Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convert to Pdf
  • Reading List
  • Summary
  • Audiobook
  • Search
  • Upload
  • myzon
  • Log in
  • Register
English  አማርኛ  Français  العربية
Book of the day

የብርሐኑ ዘሪሁን ስራዎች 4.pdf


  • word cloud

የብርሐኑ ዘሪሁን ስራዎች 4.pdf
  • Extraction Summary

ሙ ምዕራፍኒ። ልቡ ከዚህ ነበር ። « አንቺ ለምን አልሄድሽም » ። የሆነ ነገር አለ ። ካልፈለገች አልፈለገችም ማለት ነው ። ሰው እንቆቅልሽ ነው ። « ምናልባት በጣም ስለምታፈቅርህ ወይም እንደም ታፈቅራት ስለምታውቅ ይሆናል » አለችው ታሪኩን በጥሞና ካዳመጠች በኋላ።» አጠያየቋ የጥርጣሬ ዐይነት ነበር። « አለመሆኗ። ደግሞም መጥፎ አይደለም » አለችው አ ነው። ረስ ቶት ነበር ። እንዳጋ ጣሚ እሣቱ ደህና እየተንቀለቀለ ይነድ ነበር ። ኸን በቀጥታ ተፈናጥሮ መጋረጃውን ገልጦ « አንቺዬ ብቅ ብዬ እባክሽ ፊትሽን ለማየት ርቦኛል » አለ። ናፍቀሽኝ ጐምጅቹቼ ነበር። ከእ ንግዲህ ሰላም ነው ። የክፍሉ መብራት በርቶ ነበር ። « ኦፋ። « ዛሬስ ሆነ ነገ እንቅልፍ የማያስተኛ ምን ምክንያት አለ ። ቢተው የራስ ሚዜው ነው። ኅሩይና ቀጸላ የተዋወቁት በጐሬ ከተማ ትም ርት ቤት እርሱ አስረኛ ክፍል ደርሶ እርሷ ምዶስተኛ ሳሉች ነው ። የመዝናናት የ ስማማት የመተሳሰብ ዓይነት ነው ። ስለ ኑሮዋቸው ቁም ነገር ያሰቡት ኅሩይ ኮሌጅ ለመግባት በተነሣ ጊዜ ነበር ። ግን ፓርላማውን ፒያሳውን ማርካቶውን አራዳው ጊዮርጊስን ቅድስት ሥላሴን ኮሌጁን ሲያሳያት ሲኒማ ቤት ሲወስዳት ቤተ መጻሕፍት ሲያስጐበ ኛት ብዙው ጊዜ ሳይታወቃቸው ያልፍ ነበር ። ወደማድቤቱ ጐራ ብሎ «እማማ። ይህ ሲያስገርመው « የኛ ሙሽራ ኩሪባቸው በእንግሊዝ አናግሪ ያቸው » የሚለው ዘፈን በሳቅ አፍኖት ነበር ። ፈገግታዋም የጠ ወለገ ነበር ። ጫማ ሲያ ደርግ ግን የመጀመርያ ጊዜው ነበር ። ይህ የሆነው በዋዜማው ምሽት ነበር ። አድሮ ነበር ። ወላጆቹን በጠየቀ ነበር ። ለጊዜው ደንገጥ ካለ በኋላ አገጩን አሻሽቶ አፉ እንዳመ ጣለት ወልደ ገብርኤል አለ ። አስቀድ ሰን ነው የምንወጣው » ሲል አረዳው። ረፈድ ብሎ የጧቷ ጮራ በመስኮ ቱበኩል ገብታ ነበር።ደህና እንቅልፉን ጨርሶ ነበርና ነቃ አለ ። ቤቱኳ አያሳስትም ነበር። «ማን አለ ። ለጊዜው የፈለጉት ጉርሻ ነበር ። ይበልጥ ገረመው ደግሞ የቀጸላ ዝምታ ነው ። እኔ የጠየቅሁት ለቀልድ ያህል ሥርዓቱ ከዚሁ ላይ ቢበቃ ምን ነበረበት ለማለት ያህል ነበር ። ይኸማ ያራዳ ልጅሆኖ መቅረብ ነው ። ራው ከወጡ ከጮማው ከአስተነባበሩ ምንም እ ከን የማይወጣለት ሞቅ ደመቅ ጠፈፍ ያለ ነበር ኅሩይም ከሴት ሚዜዎቹ ጋር ተለማምዶ በጨፃ ታና በቀልድ የቀጸላን ከንፈር በፈገግታ ለማስ ለጥ በቅቶ ነበር ።ከዚያም ከዊስኪውሲጐነጭለት ሰውነቱ እየተዘናናለት ሂዶ ነበር ። ሥጋ ብሎ ዝም ነው»ቓ « የለም ጥሬ ሥጋ አልበላም » አለ ኅሩይ ። በዳሱ ውስጥ የነበረወ ጫጫታና ሁካታ እፍ እንደተባለ መብራት አንድ ጊዜ እርጭ ድብን አለ ። ይህ ሁሉ ሲሆን ቀጸላ አንገቷን እንደ ደፋች ነበር ። በፍርሃት ዓይኗ ብቻ ፈጦ ነበር ። «ምኑን» « እየህ ሚስት ታጭቶልሃልና እንግዲህ ምራ ቁን የዋጠ ትልቅ ሰው መሆንህ ነው ። » ዘርአይ አባቱን የሚፈራበት ጊዜ አለ ።ከጊዜ ብዛት ስሜታቸውን ለመቅረብ ችሎ ነበር ።ደማቸው መፍላቱን ሲያውቅ ከአብራክ እንደወጣ ልጅ ሳይሆን እንደቤት አሽከር ይርበደ በዳል አሁን ግን ደማቸው የሞቀ ቢሆን በደስታ ስሜት ነው ። ወንድ መሆኔን ገና በፊት ታውቅ ነበር ። እንደገመተውም ደማቸው በደ ህና ስሜት እንደሞቀ ነው ።» ዘርአይ በፌዝ እንደመሳቅ አለ ። « ሴት ብትሆንኖሮማ ባል ታገባ ነበር። « ታዲያ ያን ጊዜ በሰማይ ነፍሷን ይማርና ያች ደግ እናትህን አጭቼ ነበር ። አዛዥ ደግሞ የዘመ ተው ከጫጉላ ቤቱ ወጥቶ ነበር ። እንዲያቀርቡ አሽከሮችን ለማዘዝ ዘርአይ ቀደም ብሎ ወደጓዳገባ«ፒ አዝማች አስገዶም በመጀመርያ የተጠራጠሩት ልጃቸውን ነበር ። ግን ድክሙምኃፍረቁም ድንጋጤውም ሊሆን «ይችላል የሚል ስጋት አድሮባቸው ነበር ። በሕይወተ ሥጋ ወይም በእውን ሕልውና ሊታመን ወደማይ ቻል የሕልም ዓለም ውስጥ መግባት ነበር ። እንደመማጠን ዓይነት ነበር ። እቁባንክኤል ከሁላችሁም ይቀርብኝ ነበር ።» አሉ ። ከንጋቱ ላይ ከንቅልፋቸው ጋግተው ነበር ። እንደ አዝማች አስተያየት ምንም የሚያከራክር ነገር የለበትም። ግን ለእቁባንክኤል ውለታ ይኸም ሲያንሰው ነው። በየበኩላቸው አንዱ በሌላው አእምሮ የሚመላለሰውን ሐሳብና ጭንቀት ለመረዳት ይሞክሩ ነበር ። ትናንት የደመቀ ሦርግ የነበረበት ግቢየሀዘን ቤት ይመስል ነበር ። ስሜቷ ክዕንባ በላይ ነበር ።

  • Cosine Similarity

« ሰው ሁሉ የት ሄደ ። አንድ ጊዜ ብወጣው ይሻለኛል ። ለጥቂት ጊዜ ዝም ብለው ተቀመጡ « ታዲያ መምሬ በጧቱ ምን ጉዳይ አመጣችሁ ። «የሟሂቱ ቀኛዝማች አደፍርሰው አንድ ግሩም ወንድ ልጅ አላቸው » አሉ ቄስ ወልዳረጋይ። ለሁሉም ጊዜ ስጡኝ እንጅ ። « እንዲያ ነው እንጅ ። ከዚያም ባላምባራስ « እንዴት ከባዶ ቤት ትሔዳላችሁ ። ወይዘሮ እልፍነሽ የሟሂቱ የደጃዝማች ጣሰው ቤት ልጄን ለምኖ እያሉ በምንጭ ውሃ ተራ ሲያወጉት በጐረቤት ቡና ላይ ደጋግመው ሲተር ኩት በቤተ ክርስቲያን ሲንሾካሾኩት በሐዘን ቤት በገበያ ሲተርቱት ሁለት ሳምንት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ለመላው ደብር ነዋሪ ተዳረሰ ። አንድ ቀን ከቀትር በኋላ ዘግየት ብሎ ባላም ባራስ አዝመራውን ለማየት ወርደው ወይዘሮ እልፍነሽ እህል አስጥተው ሲለቅሙበርኖሱአሮጌ ሙ መሳይ ቢሆንም ጥምጥሙ ክሽን ያለችልጅእግር ደብተራ የጉሬዛ ጭራውን እያወዛወዘ መጣና ለመ ጣራት ያህል እንደመሳል ብሎ ወይዘሮ እልፍነሽ ኣንገታቸውን ሲያቀኑለት «ደህና ሰንብታችኋል ። የስንቱን ሰው ቤት ሠርቻለሁ » ወይዘሮ እልፍነሽ የሚመልሱት ጠፋቸው ። እንደኔስ ሩቅ ነ ያሉት ዘመዶችም ሰም ተውት ጥቂት ጊዜ ብንመክርበት አይከፋም » ች ሲሉ ባላቸውን አንድ ሦስት ጊዜ አስታወሱ ። ወይዘሮ እልፍነሽ « አንዴ ይቆዩኝ ። » አሉ ወይዘሮ እልፍነሽ ። ተይ እንጅ አታስበርጅኝ » እያሉ ባላምባራስ ክንፉ ሲያጉረመ ርሙ ወይዘሮ እልፍነሽ ወፍ መንጫጫት ሲጀምር ከመኝታቸው ተነሱና አንድ እንሥራ ጠላ በጠ በጡ ። « ረፍዷልኮ ባላምባራስ አትነሣም እንዴ » ሲሉ ወይዘሮ እልፍነሽ የባላቸውን የክት ጋቢ ከአልጋው ሥር አስቀመጡላቸው ። ወይዘሮ እልፍነሽ የቃል ማሠሪያውን አንድ ሱት በመጠኑ ነበር ። አንድ ቀን « እልፉ ። » ሲል የሴት ወገን ጐረምሳ በፌዝ ጠየቀ ። » ሲል ከተቀመ ጡት የሴት ወገን አንዱ ጠየቀ ። » ሲሉ የሴት ወገን ሽማግሌ ጠየቁ ። » የወንድ ወገን ሽማግሌ መልሰው ጠየቁ ። ለጐደለውም ለሁሉም ነገር ዋስ ጥሩ » አሉ አንዱ የሴት ወገን ሽማግሌ ። » ሲሉ የወንድ ወገን የነገር አባት ከተቀመጡት አዛውንት አን ዱን ጠየቁ። ሰው አልተጐዳም እንጅ አንድ ሶስት ጥይት ተተኮሰ ። » አሉ የሴት ወገን አፈ ጉባኤ ። ባላምባራስ ክንፉ ወይዘሮ እልፍነሽ ሌሎችም የቅርብ ቤተ ሙ ዘመዶች ካንድ በኩል በተርታ ቁመዋል ። ሙሽራ አንድ ሰላሣ ራሱን መጣ ። ወይዘሮ እልፍነሽ የድግሱን አቀራረብ ጥቂት ጊዜ ከተቆጣጠሩ በኋላ ምግቡም መጠጡም ጭ ፈራውም ሲያያዝ ልጃቸው ወዳለችበት እልፍኝ ገቡ ። » አሉ ወይዘሮ እልፍነሽ ። « እረ እንዲያው ለራስ መጠበቂያ ቃለ እግዚአብሔር ልፋፈ ጽድቅ ነው » ሲሉ ወይዘሮ እልፍነሽ መለሱ ። ደነቅ አንገታቸውን ወደ አንድ ወገን ዘንበል አድርገው ጠየቁ ። ጋማሊ ከባላባትነቱ በቀር ደህና ሀብታም ነበርና ከሁለት ዓመት በፊት ባለ ሶስት ተዋረድ ቤት አሠርቷል ። አንድእልፍኝአንድ ዕቃ ቤት አንድ መኝታ ቤት ሶስት ክፍል አለው። »አለ ጋማሊ። » « ምን አመጣችሁ ማለት ደግ » ጐይታና ግርማ ጢማቸውን እንደመጐተት ብለው ራሳቸ ውን ወደ አንድ ወገን እንደማዘንበል አድርገው መለሱ ። ከእንግዶቹ መካ ከል ጋማሊ ደህና አድርጎ የማያውቃቸው አንድ ካህን ነበሩ ። ሰው ደህና ። » « በሉ ቅመሱት እንጅ » ጋማሊ እጁን ዘር ግቶ እንግዶቹን በዓይኑ እየቃኘ ጋበዘና ወደ ቦርጋ እንደገና ዙሮ « ልጅህ ደህና ነው። « ኽረ አንድ በሉልኝ ይህንን ሰው ። አንድ ቀን ቴሊ አንድ ሶስት ዋንጫ ጠላ ጠጥቶ ሰው ነቱ በስሜት ተወጥሮ ወደ እልፍኙ ሲገባ ነገር ዓለሙን ሁሉ ረሳው ። ለመሆኑ ደህና ልጅ ናት ። » ሲሉ ጠየቁ « እረ አይደለም ። » ሲል ኅሩይ ጠየቀ ። » አሉ የሴት ወገን አፈ ጉባኤ። » ሲሉ የወንድ ወገን አፈ ጉባ ኤ ዓይናቸውን ወደ አጐትየው አተኩረው ጠየቁ ። እረ አንድ ነበርን ። » ሲሉ አሁንም እንደገና ጠየቁ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Comments:


memezon

Download options | Convert to Pdf | Book of the day

© dirzon | Terms of Service | Privacy | About | Services | Contact