Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convert to Pdf
  • Reading List
  • Summary
  • Audiobook
  • Search
  • Upload
  • myzon
  • Log in
  • Register
English  አማርኛ  Français  العربية
Book of the day

አድማጭ ያጣ ጩኸት ፩.pdf


  • word cloud

አድማጭ ያጣ ጩኸት ፩.pdf
  • Extraction Summary

ዎቻችንም ሰውጡ ሙት አልሆነልንም ስዘመናት ዛራ ሳብ ዛሬ ተብትኖ መሰብሰብ ተስናን ገጠም አል ተ ፍኖና ሰናብላላው የኖረው ቱን የአገራችንን እድል ተጨንቀን እድናስብ ኢትዮጵያዊ ሁሉ ያገባኛል ብሎ ይ ደርሰናል የምናሰማው ድምጽ ቅር ላይ የተመሰረተ ሊሆን ይገባዋል ግንቦ አገር ሕዝብ የመሰከረሳቸው አሰላሳዮችና ደግሞ ሰአንድ ይ ዚች ሉ በዚህ መሰረት ለለፉት ስልሳ አመታት መሪዎች ባት ወቱ ነው ብለው ድርጅት ደግሞ ች ታሪክ ወይ የፈጠራ ማሰፈራሪያ ነው። ሕጃ መን በላ አፉ ሥፅዎች ቢናገሩም የሚያምጣው ነ ነው። የቆየው የባህላዊው አገዛዝና በላ የመጣው የጣርህስኑ ሴነነስት አገዛዞች ሚለያዩት መባታለያና በማጣፊጫ ያውና በኃይለ አጠቃቀማቸው ነው የኢትዮጵያን ሕዝብ የሥልጣን ባለቤት አይደለም ይዶሞክራሲ የለም ማለት ነውባ የፖለቲካ ትግልም የለም የፖለቲካ ትግል የለም ይህ ዓይነቱ ሁኔታ በግድ የሚጋብዘው የትጥቅ ዓመጽን ነው ያልተቋረጠ እድገትን ለሚፈልግ ሕዝብ ለእድገት ደግሞ ሰላምና ት መሆናቸውን ለሚገነዘብ ሕዝብ ከትጥቅ ዓመጽ ይልቅ ትግል መግባቱ ይሻለዋል የፖሊቲካ ትግል ብስለትን ሰፊነትን መግባባትንና መቻቻልን ይጠይቃል የጎደለውን ሰሟሟላት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደ በለቤትነት ነው።

  • Cosine Similarity

አለጽሟጭ ያጣ እክኀ ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች አድማጭ ያጣ ጩከዝት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች አድማጭ ያጣ ጩኸት ልብ ብለን ያላደመጥናቸው የፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ድምጾች ቅጽ አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መሰፍን ወልደማርያም ሥራዎቸ ማባዛትና መልሶ ማሳተም የደራሲው መብት ሆኖ በሀግ የተጠበቀ ነው የመጀመሪያ እትም ሐምሴ ዘ ዓም የሸፋን ዲዛይን ማርያዊት ሸመልሰ አድማ ያጣ ጩሽት ክፕሮፌሳር መሰፍን ወልደማርያም ሥራዎች አደማሞ ያጡ ጩኸቶች እን ያ መቆድ ም ከፍል አንድ ምሪራፍ ፅ የጊዜው እንገብጋቢ ጥያቄ መስከረም ዓም ምዕራፍ ያ ተባብረን ኢትዮጵያን እናድን ነሐሴ ዓም ምዕራፍ ድ ከየትወዴት ህዳር ዓም ዕ ትዮጵያ በ ምዕራፍ ምርጫ ችጋር ወይሰ ዴሞከራሲሰኔ ዓም ምዕራፍ ጭቆና ጨቁዋኝና ተጨቁኖዋኝ ሰኔ ዓም ምዕራፍ እኛና ይቺ መሬት ሕይወትና ምሞት ሰኔ ምዕራፍ የጀብ ዋሻ ከመሆን ያልዳነ ሕዝቡ ሚያዝያ ዓም ምዕራፍ አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፐሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች ኢትዮጵያዊነትና አገር ተረካቢው ትውልድ ጥር ቀን ከፍል ሁለት ኢትዮጵያ ክየት ወዴት። አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች አድማጭ ያጣ ጩሽት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች ብዘቸን መጨመር እቸላለሁ ላለሁ እንዲያውም አውቃለሁ በቸግር የሚ ሁ እነዚህ በወያኔ አገዛዝ የተጎዱ እንጂ የተጠ ንር አይርለም ወያኔዖችንም የተጠቀሙ አሉ ግን አለላ ዳን ለዮ የተጠቀመ ትግሬ ቢያንስ አንድ ሺህ ያልተጠቀሙ ይኖራሱ ብዬ ለማናቸውም አሁን በቅን ልቡና የግመባወን ሠን ውን ር ተን ማሰብ ያለብን ያለፈውን ሳይሆን ምዕራፍ በተሰበተኛነት ሠራውን ሳይ በአለፉት ሃያ አምሰት ዓመታት ወያኔ ሆን ለወደፊት የኢትዮጵያ ሕዝብ በሙሱ በለንድ ነሐሴ መ እሁን የምንጠራራው ዋሸንግተን ዳሴ ይ ሆኖ ክ። የመንም ኢትዮጵያውያንን አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች አያባረረች ነው ይባላል እነዚህ ሰዎች ሁሉ አገርና መንግስት አላቸውን ወገን አላቸው። ርትተራ ህብ ቁጣውን ለማሳየት አንኳን አልሞከረም ለሞት በ ተሳሉ ኢትዮጵያ አአይወት ግን በሰላም ለመታገል አንፈራለን ዛሬም የባኢሳን ሚያገገበግባቸው ብዙ ናቸው በአንጻሩ ደግሞ የአረር ጉር ዕመስልም እንዲሁም ለዚያኛው ለቱጣችንም ሆነ ለትዕግስራችን የለገፃም ይህ ሁሉ የሚያሳየው ህገ ኣራዊት ህገ ኀልዮት ላይ ያለን በላይነት ነው ይህ መለወጥ አለበት እኛ መለወጥ አለብን ራላችንን ሳንለውጥ ምንም ነገር መለወጥ አንችልም ት የምናሳየው የጋለ ስሜት ለሰላማዊ ትግል አናሳይም ት ይም ፖለቲካ ገና አልገባንም ደርግ ሰላማዊ ትግሉን ሶሻሊስት የመደብ ትግል ለወጠው መደብ በሌለበት አገር በልጾነት ጥበቡ የሰላሙን ተግል መሠረታዊ የሰወ ልጅን አንድነት የሚቃረንና ወደ ድርድር በማይቀርብ የጎሣ ትግል ለወጠው የደርግ ሶሻሊስት ትግል ሁሉንም ድሃ በማድረግ መፍትሔ ማግኘት ይቻል ነበር ሁሉንም ዛብታም ለማድረግ እስኪችል ድረስ የወያኔ እልህ ዓን ከመበታተን ሌላ መፍትሔነት ያለው አይመስልም የሚደንቀው የጎላ ትግሉ በእያንዳንዱ በአመራር ደረጃ ላይ ባለ ሰው ላይ የፈጠረውን የውስጥ ትራኔ አንኳን መገንዘብ አለመቻሉ ነው በጣም በተቀራረቡትም በትግራይና በኤርትራ መሀከል መደባለቅ ችግር አየፈጠረ አናያለን መበታተኑ ወግና ሥርዓት ባለው መንገድ እደማይሆን ባድመ እያስተማረን ነው ገና ጥንት አብርዛም ሊንከን አንድ ወስጥ ሆኖ ለመፈፀም ያልተቻለውን ወል ከተለያዩ በኋላ ያስቸግራል ነበር በደቡብም በየጊዜው የሚከሰተው ግጭቶች የወደፈቱን ችግር ቱን ነው መበታተኑንም ቢሆን ሰላማዊ ላይሆን ይችላል የሚል አንኳን ራቅ ካሉ ጎሳዎችና እድማጭ ያጣ ጩኸት ጣርም ሥሪፆች ከፕርፌለር መነን ወስደ ቸውም ዓይነት አድገትና ልማኑፋ ቢሆን የማናቸው ማጎ በሕገ ኀልዮት የምንመራ ትነት ወይም ዴሞክራሲ የሚባላው ዐወላኝ የሕዝብ የሥልጣን ንም ነበር የተዳፈነውና የታመቀው የሕዝብ መሆኑን መረዛገ አያነ ስ ሃይል ሊወጣው የማይችለው ሕዝቡ ነነ መ ህጧን ተረክቦ በራሱና በሕግ በመተማመን ለኑሮውና ይቱ ባለቤት የሚሆንበት ሁኔታ ሲፈጠር ብቻ ነው በኢትዮጵያ ሠራተኞች ማሀበር በኢትዮጵያ መምህራን ማህበር በኢትዮጵያ ነጻ ጋጪጠኞች ማህበርና በከተማና በገጠር ቀበሌ ማህበራት ላይ የሚደረገው አፈናና ጫና ዴሞክራሲን በኢትዮጵያ ለመገንባት አይረዳምሪ ዴሞክራሲ የሚገነባው በልበ ሙሉ ዜጎች ነው ማስፈራራትና ማሸበር ቀርቶ የሥልጣን ትግል ሁሉ ሰላማዊና ሕጋዊ ሲሆን ነው በተጨማሪም የዴሞክራሲ ጥቀም አየንዳንዱ ዜጋ ሕዝቡም በአጠቃላይ ለራሱ ኑሮና ለአገሩ እድገት ሃላፊነትን እንዲሸከም ማድረጉ ነው በአገዛዝ ሥር ያለ ሕዝብ ነጸነትም ነሃላነትም የሰውም የኢፃቶጵያን ህልውና ጠብቀን የሚቀጥለውን ትውልድ አደሀነት ከናጋር ከጦርነተና ክርስ በርስ እአለቂት የሚያደነው የሕዝብ የሥልጣን ባለሲቶነትና የሕግ የበላይነት በሚቀጥለው ምርጫ መደምደሚያ ያገኛል ገለው የሚምኑ ሰዎች ያሉ ይመስለኛል በምኞትም ሆነ በተስፋ ደረጃ ጋር አቆማለሁ ግን ከፍተኛ ጥርጣሬ አለኝ የዛሬ አሥራ ሁለተ ዓመት ዓድም በየዋሀነት ። ለድማጭ ያጣ ጩኸት ከፐሮፌሰር መሰፍን ወልደማርያም ሥራዎች ልምዱም የለውም። ተ ሆናት ማቃጠሉ እንየትያዊ አይደለም የሚሉ ሰሥች አሉ ቦህ ማኝ የመ ላ የኢትዮጵያ መሪዎች ዛሬም ያለት ጭፆፉ አል ሐንስ ም ማለት ይሆናል በቅርቡ አንኳን ቴዎ ካህናትን በመፍቾቱ አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች ቤስስላሞች ላይ በፈጸሙት ግፍ ከኢትዮጵያዊነት ሲሰረዙ ነ አንድነትና ኀብረት ሊጠነክር የሚችለው በተዛባ አስተሳሰብና ቢመ አስተያየት ላይ ሳይሆን በእውነት ላይ ሲመሠረት ብቻ ነዉ ጠባብ በቋንቋ ተናጋሪዎችም የፄድን እንደሆነ የኢትዮጵያን ታሪክ ጠን ውጤቱ ያው ነው ኢትዮጵያ የሁሉም ዓይነት ቋንቋ ተናጋ ሆና ኖራለች ኦሮሚኛ ተናጋሪዎች በሌሎች ላይ የፈጸ ረስቶና ችላ ብሎ በእነሱ ላይ ብቻ የተፈጸመውን ግፍ መዝር አያራምድም የአጴ ዮሐንስ ጦር በጎጃም ላይ የፈጸመውን ወይም ችላ ማለት ግፍን ሳይሆን ሰዎችን መጥላት ነው በትክክለኛ ሚዛን የኢትዮጵያን ታሪክ ከተመለከትነው ግፍ የዚህ ቋንቋ ተናጋሪ ወይም የዚህ ዛይማኖት ተከታይ በሞኖፖል ወይም በብቸኛነት የያዘው ተግባር አይደለም ሁሉም ዓቅሙ በፈቀደ መጠን በየተራጡ ቀቱ መመል ም ንም ድረስ የኢትዮጵያ ሕዝብ ከግፍ አዝዝ ወጣም አማርኛ ብሕራዊ የሆነ ነው ፍች ሐ ቋንቋ የሆነበት ራሱን የቻለ ታሪክ ነውና ነገር ግን በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ ያለውን በፍጹም የተለየና የአንድነትንና የመከባበርን መንፈስ የያዘውን ነገር ብዙዎቻችን አናውቀውም ለምሳሌ ዓምደ ጽዮን እስመ አነ ንጉሥ ላዕለ ኩሉ ተንባላት ዘምድረ ኢትዮጵያ ማለቱን ዜና መወዕሉ ይናገራል ዓምደ ጽዮን አስላሞችን በአስሳምነታቸው ሳይከልል በኢትዮጵያ ምድር ለሚኖሩ እስላሞችም ንገሣቸው እኔ ነኝ ሲል የዓምደ ጸዮን አመለካከት ምን ያህል ወደዘመናችን የተጠጋ እንደሆነ እንገነዘባለን አስላሞቹም እንደክርስቲያናቹ ኢትዮጵያውያን ናቸው ማለቱ ነው አንድ ሌላ ምሳሌ ልጨምር በሠርጸ ድንግል ዘመነ መንግሥት ው ምዕተ ዓመት መጨረሻ ግድም አስማዓዲን የሚባል አሁን አር አስይረው አካባቢ የነበረ ገዢ ሠራዊቱን ከንጉሠ ነገሥቱ ሠራዋት ር አመን ታፈ ቱን ዜና መዋዕሉ ይናገራል እንዲያውም አስማዱ። አድማጭ ያጣ ጩኸት ሥራዎች ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች መስፍን ወልደማርያም ዮጵያ ሕዝብ ታሪካዊ ችግሮች ጩሶ የኢት ማው ነት ታሪክ ጫ ኢ የጦር ሲታይ የኢትዮጵያ ታሪክ የጦርነት ታሪክ ተ ርዕሶች በአጠቃላይ መች የሚመጣ ቅንጦት ነበር ለማለት የጫ ከም ለአጫጭር ሽህ ዓመታት የኢትዮጵያ ነገስታት ናና የኢትዮጴያ ሕዝብ ታሪካዊ ችግሮች መ አሁ በኋላ በዘመናችን እስከአሁን ድረስ በኢትዮጵያ መፀት የሸግግሩ ቻርተርና ውጤቁፋ ን የሚሹ ሁሉ የሚከተሉት መንገድ ወይም በላቀ ነው ኢትዮጵያዊነት ዜ አንድ ዓይነት ነው። ቋንቋዎችና የብዙ እምነቶች አገ ሊዛርጋት የዖ በ አዊ ገው ነገሥት በያለበት በተቀናቃኛፍ ሰይ ጣኝ ሣ ፍጹም ቆራጭ ፈላጭ በመሆን ወደማያጠራጥር የመ አጥክት ሊደርስ አልቻለም ተቀናቃኞች መኖራችው ግፍ የበዛበት ከአንዱ ግዛት ወደሌላው የመሄድና እፎይ ብሎ የመኖር ምርጫ ለሕዝቡ ሰጥቶታል አራተኛ በጦርነት ምክንያት ኢትዮጵያዊያን ከአንዱ ክፍል ወደሌላው በመፄድ አገር ለማየትና ለመተዋወቅ ከመቻላቸውም ከበላይ እየተጋቡ ተዛምደዋል አሁንም ቢሆን ይኸው ነገር እየሆነ ነው ስለዚሀም በሕዝብ ደረጃ አንድነትን አጠንክሮአል ለማለት ይቻላል ይህንንም ሁሉ ከተናገርን በኋላ ጦርነት በኢትዮጵያ ሕዝብ ላይ ያስከተለውን ፍጹም ውድቀት እንደማሽፍነው ማረጋገጥ ያሻናል ስለዚህም ኮሮ ዞሮ ጦርነትን ጀግንነትንና ገዳይነትን እንደትልት የክብርና የማዕረግ ምንጭ አድርጎ የሚመለከት ሕዝብ ታሪክ በአጠቃላይ የጦርነት ታሪክ ቢሆን የሚያስደገቅ አይደለም ያለፉት ትውልዶች የነበሩበትን ሁኔታና ያጋጠማቸውንም ችግር በትክክል ለመረዳት ስለሚያዳግት እነሱን አንወቅስም የሚያስደንው ይህ የጦርነት ባህል በፃያኛው ምዕት ዓመት እንኳን ሊለወጥ አለመቻሉ ነው ይበልጥ የማያስደነቀው ደግሞ የጦርነት ቀስቃሾችና የጦርነት አዝማቾች በተለያየም ደረጃ ቢሆን የተማሩ ወጣቶች መሆናቸው ነው ከማስደነቅ ምጻ በጣም የሚያሳዝነው ደግሞ አሁንም የተያዘው አቅጣጫ ከጦርነት ህ ላችን የሚያላቅቀን ሳይሆን ያንኑ የሚያበረታታ መስሎ መታየቱ ነው በዘመናችን ያየናቸው ጦርነቶች ጦርነቶች በሦከት መንገዶች የለያሉ ርነቶች ከዱሮዎቹ ጦርነቶ መል ኙ ጦርነቶች በሹማምንት ማለት በነገስታና አልነበሩም ዘር ል እነጂ በሕዝቡ መህከል የተደረጉ ቦርቶ በርስ የተዋጋበ ዳዳን ወይም ሃይማናትን ተመርኩዞ ሕዝቡ እርስ ለው የሚያምኑ ለህን ምስለኝም የዛይማናት ጦርነት ቦ ት ለዎች አሉ ነዢ ግን ክርስቲያኖችና እስላች አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች የተዋንትን ያህል ክርስቲያኖችም እስላሞችም እርስ በርሳቸው ተዋግተዋል ከዚያም በላይ ክርስቲያኖችና እስላሞች በአንድ ወገን ሆነው የተዋጉበትም ጊዜ አስ ለክርስቲያኖቹም ሆነ ለእስላሞቹ ሃይማኖት ለሥልጣን ትግል መሣሪያ ይሆን ነበር ለማለት የሚቻል ይመስለኛል ከዚያ አልፎ የጦርነቶቹ ዓላማ ዛይማናት ነበረ ለማለት ግን ያዳግታል ሁለተኛ የዱሮዎቹ ጦርነቶች ዓላማ በየደረጃው የሥልጣን የበላይነትን ለመቀዳጀት እንጂ ለመገንጠል ሆኖም አያውቅ በዘመናችን ፍም ተቃራኒ የሆኑ ዓላዎች በሁለት ተከታታይ ትውልዶች መሀከል አይተናል። ነው የአካል የአእምሮና የመንፈስ ኃይሎቻችንን ካዳካከሙትና የጋራ አድገታችንን ሰንገው ከገቱት ችግሮች ወላቀቅ አለብን በሃሳብ ደረጃ ሁሉም በአዲሱ የአገዛዝ ስርዓት ላይ ያለትም ጭፍምር ይስማማል በኢትዮጵያ ውስጥ ስለ ሰላምና ጴሞክራሲ ሳንሰማ የምንውልበት ቀን የለም በደርግ ዘመንም ቢሆን ይህንኑ ስንሰማና ስንዘፍንም ኖረናል ለይስሙላ የሚወረወሩ ቃላት ወሆናቸውን የሚያመሰክተው በደርግም ዘመን ሆነ አሁን ሰላም በደሚያ እየተፈለገ የዴሞክራሲ ተስፋ መከተሉ ነው ዴሞክራሲ የፃደሞ ቢመጣ ሰላም እንደሚከተል ግን አያጠራጥርም መንግሥተ ሕዝብ ወይም ዴሞክራሲ ተመስርቶ የኢትዮጵያ ዝዛ ራሱ ስልጣን ባለቤት ሆኖ የሚያዳምጠውና በቁጥጥሩ ስር የሚሆን ዚሁ ቢያገኝ የሰላሙ ነገር ሳይታለም የተፊታ ይሆን ነበር ነገዱ የሚቀድመው አገዛዝንና የሚበጅህን አውቅልዛለሁ ማለትን እም አይነ ስለበት በአገዛዝ ስርዓት ውስጥ ምንግዜም ቢሆን ይንኝም ጦርነት ከሌለ ሰላም አለ ማለት አይቻልም ሥጫጭዱን ሓ እንኳን የኢትዮጵያን ሕዝብ የማይወክል ቡድን ቦሙሉ ጨብጦ መሥሪያ ቤቶችን ሁሉ በቁጥጥሩ ሥር አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፐሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች አድርጎ በዘፈቀደ የፈለገውን እያነሳና የፈለገውን እየጣለ የራሴ የጦር ኃይል መልምሞ እያደራጀና በነሱም እየተጠቀጨ በዘፈቱኗ ችና አእያሰረና እየገደለ የዳኝነትን ተግባር በራሱ ቁጥጥር ላ ደ ሰዎኑን የኢትዮጵያን ሕዝብ ለዴሞክራሲ አዘጋጃለሁ ቢል የሚታለል እያዋለ ደርግ በዚህ ጉዳይ ሳይ የኢትዮጵያን ሕዝብ በደንብ አስተምር ም። ሽምግልናን ንቆ መቻልም ከሁሉም በላይ በጥርሁጣሬ ላይ ኢኮኖሚን ገንባት አይ ኢትዮጵያዊ ክብሩን በሆነ አይለውጥም አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መሰፍን ወልደማርያም ሥራዎች ከእንግዲህ ወዲያ የኢትዮጵያ ሕዝብ በፃሰት ደርግ ጥሩ አድርጎ አስተምሮታል። የ ት ነው እንደሜለው አስ ና የት ቾ የመንግሥት ነው ሚሰ ገሥት አድርጎ የሚያቀርብ ህሉ ጋር ተደራድሮ ቃል ከዱ ስ መንግሥት እየተባለ የሚሰ ቸሞ ሆኖ ለሕዝብ የሚያስብና እኑ የለም የፃፅ ይሆናል ጦየኖቶ ጦ ያው ቃል ለ የገበሬውን በምድረ ኢትዮጵያ አ ፍቻቸው አይኖርም መስሉኝ ነበር እሱ ይ ለለማዊ ገ ማን ነው ብ በለይ ሀ ሚገባው ኔር ከሕ ት ነጅ ት ከሕዝብ ው ንህ ቅልሀላ አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፐሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች ልክ የመሬቱ አስተሳሰብ የኮሚዩኒስት ቅንጫቢ እንደ ይኸኛውም የሩሶ ቅንጫቢ የሚመስል ነው የማህበረሰብ ውል የሚ ለው የሩሶ ሃሳብ መንግሥትን ለመመሥረት ሰዎች ማለት ሕዝብ እርስ በርሱ የሚያደርገው ውል ነው ይህንን የሩሶን ሀሳብ አጨናግፎ መንግሥራትሩ ሕዝብ የሚገቡት ቃል ኪዳን ነው ማለት ነገር ዓለሙን መሳት ነው የሥልጣን ባለቤት ሕዝብ ነው ከሚለው ሀሳብ ስንነሳ የሚፈልገውን መርጦ በአደራ ሥልጣንን የሚያስረክበውም ሕዝብ ነው ስለዚህም ታለ መሀላ የሚፈጽሙት መንግሥትን ሥልጣን ለተወሰነ ጊዜ ከሕዝብ የሚረክቡት የመንግሥት ባለሥልጣኖች ናቸው ሕዝቡ ቃለ መሀላውን አስፈጻሚ እንጂ የሚምል አይደለም ሕገ መንግሥትን በሕዝብና በመንግሥት መሀክል የሚደረግ ቃልኪዳን አድርጎ የሚያቀርበው አስተሳሰብ ስሀተት ከሆነ ሊታረም ይችላል አውቆ የተደረገ አሆነ ግን አደገኛነቱ የበረታ ይሆናል። ስለዚህም ልዩነቱን መገንዘብ ከዚህ በፊት በ ዓም ከጻፍሀት ኢትየጵያዊነት ልማት በሕብረት ልጥቀስ ዛም ሆነ ሁሉ ያብ ጩኽት የ ስፍን ወልደማርያም ሥራዎች ጮ አገር ማለት በአንድ ዓይነት ሕግና በአጌዬ መንግሥት ጥላ ሥር የሚተዳደሩ ሰዎች ሕዝብ ባለመብት የሆነበትና የኑሮዋቸው መሠረት የሚያደርጉት በወሰን የተከለለና የማይደፈር መራታቸውን ጨምሮ የሚገልጽ ህብረት ነው አገር የሚሆነው የሶስቱ መሬት ሕዝብ መንግሥት ፍፍ ብቻ ሳይሆን የሶስቱ ህብረት ነው ሕዝቡ የመሬቱን የመንግሥቱ ሲሆን መሬቱ የሕዝቡና የመንግሥቱ ሲሆን መንግሥቱ የሕዝቡና የመራቱ ሲሆን አገር ይባላል የመተባበሪያቸውና የመተሳሰሪያቸው ዝዴውና መንገዱ ብዙ ነው ንደሚመስለንና በባህላችንም እንደቆየልን ለበቡዎቻችን ማኛ አይደለሰም ንጉሥ በበኩሉ የእግዚአብሔር ጠገሥት ክንን እግዚአብሔር ያልፈቀደለት አይነግሥም ስለዚህም በ በመሠረቱ የእግዚአብሔር ሆኖ ከሕዝብ ቁጥጥር ውጭ እንዳለ ማት ህና ሆኖም ስለመንግሥት እግዚአብሔርንና ሕዝባን መገና መሚመሄል አነጋገር ዶሮን ሲያታልሏት መጣት ነቁ ሽ ቀርም እግዚአብሔር አለ ሣ ዝ የመ ሥልጣናቸውን በእግዚአብሔር ቃል ላይ መመን ሁሩ የሚያስችላቸው ነው እግዚአብሔርና መን አ ወሆናቸው ነው እግዚአብሔር በመንግሥት ር አስተ ዝዚህ ይፃበላል ማሰት ነው ከላይ የጠቀስኳቸው በለስልጣ ጻኮቸን አምብዛም የተለየ አይደለም በአንጻሩ ሕዝብ ተ ርድ የሚለው አብዛኛውን ጊዜ እንዲያውም ምንም ጊዜ አያውቅ እንደገና ዚትየአያ ውስጥ እስከዛሬ ተፈጥርሃ አግቀስ። ሣፃርክሰ ዣ ያለ ነበርነ ይህም ኮ አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች ሲወዳደር ማለት ነው ይኽ የኋለኛው በ ዘንዬ ተቀባይነትን ስላላገኘ በኃይል አጠቃቀመ ጎልቶ ይታያል በዚህሥ በተለያዩ አገሪቱ ክፍሉች ከባድ የትጥቅ ትግሎች ተጀሔ በኩል እየተካረረ መጣ አሁን በትጥቅ ትግል አሸንፈጡ በ ሁለቲኦ በተቀሩት የኢትዮጵያ ክፍሎች የተ ሕዝቡ መሠረቱት የአገዛዝ ሥርዓቶኝ ንቅራና ለየት ያሉ ቢመስሉም ማጣፈጫቸው ያው ዴሞክራሊ የሚለጤጡ ጫ ቃል ነው ጠኛ የአንድ መንግሥት ትክክለኛና እው ያሉትን ልዩነቶች ለማጥበብና የሚያደርሉሕጎችንና መመሪያዎችን እየጎረጎረ በጥላቻ ሕዝቡን እርስ በር መዝራትና ሕዝቡን አርስበርሱ ማናቆ ምልክታቸው ነው አገዛዝ ወደ እድገት ደረጃ ለማራመ ለዚሁ ነው ልዩነት እንኳን እንደ ኢትዮጵያ ው ሕዝብ መሀከል ቀርቶ በአንድ ትንሸ ቤተሰብም ያለ ነው ሆኖም ልዩነት መጥፎ ነገር አይደለም ልዩነት የሕያውነት ምልክት ነው ልማት በኅብረት ልጥተቀስ ነተኛ ተግባሩ በሕዝብ መሀክል ወደስምምነትና ወደመሠረበ ማውጣት አንጂ ቁስል የ መልክ እንደገና ከ ኢትዮጵያዊነት አንድነት የተለመደ ቃል ነጡ ቢሆንም የተገለጠ አይመስልም ብዙውን ገዜ ትርጉሙን ካል አንድ አምሳል ትርጉሙ ለብዙ ሰዎች ተጣርቶ ሚስት አንድ አ ሚያማታው ተረት ነው አንድነት ሀሳብ በልማዳዊ አነጋገር ንድ ልብ መካሪ እንደ አንድ ቃል ጋ እነዚህ አነጋገሮች እንደሚገልጹት ኣላት ወይም በርክት ሉ ሊረ አንድ ለሆኑ አንጂ ሌላ ዓጽም አንድነት በንግግርም ሆነ በጽሁፍ ባልና ያጣ መኾ። የኮሚዩኒስቶች የማታለያ ዘዴ የቃላት ውዥንብርን መፍጠርና ግራ ማጋባት ነው አሁንም በተግባር የዴሞክራሲ ሥርዓት አይታይም ዴምክራሲ የሕዝብ መንግሥት ነው የጠመንጃ አገዛዝ አይደለም በዴምክራሲ ሕዝቡ የሚተዳደርበትሕግ የራሱ ወኪሎች በግልጽና በሙሉ ነጻነት ተወያይተው የሚያወጡት ነው በዴሞክራሲ ሕዝቡ ሥልጣን የበላይነት ስላለውና መንግሥትን በሰላማዊ መንገድመለላወጥ ስለሚችል የሚፈራና የሚከበር ነው ስለዚህም ዴምክራሊ በኢትዮጵያ ገና ከሕልም አንደራነት አልወጣም በጠመንጃ ሥልጣን የያዘ ቡድንም ሥልጣኑን ለሕዝብ ለማስረከብና ከትጥቅ ትግል ወደ ሰላማዊ የፖለቲካ ትግል ለመሸጋገር ተልቅ አቀበት እንደሚሆንበት ተደጋግሞ በያለበት የታየ ነው ሆኖም የኢትዮጵያ ሕዝብ ከአገዛዝ ሥርዓት በፍጹም ለመላቀቅና አዲስ መሠረት ለመንግሥተ ሕዝብ ለዴሞክራሲ በሰላማዊ መንገድ መገንባት ከፈለን ጥ ያጣ ጩኸት አ ሠስፍን ወልደማርያም ሥራዎቹ ር ዘ ምንም ጥርጥር ሊኖረን አይሁ ሙችዶ ዊ ባልሆነ መንገድ ለማምጣት ኦም ሰላ አንጃ ዴሞክራሲን አያፋጥኑም ። ሾሆ ዲስኩር በኣ አዝባ የአገዛዝ ሥርዓቶ ተስፋን መመገ አድማጭ ያጣ ጩዝት ከፕርፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች ማለራጫዎቹም ዋነኛው ተግባር ሕዝብን ማታለል ነው የመጋሰጫው ጊዜ ለአገዛዝ ሥርዓት ሁሉ የማይቀር ነው ቱ ሲሞላ መንግሥት ማለት ሕዝብ ራሱን ለማስተዳደር የሟ ርጅት ነው ብለናል። መንግሥት ፍተኛ የተ ሳሁልጊዜና ለዘለዓለም ተት ምንጭ ነው የትም አገር ራጣጭ ያጣ መኾት ሶ ከፐሮፌ ር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች ዢ ፍጹም የሜባል ቀርቶ ወደ ፍጹምነ ሆን ዓጽም ዓጹምነት በሆ የስዊትዘርላንድ መንግሥተ ሕዝብ የሚ ሪንስተ ስለዚህም የመ ሪ የሆነውን ሰው ለማወኑ አስቶ መንበሮቹ ይሰዋወጣሉ ይህ ሥርዓት አምዱቀነን አንጻ ነ ሲቀ ፖጥንቅጥ ለሆነ ሕዝብም የሚጠቅም ይሆናል ር አፈ ንዳል ወንላይ ሜኒስትር ሰአገራቸው የሸግግር መንግሥት ፎን ጠኖቱ የስዊትዘርሳንድን የሚመስል ነው ቀረቡት ሀሳብ መንግሥተ ሕዝብን የሚወስነው ዓይነቱ ወዉ ከ ወይም ገ ሥልጣን በአርግጥ የሕዝብ መሆኑ ወይም አለመሆኑ ኣይ ን ይነቶች ጠቃሜ መሣሪያዎች የሚሆኑት ሥልጣን የሕዝብ ሆና የአቤና አስተያየት አመራሩን ለመለወጥና መንግሥቱንም በሜቻልበት ሁኔታ ጥቻ ነው ሕዝብ መንግሥትን የሜያቋቁመውና ሲፈልግም የሚለውጠው አንዴት ነው። የኢትዮጵያ ሕዝብ ቂል አይደለያ እ ማን ላ የታወቀውን የዜና ማሰራጫና እውነቱንም ሲነት ስር ተቶች የሚያጣራ ነጡ ሆኖም የኢትዮጵያ ሕዝብ ተከታታ ል ብነት ባህል ያደረገበትን ተገዢነት በሰላማዊ የከበበ የጣይፈርጥ ትግል ለመዋጋትና የሥልጣን ባለቤትነቱን ለማረጋ አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መሰፍን ወልደማርየም ሥራዖች ማድረግ አለበት ለዚህ ትግል ወዶም ሆነ ተገዶ የኣሁኑ ኣ በሮችን ከፍቲል ስለዚህም የኢትዮጵያ ሕዝብ የሥልጣን ባለ ብዙ አረጋግጦ የሚፈልገውን መንግሥት ለመሰየም የማይፈልገውን መን ናቱን ግሥት ለመጓር የተሸለ ዕድል አለጦ መንግሥት ልዩና ከሕዝቡ የተለየና የበለጠ ኃይል አ ሕዝቡ ራሱ ለገዛ ጥቅሙና የጋራ ኑሮው የሚመሰርተው ድርጅት ም ሲያስፈልግም ሊያሻሸለው ሲያስፈልግም ሊለውጠው ይችላ ል ነው ልንገነዘበውና ለልጆቻችንም ልናስተላልፈው የሚገባ ሀሳብ በሚገባ ከእግዚአብሔር የተጣለብን ዕዳ ሳይሆን እኛው ራሳችን ልን ረት ልንቆጣጠረው የሚገባ ድርኛት መሆኑን ነው ጥረውና ጣሇ ያጣ ጩዝት አዶ ርፌሶር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች ዘ ሥልጣንና መሪነት ብዙ ሰዎች ሥልጣንን ይመኛሉ ለም ኣባት ቶች ምን ሥልጣኑ ቤጦየዎ ምናልባት ጥቂቶቹ ለክብር ጥቂቶቹ ጣንን ዎቸት ጥቆቶቹም ለሚሰጣቸው ኃይልና ና ቂ እውነቱን መናገር ከቻሉ ክሰው በላይ ሆና ነጉ። ለሎ ሥልጣን ኃይል ነውና ማንም ደካማ መ ሁሉም ሰው እኩል ሥልጣን ወይም ኃይል ቢናረው የ ሆኖም ፊጠሩል እዚህ ሥልጣን የምንለው አንድ ሰው በለት ትርጉሙ ይያሁሰነ ጉዳይ ሰተወሰነ ጊዜ የሚኖረው ሕጋዊ አለለት ሰዎች ላዬ እንጁ ሌላ እንደ እውቀት ሥልጣን ያለው አይደለም ና ኃይል ነው ፖሊስ ሥልጣን አለው ዳኛም ሥልጣን አለው አስተዳዳሪም የዘ ያህል ሥልጣን አለው ፖሊስ ከመለዮው ወጥቶ ሌላ ሲለብስ ለና የለውም ዳኛ ከወንበሩ ተነስቶ በሌላ ቦታ ሲሆን ሥልጣን መ አስተዳዳሪም በዳኝነት ላይ ሥልጣን የለውም እነዚህ ጥቂት ምመሰኒዎች ሕጋዊ ሥልጣን ልቅና በዘፈቀደ የሚያስጨፍር አለመሆኑን ለማመልስቶ ይረዱ ይሆናል ከአገዛዝ ሥርዓት ወጥቶ በመንግሥተ ሕዝብ ወይም በዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ውስጥ ያለ እያንዳንዱ በዕድሜው ሕጋዊ የሰውነት ደረጃን ያገኘ ሁሉ ሥልጣን አለው በምርጫ ጊዜ በሥልጣን ወንበር ላይ የሚወጡትን ሁሉ የሚሾመውና ጊዜውንም ጠብቆ ካልፈለጋቸው የሚሽራቸው እሱ ነው ስለዚህም የማንኛውም ዓይነት የመንግሥት ሥልጣን መሠረቱና ምንጩ እያንዳንዱ መራጭ ሰው ነው። ማመ አነጋገር ዓመጽ በጉልበት የተመሠረተውን ሕግ በጉልበት ር ፍሉ ሕግ በጉልበት መመሥረት ማለት ነው አሁን ደግሞ አግ ለይ ነገር እንደመጫወቻ መሆኑ ቀርቶ ጎልቶ የመጣ ባባ የማን ማጣራት ይኖርብናል በትክክለኛ መንገድ ሕግ ል መ የኢትዮጵያ ሕዝብ ወኪሎቹን መርጦ በእነሱ መ ትም ፈር መተዳደሪያ ነው ነገር ግን በዓመጽ የተመሠረተ ሣሪያ የሚሆነውን የሥልጣን ዝንባሌና ፍላጎት የሚያንጸባርቅና የአገዛዝ ት የአገዛጃ መሣሪያ ዳኝ ያወጣል ስለዚህም ክንዱ የዳች በባ በእገዛህ ስር ያለ በሌላና በአዲስ የዓመጽ መንግሥት የስገዛዝ ትፎ የለውም ሰለዚህም ሕዝብ በሕግ ማውጣቱ ላይ ምንም ዓይነት ተ ባሁ ግሥቱ ፉት ሀገ ሕጋዊ ሥልጣን እያልን ስንናገርም የዓመጽ መንገሥ አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች ሕግ ራሉን ሕጋዊ ማድረጉን ማለታችን ነው አንጂ የኢትዮ ያጦጣውና በውዴታ የተተበለው ሕግ ማለት አይደለም ር። መሪ ግን ከሕግ በታች ሆና የሚያገለግል ነው ስለዚህም ሕዝብ ለተቀበለውና ለሚደግፈው ሕግ ተገዢ መሆን የመሪ የመጀመሪያው ግዴታ ነው መሪ መንበረ ሥልጣነ ላይ የሚወጣው በጠመንጃ ኃይል ሳይሆን በሕዝብ የድምፅ ብልጫ ነው ቢያንስ ቢያንስ ሁለት ሰዎች ለመሪነት ተወዳዳሪዎች ሆነው በሕዝብ ፊት እየቀረቡ ራሳቸውንና ለማድረግ ያቀዱትን ማብራራትና ማስረዳት አለባቸው ይህ ውድድር ሰላማዊ ነው ሕጋዊ ነው ሥነ ሥርዓትንና ጨዋነትን የሚከተል ነው በመጨረሻም እያንዳንዱ ለመምረጥ የበቃ ሰው በምስጢር የድምጽ አስጣጥ ሥርዓት አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች የምርጫ መስጫውን ወረቀት በታሸገ ሣጥን ውስጥ እየከተተ ብያነውን ይሰጣል ማንም መሪ በትክክለኛ ምርጫ ሙሉ ድምዕ ማገኘት አይችልም መሪ የሚሆነው በአጠቃላይ በአብዛኛው ሕዝብ የድምዕ ብልጫ ያገኘው ነው ሥርዓቱ ይኸው ነው የተሸነፈውም ተወዳዳሪ መሽነፉን በይፋ ተናግሮ ለሚቀጥለው ምርጫ ለመዘጋጀት ሀሳቡን ይስበስባል ተሸናፊው ተወዳዳሪ ከነቡድኑ በሕዝብ ምክር ቤትም ሆነ ከቢያ ውጭ የመንግሥቱን አመራርና ተግባሮች በቅርብ እየተከታተለ ነቀፌታውን በመግለጽ ደጋፊዎቹን ብቻ ላይሆን የአገሩን ሕዝብ በሙሉ ያገለግላል ግልጽና ተደማጭ የሆነ ነቀፌታ በሌለበት በመንበረ ሥልጣኑ ላይ ያለው ሊተኛ ወይም በክፈቀደና በማናለብኝነት ሊቀጥል ይችላል ነቀፌታ ሲመጣበት ለሚቀጥለው ውድድር ስጋት ያድርበትና የተሻለ አመራርና ጥሩ ውጤት አስገኝቶ እንደገና ለማሽነፍ ይሞክራል መሪ በመንበረ ሥልጣኑ ላይ የሚቆየው በሕግ ለተወሰኑ ዓመታት ብቻ ነው ከሲያ በኋላ ሌላ ምርጫ ይካሄድና በሥልጣን ላይ መች ወይም እንደገና ተመርጦ ለተወሰኑ ዓመታት ሊያስተዳድር ብ ላ እዚህ ላይ አንድ ታሪክ መጥቀስ ትልቅ የመሪነትንና ገክበቡኒ የሚያስገነዝብ ይሆናል በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ና የት ጠቅላይ ሚኒስትር ዊንስተን ቸርችል ነበሩ። ችግር ሙሉ ዋስትና ነው ገ ፆ የውጭ አዢ አዛቦው ለእውቀት ክበርን የሚሰጡ ለግስመለል ዘመን ከያለበት አማካሪዎች ባጠገባቸው ያስቀምጣሉ በአጁ ኃይለ ን ዑን ደፃሞ ይመጡ ነበር በደርግ ዘመን የሶቭየት ኅብረት አቸ ግልጽ ነው ፃወቃቸውን ማወሻ ካኖች ናቸው ሁሉም አለማወቃገው ነ ሚየሳዩት ዝንባሌ ከራ ዎች ይለት የውጩን ለማዳመጥ ሃጄዎች ለበስ በኩል ራሉ የሚያመለክተው ጤነኛ አስተሳሰብ አለመኖሩን ነር አድማጭ ያጣ ጩኸት አድማ ጭ ያጣ ጩሽት ከፕሮፌሰር መሰፍን ወልደማርያም ሥራዎች ር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች ገዢዎች ለአገራቸው ሰዎች ያላቸውን ንቀትና ለውጩ ደ የበታችነት ወይም ራስን የማዋረድ ስሜት ያሳያል ሞ ቡን አየመሪጠ ከበ ንዳ አገዛዝና ከፍርነ ነሮ የሚላቀቅበትን ተ ያላቸጠ ሱ መሪቦጦ ሓማዊ ትግል ማካሄድ አለበት ስላማዊ በሌላ በዙል ደግሞ ገዢዎች የሚፈልጉት ለእውቀት የሚጨነቴ መታየቱን እንጂ እውቀቱ በሥራ ላይ ውሎ ሕዝቡ የሚሻዛል መንገድ መቀየሱን አለመሆኑን ነው በአጠቃሳይ ገዢዎች ሕዝቦቻቸው ምንም ዓይነት ኃላፊነት ስለሌለባቸው የሚጠይ የሚወቅሳቸውና የሚነቅፋቸው የሰለም ለተገዢ ቃቸው መሪ ግን ተደጋግሞ እንደተገለጻው ለሕዝቡ ኃላፊነት አለበት በ ሥራጤ መመስገን መወቀስና መነቀፍ ይችላል እንዲያውም ከነቀፈታዎ አለዬ ሕዝቡ ሊሽረው ይችላል ስለዚህም አንድ መሪ የሆነ ሰው ከአሱ በላይ ሕግ መኖሩን አውቆና አምኖ ለሕግ ተገዢ በመሆን የሥልጣን ባለቤተ የሆነውን ሕዝብ ማዳመጥ ችግሩንና ብሶቱን መረዳት ዋና ተግባሩ ያደርጋል መሪን ለመሪነት የሚስለሰው የሚያበስለውና የሚያሠለጥነው ተቃዑሞ ነው ዓላማውን ሲስትና ሲታበይ በሥልጣን ሲሰክርና የገባውን ቃል ሲረሳ ከአስተዳዳሪነት ወደገዢነት የመለወጥ ምልክቶችን ሲያሳይ ተቃውሞ ካልገጠመው ጭልጥ ብሎ አድራጊ ፈጣሪ ነኝ ወደማለቱ ይደርሳል ተቃውሞ ስል የዓመጽ ወይም የትጥቅ ትግል ማለት አይደለም ይህማ መልሶ አዚያው የኖርንበት አዙሪት ውስጥ ይከትተናል ተቃውሞ ስል የሠለጠነ ትግል በቃላትሩ በንግግር በጽሑፍሩ በሰላማዊ ሰልፍና በመሳሰለው ማለት ነው። ተቃውሞንና ነቀፌታን ለማዳመጥና ከዚያም ራሱን ለማሻሻል የማይቸል ሰው ለመሪነት አይበቃም አገራችን እንደዚህ ዓይነቱን ሰው በብዛት ማፍራት የምትችለው ሕዝቡ ከጠመንጻቋ አገዛዝ ሲወጣና ከፍርፃት ሲላቀቅ ብቻ ነው ይህንንም ቢሆን አግዚአብሔር ከሰማይ ወርዶ ለኪጎትዮጵያ ሕዝብ አያደርግለትም የኢትዮጵያ ሕዝባ አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች ወዴት። ን ባለቤት ሕዝቡ ሀ ሥልጣንን የሚሹ ቡድኖች ሁሉ የሥልጣን ባሌ መሆኑን በሙሉ ልብ መቀበል አለባቸው ለዮድማጭ ያጣ ጩሽት ከፐፌሰር መሰፍን ወልደማርያም ሥራዎች ለ ሕዝብ የሥልጣን ባለቤት መሆኑን ከተቀበሉ ይህ የሕዝብ ሥልጣን በተግባር የሚገለጽባቸው መንገዶች ሁሉ መቀበል ይኖርባ ቸዋል እነዚህም ነጻና ግልጽ የሆነሩ ከማናቸውም ዓይነት የኃይል ወይም የትጥቅና የሽብር ተጽእኖ ነጻ የሆነ የፖለቲካ ቡድኖች ውድድር ነጻና በትክክል የሚከናወን ፍጹም ገለልተኛ የሆነ የአገር ሽማግሌዎችና ሕዝቡ የሚያምናቸው ሰዎች በታዛቢነት የሚከታተሉት ምርጫ ሕዝቡ የፈቀደለት ቡድን ወይም ቡድኖች የመንግሥትን መንበረ ሥልጣን ያለምንም ችግር እንዲረከቡ በጨዋነት መቀበል ሐ ሕዝቡ በእርግጥ የሥልጣን ባለቤት ከሆነ ሥልጣኑ በተግባር የሚገለጸበት ሁኔታ በየደረጃው በማዘጋጀቱ ላይ የሥልጣን ባለቤትነቱን በማላየት መጀመር አለበት ን ሦስት እንደሰንሰለት የተያያዙ መሠረተሀሳቦች ከነቅደም መሠረትን መቀበል ለእውነተኛ መንግሥተሕዝብ ሥርዓት ጠንካራ ። ለመጣል በገድ አስፈላጊ ሆነው ይታዩኛል የመንግሥትገ ሾ ሥትን መዋቅር ከታች እስከላይ ለመገንባት የሕዝቡ የሥልጣን ባለቤትነት ካል ኀ ቤት ውስጥ ገብቶ ታየ የማን መሬት ላይ ቆሞና ማን የሠራው ነው የአስተዳደር አጥሩን ባለቤት የሚሆነውን ሥልጣኑ የሚደምረው ራሱ የለሥልጣንነቱን ሲያሳይ ብሃ በበበ በአጥሩ ውስጥ ላለው ሁሉ መንደርደሪያ ፋ ሕዝባዊ ደርዶትላ የሥልጣን ምንጭ የጠርም ሁነ የከፋ ኀ ተማ መዋቅር እየተጠሩ የመንግሥት ማበራት እ ስካሁ ት መዣዛፈ ን እንደመንግሥት ያዎች ሆነው ያገለግላሉ በዚህ አድማጭ ያጣ ጩኸሽት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች ደረጃ ይምአታ ሕዝብ ከመንግሥት ጣልቃ ገብነትና ተጽአኖ ነጻ መውጣት ካልቻለ የሕዝቡን የሥልጣን ባለቤትነት የሚያረጋግጥ መንግሥተ ሕዝብ ለማቋቋም ይቻላል ማለት ዘበት ነው የአገዛዝን ሥርዓት እንድናጠፋና መንግሥተ ሕዝብ እንድናቋቁም ከተፈለገ እስከዛሬ የነበረውን ሁኔታ መገልበጥ አለብን ማለት ሥልጣን ነጻ በሆነ ሕዝብ መያዝ አለበት ቀበሌዎች በገጠርም ሆነ በከተማ ፍጹም ሕዝባዊ ድርጅቶች ሆነው በቅርብ መንግሥትን የሚቆጣጠሩበት መሣሪያዎች መሆን አለባቸው በተለይ በገጠር ውስጥ ዓለም ላወቀልን ችጋር ዋናውና መሠረታዊ ምንጩ የተፈጥሮ ሁኔታ መዛባት ብቻ ሳይሆን የአስተዳደር መዛባት ለመሆኑ በቂ ጥናት አድርጌአለሁ ብዙ ዓይነት መረጃዎችንም ለማቅረብ እችላለሁ። ውሳኔዎቹ ላይ ለመድ ረስ ሕዝቡ በቀጥታም ሆነ በሚመርጣቸው ወኪሎቹ አማካይነት መነጋዢ ያስፈልገው ይሆናል ይህንን የመንግሥተሕዝብ መሠረት ለመጣል ጉዳዩን በቀላል መገመቱና በአጭር ጊዜ ውስጥ በይድረስይድረስ የሚከናወን ማስመሰሉ አይጠቅምም የቀበሌውን ደረጃ ብቻ ለማጠናቀቅ ቅን መንፈስ ተጨምሮበት ከሦስት እስከ ስድስት ወራት ሊፈጅ ይችላል የፖሊቲካ ቡድኖች የሚሙዋገቱበት ጉዳይ ሳይሆን ሕዝቡ አብሮ በትርብ የሚተባበረውንና ጎረቤቱን የሚለይበት ተግባር ነው በመንግሥትም በኩል ሕዝቡ ተወያይቶና ተመካክሮ ፈቃዱን የሚገልጽበት መንገድ ከማመቻቸትና ያንንም ከመመዝገብ ያለፈ ጣልቃገብነት እንዲኖረው አያሻም ዋናው ነገር ከፋም ለማም ለመጨረሻው ውጤት ሙሉ በሙሉ ኃላፊነቱን የሚቀበለው ሕዝቡ ራሱ እንዲሆን ለማድረግ ነው ትልቁ ቸብ ው ሥራው ሲጠናቀቅ መላ ኢትዮጵያ ገጠሩም ሆነ ተሸነሸነ ማለት ነው የፈፃዴውና በወሰነው መሠረት በቀበሌ ደረጃ መዋቅር ጣም ቀላል ነው በአሁኑ ጊዜ አራት የተለያዩ እነሱም ከታች ወደላይ አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች ወረዳ አውራጃዞን ክፍለሀገርክልል ብሔራዊ ወይም አገርአቀፍ ከመንግሥት የሥልጣን መዋቅር ውጭ ደግሞ ሕዝባዊ ድርጅቶች የከተማ ቀበሌዎችና የገጠር የገበሬ ማኅበሮች አሉ እስቲ በቀበሌ ደረጃ እንጀምርና ተራ በተራ እንመልከታቸው ወሪዳ የመጀመሪያው የመንግሥት ሥልጣን ደረጃ ልክ ሰቀበሌዎቹ እንደተደረገው ሁሉ ሕዝቡ አሁንም የየራሱን ወረዳ ይወስናል በወረዳ ደረጃ ሕዝቡ በቀጥታ ለመወሰን አስቸጋሪ ስለሚሆን በቅድሚያ በየቀበሌው እንዲወያይበት ሆኖ በቀበሌ ተወካዮቹ ውሳኔውን ቢገልጽ የተሻለ ይሆናል። በአጎዜ ተኙ አውራጃዎች አንድ ላይ ሆነው አንድ አንዲኖሩ ያስፈል ፍለሀገርስ ከስንት እስክ ስንጎ ፈጀመች ይቀረጻሉ በሷ ነኒ አስፈላጊ ሆኖ ከተገኘ በ መሪት ው አያስፈልም ተያየት ግን ክፍለሀገር የሚባል ር ል ጊዜ አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች አገርአቀፍ ከፍተኛው የመንግሥት ሥልጣን ደረጃ ከቀበሌ እስከ አውራጃ ወይም እስከ ክፍለሀገር ድረስ ያለው ሽንሸና በሕዝቡ ፈቃድ ከተክናወነ በኋላ ዋናው የመንግሥተሕዝብ ወይም የዴሞክራሲ መሠረት ተጣለ ማለት ነው የሚቀረው ለእያንዳንዱ ደረጃ ተግባርንና ኃላፊነትን ማደላደሉ ይሆናል በግልጽ ሁሉም ስው ሊረዳው የሚገባው ክፍፍሎቹ ሁሉ በየደረጃው መሠረታዊ እኩልነት ያላቸው መሆናቸውን ነው በዚህ ጉዳይ ላይ ቆይተን በተለይ እንነጋገርበታለን የሥልጣን ክፍፍልና ተግባር መዋቅሩ በሕዝቡ ፍላጎትና ቀጥታ ተሳትፎ ከሳይ እንደተዘረዘረው ሆኖ ከተዘጋጀ የሚቀጥለው ዋና ሥራ በየደረጃው ሊናር የሚገባውን የሥልጣንና የተግባር ክፍፍል በአጠቃላይም ቢሆን ለመነጋገሪያ ያህል መጠቆም ነው ይህንን በምናደርግበት ጊዜ መሠረታዊ ሕዝባዊ ድርጅቶችን ከፖለቲካ ቡድኖችና ከመንግሥት ሥልጣን ነጻ አድርገን ካላየናቸው ከባድ ችግር ሊፈጠር ይችላል አያንዳንዱ የገበሬ ማኅበር ወይም የቀበሌ አባል በፈለገው የፖለቲካ ቡድን ውስጥ ገብቶ ለመሳተፍ መብት አለው ነገር ግን የገበሬ ማኅበሩ ወይም ቀበሌው በአጠቃላይ ከፖለቲካ ውድድር ውጭ ሆኖ የጋራ ችግሩን የሚወጣበትንና የሥልጣን ባለቤትነቱን የሚጠብቅበትን መንገድ መከተል አለበት ሥልጣኑን ለመንግሥት ወይም ለፖለቲካ ቡድን ካስረከበ ወደአገዛዝ የሚያመራ አቅጣጫን ያዘ ማሰት ነው እንግዲህ ለመወያያ ያህል የእያንዳንዱን ደረጃ ሥልጣንና ተግባር እንዘርዝር የቀበሌ ገበሬ ማኅበር ሹማምንቶቻቸውን ሁሉ ባወጡት ደንብ መሠረት በምስጢር ድምዕ አሰጣጥ የመምረጥ የመጓርና የመተካት ሥልጣን አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች የተፈጥሮ ሀብትን የመጠበቁን ተግባር ጨምሮ ስለመሬት ድ ልደላኣ አጠቃቀም መወሰን ዝቅ ባሉ ሥፍራዎች የሚገኙ ሰዎችን የውሀ ፍላጎት ግምት ውስጥ በማስገባት ስለውሀ አጠቃቀም መወሰንሩ ከሌላ ሥፍራ የሚመጡ ሰዎች ሲኖሩ የሚሠፍሩበትን ሁነታ መወሰን የማኅበራዊ አገልግሉቶች የሚቋቋሙበትን ሥፍራና እድገታቸውንም መወሰንሩ መንገዶች የሚያልፉበትን መስመር መወሰን የአካባቢ ንጽሕናን ለመጠበቅ አስፈላጊውን ሁሉ ማድረግ ምርታቸውን ገበያቸውንና የኑሮ ደረጃቸውን በጋራ ለማሻሻል አስፈላጊውን ኅብረት ሁሉ ማድረግሩ እያንዳንዱ አባል በየዓመቱ ለማኅበሩ የሚከፍለውን መዋጮና ለወረዳና ለአውራጃ ለመንግሥትም የሚከፍለውን ግብር መወሰን ቀበሌው በቀጥታም ሆነ በተወካዮቹ አማካይነት ያልመከረበትንና ያልተቀበለውን መዋጮም ሆነ ግብር ወረዳም ሆነ አውራጃ ወይም ከዚያ በላይ ያለ ሥልጣን ሊጭንበት አይችልም እያንዳንዱ የገበሬ ማኅበር አባል ከማኅበሩ በላይ ላሉ ደረጃዎች ለሚከፍለው ግብር ኃላፊነቱና ተጠያቂነ ኋሂ ደ አፈ ተለው ግብር ኃላፊነቱና ተጠያቂነቱ የማኅበሩ እንጂ የእያንዳንዱ የባለጉዳዮቹ ሓሇ ምርጫ ካልሆነ በቀር ትንን። ያልተለመደና አዲስ በመሆነ ነው ድርሻ አድርጎ ማቅረቡ ከዚህ በፊጎ ከተፈጠሩ ጀምሮ በ ጠርም ሆነ በከ ሆ በተማ ለት አቋቋማቸው ሕዝብ ላይ እንደትል ይህ ሁኔታ ፈጽሞ መለወጥ ቀበሌዎች የመንግሥት ክንድ ቅ ጭነትና የጭቆና መሣሪያ አለበት ቀበሌዎች በሕዝቡ እንደተባለው ለማንዛዛት ከተፈለገ አውራጃዎችን ደግሞ ወይ አድማጭ ያጣ ጩኽት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች ቁጥጥር ስር ሆነው ለሕዝቡ ልማትና እድገት የሚያገለግሉ የሕዝቡ የራሱ የሥልጣን መሣሪያዎች መሆን አለባቸው መንግሥተሕዝብ የሚጀደምረው ከቀበሌዎች እንዲሆን ያስፈልጋል ይህ ካልሆነ ሕዝቡ በአፈጮሌዎች እየተታለለ እንደገና ወደአዲስ የጭቆና ቀንበር ውስጥ ይገባል በቀበሌ ደረጃ ሕዝቡ መብቱንና ሥልጣኑን ለማስከበር እምቢኝ አሻፈረኝ ለጥቃት ካለ በሌሎቹ ደረጃዎችም ያለውን ሥልጣን ለመቆጣጠር ችሎታ ይኖረዋል በወረዳና በአውራጃ ደረጃ የሚኖረው የሥልጣንና የተግባር ዝርዝር በርከት ያለ ሊሆን ይችላል በአጠቃላይ ግን ወረዳው የቀበሌዎችን ሥራ ማስተባበርና የልማት አቅዳቸውንም ማቀናበርና ማፋጠን ሲሆን አውራጃውም እንዲሁ የወረዳዎችን የልማት ሥራና እድገት ማቀናበር ይሆናል አንድ ነገር በግልጽ መገንዘብ ያስፈልጋል ወረዳ የሚባለው በሥልጣን ደረጃው ክፍ በማለትና የተወሰነ ቀበሌዎችን አጠቃልሎ በመያዝ ይለያል እንጂ ከቀበሌዎች ውጭ የሆነ ሥፍራም ሕዝብም የለውም አውራጃም እንዲሁ የተወሰኑ ወረዳዎች ድምር በመሆኑ ዞሮ ዞሮ ከቀበሌዎች ውጭ የሆነ ሥፍራም ሕዝብም የለውም ስለዚህም በሥልጣን ደረጃ ወረዳ ከቀበሌ አውራጃ ደግሞ ከወረዳ ከፍ ይበሉ እንጂ የሁለቱም የሥልጣን መሠረት ቀበሌ ነው ለቀበሌዎች የማይበጅ የወረዳም ሆነ የአውራጃ ሥልጣን በቀበሌዎች ተሽሮ ሊለወጥ ይቸሳል። የሥልጣን ምንጩ ዞሮ ዞሮ ያው የየቀበሌው ሕዝብ ስሰሆነ ወረዳውም ሆነ አውራጃው በሥልጣን በሚባልጉ ሰዎች ሊመራ አይችልም የኅብረት ፌዴራል ሥርዓት ው በአንድ ሕገ መንግሥት ስር ው ቀደም ሲል ክፍለ ሀገሮች እኔ በዚህ የኅብረት ሥርዓት የሚፈጠረ ፐ ሆነው በእኩልነትና በኅብረት በሚቆሙ አውራጃዎች ነ ለውጦ የኅብረቱ ሥርዓት መነሻ እንዲሆኑ ለማድረግ ይቻላል አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መሰፍን ወልደማርያም ሥራዎች ስለማላምን ክፍሉሀገሩን ትቼ በአውራጃዎች እቀጥላለሁ ከ ግን በክፍሉሀገር የማላምንበትን ምክንያት በዝርዝር ላስረዴ ከተበሌ በላይ ሁለት የበላይ የሥልጣን ደረጃዎች እያሉ ሌላ ተች መጨመሩ የውጣ ውረዱን ሥራ ያበረክተዋል እንጂ ሌላ የሚጠቅም የለውም ሁለተኛ የሥልጣን ደረጃውን ከተበሌ በጣም ስለጫ ነዢ በፊኑ በሥልጣን የመባለግን ሁኔታ የመፍጠር ዝንባሌን ያመጣል ሃን የልማት ኃላፊነትን ለማሰራጨትና ለማፋጠን ከፍተኛ ሥልጣን በጥቴጌ ቂኑ ሥፍራዎች ብቻ ከሚቋጠር በብዙ ቦታዎች ቢሰራጭ የተሻለና ውድድርንም ለመፍጠር ያመቻል አራተኛ ከፍተኛ ሥልጣንን በዋቂ ቦታዎች ብቻ መቋጠሩ ከዘመናዊ የአገዛዝ ሥርዓት ወደ ባህላዊ የአዝዛ ሥርዓት ለመሸጋገር እንጂ ወደ መንግሥተሕዝብ ወይም ጠቡ የሥልጣን ባለቤት ወደሚሆንበት ሥርዓት የተሻለ አማራጭ አይሆንም የምንመነውን ሥርዓት ለመመሥረት ሥልጣን በተቻለ መጠን እንዲሰራጭና ሕዝቡም በቅርብ ሊቆጣጠረው በሚችለው መንገድ ሁኔታዎች መመቻቸት አለባቸው ብዬ አምናለሁ ጣለት የኅበረቱ ሥርዓት መሠረት እኩልነትና ኅብረት ነው እኩልነት ችላ እያንዳንዱ አውራጃ የራሱ ምክር ቤት የሥራ አስኪያጅ ወይም አ ደርና የዳኝነት መዋቅሮችን አቋቁሞ በኅብረት የተደነገገውን ሕገ መን ነ መንገድ ራሱን ችሎ የመተዳደር ሥልጣን የሥራ የን በትምህርት በሕክምናና በሌሎችም አገልግሎቶች ላይ መወሰንና አመራርን መጣ የሎ አውራጃ ሥልጣን ይሆናል። ይህ ሥልጣን ነ ስለሚኖረው አውራጃዎች ሁሉ እኩል ናቸው ማለት ሌላው መህ ረኑ ቅ ላ አስተዳደራጥው ራሳ ት ኅብረት ነው ፐውን የቻሉና ገባባቸው ቢሆኑም ው አውራጃዎቹ ሁሉ በውስጥ ሃንም ከሕግ ውጭ በሆነ መንገድ ሁሉም በአንድነት ጠይም በኅብረት ቆመው የአን ል ናቸው በተጨማሪም ሁሉም ድ አገር ሙሌ አካ አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች ተባብረውና ተማክረው ለሚያወጡት ሕገ መንግሥት ተገዢ በመሆን ኅብረታቸውን ይገልጻሉ ስለዚህም የሚተባበሩበትና የሚደጋገፋበት አንዳንዴም በጋራ የሚያካሂዱት የልማት ተግባር ብዙ ስለሆነ ኀብረት አላቸው ሆኖም ይህ ኅብረት የአውራጃዎችን ጥቅም የሚያጎድል ወይም የሚጎዳ እንዳይሆን መጀመሪያውኑ ሕገ መንግሥቱ ሲረቀቅ ሕዝቡ በቀጥታና በየወኪሎቹም በኩል አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርግ ያስፈልጋል ሕገ መንግሥቱ ከመጀመሪያውኑ ለዝግጅቱ ከሚያስፈልገው ሥርዓት ጀምሮ የእኩልነትም የኅብረትም መግለጫ መሆን አለበት የአውራጃዎቹ እኩልነትና ኅብረትም በብሔራዊ ደረጃ ይታያል በብሔራዊው የሕዝብ ምክር ቤት ሕገመንግሥቱ በሚፈቅደው መሠረት በእኩልነት ተወካዮቻቸውን ልከው በኅብረት የብሔራዊ ወይም አገርአቀፍ ጉዳይ ላይ እየተመካከሩ ሕግን ያወጣሉ የአስተዳደር አመራሩን ይቆጣጠራሉ ትክክለኛ እኩልነትን ለማረጋገጥ ብሔራዊው የሕዝብ ምክር ቤት በብዙ አገሮች እንደሚደረገው በሁለት ሊከፈል ይችላል አንደኛው ለጊዜው ብሔራዊ ምክር ቤት እንበለው እያንዳንዱ አውራጃ በሕዝቡ ብዛት መጠን ተወካዮችን የሚልክበትን አንድ አውራጃ ቢያንስ አንድ ተወካይ እንዲኖረው የሚደረግበት ነው ሁለተኛው ለጊዜው የአውራጃዎች ብሔራዊ ምክር ቤት እንበለው አውራጃዎች ሁሉ በእኩልነት በሕግ የተወሰነ ቁጥር አንድ ወይም ሁለት ተወካዮች የሚልኩበት ነው እነዚህ ሁለቱ ምክር ቤቶች በኅብረት የአገሪቱን የመጨረሻውን የበላይ ሥልጣን ይይዛሉ የኢትዮጵያን ሕዝብ ያሰለቸውን አምዱገነንነትንና የአገዛዝ ሥርዓትን ፊጽሞ ለማጥፋት ከስዊትዘርላንድ አንድ ዘዬን መቅሰም እንትላለነ። አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥሪዎች የስዊትዘርላንድ ዘዴ ከፍተኛው ሥልጣን በአንድ ሰው እጅ እንዳይጨበጥና ለግል ዝና ወይም ጥትም እንዳይውል ሆነ ተብሎ የተፈጠረ ነው በኢትዮጵያም ውስጥ ይህንን የመጨረሻውን ሥልጣን ለአንድ ለጡ ከመስጠት ይልቅ ለአምስት ወይም ለሰባት ከተለያዩ አውራጃዎች ለተወከሉ ሰዎች አስረክቦ እነዚህ በልዩ ምርጫና በተራ መሪ እንዲሆኑ ቢደረግ የሕዝብን የሥልጣን ባለቤትነት ይበልጥ ያረጋግጥልናል ከሁሉም ይበልጥ ደግሞ የትኛው ጎሣ ገዢ ነው የትኛው ተገዢ የሚባለውንም ንትርክ ፈጽሞ ያጠፋልናል እንደዚህ ከላይ ከቁንጮው ላይ ያለው ሥልጣን ሲላላ በአንጻሩ ከታች በቀበሌ ደረጃ ያለውን ቀጥተኛ የሕዝብ ሥልጣንና የሥልጣን ባለቤትነት ያጠናክረዋል መደምደሚያ ይህንን እቅድ የሚቃወሙ ሰዎች እንደሚኖሩ አያጠራጥርም መቃወም ስል ሀሳቡን በሙሉ ውድቅ ማድረግ ማለቴ እንጂ ማሻሻያ ሀሳቦችን እያቀረቡ ማዳበርን ማለቴ አይደለም ይህንን እቅድ የሚቃወም ሁሉ በመሠረቱ ኃይለኛ የሥልጣን ጥም ያለበትና በአገዛዝ ሥርዓት የሚያምን መሆን ከለበት። የዚህ እቅድ ዋናው ቁምነገር ከሳይ ተቀምጦ የኢትዮጵያን ሕዝብ እኔ አውቅልፃለሁ በማለት ለራሱ የአገዛዝ ሥርዓት የሚበጀውን ክልልና ለከፋፍለህ ግዛ አመራ ነ ለመዘርጋት ታጥቆ የተነሣውን ር የሚያመቸውን መዋቅር ማናቸውንም ኃይል ለማዳከምና የኢትዮጵያን ሕዝብ በተግባር ከታች እስ ግ ለክልሎቹም አቀራረጽ ሉቤ ፈሪው ነው የሥልጣኑ ቁንጮ ላይ ፈሉ የሥልጣን ባለቤት ለማድረግ ነው የሚወጣው የዚህ ከር የዚያ ዘር ወይም የዚህ ወይም ሃይማናት የዚያ ፃይማኖት ሽ ሁሉን ኪዩ መ ለው የር ሶመወክልና ለማስተካከል ሥረት የሚረዳን ነው ብዬ አምናለሁ ክራሲ ሥርዓትን አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች ይህንን ሀሳብ በጥሞና ለመመርመር የሚሹ ለዎች የአሜሪካንንና የስዊትዘርላንድን ሕገመንግሥቶች ቢመለከቱ ጠቃሚ ይሆናል የሚቀጥለው ሰንጠረዥ ይረዳ ይሆናል አሜሪካ ለአንድ አውራጃ ስቴት ያለው አማካይ የቆዳ ስፋትና የሕዝብ ብዛት ከጠቅላላው ሁለት በመቶ ያህል ነው የስዊትከክርላንድ ግን ከአራት በመቶም ይበልጣል የኢትዮጵያ ደግሞ ከአንድ በመቶም ያንሳል መገንዘብ የሚያስፈልገው አሜሪካ ከስፋቱ የተነሣ የመሬትና የዓየር ጠባይ ልዩነት የሚታይበት አገር ሲሆን ስዊትዘርላንድ ደግሞ ከመሬቱ ከፍታና ዝቅታ የተነሣ የመሬትና የዓየር ጠባይ ልዩነት ያለው አገር ነው ኢትዮጵያ የሁለቱንም ጠባዮች ታሳያለች የቆዳ ስፋትና የሕዝብ ብዛት ማወዳደሪያ አሜሪካ ስዊስ ኢትዮጵያ የቆዳ ስፋት ሚካኪሜ የሕዝብ ብዛት ሚ አውራጃዎች ቁጥር ቆዳ ስፋትአውራጃ ሺህሜካ ሕዝብአውራጃ ሚ በተጨማሪም የሕዝቡ አስረጫጨት በአሜሪካዩ በስዊነዘርባ ድ ሰብሰብ ያለ ሲሆን በኢትዮጵያ ግን በጣም የተዘታተነ ነ። ር የተበታተነ ሕዝብ በአስተዳደር ክልል ወስጥ ላ አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች መፍጠር ከጠቅላላው የቆዳ ሰንት ጋር ሲመጣጠን ሮዘርላንድ ያነሰ የአውራጃ ስፋትና የሕዝብ ቁጥር ረ ና አለ የትራንስፖርትና የመገናኛ አገልግሉት በኢትዮጵያ ዘፍ ዝቅ ያለ ደረጃ ሳላይ በመሆኑ ራሳቸውን ችለው ሰመተዳደር የሚቀረጹት አውራሻጃዎች አነስ ያሉ ቢሆኑ የተሻለ ነው ብዩ አምናለሁ የቀለጠፈ ሁኔታን ለ አድማጭ ያጣ ጩኽት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች ዷ ሰላምና ዓመጽ መግቢያ አስከዛሬ ኢትዮጵያ የአገዛዝ አገር ሆ ሥልጣኑን ከአግዚአብሔር ያገኘ በማስመሰል ዘመናት ቆይቶ ነበር። ዓላማ በተጋባርና በዕለት በዕለት አቅጣጫ ኣ ልቱ ናቀፍ በዜው መታረም የሚገባው ካልታረመ ስቅጣጫው ዓላማውን የሚለ ደረጃ ላይ እንደርሳለን ለዚህ ነው ምንም ዓይነት ስሕተት ኣይ እስትቡኑ ጉን ግ የሌለብን ለፍ ከሁሉም በላይ ዓላማችን የቆመበትን ሁለት ቁም ነገሮ ዴሞክራሲ በትክክል መረዳትና በእነሱም ላይ ያለንን እምነት ማጊ ያስፈልገናል ሰሳምና ዴሞክራሲ ስንል ምን ማለታችን አንደሆነ ገሬ ባለ ሁኒታ ካልተረዳን እነዚህን ቁመወ ነገሮች ለመደገፍና ለማጠናእ ሰኮ ሆነ ተቃራኒአቸውን ለመቋቋም ብቁ አንሆንም ስለዚህም እክ ዚህን ሁለት ቁም ነገሮች ጠጋ ብለን እንመልከታቸው ሰላም ለብዙ ሰዎች ሰላም ማለት ጦርነት የሌለበት ሁኔታ ነው ወገን ወይም ቡድን ለይተው ጦር መሣሪያ መዝዘው ካልተዳመሙ ካልተቆላሰሉና ካልተገዳደሉ ሰላም ነው ይባላል ይህ ሁኔታ የሰላም ሁኔታ ላይሆን ይቸላል አንድ አባቶ ልጁን በጥፊ ወይም በለበቅ እየደበደበ ጭጭ እስቲ ትንፍሽ እያለ ማልቀስ እንኳን ቢከለክለው ወይም አንድ ሰው አንድ ሌላ ሰው ደረት ላይ ቆሞ ትንፋሽ ቢያሳጣውአንድ ሕዝብ በፖሊስና በጦር ኃይል ተሰንጎ ተይዞ ጭጭ ብሎ በደሉንና ጥቃቱን ቢችል ሰላም ነው ማለት አይደለም ኃይለኛ ደካማውን ሲያጠቃ ሰላም የለም ብዙዎች ጥቂቶችን ሲያጠቄ ሰላም የሰም ጥቂቶች ተደራጅተውና ታጥቀው ብዙዎችን ሲያጠቁ ሰላም የለም በማናቸውም በኃይል ወይም አድማጭ ያጣ ጩኸት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥራዎች በጡንቻ ላይ በተመሠረተ የአገዛዝ ሥርዓት ውስጥ ሰላም የለም ጸጥ። በፖለቲካ ትግል ሲላ ቀዳሚና የአሳት እራት መሪዎቹ ፍቸው በትጥቅ ዓመጽ ግን ግዝር መው ጋል ራት የሜሆኑት ተክታዮቹ ናቸው ስለዚረሩ የሚያሳስባቸውና የ ን መሪዎችን ይበልጥ ለሕዝቡ የሚያው ጨንቃቸው የሆናል ወ አራተኛው የቆመቁውን አልነ የትጥቅ ዓመጽ የሰውን ሕይወት በማጥፋትና ን በሁለቱም ለመሣሪያ የ ተፋላሚዎች የተቀነሰ ነው ንጩ ወጪ ሕዝቡን ኑሮ ለማሻሻል መዋል አዛን የተገነባውን ሊያፊርስ ነ በአንድ በኩል የሰው ኃይልን ሲቀንስና በ ጣ የሚገባውን ጥረት በጣም ይፍል ጸም ሰትሮፎ አጽንት ለደሪገ እነዚህንና ሌሎች ትግል የአንድ ሕዝብን ከፍ ተመሳሳይ ልዩነቶችን ስንመሰከት የፖለቲካ ሕዝብ ወደላቀ የአ ከፍተኛ የሥልጣኔ ደረጃ ከማመልከቱ በላይ ይሽው የፖለቲካ ትግል የ ደረጃ የሚያመራ መሆኑን የሚያመለክት ነው ናው መሠረት ሁልጊዜም የሕዝብ የሥልጣን አድማጭ ያጣ ጩኸት ማርያም ሥራዎች ግል ማለት ዴሞክራሲ ማለት ሕዝቡ ት ሆኖ የፈለገውን መርጦ የሜቦሾምበትና ያልፈለገውን ነው ሕዝቡ የሥልጣን ባለቤት ባልሆነበት ይሞክራሴ በሌለበት ማለት ነው የፖለቲካ ትግል ሊኖር አይችልም በጠመንጃ አገዛዝ ሥርዓት ውስጥ ሕዝብ የሥልጣን ባለቤት አይደለም ይዶሞክራሲ የለም ማለት ነውባ የፖለቲካ ትግልም የለም የፖለቲካ ትግል የሚኖረው ዳኛው ሕዝብ ሲሆን ብቻ ነው የጠመንጃ ወይም የኃይል ዳኝነት በሰፈነበት ዴሞክራሲ የለም ዴሞክራሲ በሌለበት የፖለቲካ ትግል የለም ይህ ዓይነቱ ሁኔታ በግድ የሚጋብዘው የትጥቅ ዓመጽን ነው ያልተቋረጠ እድገትን ለሚፈልግ ሕዝብ ለእድገት ደግሞ ሰላምና ት መሆናቸውን ለሚገነዘብ ሕዝብ ከትጥቅ ዓመጽ ይልቅ ትግል መግባቱ ይሻለዋል የፖሊቲካ ትግል ብስለትን ሰፊነትን መግባባትንና መቻቻልን ይጠይቃል የጎደለውን ሰሟሟላት ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደ በለቤትነት ነው። የፖለቲካ ት የሥልጣን ባለቤ የሚሽርበት ሥርዓት ወደ ፖሊቲካ አመዛዛኝነትን ሆደ ስለዚህም እርስ በርስ ለመተራረም የተወላገደውን ለማቃናትና የተሻለውን ለመከተል ዕድልን ይሰጣል የትጥቅ ዓመጽ ከእንስሳነት ደረጃ እጅግም ከፍ ስለማያደርግ ወደጥፋት የሚያመዝን ነው በአጭሩ ከትጥቅ ዓመጽ ወደ ፖሊቲካ ትግል መሸጋገር በአካላዊ ኃይል በጡንቻ ም ከመተማመን ወደመንፈሳዊና አዕምሮአዊ ኃይል መረማመድ ማለት ነው ይህ ዓይነቱ እርምጃ ለሌሎች የተለያዩ እድገቶች ሁሉ በርን የሚከፍት የመሻሻል እንቅስቃሴ ነው ሰዎች ኢትዮጵያን የገጠማተ ችግር የተወሳሰበና የ ተረዱ አይመስለኝም ይህንን ካልተረዱ ፀደ አች አ ይመስለ ነኝም የዋናው መባዓ ትሔ ቁልዓ በትግራይ ተ የ በአሁነ ጊዜ በትግራይ ተወላጆች ግምባርቀደም ተነሳሽነት ያል የኢትዮጵያ ትግል ውጤቱ እንኳን ኢትዮጵያንና ትግራይንም የቀረው የኢትዮጵያ ሕዝብ በአንድ ላይ ወያኔን ቢቃወም ወያኔ በቆዛዜ ጦርነት ያደርገዋል ለ ያያ ያያየየሰየ ስያ ስፈሰዘሰለ ተተን ለሽ የ ለ አንዲ የደርግ ይጠበቅበታ ቀ ነጻ የተወካዮች ምክር ቤት ተቋቁሞ ሙሉ ስልጣን ይረከባል በስሩና በአሱ ተቅዋጣጣሪነት ከሁለት ዓመታችት ለ የማይቆይ የባ መንግስት ቆማል የባለአደራው መንንኘሥት የሜቋቋምበትንና መን በትን ሕጎቸያ የወያኔ መሪዎችና ካድሬዎች የቅርብ አገልጋዮች ለመጀመሪያ ሆነ አገርአቀፍ ምርጫ አንዳይሳተፍ በሕግ ገደብ ይጣልባቸዋል የኢትዮጵያን ሕዝብ ያሰለቸውን ቸል ገነንጉንና የአገዛዝ ሥርዓ ለማጥፋት ከስዊትዘርላንድ አንድ ዘዬን መቅሰም አንችሳላለንበስዊ ሁለቱ ምክር ቤቶች በአንድ ላይ ሆነው ሰባት ሰዎችን የኅብረት ሥራ አንዲመሩ ከተለያዩ አውራጃዎች ለአራት ዓመታት ይመሮጣ መሪና ምክትል የሚሆኑት ሰዎች ክሰባቱ መሀከል በሁለቱ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Comments:


memezon

Download options | Convert to Pdf | Book of the day

© dirzon | Terms of Service | Privacy | About | Services | Contact