Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
አልወለድም ወኪል አከፋፋይ መብራቱ መፅሐፍ መደብር ስልክ አዲስ አበባ ኢትዮጵያ ሩ ማንኛወም መብት መሆኑ በሕግ የተጠበቀ ነው ። ይህ መጽሐፍ የዛሬ ዓመት ገደማ በደንቡ ምርመራ አልፎ ታትሞ በወጣ ጊዜ ታላቅ ችግር ፈጥሮብኝ ነበር ። ነገር ግን አናጺው ጓደኛችን «ቆይ እንግፈፈው አለ ። እቸም በሐሳቡ ተስማምተን ሁለት ሁነው በያዝናቸው ሰንጤዎች ሲገፉ ሁለቱ ቁመው ይመለከቱ ነበር ። እኔ ግን ብጣም ደከም ስላ በ አልወለድም ለኝ ካንድ ድንጋይ ላይ ቁጭ ብዬ ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት ከዚህ ዘንዶ ጋር ያደረግ ሁትን ትግል በመሳቀቅ አስታውስ ነበር። አሁን ወደጫካው ውስጥ አንግፋ። ነርሱ ጓደኛችን እንደነገረን ሁሉ ። » አለ ። እወንዙ ስንደርስ ያ ሁሉ ጉንዳን አልፈን አልፈን ካስቀመጥናቸው የዘንዶ ሥጋ ቁራጮች ላይ ሰፍሮ ሰፍሮ ቋጠቅሎጸየ የተቀ መጠ ማቅ መስሎ ነበር። በየቀኑ ቁጥቋጦዎችንና ዛፎችን እየቆረጥን ለከስልነትና ለማገዶነት የሚያገለግለውን እንደ ጨት ለብቻ እየከመርን የቀረውንም ጥቂት መጠጥ ሲል በቆርቆሮ ከያዝነው ቤንዚን በመጠኑ በመጠኑ እያርከፈከፍን እያቃጠልን በጫካው መሓል ሰፊ የሆነ ገላጣ ቦታ ከማ ውጣታችን በላይ መሓል ለመሓል ሰፋኔያለ አልወለድም ጅ መንገድ አውጥተንለት ነበር። ተባዮች ርስት የነበረ ጫካ ካላዩት በቀር ሻ በቃል ለመግለጽ በሚያስቸግር ውበት አስጌ ጥነው » ከጊዜ ር በኋላማ ከመንግሥት የተበደርነውን ን ገንዘብ የተወሰነው ጊዜ ከመድረሱ በፊት ክፍለን ጨርሰን ነፃ ሰዎች ስንሆን አንድ የልጆቻችን ትምርት « ቤት አንድ ጥቂት ጸልጋዎች ያሉት ክሊኒክ ከመሥራታችን በላይ ። መድረሻ አጥ የምፍዊቼ ወደርሻ ድርጅታችን « አየጅሷድች የሚበቃ ደመወዝ እዩስጠን ል ችን ከሚማሩባቸውጮ መጻሕዓ ማብል አጥቂነትንሌብነትን እምፈጋ ፍጡር ለለዳው መጫወምአጁ አድ ርጎ ተ ተያ ንጣቁናቿን ናለሶ ጸሪሪነ ጀግንነትን ታላቅ ነገር ። የልጆቻችን እገንለቂ መኦ ጂቆ ን አንድ ጥበብን «ላ የዋን ለማልማት ሷደክም ስሽታ ይም ኣይጋ ሶበት ሲጨነቅ ሌሳው ሰቋይር ተይንዴችን እንደረዳውና እንዳዳነውሰዚህም ምክን እንዴት ወዳጆች ሊሆኑ እንደቻሉ አንድ እናቱ በልጅነቱ «። በሃይማኖት በኩልም ሁሉን የፈጠረ አም ላክ ምን ያሀል ቸርና ለሰው ከፍተኛ አእም ሮን የሰጠ መሆኑን እግዚአብሔርን ለማስደ ሰትም እንደሱ ቸር መሆንና ለሰው ይቅርና ለእንስሶችና ለአራዊት እንኳ መራራት የሚገ ባን መሆኑን እናስተምራቸው ነበር ። በጠቅላላው የድንቁርናው የስስቱ የችግሩ የበሽታው የተ ንኩሉ ዓለም ልጆቻችንን ከፋፍሎ እንዳይጫ ወትባቸው ፍጹምና ንጹሕ ትምህርት እያስ ተማርን ወደመልካም እንመራቸው ነበር ። እኛም ምንም እንኳ አንዳንዶቻችን ጥቂት ጥቂት ሰብኣዊ ጉድለት ብናሳይ ክፋትን ወንጀ ልን መመቀኛኘትን ስስትን አስወግደን አንዱ ለሌላው በማሰብ ከእውነተኛው ቅዱስ ኑሮ ልንደርስ ነበር ።
አንዳንድ ሰዎች ። ግን ተስፋ አንቁረጥ አንድ ጊዜ። ባጭሩ ለመናገር «አልወለድም»ን በጻጸፍሁ አቤ ጉበኛ ጊዜ አገሬ በጨለመ የጊዜው ሁኔታ ብቻ ። ብዙ ጸሓፊዎች በማንም አገር በማንም ሕዝብ ላይ አንድ ነገር ለመናገር ሳይፈቅዱ ሲቀሩ አንድ አገር አንድ ሕዝብ በሓሳባቸው ፈጥረው በሰው ላይ ሊደርሱ የሚችሉትን ነገ ሮችና ሰዎች ሊያደርጓቸው የሚገቧቸውን ነገ ሮች ማንንም በማይመለከት ነፃ ዓየር መግ ለጽ ከጀመሩ ብዙ ጊዜ ነው። ይህ ሁሉ ሲሆን የሰው ዘር ክፋት እንዳለ ሁኖ ወይም መልኩን እየለወጠ የሰው አኗኗር ከሰው አርቆት ይገኛል ዛ መካም በተለይም ብዙ ሰዎች የክፉ ተግባ ርን ጐጂነት እያስፋፉ በሚናገሩበት ስለ ሰው መልካም አኗኗር ስለሰላምና ፍቅር በሰ ፊውበሚያወሩበት በአሁኑጊዜነክፋትናተንኩል የበለጠ ኃይል እያገኙ ሲሄዱ ማየት ለሰው መልካም አኗኗር ያለውን ተስፋ ከማስቆረጥ ቹ የሚያደርስ ነው ። የሰውን ልጆች በፍቅር በሰላም በወንድማማ ችነት ለማኖር ችግርን መከራን « ድንቁርናን ጥላቻን ግፍን ለማስወገድ ብዙ ተደከመ የብዙ አልወለድም ሰዎች ሕይወትም ጠፋ እንጂ ዓለም ከሚፈለ ግባት መልካም ደረጃ ገና አልደረሰችም ። ል ሰዎችን በመከራ ላይ መጣልና ጀመን አኗኗር መበጥበጥ የወንድነት ሙያ ስዎችን እየዘረፉ ካስፈላጊው በላይ የሆነ ቋ አልወለድም ሀብት መሰብሰብ ባለጸግነት ሸፍጥ በርና ማታለል የፖለቲካ ችሎታዎች ለ ሌሎ የረከሱ ተግባሮች መልካም ሥራዎች የሚባሉበትን ጊዜ ሁሉም ሰው በፅፍረትና በጸጸት ሊያስታውሰው ይገባል ። ከተማዋ ልዩ ልዩቀለም ባላ ቸው ሕዝቦች ብቻጮሙሳይሆጊ ቁንጣን ራብ ስካርና ጥማት ከልክ በላይ የሆነ ድሎት በሽ አልወለድም ታና ችግር ተባብረው በሚያጠቋቸው የተለ ያዩ ሰዎች የተመላች ነበረች ። ከሚፈለገው በላይ የሆነውንና ለአብዛኛው ሕዝብ የሚበቃውን ብዙ ሀብት የያዙ ባለ ሀብቶችና የአብዛኛውን ጊዜ የዕለት ምግ ባቸውን በሕልምና በማሽተት ካልሆነ በቀር በሌላ መንገድ ለማግኘት የማይችሉ ፍጹም ደሆች ነበሩባት ። » አለች ባቀላሉ የምወለድ መስሏት ፕዥ አልወለድም «በጭራሽ አልወለድም ሀ አልሁ በጩኸት። አልወለድም «ምነው ልጄ ። » መልካም ። » «መልካም ። መልካም ። ለአንድ ሰው አልወለድም በቂና ተስማሚ ምግብ ያስፈልገዋልትላላችሁ። » አልሁት። መልካም ሰይጣን ። አልወለድም «ምነው አትመገብም ። » አልሁት ። «ሰው ነኝ » አልሁት ። » አልወለድም «አንተ ሰይጣን መሆን አለብህ ። «መልካም ። «ታዲያ የዓለምን ብዙ ጣጣ ከመቸው ድሮ አልወለድም «እንደምታየኝ ሰው ነኝ ወ አልሁት ። ድኛ አንድ ሰው ቢያንስ ቢያንስ ራሱ ሽ ንና አካባቢውን እንዲሁም የሚኖርባትን ዓለም የሚያውቅበት መጠነኛ ትምህርት ሳይኖረው እንዳይቀር ማድረግ ። ኒኛ በሃይማኖትም ሆነ በሌሎች የአማ ኙን ሰው የግል ስሜት ብቻ በሚመለከቱ መንፈሳዊ እምነቶች ላንድ ሰው ፍጹም ነፃ ነት እንዲኖረውና በነዚህ ነገሮች ምክንያት ከሰዎች ጋር ታባብሮ የመኖር መብቱ እንዳ ይነካበት ማድረግ ። ድ አልወለድም እኔም መለስሁና «ሰው በተፈጥሮ የሚ ። ይህ ልዩ ነገር ነው። እንግዲህ እግዚአብሔር በዕውቀቱ የሚያኖራ ቸውን ልዩ ልዩ ሃይማኖት የያዙ ሰዎች በል ይያች እንጥው። ሁም ስለዚህ በዚህ ባያስገድዱኝ መልካም ነው » አልሁት። አልወለድም ብ ሰውን መሬትን በመሰለ መልካም ቦታ የፈጠረ ለሕይወት መኖር ዋና ምክንያት የሆ ነውን ዓየርን ለማንኛውም ፍጡር ያለአድልዎ በሚደርስ ሁኔታ በመላው ዓለም በማያቋርጥ መሥመር የዘረጋ ወደላይም እስከ ከፍተኛ ርቀት እንዲኖር ያደረገ ሰው የፈለገውን ሁሉ እንዲያገኝ ማንኛውንም ጠቃሚ ነገር ከመ ሬት ውስጥ የፈጠረ ሰው የፈለገውን እንዲ ሠራ ከፍ ያለና ተመራማሪ አእምሮ የሰጠ ሰው እንዲረዳዳና እንዲተዛዘን ርኅራዔን ፍቐ ርን የተዘምዶና ሌሎችንም ስሜቶች ከተፈጥሮአችን የቀላቀለ ሁሉም መብቱንና ነፃነቱን ጠብቆ እንዲኖር ሲጠቁ የመቆጨት ስሜትን የፈጠረ አንዱ ሌላውን በመበደል ደስታ እንዳያገኝ በኅሊና የመወቀስን የመሳቀ ቅን በመጥፎ ሥራ የመሥጋትንና ሰላም የማ ጣትን የመቅጣትንና የመቀጣትን ስሜት የፈጠረ በጠቅላላው ተቄጥሮ የማይዘለቀውን መልካም ነገር ሁሉ የፈጠረ ቸር አምላክ ነው። »አልሁት ። «እንዴት አንድ ሰው የዕድሜውን አጋ ማሽ መሻሻል በሌለው ትንሽ ደመወዝ ያሳ አልወለድም ልፈጥዋል ። አልወለድም ። ጎረድ ይመስል የነበረው አናል የድንጋይብ ናኝ ጭቃ ኖራና ቀለም ሰው የሚያስመስለ ወግ ቀለሙን ክጥፍቶት የነበረው ተራ ሠራ ተቐ ያለቺውን የበዓል ልብሱን አጸዳድቶና አሳምሮ ለዘወትሩ ጫማ የማያደርገው ጫማ አድርጎ ባንድ ላይ እጅብ እያለ ሲመጣ በል ብሳቸው የሚመኩትን ሰዎች ክንቱነት ከማረ ጋግጡ በላይ ሰው ሰው ነው » በሜል አም ነት ለሚመቱ ሰዎች ታላቅ ደስታ ነበር ። ይህም ሲሆን ሀ አልተስማሙኝም የሚል ሰው ቀደም ጻ ብሎ በማስታወቅ የሥራ መፈለጊያ ጊዜ እዝ ዲሰጣቸው አልወለድም ለ ዶመወዛቸውን በቂ ባልሆነ ምክንያት እንዳይቆርጥባቸው ሐ በአገልግሎት ላይ በሚኖሩበት ጊዜ ሰብ አዊ ኅሊናቸው የማይቀበለው ሥቃይና መን ገላታት እንዳይደርስባቸው ማድረግ ያስፈልጋል። ኛ አንድ የሥራ ተቋራጭ ለተቋረጠው ሥራ የተመደበው ገንዘብ ታይቶ ለልዩ ልዩ አስፈላጊ ነገሮች የሚያወጣው ገንዘብ በመተ ማመኛ ወረቀት ፋክቱር ተረጋግጦ በሚያገ ኘውትርፍ መጠን ለሥራ ጓደኞቹ በቂ ደመ ወዝ እንዲከፍልና ራሱም ሊያገኝ በሚገባው መጠን ብቻ እንዲያገኝ ማድረግ ይገባል ። ተባዮች ርስት የነበረ ጫካ ካላዩት በቀር ሻ በቃል ለመግለጽ በሚያስቸግር ውበት አስጌ ጥነው » ከጊዜ ር በኋላማ ከመንግሥት የተበደርነውን ን ገንዘብ የተወሰነው ጊዜ ከመድረሱ በፊት ክፍለን ጨርሰን ነፃ ሰዎች ስንሆን አንድ የልጆቻችን ትምርት « ቤት አንድ ጥቂት ጸልጋዎች ያሉት ክሊኒክ ከመሥራታችን በላይ ።