Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ለመሆኑ መፃኢ እድሏ ምንድን ነው።
በመሆኑም ቋንቋን በተመለከተ በአማርኛ ምትከ ኦሮምኛን ብሄራዊ የሥራ ቋንቋ ማድረግ የግዕዝ ወይም የኢትዮፒከ ፊደልን በላቲን ፊ ደል እንዲተካ ማድረግ ኦርቶዶከስ ከርስትናን በኘሮቲስታንት ልዩ ልዩ ቅራንጫፎች እንዲ ቦረቦር አድርጎ መተካት ዘውድን በተመለከተ ከሌሎች የኢትዮጵያ ዘውዳዊ መንግሥት ተቀናቃኞች ጋር ተባብሮ በመዋጋት ማስወገድ የሚሉ አመለካከቶችን በማራመድ ተጠነሰሰ ኛ የአማርኛ ቋንቋ የተፈጠረው አማራ የሚባለው ማህበረሰብ በዚህ መጠሪያው ከመታወቁ በፊት ነው በዚህ ጉዳይ ላይ ይህ ፀሐፊ እያዘጋጀ ያለውን ፅሑፍ በተከታይ የሚያወጣ መሆኑ እንደተጠበቀ ሆኖ ለጊዜው ከዚያው በተቀነጨበ መልኩ የሚከተለውን ማለት ይቻላል በአክሱም ዘመን የአማራ ምድር በመባል ይታወቅ የነበረው አካባቢ አሁን የአማራ ማህበረሰብ ከሚኖርበት አካባቢ በእጅጉ ባነሰ አማራ ሳይንት በሚባል በአሁኑ ሰሜን ምስራቅ ወሎወይም በዘመኑ አጠራር አንጎት ይባል በነበረው ሰፊ የአከሱም ግዛት ውስጥ በምትገኝ በአሁኑ አስተዳደራዊ አከፋፈል ከአንድ ዞን ያልዘለለ ስፋት በነበረው አካባቢ ነው ኛ የአማርኛ ቋንቋ እንዴት ሊፈጠር እንደቻለ አንድ በዚህ ርእስ ላይ ምርምር ያካሄደ ፀሐፊ ሲገልፅ አፈጣጠሩን ከአከሱም ሠራዊት አገነባብ ጋር ያያይዘዋል የአከሱም ሠራዊት አገነባብ ዘመቻ አፈፃፀምና ከተሸናፊ ህዝቦች ጋር በነበረው ግንኙነት የመነጨ ነው ሠራዊቱ በአብዛኛው አ ገው ሁኖ በውስጡ ቤጃ ቤ ጃ ምድር በጌምድር ቅንፍ የተጨመረ አጋዝያንን እንዲሁም የተለያዩ ነገዶችን ያካተተ ነበር ከአሞ አካባቢና ከአባይ አልፈው ከመጡ በባርነትና ባሽከርነት ጭምር የሚያገለግሉ ሰዎችን የያዘ ስለነበር የቋንቋዎች ምስቅልቅልነት እንደነበረበት መገመት አያዳግትም በዚህም ምከንያት የአከሱም ንጉሠነገሥት ከሠራዊቱ ጋር ይግባባበት የነበረው ቤተክርስቲያንም ትገለገልበት የ ነ በረውን የግዕዝ ቋንቋ በዝቅተኛ እርከን ላይ የነበሩ የሠራዊት አካላት በጉራማይሌ መልኩ ከራሳቸው የትውልድ ቋንቋዎች ጋር አየቀላቀሉ ሲጠቀሙ እንደነበር መገመት ይቻላል ይህ ሁኔታ ለብዙ መቶ ዓመታት ቆይቶ የግዕዝ ቋንቋ ከአገው ቋንቋ ቃላትና አሰካከ ጋር አየተዋሃደ በሠራዊቱ መሃል ብሎም ሠራዊቱ በየሰፈረበት የየአካባቢው ኗሪ ህዝብ ውስጥ እየሰረፀ ሄደ ኛ ስለ አማሪኛ ቋንቋ የጥንት አመጣጥ ምርምር ያካሄዱ ሊቃውንት በፅሑፍ ትተውልን እንዳለፉት የአማርኛ ቋንቋ የተከሰተው በአከሱም ስርዎ መንግሥት የመጨረሻዎቹ ነገሥታት ዘመን እንደሆነ ሲጀመርም የአንድ ማህበረሰብ ወይም የነገድ ቋንቋ ሳይሆን ነገሥታቶችን ከሠራዊቶቻቸው ጋር የሚያግባባ ቋንቋ ሁኖ እንደተጀመረበኋላም የአከሱም ስርዎ መንግሥትን በተካው በዛጉዌ አገው ስርዎ መንግሥት ዘመን የዚህ ስርዎ መንግሥት ታዋቂ ንጉሥ በነበረው እና ከ እስከ በነገሠው በአገው ንጉሠነገሥት ላሊበላ ዘመን አማርኛ ልሣነ ንጉሥ እንደተደረገ በዚህ ሁኔታ ከ ኛው ከዘመን ጀምሮ አማርኛ ሲናገር የተገኘው ወታደር አማራ እንደተባለ ነው ስለአማራ አመጣጥ የፃፉት አለቃ አፅመጊዮርጊስ በላሊበላ ንጉሥ ዘመን አማራ የተባለ ወታደር በዋድላ በበጌምድር በሳይንት በወለቃም ጨዋ ሁኖ በባላገሩ ላይ ተ ሠራበት ባላገሩ አረ ማ ናዊ ነበር በአባብና በዘንዶ ያመልከ ነበር አማራ ግን ከወዴትም አልመጣ ጥሩ የላስታ ወታደር ነው ከያይነቱ የ ተ ጠራቀመ ሃይለኛ ግፈኛ አድመኛ ያልተማረ ጨካኝ ጭፍራ ነው በማለት ይገልፁታል ከዚህ አባባል መገንዘብ የሚቻለው አማራ ነገድ ሳይሆን በቅድሚያ የጦር መሣሪያ ለያዘ ወታደር የተሰጠ ስም ሲሆን የአማርኛም ቋንቋ ሀገር ለተባለው ድባብ በታማኝነት የማደር ሁኔታ ያስከተለው የጋራ መግባቢያ ቋንቋ አስገዳጅነትን መሠረት አድርጎ የተከሰተ መሆኑን ነው በመሆኑም አማሪኛ ቋንቋ የተፈጠረውና የተስፋፋው በነገድ ቋንቋነት ሳይሆን የአከሱም መንግሥት ግዛቱን ለማስፋፋት ህዝብን ከህዝብ የማቀላቀልና አንድ አድርጎ የመግዛት ረዥም ታሪካዊ ሂደት ውጤት ሁኖ ነው የአከሱም ስርዎ መንግሥስት በወታደራዊ ሃይል እያሸነፈ ወደ ግዛቱ በገባርነት በሚጠቀልላቸው አካባቢዎች ሁሉ ሠራዊቱን በየአካባቢው ህብረተሰብ ውስጥ የተከለ ሲሆን በዚህ መልከ በየአካባቢው የሠፈሩት የአከሱም ወታደሮች በግዕዙ ቃል ፄዋዎ ይባሉ ነበር ከጊዜ ብዛትም ይህ የግፅዝ ቃል ጨዋ ወደተባለ የአማርኛ ቃል ተለወጦ ነፍጠኛ በሚለው ቃል በ ኛው መቶ ከዘመን አስከተተካ ድረስ መደበኛ መጠሪያ ሆነ አማራ ሳይንትም የአከሱም ወታደሮች በብዛት የሠፈሩበትና የመጀመሪያዋን ቤተክርስቲያን ተድባበ ማርያምን እና በኋላም ሌሎችንም የሠሩበት አካባቢ ስለነበር ይህን ቋንቋ የሚናገር ህዝብ በቀን ብዛት አማራ ተባለ አማራ ማለት የነገድ ስም ሳይሆን አማርኛ የሚናገር ህዝብ ማለት ነው የግዕዝ ፊደልን በተመለከተ ቀደም ሲል በተጠቀሰው የስነልሳንየቋንቋ ጠበብት ጥናት መሠረት ሴማዊ ሕዝብና ቋንቋ በጥንታዊ አረብያ ከመገኘቱ በፊት ይህ ሴማዊ ሳይሆን ኩሻዊ የሆነ ህዝብና ቋንቋ በአፍሪካ ቀንድ ሲገኝ ቢያንስ አሰፋ እንደሻውአከሱምኢትዮጵያ ኢትዮጵያ የህዝቦች ስብጥርና የአገዛዞች አወቃቀር አጭር ታሪክከ ኛ እትም ገጽ አለቃ አፅመጊዮርጊስ የጋላ ታሪከ ቅፅ ገፅ አሰፋ አንደሻው ዝኔ ከማሁ ገጽ ዝኔ ከማሁ የሁለት ሺህ ዓመታት ቅድሚያ እንደነበረው ተረጋግጧል አሁን የምንጠቀምበት የግዕዝ ፊደል ምንጩ ከዚህ በፊት ሲታመን እንደነበረው ከአረብ ልሣነ ምድር ወደ ኢትዮጵያ እንደመጣ የሚነገርለት የሳባ ቋንቋ ሳይሆን ከአከሱም መንግሥት በፊት የነበረው ቋንቋውንፊደሱን እንዲሁም መንግሥታዊ ሥልጣኔውን ለአከሱም መንግሥት አስረከቦ ያለፈው ጥንታዊው የደአማት መንግሥትና ስልጣኔ ይጠቀምበት የነበረው ፅሑፍ እንደሆነ በታወቁ የስነቅርስና የስነቋንቋ ጠበብት ተረጋግጧል የተማሪው እንቅስቃሴ የሃገሩን ታሪከ በተገቢው ሁኔታ ሳያገናዝብ የማሴውን አስተምህሮ ከሃገራችን ተጨባጭ ሁኔታ ጋር ይጣጣማል ወይስ አይጣጣምም ካልተጣጣመ እንዴት አድርገን እናጣጥመው ለሚሉ ጥያቄዎች አንዳቸም መልስ ሳይሰጥ ከላይ የተጠቀሱትን የኢትዮጵያ የጥንት ሥልጣኔ ቅርሶች የሆኑትን የሃገሪው ልዩ ልዩ ማህበረሰቦች አንድነት ሲገለፅባቸው የነበሩትን ድር እና ማጎች ጠቃሚ ጎናቸውን አንዳያገናዝብ ተደርጎ እና እንደ ጋሪ ፈረስ ተለጉሞ በፅኑ አንዲዋጋቸው ተደረገ ዘውድ በ አብዬት አማካይነት ተወገደ ህወሃትና ኦነግ ወዳጅነታቸው እፍ ብሎ በነበረበት ጊዜ በጋራ ከተኮራረፉም በኋላ በተናጠል ከዘውዱ በኋላ የአማራ ጭቆና ይስፋፋባቸዋል የሚሏቸውን አማርኛ ቋንቋን የግዕዝ ፊደልንና የኦርቶዶከስ ቤተከርስቲያንና እምነትን በማዳከም ማጥፋት ያስፈልጋል የሚል የፖለቲካ አመለካከት ቀርፀው በዚሁ ጥረታቸውን ቀጠሉ የጎሣ ፖለቲካ አራማጅ ሁነው የቆዩት ወያኔ እና ኦነግ ሶስቱን የቀሩትን የአማራ ባህል መግለጫ የሚሏቸውን ለማስወገድ ላለፉት አርባ ዓመታት እና አስካሁን ድረስ ግዝገዛውን እንደቀጠሉ ይገኛሉ በንጉሥ ዘመን በኢትዮጵያ ተማሪዎች እንቅስቃሴ ውስጥ ይህ የፖለቲካ አዝማሚያ በማሌ አስተምህሮ ማለትም ከመደብ ትግል እና የራስን እድል በራስ መወሰን በሚሉ መፈክሮች ተሸፍኖ ቀረበ በንጉሠ ስርዓት አብዛኛው የተማሪው እንቅስቃሴ ጀሌ ለኢትዮጵያ ብሄረሰቦች እኩልነት መከበር እና ለኢትዮጵያ ገናናነት የነበረውን ቀና አመለካከት በመጠቀም የእንቅስቃሴውን አመራረ ይዘው የነበሩ ቀንደኛና ዋንኛ የተማሪው እንቅስቃሴ መሪዎች የጎሣ ፖለቲካቸውን በማርከሳዊ አለምአቀፋዊነት ካባ በመሸፈን በመሣሪያነት ተጠቀሙበት። በስዊድን የዩኒቨርስቲ ትምህርቱን እንደጨረሰ ከስዊድን የሚሲዮን ቡድን ጋር በመሆነ ከ ካርቱም ሱዳን ለጥቂት ጊዜ ይቆያል ሱዳን ለሚሲዮን ስራ አመች ባለመሆኑ በ መጨረሻ ላይ ወደ ሸዋ መጥቶ ትንሽ ከቆየ በኋላ ወደ ትውልድ ስፍራው ወደ ወለጋ ጌዶ ይሄዳል ከዚያ ከረን ኤርትራ ሂዶ ትንሽ ከቆየ በኋላ ወደ አደገበት ወደ ሞንኮሉ ይመለሳል እዚያ ሁኖ ከ እስከ ድረስ በኦሮምኛ ቋንቋ የተዘጋጁ ሥራዎቹን አዘጋጅቶ መጀመሪያ ሞንኮሉ በሚገኘው የስዊድን ሚሽን ማተሚያ ቤት እንዲታተሙ አስደረገ የኦነሲሞስ ወይም በሚታወቅበት የኦሮሞ ስሙ የአባ ገመችስ የስነፅሑፍ ስራዎች የሚከተሉት ናቸው መንፈሳዊ መዝሙሮችና ድርሳኖች በኦሮምኛ የመፅሐፍ ቅዱስ አዲስ ኪዳን በ በኦሮምኛ የመፅሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን በ በኦሮምኛ የአሮሞ ፊደል መፍቻ ወይም በእንግሊዘኛው ፅሑፍ የመፅሐፉ ርአስ አጠራር ገከር ሀጠደ ከ በ በኦሮምኛ ብሉይ እና አዲስ ኪዳንን ያካተተውን የተሟላውን መፅሐፍ ቅዱስ በ በኦሮምኛ እነዚህን መፃህፍት በኦሮምኛ ቋንቋ ይሁኑ እንጅ ሁሉንም ቢሆን በግዕዝ ፊደል በመጠቀም ነው ኦነሲሞስ ያዘጋጃቸው በዝግጅቱ ሂደት አስቴር ጋኖ የምትባል ከሱጋር በሞንኮሉ የስዊድን ሚሲዮን አብራ ያደገች እንደ ኦነሲሞስ ከወለጋ የመጣች ሴት ከፍተኛ እርዳታ አርጋለታለች አስቴር የኦሮምኛ ቋንቋንና የኦሮሞ ባህላዊ አነጋገሮችን ከአነሲሞስ ይበልጥ ጠንቅቃ የምታውቅ ሴት እንደሆነች በወቅቱ በሞንኮሉ ከአነሲመስም ሆነ ከአስቴር ጋር ለጥቂት ዓመታት አብሮ የቆየው የስዊድን ሚሲዮን ቡድን መሪ የነበረው ኒልስ ሃይላንደር ፅፏል በ በኦነሲመስ እና በአስቴር ተዘጋጅቶ ያለቀው አዲስ ኪዳንና ብሉይ ኪዳንን ያጠቃለለው በኦሮምኛ ቋንቋ የተዘጋጀው የመጀመሪያው የመፅሐፍ ቅድስ እትም ከሪሾና ስዊዘርላንድ ተልኮ በ እንዲታተም ተደረገ የኦሮምኛ ቋንቋ ለመጀመሪያ ጊዜ የስነፅሑፍ ቋንቋ ሊሆን የበቃው ኦነሲሞስ ነሲብ እንደ አውሮፖውያን አቆጣጠር በ በኦሮምኛ ቋንቋ አዘጋጅቶ በአሳተመው መጫፈ ቁልቁሉ አማካይነት ነው አነሲሞስ በግእዙ ፊደል በመጠቀም ወደ ኦሮምኛ የተረጎመው መጽሐፍ ቅዱስ ከእግሊዝኛ መጽሐፍ ቅዱስ ሳይሆን በላቲን ቋንቋ ከተጻፈው መጽሐፍ ቅዱስ ነው ኦነሲሞስ ከሀገር ውስጥ ቋንቋዎች ውስጥ ኦሮምኛን ትግሪኛን ብሌንና የኤርትራ አገው ከውጭ ቋንቋዎች ደግሞ ላቲንና ስዊድንኛን የሚናገር ሰው አእንደመሆኑ መጽሐፍ ቅዱስን በኦሮምኛ ተርጉሞ ለማቅረብ የላቲን ፊደሱ የኦሮምኛ ቃላት ድምፆችን በሚገባ ይወከላል ብሎ ቢያምን ኑሮ የላቲን ፊደሉን ትቶ በግእዙ ፊደል መጠቀሙ ባላስፈለገው ነበር ኦነሲሞስ በኦሮምኛ ቋንቋ ያዘጋጀውን ትርጉም አና ሌሎች ጽሑፎች የግእዙን ፊደል ተጠቅሞ ማዘጋጀቱን ለመጀመሪያ ጊዜ የተቃወመው የኢትዮጵያ ጥናት ተመራማሪ እንደሆነ የሚነገርለት ጣሊያናዊው ኢኒሪኮ ቸሩሊ ክበ ሀ ነው በ ነፒ በ እ ጓ ከ ርሂኪር ከ ሀ ከሀኪ ሃ » ዐ ቸሩሊ በ በፃፈው አጠር ያለ ፅሑፍ ላይ ተቃውሞውን በሚከተለው አኳኋን ገልዷል ከ ዝብከ ከሃ ክከሃ በሰ ርዐቧደ ህህ ከኪ ዐ ከ ከኬ ኢ ሃ ኳ ክዐርከ ከ ከ ዐፎ ርቭርህ ከሃ በሃር ከፀ ከ ክቭበቨፎቧ ክብከ ከር ከከር ነቀከርከ ርኾ ሃሃ አበዐርፎፒርበቪሃ ፀሃርበ ከ ዐ ከ ከ ል ከ ነ ርክ ከ ዩኣዐ ሂከ ከ ከ ከ በ ከ በር ዝከ ርፐ ከ ከ ከ ነከሀር ቪ ር በ ከሃ ከበ ዝጧከዐህ ከ ሃ ቸሩሊ የግእዝ ፊደል የአማርኛን ድምጽ እንኳ በተገቢው ሁኔታ አይገልጽም ብሎ በድፍረት መናገሩ ለፊደሉም ሆነ ለአማርኛ ቋንቋ ያለውን ጥላቻ ከማመልከቱም ባሻገር ይህ አባባሉ የሚያሳየው የተመራማሪነት ችሎታውን ፋሽስታዊ የፖለቲካ አቋሙ እያጠለሸው መሆኑን ነው ይህ የችሩሊ አመለካከት በስነ ቋንቋ እውቀት ላይ ያልተመሰረተ መሆኑ ግልጽ ነው አማርኛም ሆነ ሌሎች የኢትዮጵያ ቋንቋዎች በስነጽሑፍ ቋንቋነት ሊሰፍሩ የቻሉት በግእዝ ፊደል በመጠቀም እንደሆነ የአደባባይ ሚስጥር ነው የአፍሪካን ባህል ለመመርመር የሚፈልጉ የምእራብ ተማሪዎች ስለአፍሪካ የተጻፈ ነገር ሁሉ እኛ በምናውቀው ፊደል ብቻ መሆን አለበት የሚል የአወሮፓውያን እብሪትና አፍሪዊ ለሆነ ነገር ሁሉ የሚያሳዩትን ንቀት የሚያሳይ ነው ኦነሲመስ መፅሐፍ ቅዱስን ወደ ኦሮምኛ ቋንቋ ተርጉሞ ሲያቀርብ ለምን በግእዝ ፊደል እንደተጠቀመ የኒልስ ሃይላንደር ልጅ ፍሬድ ሃይላንደር እንደሚከተለው አስቀምጦታል በዐ ህ ቋ ከከ ዝባብከ ከኪ ቪ በ ህ ከ ወከክርክቪር ር በ ከ በበ በ ፀዩዌርበ ከሃ ባ ከ ከ ርከር ርክበ ከ ሊልዝበከር ርከቧር ከ ዐቧሃ ፀር ከሃ ነርር ከ ርክፌፀ ዐ ሀከ ፀፀደኽ ከ ከ ዌቪ ከሃ ፍእክር ከ ከቪር ከ ከ ከክ ዐከሏከ ልክዐከፀ ዐ በይበህ ሀ እከክ እዐዌቧዜ ኣከ ክፐዐዌ ከ በክገር ከ ከፀ ዲዝበከር ከር ከከ ህ ከሃ በ ፎበ ኩ ከ በ ርፐዩር ክ በበብ ሂከ ዐክሃ ህቧሃ ከ ል ርዐፀርቪሃ በህ በርህ ርቪር ክርህ ከ ኣኸርከ በ ኪ ልዝከር በከ ዐክርፀብ ከሃ ፀቪርበ ከ ከ ዐ ከፀ ከ ከ ርከ ዐ በ በ በይበ ከ ከ ከ ህቭከ ከ ከ ዐርቧ ርህ በሀ ነዝከቢቧ ከሃ ከ ከ ከኳ ከህ ከዩ ሀህር የህ ርዐቨኪ በቧሃ ኮከ ከ ዩሀበር ሀ ከበ በ ከ ርበርርብ ደር ከበሃ ኩ ህ ክህቧርር ከ ከ ከ ከ ዐ በብርርክ ህህር ህ ሀ ዐ ከ ዐ ከ ከር ከ ከ ቪከኬ አነሲሞስ በግዕዝ ፊደል በመጠቀም መፅሐፍ ቅዱስን ከላቲን ወደ ኦሮምኛ በተረጎመበት ጊዜ በከ የሚለውን የኦሮምኛ ድምፅ እንዲወከል የፈጠረው ፊደል ደ ተብሎ በሚነበበው የግፅዝ ፊደል አናት ላይ ወራጅ መስመር በመጨመር እና ጳ በማድረግ ነበር ይሁንና ይህ ፍንቅፅ ፊደል ከግዕዙ ጳ ጋር ቀረቤታ ስላለው በተለይ በእጅ ፅሑፍ ርህክፍ ክከክከደ ላይ ችግር እየፈጠረ መጣ ይህን ብዥታ ላንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ለመፍታት በከ የሚከሰትባቸውን የኦሮምኛ ተዋፅኦ ስሞች በዳ ጭንቅላት ላይ ሰረዝ በመጨመር ማለትም ዳ በማድረግ በዚህ ዓይነት ፍንቅፅ ፊደል መወከል እየተለመደ መጣ በዚህ መሠረት አነሲሞስ ለኦሮምኛ ብቻ ሳይሆን ለግዕዙም ፊደል አስተዋፅኦ ያከረከተ ሊቅ ነው ኦነሲመስ ከ እስከ ድረስ ወለጋ ለቀምት ሲኖር ቆይቶ በ አዚያው ለቀምት ሙቶ እዚያው ተቀበረ እስቲርም ወለጋ ተመልሳ ከቆየች በኋላ አርጅታ የሞተቸው በ ነው ኦሮምኛን በላቲን ፊደል ቁቢ የመፃፉ ሥራ የተጀመረው ቪዥን ኢትዮጵያ እና ኢሳት በጋራ ባዘጋጁት የውይይት መድረከ ላይ የቀድሞ የኦነግ አመራር አባላት የአሁኑ የኦሮሚያ ዲሞከራሲያዊ ድርጅት መሪዎች አንዳቀረቡት በኦነግ አማካይነት በ አይደለም ከዚያ ቀድሞ ነው የዚህ ጥረት ጠንሳሽ ኦነግ ሳይሆን የመኢሶኑ መሪ ኃይሌ ፊዳ ነው ኦነግ የሃይሌን ሥራ ወርሶ በሃገር ደረጃ ተግባራዊ ያደረገው ነው ትከከለኛው ታሪከ እንደሚከተለው ነው ሃይሌ ፊዳ አርጆ የተወለደ የወለጋ ኦሮም ነው ወደ ውጭ ለትምህርት ከመሄዱ በፊት መፅሐፍ ቅዱስ ከአጁ የማይለው ትጉህ የሚሲዮን ተማሪሰባኪ እንደነበር በወቅቱ የሚያውቁት ሰዎች ይናገራሉ ሃይሌ ፊዳ በጀርመን ህ ሸከሸ ቸሩሊ በአፍሪካ ቀንድ ስለሚገኙ የተለያዩ ነገዶች የዘውግ ትንተና ጥናት ታዋቂ ከሆኑ ተመራማሪዎች ውስጥ አንዱ ነው ፋሽስት ኢጣሊያ ኢትዮጵያን በወረረች ጊዜ የዘርየጎሣ ፖለቲካን ኢትዮጵያ ውስጥ በማስተዋወቅና በመተግበር ቀዳሚ ነበረች በአምስት ዓመታት የኢትዮጵያ ቆይታዋ ኢትዮጵያን በብሄረሰብ ከልላ እንደነበር ይታወቃል ይሕውም አማራን ትግሬ ኤርትራን ጨምሮ በሁለት የተለያዩ ከልሎች ኦሮሞ እና ደቡብን አጠቃላይ ጋላሲዳማ በተሰኘ ሌላ ከልል ሱማሌን ኢጣሊያ ሱማሌላንድ በሚል ከኢትዮጵያ ሱማሌ ጋር በመጨመር ኢትዮጵያን በዚህ መልከ ከፋፍላ አካላ ነበር ይኸ የኢጣሊያ ፋሽዝም ኢትዮጵያን ልከ እንደዛሬው በዘውግ ከፍፍል አካሎ አዳከሞ እና ከፋፍሎ ለመግዛት የተከተለው የከፋፍለህ ግዛ በ በበዐ ፖለቲካው ነበር ፋሽስት ኢጣሊያ ይህን የጎሣ ፖለቲካ ይመራ የነበረው በአዲስ አበባ ውስጥ ከጊዮርጊስ የአፄ ሚኒልከ አደባባይ ወደ አፍንጮ በር ሲኬድ በዛሬው ጊዜ አዲስ አበባ ሬስቶራንት የሚባለው ህንፃ ካለበት ቢሮ ሁኖ ነበር ቢሮው የበርር ከር ኦፊቸዬ ፖለቲኮ ይባል ነበር ዋናው የፖለቲካ ቢሮ አንደማለት ነው የዚህ ቢሮ ዋና ኃላፊ ተደርጎ ተመድቦ የነበረው ደግሞ ኤንሪኮ ቸሩሊ ሲሆን በፋሽስት ወረራ ወቅት ኢጣሊያ በኤትዮጵይ ላይ የተከተለችውን ፖለቲካ በበላይነት ሲመራ የነበረው ቸሩሲ ነበር ከዕ ንኳኗ ዐ ዲዕኤክ ከቧበ ቧርፀ ከር ሁርርሃ ርዐቭርቪ ዝከ ከ ዝበገበገርብበቧፎ ፀ ከ ነርር ሃርዉዐርር ር ዩህአቪ ርከ ከ ርር ዐ ጅዐበር ልብጢ ከ እብበሃኘ ላዲር ክር ዲከፀዌበር ኞርርከ ከ ከሀ ኮከበ በከ በፎሃ በ ከር ። የሚለው እየተደጋገመ የሚነሳው ጥያቄ ሰፋ ያለ ውይይት የሚጠይቅ ነው በዚህ ርእስ ላይ ከየትኛውም የኢትዮጵያ ማህበረሰብ የፈለቁ ምሁራን ማድረግ የሚገባቸው ውይይት ከቀለም እውቀት ባለፈ በአመዛዛኝ ልቦና እና በሀቀኝነትና ላይ የተመሰረተ ሊሆን ይገባል አቶ አብርሃም ቀጀላ ለኦሮሚፋ ከላቲኑ ቁቤ ይልቅ የግዕዙ ፊደል ይጠቅማል በሚል በ ዓም ኢትዮ ሚዲያ በተባለው ታዋቂ ድህረ ገፅ ላይ ባወጡት ፅሑፍ ውስጥ የኦሮሞ ምሁራን ከግዕዝ ፊደል ይልቅ የላቲኑን ፊደል የመረጡባቸውን ሁለት ምከንያቶች ሲገልጡ ኛ የግዕዙ ፊደል በከ ለሚለው የኦሮምኛ ድምፅ መወከያ የሌለው ስለመሆኑ እና ኛ ሰባቱ የግዕዝ ፊደል አናባቢዎች አስር አናባቢዎች ላሉት የኦሮምኛ ቋንቋ የሚመጥኑ አይደሉም ኛ የግዕዝ ፊደል የሚጠብቅና የሚላላ ድምፅን መለያ የለውም የሚሉ መሆናቸውን ገልጸዋል አቶ አብርሃም በፅሑፋቸው ውስጥ የግእዙ ፊደል ይኸን በከ የሚለውን የኦሮምኛ ድምፅ የሚወከልበት ፊደል ያለው መሆኑና የግእዙም ስርዓተአናባቢዎች ቁጥራቸው አስር መሆኑን አመላከተዋል ቁቤን ያስጀመሩ የኦሮሞ ጽንፈኛ ብሄረተኞች ያንን እርምጃ የወሰዱት የግዕዝ ፊደል የአማራና የትግሬ ብቻ ስለመሰላቸውና በአማራ በአማርኛና በግዕዝም ላይ በነበራቸው ጥላቻ እና ቁጣ ተገፋፍተው እንደሆነ ገልፀዋል ባጭሩ አንድ ፀሐፊ አንዳስቀመጠው የግዕዝ ፊደል በአማሮች ላይ የተሰነዘረው ጥላቻ ገፈት ቀማሸ ሁኗል በተጨማሪም በዚሁ ፅሑፋቸው ላይ ኦሮምኛን በላቲን ቁቤ ከመፃፍ ይልቅ በግእዝ ፊደል ቢፃፍ የሚሻልባቸውን ምከንያቶች አቶ አብርሃም ቀጀላ እንደሚከተለው አብራርተዋል ኛ ከቆጣቢነት አንፃር በላቲን ፊደል ተጠቅሞ ሲታተም ገፆች የሚፈጅ መፅሐፍ በግእዝ ፊደል ተከትቦ ሲታተም ገፆች ብቻ እንደሚጠናቀቅለምሳሌ ተማሪ ለማለት በላቲኑ ኸበጠቋር በቁቤ ደግሞ በ ተብሎ ይጻፋል በኦሮምኛ ለጴ ለማለት በቁቤ ከ ብሎ መፃፍ ምን ይህል ብዙ ፊደሎችን መቀጣጠል እንደሚጠይቅ በግልፅ ይታያል ኛ የላቲንም ሆነ የቁቤ ቀለም አንድን ድምፅ በአንድ ቀለም ከሚወከለው የግእዝ ፊደል ጋር የመወዳደር ቸሎታ የላቸውም ለምሳሌ በእንግሊዘኛ ከ እንውሰድ ቃላቱ በድምፅ ሲገለጽ ናቸው አፃፃፋቸው ግን ቃላቱ ከሚፈጥረው ድምጽ ጋር አብሮ አይሄድም በግዕዝ ፊደል ቢፃፍ ግን የሚነበበው የተጻፈው ብቻ ነው የሚሆነው ኛ የግዕዝ ፊደል የመጥበቅ ምልከት የለውም የሚለው በአንዳንድ የኦሮሞ ምሁራን የሚባለው አባባል ሃሰት መሆኑን አቶ አዲስ አለማየሁ ፍቅር አስከ መቃብር በተሰኘው ዝነኛ መጽሐፋቸው ያደረጉትን መሻሻል መመልከት ይቻላል ኛ ይህንን ኦሮምኛን በላቲን የመፃፍ ነገር በመጀመሪያ ወደ ኢትዮጵያ ያመጡት ራሳቸው የአውሮፓውያን ሚሽነሪዎች አንደሆኑ ይህንንም ያደረጉት የኢትዮጵያ ፊደላትን ማጥናት ስለከበዳቸውና በሚያውቁት የላቲን ፊደል ኦሮምኛን መከተቡ መጤ ሃይማኖታቸውን ለማስፋፋት ስለአመቻቸው መሆኑን አብርሃም ቀጀላ በኦሮምኛ ግዕዝ ፊደላትን ስለመጠቀም ተገቢነት ኢትዮሚዲያ ድህረገጽ ሰኔ ኛ የሚሆነው ኦሮምኛ መናገር የማይቸለው የኢትዮጵያ ሕዝብ የግዕዝ ፊደሉን በቀላሉ ተረድቶ አፋን ኦሮሞን መማር የሚያስቸል መሆኑ ኛ አፋን ኦሮሞ ተናጋሪውም የሌላውን ኢትዮጵያዊ ቋንቋ ተረድቶ በቀላሉ መማር ይችላል ማለትም ኦሮምኛ ቋንቋው ያልሆነ ሌላ የኢትዮጵያ ዜጋ ኦሮምኛ ለመማር ቢፈልግ አዲስ ፊደልና አዲስ አነባበብ መማር አያስፈልገውም ኛ ከላቲን ይልቅ በግዕዝ ፊደል መጠቀማቸው ኦሮሞዎችን በኢትዮጵያና በሌሎች ኢትዮጵያውያን እንደባአድ ከመታየት ያድናቸዋል አሮሞዎችን ከሌሎች ኢትዮጵያውያን ወንድሞቻቸው እና አህቶቻቸው ጋር ይበልጥ ያቀራርባቸዋል ለብሄራዊ አንድነት መጠናከር የአንድ ፊደል መኖር ጉልህ የሆነ አስተዋፅኦ ይኖረዋል ኛ የግዕዝ ፊደል በዓለም ከሚገኙ አስራ ሁለት የፊደል ዘሮች አንዱ ስለሆነ በግዕዝ ፊደል መጠቀም ኦሮሞዎችን ብቻ ሳይሆን መላ አፍሪካውያንን የሚያኮሪ ስለሆነ ቢጠቀሙበት ይበጃል በማለት ምክራቸውን ለግሰዋል በ ዎቹ የመጨረሻ ዓመታት በንጉሠ ዘመን የተጀመረው የኢትዮጵያ ተማሪዎች እንቅስቃሴ ለሃገሬው ህዝብ ፖለቲካዊ ፍትህ ኢኮኖሚያዊ ርትዕ እና እኩል ተጠቃሚነት የጥንት ልእልናዋ ተመልሶ አድጋና ለምልማ ተከብራና ተፈርታ ለማየት ለሚጠይቀው እልህ አስጨራሽ ትግል ህይወቱን ለመገበር ወደኋላ የማይል ትውልድ አፍርታ የነበረች ሃገር እንዴት ከሃምሳና አርባ አመታት በኋላ አሁን የደረሰችበት አሳዛኝ የመከፋፈል ሁኔታ ላይ ልትገኝ ቻለች። ኢትዮ ሚዲያ አቀራረብ ለኦሮሞ ኢትዮጵያውያን ማንነት የሚቀርበው የአፍሪካ ብቸኛ ፊደል የሆነው የግዕዝ ፊደል እንጅ የላቲን ፊደል አይደለም ከኢትዮጵያ ቋንቋዎች አን ዱ የሆነው ኦሮምኛ ቋንቋ ለተቀሩት ልዩ ልዩ ቋንቋ ተናጋሪ ኢትዮጵያውያን በለመዱት የግዕዝ ፊደል ቢቀርብ ቋንቋውን ለመማር ይቀላቸዋል ሁላችንም ኢትዮጵያ ውያንን ሊያስተሣሥር የሚችል በመሆኑም የታሪክ የማንነት የአብሮነት መሠረት ይሆናል የሚል አመለካከት ያራምዳል ቪዥን ኢትዮጵያና ኢሳት በጋራ ሁነው ባዘጋጁት የውይይት መድረከ ላይ ኦሮምኛን በላቲን ፊደል መፃፍ ለምን አስፈለገ ተብሎ ለተነሳው ጥይቄ የኦሮሞ ዲሞከራሲያዊ ድርጅት የአመራር አባል የሆኑት ዶከተር መስፍን መልስ ሲሰጡ አሮሞ ሕዝብ ለራሱ የሚሆነውን ፊደል ቁቤን መርጧል ይህ የፖለቲካ ድርጅት ያመጣው ሳይሆን ለቋንቋው አፃፃፍ የሚያመች መሆኑ ያመጣው ነው ቋንቋው ነው ይህን ዓይነት የፊደል አጠቃቀም የሚፈልገው ታዋቂ ሰዎች ከዛሬ እና መቶ ዓመት በፊት ሳይንሳዊ ምርምር አድርገው በዚያ ላይ የመሠረተ ነው የግዕዙን ፊደል ከመጥላት የመጣ አይደለም ይህ የአለቀለት ጉዳይ ስለሆነ አታንሥ ብለዋል የአሮሞ ህዝብ ቁቤን መርጧል የተባለው በምን ጊዜና የት ቦታ ነው። አብዛኛው ሰው አንደሚያውቀው ይህ ውሳኔ የአነግና የወያኔ የፖለቲካ ውሳኔ እንጅ ሳይንሳዊ ምርምር የተካሄደበት አይደለም የኦሮሞ ህዝብ መከሮ የወሰነበት አይደለም ህዝቡ በተገቢው ሁኔታ ገብቶት እየተጠቀመበት ስለመሆኑ በጥናት የተደገፈ ማረጋገጫ የለም ይህ ፀሐፊ የአንድ ሰው ወኪል በመሆን በቅርቡ ማለትም በ መጋቢትሚያዝያ ሻሸመኔ ከተማ በሚያስችለው የምእራብ አርሲ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ለሙግት በሄደበት ጊዜ ጉዳያቸውን ይዘው የሚቀርቡ አንዳንድ የተማሩ ባለጉዳዮችን ሲያነጋግር የቁቤ ፅሁፍ ለማንበብ አንደሚቸገሩ ገልፀውለታል ባለጉዳዮቹ ብቻ ሳይሆኑ ያውቁታል ተብለው የሚገመቱ የፍርድ ቤት ሠራተኞች እና ዳኞች ሳይቀር የቀረበላቸውን በቁቤ የተፃፈ ማመልከቻ በተገቢው ቅልጥፍና ለማንበብ ሲቸገሩ ተመልከቷል ቸግሩ እንደቀድሞው የተማሪ አንቅስቃሴ የተራማጅነት ዘመን እንዲሁም የዚያ ዘመን የውርዴ ልጅ በመሆን እስካሁን እንደወረደው የኢትዮጵያ ልጆች የፖለቲካ ትርምስ ህዝብ ያልመረጣቸው የራሳቸውን የፖለቲካ አስተሳሰብ በህዝብ ለመጫን የሚፈልጉ ልሂቃን በህዝብ ስም መማል እና መገዘት ዋንኛ ሙያቸው ሁኖ በመገኘቱ ነው የቋንቋ ምሁራን ሊመሰከሩ እንደሚችሉት ማናቸውንም ቋንቋ በየትኛውም ፊደል መፃፍ ይቻላል በየትኛዉም የራሱ የሆነ ፊደል በሌለው ቋንቋ ላይ ችግር ማጋጠሙ አይቀርም ግን ፊደሉን ለቋንቋው ቅላፄ እንዲስማማ እያደረጉ መጠቀም ተችሏል ለዚህ ትልቁ ምሳሌ እንግሊዘኛ ነው እንግሊዘኛ በላቲን ፊደል ነው የተፃፈው ነገር ግን ሸ ለሚል ድምፅ ፊደል ስለሌላቸው ከ ዘ ስለሌላቸው ፎ ፈ ስለሌላቸው ከ ወዘተ ይጠቀማሉ ግዕዝም ያጋጠመውን ተመሳሳይ ችግር በተመሳሳይ ሁኔታ ፈቶታል ግዕዝ ጀ ስለሌለው ደ ላይ ጭረት በመጨመር ጀ ጠ ላይ ምልከት በመጨመር ጨተ ላይ ምልከት በመጨመር ቸ ወዘተ እያደረገ ተጠቅሞበታል በዚህ ጉዳይ ላይ ምርምር ያካሄዱት ፕሮፌሰር ጌታቸው ሃይሌ አማርኛ ለምን የኢትዮጵያ ቋንቋ ሆነ በሚል ርእስ በ ዓም ውይይት በተባለ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መምህራን መፅሄት ላይ በወጡት ፅሑፍ ውስጥ በቃላት ረገድ አማርኛ ውስጥ አማርኛ ያልሆኑ ከኢትዮጵያ ልዩ ልዩ ቋንቋዎች የተወሰዱ ብዙ ቃላት አሉበት በድምፅ ረገድ ሴማዊ ያልሆኑ ቋንቋዎች የሚናገሩ ሰዎች አማርኛን ሲማሩ እንዳያስቸግራቸው ሲል እነሱ መናገር የማይቸሏቸውን ድምፆች አማርኛ አስወግዶላቸዋል ሐኅ ር ጸ ድምፃቸውን ያጡት በዚህ ምከንያት ነው ከነዚህም ሰዎች ቋንቋዎች ዘንድ የሴም ቋንቋዎች የማያውቋቸው ድምፆች አማርኛ ውስጥ ገብተዋል ሞጨ ወዘተ የሚያመለከቷቸው ድምፆች ወደ አማርኛ የገቡት በዚህ ምከንያት ነው ስለዚህም አማርኛ በሴም ቋንቋዎች አና በሌሎች የኢትዮጵያ ቋንቋዎች መካከል ይገኛል በመሆኑም አማርኛ ነገድአልቦ ቋንቋ ነው በማለት ገልፀዋል በኦነግ ፖለቲካ ተጽእኖ ስር የሚገኙ የኦሮሞ ልሂቃን የግዕዙን ፊደል የጠሉት የኢትዮጵያ ብቸኛ ምልከት በመሆኑ ከዚያም አማርኛ ቋንቋ የሚገለገልበት በመሆኑ ለሁለቱም ባላቸው ጥላቻ ሊሆን ይችላል የጥላቻው መሠረት ግን በተገቢው ሁኔታ ሊጤን የገባል ለምሳሌ የአማርኛን ቋንቋ አንውሰድ የተለያዩ የእድገትና የመቀላቀል ደረጃዎችን አልፎ ነው አሁን የደረሰበት ደረጃ ላይ የሚገኘው ሲጀመር የአከሱም መንግሥት ነፍጠኛ ወታደሮች እርስ በርሳቸው የሚግባቡበት ቋንቋ ሁኖ ተጀመረ ቀጥሎም አማርኛም ሆነ ትግሪኛ የአፍ መፍቻ ቋንቋቸው ያልነበረው ከድናዣን ጀምሮ የነበሩት የአክሱም መንግሥት የመጨረሻዎቹ ነገሥታት በየአቅጣጫው ከሚያዘምቱት ሠራዊት ጋር የሚግባቡበት ቋንቋ ሆነ ወደ ልሣነ ንጉሥነት ደረጃ ከፍ ያደረጉት የአፍ መፍቻ ቋንቋቸው አገውኛ የነበረው ከንጉሥ ነገሥት ላሊበላ ጀምሮ የነበሩ የዛጓ ነገሥታቶች ናቸው ዝኒ ከማሁ መምህር ልዑለቃል አካሉ ኢትዮ ሚዲያ ጁን ጀል ዐ ነኪ ከሀ ዌ ልፐ ርዐክርርበርፀ ከዘዌክክጽመርሃርበከርህርከ። ከከ በበ ኗበ ከ ርከፎበ ዩከር የኪቨ ክከር ርከርዐ ከ ከ ሀ በደ ሌላው የኦሮሞ ልሂቅ ህዝቅኤል ጋቢሳ ቀደም ሲል በተጠቀሰው ቪዥን ኢትዮጵያ ባስተባበረው ስብሰባ ላይ ስለላቲኑ ፊደል መረጣ የበኩላቸውን አስተያየት ሲሰጡ መጀመሪያ በኦሮሚኛ ቋንቋ ፅሑፍ የተቀረፀው በላቲን ፊደል ነው የተፃፈው በ ዓም እኤአ ነው መቸ አንደተለወጠ እንኳ ቀኑን ልነግራችሁ አችላለሁ ጁን ነው የአማርኛ ግዕዝ ፊደልን ባለመውደድና በጥላቻ የተነሳ አይደለም ወደ ላቲን ፊደል የሄድነው ለኦሮሚኛ ቋንቋ የበለጠ አገልግሎት ለመስጠት የሚቸለው የላቲን ፊደል በመሆኑ ነው ኦነግ ነው ያደረገው የሚባለው እርግጥ ነው በ በፈረንጅ አቆጣጠር እስከ የሚሆኑ ምሁራኖች ለሶስት እና አራት ቀናት ስብሰባ ካደረጉ በኋላ በምከከር የወተሰነ ነው የፖለቲካ ውሳኔ ብቻ አይደለም ብለዋል ሊቁ ፕሮፌሰሩ አከታትለው መጠጥ ሲጠብቅ የሚሰጠው ትርጉም ሌላ ሲላላ የሚሰጠው ትርጉም የተለየ መሆኑን በመጥቀስ ለግዕዝ ፊደል አጠቃቀም ብቃት አነስተኛነት እንደምሳሌ አርገው አንስተዋል በ ሲሉ ምናልባት ቪሀ እና በከፎፎ የሚባሉ የጀርመን ኘርቴስታንት ሚሽነሪዎች ከ የንጉሥ ሳህለሥላሜን የሸዋ ግዛት ለመጎብኘት መጥተው ሳለ በላቲን ፊደል በመጠቀም በኦሮምኛ ቋንቋ መዝገበ ቃላት ማዘጋጀታቸውን ሊሆን ይችላል የአእነከራፍ የኦሮምኛ መዝገበ ቃላት ግን ለራሳቸው በማስታወሻ መልክ ያዙት እንጂ በወቅቱ በ ለህትመት አልበቃም የመጡበት ለጉብኝት ነው ቢባልም ዋንኛ ዓላማቸው የኦሮሞን ሕዝብ ወደ ሚሲዮን እምነታቸው መቀየር ስለነበር ይህን ደግሞ በንጉሥ ሳሕለ ስላሜ የሸዋ ግዛት ውስጥ ማድረግ ስለአልተፈቀደላቸው የግዕዝ ፊደልንም ማወቅ ከዓላማቸው ስለማይሄድ ኦሮሞዎች በሚኖሩበት የሸዋ ግዛት ውስጥ አምነታቸውን ለማስፋፋት ኦሮምኛን አጥንተው በኦሮሞ አካባቢ ለመስበከ ኦሮምኛን በላቲን ፊደል ከመከተብ ውጭ አማራጭ ስለአልነበረ ነው ለዚህ አስተያየት በጻፉት ፅሑፍ ምላሽ የሰጡት አንድ ፀሐፊ ተመሳሳይ ድምፅ የሚሰጡ ቃላት እንዲሁም ሲጠብቅና ሲላላ ሲቀድምና ሲከተል የአንዳንድ ቃል ልዩ ልዩ ትርጉም መስጠት የፊደልን ድከመት የሚያሳይ ቢሆን ኑሮ አንድ ፀሐፊ እንዳሉት የመጀመሪያው ደካማ ፊደል የእንግሊዘኛ ቋንቋ የተፃፈበት የላቲን ፊደል በሆነ ነበር በእንግሊዝኛ ቋንቋ ተመሳሳይ ድምፅና የአፃፃፍ ስርዓት ሀ ብቻ የምንረዳው ቃላት ከአማርኛ ይልቅ በእንግሊዘኛ ቋንቋ ውስጥ በርከት ብለው ይገኛሉ ይህ ችግር አረቢኛና አብራይስጥን ጨምሮ ሌሎች ፊደሎችን በሚጠቀሙ ቋንቋዎች ጭምር ያለ ነው ሁሉም ቋንቋዎች በአፃፃፍ ስርዓታቸው ላይ ለዚህ ችግር እንደመፍትሄ የተጠቀሙት ሲነበብ በሚጠብቀው ፊደል አካል አናት ወይም ግርጌ ላይ ጭረት ዓይነት ምልከት በመጨመር ማሳየት ነው በግዕዝ ፊደሉም ይህንኑ ዘዴ ለመጠቀም የሚከለከል ነገር የለም ስለዚህ ይህ ቸግር የግዕዝ ፊደሉ ድከመት ተደርጎ መጠቀሱ ትከከል አይደለም ሌላ ፀሐፊ ደግሞ አማርኛ በፊደልና በአነባበብ ተገጣጣሚነት ከማንኛውም የዓለም ቋንቋ የተሻለ ነው በማለት ይከራከራል የአስተሳሰቡን ጭብጥ እንደሚከተለው አስቀምጦታል ብዙዎች ቋንቋዎች ንባባቸው በፅሑፍ ተቀርፆ ካለው ፊደል ጋር በፍፁም አይጣጣምም ለምሳሌ ክ ሲነበብ ዋን ብሎ እንጅ አንደፅሑፉ ኦንእ አይደለም በፊደል ቀጥተኛ ተነባቢነት ከአንግሊዘኛ ይልቅ ይሻላል የሚባለው ጣሊያንኛም ቢሆን አንደዚሁ ችግር አለበት ጣሊያንኛን ብንወስድ የአማርኛ ሸ ፊደል ስለሌለው የሚፅፈው ቢያንስ ሶስት ፊደላትን በማቆራኘት ነው ሻካሎ ለማለት ኗርር መፃፍ ይኖርበታል ከዚህ አንፃር ስናየው የአማርኛ ፊደል የተራቀቀና ዘመናዊነትን ያሟላ ነው ማለት ይቻላል ፊደሎቹ በዛ በማለታቸው ለጥናት መጠነኛ ጊዜ ቢወስድም አንዴ ጠንቅቆ ላወቃቸው ግን በቀጥታ ተነባቢነት በቅልጥፍና እና በቀላልነት ወደር የማይገኝለት ነው በኮምፒዩተር ቋንቋ የሚነበበው እንደተፃፈው ነውን የሚለው አባባል የተሟላ አግባብነት ያለው ለአማርኛ ነው ቢባል ትክከል ነው ከ እነ ፎ ከሠ ከፀ ጀህዜከክ ዐ እብበከክበር ርከነ ዐ መምህር ልዑለቃል አካሉ ኢትዮ ሚዲያ ጁን ኩር ጀዱለ በ ነኬ ከሀ ዌጄ ጀጓል ርዐክርቪርበር ከቨክ ዛዥ ሃክከከፎርሀበዝጪርከ። ጃፓኖች በቅኝ አገዛዝ ስር አድርገዋቸው የነበሩትን የቻይናዎችን ፊደል አሜሪካኖች የቅኝ ገዣቸውን የእንግሊዝን ቋንቋ እና ፊደል ስለወረሱ ተጠቀሙ እንጅ አልተጎፍም ይህ በኢትዮጵያ የዘውግ ፖለቲካ አራማጆች ለሆኑ ሁሉ ትልቅ ትምህርት የሚሰጥ አባባል ነው መደምደሚያ ወደሃገራችን ጉዳይ ስንመለስ በመሠረቱ ቀደም ሲል እንደተጠቆመው የኦሮሞ ማህበረሰብ የላቲን ፊደል ምርጫዬ ነው ብሎ ያሳወቀበት ሁኔታ የለም ኦሮሞዎች አማራዎች ትግሬዎች አፋሮች ከምባታዎች ወላይታዎች ወዘተ አንድ ከሚያደርገን አፍሪካዊነት በተጨማሪ በይበልጥ የሚያቀራርበን የአንድ ሃገር ልጆች መሆናችን ነው ይኸ ስለሆነ ነው በዚህ ርአስ ላይ እንወያይ የምንልበት የመወያያ ጊዜው አላለፈም የኦሮሞ የዘውግ ብሄረተኞች እንጅ የህዝብ ምርጫ አልተደረገም ይህ የፊደል መረጣ ጉዳይ ያራርቀናል እንጅ አያቀራርበንም የማራራቂያ ድንበር ማበጀት ደግሞ ወደ መነጣጠል እንጅ ማህበራዊ ትስስርን ወደ ማጥበቅ እና ወደ አንድነት አያመራም የዩጎዝላቭያን አጣ ፈንታ ልብ ይሏል የጋራ ፊደል መጠቀሙ ለቋንቋ መወራረስ እና ለጋራ ባህል መበልጸግ ለማህበረሰቦች መቀራረብና ለምጣኔ ሃብት እድገት አመችነት ይኖረዋል አሰፋ እንደሻው ዝኒ ከማሁገፅ ኃይሌ ላሬቦ ዝኒ ከማሁ በሃገራችን በኢትዮጵያ ሁላችንም በጋራ የሚስማማንን የፖለቲካ ስርዓት ተከለን አብረን ለመኖር ለምንሻ ከልዩ ልዩ ማህበረሰብ ለተውጣጣን ዜጎች ግን የግዕዝ ፊደልን ማህበራዊ እና ፖለቲካዊ ሚና ከስሜታዊነት ውጭ በሳይንሳዊ ትንታኔና መረጃ በተደገፈ ጥናት ላይ በመመስረት ገንቢ ውይይትና ውሳኔ ማስፈለጉ ግልጽ ነው ይህን ለማድረግ ደግሞ በቅድሚያ ግልፅ ሊሆኑ የሚገባቸው ጉዳዮች ኛ የግዕዝ ፊደል ሃገር በቀል የሆነ ኩሻዊ ፊደል አንጅ ከአረብ ልሣነ ምድር የመጣ ሳባዊ ወይም ሲማዊ ፊደል አለመሆኑ ኛ የግዕዝ ፊደል ከአማርኛ ቋንቋ በፊት የነበረ ስለመሆኑ ኛ የአማግኛ ቋንቋ ፊደሉን ከግዕዝ ተዋሰ እንጅ ራሱ የፈጠረው አለመሆኑ ኛ አማርኛ የድብልቅ ህዝብ ቋንቋ እንጅ የአንድ ነገድ ወይም ጎሣ ቋንቋ አለመሆኑ ኛ የኦሮሞ ብሄረተኝነት በጥላቻ ላይ ካተኮረው ጽንፈኛ ፖለቲካ መላቀቁ በፊደሱ ጥያቄ ላይ ብቻ ሳይሆን በሌሎችም ጥያቄዎች ላይ ቢሆን ወደስምምነት ሊያቃርብ የሚችል መሆኑ ኛ ኦሮምኛን ከአማርኛ በተጨማሪ የሃገሪቱ የሥራ ቋንቋ እንዲሆን ለማድረግ በብዙ የኦሮሞ ልሂቃን ዘንድ ያለው ፍላጎት ተግባራዊ እንዲሆን ከተፈለገ በቅድሚያ የሌሎች ኢትዮጵያውያን ምሁራን ድጋፍ ብሎም ደግሞ የህዝብ ውሳኔ ሊያርፍበት ይገባል የኦሮም ምሁራን ጉልማ ብቻ ሊሆን አይችልም ኢኒኩን ሃጃ ኬይሰን ቆፋ ሚቲየ የሃገራቸውን ፊደል ንቀው የፈረንጁን ፊደል ለመረጡት የኦሮሞ ልሂቃን ደግሞ በበርህበ ቪፎፀር እብበ አንላቸዋለን ስለሆነም ይህ ኦሮምኛን እንደ አማርኛ ሌላኛው ሃገራዊ የሥራ ቋንቋ አንዲሆን ለማድረግ በኦሮሞ ልሂቃን ዘንድ ያለው ፍላጎት ጥያቄው በሌላው በመቶ ያህል በሚሆነው የኢትዮጵያ ህዝብ ዘንድ ተቀባይነት እንዲኖረው የህዝብ አመለካከት በመቅረፅ ረገድ ከፍተኛ ሚና በሚጫወቱ የአንድነት ኃይሎች ምሁራን ዘንድ ስምምነት ሲያገኝ ወይም ሊነፈግ የሚችልበት አይነተኛ ምከንያት ደግሞ ይኸው የፊደል አመራረጡ ጉዳይ በመሆኑ ይህ አብይ ጉዳይ በፅሞና ግንዛቤ እንዲያገኝ ሊያደርገው ይገባል የኦሮምኛ አፃፃፍ ወደ ግዕዝ ፊደል መመለሱ ሌሎች እንደ አፋር ሱማሌ እና አንዳንድ በደቡብ ኢትዮጵያ የላቲን ፊደልን የመረጡ ወገኖችን ወደ ግዕዙ ፊደል እንዲመለሱ በር ይከፍታል ይኸም የሁላችንም ሃገር የሆነችውን ኢትዮጵያ አንድነት አስተማማኝ መሠረት እንዲይዝ ያደርገዋል በአሁኑ ጊዜ የዚህ ቋንቋ ተናጋሪ ማህበረሰብ ቁጥር ይህን ያህል ነው የዚያ ቋንቋ ተናጋሪ ማህበረሰብ ይህን ያህል ነው በሜል በቁጥር ላይ አለመግባባት መኖሩም ይታወቃል በዚህ ላይ ውዝግብ ማንሳት እርባና የለውም ህወሃት ስልጣን ከያዘ ጀምሮ የሚወጡ ብሄራዊ ኢኮኖሚያዊ ይዘት ያላቸው ቦከ ላርር አሃዞች በሙሉ የፖለቲካ ቅመማ እየተደረገላቸው የሚፈበረኩ ስለሆነ ትከከለኛውን ሁኔት አያመለከቱም ወደፊት መንግሥት የፓርቲ ጉዳይ አስፈጻሚ መሆን የማይችለበት የመንግሥት አካላት የሥራ ከፍፍልና የርስበርስ ቁጥጥር ሚዛናዊ አሰራር ከርዚ በር የሚያሰፍን ዲሞከራሲያዊና ህዝባዊ ተቋማት ተቋቁመው በነፃ የሚሰሩበት ስርአት በሚፈጠርበት ጊዜ ከተለያዩ ብሄረሰብች የተወለዱ ኢትዮጵያውያን እንደአሁኑ አንዱን ምረጡ ሳይባሉ ቅይጥ የሚለው ፈርጅ ህገመንግሥታዊ እውቅና ተሰጥቶት የሕዝብ ቆጠራው እነሱንም በትከከለኛ ማንነታቸው አንዲቆጠሩ ሲያረግ ትክከለኛው የአገሪቱ የሕዝብ ቁጥር እና የማንነት ስብጥር በውል ይታወቃል ለጊዜው ሲአይኤ በአፍሪካ ሃገሮች በአጠቃላይ በተለይም በኢትዮጵያ ስለሚወጡ ሃገራዊ ይዘት ያላቸው የእስታቲስቲከ መረጃዎች በተለይ ስለሕዝብ ቆጠራው ስሌት ችግር የዘገበውን ማቅረቡ በቂ ይሆናል ዮሏ በህከ ርዐበደ ዐህቪ ዐ ሸሀር ልክበገርጺ ኾ ከ አበ በ ከ ከር እፅፌሃ ሀ ርከ ከር ፀርዐከር በባዕፀክበፎበ በ በ ሄከርር በ ቪ ሃ ዐቨፎ ከሃ ፀዐዣር ፎብ ሀከር ጓበ ህ ከ ሀሀዐ በከበበ ከ ከ ሀ በኛርዝ በ በ ሃፎ ር ህ ከ ርርክክክከ ዲብር ርከ ከሃ ሀር ልክ ከ ርከ ከ ክፀህ ከርሺ ዐክዝብ ርር ከ ኻነኣከበደበ »ዐ ዩደ ዩሃ ከ በባ ኩሃ ደባ ከቢ ርኔ ከ ከከር ርክር በሃህበ ርህሮ ርበርቨ ፎባዉ በ ፀርር ከርኪ ህ ከ ሀ አበቪር ርክክክከቤደ ከ ከሀ ከ ከር ቨ ህ ከ ያ ዝከ በር ርር ዩርር ር ከ ዐቧ ቢ ዝከርከ ር ር በሃ ዐኮሀኪ ቨክር ር ርቪሃርሃ ርርፎ ከ ፀርር በኛ ከ ር ዐሃ ከ ክቧ ከ ባ ከቧ ከህ ክፐ ዐህ ሀህቨሃሃ ልብገርበ ርፀበህ ነፍ ርዐክርበ ከ ከ ዐቨርሃ ር ፀርክ በ ር ር በ ከ ርዐህበከ በህ ከ ርነ ፐ ዉሃ ክከርሂር ከ ሀቪር ህኬ ሀከር ር ደከ በከሀሃ ከዐ ከር ባቨ ርዐ።