Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ትንሽም ጊዜ ሳይሰጠው ስልኩ ጮኸ የደዋዩን ስልክ ሲመለከት ባልጠበኩት ሁኔታ ተደናበረ። የእጅ ስልኩን ጥርቅም አድርጐ በመያዝ ድምጹን ዝቅ አድርጐ ቴዎድሮስ ሀጐስ የሚለውን ካዳመጠ በኋላ በጣም ትከከል ነው። እኔ ደግሞ ከምይመሪያ ውም ለህወሓት ኢህአዴግ መልካም ስሜት ስለነበረኝ ወጋችን አንዲህ ነበር ቀ ሞልቶ በፊሰሰ የቤተሰብ ሀብት ውስጥ የምትኖረው ልጅት የምትማረው ስራ ፈልጐ ሰመቀጠር ሳይሆን እባቷን ለማስደሰት ብቻ ነው። የሆነው ግን ሌላ ነበር። ከዘህ በመነሳት የአለም እፃፍ ተቋማቱን ጥረት ውጤት አልባ አደረገው ከእለታት በአንዱ ቀን ገብረየስ ኬኛ አንዲት አፍሪካ ሀገር የሚደረግ አለም አቀፍ ስብ ላይ ይጋበዛል። አስቀድሞ እንደተገለጠው የማዳበሪያ ጉዳይ በኢትዮጵያ ውስጥ ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያ እንድምታው ከፍተኛ ነው። ይኸው ነው። ወሉ ከምሳ ግብዣው በኋላ ወደ መጣዑበት የተመለስኩት በፍጹም ብስጭት ውስጥ ነበር። ምን አልባትም ከጌጃው ዋርካ ጋር በተዴጋሚ የመገናኘት እድል ስላጋጠመው ሲሆን እንደሚችል ጠርጥሬያሰው እናም ከጥቂት ዝምታ በኋላ ገብረየስ ቤኛነ ክጨዋታ አስወጥቶ ከሚወዳት አገሩ ኢትዮጵያ ስላባረረው የኤፈርት ኩባንያዎች ለራሳቸው ዘመቻ ፀሀይ መውጣትዮ አውጀው በቢሊዮን ብሮች ሲንበሻበሹ ነበር የሆነው ሆኖ በዚህ መልኩ የእድገት ጎዳናውን አጠናከሮ የቀጠለው ጣነጩ ኢንዱስትሪያል በተሳካ መንገድ የቴከኖሎጂ ሽግግሩን እና የፋይናንሰ አቅሙን እያጎለበ ይጽሊ የተቋቋመበትን አላማ በአጭር ጊዜ እውን ለማድረግ ከውጭ ታላላቅ ኩባንያዎች በሰብ ኮንትራት የሚሰራበትን ሁኔታ ፈጥሯል። በዜና ዘገባው የመስፍን ኢንጅነሪንግ ዋና ስራ አስኪያጅ የሆነው አቶ ታጋይን ሀብተ ሐዱሽ የሚከተለውን ይገልጻል ከኤፈርት ኩባንያዎች መካከል አንዱ የሆነው መስፍን ኢንዱስትሪያል ኢንጂነሪገና ዓም የተመሰረተ ነው በወቅቱ ሰባት ሚሊዮን ብር ካፒታል ይዞ ወደ ስራ ንብቷል። ኩባንያው መገጣጠም የጀመራቸው ተሸከርካሪዎች በከባድ ተሸከርካሪዎች አምራችነቱ ከዕፀ አመት በላይ ልምድ ያለው የጀርመኑ ኤም ኤ ኤን ተሸከርካሪዎችን ገጣጥመን ማቅረባችን መስፍን ኢንጂነሪንግ ወደፊት መኪና ወደማምረት ደረጃ የሚደርስ መሆኑን ማሳያ ነው ኋ መስፍን ኢንጂነሪሞግ ወደ አዲስ የአድቁት ምዕራፍ የሚያሸጋግረው ተግባር ተሸከርካሪዎችን በመገጣጠም ለዝያ ማቅረብ መጀመሩ ነው። ስደት የኢትዮጵያውያን አጣ ፋንታ በመሆኑ በ።
ሰኒ በነገራችን ላይ አቶ መለስ በቀረፀው የኤፈርት የሠላሳ አመት ኢምፓ መ መሠረት በእቅዱ ግማሽ ከፍለጊዜ ኩባንያዎች የት መድረስ አንዳለባቸው በ አኬ አብዛኛዎቹ ፋብሪካዎች እና የንግድ ኩባንያዎች በመቶ የአገሪቱን ዝያ ርር የሚያስችል ነው አቶ መለስ ባስቀመጠው መሰረት ብዙዎቹ ፋብሪካዎች ግባቸው በመም ይገኛሉ መሶቦ ሲሚንቶ በመቶ የአገሪቷን ሲሚንቶ ገበያ እንዲቆጣጠር ተደርጓል። ጩፌ ኢንዱስትሪያል በከባድ ተሸከርካሪ ሽያጭ ከ በመቶ በላይ ሆኗል ጉና የንግድ ድርጅት ትራ ኢትዮጵያ ኢዛና የማዕድን ልማት ወደተጠበቀው ግብ እየደረሱ ነው ኢፈርትጩሚ ካፒታሊዝም የህወሓት የኢኮኖሚ ፖሊሲ ውጥን ወደ ተግባር እየተመነዘረ ነው በአንድ ወቅት መምህሬ ሜንቶሬገ የሆነው ኢኮኖሚስቱ ወዳጄ በሁለተኛው ማስታወሻ ኤፈርት ላይ አጽንኦት እንደምሠጥ ጠቆም አደረኩት መረጃውን የሠጠሁት እዛው ሳለ የሜንኗ አገልግሎት ለማግኘት በማሰብ የተቀየሠ ነበር። በመውሰድ ጉዳዩን ዘርዘር አድርጎ ወደ መመልከት እንሸጋገር በዚህ ምዕራፍ በተቻለ መጠን የተወሰኑ ቁልፍ ጉዳዮችን ለመዳሰስ እንሞከራለን አልመዳ ለምን አላማ እንደተቋቋመ በእነማን እንደተቋቋመ ለምን ልዩ ትኩረት እንደተሰጠው ፋብሪካውን ለማጠናከር ምን ስትራቴጂ እንደተቀየሰ ከንግድ ባንከ ምን ያህል ብድር አንደወሰደና የባንከ አዳው ምን እነደተደረገለት በአንድ ወቅት አልመዳ የገበያ ችግር አጋጥሞት የሞት ጉዞ ሲጀምር በእቶ መለስ የተቀረፀው አለምዳን እናድን ፕሮጀከት ምን ውጤት አንዳስገኘ እንመለኪታለነን አልመዳ ከራሱ አልፎ ሌሎች የኤፈርት ኩባንያዎች እንዲቋቋሙ የአከሲዮን ባለቤት የሚሆንበትንና አርስ በራስ የሚተሳሰርበትን ሁኔታ እንዳስሣለ። ርግጥም አቶ ገብሩ አንዳለው ተጋዳሊቶቹ ከሌሎች ጻደኞዥትው ጋር ራሳቸውን አወዳድረው ስሜት ይዘው ነበር ይህንን ቅሬታ መጋራት እንደ አንድ የታጋዮች መሪ ትከክል ሊሆን ይችላል ይገባልም ነገ ግን አቶ ገብሩ አስራት ከስሜት ወጥተው አንደ አንድ ኢትዮጵያዊ የፖለቲካ አመራር ቢመለከቱት ከአሺህ በላይ ተጋዳሊቶች በልዩ ሁኔታና ፍትሐዊ ባልሆነ መንገድ ከነፍጠኝነት ወደ ላብእደርነት ሲቀየሩ መመልከቱ ቅር ያሠኛቸው ነበር ሌላው ቀርቶ የትግል አጋራቸው የሆነው የበረከት ፓርቲ ብአዴን ሴት ተጋዳሊቶችን መቀመጫችሁን ላሱ በማለት አውላላ ሜዳ ላይ መበተኑን በተመለከተ አይናቸው ቢመዝኑት ጥሩ ነበር የብአዴን ነባር ታጋይ የሆነችው እና ጄነራል ባጫ ደበሌ ሁለት ልጅ አሳቅፏት ቀበሌ በሰጣት ቆርቆር ቤት የምሩ እሜይቱ ቢመለከት ሚዛናዊ ይሆን ነበር። ከሁሉም በላይ የትግራይ ከልልን ፕኢንዱስ ረፁነ ለማድረግ አልመዳ ጨርቃጨርቅ የሔደበት ርቀት እንደ ቀድሞ ህወሓት አው የሚያኮራቸው መሆን ይገባው ነበር በዛ ላይ የአልመዳ የደሞዝ ስኬል በኢትዮጵያ ውስቱ የማኒፋከቸሪንግ ኢንዱስትሪዎች በእጥፍ የሚጨምር መሆኑን ለሚያውቁ ሠዎች የአቶ መክ የአዞ አሊያም ከጀርባው ሌላ ማነሳሳት እንዳለው መገመት አያቅተውም የትዕምት ዋና ስራ አስፈጻሚ የሆነችው ወሮ አዜም መስፍን በአንድ ወቅት ከኢትዮጵ ቴሌቪዥን ጋር ባደረችው ቃለመጠይቅ በአልመዳ ጨርቃጨርትና ልብስ ስፌት ፋብሪካ በቋሚኑ ሺህ አንዲሁም በተዕያዩ የኢትዮጵያ ከፍል በሽያጭ የተሰማሩ ተጋዳሊቶቹ ከነዕሺህ በላሂ መሆናቸውን ይፋ አድርጋለች። አቶ መለስ አልመዳ ጨርቃጨርቅ ልብስ ስፌት ፋብሪካ ልዩ ትኩረት የሰጠበቾ ምከንያት ከሌሎች የትዕምት ኩባንያዎች ጋር ተመጋግቦ የማደግ እድሉ ከፍተኛ ሰለሆነ ነው አለመዳ በአንድ ቦኩል በግብርና ሜካናይዜሽን ላይ እንዲሰማራ ከተደረገው ህይወት ሜካናይዜሽን እንደጥጥ ያሱ የአልባሳት ግብዓቶች ይገዘል። በዚህ ውሳኔ መሰረት በነሃሴ ወር በተካሄዴ ስብሰባ የአልመዳ አከሲዮን ባለቤቶች የሆኑት እነ ተጋዳሊት የውብማር ታጋይ ፀጋብርሃን ግዴይ ሃይሌ እና ፍሰሃ መአሲ የነበራቸውን ሼር ለ ትዕምት በስጦታ መልከ እንዲሰጡ ተዱረ በኢያንጻንዳቸው ስም አየር ላይ የነበረው ሚሊዮን ብር በተሰናዳ የወረቀት ፊርማ ተንከረባቡዮ ለትዕምት ተሸጋገረ የአልመዳ እከሲዮን ባለቤቶችም ከግለሰብ ተቀይረው ትዕምት ኣና ኩባንያዎቹ እንዲሆኑ ተደረገ በመሆን ትዕምት አጠቃላይ ድርሻውን ን በማድረግ የተቀረውን ለጉና ህ ግዜ ሼባ የቆዳ ፋብሪካ እና ታጋይ አባዲ ዘሙ እንዲከፋፈል ተደረገ መጨ ሰንጠረዥ ቁጥር የለአከሲዮን ሸግግር ከተደረገ በኋላ ለልመዳ ጨርቃጨርቅ ለከሲዮን ባለቤቶቹ እለከጨቭ በነገራችን ላይ አልመዳ ሲቋቋም የነበሩ ታጋዮች የእከሲዮን መጠንአልመዳ ከንግድ ባንከ የተበረደውን ብድርና የመጨረሻውን የአከሲዮን ባለቤቶች ድጽ በተመሰከተ መሰረቃዊ የሂሳብ ስሌት ለሰራ ሰው በቀላሉ አንድ ር መመለከት ይቸላለ ይኸውም ቀድሞ ባለቤቶቹ የነበሩ ታጋዮች አከሰዮን መጠን ድምር ውጤት በዐ ሚሊዮን ብር እና መጨረሻ ላይ ባለቤት የሆኑት ትዕምቅ ጉና ህይወት ሼባ እና ለባዲ አከሲዮን ድምር ውጤት ሚልዮን ብዐ ሃ ዚፍጻ። ለምሳሌ ያህል አልመዳ የተሰፉ ልብሶቸ ፋብሪካ የተመሰረተበት ሺህ ብር በመሉ በአልመዳ ጨርቃጨርቅ የተሸፈነ ነው ከዚህም በተጨማሪ በህይወት የእርሻ ጥ ሺህ ብር በአፍሪካ ኢንሹራንስ አክሲዮን ማህበር ሚሊዮን ብር ህ ብር በጉና የንግድ ስራዎች ድርጅት ሺህ ብር ሺህ ብር ሼር በመግዛት ኩባንያዎቹ እንዲመሰረቱ አድርጓሷ«። በመሆኑም አልመዳ የኢትዮጵያ ንግድ ባንከ በወሰደው ገንዘብ የትፅዕምት ቦርድ ሊቀመንበር ለሆኑት አቶ መለስ ለወጠነው ስትራቴጂያዊ ኢንዱስትሪዎች የማቋቋም አላማ ከፍተኛ አስተዋጽዖ አድርጓል። አልመዳ አከሲዮን በማዋጣት የመሠረታቸው የኤፈርት ኢንዱስትሪዎች የገሣድና አገልግሎት ተቋማት በዚህ ምዕራፍ መጨረሻ ቀርበዋል በአጭሩ ሓክናይዜሽን ውስ በሸባ የቆዳ ፋብሪካ አከሲዮን ማህበር ሺ በአዲስ ኢንጂነሪንግ ኮንሰልታንሲ ኢማ በዚህ መልኩ የተደራጀው አልመዳ ጨርቃጨርቅ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንከ ባገኘው ገንዘብ በመስፋፋቱ ምክንያት ከራሱ አልፎ ለጨርቃጨርቅ ምርት ግብዓት የሚሆኑ ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን የሚተኩ ኢንዱስትሪዎች በትግራይ አንዲያብቡ አድርጓል በተለይም ጨርቅና ልብስ ስፈት የሚያስፈልጉ ኬሚካሎችና ሌሎች ግብዓቶች የሚያመርቱ ኢንዱስትሪዎች አገዲስፋፉ አድርጓል። አቶ መለስ አልመዳ ጨርቓጨርቅ ላይ ትኩረት እንዲሰጠው የፈሰዝነት ለላኛዬፌ ለትዕምት ድርጅቶች የውጭ ምንዛሪ የሚያስገኝ ዘርፍ እንደሆነ በማስላቱ ነበር። ክጣኳ ማምረት ላይ የተሰማሩት ሌሎች የትዕምት ኩባንያዎች ለአልመዳ ልዩ ትኩረት እንዲሰጡ እቅጣጫ ይቀመጣል ለዚህ ጥሩ ምሳሌ የሚሆነው ብሩክ ኬሚካል የተባለው የኤፈርት ኩባንያ ነው ብሩከ ኬሚካል ሲመሠረት አልመዳ ጨርቃጨርቅ የኣክሲዮን ባለቤትዢነ በሰንጠረዥ ቁጥር ን እንደተመለከተው ብሩክ ኬሚካልን ሰማቋቋም ሺህ ብር ያዋጣው አልመዳ ጨርቃጨርቅ ነው። ወታደሮቹም በቀጥታ ከመከላከያ የሚወስዱበትን ሁኔታ በማስቀረት ሆዚለሰብ ደረጃ ከአልመዳ ጨርቃጨርቅ የሚገዘብት ሁኔታ ተመቻቸ ሰራዊቱ በስድስት ወር ዕድ ሂዜ ሬንጀር ሸሚዝ አንሶላ ብርድልብስ መግዛት እንደሚኖርበት መመሪያ አንዲወጣ ጣው በጀት መሰረት ለግማሽ አመት የሚያስፈልገው ሐኮ የሎጂስቲከስ ዋና መምሪያ ባወ ዘናዋል ሰራዊት ገንዘብ ብር ለሬንጀር ግዢ ብቻ ብዕ እንዲመደብ ተደረገ ዞዞዮ አገሶላ ብርድልብስና በዚህ እርምጃ መሰረት አልመዳ ጨርቃጨርቅ ክዐሺህ በላይ ለሆኑት የመከላከያ አባላት የሚቀርበው ሱጂስቲክስ ከፌዴራል መንግስቱ ከ ሚሊዮን ብር ያህል በተዘዋዋሪ እንዲወስድ ተደረገ። አልመዳ ጨርቃጨርቅ ልብስ ስፌቸ ፋብሪካ ካላይ በተጠቀሠው መልኩ ያግበሰበሰውን ሃብት ለተጨማሪ ማስፋፊያ ስራ አውሎታል በማቅለም በማዳወርና በስፌት የተቃናጁ ስራዎች በኢትዮጵየ ብቸኛ ፋብሪካ የሆነው አልመዳ የምርት መጠኑን በአምስት እጥፍ በማሳደማ በ ቢሊዮን ብር የጀመረውን የማስፋፊያ ስራ በማጠናቀቅ ላይ ይገኛል። መ መሠ ከ መመ ለሰመፃ ጨርሓጪርረቃ ገፃዐዐዐ መ ዐዐዐዐዐ ሰንጠረዥ ቁፕር የህይወት ሜካናይዜሽን አክሲዮን ባለቤቶች የአልመዳን ምርት ገቢያ አውጥቶ የሚሸጥለት ጉና ኢንተርፕራይዝ ውስጥ አልመዳ አለ በዚህም ሳይወሰን የጉና ክፋይ የነበረው ጉና ቡና ኢንተርፕራይዝ ውስጥ አልመዳ ከፍተኛ ሼር አለው። የኤፈርት ንብረት በሆነው አፍሪካ ኢንሹራንስ ውስጥ ትልቅ አከሲዮን ካላቸው መካከል አንዱ አልመዳ ሆኗኳል ለማንኛውም አልመዳ ጨርቃጨርቅ የእከሲዮን ባለቤቶች ከሆነባቸው የኤፈርት ድርጅቶች ውስጥ ጥቂቶችን ወደ መመልከት እንሸጋዢ። ስለ ኤፈርት ማውራት ኢነ ኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ማውራት ስለሆነ ስለ ኤፈርት መፃፍ ስለ ህወሓት የደም ስር መጭ ስለሆነ ስለ ህወሓት መናገር ስለ ኢትዮጵያ መናገር ስለሆነ ዞዝ አልመዳና አዲስ ኢንጅነሪጉግ ኩንሰልታንሲ ኢማ የአንድ አክሲዮን ዋጋ ጠቅላላ የአከሲዮን ዋጋ ሰንጠረዥ ቁጥር የአዲሰ ኢንጂነሪንግ ኮንሰልታንሲ አማ አከሲዮን ባለቤቶች አልመዳ ጨርቃጨርቅ የአከሲዮን ባለቤት ከሆነባችው የኤፈርት ኩባንያዎች አንዱ አዲስ ኢንጂነሪገግ ኮንሰልተንሲ ነው። አርከበ አቁባይ የአዲስ አበባ ምድብ ከንቲባ የሰራና ከተማ ልማት የበላይ ሀላፊና የጠቅላይ ሚነስትሩ የከተማ ልማት አማካሪ ሲሆን እንዲያሳካ ከተቀመጠለት ዋና ዋና ስራዎች አንዱ የህንጻ ንባታ የማጣከሩን ስራ በኤፈርት ሞኖፖሊ የሚገባበትን ሁኔታ መፍጠር ነው ይህ የፈረንጅ ለም እነደማለብ የሚቅቆጠር የሰራ መስከ ሊሳካ የሚችለው እንደ አዲስ አበባ እና ፌደራል ስራና ከተማ ልማት ሚነስቴርን ያሉ ተቋማት በህወሐት ቁጥጥር ስር ማዋል ከተቻለ ብቻ ነው ሻ የቻ በእ ሰጠውን የኤፈርት ተልእኮ ለመፈፀም በርካታ ታወሻ እንደተገለጠው የአዲስ አበባ መሬት አስተዳደር ከጥማሽ ቢሊዮን ብር በላይ እንዲያጣ ማድረጉን መረች ማረ አስገዶም ወደ ስራ እንዲመለስ በዚህ ዙሪያ የተ አጠበ ኦቁባይ ነው ከዛ አዳዲስ የህወሓት ባሰሀ ዘበት ሁኔታ ተፉጦ ። እርግጥም ለገበሬው ማዳበሪያ ማጭድና ዶማ የመሳሰሉ የእርሻ ግብአቶች ለመላው ኢትዮጵያ የሚያቀርብ ሰው ልጃቸው መሆኑ የሚያኮራ ነው የጌጃ አዛውንቶች ለልጆቻቸውና የልጅ ልጆቻቸው እንድ እነሱ ያሳደጉት ሰው ከእንዲት የደሃ ሳሎን የማታከል ክፍል አንድ ጠረጴዛና ወንበር ተነስቶ በግል ጥረት የበ ኩባንጨ መሆኑ እንደ ሰኬት ማስተማሪያ ሲያቀርቡ የልብ ሙላት እየተሰማቸጨ ነው ማዊ ባለቢኑ በ ከወል ጸንደ መናር ባለመቻሱ ምከገያት አንከስት እየታደነ እንዲከስም መደረጉ ድፍን ለጌጃ ህዝብ የእግር እሳት መሆኑ አል ቀረ ደ አፍ ህዝብ ራዕይ የሌላቸው ህወሓቶች እነሱ የከፈቷቸው የንግድ ድርጅቶች አንዲፋሩ ቆጫል ሀዝቡ ህም ገብረየስ ቤኛ ሰም ገረንቼል ኪሮስ ቢሆን ኖሮ ይሄን ያህል መከራ አይደርስበ የሚናገረው ውሳኔው በዘር ላይ የተሞረኮዘ እና ፖለቲካዊ ስለሆነ መሆኑ የሚያ አውነትም በገብረየስ ኬኛ ላይ የተሰራው የኢኮኖሚ ሻጥር ከአኣቀሸ ወዲህ ለዘመናት በምሬት የሚታወስ ነው ጋ ክለዛውንቱ ኢትዮጵያዊ ገብረየስ ቤኛ ጋር ከነበረኝ ቆይታ እንደተረዳሁት ታሪኩነ በመጽሐፍ መልከ እያዘጋጀ መሆኑ ነው ይህ ለትውልድ ማስተማሪያ እንደሚሆን የምጠብቀው መጽሐፍ በርካታ ቁም ነገሮችን እንደሚዳስስ ተስፋ አደርጋለሁ በዚህም ምከንያት ከአዛውንቱ ጋር የነበረኝ ቆይታ ራሱን በቻለ መድብል ልዳስሰው የነበረኝን ፍላጎት አንድተወው አድርጎኛልኔ ባይሆን ኖሮ ቀዳማዊ ኃይለስላሴ እኛ ከትልቅ ሠው ከመወለድ ይልቅ ከሰራ መወለድ የምንለውን የፈጸምክ ነህ በማለት ገብረየስ ቤኛን የተናገሩት ራሱን የቻለ ምዕራፍ ይሆን ነበር እዛው ሳለ የንጉሱ ስርዓት እና ብሔራዊ ከበርቴው የነበራቸውን ተዛምዶ በሠፊው እመለከት ነበር ባይሆን ኖሮ ከሻንቆ ወደ ፈይሳ ከፈይሳ ወደ ገብረየስ የሚል የሰም ለውጥ እገዴት አንዳደረገ እመለከተው ነበር። በከፍተኛ የንግድ ስራ ላይ የተሰማራው ጉና ትሬዲንግ ሀውስሰ በነሐሴ ዓም ላይ በድጋሚ መልሶ በመዋቀር ጉና ቡና ኢንተርፕራይዝ እና ጉና የንግድ ስራዎች ድርጅት ኢማ በሚሉ እንዲደራጅ ተደረገ። አልመዳ ጨርቃጨርቅ ትራንስ ኢትዮጵያ ምሶበ የህንጻ መሳሪያዎች ማምረቻ እና ሽማግሌው ስብሃት ነጋ የአከሲዮኑ ባለቤቶች ሆኑ የአከሲዮን መጠናቸውም በሰንጠረዥ ነ እንደሚታየው ሆነ ጉና ትሬዲንግ ሃውስ ሰንጠረዥ ቁጥር የጉና ትሬዲንግ ሀውሱ አከሲዮን ባለቤቶች ሰንጠረዥ ቁጥር የጉና ቡና ኢንተርፕራይዝ አክሲዮን ባለቤቶች ገና የገጥግድ ስራዎች ድርጅት ኢማ ፓ ሰንጠረዥ ቁጥር የትና የነግድ ስራዎች ድርጅት ኢማ አከሲዮን ባለቤቶች ሰበ ከሆነ ስለ ጉና ትሬዲንግ ያለኝ ግንዛቤ በፓርቲ ጽቤት ተመድቤ ከሰራሁት ይለም የአጋጣሚ ነገር ሆኖ የኢፈርት ማርኬተንግ ዴረከተር በኋላ ላይ የዮና ሇ ጋታ ኤ መሪ ኳዢ። ፖ በጎ ለለኪ ማህበር ዩኮዕፔላ ወደ አተይ ታደለ ስመላለስ በሦስተኛ ደረጃ የታዘብኩት ነገር ከኤፈርት ኩባንያዎች ውስጥ ከተቋቋመ እለት አንስቶ ከፍተኛ ትርፍ እና የውጭ ምንዛሪ የሚያስገኘው ጉና የንግድ ስራዎች ድርጅት ነው ከኢትዮጵያ ቡና የቅባት እህሎች የሆኑትን ሰሊጥ ሱፍና ኑግ የመሳሰሉትን የግብርና ምርቶች ወደ ውጭ ይልካል። ወደ ውጭ ከሚላኩ ምርቶች ቀዳሚውን የሚይዘው ቡና በመሁኑ ለብቻው ጉና ቡና ኢንተርፕራይዝ የሚል ኩባንያ እንዲቋቋምለት ተደርጓል የዚህ ኢንተርፕራይዝ የአከሲዮን ባለቤቶችም ራሱ ጉና ንግድ ስራዎች ድርጅት አልመዳ ጨርቃጨርቅ ትራንስ ኢትዮጵያ መሶቦ የህንፃ መሳሪያዎች ማምረቻ እና ሽማግሌው ስብሃት ነጋ ናቸው በሌላ አነጋገር ቀደም ባለው ከፍል በአልመዳ እንዳየነው ሁሉ ትራንስ እና መሶቦ የቡና ገበያ ጉዳይ ከሚያሳስባቸው የኤፈርት ኩባንያዎች አንዱ ሆነዋል። በ ርሸ ከኢትዮጵያ የውጭ ንግድ ከ በመቶ በላይ የሚሸፍነውን ቡና ኤክስፖርት ማድረግ እንደሚያወጣ የተገነዘበው ኤፈርት የቡና ንግዱን በህገወጥ መልኩ ከሚያከናውኑ ድርጅቶች ግንባር ቀደም ነው። መለስ ባወ በተመሳሳይ መንገድ ጉና የኤፈርት ኩባንያ አካል የሆነውና በትራንስፖርት ዘርፍ የሚሰተፈው ትራንስ ኢትዮጵያ ሼር ባለቤት ነው ጉና ከትራንስ ባለቤቶች አንዱ በመሆኑ በትራንስፖርቱ ዘርፍ የሚኖረው ሲነርጂ በተሟላ መንገድ እንዲተገበር ያደርገዋል ለዚህ እገላለጥ እንድ ምሳሌ ብንወስድ ጉና ማዳበሪያ ከውጭ ለማስመጣት ማዳበሪያውን ወደብ ላይ ያራግፋል ከወደብ ላይ የትራንስ ኢትዮጵያ የጭነት መኪኖች ወደ ገበሬው አቅራቢያ ለምሳሌ ሰቲት ሁመራ ይወስዳሉ። ግሳቃኖ ሀፀሁ ሊያደራሆ ዕርዓን ሐመረዖሮ ደሚዘሰራ ሃጸሮኗ ስምራያ ጋሮ ሃይ ያገዳመዱም ዲኮኖሚስ ለነዕ ሩመንቶ ስፇነ ፅይታር ኗታር ዐጃዕ ግቦፕ ለትም የቃም ዲታ ምጋውይም ላና ባው ሐሪ ባላኦጎ ይሙታወንፊሰ ሌድባር ሃጸመቻ ም በተጨማሪ ጉና የኤፈርት ኩባንያ የሆነው ተሰፋ የእንስሣት ህብት ማዘበሽ ባለቤት ነው ተስፋ የእንሣት ሀብት ልማት ድርጅት የተቋቋመው ህዉኣፋ የኔ ጫከ አድርጌያለሁ በማለት ከመንግስታዊ ካፒታሊዝም ወቂ ፓርቲመር ካፒታሊጊ በተደረገበት ዓም ላይ ነው በመጀመሪያው የምስ ሾቱ የተደረጉት እምስት የህወሓት ነባር ታጋዮች ነበሩ ታጋዮቹ ሮማን ዝስልሴ ሺቫሬ ጨሬ ተከለሃይማኖት ምህረት ወሚካኤል እና መኮንን ተስፋሁን ሲሆኑ እያንዳንዳቸር ኪዒ የተባለው ገንዘብ ሚሊዮን ብር ያህል ነበር በ ዓም ፓርቲ መር ካፒታሊዝኤ ታጋዮቹ በስማቸው የተቀመጠው ገንዘብና የአከሲዮን ድርሻ ለጉና ህይወት ሸቢ የቆዳ እና ትዕምት በስጦታ መልኩ እንዲሰጡ ተደረገ ተሰፋ የእንሣት ሀብት ልማት በተጠናከረ ኳህ የከብት ማደለብና መሸጥ የስጋና የወተት ውጤቶች በማምረት ለሀገር ውስጥና ለውፍ ዘሕ የድርጅቱ አክሲዮን ባለቤት የሆነው ጉና የጅምላና ችርቻሮ ንግዱን ተረከቦ መስራት ቻለሬ የጉና አክሲዮን ባለቤትነት በዚህ ብቻ አያበቃም የኤፈርት ኩባንያ አካል ከስፁ አዲግራት መድሐኒት ፋብሪካ ባለቤቶች ከሆኑት ትዕምትነ ትራንስ ኢትዮጵያና አዚ ኢንተርናሽናል ውስጥ ጉና የንግድ ስራዎች ድርጅት ይገኝበታል። በአንድ በኩል ከአስር ሺህ በላይ ሱቆችን በመከፈት የኤፈርት ምርቶችን ሼባ አልመዳ መሶበ ኢዛና ወርቅ በመንደርና ቀበሌ ደረጃ መሸጥ የሚችሉበት ሁኔታ ደፈጥርላቸዋል። በሌላ በኩሷ የችርቻሮ ሱቆቹ ህብረተሰበ በህውሓት አገዛዝ ላይ ፈኒ ሮሇ ና ፍ መቃ ፆ እፒ የሚያነሳውን ቅሬታ እና ዝንባሌ ለመመልከት ያግዛሉ ሱቆቹ በሣልጽ አካቡፌ በመሆኑ የመረጃ እና ስለላ ስራ ለማከናወን አመቺዎች ናቸው ባቢዎቹ የኒ ይህ በዋና ዋና ከተሞች የሚከፈት ሲሆን በተቋም ደረጃ ልዩ ት ከእነዚህ ተቋማት ውሰጥ የትላልቅ ሆቴል መለስተኛ ሱቶች በተለ ያዩ ሱቆችና የንግድ መደብሮች በቅድሚያ የሚጠቀሱ ናቸው በተለይ ውስጥ ያሉ ሱቆችና መዝናኛዎች ልዩ ትኩረት ተሰጥቷቸዋል ኩረት የተሰጣቸኤ ተቋማት ውስጥ ያዙ ከሌ ዜ ከአየር መንገዱና ኤርፖርቶች ድርጅት አንፃር ያለውን ሁኔታ ስመለከት በአገድ አና የኢህአዴግ ቢሮ ስራ ባልደረባዬ የነበረው ኃጋዬ ሐይለማርያም ያጠናነው ጥናጉ አይረሳ በጥናታችን መጨረሻ ላይ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የማነውሦ የሚል ጥያቄም አዝዬፅ እድርጎናል። አውነቱ ይህ ነው የኤፈርት ኩባንያ አንድ አካል የሆነው ሜጋ ኪነጥበባት ማዕከል የአቶ መለስ መንግስት መቀመጫ የሆነቸው አዲስ አበባ ውስጥ ቁጭ ብሎ ለስምንት አመታት ገቢውን አያሳውቅም ትርፍ አግኝቶ እያለ ከስሬያለው እያለ ሪፓርት ያደርጋል ከህዝቡ ላይ የተጨማሪ እሴት ታከስ ሰብስቦ ለራሱ ይወስዳል። እንግዲህ ኤፈርትን የመሳሰሉ ኩባንያዎች የሚፈጽሙት ወንጀል ይህን ይመስላል በተቃራኒው አቶ መለስ ጽፎ ባስነበበንና ባሰለጠነን መጽሀፍ ውስጥ ኤፈርትን የመሳሰሱ የፓርቲ ኩባንያዎች ከማንም በላይ ህግ እንደሚያከብሩ ከመንግስት ቅንጣት ያህል ገንዘብ እንዳልወሰዱ እንደሚከተለው ይነግረናል እነዚህ ተቋማት በትጥቅ ትግሉ ወቅት በተገኘ ገንዘብና ንብረት የተቋቋሙ ናቸው ወይም የወሰዱት ቅንጣት ሳንቲም የለም ወደፊትም ኣይኖርም እነዚህ ከመንግስት ያገኙት ተቋማት ሲመሰረቱ ጀምሮ ከማንኛውም የግል ኩባንያ በላይ ህግና መመረ አከብረው መሄድ እንዳለባቸውና ልዩ ድጋፍ ሊጠይቁም ሆነ ሊቀበሉ እንደማይገባቸው ያውታሉ ስራቸውም በዚህ የሚመራና ከማንኛውም ተቋም በላይ በዚህ ተመርተው የሚሄዱ ናቸው እንግዲህ አቶ መለስ ያለ እንዳች አፍረት በመጽሐፍ መል የሚጹሬጨ የተጠቀሰውን ነው። በዜና ዘገባው የመስፍን ኢንጅነሪንግ ዋና ስራ አስኪያጅ የሆነው አቶ ታጋይን ሀብተ ሐዱሽ የሚከተለውን ይገልጻል ከኤፈርት ኩባንያዎች መካከል አንዱ የሆነው መስፍን ኢንዱስትሪያል ኢንጂነሪገና ዓም የተመሰረተ ነው በወቅቱ ሰባት ሚሊዮን ብር ካፒታል ይዞ ወደ ስራ ንብቷል።