Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ዞ መዞ ህይ ወክ ህዝቨቱ ወጠ ከወ ህህ ቹወህክዊ መቁ ህክክዜህህህክህዋ ዞወዞዮቹፍህዋፍህወወዋ « ከ ጽዝዞ ምዕራፍ ዐሥራ ሦስት መኝታቤት ያለው ትልት የሟባል ነው ። ታፈረች መጀመሪያ ልታቿቋርጣት አልፈሰገችም ነበር ። መቀባባትና ጌጥ የሚያስፈ ሳይ የሚ ብጤዖቹ ነው። ንድሮስ አእ ተኾ እሉ ጸማኔል መጅ ፔቼ ይቀር ነው ። ሐተታው ብዙ ነው ። መጫወት ጥሩ ነው ። ሥራ ፍለጋውን ነው ። አይ የምጀምረው መቼ ነው ሥራውን ማለቴ ነው ። ይኸ አዲስ ነገር ነው ።
አበራ ተስፋዬ ሲያኝክ አየት አደረገውና ዝም አለ ። አለ ተስፋዬ ። አለ አበራ ። ይሁን እንጂ አጐናፍር ስለ ምሥጢር አንድ ልዩ እምነት አለው ። አለ አጐናፍር ። አንድ ጊዜ ከወሰድህ ወዲያ ለመሆኑ ትመልሳለህ እንዴ ። አሜሪካን አገር አንድ ሰው ቤት ራት ተጋብዞ ስለመጀመሪያ ጊዜ የሰማውለት ልቡን ሰውሮት ነበር ። ወንድይራድ እንደዚህ በምንታታ ልቡ ሲከፈል አንድ ቀን አንድ አጋጣሚ ነገር ሐሳቡን ቆረጠለት ። ወንድይራድ ይህ ሰው ይኸን ጊዜ እቤቱ እስከዚህ አይም ቸው ይሆናል ። ወንድይራድ ይኸን እያውጠነጠነ ወደ መኝታ ቤቱ ገባ ጁ ፓ አጐናፍር ትናንት እነተስፋዬ ቤት እጋዜጣ ላይ የልጅቱን ፎቶ ካየበት ጊዜ አንሥቶ እስካሁን ከሐሳቡ አልጠፋችም ። ምክትል ጠቅላይ ሹሣምንት ዓነ አንድ አምስት ያህል አሉ አጐናፍር የዩጵ ረዳት ዋና ሹም ነው ። ፀረፍ በል ልጅ አጐናፍር ። በዚህ ዐይነት አዲስ አበባ ጥቂት ጊዜ ከርማ አሜሪካን አገር ለሁለተኛ ጊዜ ሔደች ። አለው አጐናፍር ። አዎ ምናልባት ተማሪ ቤት በነበርን ጊዜ እንደዚህ ዐይነት የቀን ሕልም አይተን ይሆናል ። ዕቃ ረከፋ ይሆናል ያሚል ሐሳብ ሽው ሲልበት ወንድይራድ አበራ መኪና ዋን መኪናዎቹ ቤት አቁሞ ሲመጣ አንድ ሆነ ። የለም የሰም ቁጭ በል እኛ ጨርሰናል አለ ተስፋዬ ። አዎ የጠዋት አንድ አሰ ። በል ከዚህ ላይ ለራስህ ያንድ ቡና መጠጫ ጭምር ቀንስ ብሎ አጐናፍር አንድ ብር ሰጠው ። አለ በልቡ» አጐናፍር ወንድይራድ ነገር ሆዱ እንይ ገባ ሲመለከት የሚ ለውን ነገር ትቶ ዝም አለ ። ተስፋዬ ሳይ ሳዩን ያልተሻረከው አንድ ሰው የለም እዚህ መሥሪያ ቤት ። አዎ ካልክስ አንድ ለኔ አንድ ላንተ ። አጐናፍር ነገሩን ሲያ ስታውሰው ወይ በለጠ የለም ወይ ሁለቱም ከሰዎች ጋር ናቸው ። አንድ ፋ ይላል ። አንድ ሁነኛ ሰው ማግኘት በከተማችን ባሁኑ ጊዜ ቀላል አይደለም እኮ እርግጥ ከተገኘ ። አጐናፍር ብላ ታፈረች የሚሠራበትን መሥሪያ ቤት ነገረቻት « አጐናፍር ማ ። ግን ነገር ቢኖር እንዴት ታፈረች እስከ ዛሬ አንድ ጊዜ እንኳ ሳትጠቅስልኝ። አንድ አራት ቀን ያህል ስትል ታፈረች ዘነመች በሐ ሳቧ አዎ ትንሽ ጊዜ አይደለም ። አጐናፍር ። አንድ ናቸው ። ግን በለጠ መኝታ ቤቱ ስለሆነና ምንም ዐይነት ድምፅ ከመኝታ ቤቱ በኩል ስሳልሰማ ዝም ብሎ መጠበቅ ግድ ሆነበት ። ለምን ተስፋዬ ። ሥራ የለም። እኛ መሥሪያ ቤት የሥራው ብዛት ቀድሞ መቼ ፋታ ይስጥና ነው ሲሉ ጠቅላይ ሹም አከሉ ሴላ ሳይጀምሩ በማስት ፈጠን ብሎ አጐናፍር እኔ ሌሎቹ ይበዛባቸዋል አይበዛባቸውም ሳይሆን የም ሰው እኔ ሥራ አጥቼ ቢሮዬ ቁጭ ብዬ የምውልበት ብዙ ጊዜ ሞልቷል ነው ። ደኅና ዋል አሰ አጐናፍር። አጐናፍር ነኝ ። ተስፋዬ ይኸ ሁሉ አሁን ምንም የሚሰውጠው ነገር የለም። ከዚህ ሌላ ደኅና ቦታ ነው አለ አጐናፍር ። ይኸን ጊዜ አጐናፍር ልቡ ሽምጥ ይጋልብ ጀመር ። አንድ ቀን አለኝ በይ ። ስትል አጐናፍር ጥቂት እየ ተንቆራጠጠ ዝም አለ ። አለ አጐናፍር ፈገግ እያለ። አስተ ዋውቃችኋለሁ እንደዚህ እንዳይመስልሽ በጣም ጥሩ ሰው ነው አለ አጐናፍር ። ምክንያቱም አጐናፍር ሁልጊዜ በለጠ አንዲት ልጅ አገኘሁ ሲለው እስከ መቼ የምትዘልቅ ። ጥሩ ነው አለች ታፈረች ። ሁለት ቡና አምጣልን አለ አጐናፍር ። አለ አጐናፍር። ወንድይራድ በቀጥታ ወደ በለጠ መኝታ ቤት ገባ ። ከዚያ ወንድይራድ አበራ ጐን ከፊት ቁጭ አለ ። አስከሬኑእዚያዉ ሐኪም ቤት የሚያድር ስለሆነ የሟቹ በለ ጠን አጐትና ባለቤታቸውን አንድ ሁለት ሰው ጨምሮ ተስፋዬ ወደ ቤታቸው እንዲያደርስ እሳቸውንና ጥቂት ሌሎች ሰዎች አበራ ይዞ ወደ ሠፈር እንዲመለስ አጐናፍርና ወንድይራድ ለጓደ ኞቻቸው ስለ በለጠ ማረፍና ቀብሩ ዮሴፍ ጠዋት ወደ ስድስት ሰዓት ላይ መሆኑን እየደወሉ እንዲነግሩ አቶ ገረመው ሸዋ አደረጉ እሠፈር ከተመለሱ በኋላ አቶ ገረመው ሸዋ ዕድር ሹሙ ዘንድ ሰው ልከው ድንኳኑ እንዲተከል ዕድርተኛዉ ስለ ቀብሩ እንዲነገረው ቀብሩ ቦታ ዕድርተኛውን የሚወስዱ አውቶቡሶች እንዲዘጋጁና ሌላ በዕድራቸው ደንብ መሠረት መፈጸም ያ ሰባቸው ካገሮች ሁሉ እንዲደረጉ አስነገሩ ። ተስፋዬ ይኸን ሁሉ ያውቃል ። ጊዜ ከተሰጠው የማይረሳ ነገር ወይም ሰው የት አሰ። አንድ ሰው የተፈጠረው በከንቱ አይደለም ። በለጠ እኔ ነኝ አጐናፍር ነው ተስፋዬ ነው ወንድይራድ ነው ሁላችንም ነን። ባንኳኳና ድምፄን ከፍ አድርጌም ብጠራው ዝም ሲል ጊዜ ድንገት አንድ ነገር ሆኖ አንደሁ ብዬ ነበር ግን የለም ። አሰ አበራ ። አይ ወንድይራድ አጐናፍር ዘንድ እንዳለ ለማወቅ ነው አለ ተስፋዬ ። ከዚያ ተስፋዬ ተነሥቶ እቤት ደወለ ስለ ወንድይራድ ጉዳይ ሰው ደውሎ እንደሆነ ለመጠየቅ ። ተስፋዬ ወንድይራድ እንዶዚህ አጭር ነው እንዴ ። ተስፋዬ ራሱ ። አበራ ሳሎን ዝም ብሎ ቁጭ እንዳለ ተስፋዬ ከመኝታ ቤቱ ወጥቶ እስቲ ቢሮ ብት ብዬ ልምጣ አሰው። ተስፋዬ ተነሥቶ ወጣ ። ዝም አለ ተስፋዬ ። አለ ተስፋዬ ደግሞ ። ተስፋዬ ። አለ ተስፋዬ ። ብቻ አለ ተስፋዬ ። ለጥቂት ጊዜ ዝም አለ ። አጐናፍር ተስፋዬ መቼ ሔይልኝ ስለ ሰማሁት ነገር ከሐሳቤ ጋር ብቻዬን በቀረሁ ብሎ ሲመኝ ተስፋዬ ዝምታ ሲበዛ ጊዜ በሳምታ ሰጥቶት ወጣ ። ኣ ተስፋዬ ከሔደ በኋላ አጐናፍር ስሰ አበራ ሁኔታ ሳይጠይቀው በመቅረቱ ጥቂት ጸጸተው ። ባሌ መሔዴም ቀረ ብሎ አንድ ነ ሰው አሁን መጥቶ ነገረኝ አለ አጐናፍር ስለዚህ ጉዳይ ከዚህ በፊት ይንገራት አይንገራት እርግጠኛ ሳይሆን ። አበራ ነኝ ። አበራ ከዚያ የከነፈ አጐናፍር ቢሮ በዐሥር ሰዓት ግድም ደረስ ። አለው አጐናፍር። ብቻ ባለ አንድ መኝታ ቤት ነው የምፈልገው ። አንድ ሰውዬ ሰው ገድለሃል። አንድ ሰው በሕይወቱ አንድ ዓላማ ብቻ አይደለም እኮ ያለው ። ነገር ግን ሁሉም አንድ ዓላማ ናቸው ሰማስሰት ያስቸግራል አለ አጐናፍር ። ሰው ብዙ ዓላማ አለው ። ብቻ አለ አጐናፍር ህ አጐናፍር የሚለውን እኦጅግሃ ልብ ሳይል አበራ ቀጠለ ዞ በሰበ። አበራ ጥቂት ዝም ብሎ ይኸን ትርዒት በአ ንክሮ ካስተዋለ በኋሳ ወደ አጐናፍር ዞር ብሎ ትኩር ብሎ እያ የ አሁን አዎን አሰኝ አለው በማያወላውል አንደበት። አንተም ብሎ አበራ ሳይጨርስ አንድ የመዝገብ ቤት ሠራተኛ ገብሬ በሩን አንኳኩቶለት ገባ ። ተስፋዬ ከሔደ ሥራውን አንድ ሰው እንደሚረከበው የታወቀ ነው ። ታዲያ አጐናፍር ሲሆን ጊ ምን ያስጮሃል ። ተስፋዬ አጐናፍር ቢሮ አልመጣም ያለበትን ምክንያት ይጠረጥር እንጂ አበራ ለአጐናፍር አልነገረውም ። እኔ ሁል ጊዜ የምጠሳው አንድ ሰው የማይረባ ሲሆን ብቻ ነው ። አለ አጐናፍር « አ ። አለች ታፈረች ። አለ አጐናፍር « አዎ ጋሼ ። የለም እኔ ገንዘብ አልሰጥም አለ አጐናፍር ። ዛሬ ከቀትር በኋላ አበራ የበሰጠ ጓደኛ ነው አብረው ር የሚኖሩት ቢሮዬ መጥቶ ነበር አለና አጐናፍር ዝም ሰ ። ሆኖም አንድ ወጣት ሥራ ከያዘ ባጭር ጊዜ ውስጥ ማግባት አለበት ከሚሉት አንዱ ነኝ አለ አጐናፍር የጋብ ቻን አርእስት በነገራቸው በማግባት ። አስ አበራ ። አስ ተስፋዬ ። አለ ተስፋዬ እያሰበ ቨ «ዛሬ ሦስት ነው « ታገኛለህ እንደዚህ ባጭር ጊዜ ውስጥ ። ተስፋዬ ዝም አለ ። አበራ ነኝ። ለሰይቼንቶ መሣፈሪያም ሁለት ብር ጨምሮ ሰጠው ከበደ ሲወጣ አበራ ወደ መኝታ ቤቱ ሔደ » ከበደ ወረቀቱን ይዞ ማድቤት ተመለሰ ። የኛ ማሰብ መቼም እግዚአብሔር ካልተጨመረበት አይሆንም ታዲያ አለ ወልደ ሥላሴ ወደ « ዋና ነገሩ ተመልሶ ቤቱን ትፈልጊ እንደሆነ እኛ ጐረቤት በቅርቡ የሚለቀቅ አንድ ቤት አልለ ። እንደገቡ አጐናፍር ወደይ ባኞ ቤቱ ሲገባ አድማሱ አጐና ፍር መኝታ ቤት ገብቶ ስልክ መደወል ጀመረ አድማሱ የስልክ ንግግሩን ጨርሶ አሣሎን ሲደርስ ጓደኛዉ አንድ ለመንገዱን አዘጋጅቶ ስለራሱም አንድ ቀድቶ ጠበ ቀው ። እሱ ሣሎን ሲመጣ አጐናፍር መኝታ ቤት ሔደ ። ሆኖም ድምፁን ትንሽ ከፍ አድርጐ አጐናፍር አለ ። አጐናፍር ሶፋው ሳይ ተቀምጦ ዝም አሰ ።