Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convertir en PDF
  • Liste de lecture
  • Abrégé
  • Livre audio
  • Chercher
  • Télécharger
  • myzon
  • S'identifier
  • registre
English  አማርኛ  Français  العربية
Livre du jour

አለመኖር[email protected]


  • word cloud

አለመኖር-@BOOKALEM.pdf
  • Extraction Summary

ርከከበ ከሃ ከኬከ ዎቻችን ችግር የሚመነጨው በቅርብ ን ብቻ ነጡ ክብሩን ደውለሽለት አንድ ቦታ ህክምና እንዳገኝ ቢረዳኘ አለ ደስታ ረ አትቸኩል አለች ሰብለ ደስታን ለማረጋጋት በመጣር ብዙ በሸተኞች አየጠበቁኝ ነው አላት ምን። አለችው ግራ ግብቷት ዝቃ አንደውም ልተኛ ብሎ ዐይኑን ጨፈነ ሰበለ ግራ ገብቷት ሦስቱንም አየቻቸው የሆነውን ቢያብራሩሳት ብላ ክዘዘረ ትክሻዋን ሳብ ሰማድረግ ሲሞክር አትንካኝ በሚል መነጨቀችው አሷም የውቢት ተደራቢ አንደሆነች ያውቃል ምላጂን ሰብለ ክብሩ የደስታን ሁኔታ ለ በማለት የሆነውን አስረዳት ኣስረዳት አካባቢዋ ያሉ ነገሮች ሁሉ ከዐይኖቿ እየራቁ አነሱባት ዋን የቀረችና ጭውውው የሚል ድምፅ ብቻ የምትሰማ ጣለት መኖር የማትነቂበት ሀልም ነው ያሰ ታፀሳት ኔ ርጳከክከፀበ ከሃ ከከከ ታን የተወሰኑ ባለሙያዎች መጥተው በአልጋ እየገፉ ኣምቡላንሱ ወሰዱት ሰብለ በደመነፍስ እየተጎተተች ተከተለቻቸው ሌሎቹም እንዲሁ ደስታ ፈገግ እንዳለ ነው ። አለች የሞት ሞቷን ሙዚቃው አላት አሁንም በፈገግታ ሰብለና ክብሩ በአንቡላንስ ተጭነው ደስታ የባጥ የቆጡን እያቃዥ ደስታ ከተማረበት ከሰራበትናከሚሰራበት ሆስፒታል የመጨረሻው ሰው ሆኖ ተመለሰ ደስታ በዚህ ሆስፒታል ውስጥ ተማሪም አስተማሪም ዛኪምም ሆኖ ኖሮ አሁን ታማሚ ሆናኖ ገባ ፍጳክከፎበ ከሃ ር ሏክኬ ክብሩ በመጠትም ቢሆን ቀለል ብሉታል ቢያንስ ይኹ ፈላጭ ቆራጭ የሆነበት ቦታ ነው እንደምንም ብሎ ደስታን እንደሚያተርፈው ያምናል ነገሮች ግን እንደሚያስበው አልቀለሉም በሆስፒታሉ ውስጥ ምንም አልጋ ስላልነበረ ደስታ በድንገተኛ ክፍል የበሽተኛ ማመላለሻ አልጋ ላይ እንዲጋደም ሆነ ክብሩ ይህም ይሁን ብሎ በቀጥታ ቀዶ ህክምናውን ማድረግ ግን አንድም የሚረዱት ነገር አልነበረም ክበሩ ሌላ ስራ በማይሰራበት ጊዜ ሁሉ ስለ ደስታ ያስባል ደስታ ኸ እንዴት በማሽን ላይ ይኖራል ብሎ ራሱን ደጋግሞ ይጠይቃል በማሽን ለይ መኖር እውን መኖር ነው።

  • Cosine Similarity

አለ ክብሩ። አለች ውቢት። አለ ደስታ ውቢት ደነገጠችና ክብሩን አየችውትብብር በሚል መልክ ክብሩ አለቃዋ ስለሆነ ትፈራዋለች ገና አልተደፋፈሩም ነበር ክብሩ ፍርሃቷ ገባውና ለምንድነው ዐይንህን ጨፍነህ የምትሄደው አለ በጓደኛው ቀልድ ለመሳቅ በንዲህ አይነት የስስት እይታ የታየውን ዐይኔን ሌላ ነገር በማየት አላበላሽም ብዬ ነዋ አለ ደስታ ይህን ሁሉ ሲሉ ውቢት አሁንም እንደቆመች ናት ርከከ ከሃ ጳክርከከ እንዴ ፈዘን እኮ ቁጭ በይ አሳልንሽም ቁጭ በይ አላኑ ሳ። ውቢት ከጎን ያለውን ሰባራ ደኩኑ ከመቀመጫው እየተነ ወንበር ነር አየችው ደስታ ከመቅጽበት ብድግ ብሎ ነይ እዚህ ተቀመጭ አላት ወገር እየለቀቀላት ሰባራውን ወንበር አእንደተፀየፈችው አስተውላል ረ ችግር የለም አለች ውቢት የውሸቷን በመግደርደር ብይ በይ በዚህ መልክና ልስላሴ ውሸት አያምርብሽም አላት ደስታ ውቢት ቀልዱና ቁም ነገሩ ስለተቀሳቀለባት የክብሩን ዐይንዐይን ታያለች ክብሩ ምንም አንዳልተፈጠረ የቡና ሲኒውን አንስቶ ወደ አሩ ኝ ወሰደ ውቢት ቁልል። አለ ደስታ ምን አለ። አለች ውቢት በጉ ትፈልጋለች በጉጉት ክብሩ ስለ እሷ የሚያስበውን ማወቅ ርከከ ከሃ ጳክርከከ አለመኖር እና ታዲያ ምን አለበት አለ ክብሩ ለመከራከር ያህል ምንም የለበትም ይች ልጅ አሁን ጎበዝ መሆኗ ዜና ነው። አላት ደ ውቢት የምታውቀው መልስ ስታገኝ ደስ አላት ድስት ወሬ ነው አለችው ደስታ ጓደኛውን እያየ ያሳዝናል በሜል አንገቱን ነቀነቀበት ምነው። በነገር ሊያነካካት ምንም ብከብድ መቼም ያንተን ያህል አይሆንም አለው ደስታ ከአፉ ነጠቅ አድርጎ ፃፃዛ አለች ውቢት ሳታስበው ወዲያው ደግሞ ደነገጠች ክባሩን ማንም ደፍሮ እንደሰው ሲያነጋግረው እንኳን የዛ ርኪከ ከሃ ር ባገኝ ደስታዬን አልስ በብር ተቀብያለሁ ከዚህ በጎኋላ ነቴ ብፈየያው አቤቱታውን ወደኔ ማቅረብ ነው ኢፌ ርቅሬ አናት አናቱን ነው የምልልሽ አለ ደስታ ደስታ እንደፈለገ ሲናገረው ለምን እንደማይዜ ግን በባም ቀላልና ግልጽ ነዝ ሰው እንዲመ አለች ውቢት የምሯን ኮስተር ብሳ ክብሩ የጓደኛው ያውቅ ሳቁን በአፉ አዚጋጅቶ ጠበተቀ ብዙ ችሉታዎች አሉኝ ኣለ ደስታ በማሾዩ ፍ ፍ ብሎ ሳቀ ምሬን ነው በናትሆ ስለች ውቢት ም ሰክፉ አይሰጥም አለ ደስታ ክብሩ አሁኞ ኣኸምሥ አለች ውቢትም ወደ ዋ ሊፈ ላይ ሳልፍ አሁን አየ ቦ ቁጥር ይጨምራል አለ ደቦ ። ብሎ በልደቱ ቀን በሃሳብ በተመሰጠበት ሰዓት ትላንት ደህና አደር ለማለት መጥታ ያተከነችው ነርስ ነግቶባት ተመልሳለች ክፍሉን ከፍታ ገብታ ስትቆም ደስታ አላስተዋላትም እሷም ይህንኑ ተረድታ እህህ ብላ ጉሮሮዋን በማፅዳት አለሁ መጥቻለሁ ኽረ ንቃ የመሳሰሉ መልዕክቶችን ባንድ ጊዜ አስተላለፈች ደስታ ከፃሳቡ እንደመባነን ብሎ ምን አለ አባቴ ያን ቀን እንዲህ በባነነ ኖሮ ሲል አሰበ ያ ቀን ይቆጨዋል ለምን አንደሆነ ብዙም ግልጽ አይሆንለትም መወለዴን ሳላስታውሰው ስለሞተ ይሆን ብሎ በራሱ ጥያቄ የምጸት ፈገግ አሰለ ነርሷ ፈገግታውን በአፀፋ መለሰፕፐ ወይስ በመጨረሻ ማለት የፈለገውን ሳይናገር ስለቀረ አባቱ ህመማቸው ወዲያው አንደበታቸውን ስለዘጋው ሳይናገሩ በዚያው ነው የቀሩት መናገር እየቻሉ በዝምታ ኖሮ ድንገት የመናገር አቅም ቢጠፋ ያለመናገር ፀፀቱ መቼም አይጣል ነው አለ ደስታ በመቆከም ነዱ ር ልክ ር ጭንቅላቱን በመወዝወዝ መልስ ሃንች ባቱ ከ ሞት እያሰበ ሲወዘውዝ ከግራ ጠደቀኝ ርከሰ ከሃ ር ርኬከ ከሃ ር ብላ ተንተባተበች «ሁሉም ሟች ነው ብዬ እኮ ነው አላት አዎ ብላ መለሰችና ምን አይነት ወሬ ውስጥ ነው የገባሁት በሚል ስሜት ዐይኗን ወደ መሬት መለሰች ሣራ ሲገባ ወደ መሬት ማየት ይቀላል አይደል አላት ደስታ ወሬውን ሊያቀልላት በማሰብ ነርሷ ጭራሹን እየዞረባት መጣ እኔ እንጃ ለምን። አለ ክብሩ እንዴ። ነው ጥያቄው አለ ደስታ ዝብሩ ነኛ መለሰ ክብሩ እኮ እሱ እኮ ነው ችግሩ አለ ደስታ አሁንም። ይህ ይሻላል ብሉ ደስታ የክብሩንም መልስ ሳይጠብቀ ከመኪና ወርዶ ሄደ ከ አለ ክብሩ ደስታ ግን ወርዶ ፄዶ ነበር ይህ በሆነ ደቂቃ ውስጥ ክብሩ መኪናውን አዙሮ እንደተነሳ ደስታ ። ጠየቀ ክብሩ ለምን ማለት ጥሩ ነው አለ ደስታ እንዲህ መመለስ ለምዶበታል ክመህ ነው ያለህን ሁን አንተን ብንወስድ ከአቅምህ በላይ ሰርተህና ዶ ያፈራህው አለ ደስታ አም ክብሩ መለሰ በእርግጠኝነት ጨ ርከከ ከሃ ጳክርከከ ያም ሆኖ ግንብዙ ገንዘብ ሁለት መኪናና ትል እየኖርክ መሆኑን ስታስብ የሆነ ልክ ያልሆነ ነዌ ለ ዒ ይመስለኛል አለ ደስታ ከክብሩ መልስ ሲያጣ ኢ ሉከ የ ልሆን አልችልም እኔ ስለሌለኘ አለ አሁንም መና አየዜ በተወስነ መልክ ልክ ልትሆን ትችላለህ አለ ክብር ይመስለኛል ምክንያቱም በዚሁ አንተ በምትን ፈሳሰስሩ የተራቡ ህፃናት መታከሚያ ያጡ በሽ ተኞች ለነ ማንከህ ያደቀቃቸው አረጋውያንን ስታይ እንዴት ላይማ አይገርምህም እነዚህ ሁሉ ስዎች እከ ልጅ ሆነው የየራሳቸው የህይወት ታሪክ የላችጤ ወይኔ ወንድሜን ሲል ጮዝከ ክብሩ ርከቢ ከሃ ጳርከከ ደስታ ስልኩን እያወራ ወደ መስቀለኛ መንገድ ሲገባ ከመንገዱ በስተቀኝ አንድ በመንገድ ላይ ቀበቶ አያዞረ ለመሸጥ ከደንብ አስከባሪ ጋር አባሮሽ እየተጫወተ ኑሮውን ለማሸነፍ የሚሮጥ ምስኪን ዘሉ ዝበት። አለ ደስታ ምነው። ር ኣኣ ትራፊክ ፖሊስ መ የኒ ዜሸ አያወራሁ እንደነበር አትዘንጋ ያም ባይሆን ደግሞ ብ ኣ የሚገባኝን ትኩረት አልሰጠሁም ማለት ነው ለነገሩ ይሄን አጊ ላነ ሆስፒታል ስትሄድ ለልጁ የሚበጀውን አድርግለት አለ የስማ ውስጡን ሲቀጠቁጠው እየታወቀው ነከ ክብሩ በቃ ስልክ ልደውልና ሰው ልጥራልኽ እኔ ፄጄ ልጄ ኣች እንደሆነ ላጣራ አለ ክብሩ ምንም ሰው አያስፈልግም ደህና ነኝ አለ ደስታ ካልክ እሺ እኔ በኋላ አይሃለሁ መሰሰ ክብሩ ጥሩ አለ ደስታ ስማ የምሳውን ሂሳብ ሰካርድ ከፍለህ ሂድ ዘ በመቀለድ ደስታ መልሶ መቀሰድ መጀመሩን በማስተዋል ክብሩ ደስ አለው ብነፃ አያደርጉልኽም እንዴ። አለው ክብሩ። አላት። አሰ ደስታ። አለ ደስታ። አላት ደስታ ች ብላ ሰብለ ጥቃቷን ወደ ውቢት አዞረች «ን ሰማሰ ነው። አለች ሰብለ አንቺን አይደለም የፈለግኩት አላት ደስታ ሰብለ ነገሩን በስንዴ ሲጠመዝዘው አሳቃት እሱማ በምን እድሏ ነበር አለች ውቢት ምነው ችግር አለ ። ዜ ቢት ደጋገግመሽ ካልሰማሽው የሚሆን ነገር አይደሰም አለች ወ በድጋሚ ርከከ ከሃ ጳክርከከ አለመኖር ዝሮዞሮ ሰውን በቀረብን ቁጥር ልዩነታችን ስለሚጠፋ ው በአጋጣሚ መሆኑን ረስተን በተለያዩ አ የኖርን ተመሳሳይ ሕይወትና ማንነት እንዲኖ ደግሞ ለቅናት እና ለፉክክር ይዳርገናል አለ ደስታ ሴላው ከኛ ጋጣሚዎች ውስጥ ረን እንመኛለን ያ ብተለያየ አጋጣሜ ውስጥ እየኖርን ስትልስ ምን ማ ጠየቀች ሰብለ ሞጋችነቷ በግልጽ ይታያል ውነት እኮ የጊዜና ቦታ ድምር ውጤት ነው አለ ደስታ ጭራሽ አወሳሰበው አለች ውቢት ጎስኪ አንቺ ዝም በይ አለች ሰብለ የደስታን ፃሳብ ለመረዳት እየጣረች ስለሆነ ሃሳቡም አስተሳሰቧም እንዳይቋረጥ በመስጋት ሁን እኔና አናንተ የምንኖርበት ሁኔታና አውነታ የተመሰረተው በዚህ በምንኖርበት ቦታ በተከወኑ የዘመናት ታሪክ ቆይታዎች ጥርቅም ምክንያት ነው እንጂ በራሱ የራሱ አውነት የለውም የዘመናት ታሪክ እውነት ደግሞ በየዘመኑና በየቦታው የተከወነ በመሆኑ እውነቱ ለጊዜው እንጂ ለኋላውም ሆነ ለወደፊቱ ሊሆን አይችልም አይገባምም ስለዚህ አንድ ሰው ከሌላ ሰው ጋር ያለው አንድነትም ሆነ ልዩነት በዘመን አጋጣሚ የተመረጠ እንጂ በራሱ የሆነ እና የማይለወጥ አይደለም ንድ እና ብቸኛ እውነት ሰው ሆኖ መፈጠር ብቻ ነው ይህን ደግሞ የምንረዳው ሌላ ሰውን በቀረብን ጊዜ ነው ምክንያቱም ልዩነታችን አየጠፋ ስለሚፄድ የሚያሳዝነው ሁሉም ሰው የሁሉም ሰው ጓደኛ ሊሆን ስለማይችል በእሱ እና በጓደኛው መካከል የጠፋው ልዩነት በእሱና በሌላ ጓደኛው ባልሆነ ሰው መካከልም የሌለ መሆኑን ለመረዳት ያዳግተዋል ይህ የሚሆነው ደግሞ የተለየሁ ብቸኛና የተሻልኩት እኔ ብቻ ነኝ ብለን እንድናድግ ስለተደረግን ነው ስለዚህ ምን ቅርብ ጓደኛ ብንሆን ኤኤ ርኬክሰ ከሃ በርኬከ ንቀር ግን ልዩነቱ እውነት ይመስለናል አለ ዳ ማማ ሐ ይሄን በደንብ በመነጋገር መረዳት ይቻል ይሆናፌሩ ነ ኛ በትረጂወም ችግር የለውም አላት ደስታ ለምን እንዲገባኝ አትፈልግም። ውነት ነው አለች ሰብለ አምልጧት ምን ይሆን አለች ሰብለ ሰብለ ውቢት በተቀመጠቾኬኤ ሷ ላይ ማድረጉ ደስ እያላት ነው ርከከ ከሃ ክርከከ አለመኖር ሻ ፎን እያሽኮረመምካት ነው እንዴ። እንደሚያስከፍት ርግጠኛ ነበር በከባድ ከሚሰሩበት ሆ ስፒታ ል ርኪከ ከሃ ርቤ አለመኖር ስ ሁጥታ ከከበቡት ሰዎች መዛል አመራ ወደ ፊት ሲዘልቅ አስታራቂዎች ተደበሳለቁበት በቃ አሰራለት ኔ ሁም እውነቱን ነው ሁሉም ሰው እኩል ያወራል ደስታ ዞጦ ዛል ተጠግቶ ሁለቱን ሾፌሮች ለብቻ ወደዳር አወጣቸው ጮማ ቹ እርስበርስ መመካከራቸውን ቀጥለዋል ክብሩ ክናው ወጥቶ የሚሆነውን ሁሉ ሩቅ ሆኖ ይከታተላል ጥቂት ቁ ሾፌሮች እየሳቁ ተቃቅፈው ተለያዩ ደስታ ወደ ጓደኛው ከረኑ አስታራቂዎች በክርክራቸው ቀጥለውበት ነበር ጠ መኪናው ሲመሰስ ክብሩ ምን ብትላቸው ነው በናትህ እንዲህ ስብሰባውን በደቂቃ የበተንከው አለው ዋሞገም መለሰ ደስታ ጓደኛው እንደሚለምነው ያውቃል ክብሩ በመለማመጥ መልክ አየው ዖሞንም አላልኳቸውም ወሬ አተውደድ ቀጠለ ደስታ ግረ ባክህ ባክህ ክብሩ የቀልድም ቢሆን ለመነ ምንም አላልኳቸውም የደረሰው አደጋ በጣም ትንሽ ስለሆነ ትንሽ ቀለድኩ ሳቁ ፀቡን ረሱት አለ ደስታ እሱንማ አይቻለሁ ግን ምን አልካቸው። ደስታ ጠየቀ። አለ ደስታ ሕ ኮ መለሰ ክብሩ ሦን አገባህ። ት ጃሜ ግሯን ለማየት ይመስልብሃል አለው ክብሩ ከት ብሎ እየሳቀ ማሳለፍ ስላልፈለገ የውቢትን እግር በጨረፍታ ቀና ሲል ከውቢት ጋር ዐይን ለዐይን ተጋጩ ክብሩ ፊቱን ወደ ደስታ መለሰ ደስታ የሆነውን ሁሉ አስተውሎ ዝን ተመል አንተ እንደሆነ አያልቅብህም ሲል መለሰ ክብሩ ካች መሆን እንዴት ደስ ይላል መሰለህ አለው ሰውዬዮ ክብሩ ደስታ ይህን ያህል በያንዳንዱ የህይወቱ እንቅስቃሴ እንዴት ተፅዕኖ ፈጣሪ እንደሆነ መረዳት ያቅተዋል ከመጠን ያለፈ የራስ መተማመን ስላለው ይህን በጓደኛው የአስተሳሰብ ተፅዕኖ ሥር መሆንን እንደ የበታችነት አይቆጥረውም ደስታም ቢሆን የሚለውንና የሚያደርገውን ድርጊት የበላይ ነኝ ከሚል ወይም የበላይ ለመሆን ከመፈለግ በመነጩ ተነሳስቶ አይደለም ክብሩ እርግጠኛ አይደለም እንጂ ደስታ ውስጥ አንድ አይነት እውነትን ለመናገር የመፈለግ ፍጥነት አለ። አለ ክብሩ ፍሩ ሃኪም ነህ አይደል ደስታ ጠየቀ እጥራለሁ አለ ክብሩ ጀዊ መሰሰ ክብሩ በኩራት ሙገሳ ይወዳል። ክብሩ ሌላ ጥያቄ ወረወረ ፃቂ የሚባል ነገር አለ ብዬ አላምንም አለ ደስታ ለምን ታስከህ ደኛለህ በሚል ስሜት ፍራሽ አለ ክብሩ ትንሽ ያበዛህው አይመስልህም ሲል ቀጠለ ፍቆፁም ደስታ ፈርጠም ብሉ መለሰ በአቋመ እንደሚፀና ምንም አልነበረውም ይት ይሆናል። ሰዉ ከመቼው ሻዩ ዙሪያ እንደተሰዚሂ አለቻለም ምናለባትም የተወሰነው ሰው ውጭ ተሰልዩ ቶ ይሆናል እንጂ ይሄን የሚያክል አዳራሽ የሞላ ሰው ዜ አህት ወጥ ሰልፍ ይሆናል ያውፖ በሰዉ ሰልፍ ኪከ ከሃ ርቤ ነው አለ ክብሩ የደስታን ቃፀ ም ምን ችግር አለው አንቺ ተባልክ ጉ ይመስለኛል ያንሳሉ ማለትህ ነው አለ ክብሩ ጮክ ብሉ ድምጹን ከፍ ያደርጋል ደስታ ፈገግ አለ በዐይኑ ጥቂት ሴት ሃኪሞች ዐይናቸውን ወደ ሁለቱ አንዲ ውቢት ነበረች ብለህ ነው አይደል አለ አሱም በተራው ጮክ ጠፋውፅ ዘወር ሲል ከውቢት ጋር ዐይን ዞህሀ ተረጋጋ በሚል መልክ አንገቷን ቀና ናት እኮ አለ በልቡ ሰላምታ እንደመስጠት ከውቢት ጋር ያለው ግንኙነት ከቀን ወደ ቀን ዜ ጉዳይ ነው እንጂ ፍቅር እንደሚጀምሩ ርኪከ ከሃ ርቤ ሰዎች መሃል ከቃላት ውጪ የሚከናዉኒ ስነ መሰለህ አሰ ደስታ። ጠየቀ ደስታ በክ ከሃ ር መ ነው ያለው ማነው። በአጭር ዕድሜያችን ውስጥ የሚሆነው አለ ወደ ደስታ አየተመሰከተ ደስታ ፈገግ እያለ መኖር እኮ አጭርም ረጅምም ነው አሰለ ውነት ነው መለሰ ክብሩ ችግሩ አጭር መሆኑን መርሳታችን ነው ረጅም ስለሚመስለን በጊዜው መኖርን እንረሳለን አለ ደስታ ማለት የፈለገውን ክብሩ ይረዳዋል ብሎ በመገመት ግዜው ደግሞ የውቢት ነው አለ ክብሩ መዓዛንማ እኔም እኮ አስባታለሁ ግን የለችም አለ ደስታ። አሁንም ደስታ ጠየቀ ምን ብዬ ነው የምነግራት። ምን ይጨንቀኛል አሰ ደስታ እውነቱን ነው አለ ክብሩ ዋናው አንቺ መደሰትሽ ነው ብሎ እሱም ድጋፉን አሰማ ቀደም ሲል የተደሰተ ማስመሰል እንዳያቅተው ያስበውን በማስታወጠስ ርኪከ ከሃ ርቤ ን አለች ሰብለ ኮስተር ብላ «ሰራ ክብሩን እያየ ለነገሩ መውጫው ሰዓት ስለሂረለ ሂሳብ ው ተነሳ ሁለቱም ሴቶች ሰደስታ ዛላ ክብሩ ላይ አፍጥጠውበታል በዚህ ጊዜ ክብሩ እንደሚያሻው በማመን የደስታን ዐይን ተመለከተ ባውም ምንም ማድረግ ስላልፈሰገ አዝናለሁ በ የአጅ ምልክት ሰጥቶት ወጠደ አስተናጋጂ ሄደ ሂሳብ ሰመክፈል አስተናጋጂ ሂሳቡን ስትሰጠው አራት መቶ ዘጠና ብር ይላል ደስታ ክብሩን ማስመለጫ ዘዴ ተገኘ ብሉ በማሰብ የሂሳቡ ሰብለ በመመለስ ሰብሊ አራት መቶ ዘጠና ብር ነው ሺ እኔ ይኹን ያሀል ብር እንደሌለኝ ሦስታችሁም ታውቃላችሁ አለ ሰብለ ደስታ ማድረግ የፈለገው ስላልፈለገች ከቦርሳዋ ውስጥ የእ አውጥቶ አንዲከፍል ቢገባትም ጉዳዩን በቀልድ ለማለፍ ጅ ቦርሳዋን አውጥታ ሰጠችው ብር እኔ ጋር አለ አለ ክብሩ ወጠደ ኪሱ እየገባ ግድ የለም የተጠየከውን መልስ አይ የሴት ነገር ምን። ውቢት ወደ ሰብለ እየተመለከተች እንዴ። ሸሸሸሽ ከሃ ርክከ ይህውልህ ደስትሽሸ ምንም የማወራው ነገር የለም ክብሩ መርጣል እኔም እንዲሁ ሌላ ምንም ውይይት አያስ መ አለችው ሰብለ ማታ እኮ ነግሬፃለው የውቢት በእንቅልፍ የሚወጣ ነጡ ብዬ አንዳንድ ጊዜ እኔን ብትሰማ ይጠቅምፃል አለች እሺ አንቺንም እሰማለሁ አንቺንም ስለክብሩ አላነሳብሸጮ ብሉ ከአልጋው በመነሳት ልብሱን መልበስ ጀመረ ውቢት ደስትሽን ያለልብስ አይቼው ስለማላውቅ አፈርኩ አለችና ወደ ሳሎን ሄደች ውቢትና ደስታ ከሰብለ ቤት ወጥተው በእግራቸው ጥቂት ከተጓዙ በኋላ በታክሲ ተሳፍረው ወደ ውቢት ቤት አቀኑ ውቢት እቤቷ ገብታ አፍታም ሳትቆይ ልብሷን ቀየረችና ተያይዘው ወደ ስራቸው አመሩ ደስታ በመንገዱ ላይ የጠለቀ ፃሳብ ውስጥ ገብቶ መባዘን ጀመረ ማታ የሆነውን አስቦ ውቢት የተናገረቻቸውን ነገሮች ሰማስታወስ ሞከረ ከውቢት ንግግር የተረዳው አንድ ነገር ቢኖርና ከአሁኑ ከውቢት ሁኔታ ጋር የተገጣጠመበት ፃሳብ ውቢት እንደዚያ ምርር ብላ ተናገረችው አንዱም ነገር ስለራሷ እንዳልሆነ ነው ውቢት ያማረረችው ስለብዙ ሴቶች ነው ለመኖር ወንድን መጠጋት ግድ ስለሆነባቸው ሴቶች ውቢት አርግዛወልዳ ልጅ ብቻዋን ለማሳደግ የሚያበቃት የትምህርት የችሉታ የገቢና የሁኔታዎች ሁሉ መመቻቸት ስላላት ክብሩ መኖር አለመኖሩ ከሚጨምረው የዕለት ተዕለት ኑሮ ቅመም ውጪ ለመኖር የሚጎድልባት አንዳችም ነገር የለም የተሰማትና የሚቆጠቁጣት ግን የሴትነተ መጠቃት አንደሆነ ፍንትው ብሎ ዓለም የወንዶች ናት የወንዶች ሆና ግን አልተፈጠረችም ወንዶች ባፍ ሆነው ሚስትን ይገዛሉ። ሲል ጠየቀ ክብሩ። ጠየቀ ክብሩ። ቫ ራስህ ካልነገርካት በሚቀጥለው ሳምንት ስት እነግራታለሁ ብሎ ግንባሩን በእጁ እንደመጫን አለ ደስራ ይፄ ራስ ምታት አሁንም አልጠፋም አለ ክብሩ እንዳንተ ዓይነቱ በጥባጭ እያለ ራስ ምታት ብቻ መሆኑም ተመስገን ነው አለ ደስታ አይ ግን ብትታየው ጥሩ ነው እየተደጋገመ ነው እከ እንደቀልድ ስንት ጊዜ ሆነው ከስድስት ወር በላይ አለ ክብሩ ዝም ብለህ የሰው ራስ ምታት ቁጠር ኑሮህን አታበጅና ልጄ እንደሆነ ያንተው ነው አሁን ደግሞ ወስዶ የሚጥልልህ ጓደኛ የለህም አለ ደስታ በጣም አማርር እሱን አታንሳው ብዬ ነበር አለ ክብሩ ስላላነሳሁት ከአዕምሮዬ የሚጠፋ ይመስልፃል ዐይኔን ገልጩ ልጅ ባየሁ ቁጥር ፀፀት የማይለበልበኝ ይመስልፃል በህይወቴ የሰራሁትን አንድ ስህተት ላንተ ብዬነው የፈፀምኩት አለና ደስታ በቃ እንደውም አይ ቻው ብሎ የክብሩን መልስ ሳይጠብቅ ጥሎት ፄደ ጻጫስታ አንዴ ምን ሆነሃል ክብሩ ሊመልሰው ሞከረ ከደስታ ጥሎት መሄድ በላይ ግን የደስታ እንደዚህ ቶሎ ቱግ ማለትና ተቆጥቶ መሄድ የጤና ስላልመሰለው በጣም ተጨነቀ ደስታ እንዲህ ድንገት ተቆጥቶ ሲሄፄድ ይህ ሶስተኛ ጊዜው ነው ርከከ ከሃ ክርከከ አለመኖር ሩ ደስታን ጠይቆ በመመለስ ላይ ሆኖ ጓደኛው ለምን እንዲህ ሮ እንደተናገረው ማሰብ ጀመረ ምን ሆኖ ነው እንዲህ ቁጣ ቁጣ ው። አላት ዐይን ዐይኗን አየተመሰከተ አለችው መዓዛ እያሾፈች ሃገ ሲል ጠየቃት በአግራሞት ቲ ሓዳ ነው እንደዚህ ብሎ ያሾፈው አለችው እስኪ አስበው ስም ክብሩ ሲባል አለችው ገሱ በዕ በኔ ማሾፍ አይጠግብም አይደል አላት ርከከ ከሃ ክርከከ ስለሚወድህ ይመስለኛል ግን አንተ ልጅ ትፈልጋለህ እንዴ። አለ ክብሩ ደስታ ፊቱ መከራ እንዳረገዘ ያስታውቅ ነበር ክብሩ ይሄንን ፊት ደስታ ላይ ያየው እናቱ በሞቱ ጊዜ ብቻ ነበር ደስታ ክብሩን እንዳየ ራሱን አረጋግቶ ከተቀመጠበት በመነሳት ኤኤ ርከከ ከሃ ጳክርከከ መዓዚ ብሎ ከአፉ ሳያወጣው ምን ሆነች ብሉ ክብሩ ደስታን በመ ደስታ ከተነሳበት አግዳሚ ላይ ተመል ክብሩ ከዚያች ቅፅበት በኋላ ለወራ ደህና እደሪ ብሉ እስከ ቤቷ የሸኛ የቀረችው በዚያ ምሽት ነበር ዓመት ሙሉ በነጋ ቁጥር ከረጅም ቅዥት ንኩ ። ዳ ከሃ ክከ አለመኖር ልክ ነህ አለ ደስታ እራስ ምታቱን ስላስታወሰበት ትንሸ ቅር አያለው ምነው አስቀየምኩ እንዴ ዶር አለ እስረኛው ኸረ በፍጹምመለሰ ደስታ ታዲያ ምነው ዝም ብለህ ቀረኸ ሲል ጠየቀው ይ የምትላቸውን ነገሮች አስቤ እየተገረምኩ ነው አለ ደስታ ለምን። ከግቢው አንድ ጥግ ላይ ቦታ አንደምንም መስል ክፍል ነው እስረኛውን ዛፃሜትን በቀላሉ ሊፈጥር የሚችል ምና እምነት ነው ብሎ የሚያምነው ደስታ እንዲህ ካለ ቤት ውስጥ ሞም ዓይነት ሊታመን የሚችል ህክምና ይገኛል ብሎ ሰማሰብ ረ የቤቱ መድከም ለእስረኞቹ ህክምና ብቻ ሳይሆን ለሞያዎቹም የተሰጠው ትኩረት ምንኛ የወረደ መሆኑን አመልካች በርግጥ የሚያምር ህንጸም ቢሆን መልካም ህክምና ይገኝበታል ቢሆንም ግን እንዲህ በመፍረስ ላይ እያለ ፃሳቡን ከከበ ከሃ ከ የቀየረ የሚመስል ቤት ውስጥ ትርጉም ያለው ህክምና ማግኘትን ን መመኘት የዋህነት ብቻ ሳይሆን አላዋቂነትም ነጡ ደስታ ይህን እያወቀም ቢሆን እንኳን በዚህ ክፍል ውስጥ ጌ ግዴታው መሆኑን አምኗል መኖር የሚቻለው በጊዜው እና በቦታጤ ለመኖር በተዘጋጀው ብቻ ነው ብሉ ስለሚያምን ጠደ ክፍሉ ውስጥ ሲዘልቅ የህክምና ልብሱና የፊቱ ቆዳ ከቤቱ ግድግዳ እኩል የበለዙበት ባለሞያ ተቀምጦ አየ ምን ነበር አለ ባለሙያው ለሰላምታና ለመሳሰሉት የ ማለዘቢያ ዘዴዎች ጊዜም ፍላጎትም እንደሌለው በሚ ደስታ ባለሙያው በአንድ ጠገን ከዚህ ውስጥ ምናልባትም በቂና ተገቢ ስልጠና ያላገኘ ባለሙያ ሊሆን ይችላል በሚል ግምት በሌላ ወገን ደግሞ የራሱም የሙያ ግዴታ መስሎ ስለተሰማው ከጋጣሚውን ተጠቅሞ እውቀቱን ለማካፈል በማሰብ ታካሚ ጭንቀት ያስታወቅ እይታ እየሰራ በመዋሉ በማዘንና አንድ ሰው እኮ ታሞ ባለሙያ ጋር ሲቀርብ ቢያንስ ሦስት ነገሮች ያስፈሩታል አለ ባለሙያው ካቀረቀረበት አንካሳ ጠረጴዛ ቀና ብሎ ደስታን ከየት የመጣ ነው በሚል ዐይን አየው ምናልባትም ደስታ መንገድ ተሳስቶ የመጣ ሳይመስለው አልቀረም ደስታ ባለሙያው ምንም ንግግሩን አንዲቀጥል የሚያበረታታ ዓይነት ግብዣ ባያሣየውም የራሴን ዛላፊነት መወጣት አለብኝ በሚል ሞራል ንግግሩን ቀጠለ አንደኛ ምን ይሆን ያመመኝ ብሎ ይፈራል ሁለተኛ የህክምና ባለሙያው እንዴት ያስተናግደኝ ይሆን ብሎ ይሰጋል ሦስተኛ ከህመሜ እንዴት እፈወስ ይሆን ብሉ ይፈራጽ ብሎ አጭር ትምህርቱን ደመደመ ምን ነበር አለ ሞያተኛው ደስታ መጀመሪያ የተጠየቀውን ጥያቄ ያልሰማ ስለመሰለው መሙ ርኬከ ከሃ ርቤቤ ሠ አሞኝ ነበር የመጣሁት አለ ደስታ አነጋገሩንም ዚረይህንን መድሃኒት ሲያምህ ሲያምህ ሁለት ሁለት ፍሬ መ ም መድሃኒት ከመሳቢያው በማውጣት ለደስታ ካቀበለው በኋላ ነዘሪቢቶውን ወደ ደስታ በማዞር ዚህ ጋር ፊርማ ፈርም አለው ከደስታ ስም ትይዩ የፊርማ ቦታ አሳየው ደስታ የክብር ፊርማውን በመሸማቀቅ አስቀምጦ አወቀመጫውበመነሳትአመሰግናለሆ ብሎ ወጣ ሦንም አይደ አለ ባለሙያው ሁለቱም የለመዱትን ቃላት እየወሪወሩ መሆነን አላስተዋሉም ነበር ደስታ ከህክምናው መልስ ምንም እንኳን ራስ ምታቱ በህመም ማስታገሻ የማይስተካከል እንደሆነ ቢገባውም ለማንኛውም በማለት ሁለት ፍሬ ውጦ ምን ማድረግ እንዳለበት ማሰብ ጀመረ አሁን ፈርቷል በዚህ ዓይነት ህክምና ያመመው ነገር ቀላል ቢሆንም አንኳን አየቆየ ሊከፋ አንደሚችል ስለተገነዘበ በህክምናው ሁኔታ መናደድ ምንም ፋይዳ አንደማይሆንለት ያውቃል እንዴት አድርጎ የተሻለ ህክምና ሊያገኝ አንደሚችል በማሰብ ላይ እንዳለ ታራሚ ደስታ ጠየቂ መጥቷል የሚል ድምጽ እንደተለመደው ቀሰቀሰው እሺ ብሉ ወደ መጠየቂያው አመራ። አለች የሞት ሞቷን ሙዚቃው አላት አሁንም በፈገግታ ሰብለና ክብሩ በአንቡላንስ ተጭነው ደስታ የባጥ የቆጡን እያቃዥ ደስታ ከተማረበት ከሰራበትናከሚሰራበት ሆስፒታል የመጨረሻው ሰው ሆኖ ተመለሰ ደስታ በዚህ ሆስፒታል ውስጥ ተማሪም አስተማሪም ዛኪምም ሆኖ ኖሮ አሁን ታማሚ ሆናኖ ገባ ፍጳክከፎበ ከሃ ር ሏክኬ ክብሩ በመጠትም ቢሆን ቀለል ብሉታል ቢያንስ ይኹ ፈላጭ ቆራጭ የሆነበት ቦታ ነው እንደምንም ብሎ ደስታን እንደሚያተርፈው ያምናል ነገሮች ግን እንደሚያስበው አልቀለሉም በሆስፒታሉ ውስጥ ምንም አልጋ ስላልነበረ ደስታ በድንገተኛ ክፍል የበሽተኛ ማመላለሻ አልጋ ላይ እንዲጋደም ሆነ ክብሩ ይህም ይሁን ብሎ በቀጥታ ቀዶ ህክምና ሊስራለት ወደሚችል ዛኪም ደወለ ዛዚሙ ሩቅ ቦታ እንደሚገኝና በተቻለው ፍጥነት እንደሚመጣ ነገረው ስብለ መዘግየቱ ምንም አልጣማትም ከነሱ ቀድማ እዚያው ሆስፒታል ለጠበቀቻቸው ውቢት ለምን የግል ሆስፒታል አንወስደውም አለቻተ ውቢት እስረኛ ስለሆነ በግል ሊታከም አይችልም አለች ቀላል መልስ በመስጠት በዚያ ላይ የሚያስፈልገው ህክምና እንደሆነ በቀላሉ በግል ቦታ አይገኝም ብላ ጨመረችላት እና ዝም ተብሎ ነው የሜታየው። ክብሩ ከደስታ አልጋ ጋር ጠጋ ብሎ ለመቀመጥ ሞከር ርፃት ተሰማው ደስታን በአግባቡ እንኳን አቅፎ ስሞት እንደማያውቅ አሰበ በጣም ናፈቀው እንዴት አድርጎ ይመልለቤገ ደስታ ለህይወቱ ምን ያህል እንደዋለለት አሰበ መዓዛ የማያውቀው ልጅ ወቢት ኩ ስራ ጨዋታቱም ነገር ሁሉም ነገሩ ውስጥ ደስታ ነበር ዘመሩ ህይወቱን ምሉዕ እንዳደረገለት አሰበ በይ የኖረ የደስታም ህይወት የጎደለ አልነበረም እንደውም ክሱ ምቅ አለመኖርን ያልፈራ ሆኖ ታየው አላን የደስታ ቆዳ ከመቀመጫው አካባቢ ተላልጦ ከሃ ሰው አለመኖሩ ሳይቀር መኖሩን ለምን ያመሰቃቅላል ትል ነበር መልሱን አሁንም አላውቅም አንተም መጠየቅህን እንጂ ለመልሱ ቁብ አልነበረህም ደህና ሁን ወዳጄ ብሎ ከደስታ አፍንጫና አፍ ላይ የተሰካውን ማሽን መንቀል መረ የሚያደርገው ጥፋት ቢሆንም በጣም በጥንቃቄ እና በእርጋታ ነበር መሣሪያው እንደተነቀለ ደስታ ያጣጥር ጀመር በጣሩ መካከል ድንገት ዐይኑን ገለጠ ክብሩ ደስታ አተኩሮ ያየው መሰለው በሰከንዶች ውስጥ ደስታ አሸለበ ሞተ አረፈ ወደ አለመኖሩ ተሸኝኘ ክብሩ የማይፈስ እንባ አይኑን ሲወጋው ተሰማው ትክክል ማድረጉን ለአፍታም አልተጠራጠረም የደስታን ማረፍ የልብ ምት መቆጣጠሪያ መሣሪያው ሲያሰማ ተራኛ የነበሩት ነርሶች ከነበሩበት ተሯሩጠው መጡ ክብሩ ሁለት እጆቹን ወደፊት አጣምሮ ለአስር በማዘጋጀት እኔ ነኝ የነቀልኩት ብሎ ነፍስ ማጥፋቱን አመነ በዙሪያው የነበሩት ሁሉ መጮህ መሩ ክብሩ ሁሉንም አስተውሎ አያቸው ደስታ እንደሚሞት የማያውቁ ይመስሉ ነበር በጩኸቱና በግርግሩ መካከል አንደኛው የጥበቃ ሰራተኛ ወደ ክብሩ በመጠጋት ከጀርባው ጨመደደው ሌላኛው አረመኔ ብሎ በጥፊ አጮለው ለሰከንድ ያህል ጨለመበት ከዚያ በተከ ታ መዓት ይወርድበት ጀመር ታይ ዝሽ ያውቁት ነበር።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Commentaires:


memezon

Options de téléchargement | Convertir en PDF | Livre du jour

© dirzon | Conditions d'utilisation | Intimité | Sur | Services | Contact