Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convert to Pdf
  • Reading List
  • Summary
  • Audiobook
  • Search
  • Upload
  • myzon
  • Log in
  • Register
English  አማርኛ  Français  العربية
Book of the day

አለመኖር ክፍል 1.pdf


  • word cloud

አለመኖር ክፍል 1.pdf
  • Extraction Summary

ከደረቱ ወጣ ያለ ሆኖ ሆዱ ከጀርባው ሊጣበቅ ትንሽ ነው የሚቀረው። አርፌ ትምህርቴን ጨርሼ ሃሳቦች አንደበቱን ይቀልፉታል ምን ማለት ፈልገኸ ነው። ምን ለማለት ፈልገህ ነው። አስተማሪን አናደን ምን ልንሆን ነው። መልሱን አላውቅም ዞሮ ዞሮ ግን ይህች ልጅ ካልተማረች ከኛ እንደ አንዳችን ለመሆን አትችልም የምትሆነው እና ልትሆን የምትችለው በዚህ ይወሰናል ሰው ለመሆን መወለድ ብቻውን በቂ አይደለም ይህ መቼም በጣም የሚያሳዝን መሆን አለበት የሚያነሱት ብሉ ከደመደመ ቆይቷል ያሳዝናል የሚያውቁትን ሰው ብቻውን ሚዲያ ላይ ሲቀርብ ህዝብ የሚሆነው እንዴት ነው። ተጠንቅቆ ማሰብ ነው መናገር በቁጥጥር ሥር ስለዋለች አሁን ዘመቻው ፃሳብንም ወደ መቆጣጠር አዘንብሎ ሊሆን ይችሳላል በተቻለ መጠን አለማሰብ ካሰቡም ሰው ሳይኖር ማሰብ ሳይሻል አይቀርም እኔን ብሎ አሳቢ። ምን ሆፔ ነው። አሁን ሀሳቤ ቢጠለፍ ምን አባቴ ሊውጠኝ ነው። አይ እሱም ይቆይ ለጊዜው አሰ ርከከ ከሃ ጳርኬከ ጋዜጠኛው ትንሽ ግራ እንደመጋባት ብሉሎ እ እንደአዋቂ ለማውራት መሆኑ ነው። አዎ ልክ ነኽ ክብሩ በሆዱ ፍርፍር ብሎ እየሳቀ ነው። ትራፊክ ፖሊሱ ቆፍጠን አለ የት ቦታ ነው ያሽከረከርኩት። ጥፋት አጠፉ ቅጣት ይቀጣሉ በቃ ትራፊኩ ተቆጣ ማዘንም አልችልም ማለት ነው።

  • Cosine Similarity

በዩኒቨርሰቲው የህክምና ትምህርት ቤት ውስጥ አንጋፋ ከሚባሉት መምህራን አንዱ ነው ወዳጆቹ ይወዱታል ያከብሩታል ተማሪዎቹ ደግሞ እየወደዱት ይፈሩታል የሚያክማቸው ህሙማን ህይወታቸውን በእምነት ለእንክብካቤ ሲሰጡት ለአፍታ አያመነቱም በሁሉም ዘንድ የሚወደድ የሚፈራ የሚታመንና የሚከበር ሰው የሆነበት ምክንያት አንድ ነው ይህም ብዙ ሰው የማይደፍረውን ስለሚደፍር የሚያስበውን ሰለማያስብና የሚያምነውን ስለማያምን ነው እንዲህ የሆነው ደግሞ በድፍን ማወቅን አጥብቆ የሚጸየፍና ርከኬከፀ ከሃ አለመኖር ዋና ሥራዬ ጥያቄ መጠየቅ ብቻ ነው ብሎ ጥያቄ በመጠየቅ እውነት የተባለውንና የሚመስለውን ያኗኗር ዛደት እየፈተሸ የሚኖር ሰው በመሆኑ ነው በዚህ ምክንያት ወደ ክፍል ህክምና ሰማስተማር ገብቶ እንኳን በህክምና አስታኮ ህይወትንና መኖርን መርምሮ መውጣት ልማዱ ሆኗል ዶር ደስታ ተማሪዎቹን አሻቅቦ እያየ የተናገረውን ደገመ መኖር የሚጀምረው አለመኖርን ከመስጋት ነው አለ በድጋሜ ተማሪዎቹ ነገሩ ሳይገባቸው ይሁን አሊያም ደግሞ መምህሩ ማብራራቱ አይቀርም ከሚል እምነት ለደስታ ንግግር ምንም ምላሽ አላሳዩም የመንቃትም ሆነ የመተኛት ዶር ደስታ ማስተማሩን ቀጠለ ይህን መረዳት ሕይወትን ለመረዳት የመጀመሪያው ደረጃ ነው አለ ቀጠለናም ሕይወትን መረዳት ማለት እንኪን ይከብዳል ምክንያቱም ሕይወት ከግዑዝ ማንነታችን ወይም ከግለሰብነታችን ውጭ በሚሆኑ ሁነቶች ሁሉ ተጽዕኖ ስላለበት ለመረዳት አዳጋች ነገር ነው ዶር ደስታ ለብቻው እያወራ ያለ መሰለው ለራሱም ሃሳቡን ማለት በፈለገው መልክ እየገለፀ እንዳልሆነ ተሰማው በድጋሚ ተማሪዎቹን አስተዋለ እሱ በአግባቡ ያልገለፀውን ሃሳብ እነሱ ይረዱታል ብሎ ማሰቡ ገረመው። አለ አንዱ ተማሪ በድንገት ደስታ ፈገግ አለ ደስ አለው ቢያንስ አንድ ሰው የሚማረው ትምህርት ምን ሊሆን እንደሚችል ገምቶ መጥቷል ማለት ነው ኞ ቧከ ከሃ ቤከ አለመኖር ደስታ ጥያቄው ስላልገባው ሳይሆን ተማሪው እያመቻቸለት ተማሪው ግን ዝም አለ ደስታ ንደሆኑ ያውቃል እንዲፈሩ ሆነው ነው ያደጉት ቄ ከአፉ ያመለጠው ተማሪ እንዲደፍር ያደረገው ታዊ ስሜት ከጠፋ በኋላ በተረጋጋበት ሁኔታ ውስጥ ቱ መቀጠል ያቅተዋል ማሰብ ይጀምራል የሚችለው ምላሽ ያስፈራዋል አስተማሪው ሴን ለምን አስጠቁራለሁ። አለ ደስታ አሁን ድምጽን ጎላ አድርጎ ነው የጠየቀው ተማሪው በጣም ደነገጠ ርከከ ከሃ ጳርኬከ ጋ አለመፃር ሌላ ጥያቄ ልጠይቅህ። ብሎ ራሱን ጠየቀ ልክ ይሄን በጠየቀበት ቅፅበት ፊቱ አንድ የማይረባ ቀልድ አንደሰማ ሰው ፈገግ አለ አሁን መቼም ይሄን ጥያቄ ጮክ ብዬ ብጠይቅ አይ በቃ እሱም ጀመረው። አለችው ትንሽ ለማሳዘነ በሚ ድምጽ ርከከ ከሃ ጳርከኬከ አለመኖር አዎ። አለ ጓደኛው አሁን የምር ግራ ሊገባው ነው አይ ሰው እኮ ብቻውን መሆን አይችልም አንድ የሚባል ሰውም የለም ሲል መለሰ ደስታ ጓደኛው ግራ ገባውና ብሎ ቀረ ርከከ ከሃ ጳርኬከ አለመኖር አየህማለት የፈለግኩት በአካ ል ብቻህን ሆነህ እንኳን በውስጥህ ብዙ ነህ ከምታውቀውና ከማታ ውቀው ራስህ ጋር ብዙ ታወራለህ እሺ አለ ጓደኛው ይህ ወሬ እንደሚቀጥል እርግጠኛ በመሆንና ቀጥል በሚል ስሜት ወንበር ስቦ አረፍ እያለ ብልህ አድማጭ ከሆንክ ደግሞ ከዚህ ቀደም ያልተዋወቅካቸውን አንዳንድ ራሶችህን ልትተዋወቅ ትችላለህ አለው ምን አለ አሁን አርፈህ ህመ ምህን ብታስታምም። ሲል ጠየቀ አሁን በከፊል ወሬውን ለመረዳት እየሞከረ ስለሆነ ከውስጡ የሆነ መነቃቃት አየተሰማው ነው ሁሉም ሰው አናትህ አባትህ ዘመዶችህ ጓደኞችህ ፍቅረኛህ የቀድሞዋምየአሁኗም የሞተ የታመመ ያለ በቃ የሁሉም ሰው ግልባጮች በውሥጥህ አሉ ባክህ ዝም ብለህ ነው የምትለፈልፈው አሁን ከአፉ አመለጠው ጓደኝነት ማለት እንዲህ ነውአንዳንድ ጊዜ አፍ ትንሽ ሳት ሲለው ይቅርታ ይደረግለታል በክፋት አይታይም አይደለም አይደለም ላስረዳህ በናትህ አይገባኝም ተወኝ እህ ለምን እተውፃለሁ በቃ ተወኝ እኔ አኮ የመጣሁት ልጠይቅህ ነው ርከከ ከሃ ጳርኬከ ሥ መመዛ። ሲለው ሲል መለሰ ጓደኛው ሱቅ ሃኪሞች ኒኩ እየተመሳለሱ የሚሰሩትን ራ ምን ይሞሳልኛል ብለህ ነው ዳጅ ብሎ መለሰለትና ሁለቱም ተሳስቀው ወደየመኪናቸው መሮጣቸውን ቀጠሉሱሉ ም መቀለድና ነገሮችን ማቅለል የሚወድ ጓደኛው ዶክተር ደስታ ሁሌ ነው ታዲያ ይህን የሚያደርገው ወዶ አይደለም በውስጡ ያለውን ጥልቅ የንዴትና የቁጭት ሰሜት ለሰው በሚቀል መልኩ ማቅረብ ስለሜፈልግ እንጂ ይህንን ታዲያ የሚያውቅበት በጣም ጥቂት ሰው ነው ከነዚህ መሃል አንዱ ደግሞ ዶክተር ክብሩ ሃው በጣም ይቀራረባሉ የልባቸውን ያወራሉ ይጨቃጨቃሉ ይጣላሉ ግን ዞረው አዚያው ቸው ቂም የሚባል አያውቁም አንዳቸው ለአንዳቸው ትልቅ የሆነ ፍቅርና ክብር አላቸው ልክ እንደስሙ ደስተኛ ነው አይክፋውም ፋና ሁሌም በሙሉ ጉልበቱ ስለሚሜንቀሳቀስ ጥራል ለአብዛኛው ሰው ደስታ ንዳች የመነቃቃት ስሜት ይፈ ከፊቱ ፈገግታ ስሰለማይጠ ሳላይ አ ርጳክኬከ ከሃ ጳሀርከ ሊያደርቃት ርከከ ከሃ ጳርኬከ አለመኖር ራን እኮ ነው ለምን እነግርሻለሁ። ብሎ ጠየቀ ጓደኛው ለሁሉም ቀልድ ማብራሪያ የሚጠይቅ አንድ ብቸኛ ሰጡ መቼም አንተ ብቻ መሆን አለብህ መብራራት ያለበት ጠይም የሚችለው ቁም ነገር ብቻ ነው ቀልድ ቀልድ ነው ወይ ትስቃለህ ወይም የቀለደውን ሰው ቀልዶ ሞቷል ብለህ ትታዘበዋለህ አለቀ በቃ ለምን። ክብሩ አከረረጡ ጓደኛው ጭንቅላቱን ባለማመን ነቀነቀናመቼም ፃኪም መሆንህ ጠቅሞሃል እንጂ ከሰው መኖር ከባድ ዳገት ይሆንብህ ነበር ብሉ አሁንም ለምን እንደሚለው ርግጠኛ በመሆን አተኩሮ አየው ክብሩ ነገሩ እየገባውም ቢሆን ስላላስቻለው ለምን ብሎ ከት ብሎ ሳቀ ያው ውሉህ ከታመመ ሰው ጋር ወይም ስለበሽታ ከሚያወሩ ሌሎች ሰዎች ጋር ስለሆነ ብዙም መግባባት አይጠበቅብህም ብዬ ነው ምነው እኛ ሌላ ነገር አናወራም ያለው ማን ነው። ሲል ጠየቀ ክብሩ እንዴ። ነው እንዴ። ነፍስ ሁሉ ከበላይ ላለው ባለሥልጣን ይገዛ ከእግዚአብፄር ካልተገኘ በቀር ሥልጣን የለምና ሲለን አይ ልክ ነው ፈጣሪ ሆይ ይቅር በለን ብለን እንፀልያለን ፈጣሪ የስውን ልጅ ስቃይና መከራ እንደማይወድ እንኳን አስበን ለመጠየቅ አንደፍርም የዚህ ነፍሰ ገዳይ መሪ እኩይ ተግባር የፈጣሪ ፈቃድ ነው ብለን እንተዋለን ይህን በማድረጋችን የሰውን ባህርይ ወደ ፈጣሪ እያጋባን ስንኖርየፈጠሪን ባህርይ ከሰው እንዳምታታን እንኳን አይገባንም አየህ እምነት ማለት እንዲህ ጠንካራ ነገር ነው ለመኖር ያስፈልግፃል አለበለዚያ መጥፎ ሰው ይቅርታ የሰው መጥፎ የለውም አንድ ሰው መጥፎ ድርጊት በፈጠረ ጊዜ ሁሉ ተፋጅተን እናልቅ ነበር ማለት ነው ምክንያቱም በያንዳንዳችን ውስጥ አነሰም በዛ መጥፎነት አለና በል እሺ ሌላ ጊዜ እንቀጥላለን አሁን ወደ ሥራዬ ልሂድ አለ ክብሩ ጨዋታውን ግን ወዶታል አዎ አንተም ፄደህ አክማቸው እነሱም እምነታቸው ያድናቸዋል ስትዘገይ መጠበቃቸው ደግሞ በአንተ ላይ ያላቸውን የእምነት ጽንዐት ያሳያል ብሎ ጓደኛውም ተነላሳ ሎ ዶክተር ፃሎ ዶክተር ስልኩን በእጁ እንደ ያዘ በዘሳቡ አልም ብሉ መንጎዱን አላስተዋለም ነበር ጓደኛውን መጠየቅ የሚለውን ፃሳብ ሰረ በቃ እየመጣሁ ነው ብሎ ስልኩን ዘጋው ይመጣል ብለው በጉጉት የሚጠብቁትን ታማኝ ህመምተኞች ማየትን በመምረጥ ርከከበ ከሃ ከ ስዓቱ ከቀኑ አስራ አንድ ተኩል ሆኗል። እንዴ። ሲል አሰበ እንዴ አሁንም አስባለሁ። ጋዜጠኛው ቀጠለ እንዴ ስንት ናቸው እነዚህ ሰዎች ወይ መንቀዥቀዥ አለክብሩ በልቡ አይ ስሜ ይቆይ አሰ ድምጽን የአዋቂ ለማስመሰል እየጣረየአዋቂ ድምጽ ብዙ ጊዜ ጎርነን ያለና እ እ እ የሚበዛው ነው እሺ የት አካባቢ ነው ያሉት ቀጠለ ጠያቂው ክብሩ አሁን ለምን እንደደወለ ግራ እየገባው ነው እንዴት ይፄን አሰብክ ብለው ሊመጡ ነው እንዴገወይ ጣጣ አለ አሁንም በልቡ። እሺ ምን ገዶኝ መለሰ ክብሩ መንገዱ እአኪከፈት ጥሩ መደበሪያ እንዳገኘ አውቆታል እሺ አድማጫችን ያው በውስጥ ስልክ ያነጋገርንዎት ስልኮን እንዲተዉልንና በዚህ ሰዓት ዘወትር አየደወልን ስለ መንገድ ሁኔታ እንድናወራ ነበር አለ ጋዜጠኛው እንዴ መንገድ ባይዘጋብኝስ። አለ ክብሩ በሆዱ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Comments:


memezon

Download options | Convert to Pdf | Book of the day

© dirzon | Terms of Service | Privacy | About | Services | Contact