Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ኽረ ወት ዳያን። ይህን ስለሕልም ዓለም ገሰቡን ተጦት አድርገሽ በገሃድ ከፊትሽ ስላለ ነገር ብታሰሳስዉ የሚበጅ ይመስለኛል» አሉ ዮዋ ዓ «ከፊቴ ምን አለች።ዲ «ልዴ ምን ያህል እንደ ፈራች አጥርት ለመግለጽ ስቸሣግራል ወደ ኦክስዲል ይዛው እንድትሄድ በወረቀት ተጠቅልሉ ከሳጥን ውስጥ ታሽገ በዚህ ጊዜ ትልት ቨክም እንደ ተቃለለለት ሰው እፎይ አለች ሆኖም ምሰጢሩ ሳይገባት በዛዶ እግሩ ከበረዶ ላይ እንደሚራመድ ሰው ተፈፋት።ጂጀቿቸ በፊት ለመዚረ ጊዜ የማየው ዞኮቼ ነው።ም ሰብጅሙው የትናትና በ ተ ለ ስጫ ት ረ ት ያያት እንደ ነበር አሁን ስለገባት «አምላክ አንድ ያደረገውን ሰው ሊለየው አይችልም ባልና ሚስት አንድ አካል ናቸው» የሚለውን ሕግ መጣስዋን አረጋገጠች ከዚያ ከቀፋፊ የፍርድ ተን ጠዋት ማለት ከቤትዋ ከመውጣትዋ በፊት ጀምሮ የሎርድ ከርስተንን ፊት ዳግመኛ ላለማየት ወስና ነበር። ከእርሱ በተር ይህን የመሰለ ደብዳቤ የሚጽና ሃነጦውጋ እንዲህ ያለ መሐሪ ሰውስ በዓለም ላይ ተፈጥርአል። በሣለት ለጠየተቻቸው ጥያቂዎች ራስዋ መልስ ስትሰጥ «የለም ሺህ ጊዜ የለም» አለች።» ሰትል የልብዋን ገለጸችላት «የመወሰን ሥልጣን ከተሰጠኝ» አለች እመቤት ሊልያን «ጊዜው ንም ነግ ዓነ ጦዲያ ሳትይ በአጭር ቀን ውስጥ ሎርድ ከርስተንን እንዲያጦሩ እድል አለመስጠት ነው። ነገሩ በቀያ ቱጥር ለሐሜታ የበለጠ በር ይከፍታል አፍና ዳያን የወዳጅጥን ምክር ስለተቀበለች ለሁለተኛ ጊዜ ተሞሸሩ።
» ብሎ ጠየቃት ሄስተርን ባሻ በእጅዋ ይዛው የነበረውን ደብዳቤ እየተመለከተች «ምናልባት ሰባት ይሃ ስምንት ዓመት ቢሆናት ነው ከጊዜ በኋላ እንጂ አሁን እንኳን በይ አትጠትመንም አባትዋ ወረሳት አንድ ሺሀ ሁለት መቶ ንድ ደግሞ ብዙም አይደል ግን ለትምህርቷ ይበቃታል እኑ ራሴ ጸጥም ላስተምሪት እችላለሁ» አለችው ሄስተር ሲቨርን ቡሩኖ ሲቨርን ልጅትዋን ለማምጣት ወደ ሮይስተር ጉዞ በጀመረ ማሣሥት መልካም እረፍት ያገኘ መሰለው ወደፊት ስለሚያገኛት ልጅ ን ብዙም አልተጨነተም ክክአእመት ሆፕተን ቤት ሲደርስ የቤቱን እመቢ ትና ቤታቸውን አደነተቀ ስለልጅትጥ ከማንሳቱ በፊት ከሴትዮዋ ጋር ለጥቲት ጊዘ ስለሌላ ነገር ይጫጦት ጀመር ልጅትጥ ከነበረችበት ተጠርታ መጥታ ሲያያት እጅግ ደነገጠ ሰውነትዋ ገና ያልዳበረ የሰባት ዓመት ሕፃን ዙና አላገኛትምነ እጅግ የተዋበችና የፈትዋ ግርሣ የሣሂፈሆስደነግጥ ልጅ ስለነበረች ከፊቱ ቆማ ያለ ፍርሃት በደስታ ስትመለከተው ያለበት ጠፋውጦጡ የሚያየው ነገር ሁሉ በውኑ ይሁን በሕልሙ ለይቶ ለፃጠት ተሳነው ገበራ ስለነበረ ስለዘር ስለከብትና ስለመሬት ግ» በሚገባ ይጦቅ እንጂ እንደ ዳያን ባልፎር ያሉ ሴቶች በዓለም ላይ መና ራቸውን ከዚያ ባፈት ባለማጦቱ ልጅትዋ በአሳቡ የፈጠራት እንጂ እውነተኛ ፍጠር ዙና አልታየችውም «በአድናቆት ነው ወይስ በፍርሃት የፈዘዝዘ» ተብሎ ቢጠየቅ ምን ብሎ እንደሚመልስ አያውትም ሆሆም በሁናቴው ቢደናገርም ደስ ብሎታል ነገር ግን አኀቱ ሄስተር ልጅትዋን ስታይ ምን እንደምትል እጅግ ቢያሰላስልም የተጨበጠ አሳብ ባለሃገኘቱ ልቡ የቁመ መሰለው ወርቃማው ጸጉርዋ ሣር ጦለላ የመሰለው ከንፈርዋ አባትዋ ሎረንስ ባልፎር ያስተማራት ጥሩ ትሥህርትዋ ስለሥኑጥበብና ስለውበት ያላት ልዩ የሆነ አስተያየትዋ ከእኅቱ ጋር ከባድ ግጭት እንደሂያስከትል ተገነዘበ ለአጭር ጊዜ ብቻ ተገናኝተው ከዛፎች መካከል አልፈውና እዳውን አቋርጠው የተለያዩ ቢሆንም ልቡ ተከትሏት ሃሄዷል ለብዙ ዘመን አብረው በታማኝነት ከኖረችው እኅቱና ለግማሽ ሰዓት ካያት ዳያን ማንን እንደሚመርጥ ቢጠየት ሳያጦሳውል ዳያንን ይመርጣል አንድ ሰው ቡሩኖ ጠበዐ«ኮርዩኮ በት ፅጀድሣ እስዚያርስ ናትር የሚሉት ነገር ሔኤ ቫ ናትር ቢያዘው ይማ ን ስተ ኃይለ ነ ዙቱቴም በጦጣቶችች ሳይ ታይቶ ያልታወቀ ነንደሚሆነን ተ ፈም ከ በራት ቡሩኖ ለማንኛዋም ሴት ብሎ አምስት ደፈሩ አንኳን ያላጠፉ ሰው ነበር አሁን ግን ሳያውቀው በድንገት በአንጻቀ ሴት ውበት ተጠምሷኋል ውበትዋ ወደ ሰው ደሪጃ አውርዶታል ኣንዳ ሕፃን ልጅ ለመጦሰድ መጥቶ ነበር ግን በውበት ያጊጠች ኮረዳ ልበ ለዘላለም ማርካ ጦሰደችበት ቡሩና ሲበዘርን በብርቱ ፍቅር ሰሜት ተመረህ ተቅበጠበጠ የሚይዘውን አጣ በማግሥቱ ጠዋት ጀምበር እንደ ወጣች ቡሩኖ ተነሰቶ ከቤጎ ይወጣል ለአገሩ እንግዳ ለሰፈሩ ባዳ ቢሆንም ባልኖረበት አገር በጠዋጎነ ተቅበዘበዘ የአደረበት ሰፈር ከእመት ሆፕተን እርሻ ቦታ ሩት አልነበረም የጠዋት ፀሐይ ጤዛን በሟሟት አእንደሚያባርር ሁሉ እሱም በዳዖን ውበት ተባረረ ቡሩኖ ከአትክልት ውስጥ ጦዲያ ጦዲህ ሲል ሳያስበው በድንገት ልጅትዋ ብት ብላ ከሣር በጣፈጠ ድምፅ ስታንጎራጉር ሰማት ጆሮውን አቅንቶ አዳመጠ የምታ ዚመው ዚሣ የብዙ ሰዎችን ልብ የማረከና በጊዚው የታወቀ ዘፈን ነበር ከዘፈነ ውስጥ «ለቆንጆዋ አኒ ላውሪ ሕይወቴን አሳልፈ እሰጥ ነበር» የሚል ስንኝ ይገኝበታል ይህን ዜሣሃ እያንጎራጎረች ስትዘቱን ወፎች እንኳን የእርስዋን ድምፅ ለመስነትት ጭጭ ያለ ይመስል ነበር የጠዋት ፀሐይ ጨረር ከዳያን ፊትና ከጦርቅማው ጸጉርዋ ላይ እያንጸባረቀ ከጠራ ሰማይ ስር ቆማ ስትታይ ለጋነትዋና ውበትዋ በጉልህ ሰለሚይ ይህ ሰው በቁንጅናዋ በይበልጥ ልበ ተማረከ ትዘፍነው በነበረው ዘፈን ከተገለጸችው ከአኒ ላውሪ ትርጽና ውበት ሊለያት አልቻለም ህሊናው ደግሞ ይህንኑ ስም ነው የሰጣት «አረ ለመሆኑ ምን ሆንኩ። እንደምታየው ከአእርሻች ውስጥ እንቁላልና ፍራፍሬ ይዢ መጥቻለሁ ትለዋለች ሰውዬው ሳይነጋ በጠዋት የመጣው ከሰው ቤት ሄዶ ቱርስ ለመብላት ሳይሆን ፍቅረኛው ያደረችበትን ቤት በሩቱ ለማየት ነበር ሆኖም በፍቅር የጣለችውን ልጅ ግብዣ አልተበልም ለሣለት ሰላልቻለ ተያይዘው ወደ ዳያን ቤት ሄዱ ሰውዬውና ልጅትዋ ከቤት ሲደርሰ እመት ሆፕተን «እንኳን ደህና መጣህ» በማለት በደስታ ይተበለታል በመልካም ሕልም እንደ ተደሰተ ሰው ቡሩኖ ደስ ብሎት ይተመጣል የቤቱ መስኮቶች ተከፍተዋል የጽጌረዳ አበባ ፈክቶ በመስኮት ይታያል የአንዲት ድምፅዋ ያማረ ጦፍ ሬመክትም እንዲሁ ይሰማል ቤቱ መልካም መዓዛ ባላቸው ዛፎች የተከበበ ስለነበር ጥሩ መዓ ክፍሉን አውዶታል የቡሩኖ መኖሪያ ቤትና ኣሁን ያለበት ክፍል በጣም የተለያዩ ነበሩ እመት ሆፕተን ከእዚያ ቢት ውስጥ በፈገግታ አጊጠው ተቀምጠውና በግርሣና ሞገስ የታነጹ የዳያን ጣቶች ወዲህና ወዲያ በመወዛወዝ በፒያኖ ለዛ ያለው ሙዚቃ ሲያሰሙ ማየት በጣም ደስ የሚል ነበር ቁርሱም ግሩም ስለነበር ከዚያ በፊት እንደዚያ ያለ ቁርስ ቡሩኖ የበላበት ጊዜ ትዝ አይለውም ከቤቱ ውስጥ ሰላምና ጸጥታ ሰፍኖአል ቡሩኖ ብዙም አላጦወራም ግን በጣም ደስ ብሎታል ዳያን የዘወትር ሥራዋን ለመጀመር ከቢት ከወጣች በኋላ ደብዳቤ የጻፉላት ቄስ የሚስተር ቡሩኖን መምጣት ስለሰሙ ከእመት ሆፕተን ጊጠፍዩዐሀ«ዞኮዞ ቤት ይመጣሉ ቄሱ ሩኖና እመት ሆፕተን ሁነው ስለልጆቷ ተነጋገሩ ልጅትዋን ወስዶ የማሳደግ ላፊነት እንዳለበት ቄሱ ለቡሩኖ ሲቨርን ገለኡለት እርሱ ግን ምን ማድረግ እንደሚገባው ስለማያውት ተስፋ በመቁረጥ የቄሱን ዓይን ዓይን ያያል «መቼም ያላሰብኩት ነገር ነው የደረሰብኝፎ አባታችን እንደ ጻፉልኝ ደብዳቤ አገላለጽ ከሆነ ልጅትዋ ሕፃን መስላኝ ነበር» ይላል «አሁንም እኮ ከቁመትዋ ማደግ በስተቀር ሕፃን ናት እንደ ሕፃንም ገርና የዋህ ናት ከታዛዥነትዋም ብዛት የተነሳ ማንም ሰው እንደ መርፌ ክር የትም ሊወስዳት ጦይም ትምህርት ሊሰጣት ይችላል። በማለት ራሳቸውን የሚያሞካሹና የራሳቸውን መሬት የሂያርሱ ታታሪ የሳክሰን ጎሣዎች ናቸው ላርችዴል ከተባለው ሥፍራ ለረጅም ጊዜ ኖረዋል ቡሩና ሲቨርን አንድ ነዝ ለማድረግ ከጦሰነ በምንም መንገድ አሳቡን ከመፈጸም ወደ ኋላ የሚል ሰጦ አይደለም ያፈተደው ይሁን እንጂ ታሉን አያጥፍም ስለዚህም ቶፖሥ ብለ ለራሱ ሲናገር «ዳያን ባልፎር የእኑ ሚስት መሆን አለባት» ስላለ ምንም ነገር ጦሳክኒውን ሊለውጥበት አይችልም ስለጋብቻው ስነሥርዓት አፈጻጸም የዳያንን ፈቃድ መጠየትና ከር ነበረበት እንጂ ልጅትዋ አምቢ ትላለች ብሎ ቡሩኖ ጨርሶ አላሰበም በአገሩ ለታወቀ የባለብዙ ሀብት ሂስት መሆን ዘመድ ጦዳጅ ለሌላት ለሙት ልጅ ትልት ክብር ነው በማለት ላለመወው ግብ እንቅፋት እንደሣይኖር አምኖአል ቡሩኖ ሲቨርን በሀብቱና በዘሩ የሚመዛ ሰው ስለነበር ዳያንን ክብር ያጎናጸፋት ነው የመሰለው ማንኛዋም መልካም አስተሳሰብ ያላት ልጃገረድ ብትሆን እንዲህ ያለውን ዕድል አታልፍም ብሉ ሰለገመተ የዳያንን ስምምነት መጠየት ለአክብሮት ያህል ብቻ ነበር በመጀመሪያ ልጅትጥ ከነበረችበት ሥፍራ ለጥቂት ጊዜ ቆይቶ ተፈላጊውን መሰናዶ ካደረገ በኋላ ቡሩኖ ጦዴ አገሩ ከመመለሱ በፊት እንደሚያገባት ያትዳል ጋብቻቸው በተክሊል እንዲሆንም ይወስናል ከዚያም ከወደፊት ሚስቱ ጋር ወደ ቤቱ እንደመለስ ለእኅቱ በትድሚያ ደብዳቤ መጻፍ እንዳለበት ያስታውሳል። አያሉ ሲያጫውቷት ዳያን በመስኮት በኩል ጦደ ሰማይ እያየች ለጥቲት ጊዜ ዝም አለች «አንድ ሰው በሚፈጠርበት ጊዜ ተስማሚና ለእርሱ አጣማጅ የሚሆን ሌላ ሰው ይፈጠራል ሣለት ነበቡቡ» «ሳይሆን አይተርም ጦይዘሪት ዳያን። በማለት የእርሻውን ታሪክ ባጭሩ ገለጸላት የተፈጥሮን ውበት በጣም የምታደንተጥዋ ዳያን በይበልጥ አዘነች ተጭን መንገድ ይዘው ጥቂት እንደ ተጓዙ ከሸክላ የተሠራ ትልት ቤት በሩቁ አየችዘ ገና ቤቱን ስታየው ዳያን ሐሞትጥ ፈሰሰ ከቤቱ ፊት ለፊት ትንንሽ ቁጥቋጦዎች ይታያሉ ሆኖም አበባም ሆነ የአበባ እምቡጥ ጨርሶ አይታይምርእ ግቢው በጠትላላው ትጥ ያጣና ወና ስለነበር ሲያዩት የሚማርክ ዓይነት አልነበረም ዳያን ይህን ቤት አባትዋ ይመርጣቸው ከነበሩት ቤቶች ጋር ስታስተያየው ይህኛው እስር ቤት መሰላት «ዋይ አዲሱ ቤትሽ እንኳን በደኅና መጣሽ ላርችዴል ማለት ይኽውልሽነ ይሳል ቡሩኖ ጮክ ብሎ ዳያን በትካዜ ዓይን አካባቢውን አርቃ ተመለከተች የከብቶች ማደሪያ በረት ሰፊ እርሻና ትጠሳቅጠል የበተለበት የጓሮ አትክልት አየች ሆኖም አያያዛቸው ቅጥ ያጣ ስለነበር እርሻው ተፋፊ ሆነባት ዓይንዋን የሚማርክ ነገር ስላጣችና ቤቱ ካሰበችው በጣም ዝት ስሳለባት ብርቱ የሆነ የኅዘን ስሜት ተሰማት አትድረሱብኝ የሚል ስሜት የሚፈጥረጦን ቤት አረንጓዴ በር ማንም መጥቶ አልከፈተውም ሄስተር ምን ጊዜም ቢሆን እቤት ስትቀመጥ በርዋን ቆልፋ ነው ሆኖም ከጥቂት ጊዜ በኋላ የባልና ሚስት መምጣት ስለተሰግ አንዲት ወፍራም የቤት ሠራተኛ በሩን ከፈተችው «ታዲያስ አኒ እንደምን አለሽ። » ሲል ቡሩኖ ጠያቃት «አዎን እንዲያውም መንገዱ ነው መሰለኝ ጠምቶኛል «ከጠማሽማ ቪኖው ቀርቶ የፍራፍሬ ጭማቂ ብትጠጪ ይሻላል አለች ወይዘሪት ሄስተር ጣልቃ በመግባት «ግድ የለም ቪኖው ይበቃኛል» አለች ዳያን ከአዲሱ ቤትዋ ከገባች ከሦስት ሰዓት አይበልጥም ግን «ግድ የለም ብሎ መመለሱ እንደ ልምድ ያደረገችው ይመስል ነበር የእራቱ ሰዓት ለዳያን የሚያስጨንት የፌተና ጊዜ ነበር ቡሩኖነ ሄስተር ስለእርሻቸውና ስለዘከብቶቻቸው እንዲሁም ቡሩኖ ባለቤቱን ሊያመጣ ሄዶ ሳለ ምን እንደተደረገ ኮስተር ብለው በዝርዝር ይጫወጦታሉ ቡሩና ጨዋታቸው ሚስቱን እንደማያስደስት ስለሚያውቅ አልፎ አልፎ ጦደ ዳያነ እየዞረ ስለለንደን ከተማ ያዋራታል ከእርሰዋ ጋር በሚጫወትበት ጊዘ ልክ ከልጅ ጋር የሚያወራ እየመሰለው ድምፁን ይቀያይራል ቡሩኖ ወደ ዳያን ዞር ብሎ የሚያወራትን ሄስተር በጥሞና ትከታተሳለች ዓይንዋን ከልጅትዋ ዓይን አታነሳም «ይህች ሴት አልወደደችኝም ምነው ባልመጣሁ ይህን ሰው ባላገባው ይሻለኝ ነበር» በማለት ዳያን በአሳብ ባህር ትዋጣለች ጭንተትዋ አየከሩፋ በመሄዱና በጣምም ስለደከማት ባልዋን ቀስ ብሳ «ደከመኝ ለማረፍ እፈልጋለሁ» ትለዋለች ቡሩኖ ግን ምንም ሳይመልስላት ወሬውን ቀጠለፁ ከግማሽ ሰዓት በኋላ አቅም አንሷት ግንባርዋ ቢታጠፍና የደከሙ ዓይኖችዋ ቢጨፈኑ ጥፋቱ የእርስዋ አይደለም ድካምዋን ለመዋጥ በጉብዝና ብትታገልም አልሆነላትም በመጨረሻ ሳይታወቃት እንቅልፍ ይዚት ጭልጥ አለ ሄስተር እያቅራራች «ተኝታለች እንዴ። » ሲል ጥያቄዋን ይደግማል «ከሳጥክ ውስጥ ብዙ መጻሕፍት ሥፅሎችና ቅርጻ ቅርጾች አሉኝ እነዚህ የተዋቡ ነገሮች አባቴ ከልዩ ልዩ ሥፍራዎች የሰበሰባቸው ናቸው የራሴ የሆነ ክፍል ባገኝ ክፍሉን እኔ እንደ ፈለግሁት አስጊጩ አሳምረዋለሁ መስኮቱን ዘወትር እከፍተዋለሁ መጋረጃ እሠራለታለሁ ሥዕል ቁጭ ብዬ የምሠራበት ተሽክረካሪ ወንበርና ጠረጴዛም ይኖረዋል መጻሕፍቱ ሥፅሉቹቼና ትርጻትርጾቹቼ በመልክ በመልኩ ከዚያው ተደርድረው ይተመጣሌ እንዲያው የግሌ የሆነ እንዲት ክፍል ባገኝ ምንኛ ደስ ባለኝኩ «እንግዲያውስ እርግጠኛ ነኝ አንድ ክፍል ታገኛለሽ» አለ በሩና «ለማንኛውም በምሳ ሰዓት ከሃስተር ጋር እንነጋገርበታለን» ዳያን ባልዋ ስለገባላት ታል በማሰላሰል ደስ ብሉአት ወጦደ ቢትና ስትመለስ ወይዘሪት ሄስተር በጣም ተከፍታ አገኘቻትነ ዳያን ዙረጎ በመሄድጥ ሄስተር በጣም ተናድዳለችፁ ቡሩኖ ወደ ቤት እንደ ተመለሰ ወዲያው ዳያን ስለጠየተችጦ ጉዳይ ከሄስተር ጋር ንግግር ይጀምራል «ሄስተር» አለ «ዳያን ለብቻዋ አንድ ነክባ። ስትል መለሰችለት ይህን መልስ ስትሰጠው ጉንጭዋን ሳም አደረጋት ዳያን ምንም እንኳን በእርሱ መሳም ባትፈቅድም ሰውነትዋን ላለማሸማቀቅና ስሜትዋን ላለማሳየት ታገለች «በጣም ይወድደኛል ማለት ነው» ስትል አሰበች ወደ ቤት ተያይዘው ሄዱ እራት ቀርቧል ሄስተር ግን አልነበረችም ቡሩኖ ከሚስቱ ጋር ብቻቸውን ገበታ በመቅረባቸው በጣም ደስ አለው ነገር ግን ሄስተር ድምፃቸውን ሰምታ መምጣታቸውን ጠየቀች «መጡ እንዴ። » ስትል ዳያን ጠየቀች «አዎን ስስ ቡሩኖ «ዊይ ቡሩኖ። እኅቴን ቤቱን ለቅቀሽ ውጪጩ መባል የለባትም» ይሳል «እንግዲያውስ የእኔም ቅርጾች ከእኔ ሊለዩ አይችሉታፖ አለች ነገሩ እንዲህ የሣየስቆጣ ከሆነ በጨርት ሸፍነሽ አስተምጫቸው ሲላት ምንም እንኳን ነገሩ በጣም ቢያበሳጫት ስሜትዋን የነኩ ቢመስላትነ አሳባቸው ምን እንደሆነ አልገባ ቢላትም ነገሩን ለማሳለፍ ያህል ብ የንዴት ላት ትስቃለች «ኣየህ ጦንድሜ ዳያን እንደሆነ ቀላልና ምንተ እፍረት የሊላት ል ናት ለምንም ነገር ቢሆን ስጫት የላትም እንደዚህ ያሉ አጓጉል ሐውልቶች ከቤት ውስጥ የሚቀመጡ ከሆነ እኑም ሆንኩ በሥነምግባር የታነጹት አሽከሮቻችን ከዚዘ ቢት ውስጥ ይኑሩ አልልም አህ ክሊሌግን ብንወስድ በጠባይዋጥ እንከን የሊላት ሠራተኛ ናት «ወይዘሪት ሄሂስተር አለች ዳያን እኑና እርስዎ ያደግነው በተለያየ አካባቢ ነው እኳ የተሣርኩት ከኪነጥበብ ትምህርት ቤት ሽን ስ ኪነጥበብ ማለት ሁሉም ነገር ነው ለእርስዎ ግን ስሜት ላይሰጥ ይችላል ሆኖም እኔ የምወድዳቸው ትርጾች ካስከፉዎት እጥላቸዋለሁ እርስዎ ታላቄ ስለሆኑ እኒ ልሸነፍ» በማለትዋ አሁንም በዳያን አርቶ አስተዋይነትና ብልህነት የተነሳ የእለቱ ጭትቅጭት በዚሁ አከተመ ሄስፐተር መልስ አልሰጠችም ቡሩኖ ባለቤቱ በወሰደችው ውሳኔ በጣም ስለተደሰተ ጠጋ ብሎ ጉንጭዋን ይስማል ትክክለኛ መንገድ የተከተለችው እውነተኛና ተናዋ ዳዖን እንጂ ተመጻዳቲቂዋ እኅቱ እንዳ ልሆነች ልቡ ይገነዘባል የዚያኑ እለት ዳያን ትርጾችዋን ጣለቻቸው በቤቱ ውስጥ ለአጭር ጊዜ ቢሆንም ሰላም ሰፈነ ግን ከጥቂት ተናት በኋላ «የዳያሮንን ጸጉር የመሰለ ቆንጆ ጸጉር በዓለም ላይ አይገኝሆ ብሎ አንዱ ሲያወራ ሄስተር ስለሰሣች ከእብዶች ዘንድ ካልሆነ በስተተር ተሰምቶ በማይታወቅ አኳኋን ከድሮው ይበልጥ ዳያንን ጠላፓት ከነአካቴው ሄስተር መልክጥፉ ስለነበረች የልጅትዋ ማማር ግርማ ሞገዝኗጥና ወርታቃፃው ጸጉርዋ ለሄስተር ጥላቻ ምክንያት ሆኑ በተለይም ጸጉርዋን ለቅቃ ስትሄድ ያየቻት እንደሆነሣ በጣም ትናደዳለች ስለዚህ ጦን ድፖዋን ለብቻው የምታገኝበትን ጊዜ ጠብቃ ሲያመች «ቡሩኖ እስከ መቼ ነጡ ይህቺ ልጅ ጸጉርዋን እንደዚህ አንዥርግጋ አንድትዞር የምትፈቅድላትጋ ስትል ጠየቀችው «ምነው ሄስተር። አለ ቡሩኖ። ስለዚህ ወደፈት ሁኔታዋን ለመከታተል ይወጦስናልፁ ግን ካልጦደደችው ከመቻል በስተቀር ሌላ ምርጫ አልነበረውምል ዘወትር ያለመውደድዋ ምልክት በግልጽ ተደጋግሞ ስለታየ ቡሩኖ ተጠራጥሮት የነበረውን ምስ ጢር አረጋገጠ አእምሮ ጠባብ የሆነች ሴትን የሚያህል ጨካኝ በዓለም ላይ እንደሌለ ሁሉ በቀላለ ሊጠቃ ከሚችል አእምሮም ያለማቋረጥ ከሚመጣ ስቃይ ይበልጥ ሕመም የለም ሄስተር ዳያንን ምን ያህል እንዳሰቃየቻት ራስዋ ዳያን እንኳን ለመግለጽ አትችልም ዳያን ምን ያህል እንደ ተበደለችና ራስዋን ምን ያሀል ዝቅ ለማድረግ እንደ ተገደደች እንኳን ሊናገሩት በወረቀት ላይ ለማስፈርም ያዳግታል አንድ ቀን ጠዋት ዳያን ቁርስ ለመብላት ወደ ምግብ ቤት ሄዳ ሳለ ክፍሉ በጣም ይሞቅ ስለነበር አፈናት። ሰውነትጥም ተጎላቶለ ከእነዚህ ሰዎች ጋር ከሕፃንነት ጅምሮ አብሮ ያደገ ሰው እንኳን ቢሆን ላርችዴል ውስጥ ኑሮ ሊጥመጦ አይችልም ሥነ ሥርዓቱና ሕጉ ከብረት የጠነከረ ነው ሄስተር ጨርሶ የምትቻል ሴት አይደለችም ሄስተር የሌሎች ሰዎችን ስቃይ የሚያሳድግና የፈለገውን ያህል ስታይ የሚያስከትልባቸው ቢሆን ለዚህ ደንታ የሌላት ዓይነት ሴት ናት ከዚያ ቢት ውስጥ የምትፈራውና የምታከብረው ሰው ቢኖር በትርቡ ተቀጠረችውጦን አኒ ክሌግን ብቻ ነጡ ቁጠባ የቤቱ ደምብና ሥርዓት ሲሆን አንድ ጊዜ ደምብ ከ መከበር ነበረበት የአየር መለዋጦጥና የሰው ልጅ ምቾት የጦጡትን ደምቦች ሊለውጥ አይችልም የክፍሎች ንጹሕ አየር ብርሃን የጠዋት ፀሐይ ጦይም ያማረ የቤት እቃ ለሃስ ተር ስድብ ነው ለማንኛውም ነዝር የተጦሰነ ሰዓት አለው ያቺ ስዓት እንድትለወጥ ጨርሶ አይፈቀድም ለአንዳንድ ሰዎች እንደዚህ ዓይነቱ ኑሮ የሚያስቀና ቢሆንም ለሊሉች ደግሞ የማይዋጥ ይሆናልር እዚህ ቤት ውስጥ ቢታመመ ወይም ጤና ቢሆኑ ቁርስ ጠዋት በአንድ ሰዓት መብላት የግድ ነጦ ምሳ በስድስት መክሰስ በዘጠኝ እራት ከምሽቱ በአንድ ሰዓት ተፈለገም አልተፈለገ መበላት አለበት ማንም ሰው ቢሆን ወደደም ጠላ በሦስት ስዓት መተኛት ይኖርበታል። » ስትል ዳያን በተጭን ድምፅ ጠየቀች «ሞት የለም። ከዚያን ጊዜ ወዲህ በሕልሙም ሆነ በውኑ ዳያን ካለችበት በደረሰና ፊትዋን ባየ ቁጥር እነዚያ ቃላት ከፊቱ ላይ ድቅን ይላሉ «አሁንስ ሊያሳብዱኝ ነው ጩርቴቄን መጣል ነው የተረኝ» አለች ዳያን አገድ ቀን ጠዋት ጭንቅላትዋን በሁለት እጆችዋ ይዛ «ጭንቅላቴ ሁሉ የተናወጠ መሰለኝ» ዳያን ለልጅዋና ለራስዋ አንድ ነገር ትጠይቃለች ግን እንደ ተለመደው ተከለከለች የከለከላትም ባልዋ ነበር «ጋብቻ የቁም ሞት ነው» ብላ የተናገረችው ቃል ትዝ አለው ዳያን መከልከልዋን ስታውት ፊትዋን ወደ ሄስተር አዞረች «ልጄ ትንሽ በእድሜ ከዚህ ከፍ ሲል እንኳን የፈለገውን ሊያደርግ የሚፈትዱለት አይመስለኝም» ትላለች «መሆን አለበት አለች ሄስተር። አለ ቡሩኖ «ጣልቃ ባትገቢ ይሻላል እኅቴ እንደሆነ ከአንቺ ይበልጥ ታውታለች» ባላት ጊዜ «ጥቲት ገንዘብ ለማዳን ተብሎ ሄስተር ልጄን አይመርዙብኝም ቡሩኖ ምንም ቢሆን ባለቤትህ ነኝና እባክህ ልጁን መርዝ አያብሉብኝ» ስትለው ጭንተትዋ ተሰማው «ዳያን የኑሮ ልምድ ስለሌለሽ ብዙ ነገር አታውቂም እኔም እንዳንችው ልጁን በጣም ስለምጦድደው ምንም ዓይነት ጉዳት እንዲ ደርስበት አልፈልግም ግድ የለም ሄስተር የምትልሽን ተቀበይ» ብሎ መከራት «ዳያን እንደሆነች የሰው ምክር የምትቀበል ሴት አይደለችም ብቻ ተወጦወው ልጁ አሁን በቶሎ ሲድን ታፍርበታለች መድኃኒቱን የሸጠልኝ ሰው የመድኃኒቱን ጥሩነት በደምብ ገልጾልሻኛል ሌላው ተርቶ የመጀመሪያው ጠብታ ብቻ ልጁን ይፈውሰዋል» ዛለች በኋላ መድኃኒቱን እንድታመጣ አነኒ ክሌግን ሳከቻት። ሄስተር። » ስትል ዳያን የናች። ተሸለው ሰው ላኪና ንገርዋት ይንን ን ግን ልጁን እንደ አትቀርም» ብሎ ሲያሳስብ «እኔ እነግራታለሁ ደ ሳትጓጓ ሄስተር ያለፈው ድርጊትዋ ስለጸጸታት ር ቀዋለች ምናልባትም የልጁ ሕይወት የተመለ እንደመረዘችው ጊዜ እጅግ አዝናለች ዳያን አገር ጥላ ከመሄድዋ በፊት የተናባርችታሥ ቃል አጅግ አስደንግጧት ነበር የዳያን ፊት መለዋወጥ የዓይንዋ መንከ ራተትና ርግማንዋ ከኅሊናዋ ውስጥ ተቀርጸአል ሆኖም ዳያን ከቤት ጠፍታ ትሄዳለች ከሄደችም አትመለስም የሚል ጥርጣሬ አልነበራትም ልጁን ስትንከባከብ እንኳን ታሰላስለው የነበረው «የልቤን ገልጪ አነጋግራታለህ ከዚያም ከዳያን ጋር እንታረቃለን» የሚል ነበር ግን በዚያን ሰዓት በይበልጥ አስጨንቋት የነበረው የልጁ በእርስዋ ምክንያት መታመም ነበር ስለዚህ ጊዜው እየገፋ ሲሄድ ልጁን እንጂ እድለቢስዋን እናቱን ማንም አላስታወም ዶክተሩ ስለተመለሰ ልጁ ከነበረበት ክፍል ወሰዱት ገና ልጁን ሲያይ ፊቱ ፈገግ አለ «አዎን» አለ ሐኪሙ ቡሩኖ ለጠየቀው ጥያቄ ሲመልስ «ተሽሎ ታል አሁን እንኳን ተስፋ ያለው ይመስላልቆ ለክፉ የሚያደርሰው ቢሆን እስከዚህ አያቆየውም ነበር ሚስስ ቡሩኖን ባገኝና እንኳን ደስ ያለሽ ብላት ደስ ይለኝ ነበር ለማነኛውም የምሥራቹን ንገርዋት። » በማለት እንደገና ሲጠይ ጠባይ ምን ዓይነት እንደሆነ እንድነግርህ አትጠይተ ቅ «ቡሩኖ የባለቤትህ ኝ እኔም አሳውቀው ፔ የማውቀው ነገር ቢኖር በጣም መበሳጨትዋን ብቻ ነው እ ቡሩኖ ተቆጥቶ ከቤት ይወጣል ጊዜው እያለፈና ልጁም እየተጐ ሲሄድ ቡሩኖ የአካልና የመንፈስ ጥንካሬ ይሰማዋል ዬ ተሳስቼአለሁ መስጠት አልነበረብኝም» አለች ሄስተር የጸጸት ሎስ እየታየባት «ከልጁ አጠገብ ቁጭ ብዬ ሳለ ዳያንን በድለናታልእያልኩ ሳሰላኒ ነበር ትንሽ ራሳችንን ማስተካከል ይኖርብናልፎ ገና የአሥራ ስምገፋ ዓመት ልጅ መሆንዋን ረስተናል መሰለኝ በዚህ እድሜዋ ሁሉንም ነዢ እንድታውቅ እንፈልጋለን ግን ሊሆን አይችልም ገና ልጅ ናት ልጄ ሲሻለው የቤቱ መስኮት እንዲከፈት ከፈለገች ብንፈቅድላት ጓደኞቻችንዞ መጥተው ቢያይዋትና አንዳንዴም ደስ እንዲሳት ይዘናት ሸርሽር ብንወጣ እያልኩ ሳወጣና ሳወርድ ነበር» አለ ቡሩኖ «አንዳንድ ሰዎች ከገልቱ ልጅቿ ፍቅር ይይዛቸዋል» ስትለው ቡሩየ «የፊትዋ ሁኔታ ትዝ ይለኛል ከእዚህ ቁጭ ብዬ ሳሰተውላት ፊትዋ እንዴት እንደተለዋወጠና እንደ ገረጣ አሁንም ጉልህ ሆኖ ይታየኛል ሲል መለሰላት «ቡሩኖ ትሰማለህ። ዳያን የልጅዋን ሁኑታ ሳታ ያን ሁሉ ሰዓት በመቆየትዋ ምንኛ እንደ ተጨነቀችና እንደ መው ያሰሳስላል ስምንት ሰዓት ሲሞላ ግን «ሄጄእፈልጋታለሁ ልጁ ከተኛበት ክፍል አምጥቼ ልጁ ምን ያህል እንደተሻለው አሳያትና ኣብረው እንዲቱዩ አደርጋለሁ እስከዚያን ሰዓት ድረስ ልጁ ከነበረበት ክፍል እንዳትግባ የተደረገው በእርስዋ ለመጨከን ሳይሆን ስለልጁ ሕይወት በማሰብ እን ደሆነ አስረዳታለሁ» እያለ በማሰብ ሁናቴዋ አሳዝኖት እጅግ ራራላት ወደ ክፍልዋ ሄደ ጊዜው ጨለማ መልስ አላገኘም መብራት አበራ አይንም ነቸ እያለ ሪክ ልዋ ውስጥ ትሆናለች» ሲል አሰበ ሆኖም ሰጠራት አለስማትዋ ን ነዝ ነው በማለት እያሰላሰለ ወደ ክፍልዋ ቢሄድ ከዚያም ሰው መ ምነው ተሞኘሁ ከምድር ቤት ነዋ ቁጭ የምትለው» ብሎ ሰማቤ ተስ እያለ ወደ ምድር ቤት ወርዶ ሳሉን ወጥ ቤት እንግዳ ል ከእዚያም ዳያን የለችም በዚህ ጊዜ በሩኖ የፍርሃት ስሜት አደረበት ግን አገር ጥላ ትሄዳለች ብሉ አላሰበም በመጨረሻ ምናልባት ከአሽከሮች ቤት ትሆናለች የማለት ግምት አደረበት ሆኖም ከአሽከሮች ቤት ለመሂድ ስላልፈቀደ ልጁ ተኝቶበት ወደ ነበረው ክፍል ተመለሰ እኒ ክሌግ ክእኅቱ ጋር ቁጭ ብላ ያያል አኒን ተስ ብሉ በጥትሻ ጠራት «ሚስስ ቡሩኖ ምናልባት መንፈስዋ ስለተረበሸ ከሜሪ ሠር ለመጫ ወት ወደዚያ ሄዳ ይሆናል ሂጂና ልጁ ተሽሉታል ብለሽ ንገሪያት ደግሞም ላነጋግራት መፈለጊን ግለጭላት» ሲል ላካት አኒ በአጭር ጊዜ ውስጥ ተመለሰች «አረ እሜቴ ከእዚያም የሉ ሜሪ ደግሞ ከጠዋት ጀምሮ አላየኋ ቸውም ብላለች» ብላ ስትነግረው ቡሩኖ ቃልዋን ስላልተቀበለ እውነት አልመሰለውም «ከጠዋት ጀምራ አላየቻትም። » ብላ ስትጠይቃት «አዎን» ካለች በኋላ «አባቴ በመጨረሻ የሳላቸው ሦስት ሥፅሎች እንኳን ሮያል አካዳሚ ከተባለ ሥፍራ ለሕዝብ ታይተው ለአባቴ ዝናን አትርፈውለታል» ስትል መለሰች «በዘመኑ የታወቁ ሠዓሊዎችን የማውቅ ይመስለሻል ግን ከእነዚህ ሠዓሊዎች መካከል ቶርፔ የሚባል ስም ትዝ አይለኝም» ስትላት የልጅትዋ ፊት ሳታውቀው ተለዋወጠ እውነቱን አውጥታ ስመ ባልፎር እንደ ነበር ለመናገር ፈለገች ግን አውነቱን ያወጣች እንደሆነ መጥፊያዋ መሆኑን ስለተገነዘበች ከምላስዋ ጫና ደርሶ የነበረውን ቃል ዋጠችው «ይህ መቼም ሥራውን ለማግኘት የነበረሽን እድል እ ጅግ ይቀንሰዋል ሆኖም ልትሞክሪ ትችያለሽ ይኽውልሽ እዚህ ላይ የሰ ፈረውን የስም ዝርዝር ተመልከች» በማለት የሠራተኛ ፈላጊዎች ስም ዝርዝር አድራሻ አተረበችላት ዳያን ዝርዝሩን ሰታነብ እመቤት ብላ ይቶርን ሜስሰ ሐው ተንና መዳም ደንሰቤ የሚል ስሞችን እየች «እነዚህን ሁሉ በየቢታቸው ማነጋገር አለብኝ ማለት ነው» ስትል ዳያን ኃላፊዋን ጠየቀች አዎን እነዚህ ሦስት ሴቶች ለልጆቻቸው አስተማሪ ይፈ ልጋሌ እመቤት ብሳይቶርን አንዲት ልጅ ብቻ ናት ያለቻቸው ሚስስ ሐውተን አራት ልጆች ሲኖሯቸው ሁለቱ ወንዶች ናቸው ወንዶቹ ልጆች ትንሸ አስቸጋሪዎች ናቸው ይባሳል መዳም ደንስቤ ሁለት ልጆች ያልዋቸው ይመሰለኛል ወይዘሪት ቶርፔ መልካም እድል እንዲገጥምሽ እመኛለሁ» ብላ መልካም ምኞትዋን ስትገልጥሳላት ዳያን እድ ነስታ ከሲተዮፍ ቢሮ ቲጠልፀዩሀዞኮዞ ወጥታ ሄዶች በቅድሚያድችእ ት ብላይቶርንን ብሞክር ይሻላል» ብላ በማሰብ እመበ ቲቱ ከገ ሩበት ሄፌር ከተባለ ሥፍራ ሄደች ከዚያም ለአንድ ደቂ ቃ ሀ ዞቤቱ በራፍ ከቆመች በኋላ አንድ ሰው ስምዋን ይጠይቃታል «አሜቴ ሰላሉ የእርሶን ስም ማን ልበል። «እንግዲያውስ ለእያንዳንዱ ሥዕል ሃያ አምስት ፓውንድ እከፍሳላ ታለሁ ሌላ ሥዕል አንድትሠራልኝ ደግሞ አዝዛታለሁና ካርዴን ውሰድና ስጣት ልተዋወቃት መፈለጌንም ግለጽላት ወደፊት ስለምትሠራልኝ ሥዕል አንዳንድ መመሪያዎችን ብሰጣት እወድዳለሁ» ሲሉ ሎርድ ራይደር የሱቁን ባለቤት ይልኩታል ካርዱን ወስዶ ሰጣት ዳያን ካርዱን ስትቀበል መገረ ምዋን ከእዚያ የነበሩ ሰዎች ሁሉ ተመለከቱ ከዚያም የሱቁ ጌታ ወደ ሰዎቹ ተመልሶ «ወይዘሪት ቶርፔ የጌታዬን ትእዛዝ በደስታ ተቀብላለች» ሲል መ አተ ልእክቱን ሁለቱ ሰዎች ወደ ዳያን ሄዱ ሎርድ ራይደር ቀረብ ተቅበጠበጡ ሰውነታቸው የተቅበጠበጠው በኅዘን ይሁ በሌላ ነገር አላወቁትም ዝነኛው ሠዓሊ አፍጥጦ ዳያ የዚያን ዓይነት ገጽታ የሰጣት ኅዘን ይሁን ፍቅር ወይም እርሱም ለመለየት ተሳነው «ጓደኛዬ በአንቺ ላይ በማፍጠጡ ይቅርታ እጠይቃለሁ ስለሆነ ያየውን ሁሉ አጥርቶ መመልከትን ይወድዳል አንዳንድ ጊዜ ጻጊ ራህ ብለው ሲያይዋት ን በፍቅር ወይም ንን ተመለከታት ሌላ ነገር እንደሆነ መመመ ርፌ ሐወቅልችት ይመስሉታል መሰለኝ ያፈጥባቸዋል ም ሃም ሲያዩት ቅር እንደሚሰኝ ይረላል አን ማንም ሰው ቢሆን ጥድ የለኝም» ስትል መለሰች ሦ ዳያን ግን ሰው ቢያየኝ ሎርድ ራይደር ስለሥዕሎቹ ዳያንን አነ ር የሚሄድ ሁለት ሌሎች ሥዕሎች እንደሚፈልጉም ገለእት በደስታ ተዋበለች «ሚስተር ሚለር አንድ ሥዕል እየሠራልኝ ነው» ኣሉ ሉርድ ራይደር ምስሉ የሠዓሊውን ችሎታና ስም ዘላለማዊ ያደርጋል ተብሉ እምነት የተጣለበት ነው ስለሥፅሉ ሥራ መሳካት ውለታ እንድትውይለት ይፈልጋል ። አሁን ግን ይህ ሰው በሕይወት ያለ አይመስለኝም ዳያን ቃል አልተነፈሰችም ሆኖም ፊትዋ በአንድ ጊዜ ተለዋወጠ። ተብሎ መጠየ አይቀሬ ነው» የለም ካሁን በኋላ እንኳን በዚህ ገዳይ አትቸገሪም» አሉ ወይዞር ሚለር «ከእኔ የተሻለ ተያዥ የምታገኝ አይመስለኝም እኔ ምን ጊም ቢሆን አፈቅርሻለሁ ሁልጊዜም ደግሞ ወዳጅሽ እሆናለሁ ዳያን ከእዚያ ቤት ብትቆይ እጅግ ደስ ይላት ነበር ግን አልሆነም ዳያን ከዚያ ቤት ወጣች ከጥቂት ቀናት በኋላ ኣንድ ቀን ጠዋት ወይዞሮ ለ ዳያን ስለፈለግዋት ሙልአክተኛ በመላካቸው ዳያን ወደ ቤታቸው «እርግጠኛ ነኝ ደስ ይልሻል» ኣሉ ወዳጆዋ «እመቤት ክራይተን ደንገጡር ትፈልጋለች ኣንቺ ደግሞ እንደምትሉስማሚያት ግልጩታ ለሁ እርሷም ደስ ያላት መስሎኛል ከቢትዋ ትጠብቅሻለች «እንዴት ያሉ ሴት ናቸው። ለእውነተኛ ፍቅር ብሉ ነው ልጀ ከዚያ በኋላ ጓደኛዬ ሎርድ ክራይተንን እንድታገባ እናትዋ አስገደድዋት ይህ ሰው ምንም እንኳን የኑሮ ዓላማ የሌለው ዱርዬና ቀላዋጭ ቢሆንም እናትዋን ለማስደስት ስትል አገባችው ታዲያ ከዚህ ሰው ጋር የኖረችው ኑሮ የስቃይና የመከራ ነበር እርስዋ ሁሉንም ነገር ችላ ዝም ስትል ዝምታዋ ያናድደዋል ጠዋ ትና ማታ እንደ ከብት ይቀጠቅጣታል ብዙ ጊዜ ዛሬስ በምንም ዓይነት አታመልጥም እስኪባል ድረስ ይደበድባት ነበር» ታዲያ ለምን ቤቱን ጥላለት አልሄደችም። አያሉ እመቤት ክራ ኔዶፆ ነማት ሰ ጠባያቸው በአርግጥ እንደ ሎርድ ከርስተን ያለ በው አላየዙም ርፍሮ ሄዶ ሰው ገድያለሁ ብሎ ቢነግረጡ ጊዜ ካታለልሽው ር ተን ሲያሟውጡቷት ጻዳ ጥቷት አፍጥን ከፍታ ትሰሃለች በዚህ ጊዚ ዳያን በዘን ትንሽ ከሌሳው ሰው የተለየ ነው ትላለች አንድ ሰው ነገሩን ተመልክቶ በቶሉ ያደርግለታል ግን አንድ ሰው ጡሸቨት ገ። ዳያን እምቢ ካለችው በዚህ ዓለም ውስጥ ለምንም ነገር ደንታ እንደማይኖረው ልቡ ጠርጥሯል አንዳንድ ጊዜ ወድዳሻኛለች እያለ ሲደሰት አንዳንድ ጊዜ ደግሞ ልትወድደኝ አትችልም የሚል ጥርጣሬ እየገባው ይጨነቃል ክረምትና በጋ እንኳን እንደዚያ ጊዜያቸውን ጠብቀው እንደ ዳያን አስታና ጭንቀት አልተለዋወጡም ሎርድ ከርስተን ዳያን ከነበረችበት ከፍል ሲገባ የዓለም ብርሃን በሙሉ እንደ በራላት ሰው ፊትዋ ሁሉ በድንጋጤ ብዛት እስኪፈርስ ድረስ ሙሽሽ ትልበታለች። የሚል ነው አንድ ቀን ጠዋት «ወይዘሪት ቶርፔ» ኣለ ሎርድ ከርስተን። » ሲል ድምዬን ነት አድርጎ ሲፈራ ቢቸር ጠየቃት አለችልም አመቤት ክራይተን ሥራ አከዝዘውኛል» ብላ ስትመልስለት ለት ከማለት በስተተር ወዲያው ሌሳ ቃል ለመናገር አልፈለገም ሆኖም ትገሽ ቆየት ብሎ «እስከ በር ብትሸኝኝ» ሲላት የእመቤት ክራይተንን እጅ አጥብታ ያዘች ሌላም ሴት ምሳ ተጋብዛ ስለነበር ሎርድ ከርስተን ፅትዮኖ እንሂድ እስክትል ድረስ ዝም ብሎ ቶየ ግን ሴትዮዋ ስትነሳ ሳሸሻሻለሁ» ብሉ ዎል ገብቶላት ስለነበር እርሱም ብድግ አሰለ ህና ዋይ ጨካኝዋ ሄለን» አላት በሹኹክታ ዓይን አፋር በመሆንዋ ገ በይበልጥ ወደዳትኔ «ሄለን እኮ ከሴቶች ሁሉ የተለየች ናት ተመሳሳይ አይኝላትም ቅንዋ የእኔ ሄለን» እያለ አሰላሰለ ዳያን ባለማወቅ ሰወዬውን በማየት ልታገኘው ትችል የነበረውን አስታ መስዋፅት በማድረግዋ ትልቅ ሥራ የሠራች መሰላት ሆኖም ሽርመምዋ የሰውዬውን ፍቅር አጠናከረ እንጂ ሌላ ፋይዳ አላገኘ በትም አሳብዋ ሣን ይህ አልነበረም ሎርድ ከርስተንን ለምን በሜ ገባ እንዳ ስተናገርችው ሦክንያቱን አላወቀች ለማንኛውም ልክ የመሆንና መ ጉዳይ ሳይሆን የፍቅርዋ ጽናት ስለአስፈራት ነበር አንደዚያ ከ ሌርድ ከርስተን በሚተጥለው ተን በጠዋት ሻይ ለመጠ ህሠ ቤት እንደሚመጣ ታውቃለች ወዲያው እንዶ ቅ ዞታ ያስ ሻይ በከተማጡ ስለማይገኝ ለጣፋጩ ሻይ ብሎ ከሩ ሲመለከት እንሶስላ መምጣቱን ለእመቤቲቱ ሲግለጽና ሴትዬዋ ደግፍ ከሩት ቦታ በመምጣቱ ደሰ የተሰኙ መሆናቸጦን ሎርባክ ሁና ትሰማለች ነገር ግን ሉርድ ከርስተን ለ ሠ ኑ በጠዋት እንደመጣ ብታውቅም ሰለደከማት ቁርስ ብ በመግለጥ ሰጦ ትልካለች መግደርደር የሴት ልጅ አ ገና ድምፁን ሰትሰማ ሰውነት ይረበሻል የነበራትም ። «እመቤት ከርስተን። አለች ዳያን አሁንም የድካም ሰሜት አየተሰማት «ፊሊፕ ጦደይ ቤት ብንሄድኑ በሚ ስለምን አለ ሎርድ ከርስተን «የዕረፍታችን ተን ግን እንዴት የለም ወ ኣለ ተኡ ብሉ ሲናገር ዳያን እንግዳ የሆነ ገጽታ እየታየባት ለመሄድ ተን ን አይደለም ውብ የሆነ ተን ነበር አለች ከዚያም ዝም ያለችዞ በዚይ ል ጊዜ ታል ሳትተነፍስ ዝም አለች ምናልባትም ሸዘለተ ኣሰ የሰሃትችዘዙ ነገር በሕልሄ ነው ቦነ እያለች ስታስሳስል ይሆኖል። ሉርድ ከርስተን ደግሞ በባለቤቱ እንዲህ ሞት ይይ መ ዳያን ጦደ ባልዋ ዞራ «ፊሊፕ ከቤት አንዛለሻው ደዴክሞኛል ሸ ቤት ጉዞ እንደ ጀመሩ ዳያን ዝም እንድትልና እንድታርፍ ባልዋ ጠሪቃ ሎርድ ከርስተንና ጓደኛው የሚወያዩትን እንደ ሕልም ዘይሪይ ጨዋታቸውን አዳመጠት እናመሰ ለክ ት ጊዚ ተን እኔም እንዚ ያለ አነገገር ሄድ አለብን ሆና «ሊልያንና እኔ እንጣጫወታለን አንቺ የኛን ጨዋጥታ እየሰማሽ ብታርፊ ይዝላል» አላት ከጥቂት ጊዜ በኋላ ለሉ«ርድ ከርስተን ጦደ ዳያን ዞር ብሉ መሴ ዳቫር ያጫጦተንን አሳዛኝ ታሪክ አዓዳምጠቫል። ዛራ ስለልጁ «እርግጥ ነውጡ ልጁ በጣም ብልህ ነው የመሰለኝ አለች ዳሆን ዝግ ብሳ «እና ልጁ የልቡን ግልጥልጥ አድርጎ ምንም ነዝ ሳይደብት ስለሚያወራ ከእርሱ ጋር መጫወቱ ደስ ይለኛል ሙሴ ዳቫር የሚያሳድገው ልጅ በዳያን ሲመሰገን በመስማቱ ደስ አለው ስለዚህ ቸርዋ እመቤት በምትመጣበት ተን ልጁ ከቤት እንዳይጠፋ ለማድረግ ለራሱ ይነግራል ምናልባት ጥሩ ጓደኛሞች ሊሆኑ ይችላሉ የሚል ተስፋም አደረበት በዚያን እለት ግን ዳያን ልድዋን ሳታይ መመለስ ነበረባት ሳታገኘ በመመለስዋ እድግ አዘነች ሎርድ ከርስተን ሁናቴዋን ተገንዝቦ «ዛሬ ደዴሣሞ ምን ነካት» ሲል ተጨነተ ዳያን ልጅዋን ሁለት ጊዜ አየችው ግን ከዚህ ይበልጥ እንድታየው የነበራት ፍላጎት በሣየሉና ስለእናቱ ምን እንደሚያስብ ለመጠየት ስለጓዓች ብቻውን ለማግኘትና ለማነጋገር ፈለገች አስደሳች የሆነ አሳብ መጣላት በሚቀጥለው ሳምንት ወደ ሠሲ ዳቫር ቤት ከመሄድ ይልት ሙሴ ዳቫሻርንና የሚያሳድገውን ልጅ እራት እንዲጋበዙ ባልዋን ለመጠየት ወበነች ሎረንስ ከቤትዋ ሲመጣ «የበሰበሰብኳቸውን የእጅ ሥራዎች ላሳይህ ብዬ ከአንድ ከፍል ወስጄ ስለእናቱ ያለውን አስተያየት ረጋ ብዬ እጠይተዋለሁ በትል እቅድ አወጣች ፊሊጥ አለች በሚቀጥለው ቀን ጠዋት ከባልዋ ለቁርስ በ ደሣጡተው ቀርበው ሳለ ለሐሙስ የቀጠርነው ሰው አለ እንዱ። » ስትል ዳያን ጓደኛዋ። » አለች ዳያን በዝግታ ያለውን በመድገም የለም አለ «አንድ ተን እንኳን። » ስትል ዳያን ጠየተችጡቋ የለም እናቱን በክፉ ዓይን መት አሯቲ ሄስተር በሑ ጠላቻት ይህም ሆኖ እናቴ እኑን በጣሥ ትወድ ነበር ምንም ክፉ ነዙ ቢደርስባት ጥላኝ ለመሄድ አትፈትድም ነበርነፁ የሞትኩ ስለመሰላት ነኩ አገር ጥላ የሄደችወጦ ልጃ እናቱን አመስግኖና ደግፎ ሲናገር የዳያን ዓይን እንባ አተረፈ ግን ልጁ እንዲያውትባት አልፈለገችም ልጁ እናቱን ምን ያለ እንደሚያፈትር ምስኪንዋ ዳያን ተረዳች «ከሰው ሁሉ የተለየች ፍጡር ናት ትለኝ ይሆናልኔ ሆኖም እውነቱን ከማውጣት ወደ ኋላ አልልም ከብዙ ባመታት በፊት አንተን የሚመስለ ሰው አውት ነበር ያ ሰው አንተ ለመሆንህ ለማረጋገጥ አልቻልኩም ሆኖም ከረጅም ጊዜ በፊት የሣነውትህና እወጦድህም እንደ ነበር የአሳብ ጭላንጭል ከኅሊናዬ ውስጥ እንዳለ ይሰሃኛል» እያለች ስትናገር ልጁ ሳት አሰ «እመቤቴ ነገሩ ለእኔም እንግዳ ነቦጦ እኒፖ የእርስዎን ዓይነት ስጫት ነው ያለኝ በድንገት ያገኘሁዎት ወጦይሦ በድንገት የተገናኘ አይመስለኝም ልጁ ይህን አንዳለ ፊቱ ተለዋውጦ መናገሩን ያቆሣሃነል ሆኖም ትንሽ ከቆየ በኋላ ተጠል አድርጎ «እንደ ባለጌና ደፋር ልጅ ይቆጥሩኝ ይሆና ሲላት አተኩራ ተመለከተችው ፔ ያን እሄ ያፈቀርኩትን ሰጡ ነው የሥትመስለጦ ቁርጥ እርሰ። ተደም ሲል በዕለቱ ከሰዓት በፊት በሩን የከፈተለት ሰው በሩን ከፈተ «ሌርድ ከርስተን ተመልሷል ሲገባ አይቼዋለሁ ላነጋግረው እፈልግ ነበር» አለ ቡሩኖ «የለም የለም በአሁን ሰዓት ሰው ለማነጋገር አይችሉም» ሲል አሸከሩ መለሰለት የለም ሎርድ ከርስተንን ማነጋገር አለብኝ አንተ ደግሞ ልትከለክለኝ መብት የለህም አነጋግረዋለሁ» ሲለው አሽከርዮው በአግራሞት ቡሩኖን አተኩሮ ተመለከተው ጆሮ ካለዎት ያድምጡ ጌቶችን ለማነጋገር የሚፈልገው ሰው ቁጥር እጅግ ብዙ ስለሆነ ማንም በመጣ ቁጥር እርሳቸው ካለብት እንዲገባ የአፌቶድሰትም አሁን ከዚህ ቁመው አይጩሁ ተገድደው ከሚሃዱ በሰላም ከዚህ ቢሄዱ ይሻልዎታል ል እሰጥ ብሉ ሲናገር አፉን እንደ ከፈተ አሽከርዮው ገብቶ «እኒ በጉቦ የምደለል ሰው አልምሰልህ ይለዋል ግድ የለም አሁን ስላላገኘሁት ለዘሳለም የሣጣው አይምሰልህ ደስ ይበልህ ዶህ እዚህችው በራፋችሁ ቁጭ ብዬ አድራለሁ ነገ ጠዋት ሲወጣ እአነጋገረጥለፉ ዘዚ «ሮፎ ፌ ኳ ፋ አንታፖ ደስ ይባልህ ተጎለት ጥፋቱ ግን የእእ እንዳልሁ ሣማወት ይኖርብሃል ደግሞም ብዙውን ጊዜ ጌቶች ከስድስት ሰዓት በፊ ክቤት አይጦጡም ከዚያ በራት ፖሊሶች ይዘውህ ይሄዳሉ» ሾራዳ ሳትሆን አልቀረህም» ሲል ቡሩኖ በድፍረት ተናገረ ምንም አይደለምሦ ስድቡ እንደሀነ የለመድኩት ነው አሁን ብፓ ዘዚህዘ ጥፋልኝ እኒ የፈለግፁትን ልሁን» ብሎ በሩን በላዩ ላይ ዘጋበት ቡሩኖ ከዚያ ሥፍሪ ከመሄድ በስተተር ሌላ ምርጫ አልነበረውም ኤራ ሠሥ ፖ ምፅራፍ ሠላሳ ሁለት «ሚስቴ ነሽ ዳያይን ዳያን ወዴ ቤትጥ ጦደ ኦክስዴል በተመለሰች ሣሣግሥት ከመኝታዋ በጠዋት ተነሳች ያን ዕለት ሌሊት ያየችው ሕልም እጆግ የሚያስፈራ ሲሆን አንትልፍ ወሰዶኣት ዓይንዋን በጨፈነች ቁጥር የሚታያት የዚያን የምትሸሸውን የቡሩናን ፊት ሆነ ዳያን ሚስቴ ነሽ» ሲል የተናገራት ቃል ከኅሊናጥ አልፀዐ አላት የሞት ጭንተት ሲሉ አኣይገባኝም ነበር አሁን ግን ምንነቱን ተረዳሁ» ስትል አሰበች ገና ጎህ መትደዱ ስለነበር ገረድዋን ለመቀስቀስ አልፈለገችም ስለዚህ ከአበቦች መካክል ለመንሸራሸር ብቻዋን ወደዚያ ሄጆች የአካባቢውን ግርማና ጡርት ተመለከተች ፀሐይ ደም መስላ ሖት ስትል ማየትና ወፎች ሲዘምሩ ሠሻንት ለዳያን ብርቅዬ ትርኢት ስለሆነ ዶትዋን ፈካ አድርጋ ከተፈጥሮ ውርኔት መካከል ቆመች ታዲያ ያ ተፈጥሮ እሰህ ድሚሜኖ ልክ አብሮአት ይኖራል ወይስ ለመከራና ለስቃይ ይሰጣታል። » «አንድ መስመሩን የሳተ ደብዳቤ ደርሶኛል» አለ ሎርድ ከርስተን «ያንን ደብዳቤ የጻፈ ሰው ትጣት የሚገባ ይመስለኛል «ጌታዬ እነና እርስዎ ብንጦታር ዋጋ የለም ጥትምም የሚሰጥዎት አይመስለኝም የእነ አመጣጥ ለዚህ ለሟያሳዝን ታሪክና ላልተባረከ ጋብቻ መፍትሔ ለመፈለግ ነው መፍትሔው ኃይል ከመሰልዎት ለአርስዎና ለዳያን ጥሩ አይሆንም ሎርድ ከርስተን ጦደ ግስላነት ተለውጦ ፊቱ ደም ለበሰ የስጫት ኃይል አስገድዶት ወደፊት ራመድ ካለ በኋላ በኀሊና ዳኝነት ለመናገር የፈለገውን ጥጥ አድርጎ ከነበረበት ተመለሰ «ስለባለቤቱ በምትናገርበት ጊዜ ስምዋ እመቤት ከርስተን መሇ ኑን ላሳስብህ አወዳለሁ» «የለም» አለ ቡሩኖ። » ብሉ ሎርድ ከርስተን ራሱን ጠየተ «የለም። ቭ የአነጋገሩ ስልት እውነትን የተመረኮዘ ይመስላል» ሲል ለጠየተው ጥያቂ ራሱ መልስ ሰጠ ሎርድ ከርስተን ተደናገረው መልስ ከመስጠቱ በፊት ከክባለሉ ውስጥ የነበሩትን ሰዎች አንድ በአንድ ቃኘ ከሰዎቹ መዛከል በፅድሜ ጠና ያለች ጸጉርዋ ሽበት የጦረሰውና በሁነታው የተደሰተች የምትመስል አንዲት ሴት ነበረች ሴትዮዋ ወጦይዘሪት ሄስተር ሲቨርን ትባላለች «የሚስስ ቡሩኖ መጨረሻ ያሣረ አይሆንም» እያለች ዘጦትር ትለፍና የነበረችው አኒ ክለሌግሣም ከአጠገብዋ ቆማለች ከዚያም ሉርድ ከርስተን አንድ ዘለግ ያሉ ቂስ ባየ ጊዜ ዓይኑን ከእርሳቸው ላይ አሳረል ቁሱ ወደፊት ጦጣ ብለው እጅ ነሱት ጌታዬ ራሴን እንዳስተዋውት ቢፈትዱልኝ ራልፍ ቶርን እባላለሁ» አሉ ሎርድ ከርስተን ኮስተር ብሎ አያቸው «እርሳቸው ደግሞ ምን አግብቷቸው ነው የመጡት። » ብሎ ሲጠይት ቡሩና መልስሰጠ «ይህችኛዋ እኀቴ ሄስተር ስትሆን ያቺ ሠራተኛችን ናት እኛ የመጣነው የምስነዘነት ቃላችንን ለመስጠትና ባለቤቴ ብለው በሚጠርዋት ሴት ላይ ለመፍረድ ነው» አለች ሂስተር ኦንደነዚያ ያሉ ሞጥሟጣ ሴቶች በቆንጆዋ ዳያን ላይ የምስክርነት ታቃላቸውን ለመስጠት በመምጣታቸው ሉርድ ከርስተን ቅር ለመሰኘቱ ከፊቱ ላይ ታዩ ዓይኑን ከሴቶቹ ላይ ሲያነሳ ቄሱ የእጅ ምልክት በመስጠት ጸጥታን ካስገኙ በኋላ የሚከተለውን ተናገሩ ለሚስተር ሲቨርን አንድ አሳብ አቀረብኩለት በአሳቡ እርስዎም እንደሚስሣሙ አልጠራጠርም ስለሣንኛውም ነገር ትፅሣሥት እንዲ ኖረው ለመንኩት ታሪኩን አገር እንዳይሰማ በምስጢር እኛ እንድ ንነጋገርበትም ጠይትፁት ዳያን ባልፎርን አውቃታለሁፁ ጦት ብቻ ሳይሆን በደምብ አስታውሳታለሁ አሁን እንኳን ባያት ሳላወላውል ልለያት እችላለሁ እመቤቲቱን ያገናኙኝና ላነጋግራት እኔ የሥሰጠውን የምስክርነት ቃል ላይተበሉት ይችላሉ ግን አገናኙኝና ልያት ሎርድ ከርስተን አጎንብሶ እጅ በመንሳት መስማሣቱን ገለጸ የተናገሩት ትክክል ይመስለኛል» ሲልም መለስ «እመቤት ከርስተን ካልተቃወመች እነ እስሣለሁ እንግዲያውስ እኔም ትንሽ የማክልበት ነገር አለኝ» በማለት ቡሩኖ ሲቨርን ተናገሪ «እኅቴና ሠራተኛችን ደግሞ እንዲያይዋት እጠይቃለሁ ለጥቂት ዓመታት አብረው ስለኖሩ በደምብ ያውቋታል እነዚህ ሦስት ምስክሮች በሚሰጡት ቃል እስማማለሁ ሰዎቹ ይህች ሴት ባለቤትህ ዳያን አይደለችም ካሉኝ ከባለቤትዎ ጫሣ ስር ወድቄ ይቅርታ እጠይቃታለሁ እርስዎንም እንዲሁ ይቅር እንዲሉኝ እለም ናለሁ ከዚህ የተሻለ አማራጭ አለ ዛ ጥሩ አሳብ ነጦ ን ከይግን ዘ ሪበሎሁ የኀጩነሰባ ሰሪና አለመሆኑን በምን አሠታለፅ። አለ ሎርድ ከርስተን። ብሉ ይቃት የወይዘሪት ሄስተር ፊት እንደ ንጋት ኮከብ ወገግ አለ «አሁኑኑ ሄጄ እውነቱን አወጣለሁ» ስትል ሄስተር ተናገረች ወይዘሪት ሄስተር ዳያን ከነበረችበት ክፍል ሰትገባ አያለሁ ብላ የገመተችውጦ ነገር በሙሉ ተለዋውጦ በማግኘትዋ በአድናቶት ፈዘዘች ዳያን የነበረችበትን ክፍል ስትመለከት ከዚያ በፊት አይታና ሰምፓ በማታውቀው ያጌጠ ፅታ በመሞላቱ እጅግ ተገረመት ቤቱ እንኳን ሊረግጡት ለዓይን ያስፈራል ከዚያ ውስጥ አንዲት ንግሥት መሳይ ሴ ቱጭ ብላለች ብ ዳያን ትሕትና በተሞላበት ዓይን እያየች ብድግ ብሳ እጅ ነሳቻት። አለች ዳያን በዝግታ «ስድብ አያስፈልግም ይህን እኔም የምተበለው አይደለም» አለ ሉርድ ከርስተን «ጌታዬ ማፈር ይገባዎታል» አለች ሄስተር ሎርድ ከርስተንን እያየች «ይህቺን ለመሰለች አታላይ ሴት ድጋፍ መስጠትዎ ያሳፍራል ቢበቃሽ አይሻልም» በማለት ሉርድ ከርስተን በትካዜ ሲያናግራት ወይዘሪት ሄስተር በአሳቡ ስላልተስማሃች ንግግርዋን ተጠለች ወንድሜ በዚህች ሴት አድራጎት ይገረም ይሆናል አነ ግን ዳያን የምታደርገው ነገር ሁሉ አያስገርመኝም እርስዋ እንደሆነ ለብልጭልጭና ለሚያልፍ ዓለም ነፍስዋን ትሸጣለች አሁንም ቢሆን የወሰደችው እርምጃ ከዚህ የተለየ አይደለም ነፍስዋን ሸጣ ባገኽችው ሀብት እንደማትደሰት ተስፋ አደርጋለዬ ዳያን መልስ አልሰጠቻትም። ከዚያም ወይዘሪት ሄስተር ንግግሯን ስላቆመች አኒ ክሌግ ተገላ ገባች እርሷም የዳያን ሁናቴና የቤቱ ወብት ስለማረካት እንደ መፍዘሽ አደረጋት በዚህ ጊዜ በሩኖ ሲቨርን አኒ ጠጋ በዩና ይህቺን ሴት በደምብ ተመልክችና ለሎርድ ከርስተን ማን እንደሆነች ንገሪያቸውሪ አላት ሴትዮዋ ጠጋ ብላ የዳያንን ፊት አተኩራ ተመለከተቸቹ «ዳያን ባልፎር ናት» ስትል የምስክርነት ታልዋን ሰጠች ሎርድ ከርስተን ጣልቃ ገባ «የተሳሳትሸ አይመስልሽም። ጠባቂዋ ነበሩ ዳያን ቶሉ ብላ የባልዋን ፊት አየች ባልዋ ስለእርስዋ በፊቱ ሁናቴ አወጦቀች ፊቱ በአንድ ጊዜ አመድ መሰለ ተስፋ መቁረጡ ከፊቱ ላይ በግልጽ ታየ «ሄለን» አለ ሎርድ ከርስተን በቁጣ «ዳያን ባልፎር ዮ ካልሆንሽ እኝህን ሰው እንዴት አወትቅሻቸው። ኑዛዚንና ጸጸትን እንድናስተምራት ያስፈልጋል ይህ ደግም ከላርችዱል የተሻለ ቦታ የት ሊፐኝ የሟችል ይመስልሻል «ይህንንማ እሄም አላጣሁትፖሥ ቢዘንም የሂኗቻል ነገር አይደለም እስክ ዛፊ ብዙ ነገር አሳልፌአለሁ የአሁኑ ግን ከሥችለፀሠ በላይ ነው ይህቼ ቀጣፊ ሴት ገና ደጃፌን ስትረግጥ እኑ ቤቱን ጥዬላት እሄዳለሁ እንጂ አብረን አንኖርም ሰማኸኝ «ሰምቻለቦፁ ከልብሽ ሆነ ልትሄጂ ትችያለሽ» ሲላት ወይሀሩት ሄስተር ግሥላ መስላ ከመተመሄኖ ብድግ አለች ተመታ ዛ ነሠ አኒ ክሌሣግ ተነሸ እንሂድ ከዚህ ይበልጥ ለመሰደብ አልፈልግም ይበቃኛል አለች ሄስተር ሴቶቹ ጦደ ባቡር ጣቢያ በመኪና ተሸዩ ቡሩኖ የሚቀጥሉትን ጥቂት ሰዓታት ያሳለፈው በጭንቀት ነበር ግቢ ውስጥ እየተዘዋወረ የግቢውን ማማር እያደነቀ ዳያንን ምን እንደሚያደርጋት አሰላሰለ እርሷን እንዳያገኝ እንትፋት የሣሂሆን ነገር አንደሌለና ሁሉም ነገር እንደተቃና አመነ ዳያን በራስዋ ሳይ ፈርዳለችኔ ከዚያ ጦዲያ ነክደዴትዋን ልትቀጥል አትችልም ምንም እንኳን ሎርድ ከርስተን እርሷን ለመደገፍ ብዙ ቢጥርም በሂስትነት ያቁያታል ብሎ አልተጠራጠረም ታሪክዋ ይፋ እንዳይዛ ስትል ዳያን የእርሱን ፍላጎት ለመፈጸም ከእርሱ ጋር ለመሄድ ትፈትዳለች ሲልሦ ገመተ የሎርድ ከርስተንን ስምና ክብር ለመጠበት ስትልሦ የተጠየሆተቸውን ሁለ እንደምታደርግ አመነ በመካከሉ አስተዋዩና መልኩመልካሙ ልጁ ትዝ አለው የዳያን ብቸኛ ልጅ በመህሆኙ እንደ ምትጦድዮደው ያየውታጋል ለፍቅሩ ስትል የትም ለመኖር ትፈቅዳለች ሲልም አሰበ ለእርሱ ቢል ይቅርታ ማድረግ አንዳለበት ተሰማጦ ሣሄፈኝ በፃለት በሠራችው በደል ተጸጸተችና አብረው ወደ ቤቱ ከተመለሰች መሥጠጊያ ሊሰጣት ቦሰነ ግን ከድታው ስለሄደች ሁለተኛ የትዳር ጓደኛ። ውዬ ዙናቴ አስፈርቶት አብረው እንዲሄዱ ፈተደ እንጂ ዲሆንን ለዚህ ጨካኝ ሰው አሳልፎ እንደፃይሰጣት ያጡታል አርሱ ለጉዞ ሲዘጋጅ ቡሩኖ በንዴትና በብስጭት ኃይል ሰውነቱን አጋለ የብስጭትና የንዴት ብዛት ቡሩኖ ላይ ኣንድ ዓይነት መጥፎ ስሣት ስላሳደረበት ብርድብርድ ብሎት ሰውነቱ ተንቀጠተጠ የፍርሃት ስሜት ወጦረረው ምን እንደሆነ ግን ሊገባው አልቻለም ዳያንን ሳይበተል እንደሣይዛት ተስፋ አደረገ በሚተጥለው ተን ለሌሊት ቡሩኖዣና ሎርድ ከርስተን ዳያን ወደ ሄደችበት አገር ሄዱ በመንገድ ላይ አንዳሉ ቡሩኖ ከብዙ ዓመታት በፊት አንዲት ክችግር ላይ የዞዶተች ልጅ ፍለጋ ለመጀመሪያ ጊዜ በዚያ መንገድ መጓዙን አስታጦሰ በዚኖን ጊዜ የዲያንን የመረረ ጥላቻ በልበ ተሸክሞ በዚያው ሥንገድ ተመልሶ እንደሚሄድ ጩርሶ ያላለመው ነበር በየደቂቃው ኃይሉን ያጠነከሬው ከዘሆዳ ወስጥ የታመተው ጥላቻ ሲሆን ሰለፍትር ወይም ስለሀዘኔታ ፀአርሶ አሳላሰበም መንገዳ ተጀምሮ አስኪጨረስ ቡሩኖ ያስብ የነበረው ስለዲያየን ጭካኑ ነፀ ጥላው መጥፋትዋ እንዲሁም ከርሱና ከልጅዋ ተለይታ ሌላ ባል ማግባትዋ ከመቼውም ይበልጥ አንገበገበው ሰውነቱ ሁሉ በንዴት ኃይል ጠቆረ ሉርድ ከርስተን ቃል ሳይተነፍስ የቡርኖን ሁኑታ አጥብች እየተከታተለ ዲያንን ለዚያ ቁጣው ለገነፈለበት ሰው አሳልፎ ሳለመስጠት መወሰኑ ትበለኛ እርምጃ መሆኑን እያሰላሰለ ነበር ክፕላንድስ ከተባለ ሥፍራ በጠዋት ደረሱ ቡሩኖ ዳያንን ለመጀመሪያ ጊዜ ካየበት ሥናራ እንደገና በመምጣቱ ዳያን በልጅነትዋ ሥን ትመስል እንደነበር ገና ሲያያት በፍትር እንደ ወደተላት ሊያገባት ምን ያህል ተመኝቶ እንደ ነበረና እንዴት ሆለች ልጅ ሁና አንዳገኛት ትዝታው ከፊቱ ድትን አለ የአሁን አመጣጡ ግን ሆን ያህል ተመኝቷት የነበረችዋን ሴት ለራሱ ለማድረግ ሳይሆን ለመበተል ስለነበር ፀሃጀለኛጥ ሂፈስቱን ለመያዝ ተቁነጠነጠ «ብቻ በሕይወጦት ባገኘኋት» ሲል ተመኘ በቀጥታ ቡሩኖ ዳያንን ለመጀመሪያ ጊዜ ዛገኘበት ከእመት ሆፕተን ቤት ሄዱ ከዚያ ቤት ውስጥ የነበሩት ሰዎች አንግዶች በመሆናቸው በሩን ሲያንኳኩ ቡሩና ሰምቶት የሣገያውት አዲስ ድፖለፅ ሰሃ እያ ዳያንን ለተወሰነ ወራት ይረዳ የነበሩትና ዳያን ባል ስታገባ እንደ እናት ሁነው የዳርዋት ደግ ሴት ያንን ቤት ለትተው ሂደኖል በደንብ ባለመንጋቱ ሰዎቹ ከመኝታቸው አልተነሱም ነበር ሎርድ ከርስተን ጮክ ብሎ «ከትናንት በስቲያ ወይም ትናንት አንዲት ላገሩ ባዳ የሆነች ሴት ከቢታችሁ መጥታ አድራ ይሆን። የለም» ሲል መለስለጉኑ አልሞተችም የድካምና የጭንቀት ኃይል ኀሊናጥን ነሳት እንጂ አልሞተችም ዝናቡና ብርዱ ሊሊቱን ሙሉ ሳይመታት አልተረም ለዚዘሣፃ ጥርጥር የለውም» አለ ሉርድ ከርስተን «አሁን እንሣዲህ የሻለው በትርብ ወደሚገኝ ማረፊያ ቤት እንሂድና ተፈላጊው አርዳታ ይደረግላት ሲል ሐኪ አባሳሰበ ስለዚህ ዳያን የልጅነት ጊዜዋን ካሳለፈችበት ቤት ይዘዋት ሄዴዲ ብዘ ዓመታት በ ፊት ከተሽሬችበት ክል ውስጥ ነናስ ውሩጪቧ አልወጣሦ በሣለት ታገለችበት ሕይወትዋን ለሃነትረና የዘመምነ የሳይንስ ጥበብ ሊያደርግ የሚችለው ሁሉ ተደረገላት ችግር ጦይም የገንዘብ እጦት እንትፋት አልሆነባካትም ምርጥ ሐኪሞች ከለንደንና ከፖሥሪስ ተጠሩ ምርጥ ነርሶችና ገንዘብ ንው የሚችል ፃንኛጦፖ ነገር እንዲመጣ ተደረገ ይህም ሀሆና ሦፉ እየጠና በመሄሩ አንዳንድ ጊዜ ሰፀ ሁሉ «ዳያን ትሞ የችፈጠበት ጊዜ ነበር ኖን ሕመም ለች ብሉ ተስፋ የቡሩ ቢሸፍት መዋት ይ ታወቀ ተገቢው ክብር ተሰጥቶት በኦቅራቢያ ከሚገ ገጦ ረፊያ ቤተ እንዲሄድ ሎርድ ከርስተን አዘዘ ፀሂ ቡሩና እኀት ወደ ሃሄስተር ቴሌግራም አሰተላለፈ ሄስተር አኒ ክሊ ገገ አስከትላ በቶሉ መጣች ወይዘሪት ሄስተር የሆነው ነገር አስገርሞአት አንደ ተድሞው ሳትንተለተል ለመጀመሪያ ጊዜ ረጋ አለችና በለዘበ አእገነደበት ተናገሪች ሕኪጦ ስለቡሩና አሟሟት በሟዝገ ከሥረመሥረ በኋላ ኩበዙ ሰው ፊት የምስክር ህሉን ሰጠ አከዜያ በኋላ ስለቡሩና የተብር ሥናኝ ሥርንዓች ላብርድ ከርስተን ተገቢጦን ዝሃጅት አንደረግ አዘዘ የፈያሆሠ ጣን አትድ ሁለ ሄስተርን እያማከረ ስለነበር ብዘቤኑፐነቱና በትልትነቱ ሄሰተር ተገረመሥች በተፀፃሪም የናሂቹን ልጅ ሉረንስን አሰጠራ ልች በአባቱ መሞት አጆሣ ባዘነ ጊዜ ሎርድ ከርስተን በጣም አጽናናዣዞ ልጁ ሰለአባቱ የቁፖ ሰታይ ሲናገር የሎርድ ከርስተን ስሄት ስለነካ ቡሩኖ በደግገጥ በመሞቱ አዘነለት ምስጢሩ ሣን ለአካባቢው ሰ ሁለ እንኾቀልቭ ሆና ተረ በሕይወትዋ ለመጀመሠሪሆ ጊዜ ወይዘሪት ሄስተር ዕጩጨጥ ሁና ራስፃን ሰብስብ እደሬገች ከቤተክርስቲያኑ ትጥር ግቢ ውስጥ ሥን አንደሆነና ምን እንደተደረገ ማንም አላወቀም «ሲትዮጥ አብዳ ኖር ከቤትፐ ጠባኗ ስለሄደች ባልዮው በድንጋጤ ብዛት ሞነተ የሣሂል ጦፊ በሰዎች መካከል ነፌስ በታላት ክብርና ሥነ ሥርዓት ቡሩናዣ ሲቨርን ተተበረ ከቀብሩ ሥን ሥርዓት በኋላ ቦጦይዘሪት ሄስተር ጦደ ላርችዳል ተመለሰች ሰርድ ክርስትን ግን ዳያን ከሞት ሠር ግብግብ ከገጠመችበት አካባቢ ንቅንቅ አሳለም አጣ ዳፊ ሥራውን ረስኾ ዳያንን በረቂቸችቸለው ሁሉ ተንከባከባት።