Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convert to Pdf
  • Reading List
  • Summary
  • Audiobook
  • Search
  • Upload
  • myzon
  • Log in
  • Register
English  አማርኛ  Français  العربية
Book of the day

ትንቢተ ኢሳይያስ አንድምታ.pdf


  • word cloud

ትንቢተ ኢሳይያስ አንድምታ.pdf
  • Extraction Summary

ዘኢሳይያስ ምዕ ድጳ ወመሰለኪኑ ለእመ ኪያየ ኀደግኒ በዘቦቱ ይረብሐኪ እኔን በሕግ በአምልኮት ብት ተዩዬኝ የሚረባሽ የሚጠቅምሸሽ መሰለሽን ወአብደርኪ መሐዛነኪ እለ ይሰክቡ ምስሌኪ ከእኔ ይልቅ ኃጢአት የሚያ ሠሩሽ ጣዖታቱን ወደድሽ ወአብዛኅኪ ምስሌሆሙ ዝሙ ተኪ ከነዚያ ጋራ ኃጢአትሽን አበ ዛሽ ወተመሐዝኪ ብዙኃነ እለ ርቃን እምኔኪ ካንቺ በልደት ከራቁ አሕዛብ ጋራ መዳራትን አበዛሽ ማለት ካንቺ በረድኤት የራቁ ጣዖታ ትን አመለክሽ ወፈነውኪ ተናብልተ መልክተኞችሽን ሰደድሽ ጣዖ ቱን ከሞዐብ ከዐሞን እየገዙ ያመ ጣሉና ወአስተጓኅለውክኒ ምስሌሆሙ ከጣዖታቱ ጋራ አከዳዳሽኝ አንድም ወአስተጓኅለውኪዮሙ እርስ በርሳቸው አከዳዳሻቸው እንጨቱን ደንጊያውን አምል ከው ወርቁን ብሩን አምልከው ፀሐይ ከፅ ነአ ቻለ ፎከበዐከኩብርየካ ወተኀሥሪ በሞት እስከ መቃብር ድረስ ትሄጃለሽ ወሠራኅኪ በዐዊድ ጀዋት እንጅሞንን ለመፈለግ በመዞር ደከምሽ አንድም ተማርከሽ ስትሄጂ በመንገድ ደከምሽ ወዓዲ ኢትቤሊ አኀድግ እንከሰ ዘንተ ፍኖተ እንዘ ብየ ኃይል ዳግመኛም እንግዲህስ ወዲህ የኔን ቸርነት እናገራለሁ ወዘዚአኪሂ ጌጋየኪ ዘኢይበተዐኪ የማይረባሽ የማይጠቅምሽ ያን ቺንም ኃጢአት እናገራለሁ እስኩኬ ያድኅኑኪ እምከመ ዐው የውኪ አመ ተመንደብኪ በመከራው በተጨነቅሽ ጊዜ ከጮህሽ በኋላ እስኪ ያድኑሽ ናሁ ይነሥኦሙ ዐውሎ ለኩሎሙ ወየሐፍሶሙ ነፋስ ስንኳን አንቺን ሊያድኑሽ እነ ሱን መዓት መቅሠፍት ያጠፋ ቸዋል ወእለሰ ይትዔገሥኒ እሙንቱ ይወ ርስዋ ለምድር ለፈተና ብዬ መከራ ባመጣባ ቹው መከራውን ታግሠው የሚ ቀበሉ ሰዎች ግን ኢየሩሳሌምን ይወርሳሉ ወይወርሱ ደብረ ሙቅደስየ ቤተ መቅደስን ይወርሳሉ ወእብል ጺሑ ፍኖቶ ቅድመ ገጹ የዘሩባቤልን ጐዳናውን ጥረጉ አንድም ከፊቱ ጣዖቱን አርቁ ከመዝ ይቤ ልዑል ዘየኀድር ውስተ አርያም ለዓለም ቅዱሰ ቅዱ ሳን በቅዱሳን አድሮ የሚኖር እግ ዚአብሔር ነው ወይሁቦሙ ትዕግሥተ ለዕንቤዛን አአምሮዋቸውን ላጡ ሰዎች ታግሦ የሚያደርጋት ሚጠትን ይሰጣቸዋል ወያስተፌሥሖሙ ለቀሩሱላነ ልብ በኀዘን የተያዙትን ደስ ያሰኛ ቸዋል ወአኮ ለዓለም ዘእቀሥፈክሙ ሁል ጊዜ በመከራ የምገርፋችሁ አይደለም ወአኮ ዘልፈ ዘእትመዐዐክሙ አንድ ጊዜ መከራ ባመጣ ሁል እስመ እምኀቤየ ይወፅእ መንፈስ መንፈሰ ረድኤት ከእኔ ዘንድ ይገኛልና ወአነ ፈጠርኩ መንፈሰ ኩሉ።

  • Cosine Similarity

ዘኢሳይያስ ምዕ አንድም ፀር ነኪር ባዕድ ጠላት ያጠፋዋል የዘመድ ጠላት የሆነ እንደሆነ የዓመት ልብስ የፅለት ጉርስ ይተዋል የባዕድ ጠላት ግን አይተው ምና ቿ ወትትኀደግ ወለተ ጽዮን ከመ ልገተ ዐፀቃቤ ቀምሕ የጽዮን ልጅ እንደ ፍሬ ጠባቲ ጎጆ ትጠፋለች ፍሬ ጠባቂ ፍሬውን ለቅሞ ጎጆውን አፍር ሶ አንዲሄድ ሰዎችን ማርከው ገንዘባቸውን ዘርፈው አገራቸውን ተኩሰው ሂደዋልና ወለተ ዮን ያላቸው መላውን ቤተ እስራኤልን ነው የአማራ ልጆጅ የጎጃም ልድ የሸዋ ልጅ እንዲሉ አንድም ጽዮን ያላት የዳዊት ከተማ ናት ጸዮን አላት ትቀድማለኛና ወለት ያላት የሰሎሞን ከተማ ናት ወለት አሳት በኋላ ናትና አንድም ጽዮን ያላት የሰሉሞን ካተማ ናት ጽዮን ኣላት ጉባልጣለችና ጦለት ያላት የደወት ከተማ ናት ወለት አላት ታንሳለችና ሓንድም ወለተ ሕግ ይላል ሕግ ናምትጦጦቱት ምፅመን ሲልለ ጡ ጦከመ ዳሰ ዐቃቤ ወይን እንደ ፍሬ ጠባቁ ጎጆ ትጠ ፋለች ኣንድም ጥክመ ዳሰ ዐቃቤ ወይን ወይኑን ከመውደቅ ኣእንደሟጠብቀው እንደ ይሱ ትጠፋለች በ ክ ረ ም ት ግዘፍ አንዲነሣ ብለው ከመሬት ጥለውት ዶክከርማሉ ላ በበጋ ያነሠታልና አንድም ፍሬውን ክመርገፍ እንደሟጠብቀው እንደ ዘለላው እንደ ኀረጉ ትሆናለች ወከመ ሀገር ኅዕርት በጦር ታጥራ እንደነበረች ቅትልት እስራ ኤ ል እንደጦ ንት ሰባት ትቅትጽሮ እንደ ንሕልት ኣንደ ፈረሰች ኣንደ ሏጻያሪኮ ትሆናለች ጉባዓ ጦሶበ አ እግዚአብሔር ቦባዖፆጉት ዘኣትረፈረ ለነ ዛርዐ ኣሾናፊ እግዚኣብሔር ኦሥሩን ሮ አስማርኮ ሁለቱን ነገድ ሁለቲን ነገድአ ስማር ኮ ትሩሩንን ያስተሪልን ባይሆን ከመ ሰዶም እምኮነ ወከመ ገሞራ አመሰልነ እንደ ሰዶም በሆነ ነበር ገሞራ ንም በመሰልነ ነበር እነዚያ ዘር ምክ ን ያ ት አጥተው እንደጠፉ እኛም ዘር ምክንያት አጥተን በጠፋነ ነበር አንድምወሶበ አ ኮ ብለህ መልስ አሸናፊ እግዚአብሔር ዐበይት ነቢያትን አጥፍቶ ደቂቅ ነቢያ ትን ደቂቅ ነቢያትን አጥፍቶ ካህናትን መዘምራንን ያስቀረ ልን ባይሆን እንደ ሰዶም በሆነ ነ በ ር ገሞራንም በመሰልነ ነበር እነዚያ የሚመክራቸው የሚያ ስተምራቸው አጥተው እንደ ጠፉ እኛም የሚመክረን የሚያ ስተምረን አጥተን በጠፋነ ነበር አንድም ወ ሶ በ አኮ ብለህ መልስ አሸናፊ እግዚአብሔር ዐበይት ነቢያትን ደቂቅ ነቢያትን ካህናትን መዘምራንን አጥፍቶ አሳልፎም ብትል ይሆናል ሐዋርያትን ሰብዓ አርድእትን ቅዱሳት አንስትን ህህህህህ«ፎከወዐህበዐዘቲከዐ ዘኢሳይያስ ምዕ ከእምቢታ ከክህደት ያስቀ ረልን ባይሆን እንደ ሰዶም በሆንነ ነ በ ር ገሞራንም በመሰልነ ነበር እነዚያ መምህር አብነት አጥ ተው እንደጠፉ እኛም መምህር አብነት አጥተን በጠፋን ነበር አንድም ካህና ት መዘምራን ካለፉ በኋላ ሐዋር ያ ት ን ሐዋርያት ካለፉ በኋላ ሰብዓ አርድእትን ሰብዓ አርድእት ካለፉ በኋላ ሊቃውንትን ያስነሣልን ባይሆን ሃይማኖት አጥተው እንደጠፉ እንደ ሰዶም እንደ ገሞራ ሰዎች በሆንነ ነበር እነሱንም በመሰልነ ነበር አንድም አሸናፊ እግዚአብ ሔር እመቤታችንን ከመርገመ ሥጋ ከመርገመ ነፍስ ያስቀ ረልን ባይሆን እንደ ሰዶም በሆነ ነበር ገሞራንም በመሰልነ ነበር እነዚያ የነፍስ አማሳጅ አጥተው እንደጠፉ እኛም የነፍስ አማላጅ አጥተን በጠ ፋን ነበር ስምዑ ቃለ እግዚአብሔር መላእክተ ሰዶም ከመ ሰዶም እምኮነ ብሉ ነበርና የሰዶም አለቆች የእግዚአብ ሔርን ነገር ስሙ ዘኢሳይያስ ምዕ ፅ ወአፅምዑ ሕገ እግዚአብሔር ሕዝበ ገሞራ ወከመ ገሞራ እመሰልነ ብሎ ነበርና የገሞራ ወ ገ ኖ ች የእግዚአብ ሔርን ሕግ ስሙ መሳእክተ ሰዶም ሕዝበ ገሞራ ማለቱ የትውልድ አይደለም የግብር ነው ለምንት ሊተ ብዝኀ መሥዋዕ ቲክሙ ይቤ እግዚአብሔር መሥዋዕቱን እያቀረብንልህ መላእክተ ሰዶም ሕዝበ ገሞራ ትለናለህ ትሉኝ እንደሆነ በኃጢአት ሳላችሁ የምታቀ ርቡት የ መሥዋዕ ቱ ብዛት ለምኔ ነው ጽጉብ አነ እመሥዋዕተ ሐራጊት ወስብሐ አባግፅ የጊደሩን የበጉን መሥዋዕት የጠገብሁ ነኝ ማ ለ ት የበጎ የበጎዎችን መሥዋዕት የጠገ ብሁ ነኝ አንድም ሐ ራ ጊ ት የሙሴ የአሮንን መሥዋዕት ወአልህ ምት ይላል የዳዊት የሰሎሞንን መሥዋዕት አባግዕ የኢዮስ ያስን መሥዋዕት የጠገብሁ ነኝ ኢዮስያስ ለፋሲካ እልፍ በግ ሠውቷል አንድም ዘይጌይስ ያለበት ነው ከዚህ ሁሉ የሚበልጥ ቅዳሴ መላእክትን የጠገብሁ ነኝ አንድም የልጄን መሥዋፅ ትነት የጠገብሁ ነኝ ኢይፈቅድ ደመ ላህም ወጠሊ የላሙን የበጉን መሥዋዕት አልሻም ም ነ ው ሠዉልኝ ብሏቸው የለምን ቢሉ በግብፅ ሳሉ ላም ያመል ኩ ነበርና በለመዱት ለ መ ሳ ብ ነመ እንጂ ለጌታ የሚረባው የጣ ጠቅመው ሁኖ አይደለም አንድም ጥንቱንም አልሻ አንድም የ ልጄ ን መሥዋዕ ትነት ነው እ ን ጂ የላሙን የበጉን መሥዋዕት አልሻም ወእመኒ አምጻእክሙ ኢታስ ተርእዩኒ መሥዋዕቱንም ብታመጡ በባለ ሟልነት አትታዩኝም አንድም ዛሬ አምጥታችሁ እን ደሆነ ነገ አታሳዩኝም ወደቤተ ጣዖት ትወስዱታላችሁ አንድም ኢታርእዩኒ አታሳ ዩኝ ይላል የቁጣ አነጋገር ነው መኑ ኀሠሦ ለዝንቱ እምእዴክሙ መሥዋዕታችሁን ከእጃችሁ ማን ሻው ኢይፈቅድ ደመ ኮ ዘኢሳይያስ ምዕ ላህም ወጠሊ ያለውን ያስተረ ጐሣል ወኢትደግሙ አንከ ከይደ ዐፀድየዮ ዳግመኛ ወደ ቤተ መቅደስ አትገቡም ሣማ ለ ት ቤተ መቅደስን አትረግጧትም ተማርካችሁ ትሄዳላ ች ሁ አንድም ዛሬ መጥታችሁ እንደሆነ ነገ አትደግሙም ወደ ቤተ ጣዖት ትሄዳላችሁ አንድም ኢትድግሙ አትድ ገሙ ይሳል የቁጣ አነጋገር ነው ወእመኒ አምጻእክሙ ስንዳሌ ከንቱ ልጦ ጐርዶ የወጣ ስንዴም ብታመጡ በኃጢአት ሳላችሁ ከንቱ ነው አልቀበለውም ወዕጣንክሙኒ ርኩስ ፅዕጣናችሁም ርኩስ ነው አልቀበለውም አስሕርቲክሙኒ ሠርቀ ወርኃችሁ አስርሕቲ ክሙኒ ቢል እሸት ነዶአችሁ ርኩስ ነው አልቀበለውም ወሰንበታቲክሙኒ የዓመቱን ቅ ዳ ሜ ቄጥሮ ሰንበታት ብሎ አበዛ አንድም እሑድን በትንቢት ጨምሮ ቁቆጥሮ ህህህህህ«ፎከወዐበዐዘቲከዐ ወዕለተክሙኒ ዐባየ ኢይፈቅድ በዐለ ፋሲካን አልሻም ወጾመክሙኒ ጾሣችሁንም አልሻም ያንጊዜ ምን ጾም አላቸውና እንዲህ አልለ ቢሉ እኛ ዛሬ ዓርብና ረቡዕን እንድንጾም እነዚያም እሑድንና ማክሰኞን ሣማክሰ ኞንና ሐሙስን ይጸሙ ነበርና አንድም በጥቅምት ባሥር ቀን ዕለተ ዮሴፍን ይጾማሉና አባቶቻቸው ዮሴፍን በግፍ ሸጠውት ነበርና ፅዳ አታድ ርግባቸው ሲሉ ይጾሙ ነበር ዕረፍተክሙኒ ወጽርዓተክሙኒ አንድ ወገን ዓመተ ኅድገትን አልሻም አንድም ዕረፍተክሙኒ ዓመተ ኀድገትን ወጽርዓተክሙኒ በኢዮቤልዩ በአርባ ዘጠኝ በአርባ ዘጠኝ ዘመን የሚያከብሯትን አምሳ ኛይቱን ዘመን ወቀድስዋ ለይእቲ ዓመት ዘኃምሳ ኩላ ክረምታ የሚላትን ኦሪት ዘሌ ምዕ ጃድ ቁ ወሠርቀ ወርኅክሙኒ የላይኛውን እሸት ነዶ ቢሉ ይኸነን የአሥራ ሁለቱ ሠርቀ ዘኢሳይያስ ምዕ ፐ ወርኅ የላይኛውን የአሥራ አንድ ሠርቀ ወርኅ ቢሉ ይህ የያዝያ ሠርቀ ወርኅ ማለት ፃነው ጥቅስ ወ ዝ ን ቱ ይኩንክሙ ቀዳማየ አውራኅ ብሏቸዋልና ኦሪት ዘፀምዕ ቀ የአሥራ አንዱን ሠርቀ ወርኅ የሚያዝያን ሠርቀ ወርኅ አልወድም ወበዐላቲክሙኒ ጸልዐት ነፍስየ በዐለ ሰዊትን በዐለ መጸለትን ሰውነቴ ጠላች ሰቂራረ ኮንክሙኒ የምታጸይፉኝ ሆናችሁ ማለት ርጊ ቅ አምእግዚአብሔር አገኛችሁ ወጠሰቁክሥ ሰለቸኋችሁፈ ታኋ ች ሁ ጌታን በመርዓዊ ቤተእስራ ኤልን በመርዓት ይመስላሳቸ ዋልና ፈታኋችሁ አለ ወኢይሠሪ ለክሙ ኃጢአተክሙ ኃጢአታችሁን ይቅር አልላች ሁም ንስሓ ከገቡ ይቅር የማይላ ቸው ሁኖ አይደለም አይገ ቡም ሲል ነው ድ ወሶበ ታነሥኡ እደዊክሙ ኀቤየ እመይጥ ገጽየ እምኔክሙ እጃችሁን ለመሥዋዕት ቃላች ሁን ለጸሎት ወደኔ ብታነሥጮ ገጸ ረድኤቴን ከናንተ እመል ሳለሁ ወአመኒ አብዛኅክሙ ምህላክሙ ኢይሰምዐክሙ ምህላችሁንም ብታበዙ አልሰ ፇችሁም ብቻ ለብቻ ሁኖ የሚጸልዩት ምህላ ተሰብስቦ የሟጸልዩት ምህለላ ይባላል አስመ ደመ ምሉዕ እደዊክሙ አጃችሁ ደምን ተመልቷልና አንድም እስመ ደም ምሉዕ ውስተ እደዊክሙ በእጃችሁ ደም ተመልቷልና አንድም የድሀውን ገንዘብ ቀም ታችሁበእጃችሁ ተመልቷልና ደክሞ ሠርቶ የሚያገኘው ስለሆነ ደም አለው ደመወዝ አእንዲሉ ተሐፀቡ ወንጹሐነ ኩኑ ይስማንስ ካላችሁ ንስሓ ገብታ ችሁ ከኃጢአት ንጹሓን ሁኑ ወአዕትቱ እከየ እምነፍስክሙ ቂምን ተንኮልን ከልቡናችሁ አርቁ እምቅድመ አዕይንትየ ሕድጉ እከየክሙ ክፉውን ኃጢአት ሁሉ ከፊቴ አርቁሃ ኃጢአት እየሠሩ ዘኢሳይያስ ምዕ አያውቅብንም ብለዋልና እም ቅድመ አዕይንትየ አለ ወተመሀሩ ገቢረ ሠናይ በጎ ሥራ መሥራትን ተማሩ ኅሥዋ ለጽድቅ አሠርቱ ቃላትን ጂት አንድም እውነት ፍርድን ጂት ወአድኅኑ ግፉዐ የተበደለውን እውነት ፈርዳ ችሁ አድኑ ፍትሑ ለዕጓለማውታ እናት አባቱ ጥለውት ለሞቱ ፍረዱ ማለት ችግረኛ መሆኑን አይታችሁ ርዱት ወአጽድቁ ዕቤረ ባልቴቲቱን እውነተኛ በሏት ሐሰት ይዛ ብትመጣ ማለት አይደለ ም እውነት ይዛ ብትመጣ አታድሉባት ቿ ንዑ ንትዋቀስ ይቤ እግዚአ ብሔር እግዚአብሔርኑእንዋቀስ አለ ሰውና እግዚአብሔርማ ተዋቅሶ ይሆናልን ኑ እንታረቅ ሲል ነው ሲታረቁ ከሆድ ሲታ ጠቡ ከክንድ ነውና ህህህህህ«ፎከወዐህኋበዐዘቲከዐ እመኒ ኮነ ኃጢአትክሙ ከመ ኳኳ ኃጢአታችሁ እ ን ደ ሱፋላ በርኖስ ቢጠቁር አፀዓድዎ ከመ በረድ እንደ በረድ ነጭ አደርገዋለሁ ወእመኒ ቄሐ ከመ ለይ አነጽሖ ከመ ፀምር እንደ ጁኸ ግምጃ ቀይ ቢሆን እንደ ብዝት አነጻዋለሁ ኃጢ አቱን አነጻዋለሁ ማለት አይደለም ኃጢአቱን አርቄ እናንተን አነጻችኋላሁ ሲል ነው አንድም እመኒ ኮነ ኃጢ አትክሙ ከመ ኳኳ አጸአድዎ ከመ በረድ ንስሐስ ከገባችሁ ኃጢአታችሁ እንደ ቁራ ቢጠ ቁር እንደ በረድ ነጭ አደር ገዋለሁ ወእመኒ ቄሐ ከመ ለይ አነጽሖ ከመ ፀምር እንደ ጁህ ግምጃ ቀይ ቢሆን እንደ ብዝት አነጻዋለሁ ማለት አስተ ሠርይላችኋለሁ አንድም ከመ ኳኳ ባለው ከመ ቀርመዝ ይላል እንደ ቀደመው ሁለቱ ንም ያስተረጐማል አንድም ኳኳ በርኖስ ቀርመዝ ቁራ ኃጢአታችሁ እንደ በርኖስ አንድም እንደ ቁራ ቢጠቁር እንደ በረድ ነጭ አደርገዋለሁ እንደ ጁኸ ግምጃ ቀይ ቢሆን ዘኢሳይያስ ምዕ እንደ ብዝት አነፃዋለሁኃጢ አቱን አነጻዋለሁ ማለት አይ ደለም ኃጢአታችሁን አርቄ እናንተን አነጻችኋለሁ ሲል ነው ወእመሰ ፈቀድክሙ ወሰማዕ ክሙኒ በረከተ ምድር ትበልዑ የምመክራችሁን ምክር ወዳ ችሁ ብት ሰ ሙ ኝ የኢየሩሳ ሌምን ድልብ ትበላላችሁ ወእመሰ አበይክሙ ሰሚያዖትየ መጥባሕትየ ትበልዓክሙ መስማቱን ግን እምቢ ብትሉ ሥልጣኔ ታጠፋችኋለች መጥ ባሕትየ ማለቱ ባርበኛ ግሥ ነው አንድም ሾተሌ ታጠፋችኋ ለች የስልምናሶር የናቡከደ ነፆር ሾተል በተፈጥሮ ገንዘቡ ናትና የነርሱን ለርሱ ሰጥቶ ተናገረ እስመ ከማሁ ነበበ አፉሁ ለእግዚአ ብሔር እግዚአብሔር ይጥፉ ብሉ አዚልና ፅ አፎ ኮነት ዘማ ሀገረ ጽዮን ማእምንት የታመነች የጽዮን መዲና ኢየሩ ሳሌም እንዴት ዘማ ሆነች ዝሙት የሴትና የወንድ ብቻ አይደለም እግዚአብሔር ያላዘ ዘውን ሁሉ መሥራት ዝሙት ነውና እንዲህ አለ ጥቅስ እስመ ዘማዊ ዲያብሉስ ዘአኀዘክሙ ኢ ክ ህ ለ ይዕቀ ብክሙ እንዲል እንተ ምልዕት ፍትሐ እውነት ፍርድ ይፈረድባት የነበረ ወኃደረ ውስቴታ ጽድቅ ምግባር ትሩፋት ይሠራባት የነበረች አ ን ድ ም አሠረቱ ቃላት ይነገሩባት የነበረች የጽዮን መዲና ኢየሩሳሌም እንዴት ዘማ ሆነች ወይእዜሰ ፈያት ወቀተልት መልዕዋ ያለበት ነው ዛሬ ግን ነፍሰ ገዳዮች ወንበዴዎች መሉባት ወርትኪኒ ወብሩርኪኒ ተምያን ወርቅሽ ብርሸ ግብዝ ነው በወርቁ ናስ በብሩ ቆርቆሮ ይጨምሩበታልና ወመያስያንኪኒ ይቶስሑ ማየ በውስተ ወይን መሸተኞችሽም በወይኑ ውሀ ይቀላቅሉበታል ባለወይን ባለ ዋጋ ብትልም ይሆናል ባለ ጊዜ ሸሌውን በርደዴውን ታቀምሰዋለች ዘወር ሲል አንድ ዋንጫ ሁለት ዋንጫ ውሀ ቀድታ ትለቅበታለች አንድም ወርቅኪኒ ወብሩር ኪኒ ብለህ መልስ ሕግሽ ሕገ ኦሪት ግብዝ ነው ሕነ ጣዖት የተቀላቀለበት ነው ወመያስያንኪኒ ይቶስሑ ማየ በውስተ ወይን ነቢያተ ሐሰት ካህናተ ጣዖትም በነቢያት በካህናት ት ምህር ት ላይ ሐሰተኛ ትምህር ት ይቀላ ቅላሉ ማለት ነቢያት ምግባር ትሩፋት ሥሩ ትማ ረካላችሁ ብለው ካስተማሩ በኋላ ሰላም ሰላም አይዚችሁ ፄዋዌ የለም እያሉ ያስተምራሉና አንድም ሕግሽ ሕገ ኦሪት ግብዝ ነው ድኅነተ ነፍስ አያሰጥም እለፊ ካላት በኋላ ሲሠሯት ቢገኙ ግብዝ የምታ ሰኝ ስለሆነች ወመያስያንኪኒ ይቶስሑ ማየ በውስተ ወይን መምህራኖችሽ ጸሐፍት ፈሪሳ ውያንም በሕገ ወንጌል ላይ ሐሰተኛ ትምርትን ይቀላ ቅላሉ ወንጌል እንበለ ኦሪት ጥምቀት እንበለ ግዝረት አይረባም አይጠቅምም እያሉ ያስተምራሉና መላእክትኪኒ ሐያድያን አለቆችሽ ቀ ማኞ ች ናቸው አንድም ዳ ኞ ች ሽ ቀማኞች ህህህህህ«ፎከወዐህኋበዐዘቲከዐ ዘኢሳይያስ ምዕ ናቸው ቀማኞች የሚሜሆኑ እሊህ ሱቱፋነ ስረቅት ከሌቦች ጋራ የሚተባበሩ ናቸው ከሌቦች ጋራ የሚተባበሩ እሊህ መስተናድአን አንዱ በፊት አንዱ በኋላ እየሆኑ የሚኹዱ ናቸው አንድም መስተንዕዳን ይላል ዛሬማ እንጂ ከእገሌ ቤት ሂጄ ውሻ ሳይጮኸብኝ ሰው ሳይነቃብኝ እንዲህ ያለ ገንዘብ አመጣሁ ባለ ጊዜ ምን አቦ ጐልማሳ እያሉ የሚያደናንቁ ናቸው አንድም መስተፋጥናን ይላል ሰውን የሚያፋጥኑ ናቸው አንተ ስረቅ እኔ ላጥልቅ ልጠ ብቅ እያሉ አንድም መስተናሥአን ይላሳል ሰው አንገቱን ደፍቶ ባዩት ጊዜ ምን ሁነህ አንገትኸን ደፍተኻል ይሉታል ቢርበኝ ቢጠማኝ ይላቸዋል ምነው እንደኛ ሰር ቀኸ ቀምተህ አትበላም እያሉ ሰውን የሚያነሣሥ ናቸው ወያፈቅሩ ሕልያነ ወይፈቅዱ ይሚሜጡ ፍትሐ መማለጃ ተቀ ብ ለው ፍርድ ሊለውጡ ይወዳሉ ወኢያፀምፁ ፅቤረ ብአሲተ ባልቴቲቱን ሴት አይሰሟትም ወኢይፈትሑ ለዕጓለ ማውታ እናት አባቱ ጥለውት ለሞቱ ችግረኛ መሆኑን አ ይ ተ ው አይረዱ አይፈርዱም ሣለት ትማና በአንተዝ ከመዝ ይቤ እግዚ አብሔር ጸባኦት ወያፈቅሩ ሕልያነ ወይፈቅዱ ይሚጡ ፍትሐ ብሉ ነበርና መማለጃ ተቀብለው ፍርድ ሊለውጡ ስለሚወዱ አሸናፊ እግዚአብሔር እንዲህ ኣለ አሌ ሉሙ ለኃያሳነ እስራኤል ለመኳኒንንተ አስራኤል ሲል ፃነው ለኃያሳነ ፈርዖን እንዲል ለእስራ ኢል አለቆች ወዮላቸው ኢይቂርር መንዓንትዩየ እሦላዕለ ፀርየ መዓቴ መቅሠፍቴ ከጠላቶቹ ኣይርቅም አንድም ኢያቂርር ይሳል መዓቴን መቅሠፍቴን ከጠ ላተቼ አኣላርቅም ወእትቤቀሉሙ ለጸላእትየ ጠሳቶቹን ተበ ቅ ዬ አጠፋቸ ዋለሁ ዘኢ ሳይያስ ምዕ ፅ ወአመጽእ አዴየ ላዕሌኪ እደ መዓቴን ባንች አመጣለሁ ወአረስነኪ ቤተ እስራኤ ል አግልሻለሁ ወእፈትን ዛኅለኪ በከውር ዝገትሽን በከውር እፈትነዋለሁ ማለት ክፉ ክፉውን ለይቼ አጠፋለሁ ወአሴስል ኩሉ ናዕከኪ ቅልቅሉን ኃጢአትሽን አንድም ናሕከኪ ይላል ጽኑዕ ኃጢአትሽን አርቃለሁ ወአውፅዮሙ ለከሀድያን ከሀድያንን አጠፋቸዋለሁ ወአፀትቶሙ እምኔኪ ዐማፅያን ዐመፀኞችን ሁሉከአን ቺ አርቃቸዋለሁ በመከራው ለኩሎሙ ወአሠይም ለኪ መኳንንተኪ ከመ ትካት ኣለቆችሽን እንደ ዳዊት እንደ ሰሉሞን ጊዜ እሾማቸዋለሁ ወመማክርተኪ ከመ ቀዲሙ መማክርቶችሽንም እንደ ሙሴ እንደ አሮን ጊዜ እሾማቸዋለሁ ወእምዝ ትሰመዷ ሀገረ ጽድቅ ዶብረ አህጉረ ዮን ማእምንት ሀ ዘኢሳይያስ ምዕ ፅ ከሚጠት በኋላ የታመንሽ የጽዮን መ ዲ ና ኢየሩሳሌም አሠርቱ ቃላ ት የሚነገሩባት አገር ትባያለሽ በድቅ እስመ ይድኅኑ ዒዉዋንኪ ምርኮኞችሽ እስራኤል በእው ነትይድናሉና ጥቅስ ወኀሊቆ ሰብዓ ዓመት ባለው ኤር ወእምድኅረ ሰብዓ ዓመት ይሔውፀክሙ እግዚአ ብሔር በሣህል ባለው ይድ ናሉና ወበምጽዋት ቸርነቱን ምጽዋት አድርጎ ሰጥቷቸው አንድም በጽድቅ በሃይማኖት ወበምጽዋት በምግባር ይድ ናሉ አንድም ወእሰይም ለኪ ስለዓበ ይት ነቢያት ፈንታ ሐዋር ያትን ስለ ደቂቅ ነቢያት ፈንታ ሰባ አርድዕትን እሾም ልሻለሁ ወእምዝ ትሰመዷ ሀገረ ድቅ ደብረ አህጉረ ዮን ማእምንት የታመንሽ የምእመናን መዲና ቤተክርስቲያን ከአምስት ሺህ አምስት መቶ ዘመን በኋላ ወንጌል የሚነገርባት አገር ህህህህህ«ፎከወዐህኋበዐዘቲከዐ ትባያለሽ እ ስ መ በጽድቅ ይድኅኑ ዒዉዋ ንኪ ምርኮ ኞችሽ ነፍሳት በሐሙስ ዕለት ወበመንፈቃ ለፅለት አትወለድ እምወለተ ወለ ት ከ ባለው ይድናሉና ወበምጽዋት ሥጋውን ደሙን ምጽዋት አድርጎ ሰጥቷቸው አንድም በጽድቅ በሃይማኖት ወበምጽዋት በምግባር ይድ ናሉ ወይትቀጠቀጡ ወዐማዕያን ኅቡረ ኃጥአን ዐማፅያን አንድ ሁነው ይጠፋሉ ኃጥአን ያ ላቸ ው ሃይማኖት ያላቸው ምግባር የሌላቸው እንደኛ ያሉ ናቸው ዐማፅ የን ያላቸው ሃይማኖትም ምግባርም የሌላቸው ናቸው ኃጥአን ወይጠፍዑ ኩሎሙ እለ ኀደግዎ ለእግዚአብሔር እግዚአብሔርን በሕግ በአም ልኮት የተዉት ሁሉ ይጠ ፋሉ ወይትኀፈሩ በአማልክቲሆሙ በዘመከሩ ለሊሆሙ እሳቸው በሠሯቸው በጣዖታቱ ያፍራሉ ዘፈተዉ በወደዱት በመስገጃቸው የፍ ራሉ ወ ወይከውኑ ከመ ፅፀ ጠርቤንቶስ እንተ ነገፈት ቂጽላ ቅጠሷ እንደ ረገፈ እንደ ቡጥም ደረቅ አንጨት ይሆናሉ ቅጠሉ ረግፎ ግንዱ እንዲቀር ገንዘባቸው አልቆ ዖለ ገንዘብ ባዶዋችን ይቀራሉ ወከመ ገነት እንተ አልባቲ ማይ ውሀ እንደሌለባት ተክል ይሆናሉያች ከሥሯ ተነቃቅሳ እንድትወድቅ ሥር መሠረታ ቸው ይጠፋል ቋወ ወይከውን ኃይሌመ ከመብርዐ ባሕሩስ የአስራኤል ኃይላቸው ሠራዋ ታቸውእ ን ደ መቃ መስዬ ገለባ ይሆናል ወምግባራቲሆሙ ከመ አፍሐመ እሳት ኃጢአታቸውም አንደ እሳት ይሆናል ማለት አጥፊ ይሆናል አንድም ወይከውን ኃይሉሙ ብለህ መ ል ስ የእስራኤል ኃይሳቸው እንደ መቃ መስዬ ሳይያስ ምዕ ቋ ወይትኀፈሩ በ ምሕ ራማሣቲሆሙ ገለባ ይሆናል ያ ደካማ ነው ኃይሳቸውም ደካማ ነውና ሥሣባራቲሆሙ ከመ አኣሐመ አሳት የአስራኤል ኃጢአታቸው እንደ እሳት ፍም ነው ማለት አጥፊ ይሆናልየእ ሳት ፍህም ቢቆቐሙበት እንዲጎዳ ኃጢአ ታቸውም ይጎዳቸዋልና አንድም ወይከውን ኃይሎሙ ከመ ብርዐ ባሕሩስ የአስራኤል ኃይሳቸው ሠራዊታቸው እንደ መቃ መስዬ ገለባ ይሆናል ያ እንዲሰበር ድል ይነሣሉና ወምግባራቲሆሙ ከመ አፍሐመ አእሳት የነስልምናሶር የነናቡከደነፆር መድፋቸው ነፍጣቸው መርቡ ጣቸው እንደ አላት ኣጥፊ ይሆናል አንድም የነስልም ናሶር የነናቡከደነፆር ኃይላቸው ሠራዊታቸው እ ንደ መቃ መስዬ ገለባ ይሆናል ወምግባራቲሆሙ ከመ አፍሐመ ሳት የነቂሮስ የነዳርዮስ መድፋ ቸው ነፍጣቸው መርቡጣቸው እንደ እሳት አጥፊ ይሆናል ወይውፅዩ ኃጥአን ኅቡረ ወዐማዕያን ዐ ዘኢሳይያስ ምዕ ፅ ኃጥአን ዐማፅያን አንድ ሁነው ይጠፋሉ ወየኃጥኡ ዘያጠፍእ ሎሙ እሳቶሙ መዓቱን መቅሠፍቱን የሚያር ቅላቸው ያ ጣ ሉ መዓት መቅሠፍት በ ብ ዙ ወገን ይርቃልና እንደ ሙሴ ያለ ነቢይ የተገኘ እንደሆነ መዓት መቅሠፍት ይርቃል ጠስየኒ እመጽሐፈ ሕይወትከ እምት ጥስዮሙ ለእሎንቱ ብሎ መዓቱን መቅሠፍቱን እንዳ ራቀ ዘፀም ቋ ቁ እንደ ኢያሱ ያለ መስፍን የተገኘ እንደሆነ መዓት መቅሠፍ ይጠፋል ለምንት አ ዕ ድ ዎ አእደውኮ ለገብርከ ወ ና ሁ እስራኤል ሜጠ ዘባኖ ቅድመ ፀሩ ብሎ መዓቱን መቅሠፍቱን እንደ መለሰኢያ ም ቁ እንደ ዳዊት ያለ ንጉሥ የተገኘ እንደሆነ መዓት መቅሠፍት ይመለሳል ምንተ ገብሩ እሉ አባግዕ እንዘ አነ ኖላዊሆሙ ዘአበስኩ ዛቲ ኃጢአት ትኩን ላዕሌየ ወ ሳ ዕ ለ ቤተ አቡየ ብሎ መዓቱን መቅሠፍቱን እንደመለሰ ነገ ካልፅ ም ቁ እንደ ሕዝቅያስ ያለ የተገኘ እንደሆ ነ መዓት ህህህህህ«ፎቪከወዐበዐዘቲከዐ መቅሠፍት ይመለሳል ርኢ ትዕይርቶ ለ ሰናክሬም ብሎ መዓቱን መቅሠፍተን እንደ መለሰ ኢሳም ቋ ቁ እንደ ሰብአ ነነዌ ያለ የተገኘ እንደሆነ መዓት መቅሠፍት ይመለሳል ን ስ ሓ ገብተው መዓቱን መቅሠፍቱን እንደ መለሱ ምዕራፍ ፅ ቃል ዘኮነ ኀበ ኢሳይያስ ወልደ አሞፅ ዘመጽአ ዘተነግረ ሲል ነው ከአሞፅ ልጅ ከኢሳይያስ ዘንድ የመጣ የተነገረ የእግዚአብሔር ቃል ይህ ነው ዘርእየ በእንተ ይሁዳ ይህ በእንተ በስፍራው የገባ ነው የበጎ ነው ሰዎች እንዲ መለሱ ወበእንተ ኢየሩሳሌም ሀገሪቱ እንድትቀና አይቶ የተናገረው ነገር ይህ ነው አንድም በእንተ ይሁዳ ሁለቱ ነገድ ወበእንተ ኢየሩሳሌም አሥሩ ነ ገድ እንዲመለሱ አይቶ የተናገረው ነገር ይህ ነው ዘኢሳይያስ ምዕ አንድም በእንተ ይሁዳ ጥቃቅኑ አህጉር ወ በ እ ን ተ ኢየሩሳ ሌም መዲናይቱ ኢየሩሳሌም እንድትቀና አይቶ የተናገረው ነገር ይህ ነው ወይከውን በደኃሪ መዋዕል በኋላ ዘመን እንዲህ ይሆናል አለ በሕዝቅያስ በዘሩባቤል ዘመን እንዲህ ይሆናል ያስተርኢ ቤተ እግዚአብሔር ውስተ አርእስተ አ ድ ባ ር ወይትሌዐል መልዕልተ አውግር ይከውን ያለውን ያስተርኢ ብሎ አመጣው በሕዝቅያስ ዘመን ያሉ እንደሆነ ቤተ መቅደስ በ ኪዳነ አብርሃም በኪዳነ ይስሐቅ በኪዳነ ያዕቆብ ጸንቶ ይታያል በዘሩባቤል ዘመን ያሉ እንደሆነ በአምስቱ ቆመ ብእሲ በስድስቱ ቆመ ብእሲ በሰባቱ ቆመ ብእሲ ተሠርቶ ይታያል ወየሐውሩ ኀቤሁ ኩሉሙ አሕዛብ በሚጠት ያመኑ አሕዛብ ሁሉ ወደቤተ መቅደስ ይሄዳሉ ወይመጽኡ ብዙኃን አሕዛብ ብዙ አሕዛብ ወደ ቤተ መቅደስ ይመጣሉ ወይብሉ ንዑ ንዕርግ ውስተ ደብረ እግዚአብሔር ከመሄዳቸው አስቀድመው ኑ ወደቤተ እግዚአብሔር እንሂድ ይላሉ ወውስተ ቤተ አምሳከ ያዕቆብ ወደያዕቆብ ፈ ጣ ሪ ማደሪያ ወደቤተመቅደስ እንሂድ ይሳሉ ወየሐውሩ ኀቤሁ በዘመነ ሐዲስ ያመኑ አሕዛብ ወደ ቤተክርስቲያን ይሄዳሉ ይንግሩነ ፍኖቶ ወንሑር በአሠሩ ለእግዚአብሔር ዘጠኙን ቃላት ያስተምሩን ዘንድ በኢታምልክም ጸንተን እንኖር ዘ ን ድ ኢታምልክን አሠር አሳት ፍለጋ ከአገር ከመንደር እንዲያደርስ ኢታ ምልክም ከ ዘ ጠ ኙ ታደር ሳለችና ይ ን ግ ሩ ነ ፍኖቶ ወአሠሮ ኢታምልክን ዘጠኙን ቃላት ይነግሩን ዘንድ አንድም ንሑር በ አ ሠ ሩ ወበፍኖቱ ይሳል በኢታምልክ በዘጠኙ ጸንተን እንኖር ዘንድ እስመ እምጽዮን ይወጽእ ሕግ ወቃለ እግዚአብሔር እምኢየ ሩሳሌም ዘኢሳይያስ ምዕ ከነቢያት ትንቢት ከካህናት ትምህርት ይገኛልና እንሂድ ይላሉ አ ን ድ ም ከነቢያት ትንቢት ከካህናት ትምህርት ይገኛልና ኑ ወደቤተ እግዚ አብሔር እንሂድ ይላሉ ይላል ነቢዩ አንድም ወይከውን በደኃሪ መዋዕል ብ ለ ህ መልስ ከአምስት ሺህ አምስት መቶ ዘመን በኋላ በዘመነ ሐዲስ እንዲህ ይሆናል ይከውን ያለ ውን ያስተርኢ ብሎ አመጣው በ ወ ር ቅ በብር ከተሠራ ከነገሥታቱ ቤት ይልቅ በጭቃ በኖራ የተሠራ ቤተ ክርስቲያን በመዐርግ በልጦ ይታያል ወይመጽኡ ብዙኀን አሕዛብ ብዙ አሕዛብ ወደ ቤተ ክርስ ቲያን ይመጣሉ ወደቤተ ክርስቲያን ከመሄ ዳቸው አስቀድመው ኑ ወደቤተ ክርስቲያን እንሂድ ይላሉ አሠርቱ ቃላትን ይነግሩን ዘንድ በስ ድ ስ ቱ ቃላተ ወንጌልም ጸንተን እንኖር ዘንድ አንድም ይ ን ግ ሩ ነ ፍኖቶ ወአሠር አ ሠ ር ቱ ቃላተ ህህህህህ«ፎከወዐሀበዐዘቲከዐ ኦሪትን ስ ድ ስ ቱ ቃላተ ወንጌልን ይነግሩን ዘንድ አንድም ን ሑ ር በፍኖቱ ወበአሠሩ ይላል በአሠርቱ ቃላተ ኦሪት በስድስቱ ቃላተ ወንጌል ጸ ን ተ ን እንኖር ዘንድ ሕግ ጌታ ከእመቤ ታችን ይወለዳልና ጥቅስ አንሶሰወት ሕግ ወአስተርአየት ውስተ ዓለም እንዲል አንድም ሐጋጌ ሕግ ጌታ ከእመቤታችን ይወለዳልና ጽዮን አላት ፀወነ ሥጋ ፀወነ ነፍስ ናትና አካላዊ ቃል እ ር ሱ ከእመቤታችን ይወለዳልና ኢየሩሳሌም እንጂ ማለት መካነ ሰላም ማለት ነው እሷንም ብኪ ድኅነ ዓለም ወበወልድኪ ኮ ነ ሰላም ይሳታልና አንድም ሕገ ወንጌል በቤተክርስቲያን ይነገ ራልና አካላዊ ቃል እርሱ በሥጋነት በደምነት በቤተክር ስቲያን ይገኛልና ኑ ወደቤተክ ርስቲያን እንሂድ ይላሉ ወይኬንን በማዕከለ አሕዛብ ሕዝቅያስ ዘሩባቤል በአሕዛብ መካከል ሁኖ ይፈርዳል ወይዛለፎሙ ለብዙኃን አሕዛብ ብዙ አሕዛብን ይዘልፋቸዋል ብትገብሩ ገ ብሩ ብትቀቅሉ ወይመትሩ መጣብሒሆሙ ለምሳር ሾተላቸውን ምሳር አድርገው ያሠሩታል ወኩያንዊሆሙ ለማዕፀድ ጦራቸውን ማጭድ አድርገው ያሠሩታል ወኢያነሥአ እንከ ሕዝ» ሕዝብ መጥባህተ ዝብ ዲበ አንዱ ባንዱ ላይ ጠብ አያነ ማሣምዩ ወኢይትሜሐሩ እንከ ቀትለ እንግዲህ ሰልፍ አይማሩም በሀገራቸው ወርኀ ፀብ ሲሆን ሰልፍ መማር አለና በፈረስ እየጋለቡ የአንዱን እግር ሰናፊል በአንድ እግር ማግባት ማግባት ዘ ን ግ ወርውሮ መቅለብ አለንጋ ማንሣት ኣለና በሕዝቅያስ በዘሩባቤል ጊዜ ዘመኑ ዘመነ ሰላም ሁኖ እስራኤል ጠላት ጠፍቶላቸው በወይኑ በበለሱ ሥር ድንኳ ጥለው ሲበሉ ሲጠጡ ይውሉ ነበርና ጥቅስ ይ በ ል ዑ ወይሰትዩ ታሕተ ወይኖሙ ወበለሶሙ ቀቅሉ ያለዚያ እወጋችኋለሁ እያለ ዘኢሳይያስ ምዕ ወይነብሩ ተአሜኖሙ እንዲል ፅምነገጊ ድ ወይእዜኒ ቤተ ያፅቆብ ንዑ ንሑር በብርሃነ እግዚአብሔር አሁንም የያዕቆብ ወገኖች በብርሃነ ረ ድ ኤ ቱ ጸንተን እንኖር ዘንድ ኑ አንድም ኑ በብርሃነ ረ ድ ኤ ቱ ጸንተን እንኑር አንድም በብርሃነ ረድኤቱ ጸንተን የምንኖር በትን ሥራ አንሥራ አንድም ጸንተን እንድንኖር እንሁን አንድም ወይኳንን በማዕከለ አሕዛብ ብለህ መልስ ጌታ በአሕዛብ መካከል ሁኖ ይፈርዳል ያስተምራልም ብትል ይሆናል ተኀድገ ለከ ኃጢአትከማቴሀ ተኀድገ ለኪ ኃጢአትኪ ሉቃ ሣ ፈቀድኩ ንጻሕ ተንሥአ ንሣእ ዓራተከ ሣቴ እያለ ይፈርዳል ወይዛለፎሙ ለብዙኃን ሕዛብ ጸሐፍት ፈሪሳውያንን ያዋት ታቸዋል አሌ ለክሙ ጸሐፍት ፈሪሳ ውያን መደልዋን እለ ትበልዑ አብያተ መበለታት ወዕጓለ ማውታ እያለ ማቴ ገው ያሠሩታል ጦራቸውንም ዘኢሳይያስ ሠቅ መስ ቀ ል አድርገው ያሠሩታል እንግዲህ አንዱ ባንዱ ላይ ጠብ አያነሣም እንግዲህ ሰልፍ አይሣሩም በጌታ ዘመን ሥጋዊ ጠላት ቅሉ ጠፍቶላቸዋልና ጥቅስ ወያጠፍእ ሠረገላ እምኤ ፍሬም ወአፍራሰ እምይሁዳ ወይከውን ሰላም በመዋዕሊሁ እንዲል ዘካ አሁንም የያዕቆብ ዘ ነ ፍ ስ ወገኖች በብርሃነ ረ ድ ኤ ቱ ጸንተን እንኖር ዘንድ ኑ አንድም በብርሃነ ረድኤቱ ጸንተን እንኑር አንድም ጸንተን የምንኖር በትን ሥራ እንሥራ አንድም ጸንተን እንድንኖር እንሁን እስመ ተረስዐ ሕዝበቶሙ ለአስራ ኤል ሕዝብናሆምሙ ሲል ነው የአሥሩ ነገድ ወገንነታቸው ተዘንግቷልና እንደነዚያ እንዳ ንዘነጋ ንዑ ንሑር ኑ እንሔድ እስመ መልዐ በሐውርቲሆሙ ከመ ትካት ዘያስግ ሉ ከመ ኢሉፍሊ መልዐ ከመ ኢሉፍሊ ዘያስግሉ ከመኢሉሎፍሊ ብለህ ግጠም ምዕ ቀድሞ ይጠነቀሉት እንደ ነበረ ያለ ጥንቁቄላ ስለ መላ ወከመ ትውልደ ነኪር ኮኑ የከነዓን ልጆች ያመልኩት እንደ ነበረ ያለ ጣዖት አገራቸው ስለመላ ወገንነታቸው ተዘንግቷ ልና እንደ ነዚያ እንዳንዘነጋ በብርሃነ ረ ድ ኤቱ ጸንተን እንኖር ዘንድ ኑ ወተወልዱ ሎሙ ብዙኅ ደቂቅ ካልዕ ሕዝብ ለናት ላባታቸው ሁለተኛ የሚ ሆኑ ብዙ ል ጆ ች ተወለዱ ላቸው አንድም የልጅ ልጆች ተወለዱላቸው አንድም እምካልዕ ሕዝብ ከራቀ ወገን ከአሕዛብ ብዙ ልጆች ተወለዱ ላቸው ሂጂ ወመልዐ ብሔሮሙ ወርቀ ወብሩረ አገራቸው ወርቁን ብሩን መላ ትችወአልቦ ጭጐጭልፉቀቱ ለመዛግብቲሆሙ ለገንዘባቸው ስፍር ቀጥር የለውም ትች ወመልዐት ምድሮሙ አፍራሰ ምድራቸው ፈረሶችን መላች አገራቸው ኢሎፍላውያን ህህህህህ«ፎከወዐህኋበዐዘቲከዐ ወአልቦ ልቀ ለሠራዊቶሙ ለሠራዊታቸውም ስፍር ቀጥር የለውም ትች ወመልዐት ምድሮሙ ጣዖተ ዘገብሩ በአደዊሆሙ ወርቁ ብሩ በዛባቸው ምን እናውለው ብለው ጣዖት አድርገው ሠርተውት አገራ ቸው በእጃቸ ው የሠሩት ጣዖትን መላ ወሰገዱ ለዘገብሩ በአፃብኢሆሙ በአጃቸው ለሠሩት ለጣዖቱ ሰገዱ ወተተጽዐ ሰብእ ወኀሥረ ዕጓለ እመሕያው ሰው ሁሉ በመከራው ጉበጠ ሰውም ሁሉ ጉሰቄለ አንድም መከራ ተቀበለ ወኢይስሕቶሥም ሞት የተወረወረ ጦር አይስታቸ ውም አንድም ኢያሴሕቶሙ ሞት ሞት አያሳርፋቸውም ዛሬም ነገም ይሞታሉ ወይእዜኒ ባኡ ውስተ ኩኩሕ አሁንም ይሆንላችሁ እንደሆነ ወደዋሻው ግቡ ይላቸዋል ፍና ተሳልቆ አንድም መከራ እንዳለባቸው መናገር ነው ዘኢሳይያስ ምዕ ሄ ወተኀብዑ ውስተ ግበበ ምድር አምፍርሀተ ገጸ እግዚአብሔር የእግዚአብሔር ገጸ መዐቱን ከመፍራታቸው የተነሣ በጐድ ጓድ ውስጥ ተሠወሩ ወእምግርማሁ ከግርማ መዓቱ የተነሣ ወእምስብሐተ ኃይሉ ከሀሊነቱን ከሚገልጥበት ከተ አምራቱ የተነሣ አመ ተንሥአ ይቀጥቅጣ ለምድር ኢየሩሳሌምን ያጠፋት ዘንድ በተነሣ ጊዜ አንድም ኢየሩሳ ሌምን እንደ ሰም ያቀልጣት እንደገል ይቀጠቅጣት ዘንድ በመዓት በተነሣ ጊዜአንድም እስመ ተ ን ሥ አ በመዓት ተነሥቷልና አንድም አመ ተንሥአ በመዓት በተነሣ ጊዜ ይቀጠቅጣ ይላል እንደ ሰም ያቀልጣታል እንደገል ይቀጠ ቅጣታል እስመ አዕይንተ ልዑላን ሰብእ የኀስራ የልዑላን ሰዎች ዐይን በሞት ይፈስሳልና ወየኀስር ል ዕ ል ና ሁ ለዕጓለ እመሕያው የሰው ክ ብ ሩ ይዋረዳልና ተኀብዑ ብለህ እሠር ። አንድም የሰዶም የገሞራ ኃጢ አት ፍዳን በማምጣት እነሱን በማጥሩፋ ት እንደተገለጠች በቃል አምጥቶ አስተርአየት ወተዐውቀትየእስራኤልም ኃጢአት እነሱን በማጥፋት ፍዳን በማምጣት ተገለጠች አንድም አስተርአየት ወተዐው ቀትን በቃል አምጥቶ ከመ ኃጢአተ ሰ ዶ ም ወገሞራ የሰዶም የገሞራ ኃጢአት ፍዳን በማምጣት እነሱን በማጥፋት እንደተገለጠች የእስራኤልም ኃጢአት ፍዳን በማምጣት እነሱን በ ማጥ ፋ ት አስተር አየት ወተአውቀት ታወቀች ተገለጠች አንድም ማካፈል ነው የሰዶም የገሞራ ኃጢአት እነሱን በማጥ ፋት አስተርአየት እንደተገለ ጠች የእስራኤልም ኃጢአት እነሱን በማጥፋት ታወቀች አሌ ላ ለነፍሶሙ ለሰውነታቸው ወዮላት እስመ መከሩ እኩየ ሦክረ ላዕለ ነፍሶሙ በሰውነታቸው መከራ ቢመጣ ባቸው ክፉ ምክር መክረዋልና ወመከሩ እንዘ ይብሉ እንዲህ ብለው መከሩ ህህህህህ«ፎከወዐህኋበዐዘቲከዐ ንሥዐሮ ለጻድቅ ድሀውን እናጥፋው አሉ እስመ ዕፁብ ወክቡድ ውእቱ ለነ ማለዳ ማለዳ እየመጣ ተበደልሁ ፍረዱልኝ ማ ለ ቱ ለእኛ ጭንቃችን ነውና አንድም ንሥዐሮ ለጻድቅ ብለህ መልስ ነቢዩን እናጥፋው አሉ ሕገ እግዚአብሔርን ጠብቁ ትማረ ካላችሁ ማለቱ ለእኛ ጭንቃችን ነውና አንድም ጻድቀ ባሕርይ ወልዶ እግዚአብሔርን እናጥ ፋው አሉ እስመ ዕፁብ አሌ ለክሙ ጸሐፍት ፈሪሳውያን መደልዋን እለ ትበልዑ አብያተ መበለታት ወዕጓለ ማውታ እንዲልማቴ ማለቱ ለእኛ ጭንቃችን ነውና አንድም ሐዋርያውን እና ጥፋው አሉ በነፋስ አውታር መስቀሉ በሌጌዎን መንጻቱ መጣሉ ለእኛ ጭንቃችን ነውና ወይእዜኒ ይብል ዑ ማዕረረ ምግባሮሙ አሁንም ፍ ዳቸ ው ን ይቀበሉ ይብልዑ ማዕረረ ግሥ ነው አንድም ምግባር ኃጢአት ማዕረር ፍዳ የኃጢአታቸውን ፍዳ ይቀበሉ ፌ ፅ አሌ ሎ ለኃጥእ በእከዩ በኃጢአቱ ለ ኃጥእ ሰው ወዮለት አንድም ዘበአከሄ ይሳል በኃጢአ ቱ ጸንቶ ለሜኖር ሰው ወዮለት በከ እከየ ግብረ እደዊሆ ይረክቡ ሕዝብየ ወገኖቼ እስራኤል እንደ እጃ ቸው ሥራ መጠን መከራውን ይቀበላሉ ኣኔ እለ ያስተበፅዑክሙ ሃስሕ ቱክሙ ሰሳም ሰሳም አይዚችሁ ፄዋዌ የለም እያሉ የሚያደናንቋ ትሁ ነቢያተ ሐሰት ካህናተ ጣዖት ያስቷችሁ ዘንድ ነው አንድም ያስሕቱክሙ ያስቷ ችኋል ወይደምስሱ አሠረ እገሪክመሙ ናፍጸ ለጋችሁን ያጠፉ ዘንድ ነው አንድም ይደመስሱ ይሳልፍለጋችሁን ያጠፋሉ ወባሕቱ ይእዜ ይትነሣእ እግዚአብሔር ለኩንኖ ነገር ግን እግዚአብሔር ለመፍ ረድ ይነሣል ወየቀውሞሙ ለሕዝቡ ከመ ይትዋቀሶጦ ይወቅሳቸው ዘንድ ወገኖቹን ያቆማቸዋል ዘኢሳይያስ ምዕ ያ ስሚ ወይመጽእ አግዚአብሔር ለሲሁ ምስለ ሊቃውንተ ሕዝቡ እግዚአብሔር በኣለቆች አድሮ ይመጣል ወምስለ መሳእክቲሁ አንድ ሠገን በአለቆች አድሮ ይመጣል ሊቃናት የነገር የሀገር ነው ወይብል አንትሙ አውዐይክሙ ወይንየ ሕጌን አፈረሳችሁ ወበርበረ ነዳይ መላዕክሙ ውስተ አብያቲክሙ የድሀውንም ገንዘብ እየበዘበ ዛችሁ በቤታችሁ መላችሁ ይሳቸዋል አንድም ወይመጽአ እግዚአብሔር ለሊሁ ምስለ ሊቃውንተ ሕዝቡ ብለህ መልስ እግዚአብሔር ካለቆች ጋራ ለመወቃቀስ ይመጣል ወይብል አንትሙ አወዐይክሙ ወይንየ ወገኖቼ እስራኤልን በደላች ኋቸው ወበርበረ ነዳይ የድሆችንም ገንዘብ እየበዘበ ዛችሁ በቤታችሁ መላችሁ ብሉ ለመወቃቀስ ይመጣል ጵ ለምንት ትገፍዕዎሙ ለሕዝብየ ከእንጨት መ ር ጦ ለታቦት ከሰው መ ር ጦጠ ለሹመት መላእክት ቋ ዘኢሳይያስ ምዕ እንዲሉ መርጩ ብሾማችሁ ወገኖቼ እስራኤል ን ለምን ትበድሏቸዋላችሁ ብሎ ከአለ ቆች ጋራ ለመወቃቀስ ይመጣል ወታስተኀፍሩ ገጸ ነዳይ የድሀውን ፊት ለምን ታሳፍራ ላችሁ ድሀው ባለፀጋው በድሎት ዳኛው እውነት ይፈርድልኛል ብሎ ይሄዳል ዳኛውም አድልቶ ሐሰት ይፈርድበታል ይ ህ ን ጊዜ ያፍራልና ከመዝ ይቤ እግዚአብሔር እግዚአብሔር እንዲህ አለ እስመ ተዘኀራ አዋልደ ጽዮን ተዝኅራ ሲል ነው ተከዐውኩ ከመ ማይ ያለውን ተክፅውኩ ብለው እንዲተረጐሙ የጽዮን ልጆች ታብየዋልና ወየሐውራ እንዘ ያገዝፋ ክሣጸን አንገታቸውን እየነቀነቁ ይሄ ዳሉ አንድም ይሄዳሉና ወይትቃፀባ በአዕይንቲሆን በዐይናቸው ይጠቃቀሳሉ አንድም ይጠቃቀሳሉና ወያጽሕሳ በእገሪሆን በእግራቸው ያሸበሽባሉ የእግር አታሞ ይመታሉ ህህህህህ«ፎከወዐወኋበዐዘቲከዐ አንድም ይመታሉና ወይስሕባ አዝፋረ አልባሲሆን የልብሳቸውን ጫፍ ይ ጐ ት ታሉ ልብስ መጉተት የትዕቢት ምልክት ነው አንድም የልብሳቸውን ጫፍ ይጐትታሉና ወይዘፍና ይዘፍናሉ አንድምይዘፍናሉና ወየኀሰሮን እግዚአብሔር ለሊ ቃናተ አዋልደ ጽዮን ለአዋልደ ሊቃናተ ዮን ሲል ነው የጽዮንን አለቆች ልጆች እግዚአብሔር ያጉሰዮጐላቸ ዋል አንድም እንዳለ ይሆናል የሴት አለቆች አሉና ወይቀፍጾን እግዚአብሔር አልባ ሲሆን ይእተ አሚረ ያንጊዜ እግዚአብሔር ልብሳ ቸውን ይገፍፋቸዋል ወይሰልቦን አልባሰ ክብሮን የሚከበሩበትን ልብሳቸውን ይገፍፋቸዋል ወሠርጓቲሆን ሽልማታቸውን ወሐብለታቲሆን ሠርጓቲሆን ያለውን ይተረት ራል እንጥልጥላቸውን ወአውቃፊሆን አምባራቸውን ወአዕኑጊሆን ንፎ መንደልቷኛውን ወኅልቀታቲሆን ተርታ ቀለበታቸውን ወባዝግናቲሆን ዝርግፋቸውን የወርቅ ማርዳ ወቀፀላሳቲሆን የወርቅ ከለቻቸውን ወባሕርያቲሆን የፅንቀሩ ከለቻቸውን ወክብሶሆን ሰርሜዳቸውን የራስ ጌጥ ነው ቋፅ ወአልባሲሆን ዘሜላት ነጭ ሐር የሚሆን ልብሳቸውን ወዘሲራይ ቀይ ሐር የሚሆን ልብሳቸውን ሠዘሰግሳጥ ብጫ የማሜሆን አንድም ልብሰ ፀሐይ ነው ወአልባሰ ክብር ዘወርቅ የሚከበሩበት ወርቀ ዘቦ ቀሚሳ ቸውን ወአልባሰ አሥቅ ከአራት ኅ ብ ር ከአምስተኛ ወርቅ የተሠራውን ዘኢሳይያስ ምፅ ወአራዞን ቀሚሜሳቸውን ወመዋጥሒሆን ዘሰንሰሪቀ ሰማያዊ ሐር የሚሆን መጉናጸ ፊያቸውን ይኸን ሁሉ ይገፍ ፋቸዋል ወህየንተ መዓዛ ዕፍረትኪ ፀበል ይኩንኪ ሸቱ ትቀቢ ስለ ነበረ ፈንታ ትቢያ ይብነንብሽ ወህየንተ ቅናትኪ ዘወርቅ ሐብለ ቅንቲ የወርቅ ዝናር ትታጠቂ ስለነበረ ፈንታ ኖሪት ጉንጉን መታ ጠቂያ ታጠቁቂ ወህየንተ ቀፀላኪ ዘወርቅ ዘውስተ ርእስኪ ብርሐት ትፃእኪ በራስሽ የወርቅ ቀፀላ ታደርጊ ስለነበረ ፈንታ ቡህነት ትው ጣብሸ ትብትብ ምንጣፍ በመሸከም በእንተ እከየ ምግባርኪ ስለ ክፉ ሥራሽ ወህየንተ ልብስኪ ዘሜላት ልበሲ ሠቀ ነጭ ሐር ትለብሺ ስለነበረ ፈንታ ምንጣፍ ልበሺ ሦኳ ወወልድኪ ዘይልሕቅ ዘታ ፈቅሪ ይወድቅ በኩናት የምትወጂው ታላቁ ልጅሽ በጦር ተደብድቦ ይወድቃል አንድም የምትወጂው ታላቁ ንጉሥሽ በጦር ተደብድቦ ይወድቃል ወኃያላንኪ በፀብእ ይትኀፈሩ አርበኞችሽም በሰልፍ ይጐሰ ቀነላሉ ወይላህዉ አስከሬናተ ሠርጐኪ የሽልማትሸ ሣጥኖች ማለት ጌጥሽ የሚቀመጡባቸው ሣጥ ኖች ያለቅሳሉ የሰዎችን ግዕዛን ለሣጥኖች ሰጥቶ ተናገረ ወትተርፊ ባሕቲተኪ ገንዘብሸ ሂዶ ሂዶ አልቆ ብቻሽን ትቀሪአለሽ አንድም ወይላህሀዉ በአስከሬናተ ሠርጐኪ ሶበ ይተርፍ ባሕቲቶ ይሳል ገንዘቡ ሂዶ ሂዶ አልቆ ብቻውን በቀረ ጊዜ በሽልማቶችሽ ሣጥኖች ያለቅሳሉ ዛሬ ካህን የሞተ እንደሆነ መቋሚያ ውን ጸና ሉ ን ቋዱን ቀሽመሬውን ይዘው እንዲያለ ቅሱ ወታደር የሞተ እንደሆነ ህህህህህፎቲከክበዐፒከ ዘኢሳይያስ ምዕ ጋሻውን ጦሩን ጐራዴውን ይ ዘ ው እንዲያለቅሱ ወይነጽሑኪ ውስተ ምድር በጦር እየወገ ከምድር ይጥሉ ሻል ምዕራፍ ወይእኅዛሁ ሰብኡ አንስት ለአሐዱ ብአሲ በፄዋዌ ወንድ ወንዱ አልቆ ሴት ሴቱ ቀርቶ ሰባት ሴቶች አንዱን ወንድ በነገር ይይዙታል ማለት ባል ሁነን ይሉታል ወይብላሁ እክለ ዚአነ ንሴሰይ ወልብሰ ዚአነ ንትኤረዝ ለናንተ ሁሉ ልብስ ቀለብ ወዴት አገኛለሁ ቢላቸው ገንዘባችንን በልተን ገንዘባችንን ለብሰን አንኖራለን ይሉታል ዳዕሙ ይሰመይ ስምሥከ በሳዕሲነ ባል አሳቸው ተባልልን አንጂ አንድም ስምህ በእኛ ይጠራ እንጂ ወአኅድገ ጽዕለተ ጽዕልት እምንእሳ ጋለሞታ መባልን አስተወ ን እንጂ ገንዘባችንን በልተን ገንዘባ ችንን ለብሰን እንኖራለን ይሉታል አንድም ወይእኅዛሁ ብለህ መልስ ሰባቱ ከዋክብት ሰባቱ ዕለታት ጌታን በነገር ይይዙታል ሰባቱ ከዋክብት ሰባቱን ዕለታት ፈጠሩ የሟሉ መናፍቃን ነበሩና ከዋክብቴ ቨምሸ ቀመ ር መሪህ መሸተሪ ዙሐል ኣጣርድ ገዝዞኡራ ናቸው እክለ ዚአነ ንሴሰይ ወልብሰዚአነ ንትኤረዝ በተፈጥሮአችን ጸንተን እንኖራለን አንድም በፍጡርነታችን ጸን ተን እንኖራለን ይሉታል ዳዕሙ ይሰመይ ስምከ በሳዕሌነ ፈጣሪ አላቸው ተባልልን እንጂ በተፈጥሮአችን አንድም በፍ ጡርነታችን ጸንተን እንኖራለን ይሉታል ወአኅድገነ ጽእለተ ከዋክብቱ ፈጣርያነ ፍጥረ ት መባልን ዕለታቱ ፍጡራ ነ ፍጥረት መባልን አስተወ ን አንጂ ይሉታል አ ሁ ን አነዚያ እንዲህ ተባብለው አይደለም የሚያሰኝ ስ ለ ሆ ነ እንዳህ ጳለ አንድም ወይእኅዛሁ ሰብዑ አንስት ለአሐዱ ብእሲ ብለህ መልስ ናጹማን ምእመናን ጌታን በሃይማኖት ይይዙታል ሰብዑ ኣንስት ለአሐዱ ብአሲ ጥቅስ እስመ ኅልቄ ሳብዕ ፍጹም ውእቱ በኀበ ዕብራ ውያን እንዲል ሃይ አበ እክለ ዚአነ ንሴሰይ ልጅነትን ሥጋህን ደምህን ተቀብለን እንኖራለን ጥቅስ ነዐ ብላዕ ኅብሰተከ በፍሥሓ ወስተይ ወይነከ በልብርጌቴ እንዲል መክ አክለ ዚአነ ለታቸው ባሕርያቸው ነውና ወልብሰ ዚ አ ነ ንትኤረዝ በልጅነት ጸንተን እንኖራለን ይሉታል ጥቅስ እስመ ኣልበስከኒ ልብሰ ትፍሥሕት ወከደንከኒ ክዳነ ኀሜት እንዲልኢሳ ዳዕሙ ይሰመይ ስምከ በላዕሌነ ክርስቶስ ተብለህ ክርስቲያን አሰኘን እንጂ ወአኅድገነ ጽእለተ አግብርተ ዲያብሉስ አፅዕማተ ዲያብሎስ መባልን አስተወን እንጂ ሥጋህን ደምህን እንቀበላለን ይሉታል ይአተ አሚረ ያበርህ እግዚአ ብሔር በዲበ ምድር በምክረ ስብሐቲሁ ኢሳይያስ የፄዋዌን ይዞ ሳለ ይእተ አሚረ ብሎ የሚጠ ትን የሜጠትን ይዞ ሳለ የፄዋዌን ማምጣቱ ልማድ ነው ያንጊዜ እግዚአብሔር በሚጠት በጌትነቱ በመከረው ቋፀ ዘኢሳይያስ ምዕ ጋን ምክር ብርሀነ ረድ ኤቱ ን ያበራል ከመ ይዕቀብዎሙ ወያክብር ዎሙ ለእለ ተርፉ እምእስራኤል ወለእለ ተርፉ እምጽዮን እስራኤል እምጽዮን አንድ መር ነው አሥሩ ነገድ ተማርከው የቀሩ ሁለቱን ነገድ ቂሮስ ዳርዮስ አንድም ነቢያት ካ ህ ና ት አንድም ሥላሴ ይጠብቋቸው ያከብ ሯቸው ዘንድ ብርሃነ ረድኤቱን ያበራል ወተረፈ ኢየሩሳ ሌ ም ቅዱሳነ ይሰመዩ አሥሩ ነገድ ተማርከው የቀሩ ሁለቱ ነገድ ክቡራን ይባላሉ ወኩሉሎሙ እለ ተጽሕፉ ተረፈ ኢየሩሳሌም ያለውን ወኩሎሙ እለ ተጽሕፉ ብሎ ደገመው አንድም አሥሩ ነገድ ተማርከው የቀሩ እኒህ ክቡራን ይባላሉ ትች ሁሉም በልበ ሥላሴ የተቄ ጠሩ ናቸው ትች አንድም ለእለ ተርፉ እም እስራኤል ወለእለ ተርፉ እምጽዮን ወተረፈ ኢየሩሳሌም ህህህህህፎየከክበዐከ«የ ብሎ ወደ ላይ ከቶ ወቅዱሳነ ይሰመዩ እለ ተጽሕፉ ክቡራን የሚሆኑ እኒህ ሁሉም በልበ ሥላሴ የተቄጠሩ ናቸው በልበ ሥላሴ የተቄ ጠሩ እኒህ የሐይዉ በኢየሩሳሌም በኢየሩሳሌም ይኖራሉ እስመ የሐፅቦሙ እግዚአብሔር እምርስሐቶሙ ለደቂቀ ዮን ወአዋልዲሃ የጽዮንን ልጆች ወንዶችንም ሴቶችንም እግዚአብሔር ከኃ ጢአታቸው ያነጻቸዋልና ወያነጽሕ ደመ እማዕከሉሙ እስመ ደም ምሉዕ ዕደዊክሙ ብሎ ነበርና ደሙን ከመካከላቸው ያርቃል በቁሙ የሰው ደም እንዳያፈሱ ያደርጋል አንድም የድሀ ገንዘብ እንዳይ ቀሙ ያደርጋል በመንፈሰ ኩነኔ ወበመንፈሰ ፍትሕ ክፉ ክፉዎችን ፈርዶ በሚያጠ ፋበት በጎ በጎዎችን ፈርዶ በሚያድንበት ሥልጣኑ ደምን ከመካከላቸው ያርቃል ድ በሐውርት ለደብረ ጽዮን በፄዋዌ ሂዶ የነበረ የእስራኤል ሀገር በሟጠት ይመጣል ለእስ ራኤል ይሆናል ወኩሉ ዘዓውዳ ይ መ መማልን ይጹልል ደ ና በመዓልት ደመና ዙርያዋ ይከባታል ማለት ረድኤት ቤተ እስራኤልን በመዓልት ቁሪያዋን ይከባታል ወከመ ጢስ ጥቅስ ወጢስ ለዐይን እንዲል ጢስ ለዐይን እንዳይመች ያይ ት ቤተ አስራኤል ለጠላት አትመችም ጦብርሃነ እሳት ዘይነደድ ሌሊተ ሌሊት የሜነድ የአሳት ብርሃን ደስ እንዲያሰኝ ለቤተ እስራኤል የተሰጠ ረድኤት ደስ የሰኛል ቀን ዐምደ ደመና ሁኖ ሲመራቸው የዋለው ሌሏት ምደ እሳት ሁጥ ከደብተራ ኦሪት ላይ ሰፍሮ ሲያበራላቸው ያድር ነበርና ወይትከደኑ በስብሐት በብርሃነ ረድኤቱ ፈደ ቸ ን ሰ ይሳቸ ኣንድም በብርሃነ ረድኤቱ ይሠወራሉ ብርሃንማ ይገልጣል ወይመጽእ ወይከውን ኩሉ እንጂ ይሠውራልቢሉ ሠውር እንጂ ቢለው ይሠውራል አንድም በጌትነቱ ይሠወራሉ ወይከውን ላሉተ በመርቄ በቆሳ የተገኘ ጥላ ደስ እንዲያሰኝ ለእስራኤል የተሰጠ ረድኤት ደስ ያሰኛል ወክዳነ በ መ ከ አሸ አእምጠል ከዝናም ከ ካ ፊያ ያ የተነሣ የለበሱት ልብስ ደስ እንዲያሰኝ ለቤፕእስራኤል የተሰጠ ረድኤት ደስ ያሰኛል ባለጸጋ ቢሆን በርኖስ ድሀ ቢሆን ገሳ ይለብሳልና ምዕራፍ ድ አኀሊኬ ለፍቁርየ ማኅሌተ ለወዳጄ ለቤተ እስራኤል የኀዘን ዘፈን እዘፍናለሁ ዮዝን ዘፈን ኣለና ካሀን ሲሞት መቋሚ ያውንጸናጽሉን ቋዱን ቀሸመሬውን ይዘው እንዲያ ለቅሱ ወታደር ሲሞት ጋሻውን ጦሩን ጐራዴውን ይዘው እንዲያለቅሱ አንድም አትናገር ኬ ነገረ እትኔበይኬ ትንቢተ ሲል ነው ነገር ትንቢት እናገራለሁ ሁለቱም አርእስ ት ነው ለሁለቱም ያመጣል እንዘይብል ዐፀደ ወይ ን ኮነ ለፍቁር በብሔር ጥሉል እንተ ታውኅዝ ሀሊበ በሚላት በኢየሩሳሌም ለፍቁር ለእግዚአብሔር የሕጉ ማደሪያ እስራኤል ነበሩት ወውስተ ማዕዘንቱ ፀቁንኩ ሎቱ ፀቁቄነ በዙሪያው ቅ ጽ ር ቀጸርሁለት ማለት ረድኤት ሰጠሁት ወአግዘዝኩ ሎቱ ገረገር ሁለት ማለት ቅጽሩን አንድም ረድኤቱን አጸናሁለት ወተከልኩ ውስቴቱ ወይነ ኅሩየ ዘሴሬቅ በውስጡም የተመረጠ የሴሬቅን ወይን ተከልሁበት የሴሬቅ ወይን ከዓመት ሦስት ጊዜ ያፈራልእስራኤልም ከዓመት ሦስት ጊዜ ለበዓል ይወጣሉና ጥቅስ ለያስተርኢ ተባዕትከ ሠለስተ ጊዜያተ ለለዓመት ባለው ዘዳ ግ አንድም አንዱ ዘለሳ ነጭ ጥቁር ቀይ ያፈራልና አንድም አንዱ ፍሬ ቀይ ጥቁር ነጭ ይሆናል «ዩከፀዚበከ« ኣለያህህባላለ ችና ው ዘኢሳይያስ ምዕ ሙ እንደዚህም ሁሉ ከቤተ እስራ ኤል ክህነት መንግሥችት ትንቢት አይታጣምና ወሐነፅኩ ማኅፈደ ማዕከሉ በመካከሉ ለጠባቆች ግንብ ሠራሁ ወአክረይኩ ሉቱ ምክያደ ጐድጓድ አስቄፈር ሁለት በሀገራቸው ልማድ ተናግ ሮታል በሀገራቸው ገድጓድ ቁቄቁፍረው እንደ ፍንጃል ያለ ጭቃ አለ ውስጡን በዚያ ይለብጡታል የተበሳሳ ብረት አምጥተው ይገጥሙታል ፍሬ ውን እየለቀሙ በዚያ ሳይ ይደፉታል ጉበዝ ቀለል ያለ ልብስ ለብሶ ያሸዋል እየወረደ ከታች ይከማቻል ከራሚ የወይን ጠጅ የሚሆን ይህ ነው አንድም ማኅፈደ ደብተራ ኦሪትን ቤተ መቅደስን ሠራ ሁለት ምክ ያደ ምሥዋዐ ብርትን ሠራሁለት አንድም ማኅፈደ ልዕልና መንግሥትን ሰጠሁት ምክ ያደ ስፍሐ አእምሮን አሳደርኩበት ወእምዝ ጸናሕክዎ ይፍረይ አስካለ ከዚህ በኋላ ፍሬን ያፈራል ብዬ ጠበቅሁት ወፈረየ አሥዋከ እሾሽን አፈራ አንድም እስራኤልን ምግባር ትሩፋት ይሠራል ብዬ ደጅ ጠናሁት ወፈረየ አሥዋከ ኃጢአት ሠራ ጣዖት አመለከ ወይእዜኒ ሰብአ ይሁዳ ወአለኒ ትነብሩ ኢየሩሳሌም አሁንም በይሁዳና በኢየሩ ሳሌም የምትኖሩ ፍትሑ ማፅዕከሌየ ወማዕከለ ዐፀደ ወይንየ በእኔና በእስራኤል መካከል ፍረዱ በጎ በጎዎችን እንዲህ ይሳቸዋል ፀ ምንተእን ከ ዓዲ እግበር ለወይንየ ዘኢገበርኩ ሎቱ ለወገኔ ለእስራኤል ምን ያላደረ ግሁለት አለና ምን ላድርግ ለት አንድም ምን ያላደረግ ሁበት አለና ምን ላድርግበት ናሁ ጸናሕክዎ ለወይንየ ይፍረይ አስካለ ወፈረየ አኣሥዋከ እነሆ ፍሬ ያፈራ ዘንድ ጠበቅ ሁት እሾኸ አፈራ አንድምም ግ ባ ር ትሩፋት ይሠራል ብዬ ደጅ ጠናሁት ኃጢአትሠራ ጣዖት አመለከ ወይእዜኒ እነግረክሙ ዘእሬስዮ ለወይንየ እትናገርኬ ነገረ ላለው ጨርሶ እትኔበይኬ ት ን ቢተ ላለው አመጣ አሁንም እናንተስ አልነ ገራችሁኝምና ወይኔን የማደር ገውን እነግራችኋለሁ አለ እስራኤልን የማደርገውን እነግራችኋለሁ እነስት ፀቁኖ ቅጽሩን አፈርሰዋለሁ ማለት ረድኤቱን አርቃለሁ ወይትሐበለይዎ ነኪራን ያልተከሉት ፍሬ ው ን ይለቅ ሙታል ማለት አሕዛብ ገንዘቡን ይበዛበዙታል ወአአትት ጥቅሞ ረድኤቱን አርቃለሁ ወይከውን ምክያደ የአሕዛብ መገሳገሻ ይሆናል ወአኀድኅ ወይኑን እጥለዋለሁ ክረምት ግዘፍ እንዲነሣ ብለው ከምድር ጥለውት ይከርማሉ ኋላ በበጋ ያነታልና እስራኤልን በመከራ እጥለዋለሁ ወኢይገምዶ የወራ የወራውን አልቄርጥ ለትም ማለት ክፉ ክፉዎችን ለይቼ አላጠፋለትም ሣ ዘኢሳይያስ ምዕ ወኢይከርዮ አልቆፍረውም ቀጭር የሚ ባል እ ን ደ እንቅርት ያለ አለ ያንን ቆፍረው አውጥ ተው አዲስ አፈር ሲያስ ታቅፉት ያፈራል እንደዚህም ሁሉ አጅማኮንታን አላጠ ፋለትም ወይበቀል ሣዕር ወሦክ ውስቴቱ እሾህ ሣር ይበቅልበታል ማለት ፍትወታት እኩያት ኃጣውእ ይሰለጥኑበታል ወይሣማስን እንከ ፈጽሞ ይጠፋል ወአኤዝዝ እንከ ደ መ ና ከመ ኢያዝንም ዝናመ ላዕሌሁ ደመና እንግዲህ ወዲህ ዝናም እንዳያዘንም አዝዘዋለሁ ማለት ዝናም ለዘር ጠል ለመከር እንዳይሰጥ አደርገዋለሁ አንድም ኢይ ኤ ዝዝ ከመ ያዝንም ይላል ዝናም ለዘር ጠል ለመከር ይሰጥ ዘንድ አላዝዘውም አንድም ነቢያት ካህናትን እንዳያስተምሩ አደር ጋቸዋለሁ አ ን ድም ያስተ ምሩ ዘንድ አላዝዛቸውም ህህህህህ«ፎቲከክበዐፒከ«የ ዐፀደ ወይኑሰ ለእግዚአብሔር ቤተ እስራኤል ው እ ቱ ወሰብአ ይሁዳ ውእቱ ሐ ዲ ስ ተክል ዘአፍቀሮሙ ዐፀደ ወይን ኮነ ለፍቁር በብሔር ጥሉል ብሎ ነበርና ዐፀደ ወይኑም የተባሉ የወደዳቸው አዲስ ተክል የሚሆኑ አሥሩ ነገድ ሁለቱ ነገድ እስራኤል ናቸው አንድም ከመ ተክል ሐዲስ ዘአፍቀሮሙ ይላል እንደ አዲስ ተ ክ ል የወደዳቸው አሥሩ ነገድ ሁለቱ ነገድ ናቸው ሐዲሰ ተክለ ዘአፍቀሩ አዲስ ተክል ጣዖትን የወደዱ ወጸናሕክዎሙ ይ ግ በ ሩ ድቀ ወገብሩ ዓመፃ ጸናሕክዎ ለወይንየ ያለውን ይተረጐማል እስራኤልን ምግባር ትሩፋት ይሠራሉ ብዬ ጠበቅኋቸው ኃጢአት ሠሩ ጣዖት አመለኩ ወአኮ ርትዐ ዘእንበለ ገዓር የቀና ፍርድን የፈረዱ አይደ ሉም ድሀው ን ከማስጮህ በቀር አንድም የቀና ሕግን የያዙ አይደሉም ከ ቤ ተ ጣዖት ገብተው ስምዓነ በዓል ስምዓነ በዓል ከማለት በቀር ዘኢ አሌሉሙ ለአለ ያሰተእኅዙ ቤተ ምስለ ቤት ቤትን ከ ቤ ት አያይዘው ለሚሠሩ ሰ ዎ ች ወዮላቸው ባለጸጋው ሂዶ ከድሀው አጠ ገብ ቤት ይሠራል ድሀው ምግብ ለመሻት ሂዶ ሳለ ፈረሱ በቅሎውገረዱ ሎሌው ቤቱን አጥሩን ያፈርሱበታል ምነው ቤቴን አጥሬን አፈረሳችሁብኝ ይላቸዋልምን እንበልህ ገንዘብ ትለን እንደሆነ ወርቁን እንስጥህ ቦታም ትለን እንደ ሆነ ከዚህ የበለጠ እናንጥፍልህ ይሉታል እንዲህ ማለታቸው ሊቀሙት ነው ወእለ ያስተቃርቡ ገራህተ ምስለ ገራህት ከመ ይቅሥጡ ዘኮነ እምገራህተ ቢጾሙ እርሻን ከ እ ር ሻ አቃርበው ለሚያርሱ ወዮላቸው ከባልን ጀራቸው እርሻ የሆነውን ያህል ኣንድ ትልም ሁለት ትልም ይሰርቁ ዘንድ ይህስ ቅሚያ ይባላል እ ን ጂ ስርቆትም አይባል ብሎ አንድ ምላሽ ሁለት ምላሽ ይሰርቁ ዘንድ አንድም ዘኢኮነ ይሳል ገንዘ ባቸው ያይደለውን ከባልንጀ ራቸው እርሻ አንድ ድግር ሁለት ድግር ይሰርቁ ዘንድ ሳይያስ ምዕ ሁለቱም አርእስት ነው ለሁለቱም ያመጣል ወይፈቅዱ ያግምሦርዋ ሰምድር ባሕቲቶሙ ምድርን ብቻቸውን አካተው ይወርሷት ዘ ን ድ ለሟወዱ በዎች ወዮላቸው ሀ እስመ ተሰምዐ ዝንቱ ነገር ውስተ ፅዝነ እግዚአብሔር ፀባዖት ይህ ነገርከ አሸናፊ ከእግዚ አብሔር ዘንድ ደርሶአልና ወአመኒ አብዛኀክሙ አብያተ ይከውኑ መዝበረ ቤተ ምስለ ቤት ሳለው አመጣ ቤቶችንም አብዝታችሁ ብት ሠሩ ምዝቡራተ ሲል ነው የተፈቱ ይሆናሉ ወእንዘ ዐበይት ወሠናያን አሙንቱ ኣልቦ ዘይነብር ውስቴቶሙ ያማሩ የተነጠፉ የተጋረዱ የተንዬልዷጠፄጡ ሲሆኑ የሚኖ ርባቸው የለም ወኢ ያሠልጡ አሠርቱ ዕምደ አባዕር ገራህተ ምስለ ገራህት ሳለው አመጣ አሥር ጥማድ በሬዎች ግዳጅ አይፈጽሙም ወኢይገብሩ አሐደ ፃሕበ አንድ ፊቀን ወይን አያስ ገኙም ዘኢሳይያስ ምዕ ሙር ቸ ምዕ ዘዘርዐፀ ሰድሰ ያአቱ ሥልሰ ሰድስት ማድጋ ሃዘራ ሦስት ማድጋ ያገባል ንግድ ነው አንድም ዘዘርዐ ሆሜረ ያአቱ ኢፈ ይላል ሃያ ማድጋ የዘራ አሥር ማድጋ ያገባል አሌሎሙ ለእለ ይገይራ በጽባሕ ቤተ መያሲ ሲጠባ ገሥግሠው ከመሸተኛ ቤት ለሚሄዱ ወዮላቸው ወሠይውዕሉ ውስተ ስ ታ ይ ወያነ ድዶሙ ወይን ሲጠጡ ለሚውሉ ወይን ለሟያ ነድዳቸው ወዮላቸው አንድም ወያነድዶሙ ወይን ወይንየ ገደለውን ወይን ያድነዋል ብለው አብዝተው ለሚጠጡ ሰዎች ወዮላቸው ኣንድም ወይን ማጣቱ ለሚያ ናድዳቸው ወዮላቸው ወሠይሰትይዎ ለወይን እንዘ ዮኀልዩ በመሰንቆ ሠወበከበሮ ሀሠበዕ እንዚራ ይበትይዎ ለወይን መሰንቆቐውን ከበሮውን በገና ውን እየመቱ እየዘፈኑ ወይኑን ለሚጠጡት ወዮላቸው ልንድም መሰንቆ እየመቱ ከበሮ እየአፉ በገና እየደረደሩ ኣለባለለወየከክዐፒቲከ«ዐየ ቀልል ወይኑን ፈልጠጡት ሰዎች ሠዮላቸው ወኢይኔጽሩ ግብረ እግዚአብሔር እግዚአብሔር የፈጠረውን ሥነ ፍጥረት ለማይመለከቱ ወዮላ ቸው ሲጠጡ ውለው ፀሐይ ገ ጨረቃ ወጣ እንተወው ሰማይሉ ሲጠጡ አድረው ፀሐይ ወጣ ጨረቃ ገባ እንተወው ሰማይሉ ወዮላቸው ወኢይሬእዩ ተግባረ እደዊሁ አሠርቱ ቃላትን ለማይመሠ ለከቱ ወዮላቸው አንድም ሃብረ እግዚአብሔር ኢታም ልክን ተግባረ እደዊሁ ዘጠ ኙን ሕግጋት ለሣይመለከቱ ሰዎች ወዮላቸው ወበእንተ ዝንቱ ተፄወው ሕዝብየ ስለዚህ ነገር ወገኖቼ ተማረኩ አኦሰመ ኢያአ መር ዎዎ ለእግዚአ ብሔር እግዚአብሔርን በሕግ በአምል ኮት አላወቁትምና ወሠበዝኃ አብድንቲሆሙ በረኃብ ሠበዕሥዐ ሣይ በረኃብ በሪምዕ የሞተው ሬሳቸው በዛ ድ ወአርኀበ ሞት ነፍለ ሞት ሆ ዱ ን አሰፋ ማለት ቢገድል ቢገድል በቃኝ አላለም ወአብቀወ አፉሁ ሲኦል መቃብርም አፉን ከፈተ ማለት ቢቀበል ቢቀበል በቃኝ አላለም አንድም ወአርኀበ ሞት ነፍሶ ስልምናሶር እስራኤልን ቢማርክ ቢ ማር ክ በቃኝ አላለም ፋርስ ባቢሎንም እስራኤል ን ብትቀበል ብትቀበል በቃኝ አሳለችም አንድም ዲያብሎስ አምስት ሺህ ከአምስት መቶ ዘመን ቢያስት ቢያስት በቃኝ አላለም ሲኦልም ነፍሳትን ብትቀበል ብትቀበል በቃኝ አላለችም ከመ ኢያትርፍ ስልምናሶር ምንም ምን እንዳያ ስቀር አንድም ዲያብሎስ ምንም ምን እንዳያስቀር ወይወርዱ ውስቴቱ ክቡራን ነገሥታቱ ወዐበይት መኳንንቱ ወአብዕልት ባለጸጎች ወኃጥአን ድሆች ጥቅስ አነ ወወልድየ ሰሎሞን ንከውን ኃጥአነ እንዲል ፅ ነገ ቋጳ እነዚህ ሁሉ ተማርከው ይወ ዳሌ ይወር አንድም አብፅልት ኃጥአን ይላል ባለጸጎች ኃጥአን ተማር ከው ይወርዳሉ አንድም ወይወርዱ ውስቴቱ ክቡራን ብለህ መልስ ጻድቃን ወዐበይት ነገሥታት መኳን ንት ወአብዕልት ባለ ጸጎች ወኃጥአን ድሆች ወደሲኦል ይወርዳሉ ጥቅስ ኢይምሕሮ ለባዕሳይ እንበይነ ብዕሉ ወለነ ዳይኒ እንበይነ ንዴቱ እንዲል ቅዳ አትና አንድም አብዕልት ኃጥአን ባለጸጎች ኃ ጥ አ ን ወደሲኦል ይወርዳሉ ወየኀሥር ሰብእ ወየሐረትም ዕጓለ አመሕያው ፍረ ሰው ሁሉ ይዋረዳል ይጐሰ ጐላል ወየኀሥራ አዕይንተ ዕቡያን የትዕቢተኞች ዓይ ን በሞት ይፈስሳል ወይትሌዐፀል እግዚአብሔር ፀባዖት በጽድቅ ወበርትዕ አሸናፊ እግዚአብሔር በውነት ነገር በቀና ነገር ልዕልናውን ይገልጣል ወይሴባሕ አምላክ ቅዱስ በጽድቅ ፅኑዕ ክቡር የሚሆን ፈጣሪ በእውነት ይመሰገናል ወይትረዐዩ ከመ አሥዋር እለ ተማህረኩ የተማረኩ እስራኤል እንደገች ወይፈን ይሰማራሉ አንድም እንደተማረኩ ገቾች ይሰማራሉ አንድም እንደገች የተማረኩ እስራኤል በፋርስ በባቢሎን ይሰማራሉ ወይትረዐዩ ከመ አባግዕ ሐቅለ እሄቨቨ ሸየግኀ ሣሠ ሲሳያተ እለ ተረስዑ በበጎ ዘመን የተዘነጉ ጂዋት እንጂሞን ሲሹ እንደ በግ በምድረ በዳ ይሰማራሉ አንድም ከቂሮስ ከዳርዮስ ግብር የተዘነጉ አንድም ከልበ ሥላሴ የተዘነጉ እስራኤል እንደ በግ በምድረ በዳ ይሰማራሉ በሥላሴ ዘንድ ዝንጋዔ ኑሮ አይደለም ሥራቸው የሚያ ዘነጋቸው ስለሆነ እንዲህ አለ አሌ ሎሙ ለእለ ይስሕብዋ ለኃጢአቶሙ ከመ ሐብል ነዋህ ኃጢአታቸውን እንደ ረዥም ገመድ ስበው ጐትተው ለሚያ መጧት ማለት በኃጢአታቸው ኣህሂህህወሂከዐክበዐቨቲከ« ዘኢሳይያስ ምዕ ስልምናሶርን ናቡከደነፆርን ስበው ጐትተው ለሚያመጧ ቸው ሰዎች ወዮላቸው አንድም ገመድ በገመድ ላይ ሲቀጥሉት እንዲረዝም ኃጢ አታቸውን አብዝተው ለሚሠሩ ሰዎች ወዮላቸው አንድም ረጅም ገመድ ከሩቅ እንዲያመጣ የኃጢአታቸውን ፍዳ ከሰማይ ከፋርስ ለሚያመ ጧት ወዮላቸው ወየዐሥርዋ ከመ አርዑተ ብዕራይ ለዐመፃሆሙ ቀንበር በበሬ አንገት ላይ እንዲ ስማማ ኃጢአታቸውን አስማም ተው ለሜሠሩ ወዮላቸው አንድም ቀንበር ሁለቱን አንድ እንዲያደርግ በደላቸውን ከሰው ነታቸው ጋራ አንድ ለሚያ ደርጉ ወዮላቸው እለ ይብሉ ፍጡነ ይግበር ወንርአይ ፄዔዋዌ አለ ቢሉአቸው አንደ ፈርም መሰሏቸው ዔዋዌን ፈጥኖ ያድርግ ወንርአይ ተደ ርጎ እንይ ለሚሉ ወዮላቸው ወትምጻእ ምክረ ቅዱሰ እስራኤል ጽንዐ እስራኤል ክብረ እስራ ኤል የመከራት ፄዋዌ ትምጣ ዙሙ ሙ ጻጫመ« መችጫጫዴጫጨኢሙኢኤኢ። ብላ ገረዷን ከባሕር ጣዷው ብላ አስይዛ ሰደደቻት ያችም የናቡከደነፆር እናት ባሌ ከሌለበት ወልጄ ብገኝ ሲመለስ ይገድለኝ የለም ብላ ገረዷን ከባሕር ጣዬው ብላ አስይዛ ሰደደቻት ሁለቱም በጎዳና ተገናኙ ወዴት ትሃጃለሽ አለቻት እመቤቴ ወፍ ወልደው ይህንን ከባሕር ጣይው ብለውኝ ልጥል እሄዳለሁ አለቻት አንቸስ አለቻ ት እመቤቴ ባላቸው ከሌለበት ልጅ ወልደው ይህን ከባሕር ጣዷው ብለውኝ ልጥል እሄዳለሁ ኣዛባላህወቶከ አለቻትእንግዲ ያ ስ ወፉን ጥለን ልጁን ይዘን እንሂድ አለቻት እሺ ብላ ወፉን ጥለው ልጁን ይዘው ተመል ሰዋል ሂዳ ለንጉሥ ልጅ ሰጠ ቻት ተውላጠ ዖፍ የዖፍ ልዋጭ የሚያሰኘው ይህ ነው የንጉሥ ልጅ እየተባለ አደገ ንጉሠ ዘመቻ በሄደበት ሞተ እሱ ተተክቶ ነግሟል ኃይለ ደማስቆ ምኅርካ ሰማርያ ማለቱ ግን ናቡከደነያዖር ያልወጋው አገር የለምና አንድም ወሖርኩ ብለህ መልስ መጸእያትን ወደምታውቅ ወደ እመቤታችን በትንቢት ሄድሁ ነቢዬዩት አላት ናሁ እምይእዜሰ ያስተበፅዑጊ ኩሉ ትውልድ ብላ ተናግራ ለችናሉቃ ወፀንሠት ወወለደት ወልደ ከሦስቱ አካል አንዱን አካል ወልድን ፀንሳ ወለደች ወይቤለኒ እግዚአ ብሔር ስምዮ ስሞ ፍጡነ ማኅርክ ወርውፀ ፄውው ማኅርክ አሕዛብን ፄውው ሕዝቡን በት ምህርት ማርክ ብለህ ስም አውጣለት በለው አለኝ እስመ ዘእንበለ ያእምር ሕፃን ሰምየ አቡሁ ወእሙ ሕፃን ወልደ እግዚአብሔር አበ እመ ማለትን ኋክነዐየቲከ« ዘኢሳይያስ ምዕ ቿ ሳያውቅ ይነሥዕ ኀይለ ደማስቆ የደማስቆን ብዕል እጅ ያደር ጋል ወምኅርካ ሰማርያ በቅድመ ንጉሠ ፋርስ ዘሀሎ ያለበት ነው በፋርስ ንጉሥ ፊት ያለ የሰማርያን ምርኮ ይቀበላልና ሕዝቡን አሕዛቡን በትምህርት ማርክ ብለህ ስም አውጣለት አለኝ ብዕለ ደማስቆ ምኅርካ ሰማርያ ያለው እንደ ምን ነው ቢሉ አዳም ሔዋንን ባስደነገጣት ጊዜ ሥላሴ ማጫ ችነን አምጣ አሉት እናንተ የማታውቁት ምን ገንዘብ አለኝ አላቸው መላእክትን ሦስት መቶ ወቄት ወርቅ ዕጣኑን ከርቤውን ወስዳችሁ ስጡት አሏቸው ወስደው ሰጡት አዳምም ማጫችሁን ተቀበሉኝ አላቸው ከአንተ ዘንድ ይቆይ ልን አሉት ኋላ እሱ ሲሞት ለሴት ሰጠው ሴት ሲሞት ለሄኖስ ሰጠውከሄኖስ ሲወርድ ሲዋረድ ከኖኅ ደረሰ ኖኅም ማየ አይኅ በደረሰ ጊዜ ወደ መርከብ ይዞት ገብቷል ኖኅ በመርከብ ዓመት ተቀምጦ ሲወጣ ይዞት ወጥቷል ኋላም ሲሞት ለልጁ ለሴም ሰጥቶታል መልአኩከነገደ ካም የተወለደ መልከ ጹዴቅ የሚባል አለ ከእናት ከአባቱ አሰናብተህ ድውይ የምንፈውስበት ቁጸጽለ ዘኢሳይያስ ምዕ ቿ ድ በለስ እናምጣ ብለህ ይዘኸው ሂድ አለው ሂዶ እናት አባቱ ን ስጡኝ አላቸው ለምንህ ነው ቢሉት ለድውያን የምንቀባው ፍሬ በለስን ልናመጣ ነው አላቸው ቁጽለ በለ ስ ን ም ብትል ይሆናል መልአከ ገጽ እየመ ራቸው ሂደው ቀራንዮ ሲደርሱ ዐፅመ አዳምን መሬት ተከፍቶ ዋጠው ወርቁን ከዚያ ቀብሮ ሥር ዓ ት ይሠራበታል ኩን ጸዋሚ ተኃራሚ ዝጉሃዊ ባሕታዊ ሁን በወይን በስንዴ አስታኩ ት ራስህን አትላጭ ጥፍርህን አትቂቄረጥ ብሉታል አብርሃም ለአምስቱ ነገሥተ ሰዶም ረድቶ አራቱን ነገሥተ ኮሎዶጎሞር ድል ነሥቶ ሲመለስ ኃይል ቧቢሰ ማው በዘመኑም የተደረገ ተአምራት ትዝ ቢለው በመዋዕልየኑኙ ትፌኑ ወልደከ ወሟመ ታርእየኒ ኪያሃ ፅለተ አለ አኮ ኪያሃ ዘአርእየከ አላ አ ምሳሊሃ ዕድዎ ለዮርዳኖስ ወትረክቦ ለመል ከ ጴዴቅ አለው ዮርዳኖስን ተሻግሮ ሄደ መልከ ጹዴቅ ም ኅብስተ ኣኩቴት ጁጹዋፀዐ በረከት ይዞ ተቀብሎታል ምሳሌ ነው ኣብርሃም የጥሙቃን ዮርዳፕስ የጥምተት መልከጴጹዴቅ የቀሳ ውስት ኅብስተ አኩቴት ጽዋዐ በረከት የሥጋውየደሙ ምሳሌ ወርቁን መልከ ጴጹዴቅ ለአብርሃም ሰጥቶታል አብር ሃም ሲሞት ለይስሐቅ ይስሐቅ ለያዕቆብ ያ ዕ ቆ ብ ሲሞት ለይሁዳ ሰጥቶታል ከዚያ ሲወርድ ሲዋረድ ከዳዊት ደረሰዳዊት ሲሞት ለሰሎሞን ሰጠው ሰሎሞንም ቤተ መቅደስን ሲሠራ ልሥራበት አላለም ጥበበ አግዚአብሔር ጠብቆታል ኋላም ሲሞት ለሮብአም ሰጠው በሮብ አም ጊዜ መንግ ሥት ተከፈለ በአሥሩ ነገድ ኢዮርብአም በሁለቱ ነገድ ሮብአም ተናገሥ የአሥሩ ነገድ መንግሥት ሲያያዝ ከዮአስ የሁለቱ ነገድ መንግሥት ሲያያዝ ከአሜ ስያስ ደረሰ በአሥሩ ነገድ ዮአስ በሁለቱ ነገድ አሜስያስ አሜስያስ ኤዶም ያስን ወግቶ ሲመለስ ኃይል ቢሰማው ነዓ ንትረአይ ገጸ በገጽ ብሎ ወደዮአስ ላከበት አቃኒ ለአከ ኀበ ዕፀወ ቄድሮስ ተናገጮሥራ እንዘይብል ሀቦ ወለተከ ለወልድየ ወመጽኡ አራዊተ ገዳም ወቀተልዎ ለአቃኒ ኛ ነገ ቿ አንተ እንደ ቅርስባ እንደ ኩሸቭሸላ ኣንደ ችፍርግ እኔ እንደ ዋንዛ ህህህህህህ«ፎቪከፁ ሮ እንደ ዝግባ አንተእንደ አይጥ እኔ እንደ ዘንዶ እንደ ዝሆን አይደለሁምን አይጥ ከዘንዶ ከዝሆን ይጋባልን አለው ሂዶ ተዋጋ ድል አደረገው በአን ቀጸ ኤፍሬም አራት መቶ ክንድ አስጐጉተተው ከነገደ ኤፍሬም የተወለደ እንዲህ አደረገ ይበሉኝ ብሎ ዮአስም ወርቁን ከዚያ አግኝቶ ወስዶ ታል ምኅርካ ሰማርያ ያሰኘው ይህ ነው የአሥሩ ነገድ መንግሥት ሲያያዝ ከፋቁሔ የሁለቱ ነገድ መንግሥት ሲያያዝ ከአካዝ ደረሰ በአሥሩ ነገድ ፋቁሔ በሁለቱ ነገድ አካዝ ተናገሠ የአሥሩ ነገድ ንጉሥ ፋቁሔ ሁለቱን ነገድ መግዛት ቢያምረው ከረዓሶን ዘንድ ላከ አንተ እሊህን ሁለቱን ነገድ አስገዛኝ እኔ ላንተ ልገዛ ብሎ ወርቁን እጅ መንሻ አድርጎ ሰዶለታል አካዝም ይህን ሰምቶ ከቴልጌል ዘንድ ላከ ነዓ ርድአኒ እምእዴሁ ለንጉሠ ሶርያ ወእምእዴሁ ለንጉሠ ሰማርያ ገብርከኒ ወወልድከሂነ ነገ ልሀ የግድ ባርያህ የውድ ልጅህ ነኝ ብሎ ላከበት ወይቤሎ ኦሆ እሺ በጀ ብሎ ዘመተ ደማስቆ ሲደርስ የሣን አገር ናት ብሎ ጠየቀ የወዳጅህ በዐከየ ዘኢሳይያስ ምዕ ቿ የአካዝ የጠላ ቱ የፋቁሔ የወዳጁ የረዓሶን አገር ናት አሉት መርዳት የት ይጀመ ራላ ብሎ ደማስቆን ያጠፋ ጀመር የሰው አገር እናጠ ፋለን ስትሉ አገራችሁ ጠፋ አሏቸው ተመልሰው ሲዋጉ ረዓሶን ሞተ ቴልጌል ወርቁን ከዚያ አግኝቶ ወስዶታል ብዕለ ደማስቆ ያሰኘው ይህ ነው ኋላ ጌታ በተወለደ ጊዜ ሰብአ ሰገል አምጥተው ገብረውለ ታል በቅድመ ንጉሠ ፋርስ ያለው ደረሰ እንዲህ እንዲህ የሚያደርግ አምላክ ነውና ስምዮ ስሞ ላለው እስመ ዘእንበለ ያእምር ሕፃን ሰምየ አቡሁ ወእሙ ሕፃን ወልደ እግዚአብሔር አበ እመ ማለትን ሳያውቅ የደማስቆን የሰማ ርያን ሰዎ ች ይቀበላልና በነፍስ ይሣርካልና ሕዝቡን አሕዛቡን በትምህርት ገንዘብ አድርግ ብለህ ስም አውጣለት አለኝ አንድም ስምዮ ስሞ ፍጡነ ማኅርክ ሕዝቡን ወርውፀ ፄውው አሕዛብን ማርክ በለው አለኝ ሕፃን ወልደ እግዚአ ብሔር አበ እመ ማለትን ሳያውቅ ነፍሳትን እጅ ያደር ጋል ዘሀሎ በቅድመ ንጉሠ ፋርስ በዲያብሎስ ፊት ያሉ ዘኢሳይያስ ምዕ ድዛፀ ትን ጥቅስ ወመልአከ ንጉሠ ፋርስ ይቀውም ቅድማየ ወፅ ዕለተ እንዲል ዳን ጊጋር ሶርያዊን እንዳዳነው እመቤታችን በተሰደደች ጊዜ ከጊጋር ሶርያዊ ቤት አደረች ሄሮድስ ለምን አሳደርህ ብሎ አስገደለው ወዲ ያው ጌታ በነፍስ አድኖታል ብዕለ ደማስቆምኅርካ ሰማርያ ማለቱ ግን ሄሮድስ እመቤታችን ያደረ ችበትን ሁሉ አጥፍቷልና ወይቤለህኒ እግዚአብሔር ዓዲ ምቱረ ምክረ ተማከሩ እሉ ሕዝብ በማየ ሰሊሆም ዘየሐውር ጽሚተ ቀስ ቀስ ብሎ በሚሄድ በመስኖ ውሀ አምሳል ቀስ ቀስ ብለው ፋቁሔና ረዓሶን ዳግመኛ ያለቀ የተቄረጠ ምክር ተሣከሩ ኣለኝ እግዚአብሔር አንድም ያ እንዳይጎዳ የሣይጎዳ ምክር ተማከሩ አለን ወይትናገሩ በለፕሳስ ጦይፈትዳ ይርከብዎ ለረዓሶን ወልደ ኦራም ይንግሥ ሉሙ የአራምን ልጅረዓሶንን በቆይታ በመንግሥት ሊያገኙት ወደው ቀጳ ቀስ እያሉ ይማከራሉ አንድም በቆይታ ሊገናኙት ይወዳሉ በእንተ ዝንቱ ያመጽእ እግዚ አብሔር ላፅሌሆሙ ማየ ፈለግ ኀያለ ረዓሶንን እናንግሥ ስለአሉ እግዚአብሔር ቴልጌልን ያመ ጣባቸዋል ወብዙኀ ንጉሠ ፋርስ ዘውእቱ ንጉሠ ፋርስ ሲል ነው ይኸውም የፋርስ ንጉሥ ቴልጌል ነው ወየዐርግ ውስተ ቁቂላቲሆሙ ወደ ቄላ ወርዶ ወደ ደጋ ይወጣል አንድም እንዳለበት ይሆናል የቄላ ደጋ አለና ወያንሶሱ ውስተ አረፋቲሆሙ በቅጽሩ ይመላለሳል ቿ ኩሉ ዘይበጽሕ እስከ ክሣድ ማየ ፈለግ ብሎት ነበርና ውሀው እስከ አንገት የሚደርስ ነው ማለት ጦሩ አንገት ከደረት የሚለይ ነው ወያጠፍእ አምይሁዳ ብእሴ ተባዐ ጌታ አርበኛ ረዓሶንን አርበኛ ሰናክሬምን ከይሁዳ ያጠፋል አንድም ሰናክሬም ከይሁዳ አርበኛውን ያጠፋል ማለት የሚዋጋኝ የለም ይላሳል ሀ ያ ም ት ሇህሇሆሇፕፕ እተን ሙ ተተፋሩድሔፕ ፌክ ድ ዘኢሳይያስ ምዕ አንድም ሕዝቅያስ አርበኛ ያጠ ፋል ማለት እንዋጋለን አትበሉ እግዚአብሔር ያድነናል በሉ ይላል አንድም ሕ ዝ ቅ ያ ስ በጸሎቱ አርበኛ ሰና ክሬም ርን ከይሁዳ ያጠፋዋል አንድም ጌታ አርበኛ ዲያብ ሎስን ከምእመናን ያጠፋዋል ወያኀልቆሙ ለኀያላን ኀያላንን ያጠፋቸዋል ወይመልዕ ተዓይኒሁ ውስተ ምድር ስፉሕ ወበሐውርት ሰናክሬም ሠራዊቱን በኢየሩ ሳሌም በሀገሩ ሁሉ ይመላል እስመ እግዚአብሔር ምስሌነ እግዚአብሔር በረድኤት ከእኛ ጋራ አለና ሰናክሬምን ያጠፋል አአምሩ አሕዛብ ወተመውዑ አሕዛብ ድል እንነሣለን በሉ ድል እንድትነሥ እወቁ ወስምዑ እስከ አጽናፈ ምድር በአራቱ ማዕዘን ያላችሁ አሕዛብ ስሙ ኀያላን ተመውዑ ድል አንነሣም ትሉ እንደሆነ ከእናንተ አስቀድመው የነበሩ ኀያላንስ እንኳ ድል ተነሥ ህህህህህ«ፎቲከክበዐቲከ« አንድም በጽንፈ ምድር ያሉ አሕዛብ እለ ሰናክሬም ድል እንደተነሥ ዕወቁ ወእመሂ ካዕበ ጸናዕክሙ ወካዕበ ትትመውዑ ዳግመኛ ድል አንነሣም በማለት ብትጸኑ ዳግመኛ ድል ትነሣ ላችሁ ወእመሂ መከርክሙ ምክረ ይመይጥ እግዚአብሔር ምክረክሙ አገራቸውን ተኩሰን ሰዎችን ማርከን ገንዘባቸውን ዘርፈን እንሄዳለን ብላችሁ ብትመክሩ እግዚአብሔር ምክራችሁን ይለ ውጠዋል ወነገርጌእ ዘተናገርክሙ ኢይከው ነክሙ ሰዎችን ማርከን ገንዘባቸውን ዘርፈን አገራቸውን ተኩሰን እንሄዳለን ብላችሁ የተናገራ ችሁት ነገር አይረባችሁም አይጠቅማችሁም እስመ እግዚአብሔር ምስሌነ እግዚአብሔር በረድኤት ከእኛ ጋራ አለና አንድም እስመ እግዚአብሔር ምስሌነ ብለህ መልስ እግዚ አብሔር ከእኛ ሥጋ ጋራ አንድ አካል አንድ ባሕርይ ሁኗልና ዲያብሎስን ያጠፋል አንድም እግዚአብሔር ከእኛ ሥጋ ጋራ ተዋህዷልና አእምሩ አሕዛብ ወተመውዑ መናፍቃን እንረታለን በሉ እንድትረቱ ዕወቁ ወስምዑ በአራቱ ማፅዝን ያላችሁ መናፍቃን ስሙ ኀያላን ተመውዑ አንረ ታም ትሉ እንደሆነ ከእናንተ አስቀድመው የነበሩ ኀያላነ አእምሮ ነን የሚሉ እነአርዮስ እነንስጥሮስስ እንኳ ተረቱ ወእመሂ ካዕበ ጸናዕክሙ ዳግመኛ ሁለት አካል ሁለት ባሕርይ በ ማለ ት ብትጸኑ ገመኛ ትረታላችሁ ወእመሂ መከርክሙ ምክረ ሁለት አካል ሁለት ባሕርይ እንላለን ብላችሁ ብትመክሩ እግዚአብሔር ምክራችሁን ይለውጥባችኋል ወነገርኗኒ ዘተናገርክመሙ ሁለት አካል ሁለት ባሕርይ ብላችሁ የተናገራችሁትም ቢኖር አይረባችሁም አይጠ ቅማችሁም እስመ እግዚአብሔር ምሦሰሌነ እግዚአብሔር ከእኛ ሥጋ ጋራ ተዋህዷልና ፅ ከመዝ ይቤ እግዚአብሔር ፀባዖት አሸናፊ እግዚአብሔር እንዲህ አለ እንዘ ይጌሥጸኒ በእዴሁ ጽንዕት ጽንዕት በ ሆ ነ ች ሥልጣኑ ሲገሥጸኝ ወይዛለፈኒ በቃለ አፉሁ ከቃሉ በወጣ ነገር ሲዘልፈኝ እንዘ ይብል ኢትሑር በፍኖተ እሉ ሕዝብ በእስራኤል ሥራ ጸ ን ተ ህ አትኑር ብሎ ወኢትበል ዕፁበ ኩሉ ዘይቤሉ እሉ ሕዝብ እስራኤል የተናገሩትን ዕፁብ ዕፁብ አትበል ኢትፍርሁ ትግርምቶሙ ወኢት ደንግፁ የአሕዛብን መገረማቸውን አት ፍሩ አትደንግጡ ለእግዚአብሔር ቀድስዎ አግዚአብሔርን እ መኑ ት እንጂ አንድም እግዚአብሔርን አመስ ግኑት አንድም አክብሩት አጽኑት እንጂ ወውእቱ ይከውነክሙ ለቅዳሴ እሱም ለማክበር ለማጽናት ለማንጻት ይኾናችኋል ወለዕብነ ዕቅፍት ከመ ዕብን ለዕቅፍት ሲል ነው ደንጊያ አንዲያሰነካክል አንድም ጣዖት ያ ድሄ ዘኢሳይያስ ምዕ እንዲያሰነካክል አያሰነካክ አንድም ቀር በው ሰውን ልህም ወእመሂ ተ ወከ ል ከ ይቄድሰከ ብታምንበት ያከብርሃል ወኢያአቅፈከ ከመ ዕብነ ዕቅፍት ወኢከመ ኩኩሕ ዘያድኅፅዕፅ የዐለት ደንጊያ እንዲያሰነካክል አያሰነካክልህም ወቱሰ ቤተ ያዕቆብ ውስተ መሥገርት ወዳኅፅ ይነብሩ በኢየሩሳሌም የአሥሩንነገድ ሲናገር መጥቶ ነበርናሁለቱ ነገድ ግን በኢየሩ ሳሌም በአምልኮ ጣዖት በገቢረ ኃጢአት ጸንተው ይኖራሉ አን ድም በአባር በቸነፈር ተይዘው ይኖራሉ በእንተ ዝንቱ ይደክሙ ብዙኃን እምውስቴትክሥ ስለዚህ ነገር ከእናንተ ወገን ብዙ ሰዎች ይደክማሉ ወይወድቁ ወይትቀጠቀጡ በመከራ ይወድቃሉ ይቀጠ ቀጣሉ ወይቀርቡ ወያሠግሩ ሰብአ ነቢያተ ሐሰት ካህናተ ጣዖት ሰውን ለማሳት ይቀርባሉ ህሆህህሆወሂከዐፀበዐቲከርዐ ያስታሉ ወያጸንዑ ሰውን አጽ ን ተ ው ይጣላሉ አንድም ሕገ ጣዖትን አጽንተው ይይዛሉ እሙንቱ እለ የኀትምዋ ለኦሪት ከመ ኢይትመሀርዋ ኦሪትን እንዳይማሯት የሚያ ጥፏት አሊህ ሰውን አጽንተው ይጣላሉ አንድም እንዳይሣ ሯት ኦሪትን የሚያጥፏት እሊህ ናችው አንድም ወይቀርቡ ወያሠግሩ ሰብአ ቢጸ ሐሳውያን ወንጌል እንበለ ኦሪት ጥምቀት እንበለ ግዝረት አትረባም እያሉ ሰውን ለማሳት ይቀርባሉ ኦሪትን ኪማሯት የሚያጥፏት ምነውን እሊህማ ም ሁራ ነ ኦሪት አይደሉምን ቢሉ ኦሪት ነቢየ ያነሥእ ለ ክ ሙ ዘከማየ እምአኀዊክሙ ወሎቱ ስምዕዎ ተላለች ዘደ ቿ እነሱ ግን ይህነን አላመኑላትምና ወትብል እጸንሖ ለእግዚአ ብሔር ዘሄጠ ገጾ እምቤተ ያዕቁብ ሰባ ዘመን ከያዕቆብ ወገን ገጸ ረድኤቱን የመለሰ እግዚአ ጉ ርፎ ጮጮ ኋሔሱ ብሔርን ደጅ እጠናዋለሁ ትላለህ ወእትዌከል ቦቱ ነየ አነ ወደቂቅ ዘወሀበኒ እግዚአብሔር እግዚአብሔር የሰጠኝ እስራኤ ልና እኔ እናምንበታለን አንድም ወትብል እጸንሖ ብለህ መልስ ከአሥሩ ነገድ ፊቱን የመለሰ የሱን ገጸ ረድኤቱን ደጅ እጠናዋለ ሁ ትላለህ ይለዋል ሕዝቅያስን ወእትዌከል ቦቱ ነየ እኔ ሕዝቅያስ አምንበታለሁ ወደ ቂቅ ዘወሀበኒ እግዚአብሔር በሀብት ስቦ በረድኤት አቅርቦ የሰጠኝ ሁለቱ ነገድም ያምኑበ ታል አንድም ወትብል እጸንሖ ሰባ ዘመን ከትሩፋን ፊቱን የመለሰ እግዚአብሔን ደጅ እጠናዋለሁ ትላለህ ይለዋል ዘሩባቤልን ወእትዌከል ቦቱ ነየ እኔ ዘሩባቤል አምንበታለሁ ወደቂቅ ዘወሀ በቅኳ እግዚአ ብሔር በሀብት ስቦ በረድኤት አቅርቦ የሰጠኝ ትሩፋንም ያምኑበታል ትላለህ አንድም ወት ብል ብለህ መልስ አምስት ሺህ ከአምስት መቶ ዘመን ከምዕመናን ፊቱን የመለሰ እግዚአብሔርን ደጅ እጠናዋለሁ ትላለህ ይለዋል አዳምን ወእትዌከል ቦቱ ነየ አነ እኔ አምንበታለሁ ወደቂቅ ዘወሀበኒ በሀብት ስቦ በረድኤት አቅርቦ የሰጠኝ ምእመናንም ያምኑበታል አንድም አምስት ሺህ ከአምስት መቶ ዘመን ከያዕቆብ ዘነፍስ ገጸ ረድኤቱን የመለሰ እግዚ አብሔርን ደጅ እጠናዋለሁ ትላለህ ይለዋል ሐዋርያውን ወእትዌከል ቦቱ ነየ አነ እኔ አምንበታለሁ ወደቂቅ ዘወሀ በኒ በሀብት ስቦ በረድኤት አቅርቦ የሰጠኝ ምእመናንም ያምኑነብበታል ወአሜሃ ይከውን ተአምር ወመንክር ለእስራኤል እምኀበ እግዚአብሔር ፀባዖት ዘይነብር ውስተ ደብረ ዮን በዮን ከሚኖር ከአሸናፊ ከእግ ዚአብሔር ታዝዞ ለእስራኤል ያን ጊዜ ተአምራት ይደረግላ ቸዋል አንድም ሰክሬም በደብረ ጽዮን ያለ የእግዚአብሔር ማደሪያ ቤተ መቅደስን አፈርሳለሁ ከማለቱ የተነሣ ያን ጊዜ ለእስ ድሀ ዘኢሳይያስ ምዕ ራኤል ተአምራት ይደረጋል የሰናክሬም ጥፋት ነው አንድም እምንኀበ እግዚአብ ሔር ይላል ብልጣሶር ቤተ መቅደስን ከማፍረሱ የተነሣ ከእግዚአብሔር ዘንድ ታዝዞ ለእስራኤል ተአምራት ይደረ ጋል የሰናክሬም ጥፋት የብልጣሶር ሞት ነው ብልጣ ሶር ቤተ መቅደስን አፍርሶ አይደ ለም የአባቱን ለእሱ ሰጥቶ ተናገረ ወ እመ ቦ ዘይቤሉክሙ ኅሥዎሙ ለእለ ይትናገሩ በታሕተ ምድር ሙት አስነሥተን እናናግራለን የሚሉ ሰዎችን ፈልጓቸው የሚሉ ሰዎች ቢኖሩ ወለእለ በፃውዕ ምታት አሳይተንበጸውዖ ቢል ስመ አጋንንትን ጠርተን እናናግራለን የሚሉ ሰዎችን ፈልጓቸው የሚሉ ሰዎች ቢኖሩ በሉ ኢትንግሩነ ከንቶ ከንቱ ነርን አትንገሩን በሏቸው ወኢትንብቡነ ሐሰተ ሐሰት ነገርንም አትንገሩን በሏቸው ህህባለህ ወከከ አኮኑ አሕዛብ ሕያዋን ይስእሉ ኀበ ምውታን ሕያዋን አሕዛብ ከምውታነ ልቡና ከጣዖታቱ ይለምናሉና ከንቱ ነገርን አትንገሩን በሏቸው እስመ ሕገ ወሀበ ለረድኤት ለልቡና አጋዥ ጠበቃ ሊሆን ሕግን ሠርቷልና አንድም ሕያዋን አሕዛብ ከምውታነ ግብር ከጣዖታቱ የሚለምኑ አይደለምን አንድም ከምውታነ ግብር ከጣዖታቱ ይለምናሉና ሕዝብሰ ይስእል ኀበ አምላኩ ይላልእስራኤል ግን ከፈጣሪው ከእግዚአብሔር ዘንድ ይለም ናል እስ መ ሕገ ወሀበ ለረድኤት ያ ግን ለልቡና አጋዥ ጠበቃ ሊሆን ሕግን ሠርቷልና ከመ ይበሉ ኢኮነ ከመዝ ነገሩ የጣዖቱ ነገሩ እንዲህ አይደለም ይሉ ዘንድ ወኢየሀቡ ሐፍሰ በእንቲአሁ ለጣዖቱ እፍኝ ዝግኝ ዘቢብ እንዳይሰጡ ወበዝ ይመጽእ ረኀብ ላዕሌክሙ በዚህ ምክንያት ረኀብ ይመጣ ባችኋል ዘኢሳይያስ ምዕ ቿሀ ጅ ወአምከመ ርኅብክሙ ትቴክዙ ከተራባችሁም በኋላ ታዝናላ ችሁ ወትነቡ ሕሱመ ላዕለ መልአክ ወላፅለ መኳንንት በአለቃው ላይ ክፉ ነገር ትናገ ራሳችሁ የዕገሌ ዘመን ዘመን ሁኖ እያላችሁ በመኳንንቱም ላይ ክፉ ነገር ትናገራላችሁ የነዕገሌ ዘመን ዘመን ሁኖ እ ያሳ ችሁ ወትኔጽሩ ላዕለ ውስተ ሰማይ ላዕለና ውስተ ሰማይ አንድ ወገን ነው ሰሣይ ዝናም ለዘር ጠል ለመከር ይሰጥ እንደሆነ ብላችሁ ወደሰማይ ታያላችሁ ወታሕተ ውስተ ምድር ታሕተና ውስተ ምድር አንድ ወገን ነው ምድርም የዘሩ በትን ታበቅል የተከሉባትን ታኣኗድቅ እንደሆነ ላችፁሁ ምድር ችትመለክታሳችሁ ወትሬእዩ ፉቀ ጽልመተ ድርቅን ታያላችሁ አንድም አንገታችሁን ትህፋ ላችቦ ሰቢረ ክሣግድ ትዕምርድተ ኀዞን ነውና ወትሬአዩ ጽፉቀ ጽኑ መከራን ታያላችሁ ወትትመነደቡ ቢኖ ምንዳቤ ድኑ መከራ ተይዛችሁ ትረ ሳኙኘኙሁ ያ ወተሐሙ ታዝናላችሁ ወትጴነሱ ትቸገራላችሁ ወይጸልመክሙ ቅድሜክሙ ፊታችሁ በመከራ ይጠቁራል ወኢትሬእዩ ተድላ ደስታን አታዩም ምዕራፍ ጉባዔ ፅ ወኢይትባላሕ ኩሉ ዘተመ ንደበ እስከ ይበጽሕ ፅድሜሁ ለዝ ሰባ ዘመን በመከራ የተጨነቀ ትሩፍ ከሰባ ዘመን አስቀድሞ አይድንም የሚጠት ጊዜው እስኪደርስ ድረስ ወፍጡነ ይከውን ዝንቱ እስከ ብሔረ ብሉን ወምድረ ንፍ። ሥሥ ዘኢሳይያስ ምዕ ዘኢሳይያስ ምዕ ወኀሊቆ ድ ዓመት እትቤቀሉ ለንጉሠ ባቢሎን ወለኩሉ ሰብኡ ወእምድኅረ ድ ዓመት እሔው ጸክሙ በሣሀል ያለውን ሰም ተው ወርደዋልና ወይትኀሠዩ በቅድሜከ ከመ ዘእለ ይትካፈሉ በርበረ እስራኤል ምርኮ እንደሚሜካ ፈሉ ወከመ ዘእለ ይትፌሥሑ በማዕረር በመከር ጊዜ ደስ እንደሚላቸው ሰዎች በፊትህ ደስ ይላቸዋል እስመ ተሥፅረ አርዑቶመሙ ዘንቡር ዲበ መትከፍቶሙ በሳቸው ላይ ጸንቶ የነበረ የሰናክሬም የልብጣሶር አገዛዝ ጠፍቶሳላቸዋል ና አንድም እስመ ተአተተ በትር ዘንቡር ዲበ መትከፍቶመ ይላል በሳቸው ላይ ሠልጥኖ የነበረ ሰናክሬም ብልጣሶር ጠፍቶላ ቸዋልና አስመ ጠጠ በትሮሙ ለእለ ይትፈደዩ ግብር ይቀበሉ የነበሩ የለሰናክ ራምን የለብልጣሶርን ሥል ጣንወደጥፋት መልሶታልና አንድም ፍዳ የሚቀበሉ የትሩ ፋንን ድካም ወደብርታት ጦደኃይል መልሷልና ወዐለዎሙ ለእለ ያቀትዉ ግብር ያስገብሩ የነበሩ ሰናክ ሬምን ብልጣሶርን ወደጥፋት መልሷቸዋልና ከመ አመ መዋዕለ ምድያም ምድያም በጌዴዎን ጊዜ ወደ ጥፋት እንደተመለሰች ወደጥ ፋት መልሷቸዋልና ጥቅስ ዕልዋ እግዚኦ ለምክረ አኪጦፌል እን ዲልሳሙጽድወ አንድም ወዘይበዝኅ ሕዝበ አው ረድከ በትፍሥሕት ብዙዎች ምእመናንን በተድላ በደስታ አወረድኻቸው ጥቅስ በሐሙስ ዕለት ወበመንፈቃ ለዕለት እትወለድ እምወለተ ወለትከ ወእድኅክ ው ስ ተ መርኅብከ ወእትቤዘወከ በመስቀልየ ወበ ሞትየ ያለውን ተስፋ ሰምተው ወርደዋልና ወይትኀሠዩ በቅድሣጫከ ምእመናን ምርኮ እንደሚካ ፈሉ በመከር ጊዜም ደስ አንደሚላቸው ሰዎች በፊትህ ደስ ይላቸዋል አስመ ተሥዕሰረ አርዑቶምሙ በሳቸው ላይ ጸንቶ የነበረ የዲያ ብሎስ አገ ዛ ዝ ጠፍቶላቸ ዋልና አንድም አስመ ተአተተ በትር ዞዘንቡር ዲበ መትከፍቶጮ በሳቸው ሳይ ሠልጥኖ የነበረ ዲያብሎስ ድል ተነሥቷልና ምእመናን ደስ ይላቸዋል እስመ ጫጠ በት ሮ ሙ ለእለ ይትፈደዩ የኀጢአት ፍዳ ን የሚቀበሉ የአጋንንትን ሥልጣን ወደ ጥፋት መልሶታልና ወዐለዎሙ የኀጢአት ግ ብ ር ያስገብሩ የነበሩ አጋንንትን ወደጥፋት መልሷቸዋልና ከመ አመ መዋዕለ ምድያም ምድያም በጌዴዎ ን ጊዜ ወደጥፋት እንደተመለሰች አጋ ንንትን ወደጥፋት መልሳሷቸ ዋልና ወይትኀሠዩ በቅድሜከ ብለህ እሠር ወዘተቀብዐ ደመ ኩለንታሁ ልብስ አልቦ ዘይበቀዕ ለምንትኒ ዘእንበለ አውዕዮ በእሳት ሁለንተናው ደም የተቀባ ልብስ በእሳት ይቃጠላል እንጂ ለምንም ለምን እንዳይረባ እንዳ ይጠቅም ሰናክሬም ብልጣሶር ለምንም ለ ም ን አይረባም አይጠቅምም እስመ ነሥአ አራዘኩ ሉ በጐህሉት ወተፈድየ አልባሰበተውላጥየሜል አብነት ይገኛል ሰናክሬም በተንኮል ህህህህህ«ፎከወዐኋበዐዘቲከዐ ብሔርየኒ ዘከመ ብሔርክሙ ብሔረ ስርና ይ ወወይን በማለት የእስ ራኤልን ሁሉ ገንዘብ ገንዘብ አድርጓልና ወተፈድየ ኀጢአታቸውን ለውጥ በማድረግ የሰውን ሁሉ ልብስ ወስዷልና ሁለንተናው ደም የተቀባ ልብስ በእሳት ይቃጠሳል እንጂ ለምንም ለምን እንዳይረባ እንዳይጠ ቅም ሰናክሬም ለምንም ለምን አይረባም አይጠቅምም አንድም ብል ጣ ሶ ር በተንኮል የእስራኤል ፈጣሪ ምን ቁም ነገር ነው አያድን አይራዳ አይታደግ በማለት የሰውን ሁሉ ገንዘብ ወስዶአልና ወተፈድየ ኀጢአታቸውን ለውጥ በማድረግ የሰውን ሁሉ ልብስ ወስዷልና ሁለንተናው ደም የተቀባ ልብስ በእሳት ይቃጠላል እንጂ ለምንም ለምን እንዳይረባ እንዳይጠ ቅም ብልጣሶር ለምንም ለምን አይረባም አይጠቅምም አንድም ወዘተቀብዐ ደመ ኩለንታርሁ ልብስ ብለህ መልስሁለንተናው ደም የተቀባ ልብስ በእሳት ይቃጠ ላልእንጂ ለምንም ለምን እንዳይረባ እንዳይጡቅም ዲያብሎስ ለምንም ለምን አይረባም አይጠቅምም አንድም እስመ ነሥአ አራዘ ኩሉ ዲያብሎሉሎ ስ በተንኮል የሰውን ሁሉ ልጅነት ገንዘብ አድርጓልና ወተፈድየ አልባሰ በተውላጥ ኀጢአታቸውን ለውጥ በማድ ረግ የሰውን ሁሉ ልጅነት አጥፍቷልና ጥቅስ እስመ አልበስከኒ ልብሰ ሕይወት ወከደንከ ኒ ክዳነ ኀሜጫት እንዲል ኢሳ አንድም እስመ ነሥአ አራዘ ኩሉ በጐ ህሉ ት ጌታ በጐህሉት የሕዝቡን የአሕዛቡን ሥጋ ተዋሕዷልና በጐህሉት አለ ዲያብሎስ በሥጋ ከይሲ ተሠውሮ አዳምን ቢያስት ጌታ በሥጋ ብእሲት ተሠውሮ ድል ነሥቶታል ጥቅስ ወበከመ ተኀብዐ ሰይጣን በጐህሉቱ ውስተ ሥጋ ከይሲ ከማሁ ኮነ ድኅነትነ በተሠውሮተ ቃለ እግዚአብሔር በዘመድነ እንዲል መቅ ወን አንድም ለጐህሉት ይላል ዲያብሉስን ሊከዳው የሕዝቡን የአሕዛቡን ሥጋ ገንዘብ አድርጓልና ወተፈድየ አብ ልጁን ለምእመናን ለውጥ አድርጓልና ቪቫቨጥቅስ ወተዋለጠ ዓለሞ በክርስቶስ እንዲል ቆ አንድም ወልድ ራሱን ለምእመናን ለውጥ አድርጓልና ሁለንተናው ደም የተቀባ ልብስ በእሳት ይቃጠ ላል እንጂ ለምንም ለምን እንዳይረባ ዲያብሎስ ለምንም ለምን አይረባም እስመ ሕፃን ተወልደ ለነ ሕዝቅያስ ዘሩባቤል ተወልዶል ናልና ወልድ ተውህበ ለነ ከዚህም በኋላ ለመንግሥት ተሰ ጥቶልናልና ሁለንተናው ደም የተቀባ ልብስ በእሳት ይቃጠ ላል እንጂ ለምንም ለምን እን ዳይረባ ሰናክክሬም ብልጣሶር ለምንም ለምን አይረባም አንድም ሕዝቅያስ ዘሩባቤል ተወልዶልናልና ከዚህም በኋሳ ለመንግሥት ተሰጠልን አንድም ሕዝቅያስ ዘሩባቤል ተወለደልን ከ ዚ ህ ም በኋላ ለመንግሥት ተሰጠልን አንድም እስመ ሕፃን ተወልደ ለነ ብለህ መልስ ሕፃን ጌታ ተወልዶልናልና ከዚህም አስቀ ድሞ ለልብሰተ ሥጋ ተሰጥቶል ጅ ዘኢሳይያስ ምዕ ናልና ሁለንተናው ደም የተቀባ ልብስ በእሳት ይቃጠሳል እንጂ ለምንም ለምን እንዳይረባ ዲያብሎስ ለምንም ለምን አይረባም አንድም ሕፃን ጌታተወልዶ ልናልና ከዚህም በኋላ ለሕማም ለሞት ተሰጠልን አንድም ሕፃን ጌታ ተወለደልን ከዚህም በኋላ ለሕማም ለሞት ተሰጠልን ወቅድመት ኮነ ዲበ መትከፍቱ ለሕዝቅያስ ለዘሩባቤል ሥል ጣን ተሰጠው አንድም ወቀደምት ኮኑ ዲበ መትከፍቱ ይላል እስራኤልን በሥልጣኑ አጸናቸው ወይሰመይ ስሙ ዓቢየ ምክር ሕዝቅያስ ዘሩባቤል ጽኑዐ ምክር ይባላል አበ ዓለም አበ ዓለም ይባላል ወመልአከ ሰላም መልአከ ሰሳም ይባላል እስመ አነ አመጽእ ሰላመ ለመላእክት ለአለቆች ፍቅር አንድነትን አመጣለሁና ህህህህህ«ፎከወዐህኋበዐዘቲከዐ ወሕይወት ዚአሁ ሕዝቅያስ ዘ ሩ ባ ቤ ል ማዳን መግደል ይቻለዋል ወዕበይ ቅድጫሁ በሕዝቅያስ በዘሩባቤል ፊት ትእምርተ መንግሥት አለ ሳንቲ ዛጉፍ ይነፋል ድብ አንበሳ ይሳባ ል ትሩፋንን ከባቢሉን ይዞ ሲወጣ ሳንቲ ዛጉፍ እያስመታ ድብ አንበሳ እያሳበ ወጥቷልና ወአልቦ ማኅለቅት ለሰላሙ ለሚያደርገው ተድላ ደስታ ፍጻሜ የለውም በሕዝቅያስ በዘሩባቤል ጊዜ እስራኤል ጠ ላትጠፍቶሳችቸ ው በወይኑ በበለሱሥር ድንኳናቸውን ተክለው ጃንጥላቸውን ጥለው ሲበሉ ሲጠጡ ይውሉ ነበርና ጥቅስ ይበልፁወይሰ ት ዩ ታሕተ በለሶሙ ወወይኖሙ ወይነብሩ ተአሚኖሙ እንዲል ነገ ፀ አንድም ወቅድመት ኮነ ዲበ መትከፍቱ ለጌታ ሥልጣን የባሕርዩ ነውአንድም መስቀል በትከሻው ላይ ሆነ አንድም ወቀደምት ኮኑ ዲበ መትከፍቱ ምእመናንን በነፍስ አጸናቸው አንድም አበው በጫንቃው ናቸው የደከመን ሰው ተሸክሞ ዘኢሳይያስ ምፅ ጅ እንዲያሳርፉት መከራ ተቀ ብሎ አበውን አድኗቸዋልና ጥቅስ ወሶበ ረከቦ ፆሮ ዲበ መትከፍቱ እንዲል ሉቃ ድ ወይሰመይ ስሙ ዓቢየ ምክር ጌታ ምክሩ ሥጋዌ የተደነቀለት ይባላል ጥቅስ እስመ ኢሳይያስ ሰመዮ መንክረ እንዲል ኢሳ መንክርሰ እግዚአብሔር በአርያሙ አበ ዓለም አበ ዓለም ሐዲስ ይባላል ወመልአ ከ ሰላም መምህረ ወንጌል ይባላል እስመ አነ አመጽእ ሰላመ ለመላእክት እኔ ለሐዋርያ ት ፍቅር አንድነትን አመጣለሁና ወሕይወት ዚአሁ ጌታ ሕይወት የባሕርዩ ነው ወዕበይ ቅድሜሁሠላሳ ሦስት ዓመት ከሦስት ወር በፊቱ ተአምራት ይደረጋል አንድም በአካለ ነፍስ ሲኦል ወርዶ ነፍሳትን ከሣውጣቱ አስቀድሞ በእግረ መስቀል ተአምራት ይደረጋል ከአምስት መቶ የሟበዙ ከስድ ስት መቶ የሚያንሱ ሙታን ተነሥተዋልና አ ን ድ ም ከሦስት ዓመት ከሦስት ወር አስቀድሞ ሠላሳ ዘመን በፊቱ ተአምራት ይደረጋል ወአልቦ ማኅለቅት ለሰላሙ እያዘዘ ለሚያደርገው ተድላ ደስታ ፍጻሜ የለውም በጌታ ጊዜ ሥጋዋ ጠላት ቅሉ ጠፍቶላቸው ነበርና ጥቅስ ወ አ ጠ ፍ እ ሠረገላ እምኤፍሬም ወአፍራሰ እምይሁዳ ወይከውን ሰላም በመዋዕሊሁ እንዲል ዲበ መንበረ ዳዋት ትጸንዕ መንግሥቱ የጌታ መን ግ ሥ ቱ በዳዊት ዙፋንላይ ትጸናለች ጌታ በዳዊት ዙፋን ነግሷል ቢሉ አዎን ዳዊት ሥጋዊ አድርጎ የገዛውን ጌታ መንፈሳዊ አድርጎ ገዝቷል ና ዳዊት የጸጋ አድርጎ የገዛውን ጌታ የባሕርይ አድርጎ ገዝቷልና አንድም በመስቀል ሲል ነው ጥቅስ አርት ፅ ተሠራኅ ወንገሥ ባለው መዝግ አንድም በሥልጣን ሲል ነው ጥቅስ መንበር ከ እግዚኦ ለዓለመ ዓለም ባለው መዝማ አንድም በምእመን ሲልነው ጥቅስ ስምዒ ወለትየ ወርእዷ ወአዕምዉዒ ዕዝነኪ ባለው መዝጓ አንድም በሥጋ ሲልነውጥቅስ አሜሃ ይነብር ልዑል ዲበ መንበሩ ዘፈጠረ እንዲል ዕዝሱቱ ቋ ወይትዌከፍ በ ድ ቅ ወበርትዕ እምይእዜ ወእስከ ለዓለም ሕዝቅያስ ዘሩባቤል በእውነት ነገር በቀና ነገር የመጣለትን ከዛሬ ጀምሮ ለዘለዓለሙ ይቀበላል አንድም ጌታ በኦሪት በወንጌል ያመነውን ይቀበሳላሳል ቅንዓተ እግዚአብሔር ይገብር ከመዝ እግዚአብሔር ለአምሳክነቱ የሚቀና ው ቅናት እንዲህ ያደርጋል ወፈነወ እግዚአብሔር ሞተ ላዕለ ያዕቆብ ይገብር ያለውን ፈነወ ብሎ አመጣውእግዚአብሔር በሁለቱ ነገድ ሞትን አመጣባቸው አንድም ቅ ን ዓተ እግዚአብ ሔር ይገብር ከመዝ ለአምላ ክነቱ የቀናው ቅናት እንዲህ ያደርጋል ማለት የእስራኤልን ድኅነት የ አሕዛ ብ ን ጥፋት አንድም የነፍሳትን የምእመ ናንን ድኅነት የአጋንንትን የመናፍቃንን ጥፋት ያደር ጋል ወፈነወ እግዚአብሔር ወደ ብሉዩ ተመለሰ ወመጽአ መቅሠፍት ላዕለ እስራኤል በአሥሩም ነገድ መዓት መቅሠፍት መጣባቸው ህህህህህ«ፎከዐበዐዘቲከ ወየአምሩ ኩሉ ሕዝበ ኤፍሬም ወእለ ይነብሩ ሰማርያ በኀሳሮሙ በሰማርያ የሚኖሩ የኤፍሬም ወገኖች ሁሉ ይህ የመጣባቸው መዓት መቅሠፍት በኃጢአታ ቸው እንደሆነ ያውቃሉ እለ ይብሉ በትዝኅርተ ልቦሙ በልቡናቸው ትዕቢት እንዲህ የሚሉ ግንፋልሰ ወድቀ ጡቡስ ወደቀ ንዑ ንቀር ዕብነ ኑ ደንጊያ እናለዝብ ወንግዝም ሕደ ጥዱንም እንቀነረጥ ሰግላሰ ነቅዘ ሾላውስ ነቀዘ ወንሕንፅ ሣገኅፈደ ለነ ግንብ እንሥራ የሚሉ ተዘክሮተ እግዚአብሔር ጠፍቶባቸው አንድም ቤቱ የማይፈርስ እነሱ የማይሞቱ መስሏቸው ወያንኅሎ እግዚአብሔር ዲበ እለ ይቀውሙ ውስተ ደብረ ጽዮን በደብረ ዮን በሚኖሩ በሁለቱ ነገድበጠላት ነ ት በተነ በአሥሩ ነገድ ኃጢአት የአሥ ሩን ነገድ ቤት ያፈርሰዋል አንድም በደ ብረ ጸዮን በሚኖሩ በሁለቱ ነገድ ኃጢ አት የሁለቱን ነገድ ቤት ያፈርሰዋል አንድም በደብረ ጽዮን በሚኖሩ በአሥሩ ነገድ ኃጢአት የአሥሩን ነገድ ቤት ያፈርሰዋል አለ የከተማ ቤት አላቸውና አንድም በደብረ ጽዮን ያለ የአሥሩን ነገድ ቤት ያፈርሰዋል ደብረ ዮን የሁለቱ ነገድ አገር ስም ብቻ አይደለም የአሥሩም ነገድ አገር ደብረ ጽዮን ይባሳልና ወያመጽኦሙ ለሶርያ አምሥራቀ ፀሐይ የሶርያን ሰዎች ከፀሐይ መውጫ ያመጣቸዋል ወለአረማውያን እምዕራበ ፀሐይ አረማውያንንም ከፀሐይ መግ ቢያ ያመጣቸዋል አራምያን ይላል የሶርያ ሰዎች ናቸው በአራም አራምያን አላቸው የሶርያን ሰዎች ከፀሐይ መግቢያ ያመጣቸዋል እለ ይውኅጥዎሙ ለአስራኤል እስራኤልን እንደ ጥኅሉሎሉ የሚውጧቸው እንደ እንቀት የሚጠጧቸው ወአብቀዉ አፉሆሙ ላፅሊሆሙ አፋቸውን በሳቸው ላይ አላቀቁ ትፅምርተ ፀብፅ ነው ወምስለ ዝንቱ ኩሉ ኢተመይጠት መዓቱ ከዚህም ጋራ መዓቱ አልተመ ለሰችም ወዓዲ ዕዴሁ ልዕልት ልዕልት የምትሆን ሥልጣኑ ኢተመይጠት አልተመለሰ ችም አንድም ዓዲሃ ልዕልት ሥልጣኑ ገና እንደተቃጣች ናት ወሕዝብሂ ኢተመይጡ እስከ ተቀሥፈ አስራኤል እስራኤል በመከራ እስኪገረፍ ድረስ አልተመለሰም ወኢኀሠሦ ለእግዚአብሔር ኀያል ኀያል የሚሆን እግዚአብሔርን በሕግ በአምልኮት አልተከተ ለውም ወመተረ እግዚአብሔር እም እስራኤል ርእሰ ወዘነበ እግዚአብሔር ከእስራኤል ራስ ጅራት ቂረጠ ዓቢየ ወንዑሰ ርእስ ያለውን ዓቢየ ዘነበ ያለውን ንዑሰ ብሎ ደገመው ወልጢቅ ዘያደሉ ለገጽ ውእቱ ርእስ ርእስም ያልሁት ለሰው ፊት የሚያደላ ሽማግሌ ነው ነቢይሂ ዘይሜህር ዓመፃ ውእቱ ዘነብ ዘነብም ያልሁት ዓመፅዕን የሚያስተምር ነቢየ ሐሰት ፃው አንድም ወመተረ እግዚአብ ሔር ብለህ መልስ እግዚአ ሀ ዘኢሳይያስ ምዕ ብሔር ከእስራኤል ራስ ጅራት ቂረጠ ዓቢየ ወንዑሰ ታላቁንም ታናሹንም አጠፋ ርእስ ያልሁት ለሰው ፊት የሚያደሳ ሽማግሌ ነውዘነብም ያልሁት ዓመፅን የሚያስተምር ነቢየ ሐሰት ነውየላይ ኛው ን ተረጐመ ወይጌግዩ እለ ያስተበፅዕዎሙ ለዝንቱ ሕዝብ እስራኤልን ሰላም ሰላም አይፈችሁ ፄዋዌ የለም እያሉ የሚያደናንቋቸው ነ ቢ ያ ተ ሐሰት ካህናተ ጣዖት ይበድላሉ ወያስሕትዎሙ ከመ የኀጥዎሙ እንደ ጥኅሎ ይው ጧቸው እንደ እንቀት ይጠጧቸው ዘንድ አንድም ያኅጥእዎሙ አገራቸውን ያሳጧሟቸው ዘንድ ያስቷቸዋል በእንተ ዝንቱ ኢይትፌሣሕ እግዚአብሔር በወራዙቶሙ ወይጌግዩ ብሎ ነበርና ስለዚህ ነገር እግዚአብሔር በጉጐልሣሶ ቻቸው ደስ አይለውምአንድም ወያስሕ ትዎምሙ ከመ የኀጥዎሙ ብሎ ነበርና ስለዚህ ነገር እግዚአብሔር በጐጉልሣሶ ቻቸው ደስ አይለውም ህህህህህ«ፎከወዐሀበዐዘቲከዐ ወኢይሠሃል ወራዙቶሙ ወዕቤራቲ ሆሙ ጐልማሶችን ባልቴቶችን ይቅር አይላቸውም እስመ እኩያን ወጽልሕዋን ክፉዎች ከዳተኞች ናቸውና ይቅር አይላቸውም ወኩሉ አፍ ይነበብ ዓመፃ የሰውም ሁሉ አንደበት ዓመፅን ይናገራልና ወያስሕትዎሙ ላለው ወበዝኒ ኢተመይጠት መዓቱ በዚህም መዓቱ አልተመለ ሰችም ወዓዲ እዴሁ ልዕልት ልዕልትየም ት ሆን ሥልጣኑ ኢተመይ ጠ ት አልተመለሰ ችም አንድም ዓዲሃ ልዕልት ገና እንደተቃጣች ናት ወትነድድ ከመ እሳት ኃጢ አት ወከመ ኀሠር ይቡስ ዘበልዐቶ እሳት ወይውዕዩ ከመ ሣዕረ ገዳም ኃጢአት እንደ እሳት ታጠ ፋለች ሰዎቹም እሳት እንደ በላው ገለባ ይሆናሉ እንደ ምድረ በዳ ሣር ይጠፋሉ ወይበልዕ ዘዓውዳ አውግር ኩሉ መቅሠፍተ መዓቱ ለእግዚአ ብሔር የእግዚአብሔር መዓቱ መቅሠ ፍቱ በነገሥታቱ በመኳንንቱ ውቆ እሺእሲእኢእ አሚሚ አሳይያስ ም ን ሲቡንን አ ዙሪያ የሰፈሩ ሠራዊትን ያጠ ፋል ታውዒ ኩሉ ምድረ ታውዒ ኩሎ ምድረ ሣንሻ መዓቱ መቅሠፍቱ አገሩን ሁሉ ታጠፋለች አንድም ወይበልዕ ዘዓውጹ አውግር በኮረብታ ዙሪያ ያለ ሣር እንዲቃጠል እንደዚያ ይጠፋሉ ኩሉ መቅሠፍተ መዓቱ ለእግዚአ ብሔር ታውዒ ኩሉ ምድረ ኩሉ ካለ ያውዒ ታውዒ ካለ ኩላ ቢል በቀና ነበር ልሣደ መጽሐፍ ነው ተቁጥቶ ያመጣት መቅሠፍት ምድሩን ሁሉ ታጠፋለች አንድምወይበልዕ ዘዓውጹ አውግር ኩሉ መቅሠፍተ መዓቱ ለእግዚአብሔር እግዚ አብሔር ተቁጥቶት ያመጣው መቅሠፍት በንጉሥ ዙሪያ ያሉ መኳንንቱን ያጠፋል ወ ታ ው ዒ ይላል በቃል አምጥቶ መቅሠፍቱ ምድሩን ሁሉ ታጠፋለች ወይከውኑ ሕዝብ ከመ ዋዕየ እሳት ይህ ሊመጣባቸው እስራኤል እንደ ምድረ በዳ ቋያ ይሆናሉ ያ እንዲያጠፋ ያጠፋሉ አንድም ከመ ዘአውዐዮ እሳት ይላል እስራኤል እሳት አንደ አቃጠለው ቋያ ይሆናሉ ያ እንዲጠፋ ይጠፋሉ ወኢይምሕር ብእሲ እኅዋሁ ወንድም ለወንድሙ አያዝንም ወይበልዕ ፀጋሞ የወንድሙን ገንዘብ ይበሳል ወኢይፀግብ ሰብእ እንዘ ይበልዕ ሥጋ መዝራዕቱ ቢበላ ቢበላ አይጠግብም ሣለት የወንድሙን ገንዘብ ቢወስድቢወስድ በቃኝ አይልም ወይበልዖ ኤፍሬም ለምናሴ ኤፍሬም ምናሴን ወምናሴ ይበልዖ ለኤፍሬም ምናሴ ኤፍሬምን ይበሳዋል ማለት ገንዘባቸውን ይበላሳሉ እስመ ኀብሩ ይትቃተልዋ ለይሁዳ ሁለቱን ነገድ ያጠፉ ዘንድ መክረዋልና በዚያ ፍዳ ይጠ ፋሉ አንድም ነገደ ኤፍሬም የነገደ ምናሴን ገንዘብ ይበላል ነገደ ምናሴም የነገደ ኤፍሬምን ገንዘብ ይበላል እስመ ኀብሩ አሥሩን ነገድ ሁለቱን ነገድ ሊያጠፉ ተባብረዋልና እርስ በርሳቸው ይጠፋሉ ወበዝ ኢተመይጠት መዓቱ ወዓዲ እዴሁ ልዕልት እንዳለፈው ተርጐም ዘኢሳይያስ ምፅ ጉባዔ ምዕራፍ ፅ አሌ ሉሙ ለእለ ይጽሕፉ መጽሐፈ እኩየ ሐሰት ትች ለሚሜተቹ ሰዎች ወዮላቸው አንድም መጽሐፈ ሥራይ መጽሐፈ ሟርት መጽሐፈ ጥንቄላ ለሚጽፉ ሰዎች ወዮላቸው ወይመይጡ ናትሐ ነዳይ ወምስኪን ሕዝብየ የወገኖቼ የድሀውንየምስኪኑን ፍርድ ለሚሟለውጡ ወዮላቸው አንድም አሌ ሎሙ ለሕዝብየ አለ ይመይጡ ፍትሐ ነዳይ ወምስኪን የድሀውን የምስ ኪኑን ፍርድ ለሚለውጡ ወገኖቼ ወዮላቸው ወየሐይዱ ዕቤረ ባልቴቲቱን ለሚቀሙ ወይበረብሩ ዕጓለ ማውታ አናት አባቱ ጥለውት የሞቱ ትን ገንዘቡን ለሚቀሙ ለሚበ ዘብዙ ወዮላቸው ወምንተ ይሬስዩ አመ ሰለተ ፍዳሆሙ እንዲህ ሲያደርጉ ኑረው ፍዳውን ባመጣባቸው ጊዜ ምን ያደርጋሉ ። ወመኑ ዘይረድኦሙ የሚረዳቸውስ ማን ነው አንድም ከዚህ አስ ቀ ድ ሞ ረዓሶን እንደረዳቸው ማን ይረዳቸው ይሆን ወአይቴ የኀድጉ ትርሚቶሙ ከመ ኢይደቁ ውስተ ኀሳር ጌጣቸውን ወዴት ይተዋሉ በደም እንዳይታለልባቸው እስ ራኤል ደም የነካው እንደሆነ ተጠይፈው አይለብሱትምና አንድም በመከራ እንዳይወድቁ ጌጣቸውን ለማን ይተዋሉ ያጌጠውን በለው ይላልና ዘኢሳይያስ ምዕ ወበዝኒ ኩሉ ኢተመይጠት መዓቱ ወዓዲ እዴሁ ልዕልት እንዳለፈው ተርጐም አሌ ሎሉሙ ለፋርስ በትረ መንዓትየ ወቀስታምየ ውስተ አዴሆሙ ብትሬ መንደርቶ በአጃቸው ለተያዘ ተይዚልናለ ፋር ስ ሰዎች ወዮላቸው ወአፌኑ መቅሠፍትየ ላዕለ ሕዝብየ ኃጥአን በወገኖቼ በእስራኤል መዓት መቅሠፍት አመጣለሁና ወአኤዝዞሙ ከመ ይበርብርዎሙ ለሕዝብየ ወገኖቼ እስራኤልን ይበዘብ ዚቸው ዘንድ አዝዣቸዋለሁና ወይኪድዎን ለአህጉሪሆሙ አገራቸውን ይረጋግጡ ዘንድ ወይረስይዎን ከመ ፀበል እንደ ትቢያ ያደርጉት ዘንድ አዝዣቸዋለሁና ላዘዝኋቸው ለፋርስ ሰዎች ወዮላቸው ጥንቱን መምጣቱ እስራኤልን ለማጥፋት ነበር ቦኑ ግልፎ ዘያድኅን ብሎ ጠፍቷልና ወዮላቸው ውእቱሂ አኮ ከመ ተሐዘብዎ በልብ ሰናክሬም ያ ጠ ፋል ብለው በልብ እንደተጠራጠሩት አይደለም አንድም ኢየሩሳሌምን ይወ ጋል እስራኤልን ይሣርካል ብለው እንደ ተጠራጠሩት አይደለም ወለነፍሱሂ አኮ ከመ ሐለይዋሞ ሰውነቱንም ታጠፋለች ብለው አእንደአሰቧት አይደለም ዳዕሙ ይጫሩ አሕዛበ ብዙኃነ በምክሩ ቦኑ ግልፎ ዘያድኅን በሣለቱ ብዙ ሠራ ዊ ት ን ያጠፋል እንጂ አንድም አሌ ሉሙ ለፋርስ በትረ መዓትየ ወቀስታምየ ውስተ እዴ ሆሙ ብለህ መልስ ለፋርስ ሰዎች ወዮላቸው በትሬ መንደርቶ በእጃቸው ተይዞ ነበር ትች ወአእፌኑ መቅሠ ፍትየ ላዕለ ሕዝብየ መዓቴን መቅሠፍቴን በወገኖቼ አመጣ ለሁ ብዬ ነበር ትች ወገኖቼ አሕዛብን ይበዘ ብዚቸው ዘንድ አዝዣቸው ነበር በተፈጥሮ ወገኖቹ ናቸውና አገራቸውን ይረጋግ ጡት እንደ ትቢያ ያደርጉት ዘንድ አዝዣቸው ነበር ትች ነገር ግን ሰናክሬም ቦኑ ግልፎ ብሎ ተሳድቧልና ወዮ ላቸው ዌር ዘኢሳይያስ ምዕ ውእቱሂ አኮ ከመ ተሐዘብዎ በልብ ሕዝቅያስ ይጠፋል ብለው በልብ እንደ ተጠራጠሩት አይደለም ወለነፍሱሂ አኮ ከመ ሐለይዋ ሰውነቱም ትጠፋለች ብለው እንደ አሰቧት አይደለም ዳዕሙ ይሩ አሕዛበ ብዙኃነ በምክሩ ሕዝቅያስ በምክሩ በጸሎቱ ብዙ አሕዛብ እለ ሰናክሬምን ያጠፋል እንጂ ወእመኒ ይቤልዎ ባሕቲትከኑ መልአክ አንተ ይህን ያህል የምትመካ አለቃ በውኑ አንተ ብቻ ነኸ ቢሉት እወ ያለበት ነው አዎን ይላል ወይብል ነሣእኩ ብሔረ ሔማት ይህም ይታወቅ ዘንድ ሔሣትን እጅ አደረግሁ ወበከመ ሔሣማት አርሣት ሔማትን ገ ን ዘ ብ እንደ አደረግሁ አርማትን ገንዘብ አደረግሁ ወበከመ አርማት ሴፋሩሄም አርማትን ገንዘብ እንዳደረግሁ ሴፋሩሄምንም ገንዘብ አደረ ግሁ ህህህህህህ«ፎከዐሀበዐዘቲከዐ ወበከመ ሴፋሩሄም ካሌና ሴፋሩሄምን ገንዘብ እንደአደ ረግሁ ካ ሌ ና ን ገንዘብ አደረግሁ ወበከመ ካሌና ደማስቆ ካሌናን ገንዘብ እንደ አደረ ግሁ ደማስቆን ገንዘብ አደ ረግሁ ወበከመ ደማስቆ ሰማርያ ደማስቆን እጅ እንዳደረግሁ ሰማርያን እጅ አደረግሁ አንድም ወበከመ ካሌና ግዋ ወበከመ ግዋ ደማስቆ ይሳል ካሌናን ገንዘብ እንደ አደ ረግሁ ግዋን ገንዘብ አደረ ግሁ ግዋንን ገንዘብ እንደ አደረግሁ ደማስቆን ገንዘብ አደረግሁ ከሣሁ እሬስያ ለይሁዳ ሰማርያን እንደአጠፋኋት ይሁዳን አጠፋታለሁ ቦኑ ግልፎ ዘያድኀን በኢየሩሳሌም ወበሰሣርያ ሎቱ ስብሐት በውኑ በኢየሩ ሳሌም በሰማርያ የሚያድን ፈጣሪ አለን ወበከመ ረ ሰ ይ ክ ዋ ለሰማርያ ወለግብረ እደዊሃ ሰማርያን ጣዖቷን እንደአጠ ፋሁ ከማሁ እሬስያ ለኢየሩሳሌም ወለጣዖታ ኢየሩሳሌምን ጣዖቷን አጠ ፋለሁ አለ ሰማርያን እሱ አጥፍቷታል ቢሉ የአባት ዕዳ ለልጅ የአፍንጫ እድፍ ለእጅ እንዲሉ የአባቱን ለእሱ ሰጥቶ ተናገረ አንድም አቤቶ ሲባል መጥቶ ወግቷታልና አንድም አሁን ሲመጣ እግር መንገዱን አጥፍቷታልና ወእምዝ ፈጺሞ እግዚአ ብሔር ዘንተ ኩሎ ገቢረ በደብረ ዮን ወበኢየሩሳሌም ሰናክሬም ቦኑ ግልፎ ዘያድኅን ብሎ ተናግሮ ከፈጸመ በኋላ አንድም እግዚአብሔር በኢሳይ ያስ አድሮ ከዚህ ይውላል ከዚህ ያድራል ወኢይነድፍ ውስቴታ ሐፀ ብሎ በኢየሩሳሌም ተናግሮ ከፈፀመ በኋላ ያመጽእ እግዚአብሔር ላዕለ ኩሉ ዘያዐቢ ልቦ ልቡናውን በሚያስታብይ በራፋ ስቂስ መዓት መቅሠፍት ያመጣል ወላፅለ መልአከ ፋርስ በሰናክሬም ላይ ወዲበ አዕይንቲሁ በነቢያተ ሐሰት ላይ ወዲበ ትርሚቱ በሠራዊቱ ላይ መዓት መቅሠፍት ያመጣል እስመ ይቤ በኃይልየ እገብር በኃይሌ እስራኤልን አጠፋለሁ ብሏልና ወበምክረ ጥበብየ እነሥእ በሐውርተ አሕዛብ በጥበቤ በመከርሁት ምክር የአሕዛ ብ ን አዢ እጅ አደርጋለሁ ብሏልና ወእበረብሮሙ ኃይሎሙ ሠራዊታቸውን አጠፋለሁ አንድም ባለጸግነታቸውን እበዘ ብዛለሁ ብሷልና ወአድለቀልቆን ለአህጉር እለ ይነብራ ጠላት ጠፍቶላቸው ተዘልለው የሚኖሩትን አገሮች አነዋውጣ ቸዋለሁ ብሏሷልና ወአስተጋብዕ ኩሉ ዓለመ ዓለሙን ሁሉ እጅ አደርጋለሁ ብሏልና ወእትሜጠዎ በእዴየ ከመ ሕፃን የፅለትን ልጅ በመሀል እጅ እንዲይዙ በእጄ እይዘዋለሁ ብሏልና ወከመ አንቆቅሆ እንቀሩሬላልን በመኻል እጅ እንዲይዙ በእጄ ጭብጥ በእግሬ እር ግ ጥ አድርጌ እይዛለሁ ብሏልና ወአልቦ ዘያመስጠኒ የሚያመልጠኝየለም ብሏልና ወአልቦ ዘይትዋሥኦኒ ገብር ቀቅል ብለው አልገብ ርም አልቀቅልም ብሎ የሚከራ ከረኝ የለም ብሏልና መዓት መቅሠፍት ያመጣበታል ይትነሣእኑ ጐድብ ላዕለ ዘይገዝም ቦቱ ገጀሞ በሚቁርጥበት ሰው ላይ በጠላትነት ይነሣልን መነሣትስ እንዳይነሣ የለም እንጨቱን ቀረጥ ቢለው ተመልሶ አንተን ልቀርረጥኸኾ ይለዋልን ወይትሌዐልኑ ሞሰርት ላዕለ ዘይዌስር ቦቱ መጋዝስ በሚቄርጥበት ሰው ላይ በጠላትነት ይነሣልን መነሣትስ እንዳይነሣ የለም እንጨቱን ቀረጥ ቢለው ተመልሶ አንተን ልቀ ረጥኸ ይለዋልን እንደዚህስ ሁሉ እስራኤልን አጥፋ ብየ ባመጣኸ ተመልሰኸ እኔን ቦኑ ግልፎ ማለት ይቻልኻልን ኣሃህህህወቶከህ በዘከዐየ ዘኢሳይያስ ምዕ እለ ይመትሩ ቦሙ ዕፀ እንጨትየሚቁቄርጡባቸው ብሎ ለጐድብና ለሞሰርት ቀጠላ በእንተ ዝንቱ ይፌኑ ኀሳረ ዲበ ክብርከ ስለዚህ ነገር በክብረ መንግ ሥትህ ላይ ተዋርዶን ያመጣ ብኻል ወእሳተ ዲበ ትርሚትከ ዘያነድድ ወያውዒ በሠራዊትኸም የሚያጠፋ መቅ ሠፍትን ያመጣብኻል ማለት ሰይፈመልአክን ያመጣብኻል ወይከውን ብርሃነ እስራኤል እሳተ የእስራኤል ጸሎታቸው አጥፊ ይሆናል ወይትቄደሱ በእሳት ዘይነድድ ወያውዒ የሚያጠፋ በሆነ በጸሎታቸው ይጸናሉ ይከብራሉ ወይበልዕ ፆመ ወሣዕረ የቪአለቃውን የሰናክሬምን ሠራዊት ያጠፋል አንድም ልዑላኑን ትሑታኑን ያጠፋል ይእተ አሚረ ይጠፍኡ አድባር ያንጊዜ ነገሥታቱ ይጠፋሉ ዘኢሳይያስ ምዕ ር ወአውግር ወዖም መኳንንቱ የሺ አለቃው ይጠ ፋሉ ወይበልፅ ነፍሰ ወሥጋ በነፍስ በሥጋ ያጠፋል ወይከውን ከመ ዘይጉይይ እምነበ ልባለ አሳት ዘይነድድ ሰናክሬም ከቋያ የተነሣ እንደ ሚሸሸ ጉሽ አጋዘን ይሆናል ያ እየወደቀ እየተነሣ እንዲሄድ እሱም አጋንንት የመብረቅ የነጉድጓድ ድምፅ እያሰሙት እየወደቀ እየተነሣ ሂዷልና ሀ ወአለ ተርፉ አምውስቴቶሙ ይከውኑ በጉልቀኑ አሥራ ስምንት አልፍ ከአምስት ሺህ ሰዎች አልቀው ከእነሱ የቀሩትም በተጥር ይሆናሉ የተቆጠረ እንዳይጠ ፋ አይጠፉም ወይጽሕፎሙ ሕዛን ንዑስ ትንሸ ሕፃን ይቄጥራቸዋል ልጅ አንድ ሁለት ሦስት አራት አምስት ስድስት ሰባት ብሎ ከዚህ በላይ አይቁቄጥርም እሱም አሥራ ስምንት እልፍ ከአምስት ሺህ ሰው አጥፍቶ ሰባት ፈረሰኛ ሁኖ ቀርቷልና አንድም ወእለ ተርፉ አባቶች አልቀው የቀሩ ልጆች አንድም አሥሩ ነገድ ተሣር ከው የቀሩ ሁለ ቱ ነገድ በቀጥር ይሆናሉ አንድም አሥሩ ነገድ ሁለቱ ነገድ ተማርከው የቀሩ ትሩፋን በቀጥር ይሆናሉ የተቆጠረ አንዳይጠፋ አይጠፉም አንድም ከአንቢታ ከክህደት የቀሩ ምእመና ን በቀጥር ይሆናሉ የተቆጠረ እንዳይ ጠፋ አይጠፋምወይ ጽሕፎሙ ሕፃን ወልደ እግዚአብሔር ሐዋርያ ይጠብቃቸዋል ወውእተ አሚረ ይትዌሰኩ እንከ እለ ተርፉ እምአስራኤል ያንጊዜ ስልምናሶር ናቡከደነዖር አንድም ሰናክሬም መጣ ባሏቸው ጊዜ በባሕር ጠልቀው በገደል ወድቀው የነበሩት ኋላ በሚጠት ይጨመራሉ ጥቅስ ወይነግርዎሙ ደሰያት ሠናይቶ ለእግዚአብሔር የሚላቸው ማርይስ አን ል ወአለ ድኅኑ እምያዕቆብ አሥሩ ነገድ ተማርከው የቀሩ ሁለቱ ነገድ ይጨመራሉ ኢይትአመንዎሙ ማሣ ን ሻ አንድም አሥሩ ነገድ ሁለቱ ነገድ ተማርከው የቀሩ ትሩፋን ኢይትአመንዎሥ እ ን ከ ለእለ አስሐትዎሥ ያሳቷቸው ነቢያተ ሐሰትን ካህናተ ጣዖትን አያምኗቸ ውም ዳዕሙ ይትዌከሉ በእግዚአብሔር ትዱሰ እስራኤል በድቅ ወበርትዕ በእውነት ነገር በቀና ነገር በጽጽንዐ እስራኤል በክብረ እስራኤል በእግዚአብሔር ያምናሉ እንጅ ወይጺንዑ በእግዚአብሔር እለ ተርፉ እምያዕቆብ አሥሩ ነገድ ተማርከው የቀሩ ሁለቱ ነገድ አንድም አሥሩ ነገድ ሁለቱ ነገድ ተማርከው የቀሩ ትሩፋን በእግዚአብሔር አምነው ይጸናሉ አንድም በአምልኮተ እግዚአ ብሔር ይጸናሉ ያጸንዑ ቢል አምልኮተ እግዚአብሔርን ያጸናሉ ወእመ ኮነ ጐልቆሙ ለደቂቀ እስራኤል ከመ ፕጥፃ ባሕር ዘኢይሰፈር የእስራኤል ልጆች ቀኑጥራቸው እንደማይሰፈር እንደ ባሕር አሸዋ ምንም ቢበዛ እለ ተርፉ ይድኅኑ በአሸዋ ከመመሰል ህህህህህ«ፎየከክበዐፒከ« አንድም ጣዖት ከማምለክ የተሩ ይድናሉ እንጅ ሁሉ አይድኑም እስመ ኅሌቀ ወምቱረ ነገረ ይገብር እግዚአብሐር በኩሉ ዓለም የሰናክሬምን የብልጣሶርን ጥፋት በውነት በዓለሙ ሁሉ ያለቀ የተቆረጠ አድርጓልና አንድም የአሕዛብን ጥፋት የእስ ራኤልን ድኅነት አድርጓልና አንድም ወእመ ኮነ ኀልቆሙ ለደቂቀ እስራኤል ብለህ መልስ የምእመናን ቀጥራቸው እንደ ማይሰፈር እንደ ባሕር አሸዋ ምንም ቢበዛ እለ ተርፉ ከእንቢታ ከክህደት የቀሩት ይድናሉ እንጂ ሁሉ አይድኑም ሥጋዊን በእውነት አድርጓልና ወበእንተ ዝንቱ ከመዝ ይቤ እግዚአብሔር አምላከ እስራኤል ፀባሃት ስለዚህ ነገር አሸናፊ የሚሆን የእስራኤል ፈጣሪ እግዚአ ብሔር እንዲህ አለ ኢትፍርሁ ሕዝብየ እለ ትነብሩ ውስተ ዮን እምፋርስ በጽዮን የ ም ት ኖሩ ወገኖቼ ከፋርስ ሰዎች የተነሣ አትፍሩ በእውነቱ አንድም ፍና ተሳልቆ ነው አስመ በበትር ይዘብጡከ ባኮርባጅ ይመቱኻልና እስመ መቅሠፍትየ አመጽእላዕሌከ መከራ የማመጣብህ ስለሆነ ከመ ትርአይ ፍኖተ ግብፅ ተማርከኸ ስትሄድ የግብዕን ጐዳና ታይ ዘንድ አንድም እርዱን እያሉ ይልኩባ ቸዋልና አንድም በግብፅ ትቀበለው የነበረውን መከራ ትቀበል ዘንድ ባንተ መቅሠፍት የማመጣ ስለሆነ አስቀድሞ መከራ ያመጡብኻልና ኢትፍርሁ ብለህ እሠር እስመ ዓዲ ኅዳጠ ኢይቁርር መዓትየ ወመቅሠፍትየ መዓቴ መቅሠፍቴ የማይመለስ ስለሆነ አንድም ከለሰናክሬም መዓቴ ገና ጥቂት አይበርድምና ኢትፍ ርሁ ላለው ላዕለ ምክሮሙ መዓት መቅሠፍት የማመጣ በእስራኤል ብቻ አይደለም ቦኑ ግልፎ በሚሉ በለሰናክ ሬምም ነው እንጂ ወያመጽእ እግዚአብሔር መቅ ሠፍተ ዲቤሆሙ በከመ መቅሠፍተ ምድያም ዳግመኛ ዘኢሳይያስ ምዕ እንደ ምድያም መቅሠፍት ያለ ሌላ መቅሠፍት ያመጣባቸ ዋል በውስተ ብሔረ ሕማም ምድያም ያለውን ብሔረ ሕማም ብሎ ደገመው አንድም ብሔረ ሕማም ያላት ፋርስ ናት አንድም ጌዴዎን ምድያምን እንደወጋ መከራ በበዛባት ሀገር በለኪሶ መቅሠፍት ያመጣል የሠራዊቱን ጥፋት መናገር ነውአንድም መከራ በበዛባት ሀገር በ ነ ነዌ መቅሠፍት ያመጣል የንጉሥን ጥፋት መናገር ነው ወኅምዙሂ መንገለ ፍኖተ ባሕር ጦሩ በባሕር አጠገብ ያሱትን ያጠፋል አንድም ኤርትራ ይደርሳል ወውስተ ፍኖት ዘመንገለ ግብዕ ወደ ግብፅ እስከሚወስደው ጐዳና ይደርሳል ወውእተ አሚረ ይሠዐር አርዑቱ እመትከፍትከ ወበትሩ እምክሣድከ ያንጊዜ የሰናክሬም አገዛዙ ሥልጣኑም ካንተ ይጠፋል ይርቅልኻል ዘኢሳይያስ እስመ ይመጽእ ላዕለ ሀገረ ጋይ ወደ ጋይ ይመጣልና ወየኀልፍ እንተ መጌዶን በመጌዶንም በኩል ያልፋልና ወያነብር ንዋዮ ውስተ ምክማስ ምክማስ ጽኑ አምባ ነው ንዘቡን በአምባ ያኖራልና አንድም ስመ ሀገር ነው ገንዘቡን ምክማስ በሚባል ሀገር ያኖራልና ወየሐልፍ ቁላ ወደበረሐ ይሄዳል ወበጺሖ ጋይ ይፈርሁ ሬማ ጋይ በደረሰ ጊዜ የሬማ ሰዎች ይፈራሉ ማለት አይደለም ጋይም ሬማም በደረሰ ጊዜ የጋይም የሬማም ሰዎች ይፈራሉ ሲል ነው አንድም ይፈራሉና ወገባዖን ሀገረ ሳኦል የሳኦል አገር ገባዖንም ትፈራ ለች ሀገረ ሳኦል ባለው ሀገረ ሳሙኤል ይላል ወትጉይይ ወለተ ጋላን ያለቃው ልጅ ትሸሻለች አው ጋላተ ሜመነ እ ን ዲ ል አንድም ስመ ነገድ ነው አንድም ስመ ሀገር ነው ህህህህህ«ፎከወዐህበዐዘቲከዐ ። ምዕ ወይሰማዕ በኤንሶን ወበአናቶት ሰናክሬም መጣ መጣ ሲባል በኤንሶን በአናቶት ይሰማል አንድም ይሰማልና ወወይደነግፁ መዴቤና የመዴቤናም ሰዎች ይደነግ ጣሉ አንድም ይደነግጣሉና ወእለ ይነብሩ ጋቤር በጋቤር የሚኖሩ ሰዎችም ይደነ ግጣሉ አንድም ይደነግጣሉና መዴቤና በደረሰ ጊዜ የጋቤር ሰዎች ይደነግጣሉ ማለት አይ ደለም መዴቤናም ጋቤርም በደረሰ ጊዜ በመዴቤ ናም በጋቤርም ያሉ ሰዎች ይደነግ ጣሉሲል ነው ወያስተበቀዑ በእንተ ፍኖቱ ከመ የሀልዉ በእዴሁ በእጁ ጭብጥ በእግሩ እርግጥ ብለው ይኖሩ ዘንድ በጤና አሳልፈው እያሉ ይለምናሉ እንዲህ እንዲህ ያደርጋልና እን ዲህ እንዲህ ያደረገ ሰናክሬም ይሠዐር አርዑቱ እመትከፍ ትከ አገዛዙ ከአንተ ይጠ ፋል አጽንዕዋ ለደብረ ወለተ ጸዮን ማንሻ አንድም እንዲህ እንዲህ ያደረገ ሰናክሬም ይጠፋልና ይጠፋል ብላችሁ ነግራችሁ አጽንዕዋ ለደብረ ወለተ ጽዮን የጽዮንን ልጅ አጸናኗት ማለት አይዞሽ አይዞሽ በሏት ወለአውግረ ኢየሩሳሌም የኢየሩሳሌምን አውራጃ አጸና ኗት ማለት አይዞሽ አይዞሽ በሏት ወ ናሁ እግዚአብሔር ፀባዖት የሀውኮሙ ለክቡራን በኃይል እነሆ አሸናፊ እግዚአብሔር እነሰናክሬምን በኃይል ያውካ ቸዋል ወይቀጠቅጦሙ ለዐበይት በኀሳር መኳንንቱን ያጠፋቸዋል ወየኀስሩ ዐበይት መኳንንቱ ይዋረዳሉ ወይወድቁ በመጥባሕት በጦር ይጠፋሉ አንድም በ ሰይ ፈ መልአክ ይወድቃሉ ወይወድቅ ሊባኖስ ምስለ ነዋኃት አርዝ ሰናክሬም ከሠራዊቱ ጋር ይጠፋል አንድም ናሁ እግዚአብሔር ብለህ መልስ እነሆ አሸናፊ እግዚአብሔር ሊቃነ አጋን ንትንያውካቸዋል ማለት በኃይል ያሸብራቸዋልወይቀ ጠቅጦሙ አጋንንትን ያጠ ፋቸዋል ወየኀሥሩ አጋንንት ይዋረዳሉ ወይወድቁ በመስ ቀል ድል ይነሣሉ ወይወድቅ ዲያብሎስ ከሠራዊቱ ጋራ ድል ይነሣል ጉባዔ ምዕራፍ ወትወዕእ በትር እምሥርወ አጫይ ከነገደ አእሜይ ሕዝቅያስ ዘሩባቤል ይወለዳል ወየዐርግ ጌ እምኔሃ ከሕዝቅያስ ከዘሩባቤል ምግባር ሃይማኖት ይገኛል ወየአርፍ ዲቤሁ መንፈሰ እግዚአብሔር በሕዝቅያስ በዘሩባቤል መንፈስ ቅዱስ ያድርበታል መንፈሰ ጥበብ ወአእምሮ ጥበብዕውቀትየሚሜገልጥለት መንፈሰ ኃይል ኃይል የሚያደርግለት ወምክር ምክር የሚገልጥለት ያ ዘኢሳይያስ ምዕ ፅ መንፈሰ ልቡና ወጽድቅ ልብ የሚያስደርገው ምግባር ትሩፋት የሚያሠራው መንፈስ ቅዱስ ያድርበታል ወይመልዕ ላዕሌሁ መንፈሰ ፍርሃተ እግዚአብሔር እግዚአብሔርን የሚያስፈራ መንፈስ ቅዱስ በሕዝቅያስ በዘሩባቤል ያድርበታል አንድም ወትወፅእ በትር ብለህ መልስ ከነገደ እጫይ በትረ ሕይወት እመቤታችን ተወለዳለች ወየዓርግ ጌ ጽጌ ክርስቶስ ከአመቤታችን ይወለዳል አንድም ወትወጽእ ከነገደ እይ ከተወለደች ከእመቤታችን ጌታ ይወለዳል ወየዓርግከጌታ ክብር ልጅነት ይገኛልወየአርፍ ዲቤሁ መን ፈሰ እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ በአምሳለ ርግብ ወርዶ በራሱ ላሳይ ይቀመጣል መንፈሰ ጥበብ ወአእምሮ ለሌላው ጥበብ ዕውቀት የሚገልጥበት መንፈሰ ኃይል ወምክር ለሌላው ኃይል የሚያደርግበት ለሌላው ምክር የሚገልጥበት መንፈሰ ልቡና ወጽድቅ ለሌላው ዕውቀት የሚገልጥ በት ምግባር ትሩፋት እንዲ ሠራ የሚያደርግበት ወይመ ልዕ ሳዕሌሁ መንፈሰ ፍርሃተ እግዚአብጤር እግዚአብሔር ህህህህህፎቲከክበዐፒከ ነቱን የሚያስፈራ መንፈስ ቅዱስ በአምሳለ ርግብ ወርዶ በራሱ ላይ ይቀመጣል በህልውናው ይኖራል ብትልም ይሆናል በኢሳይያስ የሚቄጥ ራቸው ሰባቱ ሀብታት እሊህ ናቸው እሊህ ብቻ ሁነው አይደለም በፍጹም ቁጥሮ እንዲህ አለ ጥቅስ እስመ ልቄ ቱ ፍጹም ውእቱ በኀበ ዕብራውያን እንዲል ሃይ አበ ሳዊ ወኢያደሉ በውስተ ፍትሕ ሕዝቅያስ ዘሩባቤል በፍርድ ጊዜ አያደላም ወኢይትዋሣአ በነገር እኩይ ሕዝቅያስ ዘሩባቤል በሐሰት ነገር አይከራከርም ዳዕሙ በየዋህ ኩነኔ ይኬኳንን ሕዝቅያስ ዘሩባቤል በውነት ይፈርዳል እንጂ ወይዛለፎሙ ለክቡራነ ምድር ክቡራንን ብትገብሩ ገብሩ ብትቀቅሉ ቀቅሉ ያለዚያ እወጋ ችኋለሁ እያለ ይዘልፋቸዋል ወይቀሥፋ ለምድር በቃለ አፉሁ ሕዝቅያስ ዘሩባቤል ከቃሉ በወጣ ነገር ሸፋጭን ለዋጭን ያጠፋል ወበመንፈሰ ከናፍሪሁ ያጠፍ ኦ ለኃጥእ ሕዝቅያስ ዘሩባቤል ከቃሉ በወጣ ፍርድ ሌባ ቀማኛን ያጠፋል ወይቀንት ጽድቀ ውስተ ሐቋሁ ይቀንት ድቀ ግሥ ነው እውነት ፍርድ ይፈርዳል ወይትዐዐፍ ርትዐ ውስተ ገቦሁ ይትዐፀፍ ርትዐ ግሥ ነው ሕዝቅያስ ዘሩባቤል የቀና ፍርድ ይፈርዳል አንድም ወኢያደሉ በውስተ ፍትሕ ብለህ መልስ ጌታ በፍርድ ጊዜ አያደላም ተኀድገ ለከ ኃጢ አትከ ተኃድገ ለኪ ኃጢአትኪ ፈቀድኩ ንጻሕ ይላል ወኢይ ትዋሣዕ ጌታ በሥጋዊ ነገር አይከራከርም ዳዕሙ በየዋህ በኀዳጌ በቀልነት ይፈርዳል እንጂ ወይዛለፎሙ ለክቡራነ ምድር ጸሐፍት ፈሪሳውያንን አሌ ለክሙ ጸሐፍት ፈሪሳ ውያን መደልዋን እለ ትበልዑ አብያተ መበለታት ወዕጓለ ማውታ እያለ ይዘልፋ ቸዋል ወይቀሥፋ ጌታ ኃጥእመና ፍቅን ያጠፋል ወበመን ፈሰ ከናፍሪሁ ያጠፍኦ ለኃጥእ ጌታ በሥልጣኑ ኃጥእ ዲያብ ሎስን ያጠፋዋል ወይቀንት ድቀ ጌታ ወንጌልን ያስተም ራል ወይትአጸፍ ጌታ ኦሪትን ያስተምራል ሄ ወይትረዐዩ ተ ኩ ላ ት ምስለ አባግፅ ተኩላት ከበጎች ጋራ ይሰማ ራሉ ወየአርፍ ነምር ምስለ ጠሊ ነምር ከፍየል ጋራ ይመሰጋል ወይትረዐዩ አልህ ም ት ምስለ አናብስት ላሞች ከአናብስት ከአንበሶች ጋራ ይሰማራሉ ወይነድያዖሙ ሕዛን ንዑስ ታናሽ ልጅ ይጠብቃቸዋል የዘመኑን መልካምነት መናገር ነው ጂ ወይትረዐዩ አልህምት ምስለ ድብ ኅቡረ ላሞች ከጅብ ከግሥሳ ጋራ አንድነት ይሰማራሉ ወይትሐፀኑ ዕጓላቲሆሙ ኅቡረ ልጆቻቸውም በአንድነት ያድ ጋሉ ወይቀምሕ አንበሳ ኃሠረ ከመላህም አንበሳ ተ ዋ ር ዶ እንደ በሬ አበቅ ይቅማል አንድም ወይትረዐ ዩ ብለህ መልስ አንድ ወገን ነው አሕዛብ በሚጠት ከእስራኤል ጋራ አንድይሆናሉ አንድም በ ዘመነ ሐዲስ ምእመናነ አሕዛብ ከምእመናነ እስራኤል ጋራ አንድ ይሆናሉ ወይት ረዐዩ አልሀምት በሚጠት እስራኤል ከአሕዛ ብ ጋራ አንድ ይሆናሉ አንድም በ ዘመ ነ ሐዲስ ምዕመናነ እስራኤል ከምፅመ ናነ አሕዛብ ጋራ አንድ ይሆናሉ ወይነድያሙ ሕዛን ንዑስ ሕዝቅያስ ዘሩ ባቤል ይጠ ብቁዋቸዋል አንድም ጌታ ሐዋርያት ምእመናንን ይጠ ብቁዋቸዋል ወይትሐፀኑዕጓላቲሆሙ ኅቡረ ልጆቻቸውም ኦሪትን ወንጌልን እየተማሩ ባንድነት ያድጋሉ ወይቀምሕ አንበሳ ኃሠረ ከመ ላህም በሕዝቅያስ በዘሩባቤል ዘመን አረማዊ ሕገ ትሕትና ኦሪትን ይማራል አንድም በዘመነ ሥጋዌ አይሁዳዊ ሕገ ትሕትና ወንጌልን ይማራል ወይወዲ እዴሁ ሕጠዛን ንዑስ ውስተ ግበ አርዌ ምድር ትንሽ ልጅ እጁን ወደ እባብ ጐድጓድ ይሰዳል ህህህህህ«ፎቲከክበዐፒከህ« ዘኢሳይያስ ምዕ ፅ ወአልቦ ዘይነክዮ ምንም ምን የሚነካው የለም ሀ ወኢይክል አሕስሞ ላዕሌሁ በሱ ላይ ክፉ ነገር ማድረግ የሚቻለው የለም ወኢላዕለ መኑሂ በደብረ መቅደይስየ ማንም ማን በኢየሩሳሌም ክፉ ነገር ማድረግ የሚቻለው የለም እስመ መልዐ ላዕለ ኩሉ አእምሮ እግዚአብሔር ከመ ማይ ብዙኅ ዘይደፍን ባሕረ ብዙ ውሀ በጐድጓድ እንዲመላ ዕውቀት በሰው ሁሉ ልቡና መልቷልና አንድም ወይወዲ ብለህ መልስ ሕዝቅያስ ዘሩባቤል ቃሉን ወደ አሕዛብ ከተማሣ ይሰዳል ብትገብሩ ገብሩ ብትቀቅሉ ቀቅሉ ያለዚያ እወጋችኋለሁ እያለ ወአልቦ ዘይነክዮ ከአሕዛብ ምንም ምን የሚነካው የለም ወኢይክል አሕስሞ ላዕሌሁ በሕዝቅያስ በዘሩባቤል ክፉ ነገር ማድረግ የሚቻለው የለም አለ እስከ ጊዜው ድረስ አንድም ወይወዲ እዴሁ ሕፃን ንዑስ ውስተ ግበ አርዌ ምድር ልጁን ወደዚህ ዓለም ይልካል አንድም ሕፃን ጌታ ቃሉን ሽ ዘኢሳይያስ ምዕ ፅ ወደ አሕዛብ ከተሣ ይሰዳል ማለት የአሕዛብን ከተማ ያስ ተምራል አንድም እለ ውስተ ሲኦል ፃኡ ወአለ ውስተ ጽልመት ተከሥቱ ብሎ ቃሉን ወደሲኦል ይሰዳል አንድም እጁን በእውነት ወደሲኦል ይሰዳል ጥቅስ አርአዮሙ የማነ አዴሁ ወኮነቶሙ ጥምቀተ አንዲል መኪ ክፍ ወአልቦ ዘይነክዮ ከአጋንንት የሚቁቄራኘው የለም አንድም ሐዋርያ የአሕዛብ ን ከተማ ያስተምራል የሚነካው የለም እስከ ጊዜው ድረስ ማንም ማን ክፉ ነገር በሱ ላይ ማድረግ የሚቻለው የለም በምእመናንም ላይ ማንም ማን ክፉ ነገር ማድረግ የሚቻለው ቦለም አስመ መልዐ በዘመነ ሐጠዲስ ዕውቀት በሰው ሁሉ ልቡና መልቷልና ወይቀውም ውእተ አሟረ ሥርወ አጫይ ከነገደ እሜይ የተወለደ ሕዝቅያስ ዘሩባቤል ያንጊዜ ይነግሣልአንድም ነገደ እሚይ ዘመናይ ይሆናል ወዘተሠይመ እምኔሁ ይከውን መልአከ አሕዛብ ከነገደ አሜይ ተወለደ የተሾመ ሕዝቅያስ ዘሩባቤል የአሕዛ ብ አለቃ ይሆናል አንድም ወጠይቀውም ይአተ አሚረ ሥርወ እሜይ ከነገደ አይ ከተወለደች ከአመቤ ታችን የተወለደ ጌታ ያንጊዜ ይነግሣል አ ን ድ ም ከነገደ አሜጫይ የተወለደ ምእመን ጽንዐ ነፍስን አ ግ ኝ ቶ ይጸናል ወዘተሠይመ እምኔሁ ይከውን መልአከ አሕዛብ ከኣብ የተሾመ አንድም ከራሱ የ ተሾ መጌታ የአሕዛብ መምህር ይሆናል ወይትዌከሉ ቦቱ አሕዛብ አሕዛብ በሱ ያምናሉ ወከውን ምፅራፈ ዘዚአሁ ክብር ከሱ የተገኘ ክብር የሕዝቡ ኣሕዛቡ ማረፊያ መሳፈሪያ ይሆ ፈፅ ወውእተ አሚረ ይደግም አግዚአብሔር አርእዮ እዴሁ ዳግመኛ እግዚአብሔር ሥል ጣኑን ይገልጣል የብልጣሶርን ለሰናክሬም ይደግም አለ ከመ ይትናዕ ተረፈ ለእለ ተርፉ አእምአሕዛብ ኮአሕዛብ ለቀሩ ለእስራኤል ይቀና ዘንድ እነዚያ ራርተው ዘኢሳይያስ ምዕ ትተዋቸው ማለት አይደለም አምልጠው ለቀሩ አንድም በሥላሴ ቸርነት ለቀሩ ዘአትረፉ ፋርስ ወግብፅ ወባቢሎን ከፋርስ ከግብፅ ከባቢሎን ለቀሩ ወኢትዮጵያ ወኤላሜጤን ከኢትዮጵ ያ ከኤላሜጤን ለቀሩ ወእምሥራቀ ፀሐይ ወእምዕራብ ከምሥራቅ ከምዕራብ ለቀሩ ወያርኢ ትእምርተ ለአሕዛብ ለእስራኤል ሞተ ብልጣሶርን ያደርግላቸዋል ወያስተጋብዖሙ ለእለ ተርፉ እም እስራኤል ወለእለ ተዘርዉ ውስተ ይሁዳ ያስተጋብፆሙ ውስተ ይሁዳ ለእለ ተዘርዉ ውስተ ይሁዳ ነገደ ይሁዳ ብለህ ግጠም አሥሩ ነገድ ሁለቱ ነገድ ተማርከው የቀሩ ትሩፋንን በይሁዳ ይሰበስባቸዋል አን ድም ከሀገሪቱ የተበተኑትን አንድም ከነገደ ይሁዳ ተወል ደው የተበተኑትን ይሰበስባ ቸዋል ወያስተጋብዖሙ እምዐርባዕቱ አጽ ናፈ ምድር ከአራቱ ማዕዘን ይሰበስባቸዋል አንድም ከፋርስ ከባቢሉን ከፅርዕ ከሜዶን ይሰበስባቸዋል ህህህህህሃ«ፎየከበዐቲከ«ቨ ወይሠዐር ቅናተ ኤፍሬም አሥሩ ነገድ በሁለቱ ነገድ የሚቀናው ቅናት ይጠፋል ወይጠፍኡ ፀረ ይሁዳ የሁለቱ ነገድ ጠላት አሥሩ ነገድ ይጠፋሉ አንድም የሁለቱ ነገድ ጠሳትነት ይጠ ፋል ወኢይቀንፅዕ ኤፍሬም በይሁዳ ወይሁዳ ኢየሐምም በኤፍሬም አሥሩ ነገድ በሁለቱ ነገድ አይቀናም ሁለ ቱ ም ነገድ በአሥሩ ነገድ አይቀናም ወይሠርሩ በመትከፈ ኢሉፍሊ በኢሎፍላውያን ትክሻ ይወረወ ራሉማለት ይሠለጥኑባቸዋል ወያቀድሙ አውርዶ እዴሆሙ ዲበ ኤዶምያስ ወዲበ አሞን ሌላውን አገር ሳይወጉ አስቀድ መው አሞንን ኤዶምያስን ይወጋሉ አን ድሮም እነዚያ ሳይወጓቸው አስቀድመው እነዚህ ይወጓቸዋል አንድም ጎረቤቶቻቸው ናቸውና በሩቅ ያሉ አሕዛብን ከመው ጋታቸው አስቀድሞ የኤዶም ያስን ሰዎች ይወጋሉ ድ ወያነፅፋ እግዚአብሔር ለልሳነ ባሕረ ግብፅ ልሳነ ባሕረ ግብፅ ጥቅል ስመ ሀገር ነው እግዚአብሔር ልሳነ ባሕረ ግብፅን ያጠፋታል አንድም ልሳን ምንጭ የግብፅ ባሕር ምንጭን ያደርቃታል አንድም ልሳን ንጉሥ ነው የግብፅን ከተማ ንጉሥ ያጠ ፋዋል አንድም ለባሕረ ልሳነ ግብፅ ቢል የግብፅን ንጉሥ ከተማ ያጠፋል ወይቀሥፍ ተ አፍላጋተ ሰባት ውሀ ይከፍልላቸዋል ከባቢሎን ሲወጡ ሰባት ውሀ ተከፍሎላቸዋልና ከመ ይሑርዎን በአሣፅን በጫማ ይሄዱባቸው ዘንድ ወይከውኖሙ መጽያሕ ተ ለሕዝብየ እለ ተርፉ እምፋርስ ከፋርስ ለቀሩ ለወገኖቼ ጥርጊያ ጎዳና ይኾናቸዋል ወጦወይከውኖሮሙ ለእስራኤል ከመ ኣመ ወፅኡ እምግብፅ ለእስራኤል ከግብፅ እንደወጡ ጊዜ ይደረግላቸዋል አለ ኤርትራ እንደተከፈለችላቸው ሰባት አ ፍ ላ ጋ ት ተከፍለውላ ቸዋልና አንድም ወይቀሥፍ ተ አፍላጋተ ብለህ መልስ ሰባት ኣህጉር ይወጋሳቸዋል ከመ ይሑርዎን በአሣፅን በጫማ ይሄዱባቸው ዘንድ አንድም ዘኢሳይያስ ምዕ ጠላት ጠፍቶላቸው ተዘልለው ይሄዱባቸው ዘንድ አንድም ጫማ እንዲረገጥ አህጉርን ይረግጧሟቸው ዘንድ ሰባት አህጉር የተባሉ ፋርስ ባቢሎን ግብፅ ኢሎፍሊ ኤዶምያስ ሞአብ አሞን ናቸው ወይከ ውኖሙ መጽያሕተ ጥርጊያ ጎዳና ይኾና ቸዋ ል ወይከ ውኖሙለእስራኤል ከመ አመ ወፅኡ እም ግብፅ ከግብፅ እንደ ወጡ ጊዜ ይደረግላቸዋል አለ ዓግ ሴዎ ን እንደጠፉ ላቸው ጎግ ማጎግን አጥፍተው ወጥተዋልና ምዕራፍ ጳ ወትብል ይእተ አሚረ አአኩተከ እግዚኦ አቤቱ ያንጊዜ አመሰግንኻለሁ ትላለህ እስመ ተማፅዕከኒ ወቀሠፍከኒ ፈርደኸብኛልናበመከራም ገርፈኸኛልና ይኸንን አይሻ ውም ወካዕበ ተሠሀልከኒ ዳመኛ ይቅር ብለኸኛልና አመሰግንኻለሁ ወትብል ናሁ አምላኪየ ወመድኃንየ እነሆ ፈጣሪዬ መድኃኒቴ እሱ ነው ትላለህ ሥን ህያ ኤጂ ዘኢሳይያስ ምዕ ወእትዌከል ቦቱ ወአሐዩ ቦቱ በሱ አምቼ በሕይወት እኖራ ለሁ ወኢይፈርህ እስመ እግዚአብሔር ክብርየ ወትርሚትየ ሽልማቴ ክብሬ እግዚአብሔር ነውና መከራ ያገኘኛል ብዬ አልፈራም ወውእቱ ኮነኒ መድኃንየ እርሱ መድኃኒት ሆነኝፅ ደወትቀድሕ ማየ በትፍሥሕት እምአዘቅተ ሕይወት ሰባ ዘመን ድርቅ ሁኖ ለግፊው ወንዶች ይ ሻ ሳ ሉ እያሉ ይሰዷቸዋል ጥቅስ ወአሦጡ ቀሳውቲሆሙ ዕራቆ እንዲል ኤርዮየ ባዶአቸውን ይመለሱ ነበር በሰባ ዘመን ዝናም ዘንሞላቸ ዋልና ደስ እያለህ ከአዘቅቱ ውሀውን ትቀዳለህ አንድም ከነቢያት ከካህናት ትምህርት ረድኤት ታገኛለህ አንድም የሕይወት መገኛ ከሚሆን ከጌታ ጐን በፈሰሰ ውሀ ተጠ ምቀሀክብርልጅነትን ታገኛለህ ወት ብል ይእተ አሚረ ሰብሕዎ ለእግዚአብሔር ወፀውዑ ስሞ ያንጊዜ እግዚአብሔርን አመስ ግኑት ስሙንም ጥሩት ትላለህ ህህህህህፎየከክበዐፒከ« ወንግርዎሙ ለአሕዛብ ስብሐቲሁ ጌትነቱን ለአሕዛብ ንገሯቸው ወተዘከሩ ከመ ተለዐለ ስሙ ስሙ ከፍ ከፍ እንዳለ አስቡ ድ ሰብሑ ለስመ እግዚአብሔር ለእግዚአብሔር ስም ምስጋና አቅርቡ እስመ ገብረ ዓቢያተ ኩሉ ድንቅ ድንቅ ሥራ ሠርቷልና ንግሩ ዘንተ ለኩሉ ምድር ይህን ለዓለሙ ሁሉ ንገሩ ተፈሥሒ ወተኀሠዷ ወለተ ጽዮን የጽዮን ልጅ ቤተ እስራኤል ፈጽሞ ደስ ይበልሽ እስመ ተለዐለ በማዕከሌኪ ቅዱሰ እስራኤል ጽንዐ እስራኤል ክብረ እስራ ኤል እግዚአብሔር በመካከልሽ ከፍ ከፍ ብሏልና ማለት በመካከልሽ ልዕልናውን ገልጧ ልናአንድም ተፈሥሒ የጽዮን ልጅ ምእመን ደስ ይበልሽ አንድም ሕግ የምትጠ ብቂ ምእመን ደስ ይበልሽ ወለተ ሕግ ብሎ ነው እስመ ተለዐለ እግዚአብሔር በመካ ከልሽ ተሰቅሏልና ኅንብርታ ወአክሊላ ለምድር ይላታልና ላች ዕ ለ ተ እግዚአብሔር ፄዔዋዌ ትመጣለችና አንድም እንተ ምልዕት መቅሠፍተ መዓቱ ቢል ባቢሎንን ታጠፋ ዘንድ መዓቱን የሚፈጽምበት መቅሠፍቱን የተመላች እግዚአ ብሔርየባቢሉሎ ንን ሰዎች የሚያጠፋባት ቀን እነሆ ትመ ጣለችና ወተኀልቆሙ ለብዙኃን እለ ይነብሩ ውስቴታ በሷ ውስጥ የ ሚ ኖ ሩ ብዙ ሰዎችንም ታጠፋለች አንድም ታጠፋለችና ወኢይበርሁ እንከ ከዋክብተ ሰማይ እንግዲህ ወዲህ ከዋክብት አያበሩም አንድም ሠራዊቱ መኳንንቱ ተድላ ደስታ አያደ ርጉም አንድም አያደርጉምና ወአለ አርዮብ እለሦስቶ እለ ስድስቶ እለ ሰብዓቶ አያበሩም አንድም ወሄቱ መማክርቲሁ ለንጉሥ የሚላቸው ተድላ ደስታ አያደ ርጉም አንድም አያደርጉምና ወኩሉ ዓለመ ሰማይ የባቢሎን ሰው ሁሉ ይጠፋል አንድም ይጠፋልና ዘኢሳይያስ ምዕ ወፀሐይኒ ሠሪቆ ይጸልም ፀሐይ ታይቶ ይጠብጠፋል አንድም ንጉሥ ተድላ ደስታ አያደርግም አንድም ንጉሥ ታይቶ ይጠፋል ወወርኅኒ ኢትሁብ ብርሃና ጨረቃ አታበራም አንድም ቢትወደዱ ተድላ ደስታ አያደርግም አንድም አያደር ግምና ወይትቀጽዑ ብለህ ፅሠር ወእኤዝዝ እንከ እኪተ ላዕለ ኩሉ ዓለም በባቢሎን መከራውን አዝዛለሁ ወላዕለ ኩሉ ኃጥአን በባቢሎን ሰዎችም ላይ መከራ አመጣለሁ ወእሥዕር ጌጋዮሙ ወትዝኅርቶሙ ለፅቡያን የትቢተኞችን ሰዎች በደሳ ቸውን ትቢታቸውን በሞት አጠፋለሁ ሰማይኒ ያንቀለቅል እመሠረቱ በእንተ መቅሠፍቱ ለእግዚአብሔር አመ ይመጽእ በቀጥዓ በመዓት በመጣ ጊዜ የእግዚ አብሔር መቅሠፍቱ ስለመጣ የባቢሎን ሥር መሠረቷ ይጠ ፋል ሰማይ አሳት ስለ ልዕልናዋ ዘኢሳይያ ም ወእለ ተር ይትበደሩ እምወርቅ ወእምብሩር ከሞት የቀሩ እስራኤል ከወርቅ ከብር ይመረጣሉ ወርቅ ብር ኪማርኩ ከሚማርኩ ሰዎችን ቢማርኩ ይወዳሉና ወናሁ አነሥኦሙ ለፋርስ እለ ኢይፈቅድዎ ለወርቅ ወኢይሔ ልይዎ ለብሩር ብሎ እንዲ የመጣው ወይትበደር ሰብአ አምዕንቁ ሰንፔር ሰውሰንፔር ከሚባል ዕንቀ ይወደዳል በዕለተ ተሠሃሎሉሙ እግዚአብሔር እግዚአብሔር ባጠፋቸው ቀን ጥቅስ ለሂ መሐርክዎ እምሕሮ ወለዘሂ ተሠሃልክዎ እሠሃሉሎእንዲል ሮሜሀያድ ወይከውኑ እለ ተርፉ ከመ ጦይጠል ዘአምስጠ ከሞት የቀሩት ከአዳኝ እንዳ መለጠ ፌቆ ይሆናሉ ያ እንዳይገኝ አይገኙም ወከመ በግዕ ዘተኀጥአ እንደ በረረ በግ ይሆናሉ ያ እንዳይገኝ አይገኙም በግ ከበረረ የሰው ልጅ ካመረረ እንዲሉ ያ በዱር በገደል እየተዳፋ እንዲሄድ የባቢሎ ንም ሰዎች እንደዚያ ይሆናሉ ነጸበለባለ«ከበቶቲክፈ አንድም ያ ፈጥኖ እንዲሸሽ ትሩፋንም ፈጥነው ይወጣሉ ወአልቦ ዘያገብኦ ለሰብእ ውስተ ሕዝቡ ሰውን ባለህ ቁም ብሎ የሚመ ልሰው የለም ወአልቦ ዘይመይጦ የሚመልሰው የለም ወይትመየጥ ሰብእ ከመ ይአቱ ብሔሮ የባቢሎን ሰው ወደሀገሩ ይገባ ዘንድ ይመለሳል አንድም ወእለ ተርፉ ይትበደሩ እም ወርቅ ወእምብሩር አባቶች አልቀው የቀሩ ልጆች አንድም አሥሩ ነገድ ሁለቱ ነገድ ተማርከው የቀሩ ትሩፋን ከወርቅ ከብር ይወደዳ ሉ ወይትበደር ሰንፔር ከሚባል ፅንቀም ይመረጣሉ በፅለተ ተሠሃሉሙ እግዚአብሔር ይቅር ባላቸው ቀን ወይከውኑ አሥሩ ነገድ ተማርከው የቀሩ ሁለቱ ነገድ አንድም አሥሩ ነገድ ሁለቱ ነገድ ተማርከው የቀሩ ትሩፋን ከአዳኝ እንዳመለጠ ፌቆ ይሆናሉ ያ እንዳይገኝ አይ ገኙም ወከመ በግፅ እንደ በረረ በግ ይሆናሉ ያ እንዳይገኝ አይገኙም ወአልቦ አንተ የአባቴ ባርያ አይደ ለህምን አንተ የወንድሜ ባርያ አይደለህምን ብሎ የሚመ ልሳቸው የለም ወይትመየጥ ትሩፍ ወደሀገሩ ወደ ኢየሩ ሳሌም ይገባ ዘንድ ይመለሳል አንድም ወእለ ተርፉከአእንቢታ ከክህደት የቀሩ ምእመናን ከወርቅ ከብር ይመረጣሉ ወይትበደሩ ሰንፔር ከሚባል ፅንዯኑሩ ይመረ ጣሉ በዕለተ ተሠሃሎሙ እግዚአብሔር በሞተላቸው ቀን ጥቅስ እስመ ይጌይስ እምሐዷው ሣሀልከ እንዲል መዝቿ ወይወከውኑ ከእንቢታ ከክህ ደትየቀሩ ምእመናን ከአዳኝ እንዳመለጠ ፌቆ ይሆናሉ ያ እንዳይገኝ አይገኙም ወከመ በግፅእንደ በረረ በግ ይሆናሉ ያእንዳይገኝ አይገኙም ወአልቦ አንተ የዲያብሎስ ባርያ አይደለህምን አ ን ቺ የዲያብሎስ ባርያ አይደለሽምን ብሎ የሚመ ልሳቸው የለም ወይትመየጥ ምእመን ወደ ሀገሩ ወደገነት ወደመንግሥተ ሰማያት ይገባ ዘንድ ይመለሳል ድወእለሂ ተዘርዉ ይመውቴ የተበተኑት ባሕር ጠልቀው ገደል ወድቀው ይሞታሉ ዘኢሳይያስ ምዕ ወእለሂ ተጋብዑፁ ይወድቁ በኩናት የተሰበሰቡትም በጦር ይጠፋሉ ወይነጽሑ ውሉዶሙ ልጆቻቸውን ቂሮስ ዳርዮስ እየወጉ ይጥሏቸዋል ወይበረብሩ አብያቲሆሙ በቅድሜ ሆሙ ቤታቸውን በፊታቸው ይበዘብ ዙታል ሽ ወይስሕቡ አንስቲያሆሙ ሚስቶቻቸውን ያለፈቃዳቸው እየሳቡ ይደርሱባቸዋል ጄ ወናሁ አነሥኦሙ ላዕፅሌክሙ ለፋርስ እለ ኢይፈቅድዎ ለወርቅ ወኢይሔልይዎ ለብሩር ብርን የማይሹ ወርቅን የማይ ወዱ የፋርስን ሰዎች በእናንተ ላይ አስነሣለሁ እለ ይቀጠቅጡ ወየሐስዩ ነፍሰ ወሬዛ የጐጉልሣማሳውን ሰውነት የሚያ ጠፉ የፋርስን ሰዎች አስነሣለሁ አንድም እለ ይቀጠቅጡ ወየሐ ስዩ ነፍሰ ወሬዛ የጐልማሳውን ሰውነት ያጠፋሉ እንጂ ወርቅ ብር የማይሹ ወኢይምሕሩ ሕፃናተ ለሕፃናቱ አይራሩም ወኢይምሕኩ አዕይንቲሆሙ ለውሉ ድክሙ ዓይኖቻቸው ለልጆቻችሁ አይ ራሩም አንድም ለልጆቻችሁ ዓይን አይራሩም የልጅ ዓይኑ ብክን ብክን ሲል ያሳዝናልና ወትከውን ባቢሉን ክብርተ መንግሥታት የነገሥታቱ መከበሪያ ባቢሎን ወምክሐ ዕበየ ከላውዴዎን የከላውዴዎን የገናንነቷ መመ ኪያ የመርዓ ዘውዷ ባቢሉን ከመ ሰዶም ወገሞ ራ እለ ገፍትዖን እግዚአብሔር ትከ ውን ከመ ሰዶም ወገሞራ ብለህ ግጠም እግዚአብሔር እንዳጠ ፋቸው እንደ ሰዶም እንደ ገሞራ ትሆናለችአንድም እንደ ዓሣ መቅሎ እንደ ቄላቸው እንደ ሰዶም እንደ ገሞራ ትሆናለች ወኢትሄሉ ለዓለም ለዘለዓለሙ አትኖርም ወኢትነብር እንከ ለትውልደ ትውልድ እንግዲህ ወዲህ ለልጅ ልጅ ዘመን አትኖርም ኢይበውእዋ ወኢየኀልፍዋ ዓረብ ነጋድያንን የምታስፈራ ሁና አይገቡባትም አይሄዱባትም ይበውእዋ ቢል ፍላፃ ይዘው ይሄዱባታል ወኢየዐርፉ ውስቴታ ኖሉት ዘላኖች በውስ ጧ አይኖሩባ ትም የምታስፈራ ሁና ህህህህህ«ፎከወዐኋበዐዘቲከዐ ዘኢሳይያስ ምዕ ወየኀድራ አራዊተ ገዳም አራዊት ይኖሩባታል ወይመልዕ ውስቴታ መጽአሞ ደስክ ይመላባታል ወየዐርፉ ህየ ጹዴኔታት እለ ሄለይ ይኖሩባታል ወመራክባት ከአራቱ መዓዝን የተሰበሰቡ አንድም እንደ ሰበድዓት መልክ አስተባብረው የያዙ ይኖሩባታል ወይዘፍኑ በህየ አጋንንት እነትግሪዳ ይዘፍኑባታል ወየኀድሩ እለ ጽፍረ ላህም እገሪሆሙ እለ ጐሽ እለ አጋዘን ይኖሩ ባታል ወይትራከቡ ውስቴታ ፍጥረተ ጺም ወኢም ፍጥረተ የማን ወጸጋም ፍጥረተ ባሕር ወየብስ ሲል ነው በቀኝ በግራ በባሕር በየብስ ያሉ ፍጥረታት ይኖሩባታል ወዝ ኩሉ ይከውን ፍጡነ ወኢይ ጐነዲ ይህ ሁሉ ፈጥኖ ይደረጋል አይ ዘገይምምነው ሰባ ዘመን ኑሮ የለም ቢሉ አይቀርም ሲል ነው ዘኢሳይያስ ምዕ ምዕራፍ ፅ ወይሠሃሎ እግዚአብሔር ለያፅቆብ እግዚአብሔር ያዕቆብን ይቅር ይለዋል ወየኀርዮ ካዕበ ለእስራኤል ዳግመኛ እስራኤልን ይመርጠ ዋል ወየዐርፉ ውስተ ብሔሮሙ በሀገራቸው አርፈው ይኖራሉ ወይትዌሰኩ ውስቴቶሙ ፈላስያን ወይትዌሰኩ ውስተ ቤተ ያዕቆብ በሚጠት ያመኑ አሕዛብ ከያዕቆብ ወገኖች ጋራ አንድ ይሆናሉ አንድም ከፋርስ ከባቢሎን አምነው የመጡ አሕዛብ ከትሩፋን ይጨመ ራሉ ወይነሥእዎሙ ለአሕዛብ ወየአትውዎሙ ብሔሮሙ አሕዛብን ወስደው ወደሀገራ ቸው ያገቧቸዋል ወይትካፈልዎሙ ይካፈሏቸዋል ዛሬ ለክብረ በዓል የመጣውን ካህን እንዲካፈሉ ወይበዝጉ ውስተ ውእቱ ብሔር በኢየሩሳሌም ይበዛሉ ወይከውኑ በህየ አግብርተ ወአዕማተ በኢየሩሳሌም ሴት ባሪያ ወንድ ባሪያ ይሆናሉ ማለት የፈቃድ ተገዥ ይሆናሉ አንድም በቤተ ክርስቲያን ቄስ ዲያቆን እየሆኑ ያገለግላሉ ወይቀንይዎሙ እስራኤል የፈቃድ ተቀንዮ ይገዚቸዋል ወይትቀነዩ አሕዛብም የፈቃድ ተቀንዮ ይገዛሉ ውእተ አሚረ ያዐርፈከ እግዚ አብሔር እምሕማምከ ያንጊዜ እግዚአብሔር ከመከ ራህ ያሳርፍሃል ወእመዓትከ እነዚያ ይቄጡኸ ከነበረ ቀጣ ያሳርፍኻል አንድም አንተ ሌላውን ትቁጣው ከነበረ ቀጣ ያሳርፍኻል ወእምቅኔከ እኩይ ዘተቀነይከ ላሎሥመጮ ትገዛላቸው ከነበረ ከክፉ አገዛዝኸ ያሳርፍኻል ወትነሥእ ዘንተ መንበረ ዘመንግሥተ ባቢሉሎን የባቢሎንን መንግሥት ዘውድ እጅ ታደርጋለህ ዘሩባቤል ነግሦ መውጣቱ በባቢሎን ነውና አንድም ቂሮስ ዳርዮስ ወንበር ሰጥተው አንግሠው ሰደውታልና ዘኢሳይያስ ሦለዕ ወትብል ይእተ አሚረ እፎኑ ተሥዕረ ዘያቀቱ ያንጊዜ ሰውን ሁሉ ያስገብር የነበረ ሰ ና ክ ሬም ብልጣሶር እንዴት ጠፋ። ቢሉ ለአንዱ ምሥራቅ ብትኾን ለአንዱ ሰሜን ናትና አንድም ምሥራቅ ሰሜን የሌለው አገር የለምና ወኢትሄልዉ እንከ እንግዲህ ወዲህ በሕይወት አትኖሩም ቋወ ወምንተ ትብሉ ነገሥተ አሕዛብ የአሕዛብ ነገሥታት ምን ትላላችሁ ናሁ እግዚአብሔር ሣረራ ለጽዮን እነሆ እግዚአብሔር ዮንን በረድኤት አጸናት ወአድኃኖሙ ለትሑታን ሕዝብ ትሑታን ወገኖችን አዳናቸው ምን ትላላችሁ ምዕራፍ ድ ጉባዔ ፅ ነገር በእንተ ሞአብ ሞአብ እንድትጠፋ የተናገረው ነገር ይህ ነው በሌሊት ያጠፍአዋ ለሞአብ ቀን ሲገሠሥግሥጮ ውለው ሌሊት አዳጋ ጥለው ሞአብን ያጠ ፏታል አንድም በሌሊተ መከራ ተይዛ ሳለች አንድም ሰነፍ ዕርቅ አድርገው ያጠፏታል ጥቅስ ሀቡ ጌ ለሞአብ እንዲል ኤር ጓቿ ያ ወበሌሊት ያንኅልዋ ለጥቅመ ሞአብ ቀን ሲገሠግሥጮ ውለው ሌሊት አዳጋ ጥለው አንድም በሌሊተ መከራ ተይዛ ሳለች አንድም ሰነፍ ዕርቅ አድርገው የሞአብን ቅጽር ያፈርሷታል አንድም ሞአብ ገሃነምን ሥላሴ በሌሊተ ዓርብ ያጠፏታል ወበሌሊት ያንኅልዋ ለጥቅመ ሞአብ ፍትወታት እኩያት ኃጣውዕን ያጠፋሉ ተክዙ ለርእስክሙ ለራሳችሁ እዘኑ አልቅሱ እስመ ተኀጐለት ዴቦር ኀበ ይነብር ጣዖትክሙ ከዚያ ሂደን እንድናለን እንዳ ትሉ ጣዖታችሁ ያለባት ዴቦር ጠፍታለችና ዴቦር መካነ ጣዖት ናት ወኀበ ሀሎ ምሥዋዒክሙ ህየ ዕርጉ እስኪ ትድኑ እንደሆነ ምሥዋዑ ወደአለበት ውጡ ወብክዩ በውስተ ናባው ዘሞአብ የሞአብ ክፍል በምትሆን በናባው አልቅሱ ውስተ ኩሉ ርእስ ብርሃት በሰው ሁሉ ራስ ቡህነት ትወ ጣለች ትብትብ ምንጣፍ በመሸከም የ ወይትመተር ኩሉ መዝራዕት በውስተ መርኅባ የሰው ሁሉ ክንድ ባደባባይዋ ይቁረጣል ያ ዘኢሳይያስ ምዕ ሽ ለአፍርሆ ክንዳቸውን እየቁ ረጡ የአህያ መንጃ አድርገ ውታልና አንድም አርበኛ ካደባባይዋ ይጠፋል ቅንቱ ሠቀ ምንጣፍ ማቅ ታጠቁ ወብክዩ በውስተ አንሕስቲሃ በግምቡ ውስጥ አልቅሱ ወአውይዉ ውስተ አስኳቲሃ እንዘ ትበክዩ አስኳት ሸንጎ ምስቅል ጉዳና ነው እያዘናችሁ በሸንጎ አልቅሱ አስመ አወየወት ሐሴቦን ወነገረት እስከ ኢያሳ ሐሴቦን ዕጩ ኻለ ች ና እስከ ኢያሳ ድረስ ተናገረች ወዐተሰምዐ ቃሉሎም ቃላቸው ፅንፍ እስከ ጽንፍ ተሰማ አንደ ቅማንት ቅማንት አንዱ ሲጮኸ የሰማ እንደህነ ነገሩን ሳያውቀው አያይዞ ይጮኻል በእንተ ዝንቱ የሐምም ሐቓ ሞአብ ልበ ሞአብ ሲል ነው ስለዚህ ነገር የሞአብ ልቡና ያዝናል አንድም ሐቁ ያለው ንጉሥን ነው ወገብ የላዩንም የታቹንም እንዲያጸና ንጉሥም ልዑላኑን ትሑታኑን ያጸናልና ሐቋ አለው ንጉሥ ያዝናል ህህህህህ«ፎከዐሀበዐዘቲከ ወትግፅር ሞአብ ላዕለ ርእሳ ሞአብ ራሷን ይዛ ታለቅሳለች አንድም በራሷ በመጣባት ኃጢኣት ታለቅሳለች ወይትዐወቃ ለልባ ለሞአብ ይህ የመጣባት መከራ በኃጢ አቷ እንደሆነ ሞአብ ለልቡናዋ ይታወቃታል ይረዳታል ወተዐወዩ ባሕቲታ እስከ ሴጎር ሴጎር ማለት ምሥ ጋረ እግር ዘአዕረፈ ባቲ ሉጥ ማለት ነው እስ ከ ሴጎር ድረስ ብቻዋን ታለቅሳለች እስመ ዕጐልት ይእቲ ሞዓብ ዘሠለስቱ ክረምታ ሞዓብ ሦስት ዓመት የሆናት ጊደር ናትና ሦስት ዓመት የሆናት ጊደር ለመታረድ ትቀ ርባለች እ ሷም ለመከራ ቀርባለችና አንድም ያች እንድትቀናጣ ፈጣሪ የለኝም አኣለች በውስተ ዐቀባ ትበኪ በተራራው ታለቅሳለች የዐርጉ ወይትመየጡ ፍኖተ አሮሜን የሞዓብ ሰዎች እነናቡከደነፆርን ለማየት ወደ ተራራ ይወጣሉ ብዛታቸውን አይተው በደበቁ ጎዳና ይመለሳሉ አንድም እነናቡከደነፆር ወደ ተራራ ይወጣሉ ብዛታቸውን አይተው ለግዳይ ለምርኮስ እኒህ ይበቁናል ብለው በደበቁ ጎዳና ይመለሳሉ ቋድየዐወይዉ ይጮኻሉ ወይትቃተሉ ይዋጋሉ ወይከውን ድልቅልቅ ንውጽውጽታ ይሆናል ወይነጽፍ ማየ ኔምሬም የኔምሬም ውሀ ይደርቃል ድርቅ ሁኖ አንድም የናቡከደ ነፆር ወገን ጠጥቶት ወይየብስ ሣዕራ ሣሯ ይደርቃል ድርቅ ሁኖ አንድም የናቡከደነፆር ወገን በልቶት ወኢይትረከብ ሐመልሣል በውስ ቴታ በውስጧ ልምላ ሜ አይገኝም ድርቅ ሁኖ አንድም የናቡከደነፆር ወገን በልቶት ጸጂ ወምስለ ከመዝ ሀለወከ ከመ ኢትድኅን ከዚህም ጋራ እንዳትድን መሆን አለህ እስመ እመጽእ ውስተ ቂላተ አራባስ ወእነሥኣ ከዚያ ሂጄ እድናለሁ እንዳትል ወደአራባስ ቁላ በመዓት እመጣ ለሁ እጅ አደርጋታለሁና ዘኢሳይያስ ምዕ አስመ ኀብረት አውያተ ምስለ በሐውርተ አሞን ከአሞን አውራጃ ጋራ በጩኸት ተባብራለችና አጋሌም ወውዑ እስከ አዘቅተ ኤላም የአጋሌም ሰዎች ይኾንላችሁ እንደሆነ አስከ ኤላም ምንጭ ድረስ ደንፉ አግሩ ሀ ወይመልዕ ደም ውስተ ሣየ ኑምሬም በኔምሬም ውሀ ደም ይመላ በታል እነናቡከደነፆር ተቀራ ደው አልቀውበት እስመ መጽአት ሬሞን ባቢሉን መጥታለችና አንድም ሞዓብ ወደምትጠ ፋበት ቦታ መጥታለችና አንድም እስከ ራማ ይላል ራሣ የብንያም ዕፃ ናት አሷን አጥፍታ ነበርና በዚያ ፍዳ ትጠፋለች ወእነሥእ ዘርዐ ሞዓብ ወአርያል የሞዓብንና የአርያልን ልጅ በፍዳ እይዛለሁ ወለአለ ተርፉ እምአዳማህ እፌንዎሙ ከመ አራዊት ውስተ ምድር ከኤዶምያስ ሰዎች ከሞት የቀሩትን እባብ በልቡ ተስቦ እንዲሄድ በልባቸው ተስበው እንዲሄዱ አደርጋቸዋለሁ ምዕራፍ ዌ ገዳምኑ ይእቲ ደብረ ዮን አልደፈርም ትል እንደሆነ ኢየ ሩሳሌም ምድረ በዳ ነበረ እኔ ባጠፋት ነው እንጂ አንድም ኢየሩሳሌም ምድረ በዳ ነበረች አንተ ብታጠፋት ነው እንጂ እስመ ኮነት ከመ ዖፍ እንተ አሥረረት ዕጐሊሃ ወኀደገት ገላግልቷን አሳድጋ ቤቷን ጥላ እንደሄደች ወፍ ሁናለችና ወኮነት ወለተ ሞዓብ ከመ መሐስዐ በግዕ የሞዓብ ልጅ እንደ በግ ጠቦት ሆነች ያ እንዲያለኸልኸ አለኸለኸች ሾ ወትመክር ከመ ትግበር ላቲ ዳሰ ኀበ ትነብር ውስተ ምስሐግ ወትረ መዓልተ ወሌሊተ ተሰዳ ሂዳ ቀን የምት ውልበት ሌሊት የምታድርበት በቋያው ዳስ ትሠራዘንድ ትመክራለች ወይደነግፁ ወይሜምዑ ይደነግጣሉ ይሸበራሉ ወኢታብእዎሙ ኀቤክሙ ወደእናንተ አታስገቧቸው ህህህህህ«ፎከወዐህኋበዐዘቲከዐ ዘኢሳይያስ ሦዕ ወኢታንብርዎሙ ለአለ ወተጉ እምነ ሞዓብ ከሞዓብ ሸሽተው የመጡትን ከእናንተ ጋራ አታኑሯቸው ከመ ኢይኩኑክመሙ ፀረ ምስለ አለ ርሮዱክሙ ከከበቧችሁ ሰዎች ጋራ ጠላት እንዳይኾኗችሁ እስመ ኀልቁ መስተቃትላን የሞዓብ አርበኞች ጠፍተዋ ልና ወተኀጉጐለ መልአክ ዘላዕለ ኩሉ ምድር የሞዓብ አለቃ ጠፍቷልና አንድም ዘይከይድ ኩሎ ምድረ ይላል ዓለሙን ሁሉ የሚገዛ ንጉሥ ጠፍቷልና ጦይረትፅ መንበሩ በምፅዋት ስሙ ያልታወቀ የእስራኤል ንጉሥ ቸርነቱን ምጽዋት አድርጎ ሰጥቶት ዙፋኑ የቀና ይሆናል አንድም የሕዝቅያስ የዘሩባቤል ዙፋኑ በምጽዋት የቀና ይሆናል ወይነብር ውስቴቱ በጽድቅ ስሙ ያልታወቀ የእስራኤል ንጉሥ አንድም ሕዝቅያስ ዘሩባቤል በእውነት ነገር ጸንቶ ይኖራል ወይኬንን በቤተ ዳዊት በዳዊት ወገን ይፈርዳል ወየኃሥሥ ፍትሐ ሠሆይዴግን ጽድቀ ስሙያልታወቀ የእስራል ንጉሥ የቀና ፍርድ ይፈርዳል ሕጉን ይጠብቃል አንድም እስመ ኀልቁ መስተ ቃትላን ብለህ መልስ የሰናክ ሬም የብልጣሶር አርበ ኞች ጠ ፍተዋልና ወተኀጐለ መልአክ ዘላዕለ ኩሉ ምድር በሀገሩ ሁሉ የነገሠ አንድም ዘይ ከይ ድ ዓለሙን ሁሉ የሚገዛ ዲያብሎስ ድል ተነሥቷልና ይረትዕ መ ን በ ሩ በምጽዋት ሥጋውን ደሙን ምጽዋት አድርጎ ሰጥቶት የጌታ ማደሪያ ምአመን ጽንዐ ነፍስ አግኝቶ ይጸናል ወይነብር በሃይማኖቱ ምክ ንያት ጌታ ያድርበታል ወይኳ ን ን ከዳዊት ወገን በነሣው ሥጋ ጌታ ተኀድገ ለከ ኃጢአትከ ተኀድገ ለኪ ኃጢአትኪ ፈቀድኩ ንጻሕ ተንሥእ ንሣእ ዓራተከ እያለ ይፈርዳል ወየኀሥሥ ፍትሐ ወይዴግን ድቀ ሕዝቅያስ ዘሩባቤል የቀና ፍርድ ይፈርዳል ሕጉን ይጠብቃል ዘኢሳይያስ ምዕ አንድም ጌታ ኦሪትን ወንጌልን ያስተምራል ወስሣማዕነ ትዕቢቶሙ ለሞዓብ የሞዓብን ሰዎች ትዕቢታቸውን ሰሣነ ወትዝኀርቶሙ ፈድፋደ ብዙ የሆነ መታጀራቸውንም ሰማን ወአዐትት ትዕቢቶሙ ወሰገሉሙ ተዕቢታቸውን ጥንቄላቸውን አርቃለሁ አኮ ከሣሁ እናንተ እንድናለን እንዳላችሁ አይደለም ኗ ወወውዑ ሞዓብ የሞዓብ ሰዎች አልቅሱ እስመ ሞዓብ ኩኮሉሠ አውየዉ የሞዓብ ሰዎች አልቅሰዋልና እኩሌትች እኩሌትችን እንዲህ ይሏቸዋል ወአለ ይነብሩ ዳሴም ኢያመስጡ በዳሴም የሚኖሩ ሰዎች ከመከራ አያመልጡም ወይሰሐጡ አንተ እንጂ ኃጢአት ሥራ ጣዖት አምልክ ብለኸኝ ነው እያሉ ይዘባዘባሉ አንድም ብንጣራ ሰው ይሰ ፃናል ብለው እርስበርሳቸው ይቁዬናጠጣሉ አንድም ሲበድሉ ኑረው መከራ በመጣባቸው ጊዜ ይዘባዘባሉ ማለት ፍሬ የሌለውን ንግግር ያበዛሉ ወይትኃፈሩ ደቂቀ ሐሰሴቦን የሐሴቦን ልጆች በመከራ ያፍ ራሉ ቿ ወትላሁ ወይነ ሱባማ የሱባማ ወይን ታለቅሳለች የሰ ዎችን ለወይኑ ሰጥቶ ተናገረ አንድም ወትላሁ በእንተ ወይን ሱባማ ሱባማ ስለ ወይኑ ጥፋት ታለቅሳለች ወአኬድዎ ለወይና እስከ ኢያዜር እስከ ኢያዜር ድረስ ወይኗን አበራይተውታልና አይቴ በጽሑ ሐዋርያቲሃነ መልእክተኞቿ ወዴት ደረሱ ዔሉ ውስተ ገዳም እነሆፍርሃታቸውን አውቃለሁ ምድረ በዳውን ዙረው ሂደው ይሆናል ወእለ ተርፉ ዐደዉ ባሕረ ከነዚያ የቀሩት ፍርሀት የጸናባ ቸው ወንዙን ተሻግረው ሂደው ሆናል ነጸባለባወየከበቲክየ ዘኢሳይያስ ምዕ ወበእንተ ዝንቱ ትበኪ ብካየ ኢያዜር ስለዚህ ነገር የኢያዜርን ልቅሶ ታለቅሳለች ኢያዜር ቃለ ቀጭን ናት ቃሏን አቅጥና አን ድም ኢያዜር ስመ ሀገር ናት ኢያዜር ልቅሶን ታለቅሳለች ወአስተጋብዒ ወይነኪ ሱባማ ሱባማ ይህን ጊዜ እነናቡከደነዖር ሳይመጡ ወይንሽን ሰብስቢ ወዕፀወኪ ሐሴቦን ሐሴቦንም ዑድሺን ሰንደልሽን ሰብስቢ ወነበበት በእንተ ማዕረር ወቀስም ስለወይኑ ስለእህሉ መከር ተናገረች ይህን ጊዜ የእህሉን መከር ይህን ጊዜ የወይኑን መከር እሰበስብ ነበር እያለች የአይቶ አጣ ነገር ትናገራለች አንድም ይህን ጊዜ እነናቡከደነ ዖር ሳይመጡ የወይኑን የእህ ሉን መከር ሰብስቡ እያለች ተናገረች አንድም እንዲህ ብላ የተናገረችውን ወአከይድ እነና ቡከደነዖርን አምጥቼ አበራየዋ ለሁ አንድም ወትነብብ ይላል ይህን ጊዜ ባቄላውን ገብሱን ስንዴውን ጤፉን ሰብስቡ ወይኑን ዘይቱን ልቀሙ እል ነበር እያለች የአይቶ አጣ አነጋገር ትናገራለች ዘኢሳይያስ ምዕ ወእሥዕር ትፍሥሕተ ወኀሜተ እምወይን ወይኑን ጠጥቶ የሚያደርገውን ተድላ ደስታ አጠፋለሁ ረድ ኤት መንሣቱን መናገር ነው አንድም ወይኑን ጠጥተውት አያረካም አንድም ወይኑን አጥ ፍቼ ተድላ ደስታውን አጠፋ ለሁ ወኢይትፌሥሑ እንከ በወይን እንግዲህ ወዲህ ወይን ጠጥተው ደስ አይላቸውም አንድም ወይን አጥተው ደስ አይላቸውም ወኢያከይዱ ወይነ ውስተ ምክያድ ወይኑንም ባውድማ አያበራዩ ትም አስመ ጠፍአ ጠፍቷልና በእንተ ዝንቱ ትነቁ ከርሥየ ከመ መሰንቆ በእንተ ሞዓብ በእንተ ሞዓብና በእንተ ዝንቱ አንድ ወገን ነው ይቤ ነቢይ ብሎ ያመለክታል ስለዚህ ነገር ልቡናዬ እንደ መሰንቆ ትጮኻ ለች አለ ነቢይ ለሁሉ ያዝና ልና አንድም ርኅሩኅ እግዚአ ብሔር አድሮበታልና ወአዕፅምትየ ከመ ምረገ ዓረፍት እንተ ገየሩ አጥንቴም እንደተመረገ እንደ ተለሰነ ግርግዳ ሆነ ያ ምርጉን ባስለቀቁት ጊዜ መሽኮ እንዲ ገኝ ወትከውን ለኀሣር ለመከራ ትሆናለች እስመ ሰርሐት ሞአብ በጣዖታ ሞአብ በጣዖቷ ደክማለችና ወተሐውር ኀበ አማልክቲሃ ትጸሊ ከጣዖታቷ ትለምን ዘንድ ትሄዳ ለች ወኢይክሉ አድኅኖታ ማዳን ግን አይቻላቸውም ዝንቱ ነገር ዘነበበ እግዚአብሔር በእንተ ሞዓብ እምቀዲሙ ከጥንት ጀምሮ እግዚአብሔር ስለሞዓብ የተናገረው ነገር ይህ ነው ወይእዜኒ እብል ዘሠለስቱ አመ ታተ አሳብ ይእቲ ሞአብ አስመ ዕጐልት ይእቲ ሞአብ ዘኗቱ ክረምታ ብሎ ነበርና አሁ ንም ሞአብ ሦስት ዓመት የሆ ነው ምንደኛ ናት ያ ቀኑ ከደ ረሰ በኋላ ልዋል ልደር እንዳ ይል ልዋል ልደር ሳትል ፅለቱን ተማርካ ትሄዳለች አንድም ዘኢሳይያስ ሦስት ዓመት የሆነው ምንደኛ እኔ ከገባሁ ገንዘቡ በዝቷልና ልካፈል እንዳይልእርሷም ከገን ዘቧጥቂት ሳትይዝ ተማርካ ትሄ ዳለች አንድም ምንደኛ የሌ ሊት ዮር የመዓልት ሐሩር ይታገሣል እሷም ታግሣለችና በእንተዝ ተኀስር ሞዓብ እምኩሉ ብዕሳ ብዙኅ ወትከውን ለሀሣር ብሎ ነበርና ስለዚህ ነገር ሞዓብ ከብዙ ባለ ጸግነቷም ተለይታ ትጠፋለች ወኢይተርፍ ኅዳጥ ጥቂትስ እንኳ ገንዘብ አይቀርሳ ትም ወኢይትረከብ ክብራ ባለጸግነቷም አይገኝም ምዕራፍ ጉባዔ ነገር በእንተ ደማስቆ ደማስቆ እንድትጠፋ አይቶ የተናገረው ነገር ይህ ነው ናሁ ትጠፍእ ደማስቆ እም ብዙ ኃት አህጉር እነሆ ደማስቆ ከብዙ አህጉር ተለይታ ትጠፋለች አንድም ህህህህህ«ፎከሀበዐዘቲከዐ ምስለ ብዙኃት አህጉር ሲል ነው ከጥቃቅኑ አህጉር ጋራ ትጠፋለች ወትወድቅ ወትትመዘበር ለዓለም ለዘለዓለሙ ፈጽማ ትጠፋለች ወየዐርፉ ውስቴታ ኖሉት ተፈትታ ዘላኖች ይኖሩባታል ኢየዐርፉ ቢል ፈጽማ ጠፍታ ምድረ በዳ ሁና ዘላኖች አይኖ ሩባትም ወአልቦ ዘይረድኣ የሚረዳት የለም ወአልቦ ፀወን ኀበ ይፀወን ኤፍ ሬም አሥሩ ነገድ የሚጠጋበት የለም ቀድሞ ፋቁሔ ከረዓሶን እንደ ተጠጋ ወኢይነግሥ እንከ ንጉሥ በደማስቆ ከእንግዲህ ወዲህ በደማስቆ እን ደረዓሶን ያለ ንጉሥ አይነግ ሥም ወእለሂ ተርፉ እምሶርያ ይወድቁ በኩናት ከሶሪያ የቀሩት ሰዎች በጦር ይጠፋሉ አንተኑ ትጌይስ እምደቂቀ እስራ ኤል አልደፈርም ትል ዘንድ ከአስራ ኤል ልጆች አንተ ትበልጣለህን ዘኢሳይያስ ምዕ ወእምክብሮም ክብረ መንግሥትህስ ከክብረ መንግሥታቸው ይበልጣልን ከመዝ ይቤ እግዚአብሔር ጸባዖት አሸናፊ እግዚአብሔር እንዲህ አለ ውእተ አሚረ የኀልቅ ክብሩ ለያ ዕቆብ ያንጊዜ በፄዋዌ የያዕቆብ ባለ ጸግነቱ ሂዶ ሂዶ ያልቃል አን ድም በሚጠት ገንዘቡ መጥቶ መጥቶ ፍጹም ይሆናል ወያድለቀልቅ ዘይበዝኅ ትርሚቱ ብዙ ሺልሣማቱ በፄዋዌ ሂዶ ሂዶ ያልቃል አንድም በሚጠት መጥቶ መጥቶ ፍጹም ይሆናል ወይከውን ከመ ዘያስተጋብእ ሣዕ ረረ ዘበጽሐ ቅድመ አስቀድሞ የደረሰውን መከር እንደሚሰበስብ ሰው ይሆናሉ ወከመ ሰዊት ዘበሰለ ድኅረ በው ስተ ቁላት በቆላ በኋላ የደረሰውን እሸት እንደሚሰበስብ ይሆናሉ እሸት የሚወደድ በፊት የደረሰ ወይም በኋላ የደረሰ ነውና ያ እየሳሳ ፍሬውን እንዲመገብ በፄዋዌ አሕዛብ እየሳሱ እስራኤልን ይማ ርኳቸዋል አንድም በሚጠት እስራኤል እየሳሱ አሕዛብን ይሃ ርኳቸዋል ወይተርፍ ቀሪሙ ደገኛው መከር ካለፈ በኋላ ቃር ሚያው እንዲቀር ገንዘቡ አልቆ አገሩ ብቻ ይቀራል እንደ ፊተ ኛው አዝመራ አሥሩ ነገድ እንደ ኋለኛው አዝመራ ሁለቱ ነገድ አንድም እንደ ፊተኛው አዝመራ አሥሩ ነገድ እንደ ቃርሚ ያው ሁለቱ ነገድ ናቸው ወከመ ሕንባባተ ዘይት ክልኤቲ ሁለት የሚሆኑ የዘይት ፍሬ ዎች ወእመ አኮ ሠላስ ውስተ ርእስ ነዋኅ ሦስትም ቢሆኑ በረጅም ዛፍ ላይ ወውስተ አዕፁቂሃ በጫፎቿ ያሉ ሁለትም ሦስ ትም ቢሆኑ ወእመ አኮ አርባዕ አራትም ቢሆኑ ወእመ አኮ ሐምስ ይተርፉ አምስትም ቢሆኑ ጥቂት እንደ ሆኑ ከእስራኤል ጥቂት ሰዎች ይቀራሉ ለከርሚ ወለሄሬቢ የሚላቸው ወይን የሚያርሙ ህህህህሂፎከወፁ ያቋ ዘኢሳይያስ የሚኮተኩቱ ናቸው አንድም ሁለትና ሦስት አራትና አም ስት አሥራ አራት ይሆናሉ እንደዚህም ሁሉ ከእስራኤል አሥራ አራት ሰዎች ይቀራሉ ማለት ጥቂቶች ሰዎች ይቀራሉ አንድም አምስትና ሁለት ሰባት አራትና ሦስት ሰባት ሰባትና ሰባት አሥራ አራት ይሆናሉ ከወረዱት አሥራ አራት አበው ይመለሳሉ የቀ ሩት አልቀው ከመዝ ይቤ እግዚአብሔር አምላከ እስራኤል የእስራኤል ፈጣሪ እግዚአብሔር እንዲህ አለ ውእተ አሚረ ይትዌከል ሰብእ በፈጣሪሁ ያንጊዜ ሰው ሁሉ በፈጣሪው ያምናል ወይኔጽራ አፅይንቲሁ ኀበ ቅዱሰ እስ ራኤል ዓይኖቹ ወደጽንዐ እስራኤል ወደክብረ እስራኤል ይመለከ ታሉ ወኢይትአመኑ እንከ በጣዖቶሙ እንግዲህ ወዲህ በጣዖታቸው አያምኑም ሕበዐቲከ«ዐ ምዕ ወኢበግብረ እደዊሆሙ ዘገብሩ በአፃ ብዒሆሙ በጣታቸው በሠሩት በእጃቸው ሥራ አይታመምኑም ወኢይገዝሙ ዕፀ ለርኩሶሙ ኃጢአት ሊሆንባቸው አንድም ለርኩሶሙ ጣዖት አድርገው ሊሠሩት እንጨት አይቁር ጡም ውእተ አሚረ ይከውና አህጉ ሪከ መዝበረ ምዝቡራተ ሲል ነው ያንጊዜ አገሮችህ የተፈቱ ይሆናሉ ከመ መዝበረ አሞሬዎን ወኤዌዎን ዘመዝበረ እምቅድመ ገጸጾምሙ ለደ ቂቀ እስራኤል በኢያሱ ጊዜ ከእስራኤል ፊት እንደጠፉ እንደአምሬዎን እንደ ኤዌዎን ይጠፋሉአንድም ከመ መዝበረ አሞሬዎን ወኤዌዎን አሞሬዎንና ኤዌዎንእንደ ፈረሰ ፍራሽ ይሆናሉ ወትከውን ገዳመ የእስራኤል አገር ምድረ በዳ ትሆናለች እስመ ኀደጎ ለአምላክከ ፈጣሪህን በሕግ በአምልኮት ትተኸዋልና ዘኢሳይያስ ወመድኀኔከ መድኃኒትህ እግዚአብሔርን ትተኸዋልና ወኢተዘከርኮ ለእግዚአብሔር ዘአጽ ንዐከ ኢታምልክ ባዕደ አምላከ ብሎ ያጸናህን አንድም ዘአስተርአ የከበደብረ ሲና በደብረ ሲና የታየህን እግዚአብሔርን አላሰ ብኸውምና ወበእንተ ዝንቱ ትተክል ተክለ ሐሰት ስለዚህ ነገር የሐሰት ተክል ትተ ክሳለህ ጣዖቱ አለመለመልኝ የሚለውን ተክለ ሐሰት አለው ወትዘርዕ ዘርዓ ኀሳር ዘርዓ ኀሳርን ትዘራለህ ጣዖቱ አበቀለልኝ የሚለውን ዘርዓ ኀሳር አለው ወአመ ትተክል ትጌጊ ዘር በዘራህ ተክል በተከልህ ጊዜ ትበድላለህ ጣዖቱ አበቀ ለልኝ ጣዖቱ አለመለመልኝ ትላለህ ወኢይፈሪ ዘዘራዕከ የዘራኸው አያፈራም ወታወርስ መርገመ ለውሉድከ ለልጆችህ መርገምን ታቆያቸ ዋለህ አንድም በእንተ ዝንቱ ምዕ ቋ ትተክል ተክለ ሐሰት ብለህ መልስ ስለዚህ ነገር ልጅ ትወ ልዳለህ ወትዘርዕ ዘርዐ ኀሳር አንድ ወገን ልጅ ትወልዳለህ ጣዖቱ ሰጠኝ የሚለውን ተክለ ሐሰት ዘርዐ ኀሳር አለው ወአመ ትተክል ትጌጊ ልጅ በወለድህ ጊዜ ጣዖቱ ሰጠኝ እያ ልህ ትበድላለህ ወኢይፈሪ ዘዘ ራዕከ ልጅህ ልጅ አይወል ድም ወታወርስ መርገመ ለው ሉድከ ልጆችህን የርጉማን ልጆች ታሰኛቸዋለህ አንድም ወበእንተ ዝንቱ ትተከል ብለህ መልስ ስለዚህ ነገር ጣዖት ታመልካለህ ወትዘርዕ አንድ ወገን ጣዖት ታመልካለህ ጥቅስ እስመ ዘርዑ ነፋሰ ወዐረሩ ዓውሎ ወአልቦ ኃይል ለከላስስ ቲሆሙ ሆሴ ቋ ወአመ ትተክል ትጌጊ ጣዖት ባመለክህ ጊዜ ትበድላ ለህ ማለት ለጣዖቱ ዕጣን መሥ ዋዕት ታቀርባለህ ወኢይፈሪ ለጣዖቱ ያቀረብኸው ዕጣን መሥዋዕት ክብር ረድኤት አያ ሰጥህም ወታወርስ መርገመ ለውሉድከ ልጆችህን ሑሩ እምኔየ ርጉማን ታሰኛቸዋለህ አሌ ሎሙ ለብዙኃን አሕዛብ እለ መልዕ ከመ ማይ እንደውነ በዝተው ለሚሄዱ ለብዙ አሕብ ወዮላቸው ወከመ ውቲዘ ማይ ዘይወርድ እም ደብር በተታልወ» የመጣያ ውሃ ቆጥሎ ቀጥሎ እን ዲወርድ ቀጥሉ ቀጥሎ መዓት መቅሠፍት መቶባቸው ከማሁ ይጠፍዑ ነምቀዳሚ እስከ ደኃሪ ከፊት በር እስከ ኋላ ዳረግንድ ድረስ ይጠፋሉ አንድም ከታ ላቁ እስከ ታናሹ ይጠፋሉ አንድም ከንጉሠ እስከ ሠራዊቱ ይጠፋሉ አንድም በሬት ሠራ ዊቱ በኋላ ንጉሥ ይጠሉ በሰ ናክሬም ጊዜ አንድዎ በፊት ንጉሥ በኋላ ሠራዊቱ ይጠፋሉ በብልጣሶር ጊዜ ወከመ ፀበል ዘይነሥኦ ነፋሰ ገውሎ ፍና ምሴት ጊዜ ምሴት ሲል ነው ባም ሽት ጊዜ ነፋስ እንደሚ። ይዜንዉከ እስኩ ወይንግሩከ ምንት ውእቱ ምክሩ ለእግዚአብሔር ዘመ ከረ ሳዕለ ግብፅ እግዚአብሔር በግብፃውያን ላይ የመከረው ምክር ምን እንደ ሆነ እስኪ ይንገሩህ አንድም እግዚአብሔር በግብፃውያን ላይ የመከረው ምክር ምንድር ነው እስኪ ይንገሩህ ኀልቁ መላእክተ ጣኔዎስ እነዚያስ አይነግሩህምና እኔ ልን ገርህ ይላል ኢሳይያስ የጣኔ ዎስ አለቆች ጠፉ ወጠፍኡ መላእክተ ሜምፎስ የሜምፎስ አለቆችም ጠፉ ወስሕቱ ግብፅ በበሕዘቢሆሙ ግብፃውያን በየወገናቸው ሳቱ አስመ አስሐቶሙ እግዚአብሔር በጋ ኔን መስሕት እግዚአብሔር በሚያስት ጋኔን አስቷቸዋልና አሁን እግዚአብ ሔር የሚያስታቸው ሁኖ አይደ ለም ረድኤት መንሣቱን መና ገር ነው ጥቅስ ወወሀቦሙ መንፈሰ ድንዙዘ በይነ ምንት አስሐትከነ እግዚኦ እምፍኖትከ ሠናይት እንዳለው ያለ ነው ሮሜ ልቿ ዘኢሳይያስ ምዕ ሀ ወስሕቱ ግብፅ በኩሉ ምግባ ሮሙ ግብፃውያን በሚሠሩት ሥራ ሁሉ ሳቱ ከመ ዘይስሕት ስኩር ወከመ ዘአ ንኮለሎ ደም የሰከረ ሰው እንዲስት ደም እን ዳፈታበት ሰው ሳቱ ወኢይትረከብ ለግብፅ ውስተ ምግባሮሙ ዘቦ ርእስ ወዘነብ ግብፃውያን በሚሠሩት ሥራ ሁሉ ሎሌ ያለው ጌታ ጌታ ያለው ሎሌ አይገኝም በጥንቱ ወበማኅለቅቱ ጌታ ከሎሌው ጋራ ሎሌ ከጌ ታው ጋራ አይገኝም ውእተ አሚረ ይከውኑ ግብፅ ከመ አንስት በፍርሃት ወበረዓድ ያን ጊዜ ግብፃውያን በፍርሀት በረዓድ ተይዘው እንደ ሴቶች ይሆናሉ እምቅድመ ገጹ ለእግዚአብሔር ፀባዖት እንተ ያወርድ ላዕሌሆሙ ሕማመ መከራ ከሚያመጣባቸው አሸ ናፊ ከሚሆን ከእግዚአብሔር ገጸ መዓት የተነሣ ጃ ወይከውንዎሙ ግብፅ መግረም ቶሙ ለብሔረ አይሁድ ለነገደ አይሁድ ሲል ነው ግብ ፃውያን በነገደ አይሁድ ግሩም ህህህህህ«ፎከወዐህኋበዐዘቲከዐ ይሆኑባቸዋል ርዱን እያሉ ወደ ግብፅ ይልኩባቸው ነበርና እነዚያ ሲጠፉ አይተው ግሩም ይሆኑባቸዋል ወእምከመ ሰምዑ ብሔረ አይሁድ ይፈርሁ በእንተ ምክረ እግዚአ ብሔር ፀባዖት እንተ መከረ ላዕለ ግብፅ አሸናፊ እግዚአብሔር በግብፃ ውያንየመከረውንምክር በሰሙ ጊዜ ነገደ ይሁዳ ይፈራሉ ውእተ አሚረ ብዙኃት አህጉረ ግብፅ ይነብባ በነገረ ከነዓን ያን ጊዜ በግብፅ አውራጃ ያሉ ብዙ አገሮች በዕብራይስጥ ቋንቋ ይናገራሉ አንድም በረ ዓብ ዘማ ሃይማኖት ያምናሉ አንድም በነገረ ከናንዩ ይላል በንዑሳን ካህናት ትምህርት ያም ናሉ ወየኀብራ አህጉረ ግብፅ በስመ አግ ዚአብሔር እግዚአ ኀይል እግዚአ ኀይል በሚሆን በእግዚአ ብሔር ስም አምነው ብዙ አገ ሮች በምግባር በሃይማኖት አንድ ይሆናሉ አንድም በም ግባር በሃይማኖት አንድ ሁነው በስመ እግዚአብሔር ይሰመያ በእግዚአብሔር ስም ይጠራሉ ማለት ሕዝበ እግዚአብሔር ይባላሉ ሬክ ዘኢሳይያስ ምዕ ወትከውን አሐቲ ሀገር ምሥዋዖ ለአግዚአብሔር ውስተ ደወሎሙ ለብሔረ ግብፅ በግብፅ አውራጃ ያለች አንዲት ሀገር ምሥዋዐ እግዚአብሔር ትሆናለች ኤርምያስ አንድም ማርቆስ ያረፈባትአንድምጌታ ያረፈባት እስክንድርያ ደብረ ቀስቋም አስቄጥስ ወቤተ እግዚአብሔር ትከውን ቤተ እግዚአብሔር ትሆናለች ትእምርተእግዚአብሔር በብሔረ ግብፅ ለዓለም ይትረከብ ያለበት ነው በግብፅ ለዘለዓለሙየእግዚአብሔርምል ክት ይገኛል የመስቀል ምል ክት አስኬማ የአክሊለ ሦክ ምልክት ቆብ ይገኛል እስመ የአወይዉ ኀበ እግዚአብሔር እምእለ ይረውድዎሙ ግብፃውያን ከከበቧቸው ሰዎች የተነሣይጮኻሉይጨነቃሉና ወይፌኑ ሎሙ ብእሴ ዘያድኅ ኖሙ የሚያድናቸው ኤርምያስን አንድም በጥሊሞስን ይሰድላቸ ዋል አንድም እስመ የዐወይዉ ምእመናን ነፍሳት ከከበቧቸው ከአጋንንት የተነሣ ይጮኻሉና ወይፌኑ የሚያድናቸው ማርቆ ስን አንድም ጌታን ይሰድላቸ ዋል ይኬንንሂ ወያድኅንሂ ያስተምራል ያድናል ወትከውን ግብፅ ትእምርተ ለእግዚአብሔር ግብፅ የእግዚአብሔር ምልክት ትሆናለች እስክንድርያ ደብረ ፉዮስቋም አስቄጥስ ወየአም ርዎ ግብፅ ለእግዚአብሔር ግብ ፃውያን እግዚአብሔርን በሕግ በአምልኮት ያውቁታል ውእተ አሚረ ይሠውዑ መሥዋዕተ ለእግዚአብሔር ያንጊዜ ለእግዚአብሔር መሥ ዋዕት ይሠዋሉ ወይበፅዑ ብዕዓተ ስዕለቱን ይሳላሉ ወያበውኡ መባአ መባዓውን ያቀርባሉ ወይቀስፎሙ እግዚአብሔር መቅሠፍተ ከዚህ አስቀድሞ እግዚአብሔር በመከራ ይገርፋቸዋል ወያሐይዎሙ ሕይወተ ኋላ ግን ያድናቸዋል ሣ ዘኢሳይያስ ወእምዝ ይትመየጡ ኀበ እግዚአብ ሔር ከዚህ በኋላ በሕግ በአምልኮት ወደ እግዚአብሔር ይመለሳሉ ወይሰምዖሙ ወጦይሣሃሉሎሙ ልመናቸውን ይሰማቸዋል ይቅር ይላቸዋል ይእተ አሚረ ይከውን ፍኖተ ግብፅ ኀበ ፋርስ ያንጊዜ የግብፅ ጎዳና ወደ ፋርስ ይሆናል ወፋርስኒ የሐውሩ ኀበ ግብዕ የፋርስም ሰዎች ወደ ግብፅ ይሄ ዳሉ ፍቅር ሁነው ወግብፅኒ ይበውኡ ኀበ ፋርስ ግብፃውያንም ወደፋርስ ይገ ባሉ ወይትቀነዩ ግብፅ ለፋርስ ግብፃውያን ለፋርስ ይገዛሉ አለ የፈቃድአንድም በዘመነ ሐዲስ አራቱ ሊቃነ ጳጳሳት አንድ ይሆናሉ አንድም ሃይማኖት ተናውጾም እንደሆነ ሥርዓትም ፈርሶ እንደሆን ያንን ለማጽናት የፋርሱ ወደ ግብፅ የግብፁ ወደ ፋርስ ይሄዳሉ ህህህህህ«ፎከወዐህኋበዐዘቲከዐ ምዕ ይእተአሚረ ይከውኑ እስራኤል ሣልሶሙ ለግብፅ ወለፋርስ ያንጊዜ እስራኤል ለግብፅና ለፋ ርስ ሦስተኛ ይሆናሉ ምነው የሃይማኖት መደበኞችማ እስራ ኤል አይደሉምን ቢሉ አሕዛብን ደስ ለማሰኘትአንድም የያዘው አንቀጹ የአሕዛብ ነውና አን ድም የቀጥር ግብፅ ፋርስ እስራኤል አንድም ባለሲሶ እንጂ ማለት ባለርስት ማለት ነው እንደዚህም ሁሉ የሃይ ማኖት መደበኞች እስራኤል ናቸውና ጦይትባረኩ በምድር እንተ ባረካ እግዚአብሔር እግዚአብሔር ባከበራት በግብዕ ይበዛሉ ወይባርኮሙ እግዚአብሔር ፀባ ዖት አሸናፊ እግዚአብሔር ያበዛቸ ዋል እንዘ ይብል ቡሩክ ሕዝብየ ዘውስተ ግብፅ ወዘውስተ ፋርስ በፋርስ በግብፅ ያሉ ወገኖቼ ብሩካን ናቸው ብሎ ወርስትየኒ እስራኤል ማደሪያዎቼ እስራኤል ንዑዳን ክቡራን ናቸው ብሎ ዘኢሳይያስ ምዕ ምዕራፍ በዓመተ ቦአ ጣንታ ውስተ አዛ ጦን አመ ፈነዎ ዖርና ንጉሠ ፋርስ ዖርና ያለው ስልምናሶርን ነው ብዙ ስም አለው አሄሜሴር ኢያሪም ያሆ ዖርና ስልምናሶር ይለዋል ጣንታ ቢትወደዱ ነው ዖርና በላከው ጊዜ ጣንታ አዛጦን በገባበት ወራት አን ድም ሌላ ዖርና ሌላ ጣንታ ነው ወቀተላ ለአዛጦን አዛጦንን በወጋት ጊዜ ወአስተጋብዐ ንዋያ ገንዘቧን እጅ ባደረገ ጊዜ ይእተ አሜረ ነበቦ እግዚአብሔር ለኢሳይያስ ወልደ አሞፅ ያንጊዜ እግዚአብሔር የአሞዕ ልጅ ኢሳይያስን ተናገረው ወይቤሎ ልበስ መንጸፈ ላፅለ ውስተ ሐቋከ ምንጣሩን ያለገበር ልበስ አለው ለምልክት አንድም አእትት መንጸፈ ይላል ምንጣፍነቱን አርቀው ማለት ልበሰው ወፍታሕ አሣዕኒከ እምእገሪከ ጫሣህን ከእግርህ አውልቅ ወሑር ዕራቀከ ዘእንበለ አሣዕን ያለጫማ ባዶህን ሂድ ወገብረ ከሣሁ እንዳለው አፎረገ ወሖረ ዕራቆ ዘእንበለ አሣዕን ያለጫማ ባዶውን ሄደ ወይቤ እግዚአብሔር በከመ ሖረ ኢሳይያስ ተልዔየ ዕራቆ ዘእንበለ አሣዕን ሽ እግዚአብሔር እንዲህ አለ ወዳጄ ኢሳይያስ ያለጫማ ባዶ ውን እንደሄደ ከማሁ ይከውን ትእምርት ወመንክር ሠለስተ ዓመተ በግብዕ ወሠለስተ ዓመተ በኢትዮጵያ ሦስት ዓመት በግብፅ ሦስት ዓመት በኢትዮጵያ ተአም ራት ይደረጋል እንዲህ ስላለ የግብፅ ሦስት ዓመት የምድ ያም ሦስት ዓመት ስድስት ማለት አይደለም ሁሉም አንድ ጊዜ ነው በሦስቱ ዓመት በኢ ትዮጵያም በግብፅም ተአምራት ይደረጋል ሲል ነው ወከማሁ ይወስዶሙ ንጉሠ ፋርስ ለግብፅ ወለኢትዮጵያ አሁን እንደ ተናገርሁት ናቡከ ደነፆር የግብፅን የምድያምን ሰዎች ማርኮ ይወስዳቸዋል ዘኢሳይያስ ወይፄውውዎሙ ለአዕሩጊሆሙ ወለ ወራዙቲሆሙ ዕራቃኒሆሙ ዘእንበለ አሣዕን ሽማግሎችን ጐልማሶችን ማር ከው ያለጫማ ይወስዷቸዋል ወይትቀፈጽ ኃሣሮሙ ለግብፅ የግብፃውያን መከራቸው ይገለ ጣል ወይትመውዑ ግብፅ ምስለ ኢት ዮጵያ ግብፃውያን ከኢትየጵያ ሰዎች ጋራ ድል ይነሣሉ ወይትኃፈሩ ግብፅ ምስለ እለ ተቋ ከሉ ቦሙ ግብፃውያን ይረዱናል ብለው ከሚታመኗቸው ከእስራኤል ጋራ ይጠፋሉ አንድም እሳ ቸው ይረዱናል ብለው ከሚታ መኗቸው ከፉጥ ከልዳ ከኢት ዮጵያ ጋራ ይጠፋሉ ወይብሉ ይእተ አሚረ እለ ይነብሩ ውስተ ኢየሩሳሌም በኢየሩሳሌም የሚኖሩ ሰዎች ያንጊዜ እንዲህ ይላሉ እፎኪያነ ያድኅኑነ ወርእሶሙ ኢይ ክሉ አድኅኖ እምንጉሠ ፋርስ ራሳቸውን ከፋርስ ንጉሥ ማዳን ያልተቻላቸው እኛን እንደምን ያድኑናል ይላሉ ህህህህህ«ፎከሀበዐዘቲከዐ ምዕ ምዕራፍ ጉባዔ ነገር በእንተ ብሔረ በድው ባቢሎን እንድትጠፋ የተናገ ረው ነገር ይህ ነው ዓውሎ ኀለፈ እምገዳም ውስተ ብሔረ በድው ቂሮስ ከፋርስ ወደባቢሎን ሄደ ዓውሎ አለው ስለ ፍጥነቱ ሁለ ቱንም ገዳም አላቸው በምድረ በዳ ዘር ተክል እንዳይገኝ በነዚ ህምምግባር ሃይማኖት አይገ ኝምና ወመጽአ እምብሔር ግሩም ከፋርስ ወደ ባቢሎን መጣ ግሩም አለየፈረስ ምስል መመ ለክ የተጀመረ በፋርስ ነውና ዘአስተርአየኒ ዕፁበ ዜና ነገረኒ በእንቲአሁ ስለ ቂሮስ የታየኝ የተነጋገረኝ መልአክ ጭንቅ ነገር ነገረኝ ማለት ፄዋዌን አንድም ድንቅ ነገር ነገረኝ አለ ሚጠትን ዘክህደኒ ኪያየ ይክህድ እኔን የካደ ነቢዩን መካዱ ነው ወዘኒ አበሰ ሊተ አበሰ እኔን የበደለ ነቢዩን መበደሉ ነው አንድም ዘክህደኒ ነቢ ዩን የካደ ኪያየ ክህደ እኔን መካዱ ነው ወዘኒ አበሰ ነቢ ዩን የበደለ ሊተ አበሰ እኔን መበደሉ ነው ይላል እግዚኣብ ሔር ጥቅስ ዘኪያክሙ ሰምዐ ኪያየ ሰምዐ ዘኪያክሙ ዐበየ ኪያየ ዐበየ እንዲልማቴ ጓ ሰብአ ኤላምሂ ወተናብልተ ሜዶን ይመጽኡ ኀቤየ የኤላም ሰዎችና የሜዶን መል እክተኞች ወደኔ ይመጣሉ ኤላም በፋርስ መካከል ያለች አገር ናት አንድም ፋርስ ናት አንድም በፋርስና በሜዶን መካ ከል ያለች ሀገር ናት ይእዜሰ እቴክዝሂ ዛሬ ግን በእስራኤል ጥፋት አዝ ናለሁ ወእትናዘዝሂ ፍርዱ ስላልቀረ እረጋጋለሁ አንድም እቴክዝሂ በአሕዛብ ጥፋት አዝናለሁ ወእትናዘዝሂ ፍርዱ ስላልቀረ እረጋጋለሁ ነቢይ ለሁሉ ያዝናልና አን ድም ርኅሩኅ እግዚአብሔር አድሮበታልና አንድም እቴክ ዝሂ በፄዋዌ አዝናለሁ ወእት ናዘዝሂ በሚጠት እረጋጋለሁ ዘኢሳይያስ ምዕ ፃ በእንተ ዝንቱ ይቀጸቅጸኒ ሖቋቃየ ስለዚህ ነገር ወገቤን ይፈጨ ኛል ይቄረጥመኛል ወአኀ ዘኒ ማሕምም ከመ እንተ ትወ ልድ እንደምትወልድ ሴት ምጥ ያዘኝ አበስኩ ወኢትጸመመኒ በደልሁ ቸል አትበለኝ ጌገይኩ ወኢትነጽረኒ በደልሁ በዓይነ መዓት አትመ ልከተኝ በራሱ እንዲህ አለ አንድም በሕዝቡ ተገብቶ ወስሕተ ልብየ ልቤ ከእውነተኛ ሕግ ወጥቶ ሳተ ወደፈነኒ ኃጢአትየ ኃጢአቴም በመከራ ሸፈነኝ በራሱ እንዲህ አለ አንድም በሕዝቡ ተገብቶ ወደንገፀኒ ነፍስየ ልቡናዬ ደነገጠብኝ ሠርዑ ማዕደ እስራኤል ማዕድ ሠሩ በልዑ ወሰትዩ በሉ ጠጡ ወተንሥኡ መላእክት አለቆች ሲጠግቡ ሊ ዘፍኑ ተነሥሠሥ ወተረሠዩ በንዋየ ሐቅሎሙ በበዳፀብታቸው ተሀረሩ አን ዮም ሠርዑ ማዕደ እስራኤል ለጣዖት ማዕድ ሠሩ በልዑ በሉ ጠጡ ወተንሥኡ አለቆች ለጣዖቱ ሊዘፍኑ ተነሥ ወተ ረሰዩ በበዳፀብታቸው ተፀረሩ አንድም ሠርዑ እስራኤል ማዕድ ሠሩ በልዑ ወሰትዩ በሉ ጠጡ ወተንሥኡ የባቢ ሎን አለቆች እስራኤልን ለመ ማረክ ተነሥ ወተረሰዩ በበዳዐ ብታቸው ተሀረሩ አንድም ሠርዑ የባቢሎን ሰዎች ማዕድ ሠሩበልዑወሰትዩበሉ ጠጡ ወተንሥኡ አለቆች ሲጠግቡ ሊዘፍኑ ተነሥ ወተረሰዩ በበዳ ፀብታቸው ተፀረሩ አንድም ሠርዑ የባቢሎን ሰዎች ለጣ ዖት ማዕድ ሠሩ በልዑ በሉ ጠጡ ወተንሥኡ የባቢሎን አለቆች ለጣዖቱ ሊዘፍኑ ተነሠሥ ወተረሰዩ በበዳፀብታቸው ተፀ ረሩ አንድም ሠርዑ የባቢሎን ሰዎች ሰባ ዘመን ማዕደ ተድላ አደረጉ በልዑ በሉ ጠጡ ወተንሥኡ ቂሮስ ዳርዮስ የባቢሎንን ሰዎች ለመማረክ ህህህህህ«ፎከወዐህኋበዐዘቲከዐ ዘኢሳይያስ ምዕ ተነሠ ወተረሰዩ በበዳፀብታ ቸው ተፀረሩ አንድም ሠርዑ ቂሮስ ዳርዮስ በጽንፈ ትዕይ ንት ማዕድ ሠሩ በልዑ በሉ ጠጡ ወተንሥኡ ቂሮስ ዳር ዮስ አስተጋብተው አሰባስበው ተነሥ ወተረሰዩ በበዳፀብታ ቸው ተፀረሩ እስመ ከመዝ ይቤለኒ እግዚአ ብሔር እግዚአብሔር እንዲህ ብሎኛ ልና ሑር ፍጡነ ወፈኑ ሰብአ ዓይን ፈጥነህ ሂደህ ጉበኛ ስደድ ዘርእየ ይነግር ወዘሰምዐ ይዜኑ እም ኀቤሆሙ ከነዚያ የሰማውን የሚያወራ ያየውን የሚናገር ጉበኛ ስደድ ብሎኛልና ቿ ወፈነውኩ ሰብአ ዓይን ጉበኛ ሰደድሁ ወርእየ ክልኤተ መስተጽእናነ በአህያ በግመል የተቀመጡ ሁለት ሰዎችን አየ አሐዱ ይፄዓን አድገ አንዱ በአህያ ተቀምጧል አለ ዳርዮስ ነው አህያ ጠላቱን ተበ ቅሎ አያጠፋም እሱም ጠላቶ ቹን ተበቅሎ አላጠፋምና ዘኢሳይያስ አንድም አህያ አጭር ነውየእ ርሱም ዘመነ መንግሥቱ አጭር ነውና ወአሐዱ ይፄዓን ገመለ አንዱ በግመል ተቀምጧል አለ ቂሮስ ነው ግመል መስተበቅል ነው እሱም ተበቅሎ ጠላቶቹን አጥፍቷልና አንድም ግመል ረጅም ነውየሱም ዘመነ መንግ ሥቱ ረጅም ነውና ወሣልሱ ይፄዓን ፈረሰ ቀይሐ የሜል ይገ ኛል ሦስተኛው በሐመር ፈረስ ተቀምጧል አለ ቅዱስ ሚካ ኤል ነው የባቢሎንን ሰዎች ደም አፈሳለሁ ሲል በሐመር ፈረስ ተቀምጦ ይታየዋል ወድምፆሙሰ ድምፀ ብዙኃን መስተፅዕናን ድምፃቸው ግን በፈረስ የተቀመጡ የብዙ ሰዎች ድምፅ ነው ወተጸውዐ አርያስ ሰብአ ዓይኑ ለእግዚአብሔር ሰብአ ዓይን ካለ ዘእግዚአብሔር ለእግዚአብሔር ካለ ሰብአ ዓይኑ ቢል በቀና ነበር ልማደ መጽ ሐፍ ነው የእግዚአብሔር ጉበ ኛው አርያስ ተጠራ ወይቤ ነየ አነ እነሆ እኔ አለሁ አለ ወይቤ ቆምኩ ኩላ ዕለተ ወኩላ ሌሊተ ውስተ ትዕይንት በከተማው አንድ መዓልት አንድ ሌሊት ቆምኩ ወመጽኡ መስተዕዕናን እምፍ ኖት በፈረስ የተቀመጡ ሰዎች በጎ ዳናው መጡ ተሠጥዉኒ ወይቤሉሊኒ መለሱልኝ እንዲህ አሉኝ ባቢ ሎንሳ እንዴት ሆነች አልኋ ቸው ወድቀት ባቢሉን ጠላት ባቢሉንን ይሁን ባቢሎ ንስ ጠፋች አሉኝ አሁን የባቢ ሎንን ጥፋት ከኢሳይያስ ሠውሮ ለአርያስ ብቻ የገለጠለት ሁኖ አይደለም የባቢሉሎንን ጥፋት ያየ ኢሳይያስ ብቻ አይደለም አርያስም አይቷል ለማለት ምስ ክር ለማብዛት ነው ምስክር ከአንድ ሁለት ከሁለት ሦስት ከሦስት አራት ይጸናልና አን ድም አርያስን ቀኖና ግባ በለው አለው አርያስ ቀኖና ገብቶ ሲያይ ሁሉንም ኢሳይያስ ያያል አንድም ቀኖና ግባ በለው አለኝ ቀኖና ግባ አል ሁት ቀኖና ገብቶ ሲያይ ወር እየ ሁሉንም ኢሳይያስ ያያል ምዕ ዛ ዘኢሳይያስ አንድም ጌታ ለኢሳይያስ አር ያስን ቀኖና ግባ በለው ሲለው ኢሳይያስ አርያስ ቀኖና ግባ ሲለው አርያስ ቀኖና ገብቶ የባ ቢሎንን ጥፋት ሲያይ ኢሳይያ ስም ያያል ወተቀጥቀጠ ኩሉ ጣዖታ ወኩሉ ግብረ እደዊሃ ውስተ ምድር ጣዖቷ የእጂሥራሁሉ ጠፋ ስምዑ እሉ ተረፍክሙ ከሞት የቀራችሁ እስራኤል ስሙ ወእለሂ ተሐምሙ ስምዑ ዘሰማዕኩ እምኀበ እግዚአብሔር ፀባዖት መከራ የምትቀበሉ እናንተ ከአ ሸናፊው ከእግዚአብሔር ዘንድ የሰማሁትን ነገር ስሙ አምላከ እስራኤል ዘዜነወኒ የእስራኤል ፈጣራ የነገረኝን ስሙ አንድም ዘዜነወኒና ዘሰ ሣማዕኩ አንድ ወገን ነው ከእስራ ኤል ፈጣሪ ከእግዚአብሔር የሰ ማሁት የነገረኝን ስሙ አለ አንድም እየራሱ ለማውጣት ከነገረኝ ከእግዚአብሔር የሰማ ሁትን ስሙ አለ ነገር በእንተ ኤዶምያስ ኤዶምያስ እንድትጠፋ የተና ገረው ነገር ይህ ነው ህህህህህ«ፎከወዐበዐዘቲከዐ ምዕ ፀውዖሙ ኀቤየ እምኀበ ሴይር ሴይር በኤዶምያስ ያለች ሀገር ናት ከነዚያ የቀረበውን አንዱ ንም አንዱንም ከሴይር ወደ እኔ ጥራቸው ይለዋል ይዕቀቡ መዓልተ ወሌሊተ በመዓልትም በሌሊትም ይጠ ብቁ ዘንድ ጥራቸው እመኒ ተኀሥሥ ኅሥሥ ኀበ ትነብር ወትበይት ሌሊተ ውስተ ፆም በፍኖተ ዴዳን ቅድሜሆሙ ለእለ ፀብዑከ ከተጣሉህ ሰዎች የተነሣ በደ በቁ ጎዳና ሸሽተህ ሂደህ ከዛፉ ሥር ቀን የምትውልበትን ሌሊት የምታድርበትን ትሻ ዘንድ ሻ እለው ዘንድ ጥራቸው አምጽኡ እክለ እለ ትነብሩ ብሔረ ቴማን በኤዶምያስ የምትኖሩ እህሉን አምጡ በእውነቱ አንድም ፍና ተሳልቆ ወተቀበልዎሙ ለእለ አምሰጡ እምብዙኃን እለ ተቀትሉ ከሞቱ ከብዙ ሰዎች ተለይ ተው አንድም ከነዚያ አምል ጠው የመጡትን ተቀበሏቸው ወእምብዙኃን እለ ጉዩ ከብዙ ሰዎች ተለይተው አን ድም ከነዚያ ሸሸተው የመጡ ትን ወእምብዙኃን ሰብአ ኩናት ጦር ከያዙ ከብዙ ሰዎች ሸሽ ተው አንድም ከነዚያ አምል ጠው የመጡትን ወእምብዙኃን ሰብአ ሐዕ ፍላፃ ከያዙ ሰዎች ሸሸተው አንድም ከነዚያ ተለይተው የመጡትን ተቀበሏቸው ወአቅስስቲሆሙ ውሱሴቃት ቀስታቸው የተዘጋጀ ከሆነ አን ድም ቀስታቸው ከተቀፈረ ከአ ሕዛብ የዳኑትን ተቀበሏቸው ፍና ተሳልቆ አንድም እንዳለባ ቸው መናገር ነው ወእምብዙኃን እለ ወድቁ በውስተ ቀትል በሰልፍ ከሞቱ ከብዙ ሰዎች ተለ ይተው አንድም ከነዚያ ሸሽ ተውየመጡትን ተቀበሏቸው እስመ ከመዝ ይቤለኒ እግዚአ ብሔር እግዚአብሔር እንዲህ ብሎኛ ልና ዓዲ እምዓመት እስከ ዓመት የኀልቅ ዐስቦሙ ወክብሮሙ ለደቂቀ ቄዳር ዳግመኛ ከዓመት እስከ ዓመት ድረስ የእስማኤል ልጆች ባለጸ ግነታቸው ያልቃል ብሎኛልና ያልቃል ዘኢሳይያስ ወእለ ተርፉ ነዳፍያን ወጽኑዓን እምደቂቀ ቄዳር የኀልቁ ይቤ እግ ዚአብሔር አምላከ እስራኤል ከእስማኤል ልጆች ኑዓን ኃያ ላን ከሚሆኑ ከጦር የዳኑት የእ ሥራኤል ፈጣሪ እግዚአብሔር በቀጠና ያልቃሉ አለ ምዕራፍ ነገር በእንተ ፋቁላተ ዮን አህጉራተ ዮን ሲል ነው በጽ ዮንበቆላውም በደጋውም የተና ገረው ነገር ይህ ነው ምንተ ኮንክሙ ይእዜ ኩልክሙ ዘዐረግሙ አንሕስተ ለከንቱ ከንቱ ጣዖትን ለማምለክ ወደ ግንቡ ለምን ወጣችሁ አንድም ከንቱ ነገርን ለመሻትወደ አም ባው ለምን ወጣችሁ ወመልዓት ሀገርክሙ አውያተ ሀገራችሁ ልቅሶን መላች ቅቱላንኪኒ ኢኮኑ ቅቱላነ በኩናት የሞቱትም በጦር ተዋግተው የሞቱ አይደሉም አብድንትኪኒ ኢኮኑ አብድንተ ቀትል ሬሳዎችሽም ባጭር ታጥቀው ዘገር ነቅንቀው ጋሻ ነጥቀው ሲዋጉ የሞቱ አይደሉም ፃ ዘኢሳይያስ አላ ኩሎሙ መላእክትኪ ጉዩ አለቆችሽ ሁሉ ሲሸሹ በባሕር ጠልቀው በገደል ወድቀው ሞቱ እንጂ ቦ ወለእለ ተፄወዉ አሕመምዎሙ በመዋቅሕት የተማረኩትንም በግዞት መከራ አጸኑባቸው ወኀያላንኪኒ ነዋኀ ጉዩ ኃያላኖችሽም ፈጽመው ሸሹ በእንተ ዝንቱ ኅድጉኒ እብኪ መሪረ ስለዚህ ነገር ጽኑዕ ልቅሶ አለቅስ ዘንድ ተዉኝ ወኢታብዝኑ አስተብቀዖትየ እኔን አብዝታችሁ አትማል ዱኝ በእንተ ቅጥቃጤሃ ለወለተ ሕዝ ብየ የወገኔ ልጅ በመከራ ስለተቀ ጠቀጠች እስመ ዕለተ ሀከክ የፀብ የክርክር ቀን ነውና ወኀጐል የጥፋት ቀን ነውና ወኪደት በመከራ የሚረገጡበት ቀን ነውና ህህህህህ«ፎከወዐህበዐዘቲከዐ ምዕ ወስብረት እምኀበ እግዚአብሔር ጸባዖት ላዕለ ቂፋላተ ጸዮን ከአሸናፊ ከእግዚአብሔር ዘንድ ታዝዞ በጽዮን በቄላውም በደጋ ውም ድል የመነሣት ቀን ነውና ወይጐይዩ ንዑሶሙ ወዓቢዮሙ ታላቁም ታናሹም ይሸሻሉ ወየዓይሉ ውስተ አድባር ተራራውን ይዞራሉ ወሰብአ ኤላም ይነስኡ ምፐንጳ የኤላም ሰዎች ግን ጉራንጉጐሬያ ቸውን ጐራዴያቸውን ይይ ዛሉ ወሰብእ መስተቃትላን አርበኞች ሰዎች ወመስተዕዕናነ አፍራስ በፈረስ የተቀመጡት ወትዕይንተ ሠራዊት የአርበኞች ሠራዊት ፍላፃቸውን ይይዛሉ ጂ ወይመልዕ ሠረገላ በውስተ ፋላ ትኪ ሠረገላው በቄላው በደጋው ይመላል ወየዐግቱ አፍራስ አናቅጸኪ በፈረስ የተቀመጡ ሰዎች በር ሽን ይከባሉ አንድም ኃያላ ኑን ይከባሉ ዘኢሳይያስ ምዕ ፃ ወያርኅውዎን ለአናቅጸ ይሁዳ የይሁዳን በር ይከፍታሉ አን ድም የይሁዳን አርበኞች ያጠ ፋሉ ወይፈትኑ ይእተ አሚረ አብያቲ ሆሙ ለዓበይተ ሀገር ያንጊዜ የነገሥታቱን የመኳን ንቱን ቤት ይበዘብዛሉ ወያርኅዉ መዛግብቲሆሙ ለዓበይተ ቤተ ዳዊት የዳዊት ወገኖች የሆኑ የመኳን ንቱን ሣጥን ይከፍታሉ ወይሬእዩ ብዝኖሙ ወይሰወጡ ውስተ ሀገር እስራኤል የነናቡከደነፆርን ብዛት አይተው ወደ ኢየሩሳ ሌም ይመለሳሉ አንድም እነና ቡከደነዖር እስራኤልን አይተው ለግዳይ ለምርኮስ እኒህ ይበቁ ናል ብለው ይመለሳሉ እስከ ምጥማቃት ዘትካት እስከ ቀድሞው መዋኛ እስከ ቀድሞው መታጠቢያ ድረስይሸ ሻሉ አንድም እነናቡከደነዖር እስከዚያ ድረስ ሂደው ይማ ርኳቸዋል ወኀበ አውፅኡ ማየ ማዕከለ ዓረ ፍት ሕዝቅያስና ኢሳይያስ በአምስ ቱና በስድስቱ ቆመ ብእሲ መካ ከል በጸሎት እስከ አፈለቁት ውሀ ድረስ ይሸሻሉ አንድም እስከዚያ ድረስ ሂደው ይማርኳ ቸዋል ወኀበ አብያቲሃ ለኢየሩሳሌም እስከ ኢየሩሳሌም ቤት ድረስ ይሸሻሉ አንድም እስከዚያ ድረስ ሂደው ይማርኳቸዋል ወዓረፍተ ጥቅማ እስከ ግንቡ ቅጽር ድረስ ይሸ ሻሉ አንድም እስከዚያ ድረስ ሂደው ይማርኳቸዋል ወኢነጸርክምዎ ለዘፈጠራ ቅድመ አስቀድሞ የፈጠራት እግዚአ ብሔርን አላሰባችሁትም ወኢያእመርክምዎ ለዘገብራ ኢየሩሳሌምን የፈጠራት እግዚ አብሔርን አላወቃችሁትም በእንተዝ አምአ እግዚአብ ሔር ይእተ አሚረ ብካየ ስለዚህ ነገር ያንጊዜ እግዚአ ብሔር ልቅሶን ወላሀ ወመንጸፈ ወብልባሌ ኃዘንን ምንጣፍ መልበስን ጨርቅ መልበስን አመጣ አንትሙሰ ገበርክሙ በዓለ እናንተ ግን ለጣዖቱ በዓል አደ ረጋችሁ አንድም በዓል ለማ ድረግ ከዚህ አስቀድሞ ፍሥሐ ወኃሜተ ተድላ ደስታ አደረ ወጠባሕክሙ አልህምተ ወአባግዐ ላሙን በጉን አረዳችሁ ወበላዕክሙ ሥጋ ወሰተይክሙወይነ ሥጋ በላችሁ ወይን ጠጣችሁ እንዘ ትብሉ ንብላዕ ወንስተይ ጌሠመ ንመውት እንብላ እንጠጣ ነገ እንሞታ ለን እያላችሁ ወተሰምዐ ዝንቱ ነገር ውስተ ዕዘኒሁ ለእግዚአብሔር ጸባዖት ይህ ነገር ከአሸናፊ ከእግዚአብ ሔር ጆሮ ደርሶአልና ወኢትሠረይ ለክሙ ዛቲ ኃጢአት ክሙ ይች ኃጢአታችሁ አትሠረይ ላችሁም ንስሐ ከገቡ አይሠረ ይላቸውም ማለት አይደለም ንስሐ አይገቡም ሲል ነው እስከ ትመውቱ እስክትሞቱ ድረስ አትሠረይላ ችሁም ከሞቱ በኋላ ይገባሉ ማለት አይደለም ፍጻሜ የሌ ለው እስከ ነው ከመዝ ይቤ እግዚአብሔር ፀባ ዖት አሸናፊ እግዚአብሔር እንዲህ ጋችሁ ነጸበለካወቶከበከ ሑር ቤተ ሳምናስ ወልደ ጣዎያ ከጣምያ ልጅ ከሳምናስ ቤት ሂደህ ወበሎ ምንት አምጽአከ ዝየ ከዚህ ምን አመጣህ በለው አን ድም ለምንት መጻእከ ዝየ ከዚህ ለምን መጣህ በለው ምናሴ ወልደ ምናሴ ነው ወምንተኑ ተሀበልከ በዝየ ትግበር ለከ መቃብረ በዚህ መቃብር ትሠራ ዘንድ ለምን ደፈርህ ወአውቀርከ ለከ ዝኅረ ውስተ ኩኩሕ ዘውስተ ወግር ከኮረብታው በታች ባሸዋው መቃብር ለምን ሠራህ ወገበርከ ለከ ቤተ ቤት ለምን ሠራህ ወናሁ እግዚአብሔር ጸባዖት ያወፅአከ እምህየ እነሆ አሸናፊ እግዚአብሔር ከቤ ትህ ያወጣሃል ወይቀጠቅጠከ በመከራ ያጠፋሃል ወይሰልበከ አልባሲከ መጎናጸፊያህን ይገፍሃል ዘኢሳይያስ ወአክሊለ ክብርከ የምትከበርበት ኩ ፌትህን ወይገድፈከ ውስተ ብሔረ ሕማም ተማርከህ በሄድክበት ሀገር በመ ከራ ይጥልኻል ወትመውት በህየ በዚያ ትሞታለህ ወየኀስሮ ለሠረገላከ ሠናይ ይሰብሮ ሲል ነው ያማረውን ሠረገላህን ይሰብረዋል ወይከይድዎ ለቤተ መልአክከ የሰንባላጥን ወገን በመከራ ይረ ጋግጡታል ወትሠዐር እምግብከ ከሹመትህ ትሻራለህ አንድም አጥብቆ እምግብከ ከከተማ ያወጣኻል ወእምኩናኒክ ከአገዛዝህ ይሽርኻልይህ ምናሴ ወልደ ምናሴ እስራኤል ድኅረ ሚጠት በሴት በልጅ ምክንያት በወደዱበት ይኖራሉ ከዘመ ዶቹ ተለይቶሂዶለሰንባላጥገባ እሱም ዘመዶቹን ጠልቶ እኔን አምኖ ቢመጣ ብሉ አክብሮ አኑሮታል የሰንባላጥን ልጅ አግብቶ በኢየሩሳሌም የሚሠራ ውን ሥራ እየሠራ በባቢሎን የሚኖር ሁኗል ይህንን እግዚ አብሔር አልወደደለትም አን ድም በመሥዋዕት ነገር ተጣ ልቶ ከሰንባላጥ አገር ወረደ ከኔ የመጣ ዘመዶቹን ጠልቶ እኔን ወዶ አይደለም ብሎደብ ተራ ሠርቶ አሥራት ቀዳም ያት አውጥቶ ያኖረው ነበር ከዚያ በመኖሩም ምክንያት ዝለፈው ብሎት ጽፎ ይልክበ ታል ውእተ አሚረ አጹውያ ለቀል ዔየ ኤልያቄም ወልደ ኬልቅዩ ኤልያቄም ያለው ሕርቃሎስ ነውያንጊዜ የኬልቅዩስን ልጅ ወዳጅ ሕርቃሎስን እጠራዋ ለሁ ወአለብሶ አልባሲክከ መጐናጸፊያህን አለብሰዋለሁ ወእሁቦ አክሊለከ ኩፌትህን እሰጠዋለሁ ወአሜግቦ ምግበከ ሹመትህን እሰጠዋለሁ ወአኬንኖ ምኩናኒከ አገዛዝህን አስገዛዋለሁ ዘኢሳይያስ ምዕ ወእሬስዮ መትከለ ውስተ መካን ቅዱስ በክቡር ቦታ በኢየሩሳሌም ኩላብ አደርገዋለሁ ወይሰተሉ ቦቱ ከመ ንዋየ ልሕ ዙት ንዑሶሙ ወዓቢዮም ብርሌ ብርጭቆ በኩላብ እንዲ ሰቀል ታላቁም ታናሹም በሱ ይጸናሉ ወእሁቦ መራተ ቤተ ዳዊት የዳዊትን ወገን ሥልጣን እሰጠ ዋለሁ ለእመ አርኀወ ውእቱ አልቦ ዘየዐፁ እሱ ቢሾም የሚሽር የለም ወለእመ ዐዐወ አልቦ ዘያርጐ እሱ ቢሽር የሟሾም የለም ውእተ አሚረ ከመዝ ይቤ እግ ዚአብሔር ያንጊዜ እግዚአብሔር እንዲህ አለ ለያንቀልቅል መትከል ሕርቃሎስ ይጥፋ አለ ወይሰበሩ እለ ስቁላን ላዕሊሁ በሱ ጸንተው የሚኖሩ ሁሉ ይጥፉ ወካፅበ እሠይም መልአከ ምእ መነ ለብሔር ዳግመኛ በኢየሩሳሌም የታመነ ሌላ ሹም እሾሣለሁ አለ ህህህህህ«ፎከወዐበዐዘቲከዐ ወአነብሮ ዲበ መንበረ ክብር ዘቤተ አበሁ የአባቱ ወገኖች በሚቀመጡበት ክብር ባለው ዙፋን አስቀምጠዋ ለሁ ለንዑሶሙ ወለዓቢዮሙ ታላቁንም ታናሹንም ያጸናቸ ዋል ወካዕበ ይቤ እግዚአብሔር ቦባ ዖት አሸናፊ እግዚአብሔር ዳግመኛ እንዲህ አለ ለያንቀልቅል ብእሲ ዘይተውም ውስተ ብሔር ጽኑዕ በኢየሩሳሌም የተሾሶመው ሹም ይጥፋ አለ ወይደቁ እለ አስመኩ ላዕሌሁ በሱየልኗኑሁሉ ይጥፉ አለ ስምንቱ ደቂቀ ክስሙናይን እየተተካኩ መንግሥት ከክህ ነት እየደረቡ ገዝተዋል ምዕራፍ ጉባኤ ነገር በእንተ ጢሮስ ጢሮስ እንድትጠፋ የተናገ ረው ነገር ይህ ነው ዘኢሳይያስ ምዕ ያ ጳ ለየዓውይዋ አሕማረ ኬልቄዶን እስመ ተኀጐላ ተሰብረዋልና የኬልቄዶን መር ከቦች ያልቅሱ አንድም የኬል ቄዶን መርከቦች ተሰብረዋልና የጢሮስ ሰዎች ያልቅሱ የሰዎ ችን ለመርከቦች ሰጥቶ ተናገረ አሕማረ ኬልቄዶን እስመ ተኃፐላ የኬልቄዶን መርከቦች ጠፍተ ዋልና ወኢይመጽኣ እንከ እምብሔረ ኬጤ ፖን ከእንግዲህ ወዲህ ከሮምመርከ ቦች አይመጡም ኢያመጽኣ ቢል እንግዲህ ወዲህ ወርቅን ብርን አያመጡም ወያመጽእ ዎሙ ፄዋ ይወስድዎሙ ሲል ነው ማርከው ይወስዷቸዋል አንድም ነቢዩ በባቢሉን እንዳለ ሁኖ ያመጽእዎውሙ አለ ጥቅስ ወያመጽኡ ክብራ ለወለተ ጽዮን እንዲል ኢሳ ከ ምንተ ይመስሉ እለ ይነብሩ ደሴተ ፈላስያን እምፊንቂስ አለ ፀደዉ ብሔረ ማይ ብዙኅ ብሔረ ሣይ ባለው ባሕረ ማይ ስፉሕ ይላል ከፊንቂስ ተሰደው ሰፊ ውሀ ያለበትን ተሻግረው በደሴት የሚኖሩ ሰዎች ሣንን ይመስላሉ አንድም ማንን ይመ ስላሉ ቢሉ ከመ ዘርዕ ዘይትዌለጥ አመ ማዕ ዴር ከዛሬ ነገ ከነገ ማግስት እናጭደ ዋለን ሲሉ በረድ መትቶት አን በጣ በልቶት የሚቀረውን አዝ መራ ይመስላሉ አንድም ዘኢይ ትዌለጥ ይሳል ፈርሶ ቧሽቶ የሚቀረውን ዘር ይመስላሉ እለ ቦኡ አሕዛብ ፈላስያን እለ ዐደዉ ያለውን እለ ቦኡ ብሎ አመጣው ወደ ደሴት የገቡ ፈላስያን አሕዛብ የማይ ለወጠውን ዘር ይመስላሉ ተኀፈሪ ሲዶና ሲዶና እፈሪ ትቤ ባሕር ኢፀነስኩ ወኢሐመምኩ ጢሮስወንድ ልጅ አልፀነስኩም ወንድ ልጅ አላማጥሁም አለች ወኢወለድኩ ወኢያልሐቁ ወራዙተ ወንድ ልጅ አልወለድሁም ወንድ ልጅ አላሳደግሁም አለች አላ ደናግለ ኮኑ ያለበት ነው የግብር ደና ግል ሆኑ እንጂ ድጽ እስመ እመከመ አልሐቅዎሙ ይፄውውዎም ባቢሉን ከሳደግኋቸው በኋላ የባቢሎን ሰዎች ማርከው ይወስዷቸዋ ልና ያቿፅ ዘኢሳይያስ ሕማማ ለጢሮስ ሖረ ኬልቄዶን የጢሮስ መከራዋ ናቡከደነፆር ወደ ኬልቄዶን ሄደ በፊት ጢሮስን ወግቶ በኋላ ኬልቄዶ ንን ወግቷልና አንድም የጢ ሮስዜና ጥፋቷኬልቄቂዶንደረሰ አንድም ለንግድ መጥተው አል ቀው ቀርተዋልና አንድም ረዳት ሁነው መጥተው አልቀ ዋልና ወየዐወይዉ ላቲ እለ ይነብሩ ደሴተ በደሴት የሚኖሩ ሰዎች ያዝኑላ ታል ጂ ዛቲ ዕረፍት ኢኮነት እንቲአ ክሙ ይች ዕረፍት ለናንት የምትገባ ችሁ አይደለም አላ ተወዉወ ተማርካችሁ ሂዱ እንጂ መኑ ከመዝ ገብረ ሳዕለ ጢሮስ በጢሮስ ላይ እንዲህ ያደረገ ማነው አኮኑ ይአቲ ዘተዐቢ ወትጌይስ እም ኩሉ ብሔር ከሀገሩ ሁሉ በምትበልጥ በምት ከብር ህህህህህ«ፎከወዐህኋበዐዘቲከ ምዕ ወኢይክሉ ጫጣ ክቡራን መላእክተ ምድር የከበሩ የዚህ ዓለም አለቆች ዋጋ ዋን የማይችሉ በሆነች በጢ ሮስ እንዲህ ያደረገ ማነው ። ኣንተሰ እስራኤል አኮ ከመዝ ዳዕሙ አኀዝኩከ በመዝራዕትየ ወተ ጠውኩከ በእዴየ ል ሳልጥር ሳልግር ፈጥ ሁና በሥልጣኔ ያዝሁህ ዘኢሳይያስ ምዕ ሣቋ አንጂ አንድም ያ ጥሮ ግሮ ሠርቶ አንዲያመልከው ጥረህ ግረህ ፈጥረህ የምታመልከኝ አይደለም ሳልጥር ሳልግር ፈጥ ሬሃለሁና በሥልጣኔ ያዝሁህ እንጂ ዘርዐ አብርሃም ዘአፍቀርኩከ የወደድሁህ የአብርሃም ልጅ ሀ ወተመጠውኩከ እምአጽናፈ ምድር ከባቢሉን በረድኤት ተቀበል ሁህ ወጸዋዕኩከ እአእምግበቢሃ ከባቢሎን ከተማ አወጣሀህ ወእቤለከ ገብርየ አንተ ባሪያዬ አንተ ነህ አልሁህ ወኢየኀድገክከ አልለይህም ወኀረይኩከ መረጥሁሀህ ወኢትፍራህ ሀሉኩ አነ ምስሌከ እኔ ካንተ ጋራ በረድኤት አለ ሁና አትፍራ ወዑቅ ኢያስሕቱክ እንዳያስቱህ ዕወቅ አነ ውእቱ አምሳክከ ዘአዕናዕኩከ በረድኤት ያፀናሁህ ፈጣሪህ እኔ ረ ዘኢሳይያስ ምዕ ዓ ፎ ወረዳእኩከ ወአኀዝኩከ በየማነ እዴየ የረዳሁህ በሥልጣኔ የያዝሁህ እኔ ነኝ ናሁ ይትኀፈሩ ወዮነሥሩ ኩሎሙ እለ ይትቃወሙከ አንተን የሚቃወሙህ ሰዎች ሁሉ ያፍራሉ ይጐሰቀላሉ ወይከውኑ ከመ ዘኢተፈጥሩ እንዳልተፈጠሩ ይሆናሉ እንዳ ልነበሩ ይሆናሉ ብትል ይሆናል ወይትኀጐሉ ኩሉሙ ፀርከ ጠላቶችህ ሁሉ ይጠፋሉ ወይትኀተሙ ለጥፋት ይቄጠራሉ ተኀሥሦሙ ወኢትረክቦም ለሰ ብእ እለ ይሣቅዩከ መከራ የሚያፀኑብህን ሰዎች ትሻቸዋለህ አታገኛቸውም ወይከውኑ ከመ ዘኢሀለዉ እንዳልነበሩ ይሆናሉ ወአልቦ እንከ ዘይፀብዐከ እንግዲህ ወዲህ የሚጣላህ የለም እስመ አነ አምላክከ ዘአዕናዕ ኩከ በየማንየ በሥልጣኔ ያፀናሁህ ፈጣሪህ እኔ ነኝና ወእቤለከ ኢትፍራህ ያዕቆብ ያዕቆብ አትፍራ አልሁህ ህህህህህ«ፎከወዐህኋበዐቨቲከ ውድ አንተ እስራኤል እስራኤል አንሰህ ነበር አበዛሁህ ተዋርደህ ነበር አከበርሁህ አነ ረዳእኩከ ይቤ እግዚአብሔር ዘኦ ድኀነከ ቅዱሰ እስራኤል ያዳነህ ፅንዐ እስራኤል ክብረ እስራኤል እግዚአብሔር እኔ ረዳሁህ አለ ናሁ አነ ረሰይኩከ ከመ መንኩ ራኩረ ሠረገላ ዘየሐርስ ወይዌሥር እነሆ እኔ እንደ ሠረገላ መንኩ ራኩር አደረግሁህ ያ ከበታቹ ያለውን እንዲያደቅ ወታደክም አድባረ ወተሐርፅ አው ግረ ነገሥታቱን መኳንንቱን ታጠ ፋለህ ወትሬስዮም ከመ ፀበል እንደ ትቢያ ታደርጋቸዋለህ ወትደምቆሙ ትወጋቸዋለህ አንድም ትጨ ፈልቃቸዋለህ ወይነሥኦሙ ነፋስ ወይዘርዎሙ ዐውሉ መዓት መቅሠፍት ያጠፋቸዋል አንተሰ እስራኤል ተፈሣሕ ወተኀ ሠይ በቅዱሰ እስራኤል እስራኤል አንተ ግን በክብረ እስራኤል በጽንአ እስራኤል አም ነህ በውስጥ በአፍአ ደስ ይበ ልህ ድ ዘኢሳይያስ ምዕ ወይረክቡ ማየ እለ የኀሥጮሥ ውሀውን የሚሹ ሰዎች በሰባ ዘመን ዝናም ዘንሞ ውሀውን ያገኛሉ ወእለ የብሰ ልሳኖሙ በፅምዕ ሰባ ዘመን አንደበታቸው በፅም የተያዘ ሰዎች ውሀውን ያገኛሉ በፄዋዌ ውሀ ደርቆባቸው ነበር በሟጠት ውሀ ፈልቆላቸዋልና አንድም ትምህርት የሚፈልጉ አንደበታቸውም ከትምህርት የተጠማ ሰዎች ትምህርት ያገ ኛሉ አንድም ልጅነትን የሚፈ ልጉ አምስት ሺሕ ካምስት መቶ ዘመን አንደበታቸው በፅምዐ ነፍስ የተያዘ ምዕመናን ልጅነትን ክብርን ያገኛሉ አነ ውእቱ እግዚአብሔር አምላክከ ፈጣሪህ እግዚአብሔር እኔ ነኝ አነ ሰማዕኩከ አምላከ ኦስራኤል አስራኤል ፈጣሪ እኔ ሰማሁህሀ ወኢዮነድጎሙ በረድኤት አልለያቸውም አነቅዕ ሎሉሙ አፍሳገ በውስተ አድባር ቦተራራው ፈሳሹን ውሀ አፈል ት«ቸዋልሁ አንድም ከነቢያት ከካህናት ትምህርትን ረድኤ ትን አስገኛለሁ አንድም ከጳጳ ነፐ ከሊቃነ ጳጳሳት ክብርን «ነሃችን እሰጣቸዋለሁ ወአፈለፍል ማዕከለ ገዳም በምድረ በዳም ምንጭን አመነ ጫለሁ ወአበቀሩል ፆመ በውስተ በድው በምድረ በዳም ዛፍ አበቅላለሁ አንድም ከሰባ ዘመን በኋላ ትምህርት ረድኤት እንዲገኝ አደርጋለሁ ወአበቀኣል ንጉሥ እንዲነግሥ ባት አደርጋለሁ አንድም በቀ ራንዮ መስቀል እንዲተከል አደ ርጋለሁ አንድም ሊቀ ጳጳስ እሾማለሁ ወአውኀኅዝ ማየ በብሔረ ፅምዕ ፅምዕ ባለበት በኢየሩሳሌም ውሀ ውን አፈሳለሁ አንድም ትም ህርት ልጅነት እንዲሰጥ አደር ጋለሁ ወአሬስያ ለምድረ በድው ብሔረ አርዝ ምድረ በዳውን የዛፍ አገር አደ ርገዋለሁ አንድም ምድረ በዳ የነበረች ኢየሩሳሌምን የዛፍ ቦታ አደርጋታለሁ አንድም የንጉሥ የጳጳስ አገር አደርጋታለሁ ወዕባ ሏቅሶን አርዝ ያለውን ይተረትራል የሸ ንኮር ወምርስክኔን የብርስነት ዘኢሳይያስ ምዕ ሣጳ ድ ድመ ወቄጵርሶን የሰኖባር ወሌውቄን ዘይት የነዚህ አገር አደርጋታ ለሁ አንድም የአራቱ ሊቃነ ጳጳሳት አገር አደርጋታለሁ አንድም በሐዲስ አራቱን ሊቃነ ጳጳሳት እሾማለሁ ከመ ያእምሩ ወይለብወዉ ወይጠ ይቁ ያውቁ ይረዱ ዘንድ ወይእመኑ ከመ እደ እግዚአብሔር ገብረ ዘንተ ሥልጣነ እግዚአብሔር ይህን ሁሉ እንዳደረገ ያምኑ ዘንድ ወቅዱሰ እስራኤል አርአየ ዘንተ ፅንዐ እስራኤል ክብረ እስራኤል እግዚአብሔር ይህን ገለጠ ወአልጸቀት ኩነኒክመ ይበ እግዚአብሔር አምላክ ፈጣሪ የሚሆን እግዚአብሔር የሚፈርድባችሁ ጊዜ ደረሰ አለ ፄዋዌ ነው አንድም የሚፈር ድላችሁ ጊዜ ደረሰ አለ ሚጠት ነው ወቀርበ ምክርክሙ ይቤ ንጉሠ እስ ራኤል የእስራኤል ንጉሥ እግዚአብሔር ምክራችሁ ቀረበ አለ ጣዖታቱን እንዲህ ይላቸዋል ህህህህህ«ፎከወዐህኋበዐዘቲከዐ በጽሐክሙ ዘይረክበክሙ የሚያገኛችሁ ፄዋዌ መከራ ደረሰባችሁ አንድም የሚያገ ኛችሁ ሚሜጠት ደረሰላችሁ ንግሩነ ዘቀዲሙ አስቀድሞ የሚሆን ፄዋዌን ንገ ሩን ወናእምር ዘትሔልዩ የምታስቡት ሚጠትን አናውቅ ዘንድ ወናእምር ደኀሪተክሙ ፍጻሜአችሁን እናውቅ ዘንድ ንግሩነ ዘይመጽእ የሚመጣውን ፄዔዋዌን አስቀድ ማችሁ ንገሩን ወዘይከውን በደኀሪ በኋላ ዘመን የሚሆን ሚጠትን ንገሩን ወናእምር ከመ አማልክት አንትሙ እናንተ አማልክት እንደሆናችሁ እናውቅ ዘንድ ንገሩን አሠንዩ ማንሻ አንድም አማልክት እንደ ሆናችሁ እናውቅ ዘንድ አሠንዩ ወአሕስሙ ወዳጃችሁን ጥቀሙ ጠላታችሁን ጐዱ ወናንክርክሙ አእናድንቃችሁ ድሄ ዘኢሳይያስ ሦዕ ሣፅጳ ወንጠይቅ ወናአምር እምአይቴ አንትሙ እናንተ ከየትም እንደሆናችሁ እንወቅ እንረዳ ወእምአይቴ ገብሩክሙ ከየትም እንደ ሠሯችሁ አኮኑ እምድር ርኩስ ኀረዩክሙ ከርኩስ አገር ከፋርስ የመረጧ ችሁ አይደለምን የፈረስ ምስል መመለክ የተጀመረ በፋርስ ነውና ምድር ርኩስ አለ ወአነ አንሣእኩ ዘአምደቡብ ከሜዶን ዳርዮስን ወዘአምሥራቀ ዐሐይ ከፋርስ ቂሮስን አስነሣሁ ከመ ይሰመይ በስሥየ በስሜ ይጠራ ዘንድ ቂሮስ ማለት መዒሕ ማለት ነውና ለይምጽኡ መላእክት አለቆች ይምጡ ወከመ ለብሓዊ ዘይከይድ ፅዕቡሮ ሸክላ ሠሪ ጭቃውን እንዲረግጥ ከሣሁ ይከይድዎሙ በመከራ ይረጋግጧቸዋል መኑ ዘይዜኑ ዘትካት ዔዋውያንን ፄዋዌን የሚናገር ሣነው ከመ ናእምር ዘአምቅድጩሁ ከሱ አስቀድሞ የነበረ አባር ቸነ ፈርን እናውቅ ዘንድ አንድም ሚጠትን የሚናገር ማነው ከሱ አስቀድሞ የሚሆን ፄዋዌን እና ውቅ ዘንድ ወንበል እሙን ውእቱ ነገሩ እውነት ነው እንል ዘንድ ወአልቦኬ ዘያቀድም ነጊረ አስቀድሞ የሚናገር የለም ወአልቦ ዘይሰምዕ ነገረክሙ ነገራችሁን የሟሰሣማ የለም ቀዳሟ እሁባ ለጽዮን ከመከራው አስቀድሞ ለጽዮን ተድላውን ደስታውን አሰጣታ ለሁ ወአገብኣ ውስተ ፍኖታ ለኢየሩሳ ሌም ኋላ ግን ኢየሩሳሌምን ወደ መከ ራው እመልሳዖ መራሪ ል ዘቀዳሚሃ ቀዳሚሃ ይሳል በግብፅ ትቀበ በለው የነበረውን መከራ አመጣባታለሁ ወአገብኣ አንድ ወገን ወደመከራው እመል ሳታለሁ አንድም ዘቀዳሚሃ አባቶቿ ይቀበሉት የነበረ መከ ራን እንድትቀበል አደርጋታለሁ ወአገብኣ ዛሬ ግን ወደ ተድላ ወደ ደስታ አመልሳታለሁ አን ድም ዮን ኢየሩሳሌምን አገ ብኣ ንድም ዘኢሳይያስ ምዕ ሣስማ ድ እስመ አልቦ ለአሕዛብ እም አሣልክቲሆሥሙ ዘይዜኑ ከአሕዛብ አማልክት አስቀድሞ የሚናገር የለምና ወእመኒ ተስእልዎመ እምአይቴ እሙ ንቱ ኢይሠጠጦዉ ከየትም ከየት እንደሆኑ ቢጠ ይቋቸው አይመልሱም አንድም ቢጠይቋቸውም ከየትም ከየት እንደሆኑ አይመልሱም ሀ ወአለሂ ይገብርዎሙ ከንቶ ይፈ ጥርዎሚኗኋቓ የሚሠሯቸውም ሰዎች ላይረ ቧቸው ላይጠቅሟቸው በከንቱ ይሠሯቸዋል ምዕራፍ ሣ ጉባዔ ናሁ ቀልዔየ ዘአኀዝክዎ እነሆ በሥልጣኔ የያዝሁት ዘሩ ባቤል ወአእስራኤልኒ ኅሩይየ የመረጥሁት ዘሩባቤል ዘተወክፈቶ ነፍስየ ልቡናዬ የወደደችው ዘሩባቤል ወወሀብኩ መንፈስየ ዲቤሁ መንፈሰ ረድኤትን ያሳደርሁ በት ዘሩባቤል ወናሁ ያመጽእ ፍትሐ ለአሕዛብ እነሆ ለአሕዛብ ኦሪትን ያስተም ራል ህህህህህ«ፎከወዐህኋበዐዘቲከዐ ኢይኬልሕ ወኢይጠርእ አይጮኸም አይገነታም በጥ ርአ ቃል እንዲል ጥበብ ቿ ወኢይሰምዕዎ ቃሎ በአቁኣ በአፍኣ ያሉ ሰዎች ቃሉን አይ ሰሙትም የቃሉን መለዘብ መናገር ነው አንድም ናሁ ተል ዔየ ዘአኀዝክዎ በሥልጣን አንድ የምንሆን ልጄ ክርስቶስ ወእስራኤልኒ ኅሩይየ የመረጥሁት ልጄ ክርስቶስ ልብነቴ የወደደችው ልጄ ክር ስቶስ መንፈስ ቅዱስን በአም ሳለ ርግብ በራሱ ላይ ያስቀመ ጥሁበት ልጄ ክርስቶስ ለአ ሕዛብ ወንጌልን ያስተምራል አይጮኸም አይገነታም በአ ፍኣ ያሉ ሰዎች ቃሉን አይሰ ሙትም ማለት የቃሉን መለ ዘብ መናገር ነው ከዚህ እንዲህ አለ ከዚያ ወአልዐለ ቃሎ በም ኩራብ ይላልዮሐም ቀ አይጣላም ቢሉ አይጣላም ከዚህ እንዲህ ማለቱ በሥጋዊ ነገር አይከራከርም ሲል ነው ከዚያ ወአልዐለ ቃሎ ማለቱ መንፈሳ ዊውን አሰምቶ ያስተምራል ሲል ነው ድ ዘኢሳይያስ ሦፅ ሣ ብርፅ ቅጥቁጥ ኢይሰበር በዘሩባቤል የተቀጠቀጠ መቃ መስዬ አይሰበርም ወሠፅኗኒ ዘይጠይስ ኢይጠትእ የሚጢያጢያስ የጧፍ ኩስታሪ አይጠፋበትም አንድም ብርዐ ቅጥቁጠ ኢይሰብር ወሥርዐኒ ዘይ ጠይስ ኢያጠፍእ ይላል የተ ቀጠቀጠ መቃ መስዬን አይሰ ብርም የሚጢያጢያስ የጧፍ ኩስታሪን አያጠፋም የአግሩን መጨመት መናገር ነው ዳዕሙ በጽድቅ ያገብእ ፍትሐ በእውነት በትዕግሥት በኅድአት ይፈርዳል እንጂ አንድም ብርዕ ቅጥቁጥ ብለህ መልስ መቃ መስዬ ኦሪት አትጠፋበትም የምትጢያጢያስ ኦሪት አትጠ ፋበትም በእውነት ፈርዶ እን ድትነገር ያደርጋታል እንጂ ኦሪትን መቃ መስዬ ኣላት መቃ መስዬ ሲወጣ ብዙ ሁኖ ይወጣል ፀሐይ ሲመታው መሽኮ ደቆ ይጠፋል ኦሪትም ስት ሠራ ታልፍ አትመስልም ነበር ኋላ ግን ጠፍታለችና አንድም ብርዕ ቅጥቁጥ ኢይሰበር ብለህ መልስ በንዴት የተቀጠቀጠ ድሀ አይጠፋበትም ወሥዕኒ በንዴት የሚጢያጢያስ ድሀ አይጠፋበትም በውነት ፈርዶ ያድነዋል እንጂ ወያበርህ ለትሩፋን ተድላ ደስታን ያደር ጋል ወኢያጠዋፍእ ድሀውን አያጠፋም አንድም ወያበርህ የሰው ልቡናን በት ምህርት ያበራል ወኢያጠፍእ ኦሪትን አያጠፋም እስከ ይገብእ ፍትሕ ለድሀው እውነት እስኪፈረድ ድረስ አንድም ኦሪት እስክትነ ገር ድረስ አንድም ብርዕ ቅጥ ቁጥ ኢይሰበር መቃ መስዬ ወንጌል አትጠፋበትም ወጮዕኒ ዘይጠይስ ኢይጠዋእ የፍግ እሳት ወንጌል አትጠፋ በትም በውነት ፈርዶ ያስተም ራታል እንጂ ኣንድም ብርዕ ቅጥቁጥ ኢይሰበር በደዌ የተቀ ጠቀጠ ሕሙም አይጠፋበትጭም አድናለሁ በሣሰት ተስፋ የሚ ጢያጢያስ ሕሙም አይጠፋበ ትም በእውነት ፈርዶ ያድነዋል እንጂ አንድም አምስት ሺህ ካምስት መቶ ዘመን በመከራ የተቀጠቀጠ አዳም አይጠፋበ ትም ወሥዕጊኒ እድናለሁ በማ ለት ተስፋ የሚጢያጢያስ አዳም አይጠፋበትም በአውነት ፈርዶ ያድነዋል እንጂ አንድም በቅ ናት የተቀጠቀጡ አይሁድ በቀ ረባ አይጠፉበትም በቅናት የሚ ጢያጢያሱ አይሁድ በቀረባ አይጠፉበትም ኋላ ባርባ ዘመን በእውነት ፈርዶ ያጠፋቸዋል እንደ ወያበርህ ለምዕመናን ለአዳም ልጅነትን ክብርን ይሰጣል እስከ ይገብዕ ፍትሕ ለአዳም ለምዕመናን እስኪፈርድ ድረስ ወይትዌከሉ አሕዛብ በስሙ አሕዛብ በስሙ ያምናሉ አን ድም እስኪያምኑ ድረስ ኢያጠ ፍእ ብለህ እሠር ከመዝ ይቤ እግዚአብሔር አም ላክ ዘገብረ ሰማየ ጠረ እግዚአብሔር ወተከሎ ያፀናው ወአፅንዓ ለምድር ዲበ ማይ ምድርን በውሃ ላይ ያፀናት ወኩሉ ዘውስቴታ በውስጧ ያሉትን ሁሉ የፈጠረ ወይሁቦሙ መንፈሰ ለአሕዛብ ዘው ስቴታ በሷ ውስጥ ለሚኖሩ ሰዎች ዕው ነለባህቸቶክዐህዉበዐፒክ ዘኢሳይያስ ምዕ ጣ ድ ወነፍሰ ለእለ ይነብሩ ዲቤሃ በሷ ላይ ለሚኖሩ ሰዎች ነባቢት ነፍስን የሚያዋሕድ እግዚአብ ሔር እንዲህ አለ አነ ውእቱ እግዚአብሔር አምላ ክከ ዘጸዋዕኩከ በጽድቅ በእውነት ትሩፍ ብዬ የጠራሁህ ፈጣሪ እኔ ነኝ ወአኀዝኩከ በእዴየ በሥልጣኔ የያዝሁህ እኔ ነኝ ወአፀንዐከ አፀናሃለሁ ወእሁበከ ሥርዐተ ለትውልደ ትው ልድ ዘሩባቤልን ለልጅ ልጅ ዘመን ሥርዓት የምትሆን ኦሪትን እሰ ጥሃለሁ ይለዋል አንድም አን ተን ሥርዐት አድርጌ እሰጥሃ ለሁ ንጉሥን ሥርዓት አድርገ። አን ድም ማነው ብትል አለቆቻቸው መኳንንቶቻቸው ናችው ዘኢሳይያስ ምዕ ግ ወዖሩ አግብርተ እግዚአብሔር አግብርተ እግዚአብሔር እስራ ኤል ዕውራነ ልቡና ሆኑ ወትረ ትሬእዩ ወኢተዐቅቡ እያየነ ዕውራን ትለናለህን ትሉኝ እንደሆነ ማየትስ ዘወትር ታያላ ችሁ ነገር ግን ሕጉን አትጦ ብቁም አንድም ሕጉን አትጠጦጠ ብቁም እንጂ ማየትስ እናያለን ትላላችሁ ወክሥታት ፅዘኒክሙ ወኢትሰምዑ እየሰማነ ፅሙማን ትለናለህን ትሉኝ እንደሆነ ጆሮአችሁ የተ ከፈተ ነው ነገር ግን አትሰሙም አንድም አትሰሙም እንጂ ጆሮ ዋችሁስ የተከፈተ ነው እግዚአብሔር አምላክ መከረ ያጽድትሙ ፈጣሪ የሚሆን እግዚአብጨጤ ያከብራችሁ ዘንድ መከረ አን ድም ሚጠትን እውነት ያደርግ ዘንድ መከረ ወያዕቢ ስብሐቲሁ ጌትነቱን ይገልጥ ዘንድ መከረ ወርኢኩ ወናሁ ተፄወዉ ሕዝብ ወተበርበሩ እነሆ አየሁ ሕዝቡ ተማረኩ ገንዘባቸውን ተበዘበዙ ጅፀ እስመ መሥገርት ለወራዙት ውስተ አብያት በኩለሄ ወውስተ ውሳጥያት ኀበ ኀብዕዎሙ በርበርዎሙ ለጐልማሶች ወጥመድ ያሚሆን ጣዖት በአፍኣም በውስጥም አለና ከሠወሯቸው ቦታ እየገቡ ማር ከው ወሰዷቸው ወአልቦ ዘያድኅኖሙ ከሰዎች ጣዖታቱን የሚያድና ቸው የለም የወርቅ ናቸውና ድሪም ዐቀመት አላድ ወቄት እያሉ ለመካፈል ይበረ ብሯቸዋልና አንድም ለወራ ዙት ወጥመድ የሚሆን ጦር በው ስጥም በአፍኣም አለና ሚስቶቻ ቸው ከሠወሯቸው ከዕልፍኝ ከአ ዳራሽ እየገቡ አሕዛብ ማርከው ወስደዋቸዋልና ወአልቦ ዘያድኅኖሙ ከጣዖታቱ ሰዎችን የሚያድና ቸው የለም ወይመሥጥዎሙ ነጥቀው ይወስዷቸዋል ወአልቦ ዘያነግፎሙ የሚያስጥላቸው የለም መኑ እምኔክሙ ዘያፀምዕ ዘንተ ከናንተ ወገን ይህን ፄዋዌን የሚ ሰማ ማነው ከመ ይስማዕ ዘይመጽእ የሚመጣ ሚጠትን ይሰማ ዘንድ አንድም ይህን አባር ቸነፈር ዘኢሳይያስ ምዕ ሣ የሚሰማ ማነው የሚመጣ ፄዋ ዌን ይሰማ ዘንድ መኑ ረሰዮ ለያዕቆብ ከመ ይት ማሰጥዎ ያዕቆብን እንዲነጣጠቁት ያደ ረገ ማነው ወለእስራኤልኒ ከመ ይፄውውዎ እስራኤልንስ እንዲማርኩት ያደ ረገ ማነው አኮኑ እግዚአብሔር ዘሎቱ አበሱ እሱን የበደሉት እግዚአብሔር አይደለምን ወዐበዩ ሐዊረ በፍኖቱ በሕጉ ፀንተው መኖርን እንቢ አሉ ወኢሰምዑ ሕጎ ሥርዓቱን ያልሰሙት እግዚአ ብሔር አይደለምን ወአምጽአ ላዕሌሆሙ መቅሠ ፍተ መዓቱ ተቄጥቶ ያመጣውን መቅሠፍት በሳቸው ላይ አመጣ ወአምጽአ ላዕሌሆሙ ቀትለ በሳቸው ላይ ሰልፍን አመጣባ ቸው ወእለሂ የዐወይዉ በዐውዶሙ እስራኤል መከራ መጥቶባቸው የጮኹ የሚመክራቸው የሚያ « ወደ ሌላ አገር ሂደው አይ ዴለም ገድለው ሰልበው የሚደ ነፉ አሕዛብ በዙሪያቸው ሁነው ስተምራቸው አጥተው አይደለም ሕገ እግዚአብሔርን የሚያስተ ምሩ ነቢያት ካህናት በዙሪያቸው ሁነው ሳሉ ነው እንጂ አለ ባይሰሙ ነው እንጂ አንድም እስራኤል መከራ የመጣባቸው ነቢያት ካህናት ከበው ሲያስተ ምሯቸው አንሰማም ብለው ነው አንድም እስራኤል የተማረኩ ገድለው ሰልበው የሚደነፉ አሕዛብ ከበዋቸው ሳለ ነው አንድም እስራኤል የጠፉ ከቦታ ነው እንጂ አለ መጥተውባቸው ነው እንጂ ኢየአምሩ ከሎሙ ወኢይሔልዩ በልቦሙ ሁሉም አያውቁም በልቡናቸ ውም አያስቡም ምዕራፍ ወይእዜኒ ከመዝ ይቤ እግዚአ ብሔር አምላክ ዘገብረከ ያዕቆብ ወዘፈጠረከ እስራኤል አሁንም ያዕቆብ እስራኤል በነ ፍስ በሥጋ የፈጠረህ እግዚአ ብሔር እንዲህ አለ ኢትፍራህ እንከ እስመ አድኀንኩከ ከመከራ አድኙሃለሁና እንግዲህ አትፍራ አለ ህህህህህ«ፎከወዐኋበዐዘቲከ ዘኢሳይያስ ምዕ ጓዳ ሮ ወሰመይኩ ስመከ ስምህን ትሩፍ አልሁህ ወዚአየ አንተ አንተም የኔ ገንዘብ ነበርህ አንድም ከመከራ አድሼሃለሁና ስምህንም ሕዝበ እግዚአብሔር ብዬ ጠርቼሃለሁና አንተም የኔ ገንዘብ ነህና ኢትፍራህ ብለህ እሠር ወእመኒ ዐደውከ ማየ አነ ሀሎኩ ምስሌከ ውሀውንም ብትሻገር እኔ ካንተ ጋራ በረድኤት አለሁና አፍላግኒ ኢያሰጥሙከ ፈሳሾች ውሀዎች አያሰጥሙ ህም ወእመኒ ዐዶከ እሳተ ነበልባልኒ ኢያ ውዕየከ እሳቱንም ብትሻገር ነበልባሉ አያቃጥልህም እስመ አነ ምስሌከ አምላክከ ቅዱሰ እስራኤል ዘአድኀንኩከ ያዳንሁህ ፅንዐ እስራኤል ክብሬ እስራኤል የምሆን ፈጣሪህ እኔ ካንተ ጋራ በረድኤት አለሁና አንድም ማይ ያለው ከባቢሎን ሲወጡ ሰባት ውህ ተከፍሎላቸ ዋል ጥቅስ ወይሰጥቅ ሎሙ ሰብ ዓተ አፍላጋተ ከመ ይሑርዎን በአሳዕን ወይከውኖሙ ለሕዝብየ ጅሄ ዘኢሳይያስ ምዕ ሣ ከመ አመ ወፅኡ አም ግብፅ እንዲል ኢሳ ምዕ ፅ ያኗ እሳት ያለው የሠለስቱ ደቂቅን ነው አንድም እሳትም ማይም ያለው የሠለስቱ ደቂቅ ነው እሳት አለው በቀደመ ግብሩ ማይ አለው በኋላ ግብሩ ጥቅስ ወወረደ መልአከ እግዚአብሔር ወዘበጦ ለነበልባለ እሳት ወረሰዮ ከመ ነፋስ ቂሪር ቂሪረም ይላል ዳን ምዕ አንድም እሳትም ማይም ያለው ጦር ነው ከባቢሎን ሲወጡ ሰባት አህጉር ወግተው ወጥተዋልና ወረሰይኩ ለከ ተውላጠከ ግብፀ ወኢት ዮጵያ ወሴዎንሃ ቤዛከ ላንተ ለውጥ አድርጌ ግብዕን ኢትዮጵያን ሴዎንን ለጥፋት አሳልፌ ሰጠሁ እስመ ክቡር ኣንተ በቅድማሜየ አንተ በፊቴ ክቡር ነህሀና ወአክበርኩከ አከበርኩህ ወአነ አፍቀርኩከ እኔ ወደድሁህ ወእሁብ ብዙኀ ሰብአ ቤዛከ ስላንተ ለውጥ አድርጌ ብዙ ሰዎችን ለጥፋት እሰጣለሁ ወመላእክተሂ ህየንተ ርእስከ አለቆችንም ስላንተ ፈንታ ለጥ ፋት እሰጣለሁ አንድም ስለ አለ ታህ ስለ ዘሩባቤል ፈንታ አለቆ ችሀንም ለጥፋት እሰጣለሁ ወኢትፍራህ እንከ እስመ አነ ሀሎኩ ምስሌከ እኔ ካንተ ጋራ በረድኤት አለ ሁና ከአንግዲህ ወዲህ አትፍራ አምጽባሕ አመጽኦሙ ለዘርዕከ ልጆችህን ከፋርስ አመጣቸዋ ለሁ ወእምዓረብ አስተጋብዖሙ ከግብፅ አሰበስባቸዋለሁ ወእብሎ ለሰሜን አምጽኦሙ ባቢሉሎንን አምጣቸው እለዋለሁ ወለዓዜብ ኢትክልኦሙ ሕንድንም አትከልክላቸው እለ ዋለሁ ወአመጽኦሙ እምብሔር ርተቅ ከሩቅ አገር ከፅርዕ ከሜዶን አመ ጣቸዋለሁ ምአጽናፈ ምድር ካምሞዐብ ከዐሞን በስሜ ሕዝበ እግዚአብሔር ተብ ለው የተጠሩትን ሁሉ አመጣቸ ዋለሁ እስመ ለስብሐትየ ፈጠርክዎሙ ወገ በርክዎሙ ሊያመሰግኑኝ አንድም ጌትነ ቴን ሊናገሩ በነፍስ በሥጋ ፈጥ ሬያቼዋለሁና ወአውፃእኩ ሕዝበ ዕውረ እለ እንዘ ቦሙ አዕይንት ኢይሬእዩ ዐይን ሳሳቸው የማያዩ ዕውር ወገን እስራኤልን አወጣሁ ወእንዘ ቦሙ ዕዝን ኢይሰምዑ ጆሮ ሳላቸው የማይሰሙ ወተጋብዑ ኩሉሙ አሕዛብ ኅቡረ አሕዛብ ሁሉ አንድ ሁነው ተሰ በሰቡ ወተጋብዑ ኩሎሙ መላእክቲሆሙኒ አለቆቻቸውም ሁሉ አንድነት ተሰበሰቡ መኑ ዘይዜኑ ዘንተ ፄዋዌን የሚናገር ማነው ወዘትካትኒ መኑ ይነግረክሙ ከዚያ አስቀድሞ የነበረ አባር ቸነፈርንስ ማን ይነግራችኋል አንድም ሚጠትን የሚናገር ማነው አስቀድሞ የነበረ ፄዋዌ ንስ ማሣን ይነግራችኋል ይምጽኡ ሰማዕቶሙ ወይጽደቁ ምስክሮች ይምጡ እውነት ነገ ርን ይናገሩ ወይስምዑ ወይንግሩክሙ ጽድቀ ይመስክሩ እውነት ነገርን ይን ገሯችሁ አንትሙኒ ኩኑኒ ሰማዕትየ እናንተ ምስክሮቼ ናችሁ አን ድም ምስክር ሁኑኝ ማለት አም ህህህህህ«ፎከወዐኋበዐዘቲከዐ ዘኢሳይያስ ምዕ ሣ ጅ ላክነቴን አውቃችሁ እመኑብኝ ሲል ነው ወአነሂ እከውነክሙ ሰማዕተክሙ ይቤ እግዚአብሔር አምሳክ ፈጣሪ የምሆን እግዚአብሔር እኔም ምስክራችሁ ነኝ ማለት ዝናም ለዘር ጠል ለመከር እሰጣ ችኋለሁ ወቀሩልዔየኒ ዘኀረይኩ የመረጥሁት ወዳጄ ዘሩባቤልም ምስክር ነው ከመ ታእምሩ ወትእመኑ ወትለብዉ ከመ አነ ውእቱ ፈጣሪ አኔ እንደ ሆንሁ ታውቁ ታምኑ ትረዱ ዘንድ ወእምቅድሜየኒ ኢኮነ ካልዕ እግዚ አብሔር ከኔ አስቀድሞ ሌላ ፈጣሪ አንደ ሌለ ምድኅሬሚ አልቦ ኦምሳክ ከጌም በኋላ ሌላ ፈጣሪ እንደ ሴለ ታውቁ ዘንድ አነ እግዚአብሔር ፈጣሪ እኔ ነኝ ወአልቦ ባዕድ አምላክ ዘእንበሌየ ዘያ ሐዩ ከኔ በቀር የሚያድን ሌላ ፈጣሪ የለም ነገርኩሂ ወገሠጽኩሂ ተናገርሁ በመከራ ገሠሪኋችሁ ጅ ዘኢሳይያስ ምዕ ማ ወአልቦ እምውስቴትክሙ ነኪር ሎን ሰዎች ወራሪ እፈታባቸዋ ከናንተም ባዕድ የለኝም ማለት ለሁ ሁሉንም በባቢሎን ሰዎች ዘመድ ባዳ አልልም ለሊክሙ ሰማዕትየ ከመ አነ ውእቱ እግዚአብሔር አምሳክ ፈጣሪ እኔ እንደሆንሁ እናንተ ምስክሮቼ ናችሁ ወአልቦ ባዕድ አምላክ ዘእን በሌየ እምፍጥረተ ዓለም ከጥንት ጀምሮ ከኔ በቀር ሌላ ፈጣሪ የለም ወአልቦ ዘያመሥጥ እምእዴየ ከሥልጣኔ የሚያመልጥ የለም ወዘገበርኩ አልቦ ዘይመይጥ ያደረግሁትንም የሚለውጥ የለም ከመዝ ይቤ እግዚአብሔር አም ላክ ዘአድኀነክሙ ቅዱሰ እስራኤል ያዳናችሁ ዕንዐ እስራኤል ክብረ እስራኤል የሚሆን ፈጣሪ እግዚ አብሔር እንዲህ አለ ጉባዔ ናሁ በእንቲአክሙ እፌኑ ባቢሎንሃ መራደ በናንተ የባቢሎንን ሰዎች ወራሪ እፈታባችኋለሁ ወአነሥኦሙ ለኩሌሉሙ ሁሉንም በናንተ ላይ አስነሣቸ ዋለሁ አንድም ስለናንተ በባቢ አስነሣባቸዋለሁ አንድም በና ንተ ናቡከደነፆርን አመጣለሁ አንድም ስለናንተ ቂሮስ ዳርዮ ስን ወደ ባቢሎን አመጣለሁ ሁሉንም አነሣሥቼ አመጣለሁ አለ ወፋርስኒ ይትአሠሩ በመዋቅሕት የፋርስም ሰዎች በእግር ብረት ይታሠራሉ አለ በፍዳ ይጠፋሉ ምነው የፋርስ ሰዎችማ አጥፊዎች አይደሉምን ቢሉ ግብረ አበር የሆኑት አብረው ጠፍተዋልና አንድም በደበያት ይጠፋሉና አንድም እኩሌቶች ከቂሮስ ከዳ ርዮስ እኩሌቶች ከባላገር እየ ሆኑ ይዋጋሉና አነ እግዚአብሔር አምላክክሙ ቅዱስ ፅኑ ክቡር ልዩ የምሆን ፈጣሪ ያችሁ እኔ ነኝ ዘእርዕዮ ለእስራኤል ንጉሥክሙ ዘሩባቤልን የምጠብቀው እኔ ነኝ ከመዝ ይቤ እግዚአብሔር አም ላክ ዘወሀበ ፍኖተ ውስተ ባሕር በባሕር ጐዳናን የሰጠ እግዚአብ ሔር እንዲህ አለ ወመፅያሕተ ውስተ ማይ ብዙኅ ስፉሕ ሲል ነው በሰፊ ውሀ ውስጥ ጥርጊያ ጉዳናን የሰጠ ዘኢሳይያስ አንድም በኤርትራ ጥርጊያ ጉዳ ናን የሰጠ ዘያመፅእ ሠረገላ ወአፍራሰ ወሠ ራዊተ ፅኑዐ ፅኑዓነ ሲል ነው የግብፅን ሠራ ዊት ፈረሱን ሠረገላውን አነሣ ሥቶ ያመጣ እግዚአብሔር እን ዲህ አለ ወይ ከከብታችን ወይ ከባሮቻችን አልሆነ ብለው ተከ ትለው ወጥተዋልና ወባሕቱ ኖሙ ወኢነቅሑ ነገር ግን የሞት እንቅልፍ አን ቀላፉ አልተነሥም ወጠፍኡ ኩሉሙ ከመ ሐመደ ጮሥዕ ሁሉም እንደ ጧፍ ኩስታሪ ጠፉ ቿ ኢትዜከሩኑ ዘትካት ዔዋዌን አታስቡምን ወዘቀዲሙ አባር ቸነፈርንስ አታስቡምን አንድም ኢትዜከሩኑ ዘትካት ሚጠትን ወዘቀዲምሙ ከዚህ አስቀድሞ የነበረ ፄዔዋዌን አታስቡምን ወኢትሔልዩኑ ፄዋዌን ሚጠትን አታስቡምን ናሁ አነ እገብር ሐዲሰ ዘይእዜ ይሠርቅ እነሆ እኔ ዛሬ የሚደረግ ሚጠ ትን አደርጋለሁ ኣበለባፎዩከበዐቲከ« ምዕ ዳ ጅሀ ከመ ታእምሩ ታውቁ ዘንድ ወእገብር ፍኖተ ውስተ በድው በምድረ በዳ ጐዳናውን እሰጣ ለሁ ወአውኅዝ ማየ በውስተ ገዳም ሰባ ዘመን ምድረ በዳ በነበረች በኢየሩሳሌም ውሀውን አፈሳ ለሁ ወይድኅሩኒ አራዊተ ገዳም የምድረ በዳ አራዊት ይመርቁ ኛል ወዕጐለ አዕዋፈ ሰማይ በሰማይ የሚበሩ የአዕዋፍ ገላግ ልት ወሴኔሬስ ሰገኖ ሰጎን እሊህ ሁሉ ያመሰ ግኑኛል አንድም በኢየሩሳሌም ሕጉ እንዲነገር አደርገዋለሁ ወይድኅሩኒ ሕዝቡ አሕዛቡ ይመርቁኛል አን ድም ወአውኅዝ ከትምህርት ከልጅነት ምድረ በዳ በሆነች በኢየሩሳሌም ትምህርት ልጅ ነት እንዲሰጥ አደርጋለሁ ወይድኅሩኒ ሕዝብ አሕዛቡ ይመርቁኛል ወዕጐለ አዕዋፈ ሰማይ ወሴኔሬስ እነዚህ ሁሉ ያመሰግኑኛል ዘኢሳይያስ ምዕ ሣ እስመ ወሀብኩ ማየ በውስተ በድው በምድረ በዳ ውሀውን አፍልቄ አለሁና ወአውኀዝኩ ማየ ውስተ ገዳም በምድረ በዳ ውሀውን አፍስሻ ለሁና ከመ አስትዮሙ ለሕዝብየ ወለኅሩ ያንየ ዘአጥረይኩ ገንዘብ ያደረግኋቸው ወዳጆቼን ወገኖቼን አጠጣቸው ዘንድ ከመ ይንግሩ ስብሐትየ ምስጋናዬን ጌትነቴን ይናገሩ ዘንድ አኮ ይእዜ ዘጸዋዕኩከ ያዕቆብ ያዕቆብ ዛሬ መሥዋዕት ሠዋ ልኝ ብዬ የጠራሁህ አይደለም ወኢያጽሐብኩከ እስራኤል እስራኤል መሥዋዕት አልሠዋ ህልኝም ብዬ የዘበዘብሁህ አይ ዴሰም እስመ አኮ ሲተ ዘሃሦዕከ አባግ ዒከ በጎችህን ለኔ የሠዋህ አይደለ ምና ወኢሰባሕከኒ በመሥዋዕቲከ በመሥዋዕቱም ያመሰገንኸኝ አይ ደለምና ወኢያገበርኩከ ትሥዕ ሊተ መሥዋዕቱን ትሠዋልኝ ዘንድ ግድ አሳልሁህምና ወኢያጽሐብኩከ በስሂን ነጭ ዕጣን አላቀረብህልኝም ብዬ አልዘበዘብሁህምና ወኢተሣየጥከ ሊተ በወርቅ ዕጣነ በወርቅም ዕጣኑን አልገዛህልኝ ምና ወኢፈተውኩ መሥዋዕተከ መሥዋዕትህንም አልወደድሁ ምና ወኢስብሐ አባግዒከ የበጎችህንም ስብ አልወደድሁ ምና ዳዕሙ ቆምከ በኃጢአትከ ወበጌጋ ይከ በታሳላቁ በጥቃቅኑ ኃጢአትህ ፀናህ እንጂ መሥዋዕቱን ያቀረ ብህልኝ አይደለምና አኮ ይእዜ ዘጸዋዕኩከ ያዕቆብ ብለህ እሠር አንድም በኃጢአትህ ፀንተሃልና መሥዋዕቱን ትሠዋልኝ ዘንድ ግድ ያልሁህ አይደለም አንድም በኃጢአትህ ፀንተሃልና በኃጢ አትህ ተጸይፌህ አኮ ዘጸዋዕ ኩከ ወኢያጽሐብኩከ ላለው አነኬ ውእቱ ዘእደመስሶን ለኃ ጣውኢከክከ ብትመለስ ኃጢአትህን የማስ ተሠርይልህ እኔ ነኝ ወኢይዜከሮን እንከ እንግዲህ ወዲህም አሳስብብህም ዘኢሳይያስ ምዕ ግጓ ነዓ ንትዋቀስ ዕርቅ እንጂ ተዋቅሶ ነውና ተዋ ቅሰን እንታረቅ ንግር አንተ ኃጣውኢከ ቅድመ ከመ ትጽደቅ ትከብር ዘንድ አንተ አስቀድ መህ ኃጢአትህን ተናገር አን ድም ጽድቅ ታገኝ ዘንድ ተና ገር ቀዳሚሁኒ አበዊክሙ ወመላ እክቲክሙ ዐለዉኒ ጥንቱንስ አባቶቻችሁ አለቆቻ ችሁ የወነጀሉኝ አይደለምን የማን ልጆች ትቀደሱ ወአርኩሱ መቅደስየ ቤተ መቅደስን ያረከሱ ሕጌን ያፈረሱ አይደለምን ጂ ወእምዝ አዘዝኩ ያጥፍእዎ ለያ ዕቆብ ከዚህ በኋላ ያዕቆብን ያጠፉት ዘንድ አዘዝሁ ወከመ ያኅሥርዎ ለእስራኤል እስራኤልንም ያዋርዱት ዘንድ አዘዝሁ ምዕራፍ ማሣ ወይእዜኒ ስማዕ ያዕቆብ ተሩልዔየ አሁንም ወዳጄ ያዕቆብ ስማ ወእስራኤልኒ ዘኀረይኩከ የመረጥሁህ እስራኤልም ስሣ ህህህህህ«ፎከዐኋበዐዘቲከዐ ከመዝ ይቤ እግዚአብሔር አም ላክ ዘፈጠረከ በውስተ ከርሥ በእናትህ ማኅፀን የፈጠረህ እግ ዚአብሔር እንዲህ አለ ዓዲ እረድአከ ዳግመኛ የበላችው ተጭኖ የጠ ጣችው አንዝዞ እንዳይገድልህ እ ረዳሃለሁ ወኢትፍራህ ያዕቆብ ቀልዔየ ወዳጄ ያዕቆብ አትፍራ ወእስራኤል ፍቁርየ ዘኀረይኩከ የመረጥሁህ ወዳጄ እስራኤል አትፍራ እስመ አነ እሁብ ማየ በውስተ ፅምዕ ፅም ባለበት ቦታ ውሀን አፈል ቃለሁና ወአውኀዝ ማየ ለእለ የሐውሩ በድወ በምድረ በዳ ለሚሄዱ ሰዎች ውሀን አፈልቃለሁ አንድም ከትምህርት በተጠማች በኢየ ሩሳሌም ትምህርት እንዲነገር አደርጋለሁ ወእሠይም መንፈስየ ዲበ ዘርዕከ ወበ ረከትየ ላዕለ ውሉድከ ረድኤቴን በረከቴን በልጆችህ በትሩፋን ላይ አሳድራለሁ ይለ ዋል ዘሩባቤልን አንድም የባሕ ርይ ሕይወቴ መንፈስ ቅዱስን በሐዋርያት አሳድራለሁ ይሳል ጌታ ዘኢሳይያስ ምዕ ማ ወይበቀሩሉ ከመ ሣዕር ማዕከለ ማይ በውሀ አጠገብ እንዳለ እንደ ፊሳ እንደ ቀጤማ በረድኤት ይለመ ልማሉ ወከመ ኩሐ ዘኀበ ሙኃዘ ማይ በፈሳሽ ውሀ አጠገብ እንዳለ እንደ አኻያ እንደ ዶቅማ በረ ድኤት ይለመልማሉ በመንፈስ ቅዱስ ይታደሳሉ ወዝኒ ይብል ዘእግዚአብሔር አነ ሁለቱ ነገድ እኔ የእግዚአብሔር ወገን ነኝ ይላል ወዝክቱሂ ይኬልሕ በስመ ያዕቆብ ዐሥሩ ነገድም በያዕቆብ ስም ይጠራሉ ማለት ሕዝበ እግዚ አብሔር ይባላሉ ወካልዕ ይጽሕፍ እዴሁ ዘእግዚአብ ሔር አነ አሕዛብ እኔ የእግዚአብሔር ወገን ነኝ ብሎ እጁን ይከተባል ኋላ በሐሳዊ መሚሕ ጊዜ ዘመርምያ ዖስ ብለው እንዲከተቡ ወበስመ እግዚአብሔር ይጴዋዕ ሕዝበ እግዚአብሔር ይባላል ከመዝ ይቤ እግዚአብሔር ንጉሠ እስራኤል ወዘአድኀኖሙ አምላክ ፀባ ዖት ያዳናቸው አሸናፊ የሚሆን የእ ስራኤል ንጉሥ እግዚአብሔር እንዲህ አለ አነ ቀዳማዊ ወአነ ደኃራዊ ቅድመ ዓለም የነበርሁ ዓለምን አሳልፌ የምቀር እኔ ነኝ ወአልቦ ባዕድ አምሳክ ዘእንበሌየ ማሕየዊ ከኔ በቀር የሚያድን ሌላ ፈጣሪ የለም ወመኑ መድኅን ዘከማየ እንደ እኔ ያለ የሚያድን ሌላ ፈጣሪ ማነው ። ወዩከዐበዐቲከ ፈጣሪ እንደሌለ ያውቁ ዘንድ ብርሃንን ጨለማን የፈጠርሁ እኔ ነኝ አንድም ማካፈል ነው በምሥራቅ ያሉ ሰዎች ያውቁ ዘንድ አፀናሁህ አንተ ግን አሳ ወቅኸኝም በምፅራብም ያሉ ሰዎች ከኔ በቀር ያለኔ ሌሳ ፈጣሪ እንደሌለ ያውቁ ዘንድ እኔ ጨለማን ብርሃንን ፈጠ ርሁ አነ እፈጥር ሰላመ ወአመጽእ እኪተ ፍቅር አንድነትን የማደርግ መከራን የማመጣ እኔ ነኝ አን ድም ተድሳ ደስታን የማደርግ መከራን የማመጣ እኔ ነኝ አን ድም ሚጠትን የማደርግ ፄዋ ዌን የማመጣ እኔ ነኝ አነ እግዚአብሔር አምላክ ዘእገብር ዘንተ ኩሎ ይህን ሁሉ የማደርግ ፈጣሪ እግ ዚአብሔር እኔ ነኝ ትትፌሣሕ ሰማይ በላዕሉ ሰማይና በላፅሉ አንድ ወገን ከምድር በላይ ያለች ሰማይ ደስ ይላታል ማለት ዝናም ለዘር ጠል ለመከር ትሰጣለች ወይነሰንሳ ጽድቀ ደመናት ደመናትም ዝናም ያዘንማሉ ወታበቀኑል ምድር ርትዐ ኅቡረ ምድርም የዘሩባትን ታበቅላለች የተከሉባትን ታጸድቃለች አንድም ትትፌሣሕ ሰማይ ብለህ መልስ ልዑሳኑ ደስ ይሳቸዋል ነቢያት ካህናትም ትምህርትን ያስተምራሉ ቤተ እስራኤልም ትምህርቱን ትቀበላለች ምሣ በር ሃይማኖት ትይዛለች ብት ልም ይሆናል አነ እግዚአብሔር አምላነ ዘፈጠ ርኩከ የፈጠጤርሁህ ፈጣሪ እግዚአብሔር አፔ ቀኝ ወዘአኅየስኩከ በደዴማዊት ነፍስ ክአዝርዕ ት ከአ ትክልት ከዕፀው ከአዕባን በነባ ቢት ነፍስ ከእንስሳት ከአሪ ዊት በምግባር በሃይማኖት ከአሕዛብ ዖሻልሁህ እዬ ነኝ ቦገበርኩክ ከመ ፅቡሬ ለብሓፒ ዘየ ይከሪ ምድረ ሲል ነው ምድ ርን እንደሚቆፍር እንደ ሸክላ ሠሪ ጭቃ አደረግህህ ቦኑ ይብሎ ፅቡር ለለብሐዊ ምንተ ገበርከኒ ጭቃ ሠሪውን ለምን እንዲህ አድርገህ ሠራኸኝ ይለዋልን እስመ ኢትክል ገቢረ እኔን መሥራት አይቻልህምና ዐአልብክ እደው እሄን የምትሠራበት እጅ የለህ ምና ለምን እንዲህ አድርገህ ዘኢሳይያስ ምዕ ሣ ሠራኸኝ ይለዋልን እንደዚህስ ሁሉ እንደ ወደድሁ የማደርጋ ችሁ አይደለም የለዘበውን ብርሌ ብርጭቆ ቢያደርገው ኩስኩስት ድስት አድርገኝ ያለ ዘበውን ኩስኩስት ድስት ቢያ ደርገው ብርሌ ብርጭቆ አታ ደርገኝም ነበር ይለዋልን እንደ ዚህስ ሁሉ እንደ ወደድሁ የማ ደርጋችሁ አይደለምን በጎ በጎ ዎችን ባድን ክፉ ክፉዎችን ባጠፋ ለምን እንዲህ አደረግህ የሚለኝ አለን አሌ ሎቱ ለዘይብሎ ለአቡሁ ምንተ ወለድከኒ ፃእዜ ወለድከኒ ሲል ነው ርዳኝ አጥባኝ ባለው ጊዜ አባቱን መች ወለድኸኝ ለሚለው ወዮለት ወለእሙኒ በዓይ ማሕምፖኪ እናቱንም መቼ አምጠሽ ወለ ድሽኝ ለሟላት ወዮለት አን ድም ለምንት ወለድከኒ መከራ በመጣበት ጊዜ አባቱን ለምን ወለድኸኝ ለሚለው ወዮለት እናቱንም ለምን አምጠሽ ወለ ድሽኝ ለሚላት ወዮለት አን ድም እግዚአብሔርን ለምን ፈጠ ርኸኝ ለሚለው ወዮለት ሕግ ንም ለምን ተሠራችልኝ ለሚላት ወዮለት አንድም አባቱ እግዚ ኣብሔርን መቼ ሕግ ሠራህልኝ እስመ ከመዝ ይቤ እግዚአብ ሔር አምላክ ቅዱሰ እስራኤል ዘገ ብረ ዘይመጽእ የሚመጣ ሚጠትን ያደረገ ፅንዐ እስራኤል ክብረ እስራኤል እግ ዚአብሔር እንዲህ ብሏልና ተሰአሉኒ በእንተ ደቂቅየ ወአዋል ድየ ስለወንዶች ልጆቼ ስለሴቶች ልጆቼ ጠይቁኝ ብሷልና ወበእንተ ግብረ እደውየ አዝዙኒ የእጄ የቃሌ ፍጥረት ስለሚ ሆኑ እዘዙኝ ብሏልና ለምነውት ማድረጉን መታዘዝ ብሎት አዝ ዙኒ አለ አንድም አዝዙ ብየ ይላል አዘዙብኝ አለ ነቢያት ካህናት የለመኑትን ያደርግላቸ ዋልና አዝዙብኝ አለ አነ ፈጠርክዋ ለምድር ምድርን የፈጠርኋት እኔ ነኝ ወሰብአ ዲቤሃ በሷ ላይ ሰውን የፈጠርሁ እኔ ነኝ አነ በእዴየ አዕናዕክዎ ለሰማይ ሰማይን በሥልጣኔ ያፀናሁት እኔ ነኝ ወአነ አዘዝክዎሙ ለኩሉሙ ከዋክ ብት ከዋክብትን ሁሉ የማዝዛቸው ሂ ክለፀፒክዐክዩክዐየከህዐ ዘኢሳይያስ ምዕ ሣ ዞ ወአነ አንሣእክዎ ለጻድቅ ጻድቅ ዘሩባቤልን አንድም ሕዝ ቅያስን ቂሮስን ያስነሣሁት እኔ ነኝ ወሠራሕኩ ኩሎ ፍኖት ከባቢሎን ወደ ኢየሩሳሌም ለመ ሄድ የዘሩባቤልን ጐዳናውን አቀ ናሁለት አንድም ሕገ ኦሪትን ሠራሁለት ወውእቱ የሐንዕ ሀገርየ ዘሩባቤል ቤተ መቅደስን ይሠ ራል ወይመይጥ ፄዋ ሕዝብየ የወገኖቼ የእስራኤልንም ምርኮ ይመልሳል አኮ በቤዛ ወአኮ በሕልያን ይቤ እግዚአብሔር ፀባዖት ይኸውም ገንዘብ ሰጥቶ ማሣ ለጃ ሰጥቶ አይደለም በቸርነ ነው እንጂ አለ አሸናፊ እግዚ አብሔር አንድም ወአነ አንሣ እክዎ ለጻድቅ ብለህ መልስ ጸድቀ ባሕርይ ክርስቶስን ያስነ ሣሁት እኔ ነኝ ትንሣኤውን አከናወንሁለት አንድም ወደ ገነት ወደ መንግ ሥተ ሰማያት ለመሄድ የምዕ መንን ጐዳናውን አቀናሁለት አንድም ወንጌልን ሠራሁለት ጌታ ገነት መንግሥተ ሰሣይን ያ ዘኢሳይያስ ምዕ ማ ያቀናል የወገኖቼ የምዕመናንን ምርኮ ይመልሳል እጅ መንሻ ፃማለጃ ተቀብሎ አይደለም ሰው ሁኖ ሥጋ ለብሶ በሥጋው በደሙ ነው እንጂ ጥቅስ አኮ በወርቅ ኃላፊ ዘተሣየጠነ አላ በደሙ ክቡር ቤዘወነ እንዲል ኛ ጴጥ ምዕ ቿ ከመዝ ይቤ እግዚአብሔር ፀባ ዖት አሸናፊ እግዚአብሔር እንዲህ አለ ሠርሑ ግብፅ ወመስተገብራነ ኢት ዮጵያ የግብፅ ሰዎች በኢትዮጵያ ያሉ ነጋድያን በሚጠት ለዘሩባቤል ግብር በማመላለስ ደከሙ ወሰብአ ሳባ የፋስቆሎ ሰዎች ሀሠሰብአ ርጉቃን ይመጽኡ ኀቤከ በሩቅ ያሉ አሕዛብ በሚጠት አምነው ወዳንተ ይመጣሉ ይለ ዋል ዘሩባቤልን ወይትቀነዩ ለከ ይገዙልሃል ወይተልዉ ድኅሬከ እንዘ ሙቁሓን እደዊሆሙ እጃቸውን በሰንሰለት ታሥረው ይከተሉሃል ወይሰግዱ ለከ ወይጴጹልዩ ኀቤከ ላንተ ይሰግዳሉ ካንተ ዘንድ ይለምናሉ እስመ እግዚአብሔር ምስሌከ እግዚአብሔር ካንተ ጋራ በረድ ኤት አለና ወአልቦ እግዚአብሔር ዘእንበሌከ ባዕድ ሽ እግዚአብሔር ያደረበት ካንተ በቀር ሌላ ፈጣሪ የለምና አን ድም ባንተ አድሮ ካለ እግዚአ ብሔር በቀር ሌላ አምሳክ የለ ምና አንድም ሠርሑ ግብዕ ብለህ መልስ የግብፅ የኢትዮጵያ የፋስቆሎ ምዕመናን ምግባር ትሩፋት በመሥራት ዐሥራት በኩራት በማውጣት ደከሙ ወሰብእ ርቃን ይመጽኡ ኀቤከ ከምግባር ከሃይማኖት የራቁ አሕዛብ በዘመነ ሐዲስ ወዳንተ ይመጣሉ ወይትቀነዩ ለከ ይገዙልሃል ወይተልዉ ድኅሬከ እንዘ ሙቁሓን እደዊሆሙ እደ ልቡናቸውን በፍቅር ሰንሰ ለት ታሥረው ይከተሉሃል ወይሰግዱ ለከ ወይጹልዩ ኀቤከ ላንተ ይሰግዳሉ ካንተ ዘንድ ይጸልያሉ አንድም ብከ ይላል ዘኢሳይያስ ምዕ ማ ባንተ ይጸልያሉ በዋሕድ ወል ድከ በሥግው ወልድከ በስ ቁል ወልድከ በቅንው ወልድከ እያሉ እስመ እግዚአብሔር ምስሌከ እግዚአብሔር አብ በህልውናህ አለና ወአልቦ እግዚአብሔር ዘእንበሌከ ባዕድ እግዚአብሔር አብ በህልውናው ያለ ካንተ በቀር ሌላ የለምና አንድም እግዚአብሔርነትህ ካንተ ጋራ አለና እግዚአብሔርነት ያለው ካንተ በቀር ሌላ የለምና አንተ እግዚአብሔር ፈጣሪ አንተ ብቻ ነህ ወኢያእመርናከ አምላከ እስራኤል ማሕየዊ ማሕየዊ የምትሆን የእስራኤልን ፈጣሪ እኛ ግን በሕግ በአምል ኮት አላወቅንህም ለይትኀፈሩ ወይኀሠሩ ኩሎሙ እለ ይትቃወሙከ አንተን የሚቃወሙ ሰዎች ሁሉ ይፈሩ ይጐስቀሉ ወይሑሩ ተኀኅፊሮሙ አፍረው ይመለሱ ተመየጡ መንገሌየ ደሰያት ደሴት በውሀ ውሀ በደሴት እን ዲከበብ በመከራ የተከበባችሁ ህህህህህ«ፎከዐበዐዘቲከዐ እስራኤል በሕግ በአምልኮት ወደኔ ተመለሱ እስመ አድኅነክሙ ይቤ እግዚአብ ሔር አምላከ እስራኤል መድኃኒተ ዘለዓለም የእስራኤል ፈጣሪ እግዚአብሔር ለዘለዓለም የምትሆን ሚጠትን አድርጌ አድናችኋለሁ ብሏልና ኢትትኀፈሩ ወኢተኀሥሩ እስከ ለዓ ለም ለዘለዓለሙ አታፍሩም አትዋረ ዱም ብሏልና ቿ ከመዝ ይቤ እግዚአብሔር ዘገ ብረ ሰማየ ሰማይን የፈጠረ እግዚአብሔር እንዲህ አለ ወውእቱ እግዚአብሔር ዘአርአያ ለም ድር በፍጥረት ጊዜ ምድርን የገለጣት እሱ እግዚአብሔር ነው በው ተሸፍና ነበርና ወገብራ ወሰጠቃ የፈጠራት ከሰባት የከፈላት እሱ ነው ጥቅስ ወኀተምኩኪ በሰባቱ ማኅተም እንዲል ወአኮ ለከንቱ ዘገብራ የፈጠራትም ለከንቱ አይደለም ዳዕመ ከመ ይንበሩ ውስቴታ ፈጠራ ደቂቀ አዳም በውስጧ ይኖሩባት ዘንድ ፈጠራት እንጂ ዘኢሳይያስ ምዕ ቋ አንድም ወውእቱ እግዚአብሔር ዘአርአያ ለምድር ብለህ መልስ በኖኅ ጊዜ ምድርን የገለጣት እሱ ነው ወገብራ ወሰጠቃ የብስ ያደረጋት ከሦስት የከፈ ላት እሱ ነው የመልአክ ዳኛ አውርዶ ቀኝ ቀኙን ለያፌት ግራ ግራውን ለካም መካከሉን ለሴም አካፍሏቸዋልና ወአኮ ለከንቱ ዘገብራ የብስ ያደረጋት ለከንቱ አይደ ለም ደቂቀ ኖኅ በውስጧ ይኖ ሩባት ዘንድ ነው እንጂ አን ድም ኤርትራን የገለጣት እሱ ነው ምድር አላት እንደ ምድር ፀንታ ነበርና ወገብራ ወሰጠቃ የብስ ያደረጋት ከሦስት ከዐ ራት የከፈላት እሱ ነው ወአኮ ለከንቱ ዘገብራ የብስ ያደረጋት ለከንቱ አይደ ለም ዳዕሙ ከመ ይንበሩ ውስቴታ ፈጠራ ይኅልፉ ውስቴታ ሲል ነው እስ ራኤል ይሄዱባት ዘንድ ነው አእንጂ አነ ውእቱ አምላክ ፈጣሪ እኔ ነኝ ወአልቦ ባዕድ አምሳክ ዘእንበሌየ ከኔ በቀር ሌላ ፈጣሪ የለም ወአኮ ጽሚተ ዘተናገርኩ ወአኮ በብሔረ ጽልመት ዘነበብኩ አምላክነቴን ሠውሬ ቀስ ብዬ የተናገርሁ አይደለም አንድም በቆይታ በቀስታ የተናገርሁ አይ ደለም አንድም ከጸፈቀ ዱር ከጐደጐደ ምድር የተናገርሁ አይደለም ወኢይቤሎ ለዘርዐ ያዕቆብ ከመ ይኅ ሥሥ ከንቶ የያፅቆብን ልጅ ከንቱ ጣዖትን ይሻ ዘንድ ሻ ያልሁት አይደለም አነ ውእቱ እግዚአብሔር ዘእነግር ጽድቀ ወአየድዕ ጥበበ እውነት ነገርን የምናገር ጥበ ብን የምገልጥ ፈጣሪ እኔ ነኝ ተጋብዑ ወንዑ ተሰብስባችሁ ኑ ወተማከሩ ኅቡረ እለ ድኅንክሙ እም አሕዛብ ከአሕዛብ የዳናችሁ እስራኤል አንድ ሁናችሁ ተማከሩ ኢያእመሩ መላእክት እለ ይገልፍዎ ለዕፅ እንጨቱን የሚቀርፁ አለቆች አላወቁም ወይጹልዩ ኀቤሁ ከመ ዘኀበ አማል ክት እለ ኢያድኅኑ ከማያድኑ ከፀሐይ ከጨረቃ እንዲለምኑ ከወርቁ ከብሩ ዘኢሳይያስ ምዕ ሣ ኮ ከከ ከእንጨቱ ምስል የሚለምኑ አላ ወቁም አንድም ራሳቸውን ከሞት የማያድኑ ሰዎች ከፀ ሐይ ከጨረቃ ከዕፀው ከአዕባን እንዲለምኑ አንድም እለ ያድ ኅኑ ይላሳል ሰዎች ከሚያድኑ ከሥላሴ እንዲለምኑ ከአንጨቱ ከደንጊያው የሚለምኑ አለቆች አላወቁም ወእመሰ ይነግሩ ይቅረቡ ወያእ ምሩ ኅቡረ መኑ ዘገብረ ዘንተ ስምዐ እምትካት የሚናገሩስ ከሆኑ ከጥንት ጀምሮ ይህን ምስክር ያደረገ ማነው አንድ ሁነው ቀርበው ይወቁ ቦኑ አመ ነገሩክሙ ከመ አነ እግዚ አብሔር ፈጣሪ እኔ እንደሆንሁ ዞነባሯ ችሁ ጊዜ አለ አንድም በውኑ የነገሯችሁ መንገር አለን ቦ ባለው ቦሁ ይሳላል ቦኑ ሲተ ነው ወአልቦ ባዕድ አምላክ ዘእንበሊየ ጻድቅ ወማሕየዊ ማሕየዊ ቸር ከምሆን ከኔ በተር ሌላ ፈጣሪ የለም አንድም ያለ እኔ ጻድቅ ማሕየዊ ፈጣሪ የለም ወአልቦ እንተ ከማየ እንደ እኔ ያለ ፈጣሪ የለም አይኑር ህህህህህ«ፎከወዐበዐዘቲከዐ ተመየጡ ወተሐይዉ አለ እም አጽናፈ ምድር በጽንፈ ምድር ያሳችሁ አሕዛብ ከኃጢአት ወደ ሥርየት ከኦ ምልኮተ ጣዖት ወደ አምልኮተ እግዚአብሔር ተመለሱ ትድ ናሳችሁ አነ ውእቱ እግዚአብሒር ወአልቦ ባዕድ አምላክ ዘእንበሌየ ፈጣሪ እኔ ነኝ ከእኔ በተር ሴሳ ፈጣሪ የለም መሐልኩ በርእስየ ከመ ኢይ መይጥ ቃልየ ዘወፅአ እአሩየ ካፌ የወጣውን ነገር እንዳልለ ውጥ ሕያው አነ አማንየ በርእ ስየ ብዩ ማልሁ እስመ ሊተ ይሰግድ ኩሉ ብርክ በሚጠት የሰው ሁሉ ብርከ ልቡና ይሰግድልኛልና ወኩሉ ጻን ለእግዚኦብ የሰው ሁሱ ነደበገ ለሊ አብሔር ይ ገዛልና መሐ ብለህ እሠር አንድም በሐሙ ። ጮዓ ዘኢሳይያስ ምዕ ሣጓ ዘኢሳይያስ ጓሂ ምዕ ወይመጽአኪ ግብተ ሞት ወኢተአ ምሪ የድንገት ሞት ይመጣብሻል አታ ውቂውም ቁሚኬ ይእዜ በሰገልኪ እስኪ በጥንቁቄላሽ ፅፒ ወበብዝኀ ሥርያትኪ ዘተምህርኪ እም ንዕስኪ ዘኢይበቀኑዐኪ ከሕፃንነትሽ ጀምሮ በተማርሽው በማይረባሽ በማይጠቅምሽ በ ርትሽ ዕሪፒ ዩ እመቦ ዘይክል አድኅኖተኪ አንቺን ማዳን የሚቻለው አለ እንደሆነ ሠራሕኪ በምክርኪ እኩይ በክፉ ምክርሽ ደከምሽ እስኩ ይቁሙ ወያድ ንስ ይ ያድኅኑኪ እለ ያሰ የሚያስጠነዮቱሉሽ ነቢያተ ሐሰት ካህናተ ጣዖት እስኪ ይቁሙ ያድኑሽ ወይነጽሩ ሰማየ ወይር በን ይርአዩ ኮከበ ሰማዩን አይተው ኮከቡን ሏ ጠሩልሽ ወይንግሩኪ ምንተ አመጽእ ላዕሌኪ ባንቺ ሳይ የማመጣው ምን እን ደሆነ ይንገሩሽ ናሁ ይውዕዩ ከኮሎሉሙ ከመ ሐሠር ውስተ እሳት እነዚያስ ስንኳን ላንቺ ይነግ ሩሽ ገለባ በእሳት እንዲቃጠል ይጠፋሉ ወኢያድኅኑ ነፍሶሙ እምነበልባል ሰውነታቸውን ከመከራ አያድ ኑም ወይከውኑኪ ከመ አፍሐመ እሳት አጥፊ ይሆኑብሻል ፍሕም ቢቆ ሙበት እንዲጉዳ ነቢያቶችሽ ካህናቶችሽ ይጉዳሉ ወትነብሪ ውስቴቶሙ ከነዚያ ጋራ በመከራ ትኖሪ ለሽ ወእሙንቱሰ ይከውኑኪ ረድኤተ እነሱ ግን ለመከራው አጋዥ ይሆኑብቫሻል ወይትራድኡ ላዕሌኪ ባንቺ ላይ ይራዱብሻል ሠራሕኪ እምንዕስኪ ከሕፃንነትሽ ጀምሮ በመከራ ደ ምሽ ሰብእኒ ዘስሕተ ለርእሱ ይረክብ መድኃኒተ ያለበት ነው በድሎ ንስሐ የገባ ሰው ለራሱ ድኅ ነትን ያገኛል አንድም ራሱን ለመጐዳት ከሕገ እግዚአብሔር የሳተ እስራኤል ሚጠትን ኛል ያገ ወአንቲሰ አልብኪ መድኃኒት አንቺ ግን ድኅነት የለሽም ምዕራፍ ዣቷ ስምዑ ዘንተ ቤተ ያዕቆብ እለ ተሰመይክሙ በስመ እስራኤል ሕዝበ እግዚአብሔር የተባላችሁ የያፅቆብ ወገኖች ስሙ ወእለ ወፃእክሙ እምይሁዳ ከይሁዳም ተማርካችሁ የሄዳ ችሁ አንድም ከይሁዳ ወገን የተወለዳችሁ ስሙ ወእለ ትምሕሉ በስመ እግዚአብሔር አምላከ እስራኤል በእስራኤል ፈጣሪ በእግዚአብ ሔር ስም የምትምሉ የያዕቆብ ወገኖች ይህን ነገር ስሙ ወተዘከርኩክመሙ በጽድቅ ወበርትዕ በእውነት ነገር በቀና ነገር አሰ ብኋችሁ ወትሰመዩ በስመ ሀገር ቅድስት ሰብአ ኢየሩሳሌም ትባላላችሁ ወታሰምኩ በአምላከ እስራኤል እግ ዚአብሔር ፀባዖት ስሙ ስሙ አሸናፊ በሚባል በእስራ ኤል ፈጣሪ በእግዚአብሔር ታም ናላችሁ ዘቀዲሙኒ ነገርኩ የቀደመ ፄዔዋዌን ተናገርሁ ህህህህህ«ፎከዐኋበዐዘቲከ ወወፅአ እምአሩየ ከአንደበቴም ወጣ ወስምዐ ኮነ ዘገበርኩ ግብተ ወበጽ ሐሂ ድንገት ያደረግሁት ነገር ምስ ክር ሆነ ደረሰ ወባሕቱ አነ አእመርኩ ከመ እኩይ አንተ ነገር ግን እኔ አንተ ክፉ እንደ ሆንህ አወቅሁ ወዘሐን ሥርወ ክሣድከ ክሣደ ልቡናህ ፅኑ እንደሆነ አወ ቅሁ ወፍጽምከኒ ዘብርት ፍጽመ ልቡናህም የብርት እንደ ሆነ አወቅሁ ማለት ፅኑ እንደ ሆነ አወቅሁ ወነገርኩከ ዘይመጽእ ዘእንበለ ይኩን የሚመጣውን ሳይሆን ነገርሁህ ወአስማዕኩከ ከመ ኢትበል አማል ክትየ ወግልፎየ ገብሩ ላዕሌየ ወስ ብኮየ ዘአዘዙኒ ተመትተው ተቀርፀው የተሠሩ ጣዖቶቼ ያዘዙንን ባላደርግ እን ዲህ ያለ መከራ አመጡብኝ እን ዳትል አስቀድሜ ነገርሁህ አን ድም መሥዋዕት ሠዋልን ብለው አዘዙኝ ባልሠዋ ይህን ሁሉ አመ ጡብኝ እንዳትል አስቀድሜ ነገ ርሁህ ዘኢሳይያስ ወሰሚዐከኒ ኩሉ ወኢያእመርከ ይህን ሁሉ ሰምተህ ይደረጋል አሳልህም ወአስማዕኩከ ሐዲሰኒ ዘእምይእዜ ይከ ውን ከዛሬ ጀምሮ የሚሆን ሚጠትን ነገርሁህ ወአኮ ዘትካት ፄዋዌን ወአኮ ዘቀዲሙ መዋዕል አባር ቸነፈር ይደረጋል አላል ህም ወሰሟዐከኒ ኢትቤ እወ አእመርክ ዎን ሰምተህም አዎን ይደረጋል አሳ ልህም ወኢያእመርካሁ ወኢለበውካሁ አላወቅኸውም ልብ አሳደረግኸ ወም አኮኑ ነገርኩከ ዘቀዲሙ ዔዋዌን ወዘይመጽእ ሚጠትን የነገርሁህ አይደለምን ወከሠትኩ ዕዘኒከ ዕዝነ ልቡናህን የገለጥሁልህ አይ ደለምን ወአእመርኩከ ከመ ክሂደ ትክህደኒ ሀለወከ ትክደኝ ዘንድ እንዳለህ ዐወቅሀ ምለእ እስመ ዐሣሂ አንተ አንተ ዐመፀኛ ነህና ወእምከርሠ እምከ ተሰመይከ ዐማፄ ያለበት ነው ከእናትህ ነኅፀን ጀምሮ አዕቃዊ ተብለ ሃልና ወበእንተ ስምየ አርአይኩከ መዓ ትየ በስሜ ስላላመንህ መዓቴን አሳ የሁህ ወአመጽእ ግርማየ ሳዕሌከ ከመ አጥ ፍእከ አጠፋህ ዘንድ ግርማ መዓቴን በአንተ ላይ አመጣለሁ ናሁ ሜጥኩከ እነሆ ከባቢሎን ወደ ኢየሩሳሌም መለስሁህ አኮኑ ከመ ብሩር ፈተንኩከ ብርን በእሳት እንዲፈትኑት በመከራ የፈተንሁህ አይደለም ወአውፃእኩከ እምእቶነ እሳት ዘይነ ድድጄጅ ከፅኑ መከራ ያወጣሁህ አይደ ዳም በእንቲአየ ረሰይኩከ በኔ ስላላመንህ እኔን ስላላመ ለክህ ለፄዋዌ አደረግሁህ አስመ አርኩስከ አንተ ስምየ ቅድመ አንተ ስሜን አስነቅፈሃልና አንድም እንቲአየ ረሰይኩከ የኔ ዘኢሳይያስ ምዕ ማቋ ገንዘብ አደረግሁህ አንተ ስሜን አስነቅፈሃልና ምንም ብታስነቅፍ የኔ ገንዘብ አደረግሁህ አንድም ሕጌን ስለጠበቅህ ለሚጠት አደ ረግሁህ እስመ አርኩስከ አንተ ስምየ ቅድመ ከዚህ አስቀድሞ አንተ ስሜን አስነቅፈህ ነበርና ዛሬ ግን ተመ ልሰህ ንስሐ ገብተሃልና ስለተ መለስህ ለሚጠት አደረግሁህ ይእዜሰ ኢይሁብ ስብሐትየ ለባዕድ ዛሬ ግን ክብሬን ጌትነቴን ለጣ ዖት አልሰጥም ስምዐኒ ያዕቆብ ያዕቆብ ስማኝ ወእስራኤልኒ ዘአነ ጸዋዕኩከ እኔ የጠራሁህ እስራኤልም ስማኝ አንድም እስራኤል ብዬ የጠራ ሁህ ያዕቆብ ስማኝ አነ ቀዳማዊ ወአነ ደኃራዊ ለዓለም ቅድመ ዓለም የነበርሁ ዓለምን አሳልፌ የምኖር እኔ ነኝ እዴየ ሣረረታ ለምድር ምድርን የፈጠረቻት ሥልጣኔ ናት ወየማንየ አፅንዐቶ ለሰማይ ሰማይንም ያፀናችው ሥልጣኔ ናት ህህህህህ«ፎከወዐኋበዐዘቲከዐ እዴውዖሙ ወይመጽኡ ኀቤየ ኅቡረ ሰማይን ምድርን እለፉ ጥፉ እላቸዋለሁ ወይትጋብዑ ኩሎሙ ወይሰ ምዑ ሁሉም አንድ ሁነው ያልፋሉ ይጠፋሉ መኑ ነገረከ ዘንተ ይህን ማን ነገረህ አኮኑ በአፍቅሮ ዚአከ ገበርኩ ፈቃ ደከ ላዕለ ባቢሎን አንተን በመውደድ ፈቃድህን በባቢሎን ሰዎች ላይ ያደረግሁ አይደለምን ከመ አዕትት ዘርዖሙ ለከላውዴዎን የከላውዴዎንን ልጆች አጠፋ ዘንድ አነ ነበብኩ ወአነ ጸዋፅኩ እኔ በነቢያት በካህናት አድሬ አስተማርሁ ወአምጻእኩክሙ ወረዳእኩክሙ ከባቢሎን አምጥቼ ረዳኋችሁ እንዘ እብል ንዑ ኀቤየ ወስምዑኒ ዘንተ ወደኔ ኑ ይህን ስሙኝ ብዬ አኮኑ እምትካት ኢተናገርኩ ሚተ ከጥንት ጀምሮ ሠውሬ የተናገ ርሁ አይደለምና ዘኢሳይያስ ምዕ ማቋ ወእመኒ ኮነ ህየ ከመ ሀለውኩ አእምሩ ያለበት ነው መከራም በዚያ ቢመጣ በመከራው እኔ እንዳለሁ ዕወቁ ጥቅስ ወእመኒ ኮነ ምንዳቤ ወተፄውዎ አእምሩ ከመ ዘሀሎኩ አነ እንዲል ጉባዔ ወይእዜኒ እግዚአብሔር እግዚእ ፈነ ወኒ አሁንም ገዢ ፈጣሪ የሚሆን እግ ዚአብሔር በመምህርነት ሳከኝ ወመንፈሱ መንፈስ ቅዱስም በመምህርነት ላከኝ አንድም እግዚአብሔር አብ ውረድ ተወለድ ብሉ ሳከኝ ወመንፈሱ አስተጋብዐኒ ብሎ አንክሮጦስ የሚባል ሊቅ ጨምሮበታል መንፈስ ቅዱስም አዋሐደኝ ከመዝ ይቤ እግዚአብሔር ዘአ ድኀነከ ወባልሐከ ቅዱሰ እስራኤል ያዳነህ የተቤዢህ ዕንዐ አስራ ኤል ክብረ እስራኤል እግዚአብ ሔር እንዲህ አለ አነኬ ውእቱ አምላክከ ፈጣሪህ እኔ ነኝ ወአርአይኩከ ፍኖተ ኀበ ትረክብ እንተ ባቲ ተሐውር ወአርአይኩከ ፍኖተ እንተ ባቲ ተሐውር ኀበ ትረክብ ሲል ነው ድኅነት ወደምታገኝባት ወደ ኢየሩሳሌም የምትሄድባትን ጉዳ ናን አሳየሁህ አንድም ተድላ ደስታ ወደምታደርግባት ወደ ገነት ወደ መንግሥተ ሰማያት የምትሄድባትን ሕግ ሠራሁልህ ወሶበ ሰማዕከ ትእዛዝየ እም ኮነ ከመ ውጊዝ ሰላምከ ትእዛዜንስ ብትሰማ ተድሳላህ ደስ ታህ እንደ ፈሳሽ ውሀ በበዛልህ ነበር በዚህ ዓለም የሚያገኘው የዐረቦኑ ክብር ነው ወጽድቅከኒ ከመ ማዕበለ ባሕር ክብርህ ረድኤትህ እንደ ማዕ በለ ባሕር በበዛ ነበር በወዲያ ዓለም የሚያገኘው ደገኛው ክብር ነው ወእምኮነ ከመ ፕፃ ባሕር ዘር ፅከ ልጅህ እንደ ባሕር አሸዋ በበዛ ነበር ወከመ ፀበለ ምድር ትውልደ ከር ሥከ የልጅ ልጅህ እንደ ትቢያ በበዛ ነበር ወይእዜኒ ከመ ኢትጥፍኡ ወከመ ኢትትኀጉጐሉ ፃኡ እምባቢሉን እንዘ ትጐይዩ እምከላውዴዎን አሁንም ከከላውዴዎን እየሸሻ ችሁ ፈጽማችሁ እንዳትጠፉ ከባ ቢሉን ውጡ ከዚያ አኮ በገያ ዘኢሳይያስ ዘትወፅኡ አለ ከዚህ ፃኡ እም ባቢሎን እንዘ ትጐይዩ እምከላ ውዴዎን አለ አይጣላም ቢሉ አይጣላም ከዚያ አኮ በኾያ ዘት ወፅኡ ማለቱ እንደ ወጓችሁ ወግ ታችሁ እንደ ዘረፏችሁ ዘርፋ ችሁ ትሄዳላችሁ ሲል ነው ከዚህ ግን እንዲህ ማለቱ ፈጽማችሁ ከግብራቸው ተለዩ ሲል ነው ወዜንዉ ቃለ ትፍሥሕት የሚጠትን ነገር ተናገሩ ወይሰማዕ ዝንቱ ነገር ይህ የሚጠት ነገር ይሰማ ወንግሩ እስከ አጽናፈ ምድር የሚጠትን ነገር ጽንፍ እስከ ንፍ ንገሩ ወበሉ አድኀኖ እግዚአብሔር ለያዕ ቆብ ገብሩ ባርያው ያዕቆብን እግዚአብሔር አዳነው በሉ ወእመኒ ፀምዑ ማየ በበድው ያወፅእ ሎሙ ማየ እምኩኩሕ በምድረ በዳ ውሀ አጥተው ቢጠሙ ከደንጊያ ውሀ ያፈል ቅላቸዋል ወትነቅዕ ሎሙ ኩኩሕ ደንጊያይቱ ውሀ ታፈልቅላቸዋ ለች እንደ ሙሴ ጊዜ ወይውኀዝ ማይ ውሀ ይፈልቅላቸዋል ህህህህህ«ፎየከክበዐቲከህ« ምዕ ማቋጓሀ ወይሰትዩ ሕዝብየ ወገኖቼ ውሀውን ይጠጣሉ ወይትፌሥሑ እንከ ነዳያን ይቤ እግዚአብሔር ነዳያን እስራኤል እንግዲህ ወዲህ ደስ ይላቸዋል አለ እግዚአብ ሔር አንድም ወእመኒ ፀምዑ ማየ በበድው ብለህ መልስ ምዕመናን በዚህ ዓለም ፅምዐ ነፍስ ቢያገኛቸው ከጌታ ጐን ትኩስ ደም ጥሩ ውሀ ይፈስላሳ ቸዋል ወትነቅዕ ሎሙ ኩኩሕ ሥግው ቃል በኩናተ ሐራ ይወ ጋላቸዋል ወይውኅዝ ማይ ከጐኑ ትኩስ ደም ጥሩ ውሀ ይፈ ስላቸዋል ወይሰትዩ ሕዝብየ ወገኖቼ ምዕመናን ይጠመቃሉ ወይትፌሥሑ እንግዲህ ወዲህ ምዕመናን ደስ ይላቸዋል አለ እግዚአብሔር ምዕራፍ ማሣ ስምዑኒ ደሰያት ደሴት በውሀ ውሀ በደሴት እንዲከበብ ሰባ ዘመን በመከራ የተከበባችሁ እስራኤል ስሙኝ ዘኢሳይያስ ምዕ ሣፀ ፌዴ ው ው መ ወአፅምዑኒ አሕዛብ አሕዛብ አድምጡኝ በጐንዱይ መዋዕል ይቀውም ይቤ እግዚአብሔር እኔ እግዚአብሔር የተናገርሁት ነገር በሰባ ዘመን ይፀናል አለ አንድም እግዚአብሔር የተናገ ረው ነገር ባምስት ሺህ ካምስት መቶ ዘመን ይፀናል አለ አን ድም ባምስት ሺህ ካምስት መቶ ዘመን ጌታ ይነሣል አለ አን ድም ባምስት ሺህ ካምስት መቶ ዘመን ሰው ይሆናል ሥጋ ይለ ብሳል ወእምከርሠ እምየ ሰመየኒ ስምየ በእናቴ ማኅፀን ስሜን ኢሳይያስ አለኝ አንድም ከእናቴ ማኅፀን ከተወለድሁ በኋላ ኢሳይያስ ብሎ ስም አወጣልኝ ወረሰዮ ለአፉየ ከመ መላዊ በሊህ አንደበቴን እንደ ተሳለ ምላጭ አደረገው ማለት ኦሪትን እንዳ ስተምር አደረገኝ ወከደነኒ ታሕተ ጽላሉተ እዴሁ በሥልጣኑ በሚያደርገው በጽሳ ሉተ ረድኤቱ ሠወረኝ ወረሰየኒ ከመ ሐፅ ኅሩይ እንደ ተወለወለ ፍላፃ አደረገኝ ማለት ኦሪትን እንዳስተምር አደ ረገኝ ወኀብዐኒ ውስተ ምጐንጳሁ በረድኤቱ ሠወረኝ አንድም ወእ ምከርሠ እምየ ሰመየኒ ስምየ ብለህ መልስ በእናቴ ማኅፀን ሳለሁ ስሜን ክርስቶስ አለኝ ወረሰዮ ለአፉየ ከመ መላሂ በሊህ ወንጌልን እንዳስተምር አደረገኝ ወከደነኒ ታሕተ ጽላሉተ እዴሁ በሥልጣኑ በፈጠረው በሥጋ ሠወረኝ ወረሰየኒ ከመ ሐፅ ኅሩይ እንደ ተወለወለ ፍላፃ አደረገኝ ማለት ሥጋን አዋሐደኝ ወኀብዐኒ ውስተ ምጐንጳሁ በሥጋ ሠወረኝ ወይቤለኒ ገብርየ አንተ እስራኤል ብሉዩን ይዞ ይሄዳል እስራኤል አንተ የኔ ባርያ ነህ አለኝ አን ድም ባርያዬ ተገዢዬ አንተ ነህ አለኝ ይላል ኢሳይያስ ወብከ እሴባሕ ባንተ አመሰገናለሁ አንድም ባንተ ምክንያት እመሰገናለሁ አለኝ ይላል ኢሳይያስ ወአንሰ እቤ ከንቶ ፃመውኩ እኔስ በከንቱ ደከምሁ አልሁ ወለዘአልቦ ባጐዕ ወኢምንትኒ ወሀ ብኩ ኃይልየ ምንም ምን ረብሕ ጥቅም ለሌ ለው ነገር አስተምሬ ላልመልሳ ዘኢሳይያስ ምዕ ሣዘ ቸው ኃይሌን አደከምሁ ምነው እሱሣ የድካሙ ዋጋ ይቀርበታ ልን ቢሉ ስላልተመለሱለት እን ህ አለ ጥቅስ በቋዕፅኩ ወኢበ ተዑኒ እንዲል ኤር ድ አንድም ጥቅስ አኮኑ ሐምሰ መካልየ ወሀብከኒ ወናሁ ሐምስ ካልአት እለ ረባሕኩ ማቴ ምዕ ሞቶ ብሎ ማበር ከት ይቀርበታልና ወበእንተ ዝንቱ ይፈትሕ ሊተ እግ ዚአብሔር ስለዚህ ነገር እግዚአብሔር ይፈ ርድልኛል ወሕሣማምየኒ ቅድመ አምላኪየ መከራዬም በፈጣሪዬ ፊት ነው ማለት መከራዬን አይቶ ዋጋዬን ይሰጠኛል ወይእዜኒ ከመዝ ይቤ እግዚአ ብሔር ዘፈጠረኒ በውስተ ከርሠ እሦየ ከመ እኩን ገብሮ አገልጋዩ እሆን ዘንድ በእናቴ ማኅፀን የፈጠረኝ እግዚአብሔር እንዲህ አለ ከመ አስተጋብዖ ለያዕቆብ ኀቤሁ ያዕቆብን መክሬ አስተምሬ ወደሱ እመልሰው ዘንድ ወለእስራኤልኒ እስራኤልንም መክሬ አስተምሬ እመልሰው ዘንድ ህህህህህ«ፎከወዐህኋበዐዘቲከዐ ይቤ እትጋባዕ ምስሌሆሙ መክረህ አስተምረህ ብትመል ሳቸው አድርባቸዋለሁ አለ ወእሴባሕ በቅድመ እግዚአብሔር እስራኤልን መክሬ አስተምሬ በእግዚአብሔር ፊት በባለሟል ነት እገለጣለሁ አለ ወይከውነኒ አምላኪየ ኀይልየ ፈጣሪዬ ኃይል ይሆንልኛል ወይቤለኒ ዐቢይ ውእቱ ለከ ዝንቱ ከመ ትሰመይ ቀነልዔየ ዘሩባቤልን ወዳጄ ትባል ዘንድ ይህ ላንተ ደግ ነው ከመ ታቅም ሕዝበ ያዕቆብ የያዕቆብን ወገን መክረህ አስ ተምረህ ታፀና ዘንድ ወዝርወተ እስራኤል ከመ ትሚጦሙ ወዝርዋኒሆሙ ለእስራኤል ሲል ነው ከእስራኤል የተበተኑትን መክረህ አስተምረህ ትመልሳ ቸው ዘንድ አንድም በፋርስ በባቢሎን በፅርዕ በሜዶን የተ በተኑ እስራኤልን ትመልሳቸው ዘንድ ናሁ ረሰይኩከ ብርሃኖሙ ለአሕዛብ ዘሩባቤልን እነሆ የአሕዛብ ንጉሥ አደረግሁህ ይለዋል ከመ ትኩን መድኅነ እስከ አጽናፈ ምድር ጽንፍ እስከ ጽንፍ ያሉትን ታድ ናቸው ዘንድ አንድም መምህረ አሕዛብ አደረግሁህ እስከ ጽንፈ ምድር ድረስ መምህረ ዓለም ትባል ዘንድ አንድም ወይቤ ለኒ ዐቢይ ውእቱ ለከ ዝንቱ የባሕርይ አባትህ መሆኔ ይህ ላንተ ድንቅ ነው ከመ ትሰመይ ቀነልዔየ ወልድየ ብሎ ሊቁ ወስዶታል የባሕርይ ልጄ ትባል ዘንድ ከመ ታቅም ሕዝበ ያዕቐብ የያዕቆብ ዘነፍስን ወገኖች መክ ረህ አስተምረህ ታፀና ዘንድ ወዝርወተ እስራኤል ከመ ትሚጦሙ እስራኤል ዘነፍስን ከክህደት ወደ ሃይማኖት ከገሃነም ወደ መን ግሥተ ሰማያት ትመልሳቸው ዘንድ ናሁ ረሰይኩከ ብርሃኖሙ ለአሕዛብ ጌታን እነሆ የአሕዛብ ዕውቀት አንድም የአሕዛብ መምህር አደ ረግሁህ ይለዋል እስከ ጽንፈ ምድር ድረስ መድኅነ ዓለም ትባል ዘንድ ጂ ከመዝ ይቤ እግዚአብሔር ዘአ ድኀነከ ቅዱሰ እስራኤል ያዳነህ ፅንዐ እስራኤል ክብረ እስ ራኤል እግዚአብሔር እንዲህ ዘኢሳይያስ አለ ያዳነህ ፅኑዐ እስራኤል ክቡረ እስራኤል እግዚአብሔር ብትልም ይሆናል ቀድስዎ ለዘየሐምማ ለነፍሱ ደረቅ ሐዲስ ነው በሰውነቱ በፈቃዱ መከራ የሚያመጣባት እሱን አመስግኑት ዘያስተራኩስዎ አይሁድ ለግብረ መለኮቱ አይሁድ ተአምራቱ ምትሐት ነው ትምህርቱ ሐሰት ነው እያሉ የመለኮቱን ሥራ የሚን ቁት የሚያቃልሉት እሱን አመ ስግኑት አንድም ለግብረ መላ እክት ይላል የመላእክት ሥራ የሚሆን እሱን አመስግኑት የመላእክት ሥራቸው ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ እያሉ እሱን ማመ ስገን ነውና ግብረ መላእክት አለው ነገሥትሰ ይሬእይዎ ቀድስዎን ቢያይ ነገሥትሰ ዘያ ስተራኩስዎን ቢያይ ነገሥትኒ ይሳል እለ ሄሮድስ እለ ሏላጦ ስም ንቀው ያዩታል ወይትነሥኡ መላእክትኒ አለቆችም ተነሥተው ወይሰግዱ ሎቱ በእንተ እግዚአብ ሔር እግዚእ ስለ እግዚአብሔርነቱ ፈንታ ስለ እግዚአብሔርነቱ ለውጥ የተ ሳልቆ ስግደት ይሰግዱለታል አንድም እንዘ እግዚአብሔር እግዚአብሔር ሲሆን የተሣልቆ ስግደት ይሰግዱለታል እስመ ቅዱስ ውእቱ ስቡሐ እስራ ኤል ዘኀረይክዎ የመረጥሁት ፅንዐ እስራኤል ክብረ እስራኤል እግዚአብሔር ክቡር ምስጉን ነውና ምንም ክቡር ቢሆን የተሣልቆ ስግደት ይሰግዱለታል አንድም ቀድስዎ ለዘየሐምማ ብለህ መልስ ትርጓ ሜው አይለወጥም ዘያስተራኩስዎ አይሁድ ለግብረ መለ ኮቱ አይለወጥም ነገሥትሰ ይሬእይዎ ቀድስዎን ቢያይ ነገሥትኒ ዘያ ስተራኩስዎን ቢያይ ነገሥትሰ እለ ዘይኑን እለ አርቃድዮስ እለ አኖሬዎስ እለ ቁቂስጠንጢ ኖስ ግን በዐይነ ምሕረት ያዩ ታል ወይትነሥኡ መላእክትኒ ወይሰግዱ ሎቱ በእንተ እግዚአብሔር እግዚእ የእነርሳቸውም አለቆች ስለ እግ ዚአብሔርነቱ ፈንታ ያምላክነት ስግደት ይሰግዱለታል እስመ ቅዱስ ውእቱ ስቡሐ እስራ ኤል ዘኀረይክዎ የመረጥሁት ፅንዐ እስራኤል ክብረ እስራኤል እግዚአብሔር ህህህህህ«ፎየከክበዐፒከ« ዘኢሳይያስ ምዕ ማ ክቡር ምስጉን ነውና የአምላክ ነት ስግደት ይሰግዱለታል ቿ ከመዝ ይቤ እግዚአብሔር እግዚአብሔር እንዲህ አለ በዕለት ኅሪት ሰማዕኩከ ዕለት ኅሪት ያላት ከግብፅ የወ ጡባት ቀን ናት ከግብፅ በወጣ ህባት ቀን ሰማሁህ ወበዕለተ መድኀኒት ረዳእኩከ ዕለተ መድኀኒትም ያላት ከግ ብፅ የወጡባት ቀን ናት በጉን ሠውተው ከቸነፈር ድነውባታ ልናአንድም ዕለት ኅሪት ያላት ኤርትራን የተሻገሩባት ቀን ናት ፅለተ መድኀኒትም ያላት እሷ ናት ከስጥመት ድነውባታልና አንድም ዕለት ኅሪት ያላት በደ ብረ ሲና ሕግ የተሠራባት ቀን ናት ዕለተ መድኀኒትም ያላት አሷ ናት ከአምልኮ ጣዖት ድነው ባታልና አንድም ዕለት ኅሪት ያላት ከባቢሎን የወጡባት ቀን ናትፅለተ መድኀኒትም ያላት እሷ ናት ከመገዛት ድነውባታ ልና አንድም ፅለት ኅሪት ከባቢ ሎን የወጡባት ቀን ናት ዕለተ መድኀኒትም ያላት እሷ ናት ሰባት ወንዝ ተከፍሎላቸው ሰባት አህጉር ወግተው ወጥተዋልና አንድም ፅለት ኅሪት ዕለተ ፅንስ ዕለተ መድኀኒት ፅለተ ልደት የ ዘኢሳይያስ ምዕ ዓ አንድም ዕለት ኅሪት ዕለተ ልደት ዕለተ መድኀኒት ዕለተ ስቅለት አንድም ዕለት ኅሪት ፅለተ ስቅለት ዕለተ መድኀ ኒት ዕለተ ትንሣኤ ጥቅስ ወይ ዴመሙ በእንተ መንክር ዳኅ ናሁ ጥበብ ፀ ድ አስመ አኮ ዘድኅነ ባሕቲቶ አላ አድኀነ ካል አኒሁ እንዲልአንድም ከዕለተ ዐርብ ጀምሮ እስከ ዕለተ ምጽ ኣት ያለው ነው አንድም ዕለት ኅሪት ዕለተ መድኀኒት ያላት ፅለተ ንሰሐ ናት በዚህ ዓለም ንስሐ ገብቶ በወዲያኛው ዓለም የሚድኑባት ስለሆነ ይህንንም ዮም ዕለት ኅሪት ዮም ዕለተ አድኅኖ ብሉ ጳውሎስ ወስዶ ታል ወወሀብኩከ ሥርዐተ ለአሕዛብ ለአሕዛብ ሥርዐት የምትሆን እሪ ትን ሰጠሁህ አንድም አንተን ሥርዐተ አድርጌ ሰጠሁህ ይለ ዋል ዘሩባቤልን ከመ ታስተራትዓ ለምድር ኢየሩሳሌምን ታቀናት ዘንድ ወትረስ ርስተ ገዳም አሕዛብ ወርሰዋት የነበረ ኢየሩ ሳሌምን ትወርስ ዘንድ ከመ ትበሎሙ ለሙቁሓን ፃኡ በመከራ የተያዙ እስራኤልን ከባ ቢሎን ውጡ ብለህ ታዝዛቸው ዘንድ ወታብርህ ሎሙ ለእለ ውስተ ጽል መት በመከራ የተያዙትን ደስ ታሰኛ ቸው ዘንድ ወይትረዐዩ በኩሉ ፍኖት ወበኩሉ መፅያሕት በጐዳናው በጥርጊያው ጉዳና ሁሉ ይሰማራሉ ማለት ብዛታ ቸውን መናገር ነው ኅዝዐቶሙ ውአቱ ኢየሩሳሌም ለእስራኤል ርስታ ቸው ጐልታቸው ናት ጥንቱን የሴም ዕፃ ናትና ኋላም በኢያሱ ወርሰዋታልና አንድም ወወህሀ ብኩከ ሥርዐተ ለአሕዛብ ብለህ መልስ ለአሕዛብ ሥርዐት የም ትሆን ወንጌልን ሠራሁልህ ይለ ዋል ጌታን አንድም አንተን ሥርዐት አድርጌ ሰጠሀህ ከመ ታስተራትዓ ለምድር ገነት መንግሥተ ሰማይን ታቀና ዘንድ ወትረስ ርስተ ገዳም ምፅመናንን መክረህ አስተም ረህ ገንዘብ ታደርግ ዘንድ ከመ ትበሉሙ ለሙቁሓን ፃኡ በፍዳ የተያዙ ነፍሳትን እለ ውስተ ሲኦል ፃኡ ወእለ ውስተ ጽልመት ተከሠቱ ብለህ ታዝዛ ቸው ዘንድ ኣለባላህወየከክበነየቨዕቨዕአርሮየ ዘኢሳይያስ ወታብርህ ሉሙ ለእለ ውስተ ጽል መት በጽልመተ ነፍስ ለሚኖሩ ብር ሃነ ነፍስን ታበራላቸው ዘንድ ወይትረዐዩ ምዕመናን በገነት በመንግሥተ ሰሣይ ይኖራሉ ኅዝዐቶሙ ውእቱ ለምዕመናን ገነት መንግሥተ ሰማያት ርስታቸው ጐልታ ቸው ናት ጥንቱንም መፈጠሯ ለሰው ነውና ጥቅስ ወበእንቲ አክሙ ፈጠርክዎ ለዓለም እን ዲል ኢይርኅቡ ወኢይፀምዑ እስራኤል አይራቡም አይጠ ሙም አንድም ነፍሳት ረኀበ ነፍስ ፅምዐ ነፍስ አያገኛቸ ውም አንድም ኢይርኅብ ወኢ ይፀምዕ ይላል ጌታ በባሕርዩ አይራብም አይጠማም ወኢየሐምሞሙ ላህበ ፀሐይ እስራኤልን መከራ አያገኛቸ ውም አንድም ነፍሳትን ሥቃየ ገሃነም አያገኛቸውም አበው አምስት ሺህ ካምስት መቶ ዘመን ምግባራቸው እንደ አጐ በር እንደ ድንኳን ሁኖላቸው በእደ እግዚአብሔር ተጠብቀው ምዕ ግሀ ለጻድቃን ውስተ እደ እግዚአብ ሔር ወኢለከፎሙ ሥቃይ ለግ ሙራ እንዲል ጥበብ ጳ ዳዕሙ ዘይመርሆሙ ይሣሃሌዞሠ ከባቢሉን ወደ ኢየሩሳሌም መርቶ የሚያወጣቸው ሆሩባቢል ይቅር ይላቸዋል እንጂ አንድሦ ከገሃነም መርቶ የሚያወጣቸው ጌታ ይቅር ይላቸዋል እንጂ ወያመጽኦሙ እንተ ኀበ አንቅዕተ ማያት ረድኤት ትምህርት ወዳለባት ወደ ኢየሩሳሌም ያመጣቸዋል ኣንድም ተድላ ደስታ ወደ አለ ባት ወደ ገነት ወደ መንግሥተ ሰማያት ያመጣቸዋል ወይፀይሕ ሉሙ አድባረ መብ በሰባ ዘመን ጐጻጐጹን ጉዳና ይጠርግሳቸዋል ማለት አሕዛብኘ ያጠፋላቸዋል አንድም መናፍ ቃንን አጋንንትን ያጠፋላቸ ዋል ወይከውኖሙ መራዕፅየ ኩሉ ፍኖት ጐዳናው ሁሉ መሰማርያ ይሆ ናቸዋል ወናሁ እለሂ ይመጽኡ እምር ቅ ከፅርዕ ከሜዶን የሚመጡ አሉ ወእለሂ እምደቡብ ከባቢሎን የሚመጡ አሉ ሠቦ አለሂ እሥአድባረ ፋርስ ከፋርስም አውራጃ የሚሥጡ አሉ ይትፌሥሓ ሰማያት ወትትኀ ሠይ ምድር ሰሣይ ዝናም ለዘር ጠል ለመ ከር ይሰጣል ምድርም የዘሩባ ትን ታበቅላለች የተከሉባትን ታጸድቃለች አንድም በሚጠት ልዑላኑ ትሑታኑ ደስ ይላቸ ዋል አንድም በሥጋቄ ደስ ይላ ቸዋል አንድም መላእክት ደቂቀ አዳም ደስ ይላቸዋል ወይፈለፍል ትዛሥሕት እምድር ወእ ምአድባር ዘለዓስም በኢየሩሳሌም አውራጃ ለዘለዓ ለሙ ተድላ ደስታ ይደረጋል አንድም ከነገሥታቱ ከመኳን ንቱ ተድላ ደስታ ይገኛል አን ድም ከጳጳሳት ከሊቃነ ጳጳሳት ልጅነት ይገኛል እስመ ተሣሃሉሥ እግዚአብሔር ለሕ ዝቡ እግዚአብሔር ወገኖቹን ይቅር ብሏቸዋልና ወትቤ ጽዮን ኀደገኒኑ እግዚ አብሔር ከዚህ አስቀድሞ ዮን እግዚአ ብሔር በረድኤት ተለየኝን ትላ ዘኢሳይያስ ሦዕ ሣሀ ፌዴ ወረስዐጊዮኙ እግዚአብጤር እግዚአብሔር ዘነጋኝን ተላለች ትረስዕኑ ብእሲት ዕዓጓላ አንቸንሣማ እዘነጋሽ ዘንድ ሴት ልጂን ትዘነጋለችን ይላል እግ ዚአብሔር ሠወኢትምሦሕርኑ ዘወለደት እምከርሣ ከሣኅፀኗ ለወለደችው ለልጂ አትራራምን ወእመኒ ረስዐት ብእሲት ዘንተ አንዳንድ አትታጣምና እን ጎቶልያ ያች ልጂን ብትዘነጋ አንሰ ኢይረስዐኪ እኔ ግን አልዘነጋሽሸም ናሁ በእዴየ ሣረርኩ ሀረፋተኪ እነሆ እኔ አምስቱን ቆቁ ብእአሲ ስድስቱን ቆመ ከሲ ሰባቱን ቆመ ብእሲ በሥልጣኔ ሠራሁ አንድም ሠሀልኩ ዐረፋተኪ ይላል ሱሳን ወርድ ይቀረፅባታ ልና ወቅድሣየ አንቲ ዘልፈ አንቺ በፊቴ ዘወትር ፀንተሽ ትኖሪያለሽ ወፍጡነ ትትሐነዒ እምዘነሰ ቱኪ ሁውኅረ ነሰቱኪ ሲል ነው ጥቅስ ኦፖዘበዝጓዳያለሲቸወዩከክበየ ዘ መጋ ጩል ዘከ አወ ኢ ሀ ተስ ኹሪ ዘኢሳይያስ ምዕ ማ ሾ ቡር እንዲል ኦሪት ዘልደት ምዕ አንድም አሕ ዛብ ካፈረሱሽ መፍረስ የተነሣ ትሠሪያለሽ አንድም ወትቤ ጽዮን ብለህ መልስ ምዕመን እግዚአብሔር ተለየኝን ትላለች ወረስዐኒኑ እግዚአብሔር እግዚአብሔር እኔን ዘነጋኝን ትላ ዥኑ ለች ኮ ቤፉ ትረስዕኑ ብእሲት ፅዕጓላ ልጂን ትዘነጋለችን ከማኅፀኗ ራን ንቺንማ እዘነጋሽ ዘንድ ሴት ለወለደችው ለልጂ አትራራምን አንዳንድ አትታጣምና እንደ ጎቶልያ ያች ልጂን ብትዘነጋ እኔ ግን አልዘነጋሽም እነሆ እኔ ሕዋ ሳቶችሽን በልጅነት በጸጋ በክ ብር አደስሁ አንቺ ዘወትር በፊቴ በባለሟልነት ፀንተሽ ትኖ ሪአለሽ አጋንንት ካሳቱሽ በኋላ ፈጥነሽ በልጅነት ትታደሻለሽ ወይወፅኡ እምኔኪ እለ አማሰኑኪ ያጠፉሽ አሕዛብ ካንቺ ይርቃሉ አንድም ያሳቱሽ አጋንንት ካንቺ ይርቃሉ አንሥኢ አዕይንተኪ ወነጽሪ ዐውደኪ ናሁ ተጋብዑ ወመጽኡ ኀቤኪ እነሆ ልጆችሽ ተሰብስበው ወደ አንቺ መጡ ሕያው አነ ይቤ እግዚአብሔር እግዚአብሔር እኔ ሕያው ነኝ አለ ከመ ትሠረገዊዮሙ ወትትረስዬ ዮሙ ከመ መርዓት አሕዛብን እንደ ሙሽራ ጌጥ እን ድታደርጊአቸው እግዚአብሔር እኔ ሕያው ነኝ አለ የሀገር ጌጡ ሰው ነውና አንድም ከመ ትሠ ረግዷዮሙ ሠርጅተሽ እንድት ጥያቸው ሠርጊ እንዲል ትግሬ ወትረስዬዮሙ ከመ ሙሬት እንደ ትቢያም እንድታደርጊያ ቸው እኔ ሕያው ነኝ አለ አን ድም አንሥኢ አዕይንተኪ ብለህ መልስ ምዕመን ምን ያዳክም ሻል አንገትሽን አቅንተሽ ዙሪ ያሽን ተመልከችእነሆ ልጆችሽ ተሰብስበው ወደ አንቺ መጡ ሕያው አነ ይቤ እግዚአብሔር ከመ ትሠረገዊዮሙ ወትትረሰዬዮሙ ከመ መርዓት አጋንንትን እንደ ሙሽራ ጌጥ እንድታደርጊያቸው እግዚአብ ሔር እኔ ሕያው ነኝ አለ አን ድም ከመ ትሠረግዬዮሙ ሠር ጅተሽ እንድትጥያቸው ወትረ ስዉዮሙ ከመ መሬት እንደ ዘኢሳይያስ ምዕ ሀ ትቢያም ሕያው ነኝ አለ እንድታደርጊያቸው እስመ ተመዝበርኪ ወወደቂ ወሣማሰንኪ ከዚህ ቀድሞ ፈርሰሻልና በመ ከራም ወድቀሽ ጠፍተሻልና ወትፀብቢዮሙ ለእለ ይነብሩ ውስ ቴትኪ ባንቺ ለሚኖሩ ሰዎች ትጠቢያ ቸዋለሽ አንድም ትፀብዒዮሙ ቢል አሕዛብን ትወጊያቸዋለሽ ወይትረኀቁ አለ ኬዱኪ መከራ ያፀኑብሽ አሕዛብ ካንቺ ይርቃሉ ወይብሉኪ ደቂቅኪ ውስተ ዕዝ ንኪ ይፀብበነ ብሔር ልጆችሽ በጆሮሽ ስትሰሚ አገር ጠቦናል ግበሪ ለነ ብሔረ ኀበ ንነብር የምኖርበት አገር አቅልን ይሉ ሻል ፅ ወአንቲኒ ትብሊ በልብኪ መኑ ወለደ ሊተ እሎንተ አንቺም በልብሽ እኒህን ሁሉ ሣን ወለደልኝ ትያለሽ አንድም ወትፀብቢዮሙ ብለህ መልስ ቤተ ክርስቲያን ለምፅመናን ትጠ ቢያቸዋለሽ ትፀብዒዮሙ ቢል አጋንንትን ድል ትነሻቸዋለሽ ወይትረኀቁ እለ ኬዱኪ አጋንንት ካንቺ ይርቃሉ ልጆ ችሽ በጆሮሽ ስትሰሚ ሀገረ ስብ ከት ጠቦናል ሀገረ ስብከት አስ ፈልጊ ይሉሻል አንቺም በልብሽ እኒህን ሁሉ ማን ወለደልኝ ትያ ለሽ ናሁ አንሰ መካን እኔ መካን ነበርሁ ወመበለት መኑ አልሐቆሙ ለእሉ እኔ ድሀ ነበርሁ እነዚህን ማን አሳደጋቸው ትያለሽ ናሁ አነ ባሕቲትየ እምአይቴ መጽኡ እሉ እነሆ እኔ ብቻዬን ነበርሁ እነ ዚህ ከወዴት መጡ ትያለሽ ከመዝ ይቤ እግዚአብሔር እግዚአብሔር እንዲህ አለ ናሁ አነ አነሥእ እዴየ መንገለ አሕ ዛብ እነሆ እጄን ወደ አሕዛብ አነሣ ለሁ እጅ ለነገር ያግዛልና አን ድም እደ መዐቴን በአሕዛብ ላይ አነሣለሁ አንድም ነቢያትን ወደ አሕዛብ እሰዳለሁ አንድም ሐዋርያትን ወደ አሕዛብ እሰዳ ለሁ አንድም እጄን ዘርግቼ እሰቀላለሁ ወእገብር ተአምረ ውስተ ደሰያት ደሴት በውሀ ውሀ በደሴት እን ዲከበብ በመከራ ለተከበቡ እስ ኣሃህህህወቶከህ በዘቲከዐየ ዘኢሳይያስ ምዕ ግ ራኤል ሞተ ብልጣሶርን አደር ጋለሁ አንድም ደሴት በውሀ ውሀ በደሴት እንዲከበብ ሰባ ዘመን በጦር ስተከበቡ ለትሩፋን ተአምራት አደርጋለሁ ወያመጽእዎሙ ለደቂቅኪ በሕፅኖሙ ወንዶች ልጆችሽን የቀላጥም ወይፀውርዎን ለአዋልድኪ በመታክ ፍቲሆሙ ሴቶች ልጆችሽን እሽኮኮ እየተ ሸከሙ ያመጧቸዋል አንድም በዘመነ ሐዲስ እናት አባቶቻ ቸው አንድም አንሽዎች አጥም ቁልን አቀርቡልን እያሉ ያመ ጧቸዋል ነገሥት አማሑትኪ ይህ ቢደረግልሽ ድንቅ ነውን ዳዊት ሰሎሞን አያቶችሽ ናቸው ወነጋሥያት ሐፃንያትኪ ሚስቶቻቸው እነ ቤርሳቤህም ሞግዚቶችሽ ናቸው አንድም ቂሮስ ዳርዮስ አያቶችሽ ናቸው የቂሮስ የዳርዮስ ሚስቶቻቸው ሞግዚቶችሽ ናቸው አንድም ዮሴዕፅ ዘሩባቤል ሞግዚቶችሽ ናቸው ወይሰግዱ ለኪ ውስተ ገጸ ምድር ከምድር ወድቀው ይሰግዱልሻል ወይልሕሱ ፀበለ እግርኪ የእግርሽን ትቢያ ይልሳሉ ማለት ተዋርደው ይገዙልሻል አንድም ነገሥት አማሑትኪ ምዕመን ይህ ቢደረግልሽ ድንቅ ነውን ሐዋ ርያት አባቶችሽ ናቸውሰባ አር ድእትም ሞግዚቶችሽ ናቸው አንድም ሠላሳ ስድስቱ ቅዱሳት አንስት ሞግዚቶችሽ ናቸው ምዕመናነ አሕዛብ ከምድር ወድ ቀው ይሰግዱልሻል በቁሙ የእግ ርሽን ትቢያ ይልሳሉ እንደ አስ ከናፍር ይህስ እንደ ምነው ቢሉ አስከናፍር የሚባል ደግ ሰው ነበር ዐሥራ ሦስት ወንበዴዎች እሱን ገድለን ገንዘቡን ዘርፈን ቤቱን ተኩሰን እንሄዳለን ብለው መጡ ሲደርሱ እግራቸውን አጥቦ ባልጋ ቀራኛ በደዌ ዳኛ ተይዞ የሚኖር ልጅ ነበረው የእ ግራቸውን ዕጣቢ ቢያጠጣው ከደ ዌው ዳነምን ብለህ ነው አሉት በዚያ ወራት የጌታን የሐዋርያ ትን ዜና ይሰማ ነበርና ዐሥራ ሁለቱ ሐዋርያት ናችሁ ዐሥራ ሦስተኛው ጌታዬ ኢየሱስ ክርስ ቶስ ነው ብዬ ነው አላቸው እኛስ አንተን ገድለን ገንዘብህን ዘርፈን ቤትህን ተኩሰን እንሄዳለን ብለን ነበር ብለው ሰይፋቸውን ቢመ ዙት ደም ጉርሶ ተገኝቷል ይላሉ በዚህ ምክንያት በዚያው መንነው ቀርተዋል ሰላም ለአስከናፍር ድደ ሃይማኖቱ ሥሩር በኩኩሐ ወንጌል ሥሙር ያዋኪ ወትረ እምእግረ አሜር መፃፐዐ ደዌ ዘኢሳይያስ ምዕ ግ አሕየወ በፀበለ ፈያት ነኪር ወሃይማኖቱ ፄነወ ለኩሉ ብሔር እንዳለ ደራሲ ወተአምሪ ከመ አነ ውእቱ እግዚአብ ሔር ወኢትትኅፈሪ እንከ ፈጣሪሽ እኔ እንደ ሆንሁ ታው ቂአለሽ እንግዲህ ወዲህም መከራ መጥቶብሽ አታፍሪም ቦኑ ዘየሐይድ ንዋዮ ለኀያል ይድ ኅንኑ በውኑ የኀይለኛውን ገንዘብ የቀማ ይድናልን ። ለሰው ሁሉ ዕውቀትን የሰጠሁ እኔ ነኝ ወበእንተ ኅዳጥ ኃጢአት አሕ መምክዎ ወቀሠጥክዖ ስለጥቂት ኃጢአት ሰባ ዘመን በመከራ ገረፍሁት አስጨነቅ ሁት ኅዳጥ አለው በዓባይ ጽዋ ኮሶ በጣና ጭብጥ አፈር ቢበ ትኑበት ከባሕርዩ እንዳይለወጥ ወሜጥኩ ገጸየ እምኔሁ ሰባ ዘመን ገጸ ረድኤቴን ከሱ መለስሁ ወተከዘ ወሖረ ትኩዙ አዘነ እያዘነ ተማርኮ ሄደ ወእምዝ ርኢኩ ፍናዊሁ ወፈ ወስክዎ ወአስተፍሣሕክዎ ከዚህ በኋላ ወደ እኔ መመለ ሱን አይቼ በሰባ ዘመን አዳን ሁት ደስ አሰኘሁት አንድም ወበእንተ ኅዳጥ ኃጢአት አሕ መምክዎ ብለህ መልስ ስለ ጥቂት ኃጢአት አዳምን አም ስት ሺህ ካምስት መቶ ዘመን በመከራ ገረፍሁት አስጨነቅ ሁት ኅዳጥ አለው ሐተታ ጊዜ የማመጣባችሁ ኦይደዴደላደኒ ወሜጥኩ ገጽየ ህለህነክዐበዐ «የ ዘኢሳይያስ ምዕ ስት ሺህ ካምስት መቶ ዘመን ከአዳም ፊቴን መለስሁ ወተከዘ አዘነ እያዘነ ወደ ደብር ቅዱስ ሄደ ወእምዝ ርኢኩ ከዚህ በኋላ የአዳምን ንስሓ ውን አይቼ ባምስት ሺህ ካም ስት መቶ ዘመን አዳንሁት ደስ አሰኘሁት ወወሀብክዎ ፍሥሓ ወጽድቀ ቸርነትን ደስታውን ሰጠሁት ወሰላመ በዲበ ሰላም በፍቅር አንድነት ላይ ፍቅር አን ድነትን ሰጠሁት ለቅሩባን ወለርቃን ለዐሥሩ ነገድ ለሁለቱ ነገድ አንድም በኃጢአት ለራቁ ለአ ሕዛብ በኦሪት ለቀረቡ ለእስ ራኤል ፍቅር አንድነትን ሰጠ ኋቸው አንድም ለጻድቃን ለኃ ጥአን ክብርን ልጅነትን ሰጠ ኋቸው ይቤ እግዚአብሔር እሠሃሎሙ እግዚአብሔር ይቅር እላቸዋለሁ አለ ኃጥአንሰ ከመዝ ይትገፈትዑ ኃጥአን ግን አሁን እንደ ተናገ ርሁት ይጠፋሉ ወኢይረክቡ ዕረፍተ ዕረፍተ ሥጋ ዕረፍተ ነፍስን አያገኙም ወአልቦሙ ፍሥሐ ለኃጥአን ይቤ እግዚአብሔር ለኃጥአን ተድላ ደስታ የላቸውም አለ እግዚአብሔር ምዕራፍ ጉባዔ ክላሕ በኃይልከ ወኢትምሐክ ርዕጩኸህ አሰምተህ አስተምር አትሸልግ ማለት ማስተማሩን ቸል አትበል ወአዕቢ ቃለከ ከመ ቀርን ቃልህን እንደ ነጋሪት ድምፅ ከፍ ከፍ አድርግ ልዑለ ቃል ይጸርሕ ከመ ቃለ ቀርን የሚያ ሰኘው ይህ ነው ቴዎዶ ሃይ ኣበ ወንግሮሙ ለሕዝብየ ኃጢአቶምሙ ለወገኖቼ ኃጢአታቸውን ንገራ ቸው ወለቤተ ያዕቆብ ጌጋዮሙ ለያዕቆብ ወገኖችም በደላቸውን ንገራቸው እንዘ ትብል ኪያየኑ ተኀሥሥ እም ዕለት ዕለተ ከዛሬ ነገ ከነገ ማግስት እያሳችሁ እኔን በአምልኮት በጸሎት ትሹ ኛላችሁ ዘኢሳይያስ ወትፈቅዱ ታእምሩ ፍኖትየ ከመ ሕዝብ ዘይገብር ጽድቀ በጎ ሥራ እንደሚሠራ ሰው ሁሉ እኑን ልታውቁ ትወዳላችሁ ወከመ ዘኢኀደገ ፍትሐ አምላኩ ሕገ አምላኩ ሲል ነው የፈጣሪ ውን ሕግ እንዳልተወ ሰው እኔን ልታውቁ ትወዳላችሁ ወይእዜሰ ኢያአእመርክሙኒ ዛሬ ግን አላወቃችሁኝም ትስእሉኒ ፍትሐ ወጽድቀ ይቅርታን ቸርነትን አደርግላ ትሁ ዘንድ ትለምኑኛላችሁ ወኢፈተውክሙ ታአምሩኒ ይቤ እግ ዚአብሔር በሕግ በአምልኮት ታውቁኝ ዘንድ አልወደዳችሁም አለ እግ ዚአብሔር ሕዝብኒ ይብሉ እፎ ጾምነሂ ወኢ ርኢከነ ሕዝቡም ካላየኸን ለምን ጾምን ይላሉ ወአሕመምነ ነፍሰነ ወኢያእመርከነ ካላወቅኸን ሰውነታችንን በመ ከራ ለምን አሳዘነ አስመ ይቤ አመ ትጸውሙ ትገ ብሩ ፈቃደክሙ ጌታ እንዲህ አለ ጾም በጾማ ችሁ ጊዜ ፈቃዳችሁን ታደርጋ ላችሁና ዘኢሳይያስ ወትትፈደዩ ዕዳክሙ ዕዳችሁን ትከፈላላችሁና ጅ ትሰክዩ ወትትዋቀሱ ወትትላ ኩዩ ወትትገዙ ትካሰሳላችሁ ትጣላላችሁ ትከራከራላችሁና ወትጸውሙ ወትዘብጡ ወትትዔገሉ ነዳየ እንዲህ እያደረጋችሁ ትጾማላች ሁና ድሀውን እየቀማችሁ እየ ደበደባችሁ ለምንትኬ እንከሰ ትጸውሙ ሊተ ከመ ዮም ዛሬ እንደምትጾሙት ያለ ጾም ለምኔ ነው እንዘ ታግዕሩ ወታዐወይዉ ነዳየ ድሀውን እያስጮኻችሁ እየደ በደባችሁ አኮኬ ዘንተ ጾመ ዘኀረይኩ እንዲህ ያለውን ጾም የምወድ አይደለም ወአኮ ከመ ዛቲ ዕለት ዘየሐምም ነፍሶ ሰብእ ዛሬ እንደምትጾሟት ባለች ጾም ሰውነቱን የሚያሳዝን ባለ አእ ምሮ አይደለም ወኢእመ አተሩጠጠ ክሣዶ ከመ ኅል ቀት አንገቱን እንደ ቀለበት ቢያቀ ህህህህህ«ፎከዐህቋበዐርፒከዐ ምዕ ዛቿ ርድ ወሰከበ ውስተ ሐመድ ወሠቅ ምንጣፍ ለብሶ ትቢያ ነስንሶ ቢተኛ ኢኮነ ኅሩየ ዝንቱ ጾም በኀበ እግዚ አብሔር እንዲህ ያለው ጾም በእግዚአ ብሔር ዘንድ የተወደደ አይደ ለም ጂ ወአኮ ዘንተ ጾመ ዘኀረይኩ አነ ይቤ እግዚአብሔር እግዚአብሔርም እኔ ይህንን ጾም የመረጥሁ አይደለም አለ ዳዕሙ ፍታሕ ኩሎ ማዕሠረ ዐመፃ ፍታሕ ማዕሠረ ግሥ ነው እው ነት ፍርድ ፍረድ እንጂ አን ድም በግፍ የታሠረውን ፍታ እንጂ ወዕፅርት ወአርትፅ ኩሎ ጠዋየ የተጣላውን አስታርቅ ጠዋየ ልቡ ናን መክረህ አስተምረህ አቅና እንጂ ወባልሕ ኩሎ ምንዱበ በመከራ የተጨነቀውን እውነት ፈርደህ አድነው ወኅድግ ኩሎ መጽሐፈ ዐማፃ ኅድግ መጽሐፈ ዐመፃ ግሥ ነው ኃጢአት አትሥራ አንድም መጽ ሐፈ ሥራይ መጽሐፈ ሟርት መጽሐፈ ጥንቂላን ተው ፎ ዘኢሳይያስ ምዕ ቿ ወአጽግቦ ለርጉብ እምእክልከ የተራበውን ከእህልህ አጥግበው ወአብእ ነዳየ ወአኅድሮ ውስተ ጽላ ሉተ ቤትከ ድሀውን አስገብተህ ከቤትህ አሳ ድረው ወእመኒ ርኢከ ዕሩቀ አልብሶ የታረዘም ብታይ አልብሰው ወኢትትዐወር እምዘርዐ ቤትከ ቤተሰቦችህን ቸል አትበል ወይገውህ ሶቤሃ ብርሃንከ ያንጊዜ ክብርህ ረድኤትህ ይበ ዛልሃል በዚህ ዓለም የምታገ ኘው ወይሠርቅ ፍጡነ አልባሲከ ልብስህ ፈጥኖ ነጭ ይሆናል ማለት በወዲያኛው ዓለም የም ታገኘው ክብርህ ረድኤትህ ይበዛልሃል ወተሐውር ጽድቅከ ቅድመ ገጽከ በጐነትህ ደግነትህ በፊትህ ትሄ ዳለች ማለት በጌታ ዘንድ ዋጋ ህን ታሰጥሃለች ወስብሐተ እግዚአብሔር ይከድነከ ረድኤተ እግዚአብሔር ከመከራ ይሠውርሃል ሶቤሃኬ ይሰምዐከ እግዚአብሔር በጊዜ ዐውየውክ በለመንኸው ጊዜ እግዚአብሔር ይሰማሃል ወእንዘ ትነብብ ነየ ሀለውኩ ይብለከ በተናገርህም ጊዜ እነሆ አለሁ ይልሃል ማለት በለመንኸው ጊዜ ፈጥኖ ልመናህን ይሰማሃል ለእመ አዕተትከ እምላዕሌከ ኩሎ ማዕሠረ ዐመፃ ወነጐርጓር ማፅሠረ ዐመፃ ግሥ ነው ኃጢ አቱን መበጣበጡን ካንተ ካራ ቅህ ወለእመ ኢዘበጥከ ወአንከይከ እምሲሳየ አፉከ ድሀውን ካልበደልህ አንተ ከም ትመገበው ከሰጠኸው ወለእመ አፍዐምኮ ለነዳይ ድሀውን ካበላኸው ካጐረስከው ወለእመ አጽገብከ ከርሠ ርኅብተ የተራበችውን ሰውነት ካጠገ ብህ ሶቤሃዜ ይሠርቅ ማዕከለ ጽልመት ብርሃንከ ያንጊዜ በመከራ ተይዘህ ሳለ ተድላ ደስታ ይደረግልሃል ወይከውን ጽልመትከ ከመ ብርሃነ መዓልት ኀዘንህ በደስታ ይለወጣል ወይሄሉ እግዚአብሔር ወትረ ምስሌከ እግዚአብሔር ሁልጊዜ ካንተ ወያጸግበከ ፍትወተ ነፍስከ ልቡናህ የወደደችውን ያጠግ ብሃል ማለት የልቡናህን ፈቃድ ይሰጥሃል ወያጠልለከ አዕፅምቲከ ሰውነትህን በረድኤት ያለመል መዋል ወትከውን ከመ ገነት ርውይት እንደ ለመለመች ተክል ትሆ ናለህ ውሀ ያልተለያት ተክል ከፍሬ ከልምላሜ እንዳትለይ ከተድላ ከደስታ አትለይም ወከመ ዐዘቅት ዘኢይነጽፍ ማያ ውሀዋ እንደማይገታ ምንጭ ትሆናለህ ውሀዋ እንዳይጐድል ቤትህ ከብትህ አይጐድልምን ወይትሐነፅ መዝበርከ ለዓለም ግዳጅህ ለዘለዓለሙ ይፈጸምል ሃል ወይከውን መሠረትከ ለትውልደ ትውልድ ለዓለመ ዓለም አባትነትህ ለዘለዓለሙ ለልጅ ልጅ ፀንቶ ይኖራል ወትሰመይ ሕንፃ ወጥቅመ ሕንፃ እግዚአብሔር ጥቅመ እግ ዚአብሔር ትባላለህ ለአመ ሜጥከ እግረከ በሰንበት ከመ ኢትግበር ኩሎ ፈቃደከ በዕለተ ሰንበት ቅድስት በከበረች ዕለት ፈቃድህን እንዳ ታደርግ በሰንበት ከመሄድ እግ ጋራ በረድኣፍሯቻሼወከህሀኋበህዐክህኣዕ ዘኢሳይያስ ወትሬስዮን ትፍሥሕተ ለሰንበታት ሰንበታትን ተድላ ደስታ ብታደ ርጋቸው ወቀደስኮን ለእግዚአብሔር ለእግዚአብሔር ብለህ ብታከብ ራቸው ወኢታንሥእ እግረከ ለገቢረ እከይ ክፉ ነገር ለማድረግ እግርህን አታንሣ ወኢታውሥእ ቃለ ኅሥመ በአፉከ በአንደበትህ ክፉ ነገር አትናገር ወተወከል በእግዚአብሔር ወየ ዐርገከ ዲበ በረከታ ለምድር በእግዚአብሔር እመን ወደ ኢየ ሩሳሌም ድልብ ያወጣሃል ወይሴስየከ ርስተ ያዕቆብ አቡከ ያባትህ የያዕቆብን ርስት ያወር ስሃል አንድም ባባትህ በያዕቆብ ርስት የበቀለውን እህል ይመግ ብሃል አንድም ካባትህ ከያዕቆብ ርስት የተገኘውን እህል ይመግ ብሃል አንድም የያዕቆብን በረ ከት ይሰጥሃል አንድም ሕጉን ይሰጥሃል ወትሁቦ ኪያሃ ርስቶ እንዲል እስመ አፉሁ ለእግዚአብሔር ነበበ ከመዝ የእግዚአብሔር አንደበቱ እን ዲህ በሎ ተናግሯልና ማለት ድ ዘኢሳይያስ ምዕ ዛሀ ባራት መቶ ሠላሳ ዘመን ለልጆ ችህ የማወርሳት አገር ይች ናት ብሉ ለአብርሃም ነግሮታል ምዕራፍ ቦኑ ኢትክል አድኅኖ እዴየ በውኑ ሥልጣኔ ማዳን አይቻላ ትምን ወቦኑ ኢይሰምዕ በዕዝንየ በውኑ በጆሮዬስ አልሰማምን አኮኑ ኃጢአትክሙ ይቀውም ማዕ ከሌክሙ ወማዕከለ እግዚአብሔር ኃጢአታችሁ በእናንተና በእግ ዚአብሔር መካከል ፀንቶ የሚ ኖር አይደለምን አንድም በእ ኔና በእናንተ መካከል ኃጢአ ታችሁ ቁሟልና ስለዚህ ነው እንጂ አንድም ኃጢአታችሁ በእኔና በእናንተ መካከል ተራራ ሁኖ ቁሟልና ስለዚህ ነው እንጂ በውኑ ሥልጣኔ ሣነያዳን አይቻላትምን ወበእንተ ኃጢአትክሙ ጫሜጥኩ ገጽየ እምኔክሙ ከመ ኢይሠሃል ክሙ ስለ ኃጢአታችሁ ይቅር እንዳ ልላችሁ ገጸ ረድኤቴን ከእናንተ መለስሁ እስመ ደም ምሉዕ ውስተ እደዊክሙ በእጃችሁ ደም መልቷልና አን ድም እስመ ደመ ይላል እጃ ችሁ ደምን ተሞልቷልና ወአፃብዒክሙ በኃጢአት ተሜረያ ያለበት ነው ጣታችሁ በኃጢአት ታልሏልና አንድም አፃብዐ ልቡናችሁ በኃጢአት ታልሏሷልና ወከናፍሪክሙ ነበባ ዐመፃ ከንፈሮቻችሁ ሐሰት ነገርን ተና ግረዋልና ወኃጢአተ ተናገረ ልሳንክሙ አንደበታችሁም ኃጢአት የሚ ሆን ነገርን ተናግሯልና ወአልቦ ዘይነብብ ጽድቀ እውነትን ነገር የሚናገር የለ ምና ወኢትፈትሑ ጽድተ እውነትን ፍርድ አትፈርዱምና ስለ ኃጢአታችሁ ገጸ ረድኤቴን ከናንተ መለስሁ ወተወከልክሙ በከንቱ በከንቱ ጣዖት በከንቱ ነገር ታመናችሁ ወነበብክሙ ዘኢይበቀሩዐክሙ የማይረባችሁን የማይጠቅማች ሁን ነገር ተናገራችሁ ወፀነስክሙ ኃጢአተ ኃጢአት የሚሆን ነገርን አሰባ ችሁ ወወለድክሙ ሕማመ አስባችሁም አልቀራቸሁ ሠራች ሁት አንቄቅሆ አርዌ ምድር ታነቅዑ የእባብ ዕንቀኣላል ትቀፈቅፋላ ዘኢሳይያስ ምዕ ሮዘ እስመ ግብረ ዐመፃ ምግባሪክሙ ሥራችሁ የዐመፅ ሥራ ነውና ወለኃጢአት ይረውፃ እገሪክሙ ወያ ፈጥና ለክዒወ ደም እግሮቻችሁም ኃጢአት ለመሥ ራት ደም ለማፍሰስ ይፋጠና ሉና ወትመክሩ ለቀቲለ ነፍስ ነፍስ ለመግደል ትመክራላች ሁና ኀሣር ወቅጥቃጤ ውስተ ፍኖትክሙ በጐዳናችሁ በሬ ማረድ ሞፈር ቀንበር መማገድ አባት ማሳ ነስ ጨርቅ ማልበስ አለና ቿ ወኢተአምርዋ ለፍኖተ ሰላም የፍቅርን ጐዳና አታውቋትምና እስመ ጠዋይ ፍኖትክሙ ዘተሐውሩ ቦቱ እስመን ቢርቀው ደገመው ፀን ታችሁ የምትኖሩበት ሥራ ጠማማ ነውና በእንተ ዝንቱ ርኅቀ ድቅ እም ኔክሙ ስለዚህ ነገር በጎ ሥራ ከናንተ ራቀ ወኢትረክበክሙ ርትዕ የቀና ሥራ አትሠሩም አንድም ወኢተረከብክሙ በርትዕ በቅ ንነት አልተገኛችሁም ችሁ ማለት ጣዖት ታመልካላ ችሁ ተረፈ መሥዋዕተ ጣዖቱን ትበላላችሁ ወፈትለ ሣሬት ተአንሙ የሸረሪት ድር ወተር ትሠራላ ችሁ ማለት ጣዖት ታመልካላ ችሁ ተረፈ መሥዋተ ጣዖቱን ትበላላችሁ ለጣዖት የሚቀርበ ውን መሥዋዕት ለማጸአየፍ የእ ባብ ዕንቀሩላል መቀፍቀፍ የሸ ረሪት ድር ወተር መሥራት አለው አንድም ሲጾሙ ውለው የሚበሉትን ሥጋውን ቅቤውን የእባብ ዕንቀሩላል መቀፍቀፍ አለው እስመ ዘበልዖ ለአንቂቅሆ አርዌ ምድር ፍጡነ ይመውት የእባብ ዕንቁላል የበላ ሰው ፈጥኖ የሚሞት ሲሆን አንቁቂቅሆ አርዌ ምድር ታነቅዑ ላለው ወፈትለ ሣሬት ኢይበቀሩዕ ለተ አፅፎ የሸረሪት ድር ወተር መጐጉናጸ ፊያ ሊሆን የማይበቃ ሲሆን ወፈትለ ሣሬት ተአንሙ ሳለው ህህህህህ«ፎከወዐህኋበዐዘቲከባ ዘኢሳይያስ ወኮነክሙ ጽልመተ ብርሃንክሙ ተድላችሁ ደስታችሁ ኀዘን ሆነ ባችሁ ወታረመስሱ ውስተ ዐረፍት ከመ ዕውር ዘአልቦ ዐይን ዐይን የሌለው ዕውር ባደባባይ በቀን እንዲዳብስ ትዳብሳላችሁ ወትወድቁ መዓልተ ከመ ዘመንፈቀ ሌሊት ደኅነኛው በመንፈቀ ሌሊት እን ዲዳብስ ትዳብሳላችሁ እንዲወ ድቅ ትወድቃላችሁ ወትትመነደቡ ከመ ዘይመውት እንደሚሞት ሰው ትጨነቃሳ ችሁ እስመ ተሐውሩ ኅቡረ ለተቲል ከመ ርግብ ርግብ አደምድማ እንድትሄድ ነፍስ ለመግደል አደምድማችሁ ትሄዳላችሁና ወከመ ድብ ጸናሕያነ ፍኖት በጐዳና እንደሚጠብቅ እንደ ጅብ እንደ ግሥላ በእንተ ዝንቱ አልቦ ዘያድኅነክሙ ስለዚህ ነገር የሚያድናችሁ የለም ወሕዝብኒ ይብሉ ርጉቀ ቆምነ እንበይነ ኃጢአትነ በቅድሜከ ተአምኖ ኃጣውእ ነው ሕዝቡም ስለ ኃጢአታችን ከፊትህ ርቀን ቆምን ይላሉ ሦዕ ሀ ወጌጋይነ ተቃወመነ በደላችን ተቃወመን እስመ ኃጢአትነ ላዕሌነ ኃጢአታችን በኛ ላይ ፀንቷልና ወጽድተኒ ኢያእመርነ በጎ ሥራንም አላወቅንምና አበስነ ወሐሰውናከ በደልነ ከዳንህ ወኀደግነ ተሊዎቶ ለአምላክነ ፈጣሪያችንን በሕግ በአምልኮት መከተል ተውን ወነበብነ ዐመፃ ወክህድናከ ሐሰት ተናገርነ ካድንህ ወዐነስነ ወሐለይነ በልብነ ነገረ ኃጢ አት በልቡናችን ኃጢአት የሚሆን ነገርን አሰብነ ወርኅትነ እምኡድቅ ከበጎ ሥራ ራቅቀነ ወኀደግነ ርትዐ የቀና ሕግን ተውነ ወተኀጥአት ጽድቅ እምፍኖትነ ከሥራችን በጎ ነገር ታጣች ወስእነ ሐዊረ በመፅያሕት በቀና ሕግ ፀንቶ መኖር ተሳነን ወተዐተትነ እምርትዕ ከቀና ሕግ ራጂኻቬሄ በሯነሀ ቁና ያከ አስላክሆወቲከክበቲ « ምዕ ሀ ቦሮኔ ዘኢሳይያስ ወለብሰ ጽድቀ ከመ ልብሰ ኀዒን ወለብሰ ድቀ ግሥ ነው እው ነተኛ ቀጠሮ ወኀሊቆ ሰብዓ ዓመት እትቤቀሎ ለንጉሠ ባቢ ሎን ወለኩሉ ሰብኡ ኤር ምዕ ጅ ቀ ያለውን አደረገ አንድም እውነተኛ ቀጠሮ በሖ ሙስ ዕለት ወበመንፈቃ ለዕ ለት እትወለድ እምወለተ ወለ ትከ ቀሌ ም ያለውን አደረገ ወወደየ ጌራ መድኃኒት ዲበ ርእሱ ወወደየ ጌራ ግሥ ነው በራሱ ላይ ቦርቦርቴ ደፋ ማለት በሰባ ዘመን ሚጠትን አደረገ አን ድም ባምስት ሺህ ካምስት መቶ ዘመን ድኅነተ ነፍስን አደረገ አንድም እንዳለ ይሆናል አክ ሊለ ሦክን ደፋ ወለብሰ ልብሰ በቀል ለብሰ ልብሰ በቀል ግሥ ነው በሰባ ዘመን ከባቢሉን ሰዎች በቀልን አደረገ አንድም ባም ስት ሺህ ካምስት መቶ ዘመን ከአጋንንት በቀልን ተከፈለ ወተሞጥሐ ሞጣሕተ በቀል ወፍዳ በዘየኀሥሮም ለፀሩ ተሞጥሐ ሞጣሕተ በቀል ግሥ ነው ጠላቶቹ የባቢሎንን ሰዎች በሚያጐሰቀሩላቸው ገንዘብ ሽያ የሚባል የጦር ልብስ ለበሰ ማለት በቀልን አደረገ አንድም ጠላ ወዐለወ ልብነ ከመ ኢነሐሊ ሕገ እግዚአብሔርን እንዳናስብ ልቡናችን ወነጀለ አንድም ዐለወነ ልብነ ልቡናችን ወነጀ ለን አንድም አዕለውነ ልበነ ልቡናችንን አስ ካድነ ወሶበ ርእየ እግዚአብሔር ከመ ኢያ ሥመሮ ሰብእ ሰባ ዘመን እግዚአብሔር ሰው ደስ እንዳላሰኘው ባየ ጊዜ አን ድም አምስት ሺህ ካምስት መቶ ዘመን ሰው ደስ እንዳላሰኘው ባየ ጊዜ እስመ አልቦ ድቅ ድቅ ስለሌለ ወርእየ ከመ አልቦ ሰብእ ባለ አእምሮ ሰው እንደሌለ ባየ ጊዜ ወዐጠየቀ ከመ አልቦ ዘይሠጠዎ ሰባ ዘመን አንድም አምስት ሺህ ካምስት መቶ ዘመን የሚ መልስለት ሰው እንደሌለ በተ ረዳ ጊዜ ኮኩነኖሙ በመዝራዕቱ ሰባ ዘመን አንድም አምስት ሺህ ካምስት መቶ ዘመን በሥ ልጣኑ ፈረደባቸው ወፀንፆሥሙ በምሕረቱ ነቱ ጠበቃቸው ዘኢሳይያስ ምዕ ቶቹ አጋንንትን በሚያዋርዳቸው ገንዘብ አጋንንትን የሚበቀልበ ትን ከለሜዳ ለበሰ ወይፈርሁ ስመ እግዚአብሔር ኣለ እምዐረብ ወእምሥራቀ ፀሐይ ገምሥራቅ በምዕራብ ያሉ ነዎች የእግዚአብሔርን ስም ይፈራሉ ለስሙ ክቡር ብሎ ግንሻ ነው አንድም በምሥ ሩቅ በምዕራብ ያሉ ሰዎች ላነስሙ ክቡር ገቡር ለሆነ ለስሙ ክብር ምስ ጋና ያቀርባሉ አንድም ማካ ኒል ነው ፀይፈርሁ ስመ እግዚአብሔር አለ ኣምዐረብ ምዕራብ ያሉ ሰዎች ስመ እግ ፒአብሔርን ይፈራሉ እለ እምሥራቀ ፀሐይ ለስሙ ክቡር ምሥራቅም ያሉ ሰዎች ለክ ኑር ስሙ ምስጋና ያቀርባሉ ይመጽእ ከመ ውቲጊዝ ኀያል መቅ ፍት እምኀበ እግዚአብሔር በመ መዓት መቅሠፍት ከእግዚአብ ኤር ዘንድ ታዝዞ እንደ ፈሳሽ ሁሀ በዝቶ ይመጣል ወይወፅእ እምጽዮን መድኅን ወየ ትት ኃጢአተ እምያዕቆብ ጽዮን ሰዎች ዘሩባቤል ይወለ ነል ከያዕቆብ ወገኖችም ኃጢ ነትን ያርቃል ወዛቲ ይእቲ ኪዳኖሙ እንተ እምኀቤየ ይቤ እግዚአብሔር ወኀሊቆ ሰብዓ ዓመት ብዬ ለእ ስራኤል የማልሁላቸው መሐላ ይችናት መንፈሰ ዚአየ ውእቱ ዘዲቤከ ባንተ ያደረ መንፈሰ ረድኤት የኔ ገንዘብ ነው ወወደይኩ ቃልየ ውስተ አፉከ ኦሪትን እንድታስተምር አደረ ግሁህ ወኢየኀልቅ እምአፉከ ወእምአፈ ዘር ፅከ ይቤ እግዚአብሔር እምይእዜ ወእ ስከ ለዓለም እግዚአብሔር እንግዲህ ከዛሬ ጀምሮ እስከ ዘለዓለሙ ድረስ ኦሪት ካንተ አንደበት ከልጆ ችህም ከትሩፋን አንደበት አይ ጠፋም አለ አንድም ወይወፅእ እምጽዮን መድኅን ብለህ መልስ መድኅነ ዓለም ክርስቶስ ከእመ ቤታችን ይወለዳል ከያዕቆብ ዘነፍስም ተሰቅለ። ማለት ለምን ከለሜዳ ለበስህ ሲል ከነቢይ የተገኘ ጥየቃ ይህ ነው ወይቤለኒ ሶበ ርኢኩ ከመ አልቦ ዘይ ረድእ ወአልቦ ዘያድኅን አምስት ሺህ ካምስት መቶ ዘመን የሚያድን የሚረዳ እንደሌለ ባየሁ ጊዜ ቀጥቀጥክዎሙ ለአሕዛብ በመዓትየ አይሁድን ተቁቄጥቼ አጠፋኋ ቸው ወኬድክዎሙ ከመ ጽንጉነ መርኅብ እንደ አደባባይ ጭቃ ረጋገጥኋ ቸው ዘኢሳይያስ ምዕ በእንተዝ ተነዝኀ ደሞሙ ውስተ አል ባስየ ስለዚህ የአይሁድ ደማቸው ፈሰሰ ቀሚሳቸውም በደም ታለለ እስመ በጽሐት ዕለተ ፍዳሆሙ ወመጽአት ዕለተ ቤዛ ብድራቸውን የምመልስበት ቀን ደርሳለችና እኔም እርሳቸውን የምበዥበት ቀን መጥታለችና ወርኢኩ ከመ አልቦ ዘይረድእ ወአእመርኩ ከመ አልቦ ዘይትዌከፍ ወአድኅኖሙ በመዝራዕትየ የሚረዳ እንደሌለ አይቼ የሚ ቀበልም እንደሌለ አውቄ በሥ ልጣኔ አድናቸዋለሁ ወመጽአት መዐትየ ተኣጣዬም መጣች ወኬደቶሙ መቅሠፍትየ ወከዐውኩ ደሞሙ ውስተ ምድር መቅሠፍቴም አጠፋቻቸውደሣ ቸውንም በምድር ሳላይ አፈሰስሁ ወተዘከርኩ ሣህሎ ለእግዚአብሔር በኩሉ ዕሜቱ ለእግዚአብሔር እግዚአብሔር ለእስራኤል በሚ ሰጠው ዋጋ ሁሉ ይቅርታውን አሰብሁ ጻድቅ ወር ማንሻ አንድም እስራኤል ባደረገው ቸር ነቱ ሁሉ የእግዚአብሔር ይቅር ታውን አሰብሁ ብሎ ወደላይ ህህህህህ«ፎከወዐህሀቋበዐዘቲከዐ ጻድቅ ወጌር እግዚአብሔር ለቤተ እስራኤል እግዚአብሔር ለቤተ እስራኤል ቸር እውነተኛ ነው አንድም እስራኤል በሚሰጠው ዋጋ ሁሉ ጻድቅ ቸር የሚሆን የእግዚአብ ሔርን ይቅርታ አሰብሁ ወያመጽእ ለነ ሣህሎ በከመ ብዝኀ ጽድቁ እንደ ቸርነቱ ብዛት መጠን በሰባ ዘመን ይቅርታውን ያመጣል ናል ወይቤ አኮኑ ሕዝብየ ወውሉድየ ወገኖቼ እስራኤል ልጆቼ ናቸ ውና እመሰ ኢክህዱኒ አድኅኖሙ ካልካዱኝ አድናቸዋለሁ አንድም ኢኮኑ ሕዝብየ አላ ውሉድየ ወገኖቼ አይደሉም ልጆቼ ናቸው እንጂ አንድም አኮኑ አግብር ትየ አፅርክትየባሮቼ እስራኤል ወገኖቼ ናቸውና ካልካዱኝ አድ ናቸዋለሁ አንድም ኢኮኑ አግ ብርትየ አላ አዕርክትየ ባሮቼ አይደሉም ወዳጆቼ ናቸው እንጂ አንድም አኮኑ ሕዝብየ ወውሉ ድየ ወገኖቼ ምዕመናን ልጆቼ ናቸውና ካልካዱኝ አድናቸዋ ለሁ አንድም ኢኮኑ ሕዝብየ አላ ውሉድየ ወገኖቼ አይደሉም ልጆቼ ናቸው እንጂ አንድም ዘኢሳይያስ ምዕ ወመርሆሙ ከገሃነም መርቶ አወጣቸው ወከመዝ አውፃእከ ሕዝበከ አንዲህ አድርገህ ወገኖችህ ምዕ መናንን ከገሃነም አወጣሃቸው ወረሰይከ ለከ ስመ በስብሐቲከ ገሃነምን አጥፍተህ ነፍሳትን አውጥተህ ጌትነትህን ለመግለጥ ስምህ እንዲነገር አደረግህ እን ዲህ እንዲህ አድርጌ ከገሃነም ባወጣቸው ኅዱር ፍጡር ዕሩቅ ብእሲ ወልደ ዮሴፍ አሉኝ ብሎ ተዘከረ መዋዕለ ዓለም ብለህ እሠር ድ ወተመየጥ እምሰማይ ወርኢ ቤተ መቅደስከ ወስብሐቲከ ከሰማይ በረድኤት ተመልሰህ ከ ማደሪያ ቤተ መቅ ስን አይምስጋናህንም እይ ኣይቴ ውእቱ ቅንዓትከ ወኃይልከ ልኮትሀ የምትቀናው ቅናት ኒህ ወዴት ነው ወአይቴ ውእቱ ብዝኀ ምሕረትከ ወሣ ህልከ የቸርነትህ ብዛት ይቅርታህ ወዴት ነው አስመ ተዐፀገሥነ ቸል ብለኽኾናልና አንተ ውእቱ አቡነ ፉ ባታችን ኣንተ ህ አብርሃምሰ ኢያእመረነ አብርሃም ግን አሳወቀንም ወእስራኤልኒ ኢጠየተቀነ እስራኤልም አልተረዳንም አንተሰ ዳዕሙ አቡነ አድኅነነ አባታችን አንተ ግን አድነን እንጂ እምትካት ተሰምየ ስምከ በላዕሌሊነ ከጥንት ጀምሮ ስፖህ በኛ ላይ ተጠራ ወበእንተ ምንት አስሐትከነ እግዚኦ እምፍኖትከ አቤቱ ከሕግህ ስለምን አራቅ ኸን ረድኤት መንሣቱን መና ገር ነው ወአፅናዕከ ልበነ ከመ ኢንባናራኅከ እንዳንፈራህ ልቡናችንን ለምን አፀናህ ተመየጦሙ ለኣግብርቲከ ለሕዝበ ርስትከ ለባሮችህ ለማደሪያሥችህ ለአብ ርሃም ለይስሐቅ ለያዕቆብ ልጆች ከመዓት ወደ ምሕረት ተመለስ ላቸው ከመ ንርከብ ኅዳጠ መክፈልተ ውስተ ደብረ መቅዶደስክ በመመስገኛህ ቦታ በኢየሩሳ ሌም ጥቂት ዕድል ፈንታ እናገኝ ዘንድ ዘኢሳይያስ ምዕ ቿቿ እስመ ኮነ ከመ ትካት እንደ ሙሴ እንደ አሮን ጊዜ ሁነ ናልና ወከመ አመ ኮንከነ ገዢ እንደሆንኸን ጊዜ ወከመ አመ ተሰምየ ስምከ በላዕሌነ ስምህ በኛ ላይ እንደ ተጠራ ጊዜ ሁነናልና አንድም እስመ ኢኮነ ከመ ትካት እንደ ሙሴ እንደ አሮን ጊዜ አልሆንምና ወከመ አመ ኮንከነ ገዢ እንደ ሆንኸን ጊዜ ወከመ አመ ተሰምየ ስምከ በላዕሌነ ስምህ በኛ ላይ እንደ ተጠራ ጊዜ አልሆነምና አንድም እስመ ኢኮነ ከመ ትካት እንደ ኤግ ሉም እንደ ኩሳድስትኤም ጊዜ አልሆንምና ወከመ አመ ኢኮንከነ ገዢ እንዳልሆንኸን ጊዜ ሁነና ልና ወከመ አመ ኢተሰፖየ ስሥፖከ በላዕሌነ ስምህም በኛ ላይ እንዳልተጠራ ጊዜ አልሆንምና ከመዓት ወደ ምሕረት ተመለስልን ምዕራፍ ወእመሰ አርኀውከ ሰማ አድባር እምኔከ ከሰማይ መዓት መቅሠፍትስ ብታዝዝ ከአንተ የተነሣ ነገሥ ታቱ ይርዳሉ ይንቀጠቀጣሉ ህህህህህ«ፎከወዐሀበዐዘቲከዐ ወከመ ይትመሰው መዓረ ግራ እምገጸ እሳት ከማሁ ትበልዖፆሙ እሳት ለፀርከ ከእሳት ፊት የተነሣ ሰም አደሮ ማር ቀልጦ እንዲጠፋ እንደ ዚህም ሁሉ ጠላቶችህን መዓት መቅሠፍት ታጠፋቸዋለች ወይትዐወቅ ስምከ በኀቤሆሙ ስምህ በነዚያ ዘንድ ይታወቃል ወይደነግፁ አሕዛብ እምቅድመ ገጽከ ከገጸ መዓትህ የተነሣ አሕዛብ ይደነግጣሉ ወሶበሂ ገበርከ ስብሐቲከ ይርዕዱ አድባር እለ እምፍጥረተ ዓለም ጌትነትህን አንድም ተአምራት ህን በገለጥህ ጊዜ ከጥንት ጀምሮ የነበሩ ነገሥታቱ ይርዳሉ ይን ቀጠቀጣሉ ኢርኢነ ወኢሰማዕነ ባዕደ አምላከ ዘእንበሌከ ካንተ በቀር ያላንተ ሌሳ ፈጣሪ አላየንም አልሰማንም ወትገብር ምሕረተከ ለእለ ይሴፈዉ ሣሀለከ ይቅርታህን ተስፋ ለሚያደርጉ ሰዎች ቸርነትህን ታደርጋለህ ወይረክቡከ እለ ይትዔገሥ በ ድቅከ ለፈተና ብለህ መከራ ብታመጣ ባቸው በቸርነትህ ፀንተው መከ ራውን የሚታገሥ ሰዎች ስትራ ዳቸው ያገኙሃል ወእለ ይዜከሩ ፍኖተከ ሕግህን የሚያስቡ ሰዎች ስት ራዳቸው ያገኙሃል ናሁ አንተሂ ትትመዕዐዕ እነሆ አንተ ትፈርዳለህ ወንሕነሂ አበስነ እኛም በደልን ወበይነ ዝንቱ ስሕትነ ስለዚህ ነገር ሳትነ ወኮነ ርኩሳነ ኩልነ ሁላችንም የምናጸይፍ ሆንነ ወከመ ፀርቀ ትክቶ ኩሉ ጽድቅነ ሥራችን ሁሉእንደ ግዳጅ ጨርቅ የሚያጸይፍ ሆነ አንድም ወኮነ ርኩሳነ ርኩሳን ሆንነ ወከመ ፀርቀ ትክቶ ኩሉ ጽድቅነ ሥራችንሁሉ እንደ ግዳጅ ጨርቅ ሆነ ይላሉ እስራኤል አንድም ነቢያት ካህናት አምስት ሺህ አምስት መቶ ዘመን የጸለይ ነው ጸሎት የሠዋነው መሥዋ ፅት እንደ ግዳጅ ጨርቅ ሆነ ይላሉ የጸለዩት ጸሎት የሠዉት መሥዋዕት በእደ እግዚአብሔር ለመያዝ አበቃቸው እንጂ ለክ ብር ለልጅነት ለገነት ለመን ግሥተ ሰማያት አላበቃቸውምና ዘኢሳይያስ ምዕ ወተነገፍነ ከመ ቄጽል በእንተ ኃጢ አትነ ስለ ኃጢአታችን እንደ ቅጠል ረገፍነ ወከማሁ ነፋስ ሐፈሰነ አሁን እንደ ተናገርሁት መዓት መቅሠፍት አጠፋን ወአልቦ ዘፀውዐ ስመከ ወኢተዘ ከርናከ ስምህን የጠራ የለም አላሰብን ህም እስመ ሜጥከ ገጸከ እምኔነ ገጸ ረድኤትህን ከኛ መልሰሃልና ወመጠውከነ ለኃጢአትነ ለኃጢአታችን አሳልፈህ ሰጥተ ኸናልና አለ ኃጢአት እንድን ሠራ አድርገኸናልና ረድኤት መንሣቱን መናገር ነው አን ድም በኃጢአታችን ለመጣ ፍዳ አሳልፈህ ሰጥተኸናልና እንደ ቅጠል ረገፍነ ቿ ወይእዜኒ አንተሰ እግዚእነ ወአ ቡነ አሁንም አንተ ጌታችን አባታ ችን ነህ ወንሕነ ጽቡር እኛ ፈራሾች በስባሾች ነን ወአንተ ፈጠርከነ የፈጠርኸን አንተ ነህ ዘኢሳይያስ ምዕ ቿ ወተግባረ እደዊከ ኩልነ ሁላችን የእጅህ የቃልህ ፍጥረ ቶች ነን ወፈድፋደሰ ኢትትመዐዓነ እግ ዚኦ አቤቱ ፈጽመህ አትፍረድብን ወኢትዝክር ለነ አበሳነ ኃጢአታችንን አታስብብን ወይኣዜኒ ነጽረነ አሁንም በዓይነ ምሕረትህ ተመ ልከተን እስመ ሕዝብከ ንሕነ ኩልነ እኛ ሁላችን ወገኖችህ ነንና እስመ ንኅለ ሀገረ መቅደስከ ኢየ ሩሳሌም ቤተ መቅደስህ ያለችበት ሀገርህ ኢየሩሳሌም ፈርሷልና ወተመዝበረ ቤተ መቅደስከ ቤተ መቅደስህም ፈርሷልና ወውዕየ በእሳት ክብርነ ዘባረኩ አበዊነ አባቶቻችን ያከበሩት ንዋየ ቅድ ሳት በእሳት ተቃጥሏሷልና ወወድቀ ኩሉ ትርሚትነ ሽልማታችን ሁሉ ጠፍቷልና አንድም ንዋየ ቅድሳታችን ጠፍ ቷልና ወበዝንቱ ኩሉ ተዐገሥከነ እግ ዚኦ አቤቱ በዚህ ሁሉ ቸል ብለኸ ናልና ህህህህህ«ፎከወዐህኋበዐዘቲከዐ ወአርመምከ ዝም ብለሃልና ወአኅሠርከነ ፈድፋደ ፈጽመህ አዋረድኸን አንድም ፈጽመህ አዋርደኸናልና በዐይነ ምሕረት ተመልከተን ምዕራፍ ጉባኤ ረከቡኒ እለ ኢኀሠጮኒ በሕግ በአምልኮት ያልሹኝ ያል ፈለጉኝ በሰባ ዘመን በረድኤት አገኙኝ ወአስተርአይክዎሙ ለእለ ኢተስእ ሉኒ ሰባ ዘመን ላልጠየቁኝ ለእስራ ኤል በረድኤት ተገለጥሁላቸው አንድም ሰባ ዘመን አድነን ብለው ያልፈለጉኝ ትሩፋን በሰባ ዘመን ስረዳቸው አገኙኝ ወአስተርአይክዎሙ እኔም በነቢያት በካህናት አድ ነን ብለው ላልጠየቁኝ ለትሩ ፋን በሰባ ዘመን እገለጥላቸዋ ለሁ አንድም አምስት ሺህ ካም ስት መቶ ዘመን ያልሹኝ ምዕ መናን ባምስት ሺህ ካምስት መቶ ዘመን ሰው ሁፔ አገኙኝ አምስት ሺህ ካምስት መቶ ዘመን በምሥሃል በአዕናቀ ላልጠየቁኝ ምዕመናን ሰው ሁጌ ሥጋ ለብሼ ተገለጥሁላቸው ዘኢሳይያስ ምዕ ወሶበ ይጸርሑ እሰጠዎሙ ጩኸው በተናገሩ ጊዜ እመል ስላቸዋለሁ ወእብሉሙ ነየ አነ ለሕዝብየ እለ ፀውዑፁዑ ስምየ ስሜን ለጠሩ ወገኖች እነሆ እኔ አለሁ እላቸዋለሁ ወኩሎ አሚረ እሰፍሕ እደውየ ለሕዝብ ዐላውያን ወከሃድያን እለ ኢሖሩ በፍኖተ ጽድቅ ወንጀለኞች ለሆኑ በውነተኛ ሕግ ፀንተው ለማይኖሩ ለከሃድያን እጄን እዘረጋለሁ እጅ ለነገር ያግዛልና አንድም ለዐላውያን ለከሃድያን እጄን ዘርግቼ እሰቀ ላለሁ ምነው ኩሎ አሚረ አለ ጥቅስ ምዕረ ሦዐ ርእሶ እንዲል ዕብ የተሰቀለ አንድ ቀን በዕለተ ዓርብ አይደለምን ስለምን እንዲህ አለ ቢሉ አንድ ቀን በዕለተ ዓርብ የተሰቀለው የዘለዓለም ዋጋ የሚያሰጥ ስለሆነ እንዲህ አለ ወተለዉ ኃጢአቶሙ ኃጢአታቸውን ተከተሉ ማለት ኃጢአት ሠሩ ዝንቱ ሕዝብ ዘአምፅዑኒ እሉ ሕዝብ ሲል ነው ያሳዘኑኝ እሊህ ወገኖች ወሦዑ ወዐጠኑ ለአጋንንት ለጣዖት የሠዉ ለአጋንንት ያጠኑ ሰዎች ወውስተ መቃብር ይትኔወሙ በመቃብር ይጋደማሉ አንድሃ በመቃብር የሚጋደሙ ወውስተ በዓታት ሀላምያን በዋሻ አለምን አለምን የሚሉ ናቸው ወይበልፁ ሥጋ ሐራውያ የእሪያውን ሥጋ ይበላሉ አንድም የእሪያ ሥጋ የሚበሉ ናቸው ወያረኩሱ ስመ መሥዋዕቶሙ የመሥዋዕታቸውንስም ያረክሳሉ ማለት መሥዋዕታቸውን መሥ ዋዕተ ጣዖት ያሰኙታልአንድም መሥዋዕተ ላህም መሥዋዕተ በግዕ መባሉ ቀርቶ መሥዋዕተ እሪያ ያሰኙታል አንድም የእሪያ ሥጋ በልተው መሥዋዕታቸውን ሰውነታቸውን ያጐሰቀሩላሉ ወንዋዮሙ ንዋየ ቅድሳቱን ያረክሳሉ እለ ይብሉ ረኀቁ እምኔነ ከእኛ ራቁ የሚሉ ናቸው አን ድም ከእኛ ራቁ የሚሏቸው ናቸው ወኢትቅረቡነ እስመ ንጹሓን ንሕነ እኛ ንጹሓን ነንና ወደእኛ አት ቅረቡ የሚሉ ናቸው አንድም ኣህህኣፎወየከክበዐዩ ዘኢሳይያስ ምዕ ወደእኛ አትቅረቡ የሚሏቸው ናቸው በእንተ ዝንቱ ጢሰ መዓትየ ይነድድ ከመ እሳት በላዕሌሆሙ በኩሉ መዋ ዕል ይነድድ ጢስ ግሥ ነው ስለዚህ ነገር ተቁጥቼ ያመጣሁት መዓት መቅሠፍት ባለ በዘመኑ ሁሉ በላ ያቸው ላይ ይነዳልአንድም መዓ ቴን አብዝቼ አመጣባቸዋለሁ ናሁ ጽሑፍ ቅድሜየ እነሆ በፊቴ ተጽፏል አንድም ኃጢአታቸው በፊቴ ነው ወኢያረምም እስከ እፈዲ ወእትቤ ቀል ኃጢአት በሠሩ ሰዎች ፍዳውን እስካመጣ እስክበቀል ድረስ ዝም አልልም ወአገብእ ሎሙ ውስተ ሕፅኖሙ ኃጢ አቶሙ በኃጢአታቸው የመጣባቸውን ፍዳ አስበብታቸዋለሁ አስጐረ ጐሳቸዋለሁ ወዘአበዊሆሙ ባባቶቻቸው ኃጢአት የመጣውን ፍዳ አስጐረጐሳቸዋለሁ ይቤ እግዚአብሔር ለእለ የዐጥኑ ውስተ አድባር ወውስተ አውግር እግዚአብሔር እንዲህ አለ በተ በኩፈጠታ የሚያጥኑትን ከ ወዘንጉጉኒ የሚያሸሟጥጡኝንን እፈድዮሙ በከመ ምግባሮሙ ውስተ ሕፅኖሙ እንደ ሥራቸው መጠን ፍዳውን አመጣባቸዋለሁ ከመዝ ይቤ እግዚአብሔር እግዚአብሔር እንዲህ አለ በከመ ይትረከብ ሕንባበ ወይን ውስተ አስካል ወይብሉ ኢታጥፍኦ እስመ በረከተ እግዚአብሔር ላዕሌሁ ወይን በዘለላው እንደሚገኝ የእ ግዚአብሔር በረከት በሱ ላይ አለና አታጥፋው እንደሚሉ ከመዝ እገብር በእንተ ዘተቀንየ ሊተ በበይነ ዝንቱ ከመ ኢያጥፍእ ስለዚህ ነገር እንዳላጠፋ ስለተገ ዛልኝ እንዲህ አደርጋለሁ ወአመጽእ ዘርዐ ያዕቆብ ወዘርዐ ይሁዳ እለ ይወርሱ ደብረ መቅደ ስየ የመመስገኛዬ ቦታ ኢየሩሳሌምን የሚወርሱ የይሁዳን የያዕቆብን ልጆች አመጣለሁ ወይወርሱ ኅሩያንየ ወአግብርትየ ወዳጆቼ ባሮቼ ኢየሩሳሌምን ይወ ርሳሉ ወየኀድሩ ወይነብሩ ማዕከለ ዖም ጠላት ጠፍቶሳቸው ተዘልለው ይኖራሉ ዘኢሳይያስ ምዕ ወአዕፃዳተ መራዕይ በመንጋው መሰማሪያ ወውስተ ቁቄላት በቁላ ወአዕፃዳተ ወፍር ዘሕዝብየ እለ ኀሠ ዶኒ በሕግ በአምልኮት በሚሹኝ በወ ገኖቼ መሰማሪያ ቦታ ይኖራሉ አንድም በሕግ በአምልኮት የፈ ለጉኝ ወገኖቼ በሚሰማሩበት በኢ የሩሳሌም አውራጃ በረድኤት ተጠብቀው ይኖራሉ ወአንትሙሰ እለ ኀደግሙኒ በሕግ በአምልኮት የተዋችሁኝ እናንተን ግን ወረሳዕክሙ ደብረ መቅደስየ ኢየሩሳሌምን የዘነጋችሁ ወሠራዕክሙ ማዕደ ለአጋንንት ለአጋንንት ማዕድ የሠራችሁ ወትቀድሑ ወይነ ለእለ በፃውዕ ወት መልዑ በምትሓት አንድም በጸውዖ ይሳል ስመ አጋንንትን በመጥ ራት ሙት እናስነሣለን ለሚሉ ሰዎች ወይኑን ቀድታችሁ ለም ትመሉ እናንተን ግን አነ እሜጥወክሙ ለኩናት እኔ ለጦር አሳልፌ እሰጣችኋ ለሁ ወትመውቱ ኩልክሙ በመጥባሕት ሁላችሁም በጦር ትሞታላችሁ ትጠፋላችሁ እስመ ጸዋዕኩክሙ ወኢያውሣአእክ ሙኒ በነቢያት በካህናት አድሬ ብጠ ራችሁ አልመለሳችሁልኝምና ወነበብኩክሙ ወተጸመምክሙኒ በነቢያት በካህናት አድሬ ባስተ ምራችሁ ቸል ብላችሁኛልና ወገበርክሙ እኩየ ቅድሜየ በፊቴ ክፉ ነገር አድርጋችኋልና ወኢፈቀድክሙ አድኅንክሙ አድናችሁ ዘንድ አልወደዳችሁ ምና በእንተ ዝንቱ ከመዝ ይቤ እግ ዚአብሔር ስለዚህ ነገር እግዚአብሔር እን ዲህ አለ አለ ይትቀነዩ ሊተ ይበልዑ ወአንት ሙሰ ትርኅቡ ለኔ የሚገዙልኝ ሰዎች ይበላሉ እናንተ ግን ትራባላችሁ እለ ይትቀነዩ ሊተ ይሰትዩ ወአንት ሙሰ ትፀምዑ ለኔ የሚገዙልኝ ሰዎች ይጠጣሉ ዘኢሳይያስ ምዕ ቿ እለ ይትቀነዩ ሊተ ይትፌሥሑ ወአንትሙሰ ተኀሥሩ ለኔ የሚገዙልኝ ሰዎች ደስ ይሳ ቸዋል እናንተ ግን ትዋረዳላ ችሁ እለ ይትቀነዩ ሊተ ይትፌሥሑ በኀ ጫት ወአንትሙሰ ትግዕሩ በመንሱት ለኔ የሚገዙልኝ ሰዎች ፈሞ ደስ ይላቸዋል እናንተ ግን በመ ከራ ተይዛችሁ ታዝናላችሁ ወበሕማመ ልብክሙ ወበቅጥቃጤ ነፍስክሙ ተዐወይዉ በልቡናችሁ ኀዘን ሰውነታችሁ በመከራ በመቀጥቀጡ ትጮሃ ላችሁ ወኀደግሙ ስመክሙ ሕዝበ እግዚአብሔር መባልን ተዋችሁ ወተፀገብክምዎሙ ለኅሩያንየ ወዳጆቼ ነቢያት ካህናትን ሰለ ቻችኋቸው ጥልቅልቅ አላችኋ ቸው ወለክሙሰ ያጠፍአክሙ እግዚአብ ሔር እናንተን ግን እግዚአብሔር ያጠ ፋችኋል ወይሰሚ ስመ ሐዲሰ ለእለ ይትቀነዩ ሎቱ ለሚገዙለት ሰዎች አዲስ ስም ያወጣላቸዋል ማለት ትሩፋን ከለመረይጸ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Comments:


memezon

Download options | Convert to Pdf | Book of the day

© dirzon | Terms of Service | Privacy | About | Services | Contact