Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሃይማኖትና ሥርዓት ከርጀክዝጠጩጩጩአ በከኬኗ ላከበዐ ከጩበርከኋቪክ ሀበበ ክብ ዝነጻሃከከ ምስጢረ ትንሣኤ ሙታን ማስት ምን ማስት ነው። ሌባ ባስቤት ባላሰበበትና ባልተጠበቀበት ሰዓት አንደሚመጣ ሁሉ የጌታችንም አመጣጥ አንደዚሁ በ ድንገት የሚሆን መሆኑን ለማመልከት ነው። ይኸውም የሥጋና የነፍስ ትንሣኤ ይባላል። የሰው ዘር ሁሉ ትንሣኤ ማለት ነው። «ሶስት ጊዜ መለከት ይነፋል ይኸውም ሙ ታንን የሚያነቃ ነው በመጀመሪያው አዋጅ በዓለም ዳርቻ የተበተነ ሥጋ የሰው ሥጋ ግን አንድ ነው። የአንስሳም ሥጋ ሌላ ነው። ደግሞም ሰማያዊ አካል አስለ ምድራዊ አካልም አስ ነገር ግን የሰማ ያዊ አካል ክብርም ልዩ ነውና ይበልጣልና የሙታን ትንሣኤም አንዲሁ ነው። ፈራሸና በስባሸ የሆነው ሥጋ በትንሣኤ ጊዜ ታድሶ የማይፈርስና የማይበሰብስ ሆኖ አንደሚነሳ ይህ ቅዱስ ሐዋርያ አንዲህ ሲል ያስረዳል «የዚያን የመሬታዊአዳም መልክ ደግሞ አንለብሳለን። ጻድቃንና ኃጥአን አንደየሥራቸው መጠን ፍርዳቸውን ከተቀበሉ በኃላ ኃጥአን ወደ ዘላለም ሕይወት ይሄዳሉ ማቴ ።» ማቴ። በሕይወተ ሥጋ ሳለ አግዚአብሔርን አምኖ መልካ ም ሥራን ሠርቶ በሕይወት መጽሐፍ ተጽፎ ያልተገኘ ማንኛውም ሰው ወደ አሳት ባሕር መጣል ነው። ዝህጻባፎከከ።
ትንሣኤ ማለት ይህ ነው። ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስም በተዋሐደው ሥጋ ከሞተና ከተቀበረ በኋላ በሦስተኛው ቀን ሞትን ድል አድርጎ መ ነሣቱ አማናዊ አውነተኛው ትንሣኤ ይባላል። ይኸውም ሀ የጌታችን ትንሣኤ ስ የስው ልጆች ትንሣኤ ነው። ትንሣኤ ክርስቶስ የክርስቶስ ትንሣኤ ጥያቄጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከሙታን ተለይቶ የተነሣው መቼ ነው ። ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በተዋሐደው ሥጋ ከሞተና ከተቀበረ በኋላ በሦስተኛው ቀን አሑድ በመንፈቀ ሌሊት ከሙታን ተለይቶ ተነሣ ጥያቄጌታችን በማን ሥልጣንና በማን ኃይል ተነሣ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በራሱ ሥልጣንና በራሱ ኃይል ከሙታን ተለይቶ ተነሣ ጌታችን በፈቃዱ ስለ አኛ ለመሞትና በሥልጣኑም ከሙታን ተስይቶ ለመነሣት ሙሉ ሥልጣን አንዳለው አስቀድሞ «ላኖራት ሥልጣን አለኝ ደግሞም ላነሣት ሥልጣን አለኝ» ጥያቄጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከሙታን ተለይቶ የተነሣው በራሱ ኃይልና በራሱ ሥ ልጣን ከሆነ ሐዋርያት በተለይም ቅዱስ ጴጥሮስና ቅዱስ ጳውሎስ «አግዚአብ ዝህጻባፎከከ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ወደዚህ ዓለም መጥቶ ከቅድስት ድንግል ማርያም ሥጋንና ለባዊት ነፍስን ተዋሕዶ ከኃጢአት በቀር ፍጹም ሰው ከመሆኑ በፊት «ወልደ አግዚአብሔር ቃለ አግዚአብሔር አምለክ ወልድ አምላክ» አየተባለ ይጠራ ነበር አንጂ ኢየሱስ ክርስቶስ ተብሎ አይጠራም ነበር ከኃጢአት በቀር ያለመለዋወጥ ፍጹም ሰው ከሆነ ወዲህ ግን ኢየሱስ ክርስቶ ስ ተብሎ ተጠራ በሰውነቱ ቅድስት ድንግል ማርያም ወለደችው ሰው በመሆኑ ማለት በሰውነ በተዋሐደው ሥጋ በዮሐንስ አጅ ተጠመቀ አርባ ቀንና አርባ ሌሊት ጸመ ማቴጂ ጳ በተዋሐደው ሥጋ ጸለየ ማቴ ወጃማጃ ፍጹም ሰው መሆኑን ለማስረዳትም ከ ኃጢአት በቀር ሰው የሚሰራውን ሥራ ሁሉ ሠራ በሰውነቱ መከራ መስቀልን ተቀብሎ ሞትን ያጠፋ ዘንድ ሞተ ዮሐ ቋ ስለዚህ ቅዱሳን ሐዋርያት አግዚአብሔር ከሙታን አስነሣው ብለው ማስተማራቸው ክርስቶስ በመለኮቱ ኃይል መነሣቱን ለማረጋገጥ ነው ምክንያቱም ሰው በመሆኑ ኢየሱስ ተብሎ የተጠራው ወልደ አግዚአብሔር በመለኮት ከአግዚአብሔር አብና ከአግ ዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ጋር አንድ ትክክል ነውና በባሕርዩም አንደ አብና አንደ መንፈስ ቅዱስ ፍጹም አምላክ ነውና በዚሁ መሠረት «አግዚአብሔር ከሙታን አስነሣው» ማለት ዮሴ ፍና ኒቆዲሞስ የቀበሩትን ሥጋ ወልደ አግዚአብሔር በመለኮቱ ኃይል ማስነሣቱን ለማረጋገጥ ነ ው። ይኸውም ክርስቶስ በተዋሐደው ሥጋ ሞቶ በመለኮቱ ሕያው ሆኖ ከመታን ተለይቶ መነሣ ቱን ያመለክታል መለኮት የተዋሐደው የክርስቶስ ሥጋም በመስኮት ኃይል መነሣቱን ያረጋግጣ ል ክርስቶስ በመለኮቱ ከአግዚአብሔር አብ ጋር አኮል ትክክል አንደሆነ ማለት አንድ መ ሆኑን ራሱ ሲያረጋግጥ «አኔና አብ አንድ ነን» ብሎአል ዮሒሐ የአብ ሥልጣን የወልድና የመንፈስ ቅዱስ ሥልጣን አንደሆነ ለአብ ያለው ሁሉ የወልደ እግዚአብሔር ክርስቶስ አንደሆነ ሲያረጋግጥ «ለአብ ያለው ሁሉ የአኔ ነው» ብሎአል ዮሐ ወልደ አግዚአብሔር ክርስቶስ በገዛ ሥልጣኑ በመለኮቱ ሥጋውን ከመቃብር አንደሚያስነሣ ራሱ አስቀድሞ ተናግሮ ነበር ይኸውም «ይህን ቤተ መቅደስ አፍርሱት አኔም በሦሰት ቀን አነሣዋለሁ» ብሎ ለአይሁድ መናገሩ ታውቃል ዮሒኅ ይህንን ምስጢር ተከትለው ብዙ የቤተክርስቲያን ሊቃውነት አስፍተው ጽፈዋል ለምሳሌ ሊቁ ቅዱስ ቄርሎስ ዘአስክንድርያ የጻፈውን ከዚህ ቀጥለን አንመልከት «አኛም አግዚአብሔር አብ ከአርሱ አካል ዘአምአካል ባሕርይ ዘአም ባሕርይ የተወለደው ወልድ በባሕርዩ ሕይወት አንደሆነ አንናገራለን በዚህ አነጋገር አብ ክርስቶስን አስነሣው ተብሎ ቢነገርም አኛ አራሱ ራሱ ወልድ ራ ሱን አንደ አስነሣ የሚናገር አናገኛለን አርሱ አይሁድን «ይህን ቤተ መቅደስ አፍርሱት አኔም በሦሰ ተኛው ቀን አነሣዋለሁ» ብሎአቸዋል ሃይማኖተ አበው ገጽ ቋ ቁ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ገና መከራ መስቀልን ከመቀበሉ በፊት ሞትን አሸንፎ ከሙታን ተለይቶ በራሱ ሥልጣን አንደሚነሣ በማረጋገጥ «ይህን ቤተ መቅደስ አፍርሱት አኔም በሦሰተኛው ቀን አነሣዋለሁ» ባላቸው ጊዜ አይሁድ «ይህ ቤተ መቅደስ በአርባ ስድስት ዓመት የታነጸ ሲሆን አ ንተ በሦሰት ቀን ታአነሣዋለህን» ሲሉ መለሱለት አይሁድ ይህንን ያሉበት ምክንያት ኢየሱስ የተ ናገረው ስለ ቤተ መቅደሱ መስሎአቸው ነበር ኢየሱስ ግን አንዲህ ብሎ የተናገረው ስለ ራሱ ሥጋ ስለ ራሱ ሰውነት ነበር ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ አንደዚያ ብሎ የተናገረው ስለ ራሱ ሰውነት ስ ስ ሥጋው አንደሆነ ከሙታን ተለይቶ ከተነሣ በኋላ ደቀ መዛሙርቱ ተረዱ ጌታችን በራሱ ሥልጣ ን ሥጋውን አንዳስነሣም አመኑ ዮሐ ። ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከሙታን ተለይቶ መነሣቱን ለመጀመሪያ ጊዜ ለሰው ልጆች ያበሰሩ ቅዱሳ ን መላአክት ናቸው ታሪኩም አንደዚህ ነው ከሳምንቱ በመጀመሪያ ቀን መግደላዊት ማርያምና ሁለተኛይቱ ማርያም የጌታን መቃብር ሊያዩ ያዘጋጁትን ሸቱ ይዘው አጅግ ማልደው ወደ መቃብሩ መጡ አነሆም የጌታ መልአክ ከሰማይ ስለ ወረደ ታላቅ የምድር መናወጥ ሆነ ቀርቦም ድንጋዩን አንከባሎ በላዩ ተቀመጠ መልኩ አነደ መብረ ቅ ልብሱም አነደ በረድ ነጭ ነበር ጠባቆቹም መቃብሩን የሚጠብቁ መልአኩን ከመፍራት የተነሣ ተንቀጠቀጡ አንደ ሞተም ሆኑ መልአኩም ሴቶቹን «አናንትስ አትፍሩ የተሰቀለውን ኢየሱስን ዝህጻባፎከከ አንድትሹ አውቃለሁና አንደ ተናገረው ተነሥቶአልና በዚህም የለም የተኛበትን ሰፍራ ተኝቶበት የነበረውን ሰፍራ ኑና አዩ ፈጥናችሁም ሂዱና ከሙታን ተነሣ አነሆም ወደ ገሊላ ይቀድማችኋል ብላችሁ ለደቀ መዛሙርቱ ንገሩአቸው አነሆም ነገርኋችሁ አላቸው» ማቴቿ ቅዱስ ሉቃስ በጸፈው ወንጌል መሠረት ደግሞ የጌታ ትንሣኤ ታሪክ በአጭሩ አንዲህ ነው «ከሳምንቱ በመጀመሪያ ቀን ያዘጋጁትን ሽቱ ይዘው አጅግ ማልደው ወደ መቃብሩ መጡ ድንጋዩ ም ከመቃብሩ ተንከባሎ አገኙት ገብተውም የጌታን የኢየሱስን ሥጋ አላገኙም አነርሱም በዚህ ሲያመነቱ አነሆ ሁለት ሰዎች መላአክት የሚያንጸባርቅ ልብስ ለብሰው ወደ አነርሱ ቀረቡ ሴቶቹም ፈርተው ወደ ምድር አቀርቅረው ሳለ አንዲህ አሉአቸው ሕያውን ከሙታን መካከል ስለምን ትፈ ልጋላችሁ ተነሥቶአል አነጂ በዚህ የለም የሰው ልጅ በኃጢያተኞች አጅ አልፎ ሊሰጥና ሊሰቀል በሦስተኛውም ቀን ሊነሣ ይገባዋል አያለ በገሊላ ሳለ ለአናንተ አንደ ተናገረ አስቡ ከመቃብር ተ መልሰው ይህን ሁሉ ለአሥራ አንዱና ስሌሎቹ ሁሉ ነገሩአቸው» ሉቃ አንደዚሁም በ ማርቆስ ጃ በዮሐ በተመሳሳይ ሁኔታ ታሪኩ ተመዝግቦአል ጥያቄጌታችን ከሙታን ተለይቶ ከተነሣ በኋላ ለአነ ማን ተገለጠላቸው። ጌታችን ሞትን አሸንፎ ከሙታን ተለይቶ ከተነሣ በኋላ በመጀመሪያ ለማርያም መግደላዊት ተገለጸላ ጸቿ ከዚያም ለማርያም መግደላዊትና ለሌሎች ቅዱሳት ሴቶች በመንገድ ተገለጸላ ቸው ማቴ አንደዚሁም ወደ ኤመሁስ ሲሄዱ ለነበሩት ለሁለቱ ደቀ መዛሙርት ተገለጸላ ቸው ሉቃወ ቀጥሎም ወደ ገሊላ ተራራ ሄደው ይጠብቁት ለነበሩት ለአሥራ አንዱ ደቀ መዛሙርት ተገለጠላቸው ማቴቿጃ በተጨማሪም በተዘጋ ቤት ተሰብስበው ለነበሩት ለአ ሥሩ ደቀ መዛሙርት ተገልጦና በመካከላቸው ቆሞ «ሰላም ለአናንተ ይሁን» አላቸው ይህንንም ብሎ አጆቹንም ጎኑንም አሳያቸው ደቀ መዛሙርቱም ጌታን ባዩ ጊዜ ደስ አላቸው ዮሐ ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ ደግሞ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከሙታን ተለይቶ ከተነሣ በኋላ ስአነማን አንደ ተገለጸ ሲመሰክር «መጽሐፍ አንደሚል ክርስቶስ ስለ ኃጢአታችን ሞተ ተቀበረም መጽሐፍ አንደሚል በሦስተኛው ቀን ተነሣ ለኬፋም ታየ በኋላም ለአሥራ ሁስቱ ከዚያም በኋላ ከአምስት መቶ ለሚበዙ ወንድሞች በአንድ ጊዜ ታየ ከአነርሱም የሚበዙት አስከ አሁን አሉ አንዳንዶቹ ግን አንቀላፍተዋል ከዚያም በኋላ ለያዕቆብ በኋላም ለሐዋርያት ሁሉ ታየ ከሁሉም በኋላ አንደ ጭንጋፍ ለምሆን ለአኔ ደግሞ ታየኝ» ሲል አስረድቶአል ቆሮ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በሞት ላይ አሸናፊ ሥልጣን አንዳለው የሚያረጋግጥ ማ ስረጃ አለ ወይ። » ብሎ ጠርቶ ከሞት አስነሥቶታል ዮሐጳጂሣሀ መ « በዚሁ መሠረት ሞት በጌታችን ላይ ሥልጣን ሳይኖረው ጌታ ግን በሞት ላይ ሙሉ ሥልጣን ስላለው ከሞት ለማስነሣት የፈለጋቸውን ወዳጆቹን ከሞት በማስነሣቱ በሞት ላይ ሙሉ ሥልጣን ያለው መሆኑ ተረጋግጦአል ዮሐ ምክንያቱም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ራሱ ሕይወትና ዝህጻባፎከከ ትንሣኤ ነውና ዮሐ አንደገናም ራሱ ሞትን አሸንፎ ከሙታን ተለይቶ ከተነሳ በኋላ «ፊተኛውና መጨረሻው ሕያውም አኔ ነኝ ሞቹም ነበርሁ አነሆም ከዘላለም አሰከ ዘላለም ድረ ስ ሕያው ነኝ የሞትና የሲኦልም መክፈቻ አለኝ» ብሎአል ራዕጂሟ በዚህኛው ቃል ጌታ ችን በሞትና በሲኦል ላይ ሙሉ ሥልጣን አነዳለው ተረጋግጦአል ይህም ማለት ጌታችን ሞትንና ሲኦልን ማዘዝ መሰር ማስወገድና መጥፋት የሚችል ኃያል አምላክ ነው ማለት ነው ሞትና ሲኦል በጌታችን አምላካዊ ሥልጣን ድል መሆናቸውን አስመልክቶ ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ ሲመሰክር «ሞት ሆይ መውጊያህ የት አስ ሲኦል ሆይ ድል መንሳትህ የት አስ የሞት መውጊያ ኃጢአት ነው የኃጢአትም ኃይል ሕግ ኦሪትነው ነገር ግን በጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በኩል ድል መንሣቱን ለሰጠን ለአግዚአብሔር ምስጋና ይሁን» ብሎአል ቆሮዛ ጥያቄ በሞትና በሲኦል ላይ የአሸናፊነት ሥልጣን ያለው ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሞት ን ድል አድርጎና ከሙታን ተለይቶ በመነሣቱ ለአኛ ለሰው ልጆች የሰጠን ጥቅም ምንድር ነው። ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በትንሣኤው የሰጠን ታላቅ ጥቅም ከሞት በኋላ ሕይወትንና ትንሣኤን መግኘት ነው ይኸውም አርሱ ራሱ ቃሌን የሚሰማ የላከኝንም የሚያምን የዘላለም ሕይወት አለ ውከሞት ወደ ሕይወት ተሻገረ አንጂ ወደ ፍርድ አይመጣም» ብሎ ከሞት የመነሣትና የዘላለማዊ ሕይወትን የመውረስ መብት ሰጥቶናል ዮሐደ በተለይም ጌታችን ከሙታን ተለይቶ በመነሣቱ ከሞትና ከመቃብር መነሣት ለሚገባቸው የሰው ልጆች በሙሉ በኩር ሆኖአል ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከሞት ከመቃብር ለሚነሠ ሁሉ ጀማሪ በኩ ር መሆኑን ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ ሲያስረዳ «አሁን ግን ክርስቶስ ላንቀለፉት ሁሉ በኩር ሆኖ ከሙታን ተነሥቶአል ሞት በሰው በኩል መጣ ትንሣኤ ሙታን በሰው በኩል በክርስቶስ በኩል ሆኖአል ሁሉ ባዳም አንደሚሞቱ አንዲሁ በክርስቶስ ደግሞ ሕያዋን ይሆናሉ» ብሎአል ቆሮ ሟ ው ጌታችን ከሙታን አልተነሣም ብለው ለማስተባበል ሲሉ በጌታ መቃብር ዙሪያ ነቅተ ው ተግተው ይጠብቁ የነበሩት ወታደሮች ጌታችን በታላቅ ሥልጣን ከሙታን ተለ ይቶ በተነሣ ጊዜ ምን ሆኑ። ኛ «ከአኔ የሰማችሁትን አብ የሰጠውን ተሰፋ ቃል ጠብቁ ዮሐንስ በውኃ አጥምቆ ነበርና አናንተ ግን ከጥቂት ቀን በኋላ በመንፈስ ቅዱስ ትጠመቃላችሁ» አላቸው የሐዋዘደ ኛ «መንፈስ ቅዱስ በእናንተ ላይ በወረደ ጊዜ ኃይልን ትቀበላላችሁ በኢየሩሳሌምና በይሁዳም ሁሉ በሰማርያም አሰከ ምድርም ዳርም ድረስ ምስክሮቹ ትሁናላችሁ» አላቸውየሐዋቿ ከዚህ በኋላ ጌታችን ደቀ መዛሙርቱን አስከ ቢታንያ አወጣቸው አጆቹንም አንሥቶ ባረካቸው ሲባርካቸውም ከአነርሱ ተለየ ወደ ሰማይም ዐረገ አነርሱም ሰገዱለትና በብዙ ደስታ ወደ ኢየሩሳሌ ም ተመለሱ ዘወትርም አግዚአብሔርን አያመሰገኑ በመቅደስ ኖሩ ሉቃዛ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከሙታን ተስይቶ በተነሣ በአርባኛው ቀን በታላቅ ክብርና በብዙ ምስጋና ወደ ሰማይ ባረገ ጊዜ ደቀ መዛሙርቱ አንገታቸውን ወደ ሰማይ አቅንተው ወደ ሰማይ በማረ ግ በመውጣትላይ የነበረውን ጌታችንን ትኩር ብለው ሲመለከቱ አነሆ ነጫጭ ልብስ የለበሱ ሁለት ሰዎች መላአክት ባጠገባቸው ቆመው አንዲህ አሉአቸው «አናንት የገሊላ ሰዎች ሆይ ወደ ሰማይ አየተመለከታችሁ ስለምን አዚህ ቆማችኋል ይህ ከአናንተ ወደ ሰማይ የወጣው ኢየሱስ ወደ ሰማይ ሲወጣ አንዳያችሁት አንዲሁ ይመጣል ይመለሳል የሐዋዳ ጌታችን ወደ ሰማይ ባረገ በአሥረኛው ቀን ከሙታን ተለይቶ በተነሣ በአምሳኛው ቀን መንፈስ ቅዱስን ለሐዋርያት ላከላቸው ሐዋርያትም መንፈስ ቅዱስን ተሞልተው ልዩ ልዩ ስጦታዎችን ተቀበሉ በልዩ ልዩ ቓንቓም ተናገሩ የሐዋበ ዳግም ምጽአተ አግዚአነ የጌታችን ዳግመኛ መምጣት ጥያቄጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በታላቅ ክብርና ምስጋና ወደ ሰማይ ካረገ በኋላ አንደገን ወደዚህ ዓለም ተመልሶ ይመጣልን አዎን ወደዚህ ዓለም ተመልሶ ይመጣል ጌታችን ወደዚህ ዓለም ተመልሶ አንደሚመጣ ራሱ መድኃኒታችን ወደ ሰማይ ባረገበት ወቅት ባጠገቡ ቆመው የነበሩት መላአክት «አናንት የገሊላ ሰዎ ች ሆይ ወደ ሰማይ አየተመለከታችሁ ስለምን ቆማችኋል ይህ ከአናንተ ወደ ሰማይ የወጣው ኢየሱ ስ ወደ ሰማይ ሲወጣ አንዳያችሁት አንዲሁ ይመጣል» ብለው በዚያ ቆመው ለነበሩት ለቅዱሳን ሐዋርያት አረጋግጠውላቸዋል የሐዋጳ ጥያቄጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ተመልሶ ወደዚህ ዓለም አንደሚመጣ ቀደም ብሎ የተነገ ረ ትንቢት አለ ወይ። ነቢዩ ኢሳያይስ «አነሆ አግዚአብሔር መዓቱን በቁጣ ዘለፋውንም በአሳት ነበልባል ይመልስ ዘንድ ከአሳት ጋር ይመጣል» ሲል አረጋግጦአል ኢሳቿ መ « ዥ ነብዩ ዘካርያስ «አምላኬ አግዚአብሔር ከቅዱሳኑ ሁሉ ጋር ይመጣል በዚያም ቀን ዝህጻባፎከከ በረዶና ውርጭ አንጂ ብርሃን አይሆንም» ሲል ትንቢት ተናግሮአል ዘኳካአ ራሱ ጌታችን በቅዱሳን መላአክቱ ታጅቦ በታላቅ ክብር አንደሚመለስ ሲያረጋግጥ «የሰው ልጅ ክርስቶስ ከመላአክቱ ጋር በአባቱ ክብር ይመጣ ዘንድ አለውና ያን ጊዜም ለሁሉ አንደ ሥራው ይከፍለዋል» ብሎአል ማቴዊጂ በሌላ ክፍል «የሰው ልጅ ክርስቶስ ከቅዱሳን ከመላአክቱ ጋር በክብሩ በሚመጣበት ጊዜ በዚያን ጊዜ በክብሩ መንበር ይቀመጣል» ሲል ተናግሮአል ማቴወ ኛ አንዲሁም ራሱ አምላካችን አስደናቂውን ራአይ በገለጸለት በጌዱስ ዮሐንስ አንደበት ወደዚህ ዓለም ተመልሶ አንደሚመጣ አስቀድሞ ሲያሰጠነቅቅ «አንሆ በቶሎ አመጣለሁ ለአያንዳንዱ ም አንደ ሥራው መጠን አከፍል ዘንድ ዋጋዩ ከአኔ ጋር ነው አልፋና ኦሜጋፊተኛውና ኋለኛው መጀመሪያውና መጨረሻው አኔ ነኝ» ብሎአል ራአኢ ስለዚህ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በታላቅ ክንርና በምስጋና ወደ ሰማይ ካረገ ከወጣ በኋላ መዝግ አርሱ በወሰነው ቀን አንደገና በታላቅ ክብርና በብዙ ምሥጋና ከቅዱሳን መላአክቱ ጋር ተመልሶ አንደሚመጣ ቅዱስ መጽሐፍ ያረጋግጣልማቴ ማርሉቃጳ ጥያቄታዲያ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ተመልሶ የሚመጣው አንዴት ነው። ጌታችን በግልጽና በታላቅ ግርማ ይመጣል ይኸውም አርሱ ራሱ አንዳለው መብረቅ ከምሥራቅ ወጥቶ አስከ ምዕራብ አንደሚታይ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስም አንደዚሁ በታላቅ ግርማ በቅዱሳን መላአክቱና በመባርቅት ታጅቦ ከሰማይ ወደዚህ ዓለም በግልጥ ይመጣል ማቴ በዚያን ጊዜ የምድር ወገኖች የሰው ልጆች በሙሉ ዋይዋይ ይላሉ «የሰው ልጅም ማስት ክርስቶስም በኃይልና በብዙ ክብር በሰማይ ደመና ሲመጣ ያዩታል»ማቴቋቋ ቅዱስ ዮሐንስም በራአዩ «ናሁ ይመጽአ በደመና ሰማይ ወትሬአዮ ኩላ ወአልክቱሂ አለ ወግአዖ ወይበክዩ በአንቲአሁ ኩሎሙ አሕዛብ ምድር» በብሎአል ይኸውም «አነሆ በደመና ይመጣል የሰው ዓይን ሁሉ ታየዋለች የወጉትም ያዩታል አርሱን ከማየት የተነሣ የምድር አሕዛብ ሁሉ ያለቅሳሉ» ማለት ነው ራኢአጁ ጥያቄጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከመምጣቱ አስቀድሞ የሚታዩ ምልክቶች ምንና ምን ናቸ ው። ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከመምጣቱ አስቀድሞ በዓለም ላይ የሚታዩ የጌታ የመምጣቱ ምልክቶች አጅግ ብዙ ናቸው ከብዙዎቹ ጥቂቶቹ የሚከከተሉት ናቸው ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በተናገረው መሠረት ኛ ብዙ ሐሰተኞች «አኔ ክርስቶስ ነኝ» አያሉ በጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ስም ይመጣሉ አነርሱም ብዙዎችን ያስታሉ ዝህጻባፎከከ ፎ ሸ። ጌታችን ለአያንዳንዱ ሰው ዋጋውን አንደ ሥራው ለመክፈል ተመልሶ ይመጣል ስለዚሁም ራሱ ጌታችን የተናገረውን አንመልከት «የሰው ልጅ ክርስቶስ ከመላአክቱ ጋር በአባቱ ክብር ይመጣ ዘ ንድ አለውና ያን ጊዜም ለሁሉም አንደ ሥራው ያስረክበዋል» ማቴ አንደገናም አስደናቂ ራዕይን በገለጸለት በቅዱስ ዮሐንስ አንደበት የሚመጣበትን ዓላማ ሲያስረዳ «አነሆ በቶሎ አመጣለ ሁ ለአያንዳንዱም አንደ ሥራው መጠን አከፍል ዘንድ ዋጋዬ ከአኔ ጋር አስ አልፋና ኦሜጋ ፊ ተኛውና ኋለኛውመጀመረያውና መጨረሻው አኔ ነኝ» ሲል ተናግሮአል ራአድ ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስም ለአያንዳንዱ ዋጋውን አንደ ሥራው ይከፍል ዘንድ ተመልሶ አንደሚመጣ ለማስረዳት አንደሚከተለው ጽፎአል «አርሱ ጌታ ለአያንዳንዱ አንደ ሥራው ያስረክበዋል በበጎ ሥራ በመጽናትና ምስጋናንና ክብርን የሚይጠፋውንም ሕይወት ለሚፈልጉ የዘላ ስለምን ሕይወት ይሰጣቸዋል ለዓመፃ አንጂ ለአውነት በማይታዘዙና ባድመኞች ለይ ግን ቁጣና መቅ ሰፍት ይሆንባቸዋል» ሮሜጃቿ በሌላ ክፍል ስለዚሁ ሲያስረዳ «መልካም ቢሆን ወይም ክፉ አንዳደረገ ለአያንዳንዱ በሥጋው በሕይወተ ሥጋ ሳለ የሥራውን ብድራት ይቀበል ዘንድ ሁላችን በክርስቶስ የፍርድ ዙፋን ፊት ልንቆም ይገባናል» ብሎአል ቆሮ ጥያቄጌታችን ፍጡር በማያውቀው ሰዓት በድንገት በታላቅ ግርማ ወደዚህ ዓለም ሲመጣ ሰማያትና ምድር ምን ይሆናሉ ዝህጻባፎከከ ሰማያትና ምድር ያልፋሉ ማቴወ ሰማያትና ምድር አንደሚያልፉ ሐዋርያው ቅዱስ ጴጥሮ ስ የጌታችንን ቃል ተከትሎ አንዲህ ሲል ጽፎአልየጌታችን ቀን ግን አንደ ሌባ ባልታወቀ ሰዓት ይ መጣል በዚያም ቀን ሰማያት በታላቅ ድምፅ ያልፋሉ የሰማይ ክብር በትልቅ ተኩሳት ይቀልጣልና ምድርና በምድር ላይ ያለው ሁሉ ይቃጠላል ጴጥ ከዚያም በኋላ አዲስ ሰማይና አዲስ ምድር አንደሚመጡ አንደሚገለጡ ይህ ቅዱስ ሐዋርያ አንዲህ ሲል ጽፎአል «ይህ ሁሉ አንዲህ የሚቀልጥ ከሆነ የአግዚአብሔር ቀን መምጣት አየጠበቃ ችሁና አየቸኮላችሁ አየተጋችሁ በተቀደሰ ኑሮ አግዚአብሔርንም በመምሰል በመልካም ስራ በመ ምሰል ልትኖሩ ይገባችታል። ስስዚህ አናን ተ ደግሞ ተዘጋጅታችሁ ኑሩየሰው ልጅ በማታስቡበት ሰዓት ይመጣል» ብሎአል ማቴ የሰው ልጆች ትንሣኤ «ሙታን ሕያዋን ይሆናሉ ሬሳዎችም ይነሳሉ» ኢሳ ጥያቄ ሰው ሞቶ ከተቀበረ ሥጋው ወደ አፈር ከተመስሰ ከፈረሰና ከበሰበሰ በኃላ እንደገና ሕይወት አግኝቶ መነሳት ይችላልን። ይኸውም የመንፈስ ትንሣኤ በመንፈስ መነሳት የነፍስ ትንሣኤ በነፍስ ብቻ መነሳት የሥጋና የነፍስ ትንሣኤ የመጨረሻው ትንሣኤ ነው። ስለዚ ህ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሲኦልን በርብሮ በዚያ የነበሩትን ነፍሳት ስለአዳነ ና ነፃም ስላወጣ መዳኑና ነፃ መውጣቱ የነፍሳት ትንሣኤ የነፍስ ትንሣኤ ይባላል። » አላቸው ሉቃ ዝህጻባፎከከ ሙታን ሁሉ ሕያዋን አንደሚሆኑ ማለት አንደሚነሱ ጌታችን ለሰዱቃውያን አንዲህ ሲል አስረ ድቶአቸዋል «ሙታን አንደሚነሱ ግን ለሙሴ ደግሞ በቁጥቃጦው ውስጥ አግዚአብሔር አምላ ክ የይስሐቅ አምላክ የያዕቆብ አምላክ ነኝ በማለቱ አስታወቀ ሁሉ ስአርሱ ሕያዋን ስለሆ ኑ የሕያዋን በትንሣኤ ሙታን ጊዜ የሚነሱ አምላክ ነው አንጂ የሙታን አምላክ አይደለም ሉቃ ማቴ ጥያቄ ሙታን በተሐድሶ ማለትም በመንፈሳዊ በረቂቅ አካል እንደሚነሱ ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ ያስተማረው ትምህርት አስ አዎን አለ።