Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ከእናቴ ጋር ከባሕርዳር ወደ አዲስ አበባ የምትመለሰው በአየር ነው። የፈለጉትን ይበሉ የማይለወጥ ውሳኔዬ ነው። ገንዘቡን የማወጣው ከግል ኪሴ ነው። እብሬህ ጎንደር አእሄዳለሁ ልትለኝ ነው። ሰማይና ምድር በአንዳች ገድል ቢጣበቁ እንኳን የማይሆን ሐሳብ ነው። ችግሩ ግን አንዴ ከአፏ ከወጣ ወጣ ነው። ጨርሶ ባላሰበችው መንገድ ነው የሄድኩባት። የእየር ትኬት ቢሮው እዛው አልጋ ከያዝንበት ፊት ለፊት ነው። መፊቱ ላይ አቀረቀረች። አንችም ለጸረሕዝቦች መሣሪያ የሆንሸው አርግዝናሽን ተማምነሽ ነው አብዮታዊ መንግሥት ለነፍሰጡር እናቶች ይቅርና ለሴቶች ሁሉ አክብሮት እንዳለው ስላወቅሽ ነው። በሕይወታችን መቼም የማንረሳው ገድል ነው። ሥነልቦና ብቻ ነው። በፍጹም ልናሳምናትም ልናጽናናትም አልቻልንም በባልሽ ተጠርጣሪ ነው። ጥቂት የአንባ ዘለሳዎችን ረጨሁላቸው አላምር ችላ ማለት ነው። ቢታኒያን ከሞት ቀጠና አድርሶ የሚመልስ የሆድ ቁርጠት እያጣደፋት ነው። ፊቷ ልውጥውጥ ብሎ ላቧ ግንባሯ ላይ ይንቆረቆራል። መድኃኒት አንዳለው ከነስሙ ስትነግረኝ ደቂቃ ማባከን አልፈለኩም በደጎንነቶ መስኮቷ ልዉጣ ካልኩ ቢታኒያ አትለቀኝም። ከወራት በፊት ዶከተር ተስፋዬንና ዘርዑን ስለ ጅማ ጭፍጨፋ ያነጋገርኩበት ቤት ግቢ ነው። ሰው ይፈልግሃል። በጣም አስቸኳይ ነው። ወለሱ ላይ ስቆም ወደ እኔ መጣ ጓድ አላምረው በሚዝዢም እድል ነው ያገኘሁህ። የህልውና ጉዳይ ነው። በተሸነፈ ሰሜት የመጨረሻ ቃል የሚመሰል ነገር ተንተባተብኩ። ማምሻም ዕድሜ ነው። ይላል የአገሬ ሰው ሰሞኑን የምደጋግመው ነው። ቦርሳዋን ከፍታ መታወቂያ ስትሰጣቸው ከጀርባዋ ዶከተር ተስፋዬ ደበሳይና በሪሁን ፊትና ኋላ ሆነው ደረጃውን እየወረዱ ነው። በሪሁን ጀርባው ላይ ተመታ። ተመለስ አንድ ላይ ጮኹብኝ። እየተምዘገዘገ የወረደው ሰው ነው። የአሳሾቹ ሁኔታ አስፈሪ ነው። ሙሴና ባለቤቱ አንድም ቀን ሳይሰለቹን ነው ያስተናገዱን። ድርጅቱ መፍረሱን ያላወቁ የዞንና የሪጅን ታጣቂዎች የሚተኩሱት ነው። እዚያው አሲምባ ነው።ብርሃነመስቀልና ጓደኞቹ በወሎና በሸዋ ድንበር መካከል በደርግ ተይዘው እስር ቤት መግባታቸውወ። ለበል እንጂ በብርሃነመስቀል ሞት የተሰማኝ ሐዘን ጥልቅ ነው።
በድርጅቱ በኩል የሚያገናኘን ምንም ዓይነት መስመር የለም ተልእኮ እንዳለን ብንግባባ አንኳን አንድም ቃል ትንፍሽ አንልም። ወደ አዲስ ከተማ ትምህርት ቤት ሰንጠጋ ግን ችግር ተፈጠረ። ወይ ኢሳያስ። በቀኝ በኩል ምንም ዓይነት የሰውም ይሁን የመኪና መንገድ የለም ባለቤቶቹ ለምን በር እንዳቆሙ ግራ ገባኝ። ሸዋዬ ከዚህ በተጨማሪ ሌላም ሥራ አላት እዚህ የምትኖረው በምግብ አብሳይነት ሽፋን ነው ደጀኔ አለ ኢሳያስ ሌላ ጥያቄ አነሳለት። እኛ ፊትና ኋላ ሆነን ሄደን በግራ በኩል ወደ አንድ ከፍል ገባን። የደጀኔን ከፍል አለፍን ስለ ሁኔታው አንድ ነገር ከመገመቴ በፊት ኢሳያስ ወደ ጆሮዬ ጠጋ እለ ደጀኔ ማለት ድርጅታቸን ከሚተማመንባቸው የወደፊቱ ምርጥ ወታደራዊ አዛኙቻችን መካከል የመጀመሪያው ነው ከፖለቲካ ከፍሉ ሥራ ጋር የሚያገናኘው ነገር ምን እንደሆነ ቀስ ብዬ ጠየኩት። አንድ ስንቅር ያለብኝ ጥያቄ ቢኖር የደህንነት ጉዳይ ነው ኢሳያስን አነሳሁለት በደህንነት ጉዳይ ሐሳብ አይግባህ ደጀኔ ቁጥር አንድ ሥራው ይሄ ነው። ቢታኒያ። ወዲያው ግን የእግሬን ኮቴ ሰሙ መሰለኝ ወይዘሮ ማስተዋል ከዋናው ቤት ብቅ አሉ እንተ ነህ ልጄ። የኢሕአፓ ድርጅታዊ ጉባኤ አዲስ አበባ ውስጥ። ወይ ቢታኒያ። በሌላ በኩል ግን አንድ ያልፈታሁት ችግር አለብኝ። በቀጭኗ መንገድ አልፌ በያሃሥጢራዊው በር በኩል ጋራዥ ገባሁ። መጀመሪያ የሄድኩት ወደ ዋናው ቤት ወደ ወይዘሮ ማስተዋል ነው። እስከዚያ ሰዓት ከሆነ ችግር የለም። ምንም ችግር የለም። እየመሸ ስለሆነ አንድ ሰዓት ላይ መኪና ይዝ በዚህ በውጭ በር በኩል አእመጣለሁ ምን ያሀል አንደተርበተበትኩ አላውቅም። አንድ የሆነ ሰው ከጭለማው ጠባብ መንገድ እመር ብሎ ሲወጣ ትኩር ብዬ ዐየሁት። ገና አንድ ሙሉ ቀን ይቀራል። ዛሬ ምሽት አንድ ሰዓት ላይ ጓድ ተስፋዬ ደበሳይና ጓድ ዘርዑ ከሕሸን ይፈልጉሀል። በምስጢራዊው በር በኩል ቢሮ ገብቼ ቁጭ አልኩ። በጋራ ዋና በር በኩል ወጣሁ። ይሄን ሳስብ አንድ የሆነ ታዋቂ ሰው አባባል ትዝ አለኝ። መልስ የለም። ከዋናው መንገድ ወጥቼ ወደ ግራ ታጠፍኩ ቀጭን የኮረኮንች መንገድ ስይዝ መኪናዋ ኡኡኡ ማለት ጀመረች ጭለማው ዋጥ አደረገን ከአንድ ትልቅ ቪላ ቤት ስንደርስ ከግቢው የጎን በር ፊት ለፊት ሞተር አጥፍቼ ቆምኩ። ቢታኒያ። ወደ ቢታኒያ ተመለስኩ። የት ነን ቢታኒያ። አንድ ሙሉ መዝገብ ቤት ይወጣዋል። ቢታኒያ አንደገና ትዝ አለችኝ። ቢታኒያ በእጄ ነኝ። ኢሳያስ ነው። ደግሜ ራሴን አሳምፔ ከወንበሬ ብድግ አልኩ ቤቲ መጭው ጊዜ ካንች ጋር ሕይወትን የማጣጥምበት ይሁንልኝ ከኢሕኢፓ ጋር ደግሞ የማይቀረውን ትግልና ድልበተለመደው ምሥጢራዊ በር ወጥቼ ከቀዩ በር ደረስኩ ኳ ኳ ኳ ኳ ገና ከማንኳኳቴ ዮሚካኤለ ኮቴ ወደ አኔ ሲመጣ ተሰማኝኪታኒያ መምጣቴን አውቀሻል ሚካኤለ በሩን ከፍቶልኝ ስገባ የቢታኒያ መኖሪያ ከፍል በር መዘጋቱን በማየቴ ልቤ ሽቅብ ዘላ ተመልሳ ቁልቀል ስርግ አለች። ድምጹ ሸዋዬ ድረስ ዘልቆ የተሰማ መሰለኝ ምንድነው ብርሃነመስቀል ከዚህ ግንባር የፈለገው ነገር ለመሆኑ ይሄ አቋም የግሉ ነው ወይስ የኢሕአፓም ጭምር ነው። ደርግ መቼም አንድ ጥሩ ነገር ተከልኩ የሚለው ሌላ አንድ ጥሩ ነገር ነቅሎ ነው የከተማ ቦታና ትርፍ ቤት ሲወርስ በመላው ኢትዮጵያ ግንባታ ቀጥ አለ። ወጣ ብለህ ማደር አንድ የሆነ ጊዜ ያነበብኩት ወይም የሰማሁት አባባል ትዝ አለኝ። የምርመራ ሹም የሚል ጽሑፍ ያለበት ቢሮ ሳይ ወደዚያው ሄድኩና በሩ ላይ ቆሜ ወደ ውስጥ ተመለከትኩ እህ ሰው የለም አንዴ ጭር ሲልብኝ ጊዜ ዙሪያውን ዐይቼ እንዲሁ ቆምኩ። ቢታኒያ አስቁማኝ ጣልቃ ገባች ሰሙዬ ይሄ በጣም ትከከል ነው። ሸዋዬ እንዲያውም የቢታኒያ ዋና ምሥጢረኛ ሆና ቢታኒያ ድንገት በፈለገቶኝ ጊዜ ሁሉ መልእከት አድራሽ ሆነቸልን። በአንድ በኩል የጓደኛዬ ናፍቆት በሌላ በኩል ደግሞ ብርከቲ የፈጠረችብኝ ሆደባሻነት ተዳምረው አስጮሁኝ በዚህ ሰዓት የምታስፈልገኝ ትከክለኛ ሰው ቢታኒያ ነች። ሠዓሊው ሞልቶ ከተረፈው ነገር ሁሉ በተለይ የሱፍ አበባን ለምን መረጠ አሰብ አድርጌ ከፍሉን ልጠይቀው ስል ኢሳያስ ትልቅ ጥራዝ ይዞ መጣ አገኘሁት ብሎን ተቀላቀለን የሱፍ አበባ። ወደ ስብሰባው ስገባም በጓሮ በር በኩል የሚያስገባኝን ኮድ የሚያወቀው ዮሴፍ ነው ኾኖም ምግብ ቤቱ ውስጥ ከአንዲት አስተናጋጅ በስተቀር ሰው የለም። የቀኙ በር ተከፍቶ አንድ ሰው ወረደ። የሾልሷ ሾፌር ማንነት ዮሴፍ ባለፈው ምድር ቤቴ የመጣ ጊዜ የነገረኝ ሰው መሰለኝ። እሱን ሳስብ ያለፈው ጊዜ ወሬያችን ትዝ አለኝ የሱፍ አበባ ለምን እንደሆነ አላውቅም ከፍሉ ያወራልኝ የሱፍ አበባ ታሪክ ባሉፉት ቀናት በፍጹም ከእአእምሮዬ አልወጣ ብሎኛል የሱፍ አበባየሱፍ አበባየሱፍ አበባ። ኢሳያስ። ወደ ቢታኒያ መኖሪያ ከፍል ዐየሁ። ትከክል ነኝ የቢታኒያን መኖሪያ ቤት በር ድምጽ ጠንቅቄ ነው የማውቀው የሩጫ ያህል እየከነፍኩ ሄጄ እንደገና ገባሁ እዎ ልከ ነኝ ፍቅሬ መጥታለች። ቢታኒያ በሳምንት አንድ ወይም ሁለት ቀናት ከሰዓት በኋላ አልም ብላብኝ ትውላለች። ሸዋዬ ወደ አኔ ቤት በሚያመጣዉ በር በኩል ብቅ ብላ ትፈለጋላችሁ ምልከት በአኢጆቿ አሳየችን። ከቀዩ በር ስደርስ በቀዳዳ አጮልቄ ወደ ቢታኒያ ቤት ጎንበስ ብዬ ዐየሁ። ቀጠልኩ እዚህ ላይ አንድ ጥያቄ ላንሳ። ይህ ከሆነ ኢሕአፓ አዲስ አበባ ውስጥ የተቀመጠው ምን ተዐምር ለመሥራት ነው። ቢታኒያ የሱፍ አበባ። ብርሃነመስቀል በኡርትራ በኩል ወደ አገር ቤት ሲገባ ዘርዑ በአዲስ አበባ በኩል ገብቶ ጠበቀው። ምሽት ላይ ለአዳር ወደ ቢታኒያ ስሄድ አሷ በዋናው ቤት ከወይዘሮ ማስተዋል ጋር የደራ ወሬ ይዛ ነበር። የሱፍ አበባ ታዲያ አንዴ አዲስ አበባ ዘመድ ጥየቃ ሄደች። አኔ ነኝ የሚል ሰው ጠፋ። ቀዩ በር ደርሼ በደመነፍስ እንቅስቃሴ ከፈትኩት ወደ ቢታኒያ ቤት ሳይ መብራት በርቷል። ከዚህ ሁሉ በኋላ ግን አንድ ጥያቄ ላንሳ። ዘርዑ ለሁለተኛው ጥያቄ ቅንድቡን ከስከስ አድርጎ መልስ ከሰጠ በኋላ ሌላ ጥያቄ አነሳ የፖለቲካ ቢሮው የሚያውቀው ነገር የለም ጓድ ረዘነ ይህንን ለምን አንዳላደረከ ልታስረዳን ይገባል። እኔ ምንም የማውቀው ነገር የለም። ምንም ነገር ማድረግ አንደማልችል ሳውቅ በደመነፍስ ብድግ አልኩ ፍላጎቴ ወጥቶ ወደ ምድር ቤት መሸሽ አንደሆነ ትንሽ ትንሸ ዐውቃለሁ። ቀጥ ብዬ ወደ ምድር ቤት ሄድኩ። ሸዋዬ በር ከፍታልኝ የኢሳያስን ከፍል ሳቋርጥ ድምጽ ተሰማኝ። ወደ ኢሳያስ ከፍል ገብቼ ቁጭ ከማለቴ ሸዋዬ መጣች። ዋናው መግቢያ በር ግን አልተዘጋም ሸዋዬ የነገረችኝ ዜና ጭንቀቴን ተንፈስ አደረገው መሰለኝ ወደ ቢታኒያ የመሄድን ሐሳብ አዘገየሁት። የእነ ቢታኒያ የጀርባ ቀይ በር ሲከፈት ተሰማኝ። ደጀኔ ከጀርባ ወንበር በግራ በኩል ቁጭ ብሏል። ቢታኒያ አንድ ቦታ ላይ እርዳታህ ያስፈልጋት ይሆናል። ቢታኒያ መኪናዋ ስታልፈን ድንገት ምንድነው ይሄን ያህል መንቦቅቦቅ በአገሩ ወንድ የለም አንዴ ስትል ጮኸች። ብድግ ብዬ ወጥቼ ወደ ቢታኒያ መኖሪያ ከፍል ሄድኩ። የቪላ ቤቱ የፊት ለፊት በር ሁሌም ዝግ ነው በጀርባ በኩል ስሄድ ድምጽ ተሰማኝ። ምን ማድረግ እንደሚገባኝ ሳብሰሲሰል ከዶቦ ቤቱ በር በግራ በኩል ከነበረ ደብዘዝ ያለ ቦታ አንድ ሰው ወደ አኔ ሲመጣ ታየኝ። ጊዜ ሳትሰጠን ምድር ቤት ምድር ቤት ሂዱ በከፊል ትእዛዝ አዋከበችን። አንድ ነገር አለ በዐይኖቻችን መልእከት ተለዋወጥን ወዲያው የሸዋዬ ድምጽ ተሰማን መታገስ አልቻልንም ተመልሰን ወደ ኢሳያስ ከፍል ሄድን የመጣው ሰው ጌታቸው ማሩ ነው ሲስቅ ከማወቃችን በስተቀር ድንገት በማየት መለየት አይቻልም አለባበሱን ቀይሮ የስልሳ ዓመት አዛውንት መስሎ ነው የመጣው። ጌታቸው እንደቀልድ ሲጠይቀኝ አዎ አልኩትእሷንማ እዚህ አናንተ ግቢ ያለችው ቆንጀዋ ልጅ አንድ የአሥራ አራት ዓመት ልጅ ይዛ ሄዳ ተራማጅ መጻሕፍት መደብር ውስጥ አስገድላት ተመለሰች አይደል አንዴ። ደጀኔ የለም። ይሄ ነገር ከእነ ቢታኒያ ግቢ ነው ደጀኔ ተስፈንጥሮ ብድግ አለ። ሀ የማእከላዊ ኮሚቴው ስብሰባ ዛሬ ምሽት በላይ ዘለቀ ትምህርት ቤት አካባቢ ይደረጋል። ቤት ስደርስ ግቢው ጭር ብሎ ቢታኒያ ቤቷ በር ላይ ቁጭ ብላለች። አዲስ አበባ ያለውን የፓርቲ ሥራ የሚያስተባብር አንድ አገናኝ ኮሚቴ ይዋቀራል። ቢታኒያ ወርዳ ሄዳ ገባች አንድ ሰዓት ያህል ልትቆይ እንደምትችል ነግራኛለች። ከጀብሀው ጓድ የምትቀበለውን መልእከት ወደ አዲስ አበባ የምትልከው በዚህ ሰው በኩል ነው። የሆነ አንድ ሰው እብሮት አለ። ጌታቸው ማሩና ሌላ አንድ ሰው ነው። ቢታኒያ ያንተን ልጅ በሆዷ ይዛ አዚህ አዲስ አበባ ደፋ ከንብል ትበል። እሱን ሸኝቼ ወደ ቢታኒያ ከመሄዴ በፊት ወደ ምድር ቤት አመራሁ። በዚህም ምከንያት አዲስ አበባ በአጭር ጊዜ ውስጥ ወደ ግዙፍ እስር ቤትነት በመለወጥ ላይ ናት። ይሄ ሁሉ ሰው ኢሕአፓ ከነበረ ምን የተረፈ ሰው አለ ይባላል ቢታኒያ ዝም እንድትል ሳፈጥባት ሳታየኝ ቀርታ ጠየቀችው ሙሴ ባልዲ ምግቡን እየበላበመሀሉ ጉርሻውን እጁ ላይ ይዞ ለሴኮንዶች አረፍ እያለእንደገና እየጎረሰ ያጫውተን ገባ። አሁንም በሌላ አንድ ነገር አርግጠኛ ነኝ። አንደኛው ቤት ተዛነብ ላይ አንድ ወጣት ከአንገቱ በላይ ታየኝ። ቢታኒያ ወደ አዲስ አበባ የምትመለሰው በአየር ነው። ስልከ ቤቱ ውስጥ ከሁለት አሮጊቶችበስተቀር ሰው የለም። ቢታኒያ ፍቅሬ። ወደ ምድር ቤት። መኮንኑ ገና ተናግሬ ሳልጨርስ ወደመጣበት አቅጣጫ ከነፈ ለአፍታ በነበረኝ ጊዜ ዙሪያ ገባውን ቃኘሁ እስካሁን ምንም ዓይነት ችግር ያልገጠመን መሆኑን ሳይ ቢታኒያ አንጀት የሚሞረሙር ርሀብ ሆነትብኝ። አልፌ ገብቼ ዐይኖቼን ወደ ቢታኒያ ቤት ስወረውር ሸዋዬ በሩ ሳይ ቆማ እየጠበቀችኝ ነው። ገና ብቅ ስል ሸዋዬ ቢታኒያን አቅፋ ይዛ አንድ አጄን አያወናጨፈች ጠራችኝ። በዋናው የግቢው በር በኩል ሄጄ ገባሁ።