Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
የእሳቴ ግዛት ቀረብኝ ብሎ አኩርፎብቻውን በረሃ ቢኅባ ኑሮ ባሳዘንኩበት ነበር ። ለአገራችን አንድነት ስንል ግን ምሕረትንና ትዕግሥትን ገንዘባችን ማድረግ ተገቢ ነው ። አገሩን ብትሰጠው መልካም ነው ። አሉላን ከምንድን ነው የሚጠብቀው። ወልደ ሚካኤልን ራስ። በምፅዋና በበጐስም እስከ አምስት ጂህ የሚደርስ የግብፅ ጦር በእነዚያ ቦታዎች እንዲሰፍር የተደረገው ራስ አሉላን ጥያቄ ችላ ብሎ አንዲያውም ይግረ መዎ ብሎ ወታደሮቹን ሰሐጢ ላይ እሰፈረ። በተለይም ከእንግሊዞችና ግብ ጾች ጋር የጠበቀ ወዳጅነት መሥርተው የነበሩ አሥመራ ድረስ እየሔዱ ራስ ወደ ከሰላ እንዲዘምቱ ልመናቸውን ደጋግመው ከማቅረብ ችላ አላሉም ነበር ። በበኩሌ ደግሞ አንድ ነገር ልጠይቃችሁ ነው። ያ በሰጥኪን በኩል ያለው ችግርም እንደዚያው እንዳለ ነው። ኢትዮጵያውያንን አትንካቸው ወደ አገራቸውም አትግባ ስዋኪንን ብቻ ከያዝክ በቂያችን ነው። የሠራዊቱም ብዛት ከስድስት ሺህ እስከ ዐሥራ ሁለት ሺህ ይደርሰ ነበር። በዚሁ ሐሳብ ሁሉም የሚስማሙ መሆናቸውን አስታወቁ በምፅዋ በኩል የነበረውን የጣሊያኖች ትኩረትና እንቅስ ቃሴ ማለዘብ ደግሞ ቅድሚያ የሚሰጠው ጉዳይ ሇኖ ተደቀነ ባቸው ለጊዜው በሰላምና በወዳጅነት የቀረቡትን ኢጣሊያ ኖች ማለዘብም አስፈላጊ መሆኑን እመኑበትና ብ ተዚህ ቀደም በወዳጅነትና በስምምነት ለመኖር ሙሉ ፈቃ ደኞች ነን ብለህ የላክህብኝን ነገር ከመኳንንቶቼና ከብርቱዎቹ የጦር አለቆች ጋር መከርኩበት ሐሳብህ ማለራያ ነው።
አሉላ ከኻያ ሺህ በላይ የሚሆን ሠ ማሩኝ አለ ራስ እሉላ ዐድዋ ገብተው ጦር በማዘጋጀት ላይ መሆናቸ ውን ደጃዝማች ወልደሚካኤል እንደ ሰሙ ትግራይን ለመውረር የነበራቸውን ዝግጅት ትተው ፀእዘጋ ከተባለችው መንደራቸው ላይ ሆነው ሰመከላከል የሚያስችላቸውን ምሽግ ማጠናከር ጀመሩ ። የእርሱ ሐሳብ ደጃዝማች ወልደሚካኤል የራስ አሉላን ጦር ድል ሰማድረግ ስለማይችሉ ራስ አሉሳ ድል ያደረጉ እንደሆነ በበጐስና በምፅዋ ያሱሉትን ግብፆች ያጠፏቸዋል ። አማላጆቹ የራስ አሉላን ሐሳብ ለደጃዝማች ወልደ ሚካ ኤል ሲያደርሱ ራስ አሉላም ጉዳዩን ዘርዝረው ለአጹ ዮሐንስ አስተላልፈው ወይ አክሱም ሔዱ ። ደጃዝማች ወልደ ሚካኤል በሃረብና እርዛት ሲሠቃዩ የነበሩትን ሦስት ሺ አሽከሮቻቸውን ሰብስበው ወደ ትግራይ ተሻግረው ከራስ አሉላ ጋር ተገናኝተው ይቅር ለእግዚአብሔር ተባብለው ሁለቱ ከታረቁ በኋላ ከአ ዮሐንስ ጋር ለማስታረቅ ደግሞ ራሰ አሉላ ከደጃዝማች ወልደ ሚካኤል ጋር ወዴ ደብረ ታቦር ሔዱ። ወልደ ሚካኤልን ራስ። በዚሁ መሠረት ደጃዝማች ወልደ ሚካኤልን ራስ ብለው በራስ አሉላ ሥር ሆነው ሐማሴንን እንዲገዙ ሾሙዋቻው ። ወልደ ሚካኤል ከግብፆች ጋር ተስማምቶ ወደ ሐማሴን ካስገ ባቸው እንደገና መልሶ ስማስወጣት ያስቸግረናል ብለው በመኻል ኢትዮጵያ ውስጥ የነበሩትን እምቢተኞች ችላ ብለው በሰሜን ኢትዮጵያ በኩል ስለ ነበረው ሁኔታ ከራስ አሉላ ጋር ሲመካከሩበት ነጭ ግልጽ እየሆነ ነው በጐስና ምፅዋ የግብፆች ይዞታ እን ደሆኑ እንዲቀሩ እንግሊዞች ይፈልጋሉ ። ከዚህ ሌላ ምንም ሐሳብ የለኝምና መርቀው ይላኩኝ ጌታዩ አሉ ራስ አሉላም ከዚህ በኋላ ራስ አሉላ ከኻያ ሺህ በላይ የሚሆን ሠራዊት አስከትተው መረብን ተሻግረው ጉራዕ ሠፈሩ ። ብተለይም እንግሊዝ በምፅዋ በኩል የነበሩትን የግብፅ ወታደሮች የአሉላ ሠራዊት የደመሰስው እንደሆነ የነበራትን የበላይነት እንደምታጣ በመገንዘብ ራስ አሉሳ ወደ ምፅዋ እንዳይወርዱና ነገሩን አንዲነጋገሩበት መወትወት ጀመረች። ራስ አሉላ ግን ለግብፆች ጥቅምና ክብር እንግሲዞች ቢቆረቆሩም ስለኢትዮጵያ ክብርና ጥቅም ደግሞ እኛ አስንላት አሉና በራስ ወልደ ሚካኤል ትእዛዝ ሥር ፎር የነበረው ሠራዊት ደ በጐስ እንዲዘምት አዘዙ። በከረን ምሽግ አድ ፍጠው የነበሩት የግብፅ ወታደሮችም አንድም ተቃውሞ ሳያ ምሽግ ባለመንካቱ ራስ ወልደ ሚካኤል ከግብፆች ጋር ምሥ ጢራዊ ስምምነት አድርገው ይሆናል የሚል ጥርጣሬ በራስ አሉላ ልብ ተሰነቀረ። ከዚያ በፊትም ራስ ወልደ ሚካኤል በምዕዋና በጐስ ክሚ ገኙት ግብፆች ጋር መላላክ ጀምረዋል ተብሎ ለአ ዮሐንስ ከደረሰው ማስጠንቀቂያ ጋር ሁኔታውን ማገናዘብ ጀመሩ ። በመካከሉ ታዲያ የራስ ወልደ ሚካኤል አጐት ከንቲባ ኃይሉ ከራስ አሉላ ዘንድ ቀርበው ራስ ወልደ ሚካኤል ከግብፆች ጋር በምሥጢር በመላላክ ላይ መሆናቸውን ያረጋግጣሉ። ከዚሀ በኋላ ራስ አሉላም ራስ ወልደሚካ ኤልን ከነልጃቸው አስይዘው በታማኞቻቸው አሳጅበው ወደ አጹ ዮሐንስ ሰደዱዋቸው ። « ንጉሠ ነገሥቱ ግን በራስ አሉላ መልእክት ብቻ በራስ ወልደ ሚካኤል ላይ ለመፍረድ ባለመፍ ቀዳቸው ራስ አሉላን አስጠርተው ሁሰቱንም ግራና ቀኝ አቁ መው ካከራከሩዋቸው በኋላ ራስ ወልደ ሚካኤል እንዲታሠሩ ስለ በየኑባቸው ከነልጃቸው በአባ ሰላማ ተራራ እንዲቀመጡ አዘዙ ። ራስ አሉላ ጐርደንን ከሸኙ በኋላ ዋና ዋናዎቹን የጦር አለቆች ሰብስበው ለማይቀረው ጦርነት መመ ካክር ጀመሩ ። አሉ ራስ አሉላ። ራስ አሉላ ግንየግብፅን ጦር እንቅስቃሴና ሁኔታውን የሚ ። ጎጠል አድርገው ደግሞ ራስ አሉላ ተነሠናኑ ዙ ። የግብጽ ወታደሮች ከምፅዋ ከተማ ወጥተው ያን ያህል መሬት ዐልፈው የኢትዮጵያን ግዛት ዘልቀው ገብተውቶ ምሽግ ሠርተው መሥፈራቸውን ራስ አሉላ እንዴ ስሙ መሬቱ የኢትዮ ጵያ ርስት መሆኑንና የግብጽ ወታደሮች ያስአግባብ የሠፈሩበት በመሆኑ በአስቸኳይ ለቀው እንዲወጡ ለግብጹ ተጠሪ ጸፉለት። ስለዚህ እንግሊዞች ከአጹ ዮሐንስ ቤተ መንግሥት ቀርቶ ከራስ አሉላ በር እንኳ እንዳይደርሱ ለመከላከል የፈረንሳይ መንግሥት ጥረት ጀመረ ። ከዚያ በኋላ ንግግሩ ቀጥሎ ከስምምነት ላይ ስለደረሱ ሐምሌ ቀን በኢትዮጵያ በኩል ነጉሠ ነገሥቱ ራስ አርአያ ሥላሴ ራስ ሚካኤልና ራስ አሉላ ሲገኙ በእንግ ሊዝ በኩል ደግሞ አድሚራል አከር ማዕን ቡይ ሆነው ቆጥሎ ያለውን ውል ተፈራረሙ። ራስ አሉላ ወደ ግዛታቸው ኦንዲሻገሩና በውሉ መሠረትም ሥራቸውን እንዲቀጥሉ አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ ጉልበታቸውም የተጠናከረ እንዲሆን ስላስፈለገ በራስ ሚካኤል ሥር የነበረው ከኻያ ሺህ በላይ የሚሆን ሠራዊት ተጨመረላቸው። እንዲሆንላቸው ሲሉም ቀደም ብሎ ከአድሜራል ሒዊት ር በተደረገው ስምምነት መሠረት በከረንና በአመዲብ ም ዝጉት የነበረው የግብጽ ጦር ወጥቶ ወደ ምፅዋ ሲሔድ ቕን የራስ አሉላ የጦር አበጋዝ ለነበሩት ለብላታ ገብሩ አባ ጨ እንግሊዞች አስረከቡ ውያን ቆላ አሉላ እነዚያ ምሽጐች በእጃቸው ከገቡ የምዕራባውያን ቆላ ጸጥታ ለመጠባበቅ አስተዳደራቸውን ለማስተካከልና ሕዝበዓ ለማስገበር እንደሚችሉ ተማመኑበት ። የግብጽ ወታደሮች የከረንን ምሽግ ለራስ አሉላ የጦር አበጋዝ ባሰረከቡበት ዕለት በምፅዋ የነበረው የኢጣሊያ ጦር አዛዥ ኩሌ ኔል ሳሉታ ደግሞ አረፋይሌ የሚባለውን መንደር ወታደሮቹን ልኮ አስያዘው። ስለዚህ ግብጾች ቀበሌዎቹን ከለቀቁላቸው አሉላ ራጳቿው ጦር አሥፍረው ለማስጠበቅ እንደማይቸገሩ የተረዱት እንግፏ ዞች በቀበሌው ኢጣሊያኖች ቢሠፍሩ ራስ አሉላ በዝምታ እንይ ማይመለከቱ ተረዱት። ስፋፋ ይሔድ የነበረውን የማሕዲስቶች ኃይል ለመቋቋም ሲበ ኢትዮጵያዊነታቸውን በምንም ስለምንም ላለመለወጥ ሲታገለ ከነበሩት ከበኒዓምር ጐሣዎች ምርጥ ምርጥ መርጣ ውና በቂ መሣሪያም ሰጥተው ከራሳቸው ወታደሮች ጋር ከሟ ለት ሺህ በላይ የሚሆን ጦር በምሽጉ ውስጥና አካባቢ አሠፈሩዳ ከዚያ በኋላም ብላታ ገብሩ ወደ ከሰላ እንዲዘምቱ መስከረም ቀን የመጀመሪያውን ተዋጊ ጦር አዘመቱ ግን ምሽግ ሠርቶ አጥቂም መሬት ይዞ ሲጠባበቅ የነበረው ሕዲስቶች ጦር ድል አደረገ።