Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ይህያ ነው ሞመኋጋላው።ዞታለሁ በተ ጨሣማሪም የጋሪ ወዳጃትን ነይለ መለኮት መዋዕል ተደም ብሉ ስለ ሼ ስብሕት ለአብ ያጫወተኝ አስተውሉቱን በራሱ ቋንቋ አንዲገልጽ በማሰብ አር ቃለ ምልልስ አድርገናል እነዚህን ሃሳቦች አስፈላጊ ናቸው ብዬ ባሰብኳቸው ሦዕፅራፎች ግርጊ ላይ አስፍፊያቸዋለሁ እዚህ ህ የተከበፊችሁ አንባቢዎቿ በተለይ የቅርብ ሆናችሁ ጋሼ በጣም የሚወዳትን የኑሠርት አንደሻውን ባለቤታን አሌክስን ብታናግር ወይም ከስንዱ አበበ ጋር ብታወራ ይሄን ታገኝ ነበር ቀይም ባልንደራውን አረፈዓይኔ ሐጎስን ሥዩም ተዚሱን ስሰዕስዛር ሳሙሲበ ስውጉቸው ተርኒኘ ብታገኝ የሚልህ ይኖራል የመሥሪያ ቤቱ ባልደረቦችም ወንድም እህቶቹ ሲባል መጽሐፉ ከልክ በሳይ ይሰፋና ጠበብት እንደሚሉት ርከኔ ዐከህ እንዳይሆንብኝ ሰጋሁ ይህንን ስጋት በቅርቡ በአጠናቀቅኩት አዲስ ሥራ በተግባር ተከስቶ አስተውየዋለሁ ይህንን ከ ዓመተ ምህረት ጀምሮ ያጠ ናሁትን ጉዳይ አንዳጠናቀቅኩ ለሁለት ወዳጆቼ አስነበብኩ ወጣቱን ትውልድ እንዲወክልልኝ ግሩም ዘነበን ሳስነብብ አዛውንቶችን እንዲወክልልኝ ለጋሼ ሳህለሥላሴ ብርሃነ ማርያም አስነበብኩ የሁለቱም አስተያየት ገንቢ ነበር ግሩም ደስ ተሰኝቶ እንደ ሽልማት ቻይና ሬስቶራንት ራት ጋበዘኝና ይስተካከሉ ያላቸውን ነጥቦች አንስቶ በተረፈ አሪፍ ነው አለኝ ስለዚህ ይህን አዲስ መጽሐፍ ለሁለት ከፍዬ ማስነበቡን ወደድኩ አንደኛው አብዛኛው አንባቢ ቢያነበው ማለፊያ ነው ያልኩትን ምዕራፍ አሳትመዋለሁ በመጠንም ገጽ ይወጣዋል ብዬ አገምታለሁ የአያሌዎቹ ምስክርነትና ምርምር ያለበትን ደግሞ በመስኩ ለተሰማሩ ምሁራን በምፅራፎችም ሰፍቶ በገጽም ዳጎስ ብሉ አንዲታተም አዘጋጅቼዋለሁ ይህንኑ ችግር ላለመድገም ነው ቀደም ብዬ እንዳልኩት የእኒንና የኃይለ መለኮትን ሃሣብ ሳክል የዘርፉን ሕግጋት ጥሻለሁ ደግነቱ የጣስኩት የሥነ ጽሑፉን ሕግ እንጅ ወን ጀለኛ መቅጫውን ባለመሆኑ ዕድለኛ ነኝ የሥነ ጽሑፍን ሕግ መጣስ አያስከስስም ግን ያስተቻል።» አልኩት «መጽሐፉ» በጣም ቅልቅ ነው። ያንን በዚህ ፌስታል ውስጥ ይፔ በየሔድኩበት ላነበው ሞከርኩ ክብደቱን አልቻልኩትም ስለዚህ በየቀኑ የማነበውን ያህል እየገነጠልኩ ይ እሄዳለሁ ሸክሙም ቀለል አለልኝ አሁን ልጨርሰው ጥቂት ነው የቀረኝ አንብቤ እናዳጠናቀቅኩት ማተሚያ ቤት የሚሠራ አንድ ወዳጄ አለ ለአርሱ እሰጠውና እንደገና ይጠ ርዝልኛል» የብር ፌስታል ከእጁ አይጠፋም ይህም ቦርሳው መሆኑ ነው በፌስታሉ ውስጥ ማስታወሻ ደብተር ጅምር ጽሑፎች አንድ መጽሐፍ ይይዝበታል በማስታወሻው ብዙ ጊዜ ሳይሆን አልፎ አልፎ የማገኘው ዘውዱ ወሰኔን ነው ዘውዱ በጃንሆይ ዘመነመንግሥት ዘረቱጃር ነበር ያውም የወሎ መሀመዶች ልጅ ነው። የሚያልፍ አይመስልሽም ግን።
ወሠኃፊመማ ክፍል አንድ ስብሐት ለአብ ገጽ ሞትን አንቅደመው ጄ ልጅነት ዶቃው ወርቃማ ዓመታት ኮሌጅን በጠስናት ብር አምባር ሰበረችልዎ የኔታ ስብሐት የተወለድኩብሽ ያደግኩብሽ ሀገር ሀገሪ አንክል ሳም ማሪያን ላቤላ ፍራንስ የዕድሜ ልክ እውነት ያለፈውን ታሪክ ፍለጋ ባለመትረየሱ ነጂና ተነጂ አካካዩ ፍቅሩን በዕንባው አየሁ ዜና መልሕቂ ናት ድብቋ ፍቅረኛ እነሆ ባህር ማዶ መሻገሩ ቁርጥ ሆነ ይናገራል ፎቶ ፓ ክፍል ሦስት ማዕደ ጥበባት መጻሕፍት ለሁሉም ጥበበ ሰይጣንቤት ባርነትና ነዛነት ዓይእን አበራልኝ ኃዜጦች ላይ መዝራ ድርሰተ ስብሐት ገፀ ባሕርያቱ ተርጓሚዎቹ ንባበ ስብዘነት ለአንባብያን ክብር ኤሌታ ማኅበሩ መልፅክተ ሀያሴያን የሕፃናት ሥነ ጽሑ የተነበቡልኝ ድርሰ ሊንጓ ዓራንቫ ልደት ያስተዋልኳቸው ህሀ ባህርያት የስብሐት በረከቶች የመጨረሻው ጽሑፎዛ ክፍል አራት መሰነባበቻ የመጨረሻዎቹ ዕለታት መልዕክተ ቴክኖሎጂ ልደትና ሞት የሐውልቱ መልፅክት ክፍል አምስት ዘና አንበል ገጽ ክሳቅ ሞ ነንፊ ቆፋዕ ፊኒክስ ነን ይድረስ ለተከበራችሁ አንባቢያን በያላችሀብት ተላከ ከዘነበ ወሳ አዲስ አበባ ቂርቆስ ሽ «እኔ የምሞተው በሚወዱኝ ሰዎች ልብ ውስጥ መረሳት ስጀምር ነውነቡ ሥጋዬ ሞተ ብለሽ አትዘኝ በልብሽ ረስተሽኝ በአፀደ ሥጋ ከምንከላወስ ሞቼ ብታስታውሺኝ ለኔ ምርጫዬ ነው ስብሐት ገብረ እግዚአብሔር ጋሼ ስብሐት በአፀደ ሥጋ ተለይቶን አርባው እንደሞላ ሰሞኑን አዲስ አድማስ ጋዜጣ ላይ አነበብኩ በመንፈስ ግን በምንወደው ሁሉ እኛ እስካለን ጊዜ ድረስ አብሮን አለ ሳልስቱ እንደወጣ ማስታወሻ በሚል ርዕስ በእርሱ የሕይጦት ታሪክና ኪነጥበባዊ ክህሎቱ ላይ የጻፍኩትን መጽሐፍ ማንበብ ጀመርኩ የመጀመሪያው ሕትመት ከወጣ ድፍን ዓመታት ተቆጥሯል አኔ ላይ ዓመታት ተጨምረዋል ማስታወሻ ጋሼ በሕይወት ዘመኑ የኖራትን የ ዓመት ታሪኩን ነው የያዘው ተጨማሪውን ዓመታት ለማከል ነው ይህንን መጽሐፍ ቁጭ ብዬ ማንበብ ያስፈለገኝ ሕሊናዬን ግን አንድ ፈተና ሰቅዞ ያዘኝ በደህናው ጊዜ ከጋሼ ስብሐት ጋር ተገናኝተን በምንጨዋወት ጊዜ «ምን ያደርጋል ደራሲ መሆን። » ይልና የሠራ አካላቱ ጆሮ ይሆናል በሕሊናው የተጠ ራቀመው የፅውቀቱ ክምችት በማንበብ ብቻ ሳይሆን ክሰዎች ጋር በመወያየት በመማርም ጭምር ነው ጋሺ ስብሐት ይጽፋቸው የነበሩትን ሥራዎቹን ሣነብ ምንጩ መጽሐፍት ብቻ ሳይሆኑ ሰዎችም እንደነበሩ አስታውሳለሁ በተለይ ብላታ ዴሬሳ አመንቴና አቶ ሥዩም ስብሐት እትዬ በሰሙ ኃይሌና አባ ኪዳነማርያም ከምንጮቹ የሚጠቀሱ ናቸው ያህል የማያውቃቸው ርዕሰ ማስታወሻ ገጽ «አንዳንዴ የምነግርህ ብቻህን ስትሆን የምታብሰለስላት ነች አንዷ ይችትልህ ይህችን ልብ በል በሻህንሻህ የኢራን ንጉሥ ጊዜ የተነገረች ነች ንጉጮ ቁርሱን በልቶ እንደጩጨረሰ ገበታው ከፍ ይሳል ይህንን ጊዜ ይህችን ቃል ለመናገር ዕድሜው የሚፈቅድለት አንድ ሰው ይመጣል ለምሣሌ ኣንተ ንጉሥ ብትሆን ለእንዳንተ ዓይነቱ ወጣት በእኔ ፅድሜ ውስጥ ያለ ነው የሚመረጥልሀ ብዙ ጊዜ ከሥጋ ዘመዶቹ አጎቱ ወይም ያስተማረው መምህር ይህንን መልዕክት አንዲያስተላልፍለት የሚመረጠው ዓለምን የሣሚገዛው ምንጊዜም አደጋ ላይ ነው ንጉሥ ስለሆነም ሰውን እንደ ቁንጫ ሊቆጥር ይችላል ይህንን አደጋ ለመከላከል ያ የተመረጠ ቀስቃሽ መጥቶ በረጂሙ ዘንግ ኳ። » አለኝ ተስፋዬ እንደሌለኝ ነገርኩት የፕሬስ ድርጅት ስታወሻ ገጽ አባል እንድሆን ጋበዘኝ ሥራ አስኪያጅ ነበር የኔ ሕይወት ምዕራፍ አካሔድ ከዚያን ዕለት አንስቶ ተቀየረና ከባሕር ወጥቼ የብስ ላይ ጉብ አልኩኝ መርከበኝነትን ለዘለዓ ዓለሙ ተሰናብቼ የጋዜጠኞች ቡድን አባል ሆንኩ በዚህ አጋጣሚ ነው የዚህ ድርሳን ባለታሪክ ከሆነው ሰው ጋር በአካል የተዋወቅነው ማንም አጨባብጦ አኣላስተዋወቀንም አብሮ መሥራቱ በአንድ ቤተ መጻሕፍት አብሮ ማንበቡ ቡና መገባበዙ አቀራረበን ቆይቶም ምሣ አብረን መብላት ጀመርን አብሮ መዋል አንደ አስፈላጊነቱ እሊ ቤት ማደርንም መብታችን አደረግነው ኮከባችን ገጠመ በጣም ጥሩ ሕሊናዊ ጥምረት በመካከላችን ተፈጠረ ከርሱ መማር እንደምፈልግ ገባው ፈቃደኝነቱን ሲያወጋን በል ንቢ ጠበ ህበ እዩኮ እንመለሰርት እዝኪክ ከዚ ሀሀክ ፍነ ከዩ ጠ ዘነዜ አለኝ ለሁለታችንም የሚመቸን ቀን ቅዳሜ ከሰዓት በኋላ ሆነ ለመወያያችን ዙሉ ካሰል ስል የሰየምኳትን ቤቴን በማዕከልነት መረጥን ዶች መጠለያ ከቤት ዝቅ ከማፅድ ቤት ከፍ ያለች ነች ታላቁን እንግዳዬን ለማስተናገድ ተዘገጃጀች በወቅቱ ወንደላጤ ስለነበርኩ ለምሣ የሚያሰፈልገንን ምግብ ዓርብ ማታ እቀቅላለሁ ቅዳሣሚ ሰባት ሰዓት ቤት እንደርሳለን ጋሼ አልጋ ላይ ጋደም ሲል እኔ ሱጎ የፓስታ ማባያ ለሣሞቅ ጉድ ጉድ እላለሁ በመርከበኝነት ሕዶወት ያተረፍኩት አንድ ማለፊያ ነገር ራስን መርዳት ነው የማበስለውን ጣፍጦት ይመገባል እጃችን ከረጠበ አትክልትና ፍራፍሬ ይታክከልበታል ለበርካታ ጊዜያት ጊዜ ቆጥበን ወደ ውይይታችን እንድንገባ የማዘጋጀው ምግብ የእንቁላል ሰልስ አልያም የሥጋ ጥብስ ነው ጋሼ ሰብሐት ጮማ አይዐድም የፅ ንቁላል ሰልሷን ግን ጣፍጦት ይመገባል ሰልሱ የቀረበባትን ድስት ሲጠርጋት የመቧጠጥ ያክል ነው በዚህ ጊዜ አረ ድሰቴን እንዳትሸነቁርብኝ እለውና እንሳሳቃለን ከመሥሪያ ቤታችን ወደ ቂርቆስ ስንጓዝ ዛሬ ምሣ እንቁላል ሰልስ ነው። ብሎኝ ነግሬዋለሁ በመርሣት የሚወዳደረው ያለ አይመስለኝም የዚያኑ ያህል በፍፁም የማዶረሣቸው ርዕሰ ጉዳዮች አሉት እነዚህ ርዕሰ ጉዳዮች ትዝ እንዲሉት ሌላ ሊኮረኩረው የሚችል ጉዳይ መፈጠር ኣለበት በፍጹም የማደረሣው ቀልዶችን ነው አንድ ቀልድ ሲያጫውተኝ ማን እንዳወራለት የት እንዳወራው አውግቶኝ ነው ወደ ቀልዱ የማሚገባው በነዚህ ጊዜያት በኔና በጓደኞቼ መካክል የሚቀርና አሰፈላጊም ከሆነ በአደባባይ ከወዳጆቻችን ጋር የምንቋደሳቸውን ቀልዶች አጫውቶኛል ቀልድ መሰማት ደስ ይለዋል በሌላ ቀን ቀልድ የነገረው ሰው አጠገቡ ካለና የመጨዋወቻ ጊዜ ከሆነ እባክህን ያችን ቀልድ ለእነሱም አውጋቸው ሲል ይጋብዛል ጋሼ ስብሐት ቀልዶ ማሳቅ ተቀልዶለት መሳቅ ብቻ ሣይሆን ቀልደውበትም ይስቃል አንድ ቀን በሱ ላይ የተቀለደ ቀልድ ማስታወሻ ዝ ከዕለታት አንድ ቁን ጋሼ ስብሐት በከተማ ኦቶብስ ይጓዛል አንድ ሌባ ጠጋ አለና ኪሱ ገባ ጋሼ ሰብሐት ቀድሞ ነቅቶ ኖሮ ምነው። ሲል ገስጾጸታል ብሉ አንድ ሳደኛዬ አውግቶኝ ጋሼን አድርጎት እንደሆነ ጠየቅኩት «እንደመሰለኝ ሻይ እሰከማፍላት በብርጭቆ ቀድቶ እስከማፍሰስ አልሂድም ተረቱን ግን ላልነግረው አልቀረሁም» ብሉኛል ሩ ምፍ ማስታወሻ ገጽ ቀጠሮ አክባሪ ነው ከአቅሙ በላይ የሆነ ችግር ካልገጠመው በቀር ማንንም ቀጥሮ አይቀርም ለበርካታ ጊዜያት አያሌ ሰዎች ቀጥረውት እንደተሩበት አጫውቶኛል በቀጠሮ ረገድ በተለይም የአዲሱን ትውልድ አባሉች ያማርራቸዋል በተቀጠረበት ቦታ ቀድሞ ይገኛል ወዳጆቹን ሲጠብቅ እያነበበ ነው ከለቅሶ ቤት በቀር የትም ቦታ ለእርሱ ማለፊያ የማንበቢያ ሥፍራ ነቡ ባሕሪው አይከብድም ሽበት የወረረውን ገፁን ያየ ይፈራዋል ውሉ ሲያድር ማንንም በቀላሉ በላቅር የማጥመድ ኃይል ተፈጥሮ ለግሳዋለች የማንንም ሰው የሕሊና ነፃነት ያከብራል የማንንም ሦ አስተያየት ለመንቀና አይቸኩልም አንደበቱ ቁጥብና ዝም ነው አንድ ቀን ጥሩ አድማጭነቱን ሳወጋው እንዳህ ኣለ አዎን እግዜር በጻፈው ቴአትር ውሰጥ እኔ ማየትና ጆሮ በመሆን ማድመጥ ደስ ይለኛል ብዙውኮ አፍ መሆን ነው የሚፈልገው በጨዋታ መሐል ክርክር ተነስቶ ሲጧጣፍ የሚያምንበት ጉዳይ ከሆነ ይሳተፋል በሕይወቱ አምርር የሚጠላው ምክር ጎነው ማንንም ሲመክር አጋጥሞኝ አያውቅም ምከረኝ ባይ ከመጣ እሺ ካስፈለፐ ይልና ያመነበትን እውነት ይተነፍሳል ሐና ይልማ በሕይወቱ ምዕራላ ውስጥ ከተከሰተች በኋላ ጋሼ ስብሐት ሽቅርቅር እንደነበር በቅርብ የሚያውቁት ሁሉ አውግተ ውኛል ለርሱም በዚያን ወቅት ስለነበረው አለባበስ አንድ ጊዜ አንስቼበት እኔ ዘነጥኩ አልዘነጥኩ ግድ የለኝም እሷ ግን ዘናጭ እንድትሆን እፈልጋለሁ አለችኝ እሺ እየገዛሽ አምጪልን። ሰለው ሥጋ የለበሰን አበባ ማሰተዋል ደስ አይልህም ከፅለታቱ በአንዱ ቀን በጋራ ጠዳሻጓቸው ጥበበ ተርፋ ቤት መጅሊስ ተቀምጠው ያወጋሉ በጨዋታው መሐል ጋዜ ሰብሐት ሽንት ቤት ደርሶ ይመለሳል እንደ መደንገጥ ብሎ ዓይኑ ፈጣል አብረውት የተቀመጡት ይህንን አላስተዋሉም ደራሲ መስፍን ሀብተ ማርያም ጋሼ ስብሐት እንደተመለሰ መታጠቢያ ቤት ይሔዳል በተመለከተው ትፅይንት ደንግጧል ጋሼ ስብሐት አጠገብ ሲቀመጥ እ። አልኩት ሣዳም ሁሴን ከአያቶሳ ሆሚኒ ጋር በሚዋጉበት ጊዜ ነው የጀመረኝ ለነገሩ ጉንፋን አይደለምኑ እኔ ያኔ ጉንፋን መስሉኛል ጦርነቱ ሲያበቃ ነው የምድነው አልኩ ጦርነቱ አለቀ ሳሏ ግን አልዳነችም አስካሁንም አለች ምንም አይደለም አፁን እንኳን ጉንፋን አይደለችም ጨዋታ ናት አዲስ አበባ የትም ይስማማኛል ለእኔ ነው ከተማዋ የተሠራችው ምክንያቱም አፍንጫዬ አያሸትም በሚጠጣው ባሕላዊ መድኃኒት ምክንያት ሰውነቱ ተቆጥቶ አንዳንዴ በጣም ያሳክከዋል ይህንን ለምን እንደሚያደርግ ጠይቄው አለርጂ ነው ይህ ዓይነት ሕመም ተራውን ሰው አይዘውም አለና አስቆኝ የምጠጣው መድኃኒት አለ ብዩዛለሁ ያንን ስወሰድ ነፍሱ ትደሰታለች ግን አለርጂ ሆኖብኝ ያሣክከኛል በዚህ ምድር ላይ ሳትከፍል በብላሽ የምታገነው ምንም ነገር የለም ማስታወሻ ገጽ አየህ ምን ባላደርሣ እንደማይተወኝ ባደርግ እንደሚተወኝ አውቃለሁ ነገር ግን ማዘኩ በጣም ስለሚጥሠኝ አብሪው እኖራለሁ ስለ ምንም አልጨነቅም እኔን የሚያስጨንቀኝ ልጆቼ አጠገቤ ካሉ ነው ኩኩሻ በአምስት ዓመቷ አድጋ ጨርሳለች ለምሣሌ መንገድ ላይ ፀጉሬን ባበጥር «ተው ነውር ነው» ትለኛለች ዜና ግድ የላትም ሲያሰኛት ደግሞ የሚሰማትን የምትናገርበት ጊዜ ኣአለ ከኤልሣ ጋር ተነፋፍቀን ነው የምንገናኘው ኢያሱ ባሕር ማዶ ነው ሌላውን እርሳው ለተመልካች ይደብር ይሆናል እኔ ግን ተስማምቶኝ እየቀጠልኩ ነው የድርሰት ሥራውን ጠበቅ አድርጎ እንዳይዘው ኑሮ ልጓም ሆናበታለች የሁለት ቸር የሁለት ብኩን ቤት ሆኖ የሁለተኛው ትዳሩ ሕይወት የገንዘብ እጥረት በጣም አለበት በዚህም ምክንያት ጥበብን እንደ ውሽማው ነው የሚያያት በአጠቃላይ ሕይወቱ መረጋጋትና ሰላም ሰለሌላት ሰውየው ተዓምር ነው የሚያሰኝ ዓብይ ሥራ መሥራት አልቻለም እንዳለመታደል በእኛ አገር ለደራሲያነት ቀድሞጳፁ በመክፈል እንዲጠበብ የማድረግ ባሕሉ የለንም በባሕር ማዶዎቹ ዶህ ባሕል ሥር የሰደደ ነው ይህ ባሕል ሩሲያውያን ባይኖራቸው ኖሮ ምናልባት ዶስቶዬቭስኪን የሚያክል ደራሲን በጅምር ሥራው ብቻ ዓለም ባጣችው ነበርኑ የዚያን ዘመን የሩሲያ አሣታሚዎች ግብ እዘክክልኝ ልከክልህ ቢሆንም በረከቱ እኛ ድረስ ደርሷል ጋሼ ስብሐት የመጻፍ አምሮቱን ለመወጣት በጋዜጣና መጽሔት ላይ ይጽፋል በአንድ ወቅት ከወጣት ደራሲያን ጋር ሲሠወያይ አንዳ ተነሣና «ለእኛ ለወጣቶች ምን የሰጠኸን ዕውቀት አለ» ሲል ጭጠየቀው ጋሼ ስብሐትም ለወጣት ደራሲያን አስጠርዝ የማቀብላቸውን ፅውቀት ድህነቱ አገደው ይሁን እንጂ ባለፉት ሁለት ዓመታት እግረ መንገድ በሚባለው ዓምዴ ላዶ የማውቀውን ሁሉ እየጣፍኩ ላተብላቸው እየሞከርኩ ነው በግድ ይጠረዝ ካልተባለ ከዚያ በርካታ ቁምነገሮችን መገብየት ትችላለሆ ብሉታል ቅደም ባሉት ዓመታት የካቲትመነን አዲስ ሪፖርተርና ቁምነገር መጽሔቶች ላይ በፈጠራውም በኢልቦለዱም ተጠቧል በቅርቡ በእንግሊዘኛው ከ በአማድኗኛው ምዕራፍ ጋዜጣ ሳላይ ይጽፍ ነበር አሁን ደግሞ እፎይታ ጋዜጣና መጽጤሑት ላይ እየጻፈ ነው በመቀጠል አዲስ አድማስ ኔሽን ጋዜጦች ላይ አያሌ ሃሳቦችን ስታወሻ ገ ዘርል የሕይወቱን መጨረሻ ጽሑፎች የጻፈው አዲስ አድማስ ላይ ነበር አንድ ቀን ይህች አዝ በልማቱ መስክ ደርጅታ የሚነበብ ነዝ ልጆችዋ ቢፈልጉ ደራሲ ሰብሐት ገብረ እግዚአብሔር በሕትመት ልሣናት ላይ የዘራቸው የጥበብ ሥራዎቹ ከየጋዜጦቹና መጽሔቶች ላዶ አቧራውን እያራገፍን መሰብሰብ ያስፈልገን ይሆናል በአማርኛም በእንግሊዘኛም ለሕትመት ይበቃሉ እርሱም በሰሙም በተግባሩም ተረት ከመሆን ድኖ ሕያው ባሕሪ ይሆናል ብዬ አሰባለሁ በባሕር ማዶዎቹ በየጋዜጣውና በመጽሔቱ ላይ የተጓፉትን ሥራዎች ሰብስቦ ለኅትመት ማብቃት የተለመደ ባሕል ነው ማርክ ትወይንን ቻርልስ ዲክንስን አልቤር ካሙን ለአብነት መጥቀስ እንችላለን ጋሼ ሲናገዝር «አማልክቶቹ ለእኔ ያደላሉ ፅድለኛ ነኝ ይላል አባባሉ በብዙ መልኩ እውነትነት አለው አንዲን ልጥቀስ ቀደም ብዬ እንዳልኩት እርሱ መዝራት ነው ተግባሩ አድናቂዎቹና ወዳጆቹ አሰዛስበውለት ጸያፉን አለዝበውም ሆነ እሱ ራሱ አንደወረደ የጻፈውን ለሕትመት በቅቶለታል ይህንንም በሕይወት ቆሞ ለማየት በቅቷል በተከታዩ ሰኞ ፅለት በቀጠር ሰንገናኝ ጋሼ ስብሐት ዘንጣል ቡና ዓይነት ቆዳ ጃኬት ኮሌታ የሌለው ሸሣሚዝ ከፋይ ሱሪና ቡና ዓይነት ጫማ ተጫምቷል እሱ እኔ እና ባለቤቴ ፀሐይ ሆነን ፕሬሰ ክበብ ሻይ ጋብዞን እየጠጣን ጋሺ ፋሽን መከተል ጀመርክ እንዴ። አለኝ ሙሉ ፈቃደኝነቱን በሚያሳይ ስሜት ብዙ ተጨዋወትን ከዚያን ዕለት ቀደም ብሉሎ እሱ ነው ብዙ እሚያጫውተኝ የእኔ ተግባር እርሱን በጥያቄ መኮርኮር ነበር የዚያን ዕለት ይደክመዋል ብዬ ስለገመትኩ አጫዋችነቱን እኔ ነበርኩ የያዝኩት ጀምበር ሰታዘቀዝቅ ወደ ሰፈፊ ለመሔድ ተነሳሁ እየጨበጥኩት በጂ ጨመቅ አደረግኩት እሱም ጨመቅ በማድረግ አፀፋውን መለሰልኝ ሆኖልኝ ታሪኩን እንደምጽፍለት ስታወሻ ገጽ በእጆቻችን ሰንጠቃቀስ ነው በቆምኩበት ቁልቁል ሳይ ከፋይ ቡና ዓይነት ጫማው ክሯ ተፈቷል ይህ የዘትር ልማዱ ነው ምንጊዜም አንድ ቦታ ሄዶ ሲጋበዝና ጫማውን አውልቆ መደብ ላይ ሲቀመጥ ወይም ማታ ቤቱ ገብቶ ሲተኛ የጫማውን ክር ፈች ኪሱ የመክተት ባሕርይ አለው ይህ ጋዋን ጠይም ቱታ ለብሰን እቤት ሠዋላችንንኘ የምንገልፅበት ሰልት መሆኑ ነው በዚሁ ሰሞን የጫማውን ክር አሥሮ እኔ ቤት በመምጣት አብረን ይኸን ታሪክ በተዋጣ መልኩ እንደምንሠራዙው አስቤ ፈገግ አልኩ በሕይወቴ ነገን በፍጹም የማያምን ሰው ማንን ታውጋጦለህ ብባል ልጠራ የምችለው አንድ ሰው ጋሼ ሰብሐት ገብረ አግዚአብሔርን ነው ይህን ተፈጥሮን ያለማመን ጠባዩን አጋብቶብኝ እኒም ዛሬን እንጂ ነገን ሳላምን እዚህ ደርሺአለሁ ከሆነልኝ ደስ ይለኛል እንዳለ አጠቃላይ የሕይወቱን ምዕራፍ አጫውቶኛል መጽሐፉን ፌ እንዳጠናቀቅኩ መጀመሪያ ስነበብኩት ራሱን ነው አሰተያየቱን በገዛ እጀ ጽሕፈቱ በመጽሐፈ በር ላይ አኑሬላችኋለሁ በክፍል አንድ ልድነቱን ወርቃማ ዓመታቱን የኮሌጁን የፍቅሩን ጉዞውን ሰውየሁዙ ስብሐትን ታገኙታላችሁ በክፍል ሁለት እንደ ፋታ ማግኛ ከወዳጅ ዘመድ የሰበሰብህ ሻውን ፎቶግራፎች ትመለከታላችሁ በመጽሐፍ ሦስት ማዕዶ ኅዝባት በክፍል አራት በሥሰነባበቻ የምንላችሁ አለን ክባል በክባል አምስት ዘና እንበል ላይ ተሳስቀን አልባቱ ላይ አንደርሳለን ደራሲውን ሰብሐትን ታነቡታላችሁ በመጨረሻም አስጀምሮ ላሰጨረሰን አንባባላለን እናም የእን ስብሐት ገብረ እግዚአብሔር ሕይ። አለ ጥልያኑ ፎን የጨመረው ለአድናቆት ነው ከዚያ ጊዜ ጀምሮ የተራራዋ ስያሜ ማራም ፎ ሆኖ ቀረ እኔ ተወልጄ ባደግኩባት መንደር ሦስት ቤቶች አሉ የቤቶቹ አሠራር ታሪክ እንዲህ ነው አያቴ ምህረይ ገብረ ዮሐንስ ሲያርፉ ርስታቸውን ሁለት ልጆቻቸው ተከፋፈሉት አንዱ የአጎቴ ሲሆን ሁለተኛው የእኔ ወሳጆች ቤት ነው ሌላኛው የእኔ የክርስትና አባት የአቦይ ገብሩ ቤት በቅርብ ርቀት አለ እነዚህ ቤቶች እሳት ይጫጫራሉ ዕቃም ይዋዋሳሉ ከመንደራችን ወረድ ብሉ ርባገረድ የምትባል ወንዝ አቋርጣው ታልፋለች ትርጓሜውም በአማርኛ የገረድ ወንዝ ማለት ነው አረንጓዴውን መስክ ሸንተረሩን የባላገሩን ጎጆ በምናባችሁ ሳሉት የአዕዋፉን ዝማሬ የከብቶቹን ፀዘጩኸት የእረኛጡን ዜማ ያለመታክት ከመሬት ጋር የሚታገለውን አርሶ አደር ሕይወት በልቦናችሁ አብሰልስሉት እዚህ ባላገፒ ውሰጥ ነው ማያዚያ ቀን ዓም የተወለድኩት አባቴ መምሬ ገቭረ እግዚአብሔር ገብረ ዮሐንሰ እናቴ ወይዘሮ መዓዛ ተወልደ መድሕን ይባላሉ ሁለቱንም ሕይወት ያጣመራቸው ሣስታወሻ ገጽ ። እንዲህ ነውዑ አባቴ ሚስታቸውን እናቴም የመጀመሪያ ባሏን ሞት ነጥቋቸዋል ሁለቱም ከመጀመሪያው ትዳራቸው ልጆች አፍርተዋል እኔ በዚህ ሁለተኛ ጋብቻቸው የመጀመሪያ ልጃቸው ነኝ ስብሐት ለአብ አሉኝ አዲሰ አበባ መጥቼ የአራዳ ልጆችን ሕይወት ስቀማምስ በክርስትና ስሜ መጠራቱ ረዘመብኝ ስለዚህ ሰሜን ሰብሐች ብዩ አሳጠርኩት ለአብን እስከ ዘለዓለሙ ልሰናበታት ግን አልቻልኩም ምክንያቱም ከገጠር ዘመዶቼ ሲመጡ ከታናናሾቼም ከታላላቆቼም ጋር ተነፋፍቀን ስንገናኝ የሚጠሩኝ ሰብሐት ለአብ ብለው ነው ምንም አይመስለኝም እንዲያውም የልጅነት ስሜቴን ይኮረኩርዋታል ጨዋታችንንም ያደምቅልናል በአሁኑ ፅድሜዬ ወጣቶች ፈርምልን ይለሉኛል እኔም ስብሐት ለአብ እያልኩ ነው የምፈርምላሻቸው እንደሚታወቀው የተወለድኩት ፋሽሰት ኢጣልያ አገራችንን በወረረቻት ወቅት ነው ነፍስ ማወቅ ሰጀምር አንዳንድ ነገሮችን መስማት ጀመርኩ እጅግም መራር ስላልሆኑ ብዙዎቹን አላስታ ውሳቸውም አንዲ ግን አሁንም ትዝ ስትለኝ ታስቀኛለች አንድ ቀን አቦይ የክርስትና አባቴን ልጅና ታላቅ ወንድሜን አያ ገፁን አስከትለው በመንደራችን ውስጥ አሁን ትዝ የማይለኝን ሥራ በጋራ ይሠራሉ የክርስትና አባቴ ልጅ ስሙ ገብረ እግዚአብሔር ነው በዚያን ሰዓት አንድ የጣሊያን ቲኔንቴ ቡድን ወደ መንደራ ችን ይመጣል ባንዳዎችን አሠልፎ ሲደርስ አባቴ ከልጆቻቸው ጋር በሥራ ላይ ናቸው የጣሊያኑ ቴኔንቴ አመጣጡ ለሰላም ነው ወላጅ የሌላቸውን ልጆች ሰብስበው ይወስዱና እስከ አራተኛ ክፍል ያስተምሩዋቸዋል ከዚያም በተላላኪነት በፖስተኛነት በተለያዩ አነስተኛ ሥራዎች ይመድቡዋቸዋል ይህንን ምልመላ ለማካሄድ ነው ጥልያኑ መንደራችንን መጎብኘት ያስፈለ ገው አባቴ አበነገብ ሊደርሱ ቆም ብለው ሰላምታ ተለዋወጡ ማንነታቸውን አባቴን ጠየቃቸው ገብረ እግዚአብሔር አእባላለሁ ብለው ወዶ ልጆቻቸው እያመ ለዘቱ «እነዚህ ልጆቼ ናቸው ይኹ ገፁ ይባላል ይኹኛው ደግሞ ቱበረ እግአብሔር ነው ይሉታል ጥሊያኑም ተገርሞ አባትም ልጅም ገብረ እግዚአብሔር። ትውስታዬ በዚያ ርቀት አታስተማምንም በቤታችን ውስጥ ኩራዝ ነበር ብዙ ጊዜ አይለኮስም የምድጃው እሳት ሲከሰም አልያም ራት ልንበላ ስንል ነው የሚበራው ወይም ወለላይ ቀን በተለያዩ ምክንያቶች ሥራ በዝቶባት ከዋለች እና እንጀራ መጋገር ከፈለገች በኩራዙ ብርሃን ትሰራለች ከቤት እቃዎች አንዲት በርጩማ ብቻ ቤታችን እንደነበረች ትዝ ይለኛል ቀን ወለላይ ሥራ ሰትሠራ ትቀመጥ በታለች አቦይ ከእርሻ መልስ አረፍ ብለው እሳት የሚሞቁት በዚህችው በርጩማ ላይ ተቀምጠው ነበር ይህችን በርጩማ እኔ ነኝ ነፍስ አውቄ ወደ ርባገረድ ሰመለስ በሌላ መደገፊያ ባለው ወንበር ለአቦይ የቀየርኩላቸው ለወለላዶ ግን ምንም አልወሰድ ኩላትም እኔ ልጂ እበቃታለሁ አለና ፀጥ ብሎኝ ጥቂት ቆዘመና ለታላቄ ለአያ ገፁ ጥልቅ ፍቅር አኣለኝ በዚያን ወቅት እርሱ ጎረምሳ ነው ጡጪ ወጥቼ መዋል ከቻልኩ ጀምሮ አብሬው እውላለሁ እሄደበት ሁሉ ያስክትለኛል በወቅቱ እኔ ለጥጃ እረኝነት ደርሻለሁ ሰለማናቸውም ነገር ያስተምረኛል ትግል እንዴት መግጠም እንዳለብኝ አሰልጥኖኛል ይኹ ልምምድ ካለፈ ዕለታት ወራት ዓመታት ተቆጠሩ አንድ ቀን የአኛ ሠፈር ልጆችና የሌላ መንደር ልጆች ይዋጣልን ተባባሉ ጎረምሶቹ ማን ማንን እንደሚያሸንፍ ይተዋወቃሉ ፀባቸውም አይጀመር እንጂ ከተቀሰቀሰ በቀላሉ አይበርድምዙ ደንባቸውም አሪፍ እንደሆነ አስታውሳለሁ የምር ሰለሚጋጠሙ የሚጣሉት ጎረምሶች ዱላቸውን መሬት አስቀምጠው ትግል ይገጥማሉ ትግሉን ቀድሞ የጣለው ጎሪምሣ ዱላውን ያነሣና የወደቀውን ይሇልጠዋል ተመቺው ማረኝ ብሎ ካለቀሰ ደብዳቢፁው ያቆማል ይኹ ለጎረምሶቹ የሚሠራ ደንብ ሲሆን ለአኛ ለውጫጮቹ ግን ታግለህ መጣሉ ብቻ በቂ ነው የዚህን ዕለት ከየሰፈሩ ወቪል የሚሆን ውጫጭ ተመረጠና ሰፈራቸውን ወክለው እንዲቐጣላቸው ተወሰነ ከዚያኛው ሰፈር አንድ ልድ ተመረጠ ከእኛ ሰፈር አያ ገፁ እኔን እንድጋጠም መረጠኝ ማስታወሻ ገጽ ሀ ተጋጣሚዬን ሳየው በጣም ፈራዙሁ እንደዚያን ዕለት የተርበ ። ቁሩን የተሲያት ግለቱን እንደ አመጣጡ ከሕይወት ጋር መጋተር በባላገር ግዴታ ነው የሰውን ልጅ ከእግዚአብሔር ቀጥሉ የምታውቀው እናቱ ነች እናቴም እኔን ልጂን እንዲሁ ጠንቅቃ ታውቀኛለች የባላገሩ ሕይወት ከእኔ እንቅልፍ ወዳድነት ጋር እንደማያዋጣኝ አውቃለች ሰለዚህ አንድ ቀን ታላቁን ምክሯን ለገሰችኝ «ሰብሐት ለአብ ልምከርህ እንቅልፍ እንደልብ መተኛት ከፈለግክ አዲስ አበባ ሂድና ተማር እንደልብ እየተኙ የሚኖሩበት አገር አዲስ አበባ ነው የሌሊቱ ቁር የከሰዓት በኋላው ንዳድ አያገኝህም ጭቃ አትረግጥም ተስማምቶህ መኖር የምትችለው አዲስ ኣበባ ነውና ሂድ ወንድሞቼ አሉ ያሳድጉሃል ለሐጎስ ደግሞ ንገረው እኔ እርሱን እናታችን ሞታ እንደ እናት ነው ተሸክሜ ያሳደግኩት አሁን አንተን ልጄን ሰልክለት ደስ ብሎት ያስተምርሃል ስለዘ» ሂድ አዲስ አበባ አለችኝ ከዘፊቱ በመለኪያ ተቀድታ የተቀመጠችውን ካቲካላ ፉት አላት አንድ ጉንጭ ውሃ ከለሰባትና በእኔ ግምት የአሰር ዓመት ልጅ እሆናለሁ በዚያኑ ሰሞን የእናቴ የበህር ልጅ ጋሼ አስፋው ከአዲስ አበባ ወደ ርባገረድ ቤተሰቦቹን ሊጠዶቀን መጣ ቢስክሌት እየነዳ ነበር የመጣጡ ለእኔ ለመጀመሪያ ጊዜ ያየኋት የቴክኖሎጂ ውጤት ነበረች በጣም ተገረምኩቻ እኔ ብቻ አይደ ለሁም የተደነቅሁት ዌሥንደርተኛውም ጭምር ነበር የተገረመው በትግርኛ የሰይጣን ማስታወሻ ገጽ ፈረስ ዓረቢያ ሸይጣን ብለዋት ነበር። ቀደም ብሉ የሚያውቁት ትሬንታ ኳትሮ በአራት ጎማ ነው የሚሄደው ይህቺ ግን ምትሃት ስለሆነችባቸው ነው በሁለት ጎማ መጋለቧ የሰይጣን ፈረስ ያሰኛት ጋሼ አስፋው ርባገረድ አጭር ጊዜ ሰነበተ ከወላጆቼ ጋር አዲስ አበባ ይዞኝ እንዲሔድ ወሰኑ በሚነሳበት ወቅት አብሬው ለመሄድ አኔም ቤተሰቦቼን ተሰናበትኩ መለያየት የሚሉት የሕይወት አሠቃቂ ምዕራፍ በዚህ ጊዜ በእኔም ነፍስ ውሰጥ ተከሰተ እንደልብ እምበላበት እምተኛበት አገር ለመድረስ ጉዞ ጀመርኩ ከርባገረድ ዓድዋ ነበር መጀመሪያ የምንሔደው እዚያ የወለላይ ታናሽ እህት አኣለች አክስቴ ትበርህ ታበራለች ትባላለች እርሷ ጋ አስራ አምስት ቀን ገደማ ተቀመጥን ከርባገረድ ዓድዋ ከአራት እስከ ስድስት ሰዓት በእግር ተጉዘን ደረስን በሕይወቴ ለመጀመሪያ ጊዜ ያየሁት ትልቁ ከተማ ነው አሁን ሳስታውሰው ዓድዋ በወቅቱ የአዝ ቤት መንፈሰ ነበር ያለው የነዋሪው ቋንቋ አለባበስ ወግና ባህሉ እኔ ከማውቀው ማኅበረሰብ ብዙም የራቀ አልነበረም ከተማው እጅብ ብሉ በቆርቆሮ ቤቶች ማሸብረቁ አስገርሞኛል በዚያን ጊዜ የዓድዋ ከተማ ነዋሪ ደጋግሞ የሚዘፍናት አዲስ ዘፈን ነበረች በዚያ ማኅበረሰብ አስተሳሰብ አንድ ሰው ሲያጠፋ አንድ ዓይነት ነውፀኗ ነገር ሲሠራ ይገጠምበትና ሁሉም እየተቀ ባበለ ይዘፍንባታል» ጉሮሮውን አሳስሉ አፀዳዳና ዘፈንዋን በትግርኛ አንዴ ተወጣት እምባዬ ምባዬ ምባዬ ዩይ ጓለዬ ወይ ልጄዋ አብ ርባ ርባ ርባ ጥዑም ዘረባ ብሎ አዜመልኝና ታሪኩን አጫወተኝ እምባዬ የሚባል ሰውዬ የሚስቱን እናት ወንዝ ዳር ድንገት ወሸማቸው ይህችን ነውር የሕዝቡ ዓይን የሆኑ አዩበት ገጣሚዎቹ ደግሞ ተጠበቡበት በዜማ ተቀናብራ የዓድዋ ከተማ መማማሪያ ሆነች ዓድዋ ለመጀመሪያ ጊዜ ሻይ ጠጣሁ አቤት የጣፈጠኝ መጣ ፈጥ። በደርጉ ጊዜ የአየር ኃይል ትራፊክ አዛዥ ነበር የእነርሱን የጦር ኤሮፕላኖች ውረዱ ተነሱ የሚለውን ትዕዛዝ የሚሰጠው እሱ ነበር ምንም የእረፍት ጌዜ ኖሮት ስለማያውቅ ተገናኝተን አናውቅም እንዳልምል አንድ ጊዜ ተገናኝተን ለጥቂት ሰዓታት አብረን ሳቅን ልጅነታችንን አነሣንና መመን ሣን በሌና በጣም ለምወደው ጠባቂ ወንድሜ ሆነ ልብ መም ንገተኛ ዳ ተሰናበባታት አለና ፀጥ አለ ና ድንገተኛ ሞት ይህችን ዓለፆ ከዚያማ ሕይወት ሄደቷን ቀጠለች ሕይወት ልጅ ሆነህ የተለያዩ ልጆችን ታስተዋውቅሃለች አንዳንዶቹ ሲያስደሰቱህ የሚላኩልህ ናቸው ሌሎቹ ደግሞ ሳያውቁትም ቢሆን ሊያሰቃዩህ የተፈጠሩ ይሆናሉ የአባባ ዛፉ ባለቤት እማማ ኪዳን የእህታቸውን ልጅ ከእኛ ጋር ያሣድጉ ነበር ዋህድ ትባላለች ቀይ ቆንጆ ልጅ ነች በማላውቀው ምክንያት ጠምዳኝ ነበር አፍንጫህን ተሬንታኳትሮ ደፍጥጦታል ትለኛለች ወደ ኋሳ ተመልሰህ ስታየኝ ባላዝር ነኝ ከተማ ስ ኮምፕሌክስ ሰዎች ይንቁኛል የማል ስሜት ነበረብኝ የመጨረሻ አሰቀያሚ እንደሆንኩ ይሰማኝ ጀመር ሐናን እስካፈቀርኳት ጊዜ ድረስ ስሜቱ አብሮኝ የኖረ ይመስለኛል በሕይወቴ ውሰጥ ሕድኣት ተከክሰተች ሕድኣት ትርጓሜው እርጋታ ማለት ነው ያክስቴ ልጅ ሕድኣት አባቷ ሞተው እንደኔ ጋሼ ሐጎሰ ቤት ነው ያደገችው ሉል ገብሩም እዚያው ቤት አለች ቆንጆ ሳቂታና ተጫዋች ነች እኔ ዳግሞ ከሴቶች ጋር መጫዋት ሠሳቅ እወዳለሁ ድ ቀን ሉል እየሳቀች አቤት ስብሐት። አሉና ቦታውን በጣታቸው ጠቆሙት በለጠም ትዝ አለችውና መልሷን ወረቀትዋ ላይ አሰፈራት የኔታ ገብረ መድህን ይህን ያህል የዋህ ገር ቸርና ለሕፃናት ተገቢ ትክክለኛ መምህር ነበሩ የሚወልደንን አባት አንመርጥም ከተወለድን በኋላ ሁለተኛ አባት መምረጥ የምንችል ቢሆን ኖሮ እኔ የነታ ገብረ መድህንን ነበር የምመርጠው ያልከክህ ለዚህ ነው ጋሼ ስብሐት ፈገግ ብሉ እያየኝ አንድ ቀን ቴዎድሮስ ትናንት እሁድ ያየሁትን ብነግርህ አታምንም የኔታ ገብረ መድህን ዮሐንስ ቤተክርስቲያን አጠገብ አንዲት ቆንጆ ቫዮሊን አቅፈው ሲሂዱ አየሁዋቸው አለኝ እየማለ አሳመንኩትም ግን የኔታ ገብረመድህን ቫዮሊን ይዘው ኺሺሄዱ ምን ኣለበት አንድ ደሰ ያላቸው ቦታ ላይ ቁጭ ብለው ካዮሊናቸውን ቢጫውወቱሰስ። እላለሁ በአምሰተኛው ቀን እነ ቴዎድሮስ ታርዛንነቱ ይብቃን አሉ ከሚርበንና አውሬም ከሜበላን ትምህርት ቤታችን ብንመለስ ይሻለናል ብለው መጡ ጉድ ተባለ ይቅርታ ለመኑ ይቅር ተተ ብሉ ጢሙን እያፍተለተለ ተከዘና አሁን ሳስበው ተፈሪ ኮ ትምህርት ት ጀዝዋቶቿ ተ ቀት ዓበር ፈቀ ቤት ጄዝዊቶቹ የተሟላ ዕውቀት ነበር ግዕዝ አማርኛ እንግሊዘኛ ሂሳብ ሳይንስ ጂኦግራፊና ሌሎቹን የቀለም ትምህርት ዓይነቶች ብቻ አልነበረም የሚያሰ ምሩን የእንጨትና የቴክኒክ ሥራም ይጨምር ነበር የአናጠ ትምህርት መምህራችን ፈረንሣዊ ካናዳዊ ነው ሻርፖንቲዬ ይባላል ትርተሙም አናጢ ማለት ነው ለምንፈልግ ተማሪዎች በሳምንት አንድ ቀን ማታ የሙዘቃ ማድመጥ ፕሮግራም አኣለን የነሞዛርትን የነቬይቶክዓዓ ዙ ከላለካል አ ለን የነሞዛርትን የነቬይቶቨንን ወዘተ ፍሳጎቱ ላላቸው ተማሪዎችም የመጻሕፍት እድሳት ያስተምራሉ በዚህ ትምህርት ቤት ነው እንግሊዝኛ ሁለተኛ ቋንቋቸው ለሆኑ የሌላ አዝ ሰዎች በተቃለለ እንግሊዝኛ የተጻፉ መጻሕፍትን ማንበብ የጀመርኩት ካደግኩ በኋላ ያገኘኋቸውን ታላላቅ ደራሲያን ሥራዎች በዚህ ትምህርት ቤት ቤተመጻሕፍት ነው የተዋወቅኳቸሁው የልቦለድ ናፍቅር በዚያው አደረብኝ እኔም የዚሁ ትምህርት ቤት ልሣን በነበረው ተፈሪ መኮንን ኢንሣይን በሚባል ጋዜጣ ላይ መጻፍ ጀመርኩ የጋዜጣዋም አዘጋጅ ሆኛለሁ በወቅቱ የአስራ አንደኛ ሣስታወሻ ዝጽ ክፍል ተማሪ ነበርኩ ነገር ግን እኔ የማነብበትን ጊዜ የሚሻማብኝ ሥራ እጠላለሁ ከተወሰነ ጊዜ በኋላ ሰለቸኝ ስለዚህ ለአስተማሪዬ ችግሬን ነገርኩ ገላገለኝ ደራሲ መሆን እንደምችል የገባኝ ምናልባት ያኔ ይሆናል በትምህርት ቤታችን ሰባት የመጫወቻ ሜዳዎች ነበሩ ሁለት የመረብ ካኳስ ሌላው የቅርጫት ኳስ ወዘተ ናቸው እኔ ታዲያ አልፎ አልፎ ካልሆነ ሁሉም ውሰጥ የለሁበትም ቦይ ስካውት ነበርኩ ከእኛ ትምህርት ቤት ጥቂት ደቂቃዎች ተጉዘን እቴጌ መነን ትምህርት ቤት አለ እዚያ የሚማሩት ሴቶች ልጆች እንደ እኛ እነሱም አዳሪዎች ናቸው እንዳልከው ከሆድ ጥያቄ ቀጥሎ የፆታ መስተጋብር ነውና የተፈሪ መኮንን ተማሪዎች ሰለ እቴጌ መነን ተማሪዎች እናስሰባለን እናልማለን እናወራለንሥራ ወሬው ደግሞ አይሰለችም እንዲያውም ደስ ይለናል እነሱም ይቀኙልናል ቴሪሪም ቴሪሪም የሚለው ታንቡሩ ተፈሪ መኮንን ግባልኝ በበሩ እያሉ እየዘፋፈኑ ወደእኛ ይናፍቃሉ እንደ አጋጣሚ ይሆንና እኛ የተፈሪ መኮንን ልጆች እቴጌ መነን ውስጥ እህት ወይም የአክስት የአጎት ልጅ አልያም የሰፈር ልጆች ይኖሩናል የአክስቴ ልጅ እዚያ ትማር ነበር እሷ ስትነግረኝ ከቁርስ በኋላ ተሰልፈን የኢትዮጵያ ሕዝብ መዝሙርን ዘምረን ወደየ ክፍላችን እንገባለን ስንማር እናረፍድና እረፍት እንድንወጣ ደወል ይደወሳል በዚህ ጊዜ ወደ ባቡር መንገድ እሚያሳየው ዋናው በር ጋ ለመድረስ እንሽቀዳደማለን የቀደምነው ልጆች አላፊ አግዳሚውን በሚያሳይ ቦታ እንቆማለን የተቀደውሙት ከኋላ ቆመው እየተንጠራሩ ብጥሰጣሽ ትርኢት ያያሉ ብላኛለች ውስጡን ለቄስ ሆኖ ነው እንጂ እንደ እውነቱ የሆነ እንደሆነ ግን ይህቺ ዙሉ እንዲህ ያሰፈሰፈች ቡቃያ ሔዋን ዋና ዓላማዋ ክብርዬ በዚህ ሲያልፍ ለማየት ነው ከሚጎሣለለው ወንዳ ወንድ ውበቱ የምኞትና የሕልም ስንቅ ልትሰንቅ ፈልጋ ነው ያውና መጣ። ይባላል በልብ ወጣቱ ከአሜሪካን አገር ቻርልስ አትላስ የተባለ የሰውነት ግንባታ ባለሙያ የሚያሳትመውን መጽሔት እያጠና ልምምድ እያደረገ ድንቅ የሆነ የሴት ልጅ ልብ የሚያጠፋ ገላ ገንብቷል እየቀረባቸው ሲመጣ ከቱን አውልቆ ባንድ እጁ ከትከሻው በስተኋላ አንጠልጥሎ የደረቱንና የክንዶቹን የዳበሩ ጡንቻዎች ማስታወሻ ገጽ የሚያሳይ ጉርድ እጅጌ ሸሚዝ ለብሷል እየተንቀባረረ በፊታቸው ሲያልፍ እንደ ቄጤማ እንደ ባህር ዛፍ በሚወዛወዝ ድምፅ ያዛቋኃራ ዶሐሶ ሰሮግቅ ፈያ ፍዝ ፉዶሪይ ምጋ ፉመማሰሀ ዳጋደ ታዝጎ ሃዳዶይሠ እያሉ ይዘፍኑለታል ፀሐይዋና የትምህርት ፕሮግራሙ የሚያሳዩት ጊዜ ገና ከጣቱ አራት ሰዓት ቢሆን ነው ጎረምሳው ብርቅዬ ገላውን እያጎማለለ ካለፈ በኋላ በርሱ ትርኢት ሙቀት ለጥቂት ፈንድታ የነበረችው አበባ ሔዋን ተመልሳ ሚጢጠ እምቡጥ ትሆንና ወደየጨዋታዋ ትበተናለች እኛም አዳሞቹ እንደዚያው በዚህ ውብ ተወዳጅ የልጅነት ጊዜዬ አንድ ነገር የጎደለኝ ነበር ወለላይ ትናፍቀኛለች ትዝ ስትለኝ መኝታ ቤት እገባና አልጋዬ ላይ ተደፍቼ ሰቅስቅስ ብዬ አለቅሳለሁ ናፍቆቴ በዚህ መንሰቅሰቅ ይከፈልልኛል እነሆ ይህንን አብሮኝ ያረጀ ትዝታዬን ሳወጋህ ዕድሜዬ ከስድሣዎቹ ፈቅ ብሏል በእነዚኖ ወርቃማ ዓመታት ታፈራኋቸው ጓደኞቼ በአሁኑ ጊዜ ብዙዎቹን አላገኛቸውምኑ አልፎ አልፎ ከአንዳንዶቹ ጋር እንገናኛለን ሕይወት ሰምሮላቸው ዘርተው የቃሙ ወልደውም የሳሙ አሉ የዚያኑ ያህል ሕይወት አክንባሉዋን ደፍታባቸው የቡሔ ዳቦ የሆኑም አስተውያለሁ ከብዙ ዓመታት በኋላ ግርማ ጭራቅ ያ አንበሳ ጉልበቱ ከድቶት በክራንች እየተሽመደመደ ሲሄድ አገኘሁት የልጅነት ቂሜ ፀሐይ እንዳረፈበት ጤዛ ተኖ በይቅርታ ተተካና በጣም አዘንኩ በአሁኑ ጊዜ ከኣብሮ አደጎቼ ሲያስፈልገን ተፈላልገን የምንገናኘው ከተሰፋዬ ገሠሠ ጋር ነው የዚያን ዕለት ቀኑን ሙሉ በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ስናወጋ እንውሳለን ብዙ ጊዜ ሳይሆን አልፎ አልፎ የማገኘው ዘውዱ ወሰኔን ነው ዘውዱ በጃንሆይ ዘመነመንግሥት ዘረቱጃር ነበር ያውም የወሎ መሀመዶች ልጅ ነው።