Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convert to Pdf
  • Reading List
  • Summary
  • Audiobook
  • Search
  • Upload
  • myzon
  • Log in
  • Register
English  አማርኛ  Français  العربية
Book of the day

ሪቻርድ ፓንክረስ የታሪካችን ጎልጉል.pdf


  • word cloud

ሪቻርድ ፓንክረስ የታሪካችን ጎልጉል.pdf
  • Extraction Summary

እኝህ የታሪክ ምሁር ለኢትዮጵያ ታሪከ ትኩረት የሰጡት ገና በወጣትነት ሳሉ ከወላጅ እናታቸው ከወረሱት አፍቅሮ ኢትዮጵያ የተራቸውን እንዲወጡ ያደረገ ትልቅ ምሁርና የኢትዮጵያ ባለውለታ ነው። ትርጉሙ ያተኮረው «መንግስትና መሬት አይነጣጠልምአገር ማለት መሬት መሬት ማለት ነው።በተከታታይ ጦርነትና ችግር ተዳከሞ በ እአ አቆጣጠር መረብ በመለስ የጥንቱ ታሪካዊ ባህረ ነጋሽ የኢትዮጵያ ግዛት ከትግሬ ከልል ከአገሩም ተቆርጦ ኤርትራ በሚል ስያሜ በጣልያን ወራሪዎች እንደ ቅኝ ግዛት ወረራ መከላከል ማለት ሲሆን በአኩልነትና በዲሞክራሲ ስም እያዩ በቸልታ ማሳለፍ አገርና ሕዝብን ከበለጠ መቀመቅ ውስጥ ለመከተት ፈቃደኛ መሆን ነው።ለማለት የተፈለገው ሕዝብ ተወላጆች የሆኑ የአገሪቱ ዜጎች አቅማቸው እስከ ፈቀደ ድረስ አየተቀባበሉ ያስተዳደሩባት አገር ነች።ይህ በአማራው ማህበረሰብ ብቻ ሳይሆን ሌላውም በመሬቷ ውስጥ የሚኖረው ዜጋ በጋራ በከፈለው የህይወት ዋጋ ነው። በአሁኑ ጊዜ ፈጦ የሚታየው ችግር ከኢትዮጵያ ቤተሰብነት አራስን ነጥሎ ማውጣትና የዘመናት ዝምድናን ትስስርንቤተሰብነትን ከዶ ለብቻ አፈንግጦ ለመኖር የሚደረገው ውድድር ነው።ለመገነጣጠል ሌት ተቀን ስንሰራ መሳቂያ ከመሆን በላይ የሚያሳፍረንና ትውልድ ይቅርታ የማያደርገውን ጥፋት መስራታችንን ከወዲሁ ልንረዳ ይገባል የኢትዮጵያ ሕዝብ የተቀላቀለ ሕዝብ ነው።ሊያቆሙትና ሊከላከሉት የማይችሉት የሕዝብ ግንኙነት የዜጋ ትስስር ነው።በተጨማሪም ከአገር ከብርና ጥቅም ይልቅ ገንዘብና የግል ጥቅም ከፍተኛውን ቦታ ስለያዘ አብዛኛው ዜጋ በዚያው መንገድ በራስ ወዳድነት ተጠምዶ ብሄራዊ ስሜቱና የቤተሰብ ፍቅሩን አጥቶ ሲባዝንሲያጭበረብርና ሲከድበሙስና ሲጨማለቅ ከምናይበት ወቅት ላይ ደርሰናል።ልማት ወይም ኢንቨስትመንት በሚል ስምና ሽፋን አገር በቀላሉ የምትቦጠቦጥበት መመሪያ ተነድፎ ገንዘብ ያለው የውጭ አገር መንግስታዊና የግል ባለሃብት ኩባንያ የፈለገውን በማድረግ ላይ ነው።በየከባቢው በስልጣን ላይ የተቀመጡትም እንዲሁ እንደአለቆቻቸው እድሉን በመጠቀም«ሲሾም ያልበላ ሲሻር ይቆጨዋል»በሚል ፈሊጥ ደሃውን ህዝብ በሙስና የአገር ንብረት የሆነውን መሬትና የተፈጥሮ ሃብት እየቸበቸቡ በውጭ አገር የባንከ ቁጥር በማስቀመጥና በየቤተሰቡ ስም ንብረት በመግዛትና በመያዝ ውድድር ውስጥ ገብተዋል።

  • Cosine Similarity

በዚህም ሆነ በዚያ ይህ የከርስትና ሃይማኖት በኢትዮጵያና ከዚያም በፊት በባይዘንታይን በግሪኮች የከባቢ ትልቅ መንግስት ግዛት በመስፋፋቱ ቀሪውን ያልተጠመቀ አገር ሕዝብ በሃይል በማስገደድ ከርስቲያን የማድረጉ ሂደት ተስፋፍቶ ነበር የከርስቲያኑ መንግስታት የጋራ ግንባር ነበራቸው። የዛጉዌ መንግስት ከዘጠኝ መቶ እስከ ሽህ ሁለት መቶ ዓመት ዓም ሶስት መቶ ዓመት ከቆየ በኺላ የመጨረሻው ንጉስ የነበረው ነኩቶ ለአብ በሚገዛበት ዘመን በሃዋርያነትና በብቃት የታወቁት የቡልጋው ተወላጅ አቡነ ተከለ ሃይማኖት ከሸዋ ላስታ ሄደው የዛጉዌ ዘር የመንግስትን ስልጣን ከሰለሞናዊ ከቀዳማዊ ምኒሊክ ዘር የወሰደው በሃይልና በማይገባ መንገድ መሆኑን አስረድተው በጊዜው ሸዋ ውስጥ ለሚገኘው ለድል ነዓድ ስምንተኛው ልጅ ለይኩኖ አምላከ አንዲለቅለት ባባትነት ስለመከሩት አሱም ፍጹም ከርስቲያንና የመምህር ቃል ሰሚ ነበርና ምከራቸውን ተቀበለ። አሁን ኢትዮጵያ በምትባለዋም አገር መሬት ላይ ይኖር የነበረው የመጀመሪያው የሰው ዘር ከዚህ የተለዬ ኑሮ አልኖረምከጊዜ በላና በእድገት ሳቢያ በጣኦትና ከዚያም በላ በኦሪት ሕግ የአይሁድ እምነት መሠረት ከማምለከ ደረጃ ላይ ደረሰ ጊዜ ቆጥሮ የከርስትና ሃይማኖት ወደ አገሪቱ ሲገባና ሲስፋፋበአዲስ መጡና በቆየው የኦሪትና የጣአት ሃይማኖት ተከታዮች መካከል ግጭትና ጦርነት ቀሰቀሰ። በተለይም የኢትዮጵያ ሕዝብ ለነገስታቱ የነበረው ከብርና ታዛዥነት በጣም ከፍተኛ ነበር። የአርባ ዓመት መብት በሚልም መመሪያ ሥር ለአርባ ዓመት በይዞታ ስር የቆዬ መሬት በይርጋልህ እንዲሰጥ ተደነገገ ከአርባ ዓመት በላይም ከርስቱ የተፈናቀለውም ተመልሶ በርስቱ ላይ መቀመጥ እንደሚቸል ዋስትናና መብት የሚሰጥ ሕግ ወጣ። በሳቸው ዘመነ መንግስት በአገሪቱ ውስጥ ይሽከረከር የነበረው የመገበያያ ገንዘብ ከአሞሌ ጎን ለጎን በኦስትሪያዋ ንግስት በነበረቸው በንግስት ማርያ ተሬሳ ስም ይታተም የነበረው በአገራችን ሕዝብ አጠራር ማርትሬዛ የድንጋይ ብር ወይም ጠገራ ብር በመባል የታወቀው ከንጹህ ብር የተሰራ የውጭ አገር ገንዘብ ነበር። የተርጓሚው አስተያየት«አንግዲህ ምኒሊከም ሆኑ ከሳቸው በፊት የነበሩት ነገስታት በተለይም አጹ ቴዎድሮስ የተበታተነውን አገር መልሶ ለመሰብሰብ ያደረጉት ጥረትና ዘዴ በሌላው ዓለም በተለይም በአውሮፓ አገሮች የተካሄደውን የአገር ግንባታና የማእከላዊ መንግስት አመሰራረትን የተከተለና የሚመሳሰል እንጂ ባሕር አቋርጦ የሄደ የውጭ ወራሪ ሃይል የፈጸመው ድርጊት አይደለምለዚህ አገራዊ ግንባታ በአንድነት የሚያምኑ የየከልሉና የየማህበረሰቡ ተወላጆች ተካፍለውበታል የሕይወት ዋጋም ከፍለውበታል። አገርመንግስትና መሬት አይነጣጠልምአገር ማለት መሬት መሬት ማለት አገር ነው። ኛ በጦርነት መልከ የተያዙየተወሰዱመሬቶች ኛ ባለቤት የሌላቸው ጠፍና ሌጣ መሬቶች ኛበወንጀል ሥራ ወይም አመጽ ላይ ከተሰማራ ሰው ላይ የሚነጠቁ መሬቶች ኛ የመንግሥት ባለሥልጣኖች መሬት ኛ የቤተከህነት መሬት ኛየገባርና የባላባት መሬት ከጥቂት የሥልጣን ዓመታት በኺላ ንጉሥ ምኒሲከ ሰፊና ትልቅ የፖለቲካ ሃይል ገንብተው ነበርየፈረንሳይ ተልዕኮ ቡድን በ ታዛቢ የነበረው እንደገለጸው የመንግሥቱ ሥልጣን ገደበ ቢስ ነበርሕዝቡም አገሪቱም የንጉሱ የግል ንብረቶቹ ነበሩ ሲል ገልጾታል። ከላይ እንደተገለጸው ምኒሲከም ሆኑ ከሳቸው በፊት የነበሩት መሪዎች አገሪቱን አንድ አድርገው ለማስተዳደር የወሰዱት እርምጃ አሁን በምዕራቡ አገር አንድ ሆነው የምናያቸው አገሮች የጥንት መሪዎች ከወሰዱት ጋራ የሚመሳሰል እንጂ የተለዬ አይደለም። ከሚኒሊከ ጊዜ በፊት በግራኝ ወረራ ጊዜ ወደ እስልምና የተቀየረው የኢቱ ጋላኦሮሞማህበረሰብ በባህሉ መሬት የቤተሰብ ይዞታ ሆኖ አንድ ወንድ ልጅ ዓመት ዕድሜ ሲሞላው እስከሚሞት ድረስ በግሉ የሚጠቀምበት መሬት ይሰጠው ነበር። ይኸውም አንዱ ለተሰጠውለያዘው መሬት ለመንግሥት ግብር የሚከፍለው መሬቱን ለሌሎች አሳልፎ በመስጠት እንዲያርሱና በተስማሙበት ግምት መሰረት አበል የሚቀበል ከሆነ ያ የገባሪ ገባሪ በመሬቱ ላይ የመቆየት ሕጋዊ መብት ስሌለለው ባለመሬቱ ወይም ባለመተዳደሪያው ባሻው ጊዜ ሊያሶግደው ይችትላል። አንቀጽ አኔ ምኒሊከ ሁለተኛ የኢትዮጵያ ንጉሥ ለአገሬና ለውጭ አገር ተወላጆች ሕጉን አስካልጣሱ ድረስ በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ መሬት የመግዛት መብት የሚያስችላቸውን ልዩ ሕግ ፈቅጀ አሳልፌአለሁ። አንቀጽ የመሬቱ ባለቤት መሬቱን ከገዛበት ጊዜ በ ዓመት ውስጥ መልሶ በትርፍ ሲሸጥ ለመንግሥት ከትርፍ አንድ ሶስተኛውን የመስጠት ግዴታ አለበትይህን ሕግ ጥሶ የተገኘ በ አንቀጽ የተገለጠው ሕጋዊ እርምጃ ይፈጸምበታል። አንቀጽ መንግሥት ለሥራ የሚፈልገው መሬት ካነሰ ወይም ስፋቱ ከሁለት ሜትር በታች ከሆነ መንግሥት ለባለቤቱ በቀድሞው የመሬት ዋጋ ተመን መሰረት ካሳ ይከፍላል። ሆኖም ግን በማንኛውም ጊዜ ወራሽ ነኝ ባይ በሚቀርብበት ጊዜ መንግሥት የመንግሥት ዕዳ ቢኖርበት መንግሥት ለቦታው ማሻሻያ ያወጣው ገንዘብ ካለ በመሬቱ ዋጋ ግምት ሁለት ከመቶ የሚከፈለው ግብር ተደምሮ ለመንግሥት ገቢ ይሆናል አንቀጽ እስከ ሰላሳ ዓመት ድረስ ወራሽ ነኝ ባይ ካልቀረበ መንግሥት መሬቱን ይወስዳል። አንድም የእንግሊዝ ኩባንያ ለውጭ ሰዎች መኖሪያ ሠፈር ለመሥራትለመገንባትፈቃድ በጠየቀ ጊዜ ዳግማዊ ምኒሊከ ቤቱ ከሚያርፍበት ቦታ ላይ ዙሪያው በስፋት የዛፍ ተከል እንዲያጠቃልል ትዕዛዝ ሰጡከሕጋዊው ምዝገባ ጋር ተያይዞ የአቢሲኒያ ባንከ በ ተቋቁሞ ግዴታውን ለሚያሟሉ ጠያቂዎቹ ለቤት መሥሪያ የሚሆን ብድርሞርጌጅለመስጠት በቃ የውጭ አገር ሰዎች ሁኔታ አእንደተወላጁ በልማድ የውጭ አገር ዜጎች ቦታ የመያዝ መብት ነበራቸው። ለውጭ አገር ዜጎች የመሬት መግዛቱ መብት በልጅ እያሱ ጊዜ በ ዓም ተሰረዘ። ዶርሜራብ በ ዓምላይ እንደገለጸውበከተማ ዋና ቦታበገበያው ከባቢ በካሬ ሜትር ስሙኒ የሚያወጣው መሬት አንድ ብር ደረሰከከተማው ውጭጠርዝ ላይ በሚገኘው ከባቢ ግን ተመሳሳይ መሬት የብር አንድ አስራ ስድስተኛ ብር ከሰባት ሳንቲም በታች ማውጣቱን ሲገልጽ አንድ ብር ያወጣ የነበረው መሬት ከ ዓመት በኳላ በ ዓምአራት ብር መድረሱን ገልዷል። ነገር ግን ንጉሱ ምንም እንኳን በውሉ መጀመሪያ አንቀጽ ላይ የኢትዮጵያን ነጸጻነትየንጉሰ ነገስቱን ስልጣንና መብት አንነካም የሚል የማታለያ ቃል ቢሰፍርበትም ንጉሱ የኢትዮጵያን ጉዳይ የኢትዮጵያ መልከተኛ በሌለበት ብቻችሁን በተስማማችሁበት ግን እኔን ሊያስገድደኝ የሚችል የለም ብለው በዚያው ወርና ዓመት ለሶስቱ መንግስታት መልከተኞች በደብዳቤ አስታወቁ አጹ ሚኒልከ ለአገሪቱ ጥለውት የሄዱት ቁም ነገር በአጹ ቴዎድሮስና በአጹ ዩሃንስ ተጀምሮ የነበረውን ብሄራዊ አንድነትና አገር ግንባታ ቅርጽና መልከ እንዲይዝ ከማድረጋቸው በላይ አልፎ ተርፎ የአውሮፓውያን የከበርቴ ስርዓት አርስ በርሱ አየተፎካከር አገራትን በተለይም የአፍሪካ አገሮችን ለመቀራመት ወረራ ሲያካሂድ በአፍሪካ መሬት የመጀመሪያ የሆነውን የጥቁር ሕዝብ ድል በነጮቹ ወራሪዎች የደረጀ የጦር ሃይል ላይ በአድዋ ጦር ሜዳ ለቀረው የቅኝ ግዛት አገሮች ሕዝብ የነጻነትና የድል ምሳሌ የሆነውን ተጋድሎ ያደረጉና በድል ያጠናቀቁ አዋጊና ተዋጊ መሪ ነበሩ። በ የአውሮፓውያን ዘመን አቆጣጠር ለመጀመሪያ ጊዜ አውሮፕላን ወደ አገር ውስጥ አስገቡ በሚኒሊከ ጊዜ የተቋቋመው የአቢሲኒያ ባንከ ስሙ ተለውጦ የኢትዮጵያ ባንከ ተብሎ እንዲጠራ በ ዓምእአአ ሁለት መቶ ሰላሳ አምስት ሽህ ፓውንድ በመከፈል ይዞታውም ሙሉ ለሙሉ በኢትዮጵያ መንግስት ስር እንዲሆን አድርገዋል። አንቀጽ አንድ የውጭ አገር ዜጋ ኮንተራቱ ባለቀ ጊዜ በመሬቱ ላይ ያሰፈረውን ቋሚ ንብረት ቤትና ህንፃለባለቤቱ ለመመለስበነፃ ለመስጠትከተስማማ የሚፈልገውን ያህል ህንፃ ሊገነባ ይችላል። አንቀጽ የውጭ አገር ዜጋ በተከራየው መሬት ላይ የሚኖሩ ሰዎች ጋር ጭቅጭቅ ቢነሳ ጉዳዩ በአገሪቱ ሕግ መሰረት ይታያል። ይፈርሳል ከላይ እንዳየነው በአጹ ሃይለሥላሴ መንግሥት የተቀመጠው ደንብ በተለይም በውጭ አገር ተወላጆች ስለሚያዝ መሬት የወጣው ሕግ ከሃያ አምስት ዓመት በኳላ በደርግ ከወጣውና አሁን ከ ዓመት በኺላ የህወሃትኢሕአዴግ ካወጣው የመሬት ስሪት ሕግ ጋር ሲነጣጠር ምን ያህል ለአገሪቱ ከብርና ቅድሚያ የሰጠ እንደነበር ለመረዳት አንቸላለን። የአሁኑ መሪዎች የአገሪቱን ለም መሬት በርካሽና በነጻ ለውጭ አገር ተባባሪዎቻቸው ለዘጠና ዘጠኝ ዓመት አሳልፈው ሰጥተዋልየልጅ እያሱና የቀዳማዊ ሃይለስላሴ መንግስት ለውጭ ዜጎች የመሬት መብት ከሰላሳ ዓመት አይበልጥም ነበር። ከ ድረስ ያለው ጊዜ የመከራ ጊዜ ነበር። በኢትዮጵያ ሕዝብ ታሪከና ልማድ እንዲህ አይነቱ ዘዴና አርምጃ ከጥቅሙ ጉዳቱ እንደሚያመዝን በመረዳት ባዶ ቦታ ተብሎ የተያዘው መሬት በሙሉ ባዶ መሬት እንዳልነበረሰው ሰፍሮበት የቆዬና በችግርና በጦርነት ምከንያት ሕዝብ ተገዶ የለቀቀው መሆኑ ታመነበት። አንድ ወጥ ቋንቋ የሚነገርበትና አንድ ሃይማኖት የሚከተል ሕዝብ ሚኖርበት አገር አይደለም በአከሱማውያን ዘመን ፍጻሜ በዛሬው የኤርትራና የትግራይ ኩታ ገጠም ከልል የተካሄደው ታላቁ የቤጃ ሕዝብ ፈለሳና ሰፈራ ሂደት የሚታወስ ነው። እነዚህ ምሁራን አንደሚሱት የኦሮሞ ሕዝብ ኢትዮጵያዊ ያልሆነአራሱን ችሎ በዲሞከራሲ ስርዓት ሲተዳደር የኖረና ከመቶ ዓመት ወዲህ በተፈጠረችው ኢትዮጵያ በምትባል አገር በሚኖር በአማራ ብሔር ነጻነቱን ተገፎ በቅኝ ግዛት ስር የሚተዳደር አገርና ሕዝብ ነው ይላሉ። የኢትዮጵያ ሕዝብ የተቀላቀለ ሕዝብ ነው።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Comments:


memezon

Download options | Convert to Pdf | Book of the day

© dirzon | Terms of Service | Privacy | About | Services | Contact