስፋክ ሙ ወከንቱ ፃዛይማኖትክሙ ወንሕነኒ ኮነ ሰማዕተ ሐስት ወንቤ ተንሥአ ክርስቶስ እምው ታን ዘኢተንሥአኑ ዮሐ ቆሮ ወካዕበ ይቤ ጳውሎስ ሀሎኑ ዘይብል አፎኑ ይትነሥኡ ምውታን ወበአይ ነፍስቶሙ የሐይዉኦ አብድ አንተ ዘትዘርእ ኢየሐዩ ለእመ ኢሞተ ወዘኒ ዘትዘርአ አኮኑ ዝንቱ ነፍስት ዘይትወለድ ዘትዘርእ ዳጅሙ ሕጠ ተ አመኒ ዘሥርናይ ወአመኒ ዘባዕድ ወአግዚ አብሔር ይሁ ቦ ነፍስተ ዘከመ ፈቀደ አማንኬ ጽሩይ ወጽዱቅ ቃለ ትምህርቱ ለጳውሎስ በከ መ ኢይክል ሕጠተ ሰገም ዘተዘርአ ውስተ መሬ ተ ምድር ወመዊቶ አመ በቄለ ከመ ይትመየጥ ሰብሉ ኀበ ሰዊተ ሥርናይ ከማሁ ኢይክሉ ኃጥአን እለ ሞቱ በሥጋሆሙ ወተቀብሩ ውስተ መሬተ ምድር ከመ ይኩኑ ጻድቃነ አመ ትንሣኤ ምውታን ወበከመ አይክል ካዕበ ኅጠተ ሥርናይ ዘተዘርአ ውስተ መሬተ ምድር ወመዊ ቶ አመ በቁለ ከመ ያውጽእአ ሕጠተ ሰገም ውስ ተ መስበልቱ። እንዲሁም በሕይ ወቱ ምጽዋት መስጠትን ያሳስቀደመ ኃጢአቶቹ ይቀድሙታልክኋላው የሚከተሉትም መብራ ቶች ብርፃን ለርሱ የሚጠቅም አይሆንም በሕይ ወቱ ምጽዋት መስጠትን ያስቀደመ ግን ከነፍ ነሃኘሃርከከ መጽሐፈ ምሥጢር ተዝካረ ሞቱ በውሂበ ምጽዋት ይመስል መርዓዌ ሥርግወ ሽየዐውድዎ ብርፃነ መኃት ው እስከ አመ ይበውእ ውስተ ቤተ መርዓ ወበእንተስ ትንሣኤ ምውታን ከመ ኢትትካሐዱ ይቤ ሕዝቅኤል ወኮነ ላዕሌየ እደ እግዚአብሔር ወአውፅአኒ መንፈሰ አግዚአብሔር ወአንበረኒ ማእከለ ገዳም ወምሉእ ህየ አዕፅጽምተ ሰብአወአዖደኒ ውስቴቱ ወብዙኅ ፈድፋደ ውስ ተ ገጸ ገዳም ወይቡስ ጥቀ ወይቤለኒ ወልደ አንሰ አመሕያው የሐይዉኑ ዝ አዕጽምት ወእቤ አግዚኦ አግዚኦ አንተ ተአምር ወይቤለኒ ተነበይ ለዝ አዕጽምት ወበሎሙ አፅጽምት ይቡስ ስምዑ ቃለ አግዚአብሔር ከመዝ ይቤ እግዚአብሔር እግዚአ ለዝ አዕጽምት ናሁ አነ አመጽአ መንፈሰ ሕይወት ላፅሴክሙ ወአሁበ ክሙ ሥርወ ወአለሰብሰክሙ ሥጋ ወአሰፍሕ ላፅ ሴክሙ ማእአሰ ወእአወዲ ውስቴትክሙ መንፈስየ ወተሐይዉ ወተአምሩ ከመ አነ ውእቱ እግዚአ ብሔር ወተነበይኩ በከመ አዝዘኒ ወመጽአ ቃል ሶበ ተነበይኩ ወናሁ ድልቅልቅ ወአስተጋብኦሙ ለአፅጽምት ውስተ መለያልዩ በበዚአሁ ወነጸርኩ ወርኢኩ ሥርወ ላዕሌሆሙ ወበጐለ ሥጋሆሙ ወዐርገ ማአስ ዲቤሆሙ ወአልቦሙ መንፈስ ወይቤ ሰኒ ወልደ አጓሰ አመሕያው ተነበይ ወበላ ለመንፈስ ከመዝ ይቤ አግዚአብሔር እምአርባ ፅቱ ነፋሳት ትመጽአ ወትነፍሕ ሳዕፅለ ዝንቱ አብድንት ወተሐዩ ወተነበይኩ በከመ አዘዘኒ ወቦአ ላሳዕሴ ሆሙ መንፈስ ወሐይዉ ወቆሙ በአገሪሆሙ ብዙኅ ሠራዊት ጥቀ ወአግዚአነሂ ይቤ በወንጌል አስመ ወልደአግዚአብሔር ወልደ አጓለ አመሕያው ውእቱ ወበአንተ ዝንቱስ ኢታንክሩ አስመ ይበ ጽሕ ጊዜሁ አመ ይሰምዕዎ ቃሎ ይሰምዕዎ ቃሎ መቃብር ይወፅኡ አሰሠናየ ገብሩ ውስተ ኩሎሙ አሰ ውስተ ትንሣኤ ሕይወት ወአለሰ አኩየ ገብሩ ውስተ ትንሣኤ ዘለደይን ዮሐ ቋ የአክል አንከሰ ስምዐ መጻሕፍት አለ ይነግራ በአንተ ትንሣኤ ምውታን ለሰአመስ በአሳንቱ ኅዳጣን ቃላተ መለኮት ኢአምኑ ወለእአ መ አብዛኅነ እምዝኒ ኢየአምኑ ለዘስ ድንቅው ውአቱ ቃለ ቀርን ኢይበውእአ ውስተ እዘኒሁ ወስዘሂ ዕውር ብርዛነ ፀሐይ ኢያስተርኢ ሎቱ ። ሸቨሂ ተደንገለ ከመ ኢይትመካሕ ሳዕሰ ዘኢተደንገሰ ድረስ ሞትን የማይቀምሱት አሉ ማለትን እንዳስቀደመ ተናገሩ ማቴዎስና ማርቆስ ከዕብራውያን አምስተኛ ወር መባቻ ወደ ታቦር ተራራ እስከ ወጡበት ድረስ ያሉትን ቀኖች ቆጠሩ ስድስት ቀንም ሆነላቸው ስለዚህም በስድስተኛው ቀን ወስዳቸው አሉፀ ሉቃስም ጌታ ኢየሱስ በፊልጸስ ዘቂሳርያ አውራጃ እውነት አውነት አላሳችኋላዑ በዚህ ከቆሙት መካከል የአግዚአብሔርን መን ግሥት ሳያዩ ሞትን የማይቀምሱ አሉ ካለበት ቀን ጀምሮ የፊቱ መልክ በታቦር ተራራ በጴጥ ሮስና በያፅቆብ በዮሐንስም ፊት ብርዛን እስከሆ ነበት ቀን ድረስ ያሉትን ቀኖች ቆጠረ ስምንት ቀን ሆነለትስለዚህም ከዚህም ነገር በኋላ በስምን ተኛው ቀን ጴጥሮስንና ያዕቆብን ዮሐንስንም ይዚቸው ሊጸልይ ወደ ተራራ ወጣ ሲጸልይም መልኩ ተሰወጠ አሰ እነሆ በወንጌሳውያን ዘንድ የሰላም ዜና አለ በቃላቸውም የሐሰት ምስክርነት የለም ነገር ግን ባለማስተዋል የመጻሕፍትን ቃል እንደ አሳባቸው የሚተረጉሙት ወዮላቸው ዳግመኛም ጌታችን በታቦር ተራራ ለምን ከነቢያት አንድ ድንግል ከሐዋርያት ም ሁለት ደናግልን ከነቢያት አንድ ያገባ ከሐዋር ያትም አንድ ያገባ አመጣ አለቅነት ግን ባገቡት ዘንድ ጸና ሙሴ የነቢያት አሰቃ ጴጥሮስም የሐዋርያት አለቃ ነው ይህ ስለምን ሆነ ደና ግል ባገቡት ላይ አንዳይመኩ እግዚአብሐር በጥበቡ ያደረገው ሥርዓት ነውና ምእመ ናንም ያገባ ኤሏስቆጳስ መሆን አይቻለውም እንዳይሉ ነው እግዚአብሔር ይህን ያደረገው የድንግልና ክብር አቃልሎ አይደለም የመመ ካትን ሸሰፈት ከደናግል ልብ ያስወግድ ዘንድ ነው እንጂ እግዚአብሔር በድንግልናው ከሚመ ካ ድንግል ይልቅ ስለ ኃጢአቱ የሚያለቅስውን አመንዝራ ይወዳልና የመብራት ፈትል ያለ ዘይት በጾምና በጸሎት መትጋትስ ያለ የዋህነት ቤተክርስቲያንንም መከተል ለድሆች ያለመራ ራት ድንግልናም ያለ ትሕትና ምን ይጠቅ ማል ስለ መመካትም ከአለቅነት ያራቃቸው በያዕቆብና በዮሐንስ ዓመፃ ተገኝቶ አይደለም ዓማፃስ ቢኖርባቸው በአቅፍ ባሳስቀመጣቸው ነበር ዘወትር ራስን ከፍ ያለማድረግ ትኖር ዘንድ ሰቤተክርስቲያን ሥርዓት ሠራላት እንጂ ድንግል የሆነውም ድንግል ባልሆነው ላይ አእንዳይመካ ሃገ ቫሃከ ከ መጽሐፈ ምሥጢር ወዘሂ ኢተደንገለ ከመ ይነጽሮ በሥርዓተ መላዕክት ለዘተደንገለ በከመ አክበሮ ጴጥሮስ ለዮሐንስ በትአዛዘ ቀኖናሁ ወይቤሎ ለቀሌምንጦስ በዕለተ እሑድ ወበበ ዓላት ያንብቡ ውስተ ምሥዋዕ ወንጌለ ዮሐንስ እስመ ዘመሰኮት ይትናገር ወጥንተ ሲኖዶስኒ ዘጉባኤ ሐዋርያት አመ ሠርዑ ትዕዛዘ ለመሀይ ምናን ለለ በከመ ይደሉ ይቤሉ ኩሎሙ ሐዋርያ ክመ ዮሐንስ ይበል ይቅድም ዝ ውእ ቱ ፅሜተ ድንግልና ወንጽሕና ወረኪበ ሞገስ በቅድመ አኃው ወባዮዕ በኀበ እግዚአብሔር ንግባእኬ ኀበ ጥንተ ዜና ዘይቤ ኦግዚእነ ሀለዉ ዝየ አለ ይቀውሙ አለ ኢይ ጥፅምዎሥ ለሞት እስከ አመ ይሬእአይዎ ለመን ግሥተ እግዚአብሔር ዘንተ ይቤ በአንተ ጴጥሮስ ወያዕቆብ ወዮሐንስ እለ ርአዩ ስብ ሐቲሁ በደብረታቦር እመቦ ዘይቤ በእንተ ምጽአተ ክርስቶስ ተብህለ ዝ ጥዕሙኬ ሞተ ሐዋርያት አምቅድመ ምጽአተ ክርስቶስ ጴጥ ሮስኒ በዲበ መስቀል ወያዕቆብኒ ዘበሰይፍ ወኩሉሎሙ ሐዋርያት ለለ በከመ ከፈ ሎሙ ሥምረተ አግዚአብሔር ጥዕሙ ሞተ ዘይቤሰ አስከ አመ ይሬእአይዎ ለመንግሥተ እግዚአብሔር ተፈጸመ ዘስብሐቲሁ ዘአስተርአየ በደብረ ታቦር ምንትዜኬ ውእቱ ስብሐቲሁ ዘአስተርአየ በደብረ ታቦር ዘእንበለ ብርሃነ ስብሐቲሁ ዘለብሶ አዳም አመ ፅሰተ ፍጥረቱ እስከ አመ ፅሰተ ፀአቱ እምገነት ወይእዜኒ እለሰ አሥመርም ለአግዚአብሔር አመ ትንሣኤ ምዉታን ይእተ ሥነ መደንግፀ ይለብሱ ወይእ ተ ሞጣሕተ ዘመብረቀ ስብሐት ይተዓፀሩፉ በከመ ተርጐመ ቁዌርሎስ ልሳነ ሰይፍ ሊቀጳጳ ሳት ዘአለሰእስክንድርያ ወካዕበመ ረከብኩ ዜና እንተ ትከውን ምክሐ ለገቢረ ዝንቱ በዓል ረከብክምዎ ሰ ቀሲስ ዘአርማንያ ተሰአልክምዎም ወአቤሎ መኑ ሐዋርያ ሰበከ ብሔረክሙወአውሥአ ወይቤለኒ ሐውጾሰ ሐወጽዋ ጴጥሮስኒ ወጳው ሎስኒ ወፍጻሜ እምነታሰ ኮነ በስብከተ ሉቃስ ወንጌላዊ ወ ወካዕበ ተሰአልክም ወጸአቤሎ ትወድዩኑ ፄጳወ ወዘይተ ውስተ ዮሩርርባንክሙ በከመ ሥርዓተ ሩዮርባን ዘሶርያአውሥአ ወይ ቤለኒ ንሕነሰ ኢናዐርግ ቁርባነ ዘእንበሰ ኅብስተ ሥርናይ ንጹህ ወጽዋዓ ወይን ዘቱሱሕ ምስለ ማይ በከመ ቶስሐ እግዚእነ ወይነ ወማየ ወመ ጠዎሙ ሰአርዳኢሁወዓዲ ተሰአልክዎ ወእቤ ሎ ቦኑ ውስተ መጻሕፍቲክሙ ዘይነግር ከመ ድንግል ያልሆነውም ጴጥሮር በቀኖናው ትእዛዝ ዮሐንስን እንዳከበረው ድንግ ሱን በመሳእአክት ሥርዓት እንዲያየው ሥር ዓት ሠራ ቀሌምንጦስንም በእሑድ ቀንና በበዓ ላት በመሠዊያው ሳይ የመለፅኮትን ነገር ይናገ ራልና የዮሐንስን ወንጌል ያንብቡ አለው በሐ ዋርያት ጉባኤ በሲኖዶስም መጀመሪያ ለምእ መናን ለእያንዳንዱ አንደሚገባ ትእዛዝ በሠሩ ጊዜ ሐዋርያት ሁላቸው ዮሐንስ አስቀድሞ ይና ገር አሉ በወንድሞች ፊት ሞገስን በእግዚ አብሔርም ዘንድ ረብ ማግኘት የድንግልናና የንጽህና ዋጋ ይህ ነው ጌታችን በዚህ ከቆሙት መካ ከል የእግዚአብሔርን መንግሥት እስኪያዩት ድረስ ሞትን የማይቀምሱት አሉ ስላለው የዜና ው መጀመሪያ እንመለስበታቦር ተራራ ክብ ሩን ስላዩ ለጴጥሮስ ስለ ያዕቆብ ስለ ዮሐንስም ይህን ተናገረይህ የተነገረው ስለ ክርስቶስ መምጣት ነው የሚል ካለ ከክርስቶስ መምጣት በፊት እኮ ሐዋርያት ሞቱ ጴጥሮስም በመስ ቀል ላይ ተሰቅሎ ያዕቆብም በሰይፍ ተመትሮ ሐዋርያትም ሁላቸው እያንዳንዳቸው የእግዚአ ብሔር ፈቃድ እንዳደላቸው ሞትን ቀመሱ የአግዚአብሔርን መንግሥት እስኪያዩት ድረስ ያለው ግን በታቦር ተራራ ክብሩ በተገለጠ ጊዜ ተፈጽሟል አዳም ከተፈጠረበት ቀን አንሥቶ ከገነት እስከወጣበት ቀን ድረስ ከለበሰው የክ ብሩ ብርፃን በቀር በታቦር ተራራ የተገሰጠ ክብ ር ምንድር ነው። አሁንም እግዚአብሔርን ያገለ ገሉት በሙታን መነሣት ጊዜ ያን የሚያስደ ነግጥ መብረቅ ግምጃ ይጉጐናጸፋሉየሰይፍ ስለት የሆነ የእስክንድርያ ሊቀጳጳሳት ቄርሎስ አንደ ተረጐመው ቋ ዳግመኛ ይህንን በዓል ሰማድረግ መመኪያ የምትሆን ዜና አገኘሁ አንድ የአርማንያ ቄስ አገኘሁ በሀገራችሁ ያስተማረ ሐዋርያ ማን ነው ብዬ ጠየቅሁት አርሱም መልሶ መጐብኘትን ጴጥሮስም ጳውሎስም ጐብኝተዋታል የእምነቷ ፍጻሜ ግን በወንጌላዊ ሉቃስ ስብከት ነው አለኝ ሁስተኛ እንደ ሶርያ የቁርባን ሥርዓት ቁርባናችሁ ውስጥ ጨውና ዘይት ትጨምራላችሁን ብዬ ጠየቅሁት እርሱም መልሶ እኛስ ከንጹህ የስንዴ ኅብስት ጌታችን ወይንና ውኃ ቀላቅሎ ሰደቀመዛሙርቱ እንደስሰ ጣቸው ውኃ ከተቀላቀለበት የወይን ጽዋ በቀር እናሳርግም አለኝክእንደገናም በመጽሐፎቻችሁ ዝሃ ሃከከ መጽሐፈ ምሥጢር ወደዩ ሐዋርያት ፄወ ወዘይተ ውስተ ፉርባኖሙ ወአምዝ ተፈሥሐ ውእቱ ቀሲስ ዘአርማንያ በአንተ ዘአናኅኩ ማኅሠሠ ዘሥ ርዓተ ምሥጢር ወአውፅአ መጽሐፈ እም ውስ ተ ሕፅኑ አንተ ትነግር ዜና ሐዋርያት ንጹ ሐንወቀልዓ ለይእቲ መጽሐፍ እንተ ትጽሕ ፈት በፕኅያተ አርማንያ ወአኀዘ ያይድዓኒ እንዘ ያቀድም አንብቦቶ ወያተሉ ሲተ ተርጐ ሞቶ ወይቤለኒ እም አመ መጠምሙ እግዚእ ለአርዳኢሁ በሌሊት እንተ ባቲ ይእኅዝም ኅብስተ ወወይነ እንዘ ይብል ዝ ኅብስት ሥጋየ ወዝ ጽዋዕ ደምየአምአሜፃ ኢነሥኡ ሐዋር ያት ቅድሳተ ምሥጢር እስከ በዓለ ደብረ ታቦር ወበበዓለ ደብረታቦር ጫምዎ ለያዕቆብ እጉሁ ለሰእግዚአነ ኤጺስቆጳስ ዘኢየሩሳሌም ወአዘዝዎ ከመ ያዕርግ ዮርባነ ወአዕረገ ውእ ቱኒ ውስተ ምሥዋዕ ኅብስተ ንጹሐ ዘእንበለ ፄው ወዘይት ወቶስሐ ማየ ወወይነ ወሦጠ ውስጠ ጽዋዕ ወአምዮረቦሙ ለሐዋርያት በከመ ገብረ እግዚእነ ቋ ወዓዲ ነገረኒ እንዘ ይብል ማቴዎስ ወንጌላዊ ጸሐፈ ወንጌለ በ ዓመት አምዕርገተ አግዚእነ። እናንተ በዚያ ኖራችሁ ቢሆን ጦርነትን ያደ ርግ ዘንድ ማን ከጨለማ ሠራዊት ጋር ሰመዋ ጋት ይዘጋጅ ነበር አሕዛብን ከጣዖት አምልኮ ይታደጋቸው ዘንድ በቤልሆር ሠራዊት ሳይ ማን ጦረኛ ያስነሳ ነበርአናንተ በዚያ ኖራችሁ ቢሆን ማን ቤተክርስቲያኑን በአንተ ሳይ ይሠ ራት ምሰሶዎቿ ሐዋርያትን በሮጆ ነቢያትን ግድግ ዳዎቿ ሰማዕታትንስ ማን ያቀም ነበርናንተ በዚ ያ ኖራችሁ ቢሆን ማን ሂዱና በዓሰም ዳርቻዎች ፀሃሃርከበከ መጽሐፈ ምሥጢር ባፍ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ቋ ወለከሰ ይደልወከ ኦ አቡነ ጴጥሮስ ከመ ተሀሉ ምስሌነ ለገቢረ በዓል ወተጠይቀነ ስምዐ ጽድቅ ዘሰማዕከ እምኀበ ኣብ ክከመ ስምዐ ኮነ ላዕለ ወልዱወበል ይእዜኒ በከመ ትቤ በመልአክትከ ዳግሚት ቃል ወረደ ላዕሌሁ እምውስተ ፅበየ ክብረ ስብሐቲሁ ይቤ ዝንቱ ውአቱ ወልድየ ዘአፈቅር ዘአነ ኀረይኩ ዘንተ ቃለ ንሕነ ሰማዕናሁ ከመ አምሰማይ ወረ ደ ሎቱ አንዘ ሀሎነ ምስሌሁ በደብረ መቅደሱ ወስነሰ ዘለብሰ እግዚእነ በመል ዕልተ ደብረታቦር አኮ ስነ መለኮት ዘአስተርአየ እምአድለቅለቃ ለምድር ወእምሆካ ለቀሳይ ወእ መኢክህስ ዓለም አግምሮቶ ወይእቲሰ ሱራጌዔ ብርሃንብርፃነ ገጹ ይእቲ ለአዳም አመነበረ ውስተ ገነተ ኤዶም ወዓጽፈ መብረቅኒ ዘአደንገጾሙ ለአርድአት አራዘክ መንግሥቱ ውአእቱ ለአበ ኩልነ ዘአልበሶ እግዚአብሔር አመ አኩነኖ ላዕለ ኩሱ ፍጡራን አለ ውስተ ምድር ወአመ ዐለወ ትእዛዞ ለእግዚአብሔር ተግኅሠ ዓጽፈ ብርፃን እምኔሁ ወአስተርአየ ፅርቃኑ ወሰሰለ ማዕዝረ ስብሓት እምገጹ ጓ ሶበሰ ንገብር ፈቃዶ ለእግዚአብሔር ይአተ ስነ አምለበስነ አንተ ሰብሰ መድኅን በመልዕልተ ደብረታቦር በከመ ይቤ አግዚእነ በወንጌል አሜሃ ይአተ አሚረ ይበርሁ ጻድቃን ከመ ፀሐይ በመንግሥተ አቡሆሙ ዘበሰማ ያትር በአንተምንትኬ ለብሳ መድኅን ለብርሃነ አዳም በመልዕልተ ደብረታቦር ከመ ያርኢኪኑ ፅበየ ግርማሁ ለአርዳኢሁ ሐሰ ሱቱ አመሰ ፈቀደ ያርኢ ዕፅበየ ግርማሁ አምአርአየ ስነ መሰኮቱ አስመ ብርሃነ ፀሐይ ወወርኅ ወንጥረ መባርቅት ኢኮነ መጠነ ቀለምጺጽ በኀበ ብርፃኑ ለመለኮተ አምሳክነ ዘሰብሰሰ ስኖ ሰአዳም ከመ ይፈጽም ሥጋዌ እንተ አቡነ አዳም አመ ሕፃን ውእቱ ፈጸመ ሥርዓተ ሕፃናት በጠቢወ ጥብ ወሑቃፌ በአብራክ አም ወበድሒክ ውስ ተ መርኅብ ወበልሂቅ በበሀቅ ወአመ ወርዘ ወሂ ፈጸመ ሕገ ወራዙት በርሂብ ወበጸሚእ በደኪም ወበሐፊው ወባሕቱ ተርፈቶ ትርሲተ አዳም ዘውስተ ገነት ወሰይአቲኒ ፈጸማ በመልዕልተ ደብረ ታቦር ከመ ይኩን ፈጹጽመ ሥጋዌ ሁ በከመ ሥጋዌ አዳም ጓ ለምንትኬ ዘኢያርአየ ስብሐቲሁ በቅድመ ጉባኤ አይሁድ እንቨ ይበርህ ገጹ ከመ ሁሉ የመንግሥትን ወንጌል አስተምሩ ስታጠ ምቁአቸውም በአብና በወልድ በመንፈስቅዱስም ስም በሉ ብሎ ይልካችሁ ነበር ወ አባታችን ጴጥሮስ ሆይ አንተስ በዓል ለማድረግ ከእኛ ጋር ልትሆን ስለልጁ እንደመሰከረ ከአብ ዘንድ የሰማኸውን ታስረዳን ዘንድ ይገባሀል በሁለተኛይቱ ከፍጹም የክብሩ ጌትነት ቃል ወደ አርሱ መጣ ይህ የምወደው አኔም የመረጥሁት ልጄ ነው አለ ይህንን ቃል ከእርሱ ጋር በመቅደሱ ተራራ ሳለን ከሰማይ እንደወረደለት እኛ ስማነው እንዳልህ ዛሬም በል ጌታችን በታቦር ተራራ ራስ ላይ የለበሰውም ብርሃን የመለኮት ብርፃን አልታየም የመለኮት ብርፃን የታየስ ቢሆን ምድርን ባነዋ ወጣት ባሕርንም ባናወጻት ዓለምም እርሱን መቻል በተሳነው ነበር አርሷ ግን የብርፃዛን ጸዳ ል አዳም ከኤዶም ገነት ውስጥ በነበረ ጊዜ የነ በረችይቱ ብርሃን ናት ደቀመዛሙርትን ያስደነ ገጣቸው የመብረቅ ግምጃም እግዚአብሔር በም ድር ላይ ባሉ ፍጥረታት ሁሉ ሳይ ገዥ አለቃ ባደረገው ጊዜ ያለበሰው የሁላችን አባት የአ ዳምልብሰ መንግሥት ነው የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ባፈረሰ ጊዜ ግን የብርሃን ግምጃ ከእር ሱ ተወሰደ ዕርቃኑ ተገለጠ የክብር ጮራም ከፊቱ ሸሽ ግዓ እኛም የእግዚአብሔርን ፈቃዱን ብናደርግስ መድኅን በታቦር ተራራ ራስ የለበሳትን ያችን ጸዳል እኛም በለበስናት ነበር ጌታችን በወንጌል ያን ጊዜ ጻድቃን በሰማያት ባለ በአባታቸው መንግሥት እንደ ፀሐይ ይበራሉ እንዳለ መድኅን የአዳምን ብርፃን ለምን በታቦር ተራራ ራስ ሳይ ለበሳት የግርማውን ታላቅነት ለደቀ መዛሙርቱ ሊያሳይ ነውን አይደለም የግር ማውን ታላቅነት ሊያሳይ ቢወድስ የመሰኮቱን ብርፃሃን በገለጠ ነበር የፀሐይና የጨረቃን ብርፃን የመብረቆችም ብልጭታ በአምላካችን በመለኮት ብርሃን ዘንድ እንደእሳት ውልብልቢት ያህል አይደለምንየአዳምን ጸዳል የለበሰው ግን የአባ ታችን የአዳምን ሥጋ ፍጹም ያደርግ ዘንድ ነው ። ሕፃን ሳለ ጡት በመጥባት በአናት ጭኖች ላይ በመታቀፍ በሜዳም ላይ በመዳህ በየጥ ቂቱም በማደግ የሕፃናትን ሥርዓት ፈጸመ ጐልማሳም በሆነ ጊዜ በመራብና በመጠ ማት በመድከምና በመውዛት የጐልማሶችን ልማድ ሕግፈጸመ ዳሩ ግን በገነት ውስጥ የነበረችው የአዳም ጌጥ ሽልማት ቀረችው እርሷንም ሰው መሆኑ እንደ አዳም ሰው መሆን ፍጹም ይሆን ዘንድ በታቦር ተራራ ራስ ላይ ፈጸማት ስለምን በአይሁድ ጉባኤ ፊት ፊቱ እንደ ፀሐይ አብርቶ ልብሱም በሰማይ ፀዛነሃኝሃከከክ መጽሐፈ ምሥጢር ፀሐይ ወአንዘ ይዘርቅ አልባሲሁ ከመ ብርሃን ዘለንጳስ ዘያንበሰብል በገጸ ሰማይ ዘንተሰ ከበተ አምሕዝበ አስራኤል ከመ ኢያአምርዎ ወከመ ኢያጽረዑ ቀቲሎቶ በፍርሀተ ግርማሁ ወእምአ ርዳኢሁኒ አኮ ለኩሎሙ ዘአፅረጎሙ ዘእንበለ ጀ እለ ኀረዮሙወሎሙኒ አማኅፀኖ ሙ ከመ ኢይንግሩ ምሥጢረ ዘርእዩ በከመ ይቤ ወንጌላዊ ወአንዘሸ ይወርዱ እምደብር አዘዞሙ ኢኪይንግሩ ወኢለመነሂ ዘእንበለ አመ ተንሥአ ወልደ አጓሰስ አመሕያው ርኢኬ ዘከመ ከበተ ስብሐቲሁ አምነገደ ሕዝባ ለሰአሙ አንዘ ይጽሕቅ ሰሕማማተ መስቀል ወአዘዞሙ ለአርዳኢሁ ኢይንግሩ አስከ አመ ትንሜኤ ምሥጢረ ስብሐቲሁ ዘርእዩ በደብረታቦር ቹ ሎቱ ስብሐት ለዘበስብሐተ አቡሁ ይሴባሕ ወሎቱ ቅድሳት ለዘበቅድሳተ መንፈሱ ይትቄደስ ለዓለመ ዓለም አሜን ወአሜን ተፈጸመ ዘለፋሆሙ ሰረሲዓን እለ ይትከሐዱ ትንሣኤ ምውታን በመትልወ ትም ህርቶሙ ለሰዱቃውያን ጽኑዓነ ልብ ከመ አእባንሱቱፋነ ትምህርት ምስለ ረሲዓን እንዘ ቦሙ ዐይነ እለ ኢየሬእዩ ከመ ዳጎን ወእንዘ ቦሙ እዝን እለ ኢይሰምዑ ከመ አጵሎን ይቤ ጊዮርጊስ ጽቡሰስ ኅሲና ወድኩመ ልሳን ዘበሄሃይማኖቱ እም ሕዝበ ናዝራውያን ወበጥም ቀቱ ዐቢየ ክርስቲያንሰአሉ ሎቱ ሥርየተ ኃጣ ውኢሁ ሕዝብ መሲሐውያን ሰዓለመ ዓለም አሜን በስመ እግዚአብሔር ቨይሴብዖን ለምፅዋደ ሰንበታትክመ ይኩና ሰኩፋሴ መዋ ዕል ወለፍጻሜ ኢዮቤልዎሳት ዘይሬብያን ሰከን ትሮሳተ ዓመታትከመ ይኩና ለሐጋይ ወሰክ ረምት ለመጻው ወለሰተወን በዘይትወሀብ ዝናመ በረከት ዘይቴምሶን ሰኬክሮሳተ ሰዓታት ከመ ይኩና መዐርገ ጸሎታት ተፈጸመት ዛቲ መጽሐፍ እንተ አስተጋባእነ እምቃለ ኦሪት ወነቢያት ወእምቃለ ወንጌል ወሐዋርያት ወፍካሬ ነገራሰ በእንተ ሃይማ ኖት ርትዕት።