Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • تحويل إلى قوات الدفاع الشعبي
  • قائمة القراءة
  • مختصر
  • كتاب مسموع
  • بحث
  • تحميل
  • myzon
  • تسجيل الدخول
  • تسجيل
English  አማርኛ  Français  العربية
كتاب اليوم

የጠብታ ፍንጣቂ.pdf


  • word cloud

የጠብታ ፍንጣቂ.pdf
  • Extraction Summary

ራይ ጨ መደጋፊር ውቃዊ ሪሪፈፉቅሸዖጃችሪ ጋዶፉ ዕቶዓና ደ አመዳሠፇቓያ ኃሪወሦ ቃፇራዎ ታና ጣ ፍን ሪያ ዱ ገ ኑብልጣሶር ሪ ጀራ ሠቃ ይሃሪርዴ ከመከራ ላብራክና ክሥቃያት ማህፀን ተፈልቅቀው የወጡ የለሥራ ለምስት ጥቁር ለመታትያሳዛኞቹ ኢትዮጵያውያን ታሪካዊ ውልዶች የጠፍ ቁ ይ በተከታታይ የሚወጡ ያጫጭር ልበወለድ ታሪኮች ማኅደር ገጽታ ይህ ነው አይባልም ንጉሥን በዘመኑ ዝና ያተረፈለት ኃያልነቱ ብቻ ሳይሆን ብልጽግናው ጭምር ነው። በዚሁ ዕለት ከመሳፍንቴና ከመኳንንቴ ሌላ የቅርብ ባለማሎች የሆኑት ሁሉ ከበረንዳው ሥር በተን ጣለለው ፀአዳና ማራኪ መስክ ላይ የተሠተሩት ተክሎችና ጽጌያት አዕይ ንትን ከመማረክ እልፈው የያንዳንዱን ተጋባዥ አፍንጫዎች ሁሉ በመዓዛቸው አሥክረውታል በቅይር ቅርፅ ከተኩለ ኩሉት የግብር መቀመጫዎችና ጠረጴዛዎች ሴላ ሰፊው መስክ ብዙ እንግዶችን በመድረክነት ጭምር ለማገ ልገል ይሆነኝ ብሎ የተሠራ ነው። ከመስኩ ምሥራቃዊ ጠርዝ ላይ ገብታችሁ ተንቦራጨቁብኝ እያለች የምትጋብዝ መሳይ መጠነኛ ኩሬ በአርምሞ ለጥ ብላ ትታያለች ከበስ ተዳርቻዋ እየተንጠራዋዜዙ የሚዝለገለጉ ሕምራዊ ሐረጎች ረባዳውን ቦታ እየፈለጉ ተሸሎክልከው በመጓዝ በቤተ መንሥቱ የጀርባ ሕንፃ ላይ ተሠይመዋል።ፌን ብድር በምድር ገጉሥ ሆይ ፈቃድዎ ቢሆንልኝ ዛሬም ቢለገሠኝ ምኞቴ ነው። የመጀመሪያዋን ፅዋ ስቀምስ የአሲድ ጣዕም ያህል ምሬቱ ጐምዝዞኝ ነበር « ባሕረ ሆዴ በደረሰ ጊዜ ግን እንድደግም አሰኘኝ ሁለተኛው ጽዋ ሲደገመኝ ተዝናና ዝፈን ጨፍር የሚል ስሜት አሳደረብኝ « እብሮኝ የኖረው እፋርታምነቴ ዐይነ ጥላዬ ለቆኝ ሲፄድ ታየኝ ያን ጊዜ ነበር ይህ ዐለም ለሰው ልጆች መደሰቻና መፈንጠሽያ ልዩ ሠዝኸት ሆኖ ያገኘሁት ይህን ዕድል ሳላገና ጠበሉንም ሳልቀምስ ብሞት ኖሮ ምንኛ በቆጨኝ ነበር።« ይህ በተገለፀለት በሣምንቴ ከዚያ በፊት ተደርጐ ያማያውቅ ከፍተኛ የፌስታ ድግስ አርጐ መሳፍን ቴንና መኳንንቴን በዚያ የወይን ጠጅ በዓል ላይ አስገናዋ ፎኔክስ ሽልማቴና ሌላው እንኳ ቢቀርባትም ቅሉ በእንግ ድነት ወይም በተጋባዥነት አለመገኘቷ ነበር። መቸ ያስችለኝ ነበር እስከ ዛሬ ድረስ ያችን ውብ ሀገሬን ሳላይኖ ሳልዴርስ ከምድር ጥጋት ሆኖ ያለሁዐት ጋጣ ርቀት ድል መታኝ ስታገል ልመጣ ተቸግሬ እንጅ ነውሉንጎው እግሬ ያጥር ለለያማ በርግጥ እጐበኝሽ ነበር። የናቴን ተባዮች በጠዘጠዝኩ ነበር።

  • Cosine Similarity

እንደ ሰው ልጅነታቸው ስለማንኛውም ሀገር ሕዝብ ችግር የሚጨነቁ ቀዮጥራቸው ይነስ እንጂ በየትኛውም ሀገር ይገኛሉ እነዚህ ስለጠቅላላው የሰው ልጅ ቅን አስተያየት ያላቸው ሰዎች በኢትዮጵያ ግላዊ ጉዳይ ላይ ያገባናል ብለው ለእርዳታ ቢመጡ መቃወሙ አግባብ አይመስለኝም በትንሹ የባዕድ ሀገር ኑሮ ዘመኔ የሰዎች ችግር እጅግ የሚያንገበግባቸው ብዙ ቅን ሰዎች በየሀገሩ መኖራቸውን ተረድቼአለሁ አብቫኞቼም ከበርቴዎች ሳይሆኑ የመለስተኛ ኑሮ ባለቤቶች ናቸው። ድሙ ሌላው ደግሞ በተናጠል ግለኛ ሕይወት የሚያምን ሕዝብ የሚኖርበት ሀገር ነው አንዱ ብዙ ሕዝብ የሚኖርበት ሲሆን ሌላው ደግሞ ጥቂት ሕዝብ የሚገኝበት ነው ያንደኛው ሕዝብ ለነጻነት ሲንሰፈሰፍ ሌላው ሕዝብ ደግሞ በነጻነት ይጫወታል። ያላንዳች ተቀዳሚ ጥናትና ያካባቢ ዝግጅት ተራማጁን ለጋ ወጣት ካጠገ ባቸው ለማራቅ ብቻ ሲሉ ያቀዱት የገጠር ዘመቻና ያስከተ ለውን አሠቃቂ ውጤት ለማሳየት የተነደፈ ታሪክ ነውህ በሽታው የተላላፊነት ባሕርይ ስሰነበረው ታመው በተመለሱ ዘማቾች አማካይነት እዲስ አበባ ሳይቀር ገብቶ ሕዝቡን እምሶት እንደነበር ይታወሳል« በሥልጣን ላይ ያለው መንግሥት በህልሙ ያየውን ቅት ሁሉ በአዋጅ እያስተላለፈ የሕዝቡን ታዳጊ ልጆች እለምሕረት ይጨፈጭፍ እንደነበር አይዘነጋም የዚህ ታሪክ ጭብጥ የሚያሳየው ደግሞ የአዋጁ ተንኩል እንተዋወቅ ዴዴ ው መ መ መ ከ ለወ መ ስመ ከተነቃበት በኋላ ግድያውን በስውር ለመቀጠል የተጠቀመበት ሴላው ዘዴ እንድነበር ነው ዘሊባኖስ ገጽ ገና በወጣትነት ዕድሜው የማኅበረ ሰቡ አድኃሪ ሥርዓት በፈጠረበት ወንጀል ታስሮ እበባ ዘመኑን ጀሀነም በሆነ እስር ቤት ውስጥ የሚያማቅቅ እሳዛኝ ወጣት ሁኔታን የሚያጋልጥ ታሪክ ነውክህ ቦታው እዲስ እበባ ውስጥ የሚገሄ ዓለም በቃኝ ዘመኑ ድኅረ የካቲት ነውክ ቀደም ሲል ራሴ ባይኔ ያየሁት አጋጣሚ ሲሆን የዚያም እስር ቤት ጀሐነማዊ ሁኔታ እሰከዚህቾኛዋ ቀን ድረስ ያለምንም ለውጥና መሻቫል እንዳለ ነውህ ዛሬማ እስረኛው ጢም ብሎ ሞልቶበታል ይሉ ኛል። እኔ ካገር ቤት ከወጣሁ ጀምሮ ጉዳዩ ለሚመለከታቸው የዓለም እቀፍ ሕዝባዊ ድርጅቶችና ተቋሞች ሁሱ የተባበሩት መንግሥታት አምነስቲ ኢንተርናቪናል ስለ ዓለም በቃፔ እስር ቤት ሁኔታ ገልጨ ከሥሩ ተመንግሎ እንዲደመሰስ ብዙ ሙከራዎች አድርጌ ነበር ሙክራየ ዋጋ እንዳላገኘ በተረዳሁ ጊዜ ነው ባለጉዳዩ የሊትዮጵያ ሕዝብ ስለ እስርቤቱ ውስጣዊ ይዘት እንዲያውቅ በማሰብ ይህን አጭር ታሪክ የጻፍኩት አ ወዘተ እንግዲህ እነዚህን ታሪጐሎች ለምን ራሳችሁ አታገላብጧቸውም። እንደዚህም ሁሉ በዚህ ቀንጽል ድርሳን ውስጥ ሰፍረው የሚገኙ ባሕርያት በሙሉ የኮኢንሲደንስ አጋጣሚ ካልሆነ በስ ተቀር እኔን ይሆናል የሚለውን ባይ ሁሉ በጭራሽ አይ መለከትም የኢትዮጵያ ድሕረየካቲት ኩድኩዶ ካስወለደው የቀውስ ዱብ ዕዳዎች ውስጥ አንዱ ክሥተት እንደሆነ ግን ሁላችንም እንደምንገነዘበው አምናለሁ ያንድ ቤተሰብ ልጆች የርስ በርስ መከሳክስ የወላጆቻቸውን ጤንነት እንዳቃወ ሰው በዚህች አጭር ታሪክ አማካይነት ለማሳየት መሞከሬ የደረሰብን ቀውስና ክስረት ምን ያህል የሚጐመዝዝ መራራ ሠፍነግ መሆኑን እንደሚያስረዳልኝ ተስፋ አደርጋለሁ ከዚህ እስተሳሰብ ክልል ውጭ ግን የሚሠነዘር ሴላ ትርጉም ቢኖር ትርጁማኑን እንጅ እኔን አይመለከትም ዕጠፅዐሀፀዐዕ«ዖዐ። « እንዲህ ያለው ነገር በነቢያ የነሁለቶች ቤት መደረጉ አያስደንቅም በወዲያኛው ወር አንድ የልጆቻቸው የድሮ ጓደኛ ደብዳቤ ይዞላቸው ርጠዩሀዕፈሠጋይዕሀዕደፍዖጋያ አዋልደወንዴ መጥቶ እለለወትሮአቸው ምሳ ሊጋብዙት አስበው ወይዘሮ ትምክሕተ ዛሬ ደግሞ ይህ ደብዳቤአቸው ምን ያሰማኝ ይሆን እያለ በሚጨነቅ ልቦናቸውና ቀልባቸው እንዳሉ ማእድ ቤት ገብተው ወጥ ሲሠሩ ዘይት መስሎእቸው ጋዝ ጨምረው በማዘጋጀታቸው እስክ ዛሬ ባላምበራስ በባሴቤ ታቸው ትምክሕተ ላይ ጥሩ መቀለጃና መተረቻ አርገውት ቁቄይቷል« እንዲያውም እንደቅኔ እየሞከራቸው እመጋዝ የጋዝ እናት የሚል መጠሪያ አውጥተውላቸዋል ። ለሶሻሊስት ትምህርታዊ ጥም ፃ የተጣሰ አጥር ቀት እንዲካፈሉ እንጅ ተመልሰው ይመጣሉ በሚል ዘዴ የተነሳውን ዐመፅ አበረደው እንጅ በእስተዳዳሪነት ተወዳጅነ ታቸው ወደር የማይገኝላቸውን ባላምባራስ ከአውራጃው እንዲለዩበት ሕዝቡ አልፈለገም በተለይም ባላምባራስን ይበ ልጥ የሚወዳቸው የየባላባቴና የየትልቁ ሰው እንጋች የሆነ ጐረምሳ ሁሉ ወሬሣ ሊመታ ተስማምቶ ዱር እስከመግባት ወስኖ ነበር « ይህ የኅብረተሰብ ክፍል ባላምባራስን እንደነፍሱ የሚወድበት ዋናው ምክንያት የሰውን መሠረታዊ እኩልነት ላይ የጌቶቻቸውን በቅሎም ሆነ ፈረስ ልጓም ይዘው ግማሽ ቀን ያህል ጌቶቻቸው በእልፍኝ ውስጥ ጠጥተው እስኪረኩ ድረስ መጠበቅ ነበረባቸው በዚያ አውራጃ ባላምባራስ ገብርዬ ከገቡ ጀምሮ ይኸ ድርጊት አክትሟል። ላጠ ቃላይ ስብሰባ ጠቅላላውን ያውራጃ ሕዝብ የጠሩበት ጊዜ ጥቂት አልነበረም የያኔው ማዕከላዊ መንግሥት ያልፈቀደ ላቸው ሆኖ ነው እንጅ ከበጐ አድራጊ ገለልተኛ መንግ ሥታት እርዳታና ብድር በቀጥታ በአውራጃው ስም በመጠየቅ ያውራጃቸውን ሕዝብ ኑሮ ለማማሻሻል ያልሞከሩት መንገድ የለም አንዱ የሚያበሳጫቸውና ካለፈው መንግሥት ባለሥልጣኖች ጋር ሲያናቀኑራቸው የኖረው የዚሁ ሕዝባዊ እቅዳቸው እለመሣካት ነው ከማስተዋልና ከኑሮ ከቀሰሙት እውቀት በስተቀር መደበኛ ትምህርት የላቸውም በጐ ፈቃ ድና ቅን ሐሳብ በባሕርያቸው ላይ የሠፈነ በመሆኑ አለመማር የሚፈጥረው ጥቁር ጠባይ በሳቸው ላይ አልሠረፀም በሥል ጣን ላይ በነበሩበት ጊዜ ሁሉ የግል ኑሮአቸውና ትዳራቸው የተጣሰ አጥር ትዝም ብሏቸው አለያውቅ። ከመወ ደዳቸው ብዛት የተነሣ ከሕፃን እስከ ሽማግሌ ለማረጋገጫ የሚጠቀምበት መሐላ ሁሉ የሳቸው ስም ነበር « በሀገራችን ለውጥ እንዲመጣ ከፍተኛ ምኞት ከነበራ ቸው ሰዎች ውስጥ አንዱ ባላምባራስ ነበሩ ራሳቸው መሥ ራት እንኳ ባይችሉ የሚሠሩ ሰዎች ተመርጠው ያዲስ ሕይ ወት አዲስ ልማታዊና እድገታዊ ትርዒት ማየት ደስታቸው ነበር በወርኀ የካቲት የተመመው ሕዝብ የሰውጥ መፈክ ሩን ይዞ ሲነሣና እሮጌ ሥርዓት ሲያናጋ በመመልከታቸው ደስታ ፈንቅሏቸው ታመው የማያውቁትን ሁለት ቀናት ያህል አልጋቸው ላይ አሣልፈዋል። ትንጂን ሴት ልጅ ገፈርሳ በሚገኝ ቪላ ውስጥ ቅምጥ አርጓት ዐመታት አልፈዋል « የእክስቷን ባል በፀረዐብዮት ስም አራተኛ ክፍለጦር ውስጥ ያላንዳች ፍርድ አሣስሮ የባል ያህል ካክስቷ ቤት ይወጣል ይገባል እናታቸውን ሲፈልገው በስ ልክ ሲያሻውም ከቤታቸው ደጃፍ እየመጣ ያመላልሳ ቸዋል እንድ የቀረችው የመጀመርያ ልጃቸው ነበረች እሷንም ከባሏ ላይ ጠልፎ በመውሰድ ነፋስ ስልክ ከሚገኝ ከእንድ ደጃዝማች የተወረሰ ቪላ ውስጥ ካስቀመጣት ሣምንት ሆኒታል ስለተጠለፈች ሚስቴ ለመወያየት መጥቶ ነው አማች ካባቷ ቤት እንዳለ ቀደም ሲል ሲነጋገሩ ያገኘናቸው በዚያን ቀን ልጅ አባት አማች ሆነው ባንድነት የጦፈ ውይይት በማካሔድ ላይ እንዳሉ የጅፕ መኪና ጥሩምባ ከውጭ ሦስቴም ይሰማሉ። ይህ ታሪካዊ ክሥተት ነገ የምናየው ድላዊ ባላምባራስ ገብርዬ ከገዛ ደጃቸው ላይ በአረመኔው ጥይት በግፍ ተደብድበው ለሞት ሲያጣጥሩ በነበሩበት ወቅት እንድ ክፍተኛ ኃይለ ቃል ተናግረዋል ይኸውም የሚክተለው ነበር ያለፉት ኢትዮጵያውያን አባቶቼ ያለፈው ትውልድ ያገሬ ሕዝቦች ይህን መሳይ ባዕዳን ወለድ ውርደት እንዳይደ ርስባቸው በመጠንቀቅ ባላቸው አቅም ሁሉ በደማቸውና ባጥንታቸው ሲክላክሉ ኖረዋል « ዮሐንስ በመተማ ቴዎድ ሮስ በመቅደላ ምኒልክ በአድዋ የተጋደሉት ይህ የሀገራችን ብሔራዊ ክብር እንዳይጣስ ነበር « የሕዝባችን ብሔራዊ ባሕል እንዳይደፈር ነበር« አዲሱ ትውልድ ዘውድ በመጫናቸው ብቻ ሊያክቸለችላቸው ቢቃጣም ሀገራቸውንና ሕዝባቸውን ከብሔራዊ ክብሩና ከብሔራዊ ባሕሉ ጋር ታሪክ ባቀረበ ላቸው ግዴታ መሠረት በነበሩበት ዘመን አንፃር እስከዛሬ ጠብቆ በማቆየት የባዕዳንን ወረራ ሁሱ በየአቅጣጫው ለማጨ ናገፍ የከፈሉትን መሥዋዕትነትና የፈፀሙትን መራራ ተጋድሎ ታሪክ ሊፍቀው እይችልም «ታጋይ ሕዝብም ከጐናቸው ነበር ዛሬ የዓለም ታናናሽ ሀገሮች ሦስተኛ ምርጫ ባጡበት ዘመን ለምዕራብ ወይም ለምሥራቅ ኃያላን በዝባዥ መንግ ሥታት በጥገኝነት መንበርከክ ግዴታ መስሎ ቢታይም ይህ የወረርሽኝ ግዴታ ለጀግኖቹ ኢትዮጵያውያን ፅድል ፈንታ አልነበረም ይሁን እንጅ እድሜ ደጉ ሁሉን አሳየን ህ በእንድ ትውልድ እድሜ ውስጥ እሂህ በዝባዥ መንግሥታት በእር ኮገዐዐፀይፀዐዐደኗዓዶፆህያ የተጣሰ አጥር ዳታና በሥልጣኔ እድገት አማካሪነት ስም በሀገራችን ውስጥ ሠርገው በመግባት ወኪል መሪዎቻቸውን በመንግሥት ሥልጣን ላይ አስቀምጠው የሕዝባችንን ላብና ደም እንደ ጥገት ላም በፈራረቃ ሲያልቡት አየን ገና አንዱ ጅብ ጓዙን ጠቅሎ በፊት በር ሊወጣ ሲዘጋጅ ሳለ ሴላው ጅብ በጓሮ በር ሲገባ ተመለከትን። ከዚህ ቀደም ሰው ያልረገጠውና ያልሠፈረበትም በመ ሆኑ ሥፍራው ስም የሰሽ ነው ከዚህ በረሐ ዳርቻ ላይ እንድ ከፍተኛ ዱር እለ ከሠፈራው ቦታ ወደዚያ ዱር ለመድ ረስ አንደ ቀን ይፈጃል የበረሀው መለስተኛ የውፃ ምንጭ እስክተገኘበት ቅርብ ጊዜ ድረስ የሠፈረው የልማት ሠራዊት እየተቆነነ ሚሰጠውን ወፃ የሚያገኘው ከዚያ ዱር ውስጥ ከምትገኝ አንዲት ትንሽ ምንጭ ነበር ምድብ ሥራቸው ውፃ ማመላለስ የነበሩት ዘማቾች በየሦስት ቀኑ ውስጥ አንድ ቀን ሙሉ መጓዝ ነበረባቸው « መቸም አንድ ያንን መሰል ትልቅ የልማት ዘመቻ እቅድ ሲታሰብ ማንም እንደሚያውቀውና እንድሚያምንበት ሁሉ በተቀዳሚ መዘጋጀት ያለባቸው ብዙ ተግባሮች ፕሮጀክቶች መሠናዶዎች አሉ « ቢያንስ ቢያንስ ጊዜያዊ መጠለያ ቤቶች የመጀመርያ እርዳታ መስጫ ክሊኒኮች ዶክቶሮችም ባይገኙ ድሬሰሮች ሥንቅና በተሰይም ውፃና እስፈላጊ ልብሶች እንዲኖሩ ግዴታ ነው እነዚህ ከሞላ ጐደል መገኘት አለባቸው። ከበላይ አለቆቻቸውም ጋር አልፎ አልፎ እግር ከጣለው የኮንትሮባንድ ነጋዴ ላይ ከሚወ ረሰው ልዩ ልዩ እቃ ውስጥና እንደውስኪ ያሱት መጠጦች ሲወረሱ እነዚህም እበላ ባይ ጥቃቅን ሹማምንት የመጠጣት ፅድል አላቸው በተተዳሚ ስለ ተራው ዘማች ቤትና ጠቅላላ ኑሮ ሁኔታ ተነገረ እንጅ የዘመቻውን መሪዎች የበረሐ ኑሮ ሁኔታ ቢነሳ ሴላ ሆኖ እናገኘዋሰን« ለመጀመሪያው አንድ ወር ያህል ብቻ መለስተኛ የቤት ችግር ደርሶባቸው ነበር ከዚያ በኋላ ግን ከማዕከላዊ መቤት የተላኩ ተጓዥ ቤቶች ስለደረሰላቸው ከክ ተግ ባላነሰ የኑሮ ሁኔታ ይኖራሉ ሪፍሬጅረተር ሳይቀር እላ ቸው። ትኩስ በቆርቆሮ የታቨጉ ምግቦች በየጊዜው ይደርሳ ቸዋል ለነገሩ ያህል የዘመቻ መሪዎች ተብለው ምድብ የሥራ ቦታቸው በዚያ በረሐ ይወሰን እንጅ በሥራና በስብሰባ ምክንያቶች እያሳበቡ አብዛኛወን ጊዜ የሚያሳልፉት ጐንደር ከተማ ጠይም አዲስ እበባ ነው ቀኑጥራቸው አይብዛ እንጅ በምሥራቅ ጀርመን መንግሥት የተሰጡ በረሐ ተጓዥ የሆኑ ልዩ ልዩ ጅፖች አሏቸው። « እነሱም ብዙ እልቆዩ ተከታትለው ሞቴ አክ ከዚያ በኋላማ ምን ይወራል ተሩጥር የሰሽ ዘማቾች እንደቅጠል ረገፉ በዚያ እጋ ጣሚ የሚይዙትና የሚጥሉት መላቅጥ የጠፋባቸው የዘመቻው ባለሥልጣኖች ስለተደናገራቸው ብዙ ዘማቾች በቡድን በቡድን እየሆኑ ቀኦጥጥሩ በላላበት አካባቢ እየመረሹ እግሬ አውጭኝ አሉ» ዐይናቸው እያየ ከሚሞቴ ይልቅ የሚሔዱ በትን ሳያውቁ መጥፋትን መረጡ « በየሁለት ወር ተረኛነት በፈራረቃ የዘመቻውን ሠራዊት በታማኝነት ለመጠበቅ ይመጡ የነበሩትም ከገበሬውና ከባላገሩ የተመረጡ ሚሊሲሽያ ዘበኞችም በበኩላቸው ነፍሴ አውጭኝ እያሱ መፈርጠጥ ሆነክህ ይህም ለዘማቼ ሠራዊት የማምለጫ ሽንቁር ስለቀደደሰት በየዕ ለቱ እየጠፋ የሚሰደደውን ዘማች ቀጥር በጥፍ አሳደገው ዘ ለማምለጥ ያልሆነለትም ቢኖር ሞቱን ይጠብቅ ጀመር ከሞት ያመለጡት ሦስት የጤና መሎንኖችም የበሽታውን ምንነት አጥንተውና ተረድተው ሳይሆን ለራሳቸው ሕይወት ጭምር በመፍራት በዘመቻው ካምፕ ውስጥ ተላላፊ በሽታ መግባቴን በጽሑፍ በመግለጽ ለዘመቻው ባለሥልጣኖች ካምፔ እንዲዘጋና የቀረውም ሠራዊት ባስቸኳይ ወደ ሌላ እንዲዛወር አመሰከቱ ራሳቸውም የዘመቻው ባለሥልጣኖች ለራሳቸው ጤንነት ሲሉ ሌላ የሚወስዱት የተሻሰ ምርጫ ስላልነበራቸው በጤና መኩ ንኖቼ ውሳኔ ተገደው ዘማቼን ሠራዊት ወደ ሌላ ስፍራ ለማነ ቃነቅአስቸኳይ መልእክት እዲስ አበባ ለሚገኘው ማዕከላዊ የዕ ርጠፀዐልይዕሪርዕደኗዎዕንያ ሞኝ ባገኘ ድገት መምሪያ መቤት አስተላለፉ አስፈላጊው ውሳኔና ትዕ ቫዝ ከዋናው መቤት እስኪመጣ ድረስ የየዕለቱ የሞት ፍጥነት ሥኀሠ« ጩ ከአምስት ወደ አስር አደገ እንደሠንሠለት ተቆላልፎ የሚርመሰመሰው አጅሬ ቢሮክራሲ ለበላይ አካል በሚል ፈሊጡ እየፈተለ ሲያጠነጥንና ሲያስትላልፍ እርስ በርሱ ሲተሻሽ ከረመ የታች አካል ከበላይ እካል ውሣኔ ለማግኘት አንጋጦ ሲጠብቅ ቀናት ተቃጠሱ እንዳጋጣሚም ከአዝማቾቹ አንዱ ተጋደመ ይህም አስደን ጋጭ ሁኔታ በፈጠረው ድፍረት የቀሩት የዘማች ባለሥልጣ ኖች በረሓውን ለቆ የመውጣት ግላዊ ውሣኔ አስተላልፈው የበላዮቻቸውን ትዕዛዝ ሳይጠብቁ ጉዞውን ባስቸኳይ ጀመሩ በየመንገዱ እየተንጠባጠበ የቀረውን ሟች ቀጥር ማወቅ ባይቻ ልም በያቅጣጫው እየጠፋ የተሰደደውን ዘማች መጠን ሳይ ጨምር ሰው ከሚኖርበት ካቅራቢያው መንደር ነፍሱን ይዞ የደረሰው ዘማች ብዛቴ እጅግ በጣም ትንሽ ነበር « ከዚህ የተላላፊ በሽታ መዓትና ሞት ቀደም ብለው ካም ፔን ጥለው ከቨሹት ዘማቾች ውስጥ ሱዳን ውስጥ ገብተው ኖሮ የሰጡት የበረሐ እልቂት ሁኔታ በሬድዮና በጋዜጣ ለዓ ለም በመሠራጨቴና የማዕከላዊውን መንግሥት የጫፍ ባለሥ ልጣኖችም ዜናው ያሳሰባቸው በመሆኑ ለሚፈሩት ፕሮፓ ጋንዳ ብቻ ሲሉ በነፍስ የተረፉትን ዘማቾች ከሚገኙበት ቦታ ላይ በሔሊኮፕተር ሳይቀር ተፈልገው ወደ አዲስ አበባ እንዲ መጡ አስቸኳይ ትዕዛዝ አስተላለፉ የቪቢህን ምንጭ ለኔ የጠ ቆሙት ከሱዳን ስደተኞች እንዱ ነው። ህ በዚህም ትዕዛዝ መሠረት በሕይወት የተገኙ የዘመቻው ተራፊዎች ሦስት ቀን ሞኝ ባገ ባልሞላ ጊዜ ውስጥ አዲስ አበባ ገቡ በጣም የሚገርመው ግን እነዚህን የበረሐ ስደተኞች ቢቻል ሆስፒታል ገብተው በምርመራ እንዲቆዩ ወይም የተለየ ማረፊያ ተመድቦላቸው የጤንነታቸው ሁኔታ እስኪረጋገጥ ድረስ በሕኪሞች ጥበቃ ስር እንዲቆዩ በማድረግ ፈንታ ገና እንደመጡ ሰየቤተሰቦ ቻቸው እንዲሰጡ መደረጉ ነው በዚህም ውሣኔአቸው የተ ነሣ ያ የሰሜን በረሐ የወለደው መርዛማ ነፍሳት ያስገኘው ተላላፊ በሽታ ከሀገሪቴ መናገሻ ከተማ ያላንዳች እክል ከለ ዲስ አበባ ሰተት ብሎ ገባ በበረሕው ውስጥ ልጆቿን የጨረ ሰው አንሶት በሀገሪቱ እንብርት ላይ ተገኝቶ ሕዝቡን ያተራ ምሰው ጀመር« መፍትሔው ታውቆ መከላከል እስከተቻለበት ድረስ የጨረሰውን ወጣት ኢትዮጵያዊ ት ሞጥር ቤቱ ይቀጠረው ከማለት በስተቀር መገመት እይቻልም ከጊዜ በኋላ የወጣለት ስም ሞኝ ባገኝ ይባላል የወረርሽኝ በሽታ ስም ነውክ። የጋራ ጐተራ የመ ዋጮ የርዳታ እየተባለ ላቡ ያስገኘለትን ምርት በሙሉ ሊያገ ኘው አልቻለምህ« ብዝበዛ መልኩንና ባሌበቴን ቀይሮ መጣ ነው የሚለው የሩቢያ ባል ንዴቱ ገንፍሎ በቃላት እስትንፋሱ ሁኔታ ውን ለመግለጽ ሲሞክር በዚያን ዐመት አንድ ዕለት በጥማድ በሮቼ እርቫ ውሎ ማታ ወደ ቤቱ ይመለሳል በዚያን ዕለት ከወትሮው የተለየ ድካም ተሰምቶት ነበር ቤቴ ቶሎ ደርሼ የጣመነ እግሬን ሚስቴ እንደተለመደው እሽትሽት አርጋ አጥባኝ እያለ ሲገሠግስ ቤት ይደርሳል እንዳጋጣሚ በዚያንው ዕለት የገጠር ሴቶች ማኅበር ሩብያ ስብሰባ አድርጐ ኖሮ ከመንግሥት በተላኩ ሴቶች ካድሬዎች አማ ካይነት ስለ ሴቶች እኩልነት ጉዳይ የመጀመሪያው ከፍተኛ ውይይት ሲደረግ ውሎ ሩብያም በዚህ ስብሰባ የመገኘት ግዴታ ስለነበረባት እዚያው ውላ ቀደም ሲል ገና ከቤት መድረሷ ነበርህ እሷን ይበልጥ ያደከማት ወደ ስብሰባው ስትሔድና ስት መለስ የተጓዘችው የሩቅ መንገድ ጣመን ሳይሆን በስብሰባው ላይ ስትሰማ የዋለችው የካድሬዎች ዲስኩር ነው። ሩብያ። ገና አልጀመርኩምኮ የስብ ሰባው ዋና እንብርት የሴቶች ግላዊ መብት ጉዳይ ነው ብለው ክከሚስቶች የባል እግር ማጠብ አንስተው እስከ ሴት ልጂ በሷ ስም መጠራት አለበት እሚለው ድረስ እምስቴም ተራ በተራ እየ ተነሱ ሲሰብኩን ዋሉ አለችውክ ሩብያ ይህ ዐይነቱ ጉዳይ ለኔና ላንቺ እንግዳ ነገር እይደለምህ ሴቶች እኩልነታዊ ክብራቸው መጠበቅ እንዳለበት ቤያ ጋጣሚው ሁሉ ስንነጋገርበት ቆይተናልህ እነ ግራዝማችንና እነ አሰቃን የፐዳዩ እስፈላጊነት ባይገባቸው ሴላ ጉዳይ ነው እኔ ሓሳቡን ሙሉ በሙሉ እንደምደግፍ ደጋግሜ ነገሬሻለሁ ታውቂ ዋለሸ እንኳን በግል ትዳራችን ውስጥ የምናከናውነው ተግባር ሁሉሱ በሁለታችን የመፈቃቀድና የመከባበር መንፈስ ላይ የተመ ሠረተ እንጅ ባሕላችን የፈጠረው የታላቅነትና የታናሽነት ስሜት ተፅዕኖ እንዳይደለ አምነንበታል ግን መሠረታዊውን የባለት ዳሮች እኩልነት ለማግዘፍ አስቀድመው መዘጋጀት ያለባቸው የኑሮ ተግባራዊ ድርጅቶች አሉአ እነዚህ ተግባራዊ ድርጅቶች እስካል ተሟሉ ድረስ በዚህ ጉዳይ የሚነሣው ሙከራ ሁሉ ባልና ሚስ ትን ይበልጥ ያሻክራሱ እንጅ መድኅንነት አይኖራቸውም አለ ጌትዬ ልክ ነህ አንዳንድ ተርብ የሆኑ ሴቶች አሁን እንተ የጠቀስከውን ነጥብ አንስተው በያካባቢው ወፍጮ ቤት ቢቋቋም የውሀ አቨንዳዎች ቢተክከሉ የሕፃናት ማሳደጊያ ጣቢያ ዎች ቢቋቋሙ የመሳሰሉትም የኑሮ እስፈላጊ ድርጅቶች ቢዘ ጋጁ እነሱ አበክረው የተናገሩለትን የሴቶች እኩልነት መብት ከሞላ ጐደል በሥራ ላይ ለማዋል በተሞከረ ነበር ይህም ሁኔታ የተግባራት መፈራረቀን በባልና በሚስት መካከል መፍጠር አስ ችሎ አንድን ተግባር ሴትም ሆነ ወንድ ሊሠራው እንደሚችል ሩብያ በማረጋገጥ ባሕሉ በዚህ ሳቢያ ያሣደረውን የበታችነትና የበላ ይነት ስሜታዊ ተፅዕኖ በጥቂት ቀኖች ውስጥ ጨርሶ ማጥፋት እንኳ ባይሆን ማሻሻል ይቻላል ብለው ሐሳባቸውን ያቀረቡ ሴቶች ብዙ ነበሩ አለች ሳታመነታ። አይ ሩብያ። « ሩብያ። አለች ሩብያ። የሴቶች መብት እያለ የዘረጋቸው አውታሮች በቀጥታ በየቤቱ ገብተው የት ዳርን ምሰሦ ለመነቃቀር እየተተበተቡ ናቸው ይኸው እናንተ ዛሬ በኛ ቤት ያሰውዴታችሁ ማደራችሁ ያንድ ቀን አንድ ምል ክት ነው አለች ሩብያ ከባሏ የተማረችው ይመስላል። ሰው ነኝ የሚለው ፍጡር ሰብዓዊነት በተለየው የሚያ ሠቅቅ ሁኔታ ድል በማግኘቱ ብቻ ጠላቴ ነው ብሎ ያመነ በትን መሰሉን ፍጡር እንዲያ በሚያሰቅቅ ወህኒ ቤት አሽጐ ግፍና ደባ ሲፈጽምበት ከማየት የከፋ ሌላ ነገር አይኖርም በተለይም የሰው መብትና ክብር እንዲጠበቅ በየትኝውም ክፍለ ዓለም የእሰጥ አገባው ክርክር በጦፈበት ዘመን ያገራችን የዓ ለም በቃኝ እሥር ቤት በዚያ ሁኔታ ዛሬም መገኘቱ ያስደን ቃል። እንደ ፈሰሰው ላብ መጠን አይከፈለውም እንጅ እንደሙያው ዐይ ነት ጊዜ የሚያሳልፍበት የትንሽ ሰዓቶች የሙያ ሥራ ይሰጠ ዋል ጥቁር ገበያ እጅግ የደራበት ክፍል ይሽኛው ነው በሕልማቸው የሚመጡባቸውን ሴት ወዳጆች ለማግኘት እስከመቻል ድረስ በልዩ ዘዴ ከተማ ደርሰው የሚመጡ የእ ሥር ቤት መሣፍንት ቀጥር ጥቂት አልነበረም። በተለይም ቀጥር በመባል የታወቀው ያበዱ እሥረኞች መኖርያ ክፍል ውስጥ በየዕሰቴ የሚፈፀ መውን አሳዛኝ ድርጊት መስማትም ሆነ ማየት ሰው መሆን ከማስጠላት አልፎ የዚያን እሥር ቤት ዓለም በቃኝነት በርግጥ ያረጋግጣል በተለይም የቀይ ሽብር ጊዜ የተፈፀመውን ግፍ ሌላ ታሪክ ፀሐፊ ያወራዋል ይህ በእንዲህ እንዳለ ይቆይና ያ ሁሉ ሠራዊተ እሥ ረኛ በሥቃዩ አንፃር ምን ተስፋ ነበረው። ይህ ምኞቴ በየሰዓቱ ያጉላላው የነበረ አንድ የ ዐመት ወጣት በዚያን ጊዜ ወንጀለኛ ተብሎ ዐለም በቃኝ ውስጥ በመማቀቅ ላይ እንዳለና የመጣውም ለውጥ በእሥ ረኛው ላይ የባሰ ሥቃይና ግፍ ይበልጥ የጫነበት መሆኑን የሚገልጽ ምሥጢራዊ ደብዳቤ በዚያው ሰሞን በመገኘቱ የዚህን ደብዳቤ ይዘት መነሻ በማድረግ የጊዜውን የእሥር ቤት ሁኔታ ከሞላ ጐደል በጨረፍታ ይታተታል። ጤነኛ ነው ብለን ብንለቀው በመስረቅ ወንጀሉ መከሠሱ አይቀርምና ኋላ በሚያመጣው ጠንቅ እኛን ሊያስወቅሰንና ኃላፊነት ውስጥ ሊያ ስገባን ይችላል የአእምሮ ሕመም እንዳለበት ብንመሰክር ደግሞ ፍርድ ቤት አይቀርብምና ለጊዜው ሁኔታው በሰፊው እስኪጠና ዓለም በቃኛ ተቶጥር ይቄይ ብለው ይወ ስናሉ በዚህም ውሳኔ መሠረት ዓለም በቃኝ ተወስዶ በተመ ሳሳይ ሁኔታ ከሚኖሩ እብዶች ጋር በክፍል ቀጥር ውስጥ ሲኖርበዚያን ጊዜ ብቻ ሦስት ያህል ዓመታት አድርጐ ነበር። የሚገርምህ ያን ፅለት እንግዶቹ ጐብኝዎች ሊያዩን ሲመጡ አዲሱን ለዚያ ዕለት ብቻ የተዘጋጀውን ልብስ ልበሱ ሲባል እሻፈረኝ ያሱ እሥረኞች በሙሉ ቀጥር ክፍል ውስጥ አግረው ያበዱ ወንጀለኞች ናቸው በማለት ለጐብኝ ዎቹ ካሳዩ በኋላ እነዚያን እሥረኞች ከዚያ ቀን ጀምሮ በልዩ እግረሙቅ ገብተው እስከ ዛሬ ድረስ ሳይፈቴ በመማቀቅ ላይ ይገኛሉ አንዳንድ አሳዛኝ ሁኔታ ልጥቀስልህ ብዬ ነው እንጅ የሚፈፀምብን ግፍ ይህ ነው አይባልም « በጣም የሚገርመው ግን ድሮ ባለፈው መንግሥት ጊዜ ለይስሙላም ቢሆን አብዛኛው እሥረኛ ወደ እሥር ቤት የሚላከው ፍርድ ቤት ቀርቦ ዳኞች አይተውት ነበር « ቫሬ ግን በዚህ ጊቢ ከሚገኘው እሥረኛ ው እጅ ፍርድ ቤት ከሚባለው ከደጁም ያልደረሰ ነው አብዛኛውም እሥረኛ በምን ወንጀል እንደተከሠሰም አያውቅም። ምናልባት አንድ ብር ኖት ላይ በሥውር እንደተጻፈው ያለ ዐይነት እንድ ታንኪረኛ ሰው ያዘጋጀው ሥዕል ይሆናል ይህ ወጣት እሥረኛ ያን ባለ አንድ ዐይን ካርታ ለመጀመርያ ጊዜ ሲያይ በቅንነትም ይሆናል ወይም በብልህነት ምነው የናት ኢትዮጵያን አንድ ዐይን ደርግ አጠፋው። ሰውን ተዋሕደው ሰውን ሙጥኝ ብለው በጥገኘነት የሚኖሩ ናቸው እንዲያም ሲልና በሌሎችም ፍጡራን ላይ አልፎ አልር ግሚገሸዘሪሆዐይዐዐዖዐያኖ መንደርደርያ ይህች አጭር ልቦለድ ታሪክ በነዚህ መገታ የሰዎች ባሕርያት ላይ የተነደፈች ናት ጭብጡ በህገራችን የለውጥ ሣኒታ ላይ የበረቶ ነው ለማኅበረሰባዊ በጐነት የምታስባዋን አብርሒትን ለግሉ ደኅንነት ከሚያስበው ወንድሟ ጋር እየነፃፀረ ማቅረቡ የክፋትንና የበጎነትን እርቃነምንነት ባደባባይ ለማጋለጥ ታስቦ ነው ይህችን ስንጣሪ ሓሳብ በትልቁ አጉልተን ብንመለከተው በጊዜያችን ያለውን የሥልጣን ቡድንና ለነፃነቱና ለመብቱ ለፍትሕና ለማኅበራዊ ብልፅግናው ከሜታገለው ህዝባዊ ኃይል ጋር ያለውን ሁኔታና ትንቅንቅ ቁልጭ አርጎ ያሳያል እግረ መንገዱንም ነፃነትን ያህል ክቡር ነገር ለማግኘት ምን ያህል የመረረ ትግልና መሥዋዕትነት እንደሚጠይቅ ለማሳየት ክትግሉ ኅራ ይወስድና ያለውን ቸነፈር መከራ ሥቃይ ያሳያል የትግሉንም ክቡርነትና ቆራጥነት ለማዘከር ካንድ አብራክና ካንድ ማኅፀን የተገኙትን ያንድ አባትና እናት ልጆች በደም ደረጃ ያታግላል ድርጊቱ ልቦለድ ይባል እንጅ በዚች በኩንትጂ የትግል ዓመታት ውስጥ በተለያዩ ቦታዎችና በተለያዩ ቤተሰቦች ውስጥ በብዛት የተፈፀመ ነው የአስተሳሰብ ዝምድና ከሌለ የሥጋ ዝምድና ብቻውን ሰዎችን ማወዳጀት እንደማይችል በማዘከር የሰው ልጆችን የርዕዮትዓለም አንድነት የሚጠይቅ የገድላዊ ታሪክ ትይታ ነው የገድሉን ታሪካዊ ርዕስ አብርሒት ብሎ መሠየሙ አቋራጭ በሆነ ነበር ግን በተመሳሳይ የገድል ታሪክ ይዘት ላይ ተቀዳሚነት ሊሰጠው የሚገባው የገድሉ ታሪክ አቀገቃኝ ግለ ሰብ ሳይሆን የገድሉ ታሪክ አቀንቃኝ ሐሳብ መሆን ስላለበት ከ አብርሒት ርዕስነት ይልቅ የ እየመረረ የሚጣፍጥ ርዕስነት ተመረጠ። በልጆቻቸው አለመስማማት ቤተሰባቸው ከቆሰለ ዘመናት አልፎታል ከዚህም የተነሣ ወላጅ አባትና እናት ደስ ብሏቸው የዋሉበትና ያደሩበት ዘመን በቁጥር ርጠዩሀዕፈጋይዐጋሀደዓዖዕጋያ ነው አገዱ አብርሒትን አንዱ ሻለቃ ልጃቸውን ለማስታረቅ ሲያባብሉ አፍላ ዘመናቸውን ገፍተው በማዕከላዊ እድሜ ፍፃሜያቸው ላይ ይገኛሉ በልጆቻቸው መናቆር የተነሣ ምን አልንህ እያሉ የቁልቢውን ሳይቀር ያማርራሉ አብርሒት ገና ከሕፃንነቷ ጀምሮ ጠሊቅ አስተሳሰብ ያላት በረዢሙ የምታስብ የኅብረተሰብ ችግሮች ዘወትር የሚከነክናት ኋላም በትምህርት ከጐለመሰች አንስቶ ማንኛውንም ሁኔታ ሣይንሳዊ በሆነ ዐይን የምትመለከት ችግሮችን ሁሉ ከጭብጡ ሁኔታ በመነሣት በሳይንስ ይዘት የምትመረምር የሶሻል ፍልስፍና ጠበብቶችን ትምህርት ከአከባቢዋ ሁኔታ ጋር የምታገናዝብ ሀገሯም ሆነ ጠቅላላው ዓለም ቅንና ትሁት በሆነው በሠራተኛው የላብ አደር መደብ የሕዝብን ዲሞክራሲያዊ ትርታ የሚያዳምጥ የበላይነት መተዳደር እንዳለበት የምታምን ኢትዮጵያ ካፈራቻቸው ጥቂት መሰል ሔዋንያት ልጆቿ ውስጥ አንዲቱ ናት በማታምንበት የኅብረተሰብ አድኃሪ ሥርዓት ውስጥ ያለ ውዲታዋ ስትኛር ዓመታት አልፈዋታል ግን ያን ሁሉ ዓመታት በዝምታ አሳቃጠለቻቸውም ቀዳዳ ባገኘች ቀጥር አድኃሪውን ሥርዓት ስትቦረቡርና ስትገዘግዝ ኖራለች ይህን ሁሉ ታደርግ የነበር በኅቡዕ ነው ታላቅ ወንድሟ ወታደር እስከሆነበት ጊዜ ድረስ ነፍሷ እስኪጠፋ ትወደው ኔ ነበር። በዚህም ሙከራው እህቱን ለማጥፋት ባይሣካለትም አብርሒት የሕይወቷን ያህል የምትከባከባቸውን የጭቁን ሕዝብ መረጃ እንቡጥ ድርጅቶቿን ለማዘጋት በቅቷል አብረው አቋቁመውት የነበረውን የማታውን ትምህርት ቤት መጻሕፍት ቤትና የጥናት መካን የፖለቲካ መልክ በመስጠት ፖሊስ እገዲዘጉ አድርጋል ለናትና ላባቷ አልነገረቻቸውም እንጅ ሦስት ጊዜ ያህል ክተማ ውስጥ ከሦፍያ ጋር አባካኝታው ልኩን ነግራዋለች። እያለ ጠሻከተላቸው እንዳጋጣሚ እሱ በመጣበት ሰዓት አብርሒት ቤት ስላልነበረችና ከሔደችበትም ስትመለስ ርጠዩሀዕፈጋይዐጋሀደዓዖጋያ እየመረረ የሚጣፍጥ የወንድሟን መምጣት ገና በውጭ ከጉረቤቶች ስለ ሰማች ላለመገናኘት ወስና ካንድ ጓደኛዋ ቤት ተመልሳ በመሔድ ወንድሟ ተመልሶ እስከሔደበት ቀን ድረስ ተደብቃ ሳትታይ ቆየች እሊያ ያልታደሉ መከረኛ ወላጾቿ ግን በሱ መገኘት የተደሰቱትን ያህል በሷ መጥፋት ደግሞ ያለመጠን ሲጩነጎቁ ሰነበቱ ወንድሟ ለሣምንት ያህል በወላጆቹ ቤት በክረመበት ወጠቅት ያቺን የዲታ ልጅ ሦፍያን እጮኛው መሆኒን ከማስተዋወቁም በላይ ጠሸቱን ከአብርሒት ጋር የሰላምታ ደብዳቤዎች እንደ ሚለዋወጥና ባንዳንድ ነገሮችም እንደማይጣጣሙ ገልፆላቸዋል ደቂቃው ለሰዓት ሰዓቱ ለቀን ቀኑ ለሣምንት ሣምንቱ ለጠር እያቋጠረ የዚያ አሳዝኝ ቤተሰብ ሁኔታ እገዲያ እንዳለ ዐመታት አለፉ በዚያም የዘመናት ጉዞ ውስጥ አብርሒት በፖለቲካ ትምህርት ከዩኒቨርሲቲ ተመርቃ የሚያባብል ወፋራም ደሞዝ ያለው ሥራ ተሰጥቷት ባለ መኪና ባለ ቪላ ለመሆን በቅታለች። ለካስ አጅሪት አብርሒት ክፋኖ ገዳሟ ገብታ ናሯል የሠፈፈችበት ጐራ የታጋዮች መናኸሪያ የሆነው ለአሻፈረኝ ባይ ባመችነቱ የታወቀውና የራሱ የሆነ የተፈጥር መከላከያ ያለው አርማጮሆ የሚባለው በረሃ ነው ያኔ በመኪናዋ ሆና የጠፋች ጊዜ ቤገዚኒ በማለቁ ከደረሰችበት ሥፍራ ተነስታ አርማጮኾ ድረስ ለመኋዝ ጠራት ፊጅቶባታል ያን ጊዜ ከመንገዱ ጣመን የተነሣ ብዙ ሥቃይ ቢደርስባትም ዛፌ በረሃውን ለምዳው ከምንም አትቆጥረውም ርግጥ ከበረሃው ንዳድና ከትግሉ ውጣ ውረድ የተነሣ ቀድሞ የነበራት ወብትና ላህይ ተሚጦ ጠፍቷል ያ ህር ያስንቅ የነበረ ዞማ ፀጉሯ ዛሬ አለመጠን ጉዱሮ አነር ከነግልገሎቹ መደበቅ የሚችል ዱር መስሏል እልያ አለንጋ ይመስሉ የነበሩ ጣቶቿ ቁሩና ዐመዳዩ ሐሩሩና ንዳዱ ተፈራርቆባቸው መጋዣ መግረፍ የሠለቸውን ጉማፌ ይመስላሉ የጣቶቿ ጥፍሮች የጠመንጃዋ ታታ ሞርዲቸው ካረጀ ያገበሳ መዳፍ ጋር ይነፃፀራሉ ያ መሸት የጀመረ ወይን ይመስል የነበረው የገኳ ላህይ ድራሽ አባቱ ጠፍቶ በምትኩ በፊቷ ላይ አፍጠው የሚታዬትን አጥንቶች አንድ ሁለት ብሎ መቁጠር የቻላል ያ ጠንበለል ይመስል የነበረ ማራኪ ቁመናዋ ዛፌ ሽንቅጥ ብሎ ቤቴ ብላ ላለችበት በረሃዋ ነብር አስመስሏታል አጭር ቁንጣዋን ታጥቃ እጀ ጉርድ ኮቷን አጥልቃ የጠፍር ጫማዋን ተጫምታ ካንገቷ ላይ በጠፍር ተጠልቀው በደረቷ ላይ የሚጨፍሩ መርፌ ቁልፍ ወረንጦ ኩክ ማውጫና አነስተኛ የነተበች የጨርቅ ከረጢት ነዐዐፀዐዐ«ጳዖዐዖ እየመረረ የሚጣፍጥ ፕፐ ፐፕ ንህ አንጠልጥላ ከግራ ትከሻዋ ላይም የሥንቅ ማከቻ አኩፉዳዋንና አንዳዴም ቦምብ የምትይዝበትን ስልቻ አንግባ በስተቀኝ ትክሻዋ ላይም ሌት ከቀን የማይለያትን መቅጫ ብላ የሠየመችውን ጠመንጃ ይዛ ላያት ሰው አብርሒት ጀግና ጠገድ እንጅ በጭራሽ ሴት አትመስልም ትክሳ ትጥቁር እንጅ ጠዘናዋ ጨርሾ አልተሟጠጠም ስትስቅ የጥርሷ ውጋጋን ጨለማ ይገላምጣል ኩልል እያለ የሚወጣው ድምጻ የበረደውን ሰው ያሞታል ጠቅላላ ሰውነቷ ኩምጭጭ ይበል እንጅ ያላት ዐቅምና ብርታት ክብረት ይጠነክራል ግርማ ሞገሷም ይገላምጣል አብርሒት በዚህ ሁኔታ ነው ያርማጮኾን አካባቢ ፒያሣዋ ሲነማ ቤቲ ቪላዋ አድርጋ ለአመታት ቆይታ የምትኖርበት ፀለምት መናኸሬያዋ ሆኒል ድሮ የለመደችው መጠጡ ፍትፍቱ መኪናው ሦፋው ምናምኑ ዛፌ አርማጮኾን ለምዳ ምንም ትዝ አይላት አንዳንድ አዲስ መጥ ታጋዮች ከቦታው እንደመጡ ሰሞን እንቅፋት እንኳ በመታቸው ቁጥር ሲበሳጨና ለዚያ ዓላማ ወስነው የመጡበትን ቀን ሲረግሙ ስትሰማ ኋዶች አይዚችሁ እያደር ትለምዱታላችሁ እያለች ታፅናናቸዋለች። ስብሰባው ከመበተኑ በፊትም አብርሒት በስብሰባው ላይ ለመናገር መፈለጋን አስቀድማ ነግራ ናሮ ከተቀመጠችበት ተነስታ የጭብጨባውን ማዕበል አብርዳ መናገር ጀመረች ለኢትዮጵያ ጭቁን ሕዝብ አርነት የቆማችሁ ጓዶች በመራራው ትግላችን ውስጥ ዛፌ ለኔ አዲስ ታሪክ አጋጥሞኛል ብዙ ሐተታ የሚጠይቀውን ይህን ታሪክ ባጭሩ ለመግለፅ ብሞክር ሊገድለኝ ያሳድድ የነበረው የናቴ የአባቴ ልጅ የጥንቱ አንጀቴ የኋላ ጠላቴ ዛሬ በጁ ወድቋል እናቴም አባቴም ወንድሜም የኢትዮጵያ ሕዝብ አብዮት ብቻ እንደሆነ አም ለጋራው ትግል ከተሳማራሁበት ወቅት ጀምሮ ብዙ መራራ ቅፅበቶችን አሳልፌ ርጠዩሀዕፈጋይዐጋሀደዓዖዕጋያ አለሁ ዛሬ ግን የአብዮት መራራዊ ትግል ዋጋ ድል ነውና ይኸው የማረክነው የፋሽስት ጦር አዝማች ሆኖ የተገኘው ሻለቃ የኔው የራሴ ታላቅ ወገድም የነበረ ነው ለኔ ከዚህ የበለጠ ደስታ አላገኝም ጠደ ትግል ሜዳ ከመሠማራቴ በፊት በየጊዜው ሊያስገድለኝ አስቦ ብዙ ሙከራዎችን አድርጐ ነበር። ዛፌ ግን ከኔ ቀድሞ ራሱ ወድቋል ይህ ዓይነቱ ልዩ አጋጣሚ ጠቅላላው የፋሽስት መንግሥትና ሠራዊቱ ከጊዜ በኋላ በተራማጅ ኃይሎች የማያቋርጥ ትግል ተንኩታኩቶ እገንደሚወድቅ ይህ ዐይነቱ ድላችን ዐይነተኛ ምስክር እንደሚሆን አምናለሁ የዛፌው አጋጣሚት ራሱን በራሱ የሚገልጥ ልዩ አብዮታዊ ትንግርት በመሆኑ በዚህ ጉዳይ ላይ ብዙ ልናገር አልፈልግም አጭሩን ንግግሬን ከመፈፀሜ በፊት ግን ሁለት ነገሮችን እጠይቃለሁ የመጀመርያው ዐብዮት እየመረረ የሚጣፍጥ አዝጋሚ ኪደት እንደሆነና ታጋይ ኋዶች ሁሉ ምንም ነገር ሳይፈትናቸውና ተስፋ ሳይቆርጡ እስከ መጨረሻዩቱ የድል ዋዜማ ቀን ድረስ ትግላቸውን እንዲቀጥሉና የመራራ ትግላዊ አዝመራቸውን ጣፋጭ ፍፌ በመጨረሻ ላይ ሊያገኙ እንደሚችሉ አስታውሳለሁ ሁለተኛው ጥያቄዬ ደግሞ ይህ የተማረከ ግፈኛ ጠንድሜ ከህራዊቱ ፊት ቀርቦ እኔ እህቱ አብርሒት መሆኔ ተገልጾለትና ተነግሮት በኢትዮጵያ ጭቁን ሕዝቦች ላይ ለፈፀመው በደል ራሱ የራሱን ፍርድ በሠራዊቱ ፊት እንዲሠጥ እጠይቃለሁ ብላ እንደጨረሰች በጭብጨባና በጥይት እሩምታ ጉራው አስተጋባ ወዲያውም ሻለቃ ወንድሚ የፊጥኝ ታስሮ ሠራዊቱ ከተሰበሰበበት ቦታ ላይ ቀረበ የማረከቸው የገዛ እሁቱ አብርሒት መሆኒ ከተነገረው በኋላ ሁነታውን አይቶ እዲያረጋግጥ ተጠየቀ የተቀለሰ ራሱን አቅንቶ እንባ በሚያዘገቡ ዐይኖቹ ሊመለከት ቢሞክር ማየት አልቻለም እህቱ መሆን እገዳለባት ግን ለልቅሶ በሚሞክረው ድምፁ እኔን ያለሷ ማንም ሰው ሊያጠፋኝ እንደማይችል ድሮውን አወቃለሁ ። ዛይጳሕሁይ መንደርደርያ ሕፃናት በተፈጥሮአቸው ታቡላ ራዛዎች ናቸው በኅሊናቸው አነፃር ምንም ያልተፃፈባቸው ሌጣ ብራናዎች ማንኛውም ሰው በለጋ ዘመናቸው ወቅት የፈለገውን ቢፅፍባቸው ሌጣ የኅሊና ሠሌዳቸው እንዳለ ይቀበለዋል ማንም ሰው የፈለገውን ቢኩልባቸው የልቦና መድሔታቸው ያንፀባርቀዋል የዘመናችን የሀገራችን ኢሕዝባዊ መንግሥት ለኢትዮጵያ ሕፃናት ተቀዳሚነት የሚሰጥበት አገዳንድ አጋጣሚዎች ቢኖር ይህን የተፈጥሮ ልዩ ምሥጢር በመረዳቱ ነው በየቀበሌው የኪነት ክበብ አማካይነት የሆነ ያልሆነ ምናምገቴውን ሲለቀልቅባቸው ይውላል የሕፃናት አምባ ብሎ በህየመው የእምቦቃቅላሕፃናት ማጐሪያው ፈልቶ ያልወጣለትን የግል ራሱን ጥንስስ ድፍድፍ ሲግታቸው ይውላል ከዚህም አልፎ ከጌታቸው ህገር ሞስኮ ልኮ ክለሳን ይበግታቸዋል በርሊን ልኮ የሰላይነት ኢስብዓዊ ተግባር ያስተምራቸዋል በነዚህ ልዩ ልዩ የገፁሐን ሕፃናት መቅሠፊያዎች አገፃር ወደ ሌላ ወዳጅ ሀገር በብዛት የተላኩትስ ሕፃናት ለምን ዓይነት ግብ ተጠምቀው ሊዘጋጁ ይሆን ። ሠመነ ከሔዱት ሕፃናት አንዲ ናት ይህች እምቦቃቅለ ሕፃን የገጠማት መከራና ፍዳ ሁሉ ሌሎቹንም ሕፃናት የጐሸማቸው ስለሆነ የሠመነ ታሪክ ስለሌሎቹ ኢትዮጵያውያን ከርታታ ሕፃናት ጭምር የሚናገር ጠኪልና ቀላጤ ነው ወደ ተከታዮቹ ገዶች ሲያመሩ የሕፃናቱን አሳዛኘ ሁኔታ ተመዝግቦ ያገኙታል እንደሚታወቀው ሁሉ ማንኛውም ልጅ በተወለደበት ማኅበረሰባዊ ባሕልና አከባቢ ውስጥ ሆኖ ከወላጆቹ ቤተዘመዶቹ ባልንጀሮቹና ባጠቃላይም ወዉገናቹ ጋር ሆኖ ቢያድግ ስብዓዊነትና የሰብዓዊነትም መብት ጭምር ነው ይህ እስካልሆነም ድረስ በአንድ ህገር የተወለደ ሕፃን በሌላ ህገር እስካደገ ድረስ የባስድ ስሜት ተገ የማይሆንበት ምክንያት የለም ለጋ ኅሊናው ለባዕዳን አከባቢ በቄላሉ ተገዢ ለመሆገ በመቻሉም ጥንተ ባሕሉን ቀስ በቀስ አጥፍቶ ልሙጥ ይሆናል በተለይም እንደ ኢትዮጵያዊ ያለውን ከባድ ባህል እንኳንስ በባስድ አከባቢ ተቀምጦ ውስጡም እንኳ ሆኖ መንከባከብ ስለሚያስቸገር እነይሉኝታ እነአክብሮተ ሰብ እነባሕርየጨዋነት እነጠባየሸጋነት እነትህትና እነማስተዋል ድራሽ አባታቸው ይጠፋል ሕፃኑም ላልተጠለደበትና ዘለዓለም ለማይኖርበት ባዕድ ህገር ባሕል ባሪያ ሆኖ ይቀራል የኋላ ኋላም ከትውልድ ህገረ ቢመለስ የባሕል ግጭት ተፈጥርበት መላ ሕይወጠቱ መቅኖ አጥተ ይኖራል በሔደበት ቦታ ሁሉም ሁለት ጠዥንብር የመታው ባሕል የተጫነ ሠረገላ በመሆኑ መንገዶቹ ቅርትፍት ይበዙዘብታል የየትኛውም ሕዝብ ቢሆን የማኅበረሰቡ አቋም መላላት ካልሆነ በስተቀር ምንም ያህል ችግረኛ ቢሆን የገዛ ራሱን እምበቃቅላ ለጋ ሕፃናት በባዕድ ህገር ሞግዚትነት እንዲያድጉ አያደርግም እንደ ኢትዮጵያውያን ያለ ባሕለወዳድ ሕዝብ ጨርሶ ካላበደና ጨርቁን ጥሎ ካልወጠፈፈ በስተቀር እንዲያ የሚሳሳላቸውን ልጾቹን ክጉያው አውጥቶ ለሀገሩ ምድርም ሆነ ለሚንገገበገብለት ባሕሉ እጅግ በራቀ ህገር ውስጥ ልኮ በባዕዳን ሞግዚቶች ነዐዐዐዐ«ዓዖዐጋኖ መንደርደርያ ዴሙጨ ጨጨ ሙሙሙ ሙሙ። ከጥቂት ዳር ላይ ካሉ ልጆች በስተቀር ርጠዩሀዕፈጋይዐጋሀደዓዖጋያ በመላው ከመቀመጫቸው ተደናግጠው በመነሳት ሁኔታውን ለማየት ይጣደፋሉ ይህ ሁሉ ሲሆን ሞግዚቶቻቸውም አልመጡም ነበር ብቻ ያ ኪረቤል ፊቱ ላይ የተለጠፈበትን ገንፎ መሰል ሾርባ በዐሥር ጣቶቹ ይቢጥጣል ከመቀመጫውም አልተነሣም ነበር በጣም የሚገርመው ደግሞ እንደዚያም ያለ ሁኔታ ገጥሞት መቀለዱን አላቆመም ነበር ልጆቹን ሁሉ ያሣቃችው ሀገራችን ብንሆን ናሮ በዛሬው ቀን አባባዬ ሆይ ወይም ሆያ ሆዬ እንጪዋት ነበር ይኸ አሁን የምታዩት ድርጊትም የእንቁጣጣሽ በዓል መስተናገጃ የዚህ ያለንበት ሀገራችን ያበባዬ ሆይ ጨዋታችን መሆኑ ነው ያለው ፌዝ ነውዑ መጋቢዎቻቸው ሞግዚቶቻቸውን ሊጠሩ ሔዶው ናሮ አምስቱም ሞግዚቶቻቸው ከተፍ አሉ ወዲያው የዕለቱ የምግብ ፕሮግራም ሰዓት የተፈፀም መሆኑን ለሁሉም ልጆች ነግረው ጠደ የመኝታ ቤታቸው ሲበትኑ ለዕለቱ ረብሻ ምክንያት የሆኑትን አምስት ልጆች መርጠው የምርመራና የጠባይ ማረሚያ ብለው ወጠደ ሰየሙት አገዲት ጠባብ ክፍል ወስደው ያሸጓቸዋል ሰመነ ሶስናና ኪሩቤል ከቀሩት ሁለት ጋደኛቻቸው ጋር በዚያች ክፍል ብቻቸውን በነበሩበት ወቅት እንደ አንድ ልብ መካሪ እንደ አንድ ቃል ተናጋሪ ሆነው ሞግዚቶቻቸውን የሚመክቱበትን መከላከያ ሐሳብ ይመግጠራሉ ያዘጋጁትም ዘዴ እገዱ መጋቢያችን ነው ኪሩቤል ላይ ሾርባውን አውቶ ከነ ሣህኑ የለጠፈውና እዚህ ህፒዢ መናር አገፈልግም ለቅጣትም ሆነ ለሌላ ህገራችን እንድ ትመልሱን እገጠይቃለ። ለጋ ሕፃን ሁሉ ቢወድም ባይወድም ማደግ ይሻለዋል እናት ሀገሩ ዓለም ወገኑ እንደሆነው ሆኖ ለዘለዓለም አፈር ቅሞም ቢሆን ቢያጋጥመው ሌላም ለየትኛውም ልጅ ሀገሩ ናት ጣዕም ባሕሉን ይዞ እንዲያድግ ሌላ አማራጭ የለም ነውና እትብቱ እሻራው ማኅተም ሰመነ ብር የዚህን ሀገርና የሩስያን ወንዞች ተራሮች ባሕሮች ነው የራሳችንን ቋንቋ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየረሳን በነሱው ቋገቋ እየተካን ነው በለጋ እድሜያችን ላይ ካገር የወጣን በመሆናችን ስናጠነጥን የቆየነው የአእምሮችን ዕውቀታዊ ክር ጠንካራ ባለመሆኑ በቀላሉ ሊተረተር ከመቻሉም በላይ የዚህ ሀገር መሪዎች በትምህርት ስም አስታከው የሚያቀርቡልንን ብሔራዊ ፍላጉትና ምኞት መከላከልም ሆነ መመከት አልቻልንም ከተወሰነልን ጊዜ በኋላ ህገራችን የመመለስ ዕድል እንኳ ቢገጥመን እናቶቻችንጌንም ሆነ ኢትዮጵያውያን ወጠገኖቻችንን ብምን ቋንቋ ማነጋገር እንደምንችል አናውቅም በተለይም ይበልጥ እየገፋፋ ለአመፅ የሚያዘጋጀን ትምህርት ተብሎ ከሚቀርብልን ሦስት አራተኛውን እጅ የሚሸፍነው ሙዚቃ ቲአትርና መዝሙር ነው ጭቁን ሕዝባችንን በሚመለከት ይዘት ላይ ያተኩረ ቢሆን እንኳ ብንማርም ምንም አልነበረም የሚያሳዝነው ግን ያ ሁሉ የሙዚቃ የቲአትርና የመዝሙር ዝግንትል ውዳሴ የኢትና ያለንበት ህገር መሪዎች ብቻ መሆኑ ነው ላንቃችን እስኪደርቅ ድረስ መሽቶ በነጋ ቁጥር ውዳሴከገቱ ሲያስጮሁን ይውላሉ። የወዳሴ መዝሙር እንዳላችሁትም ብንገዘምርላቸው ቢያንሳቸው እንጅ አይበዛባቸውም የዚህን ህገር መሪ እንኳ ትተን የህገራችሁን መሪ በህገራችሁ ሥልጣን ከያዘ ጃምሮ ረህብሥራ አጥነት ድንቁርና በሽታ ድራሽ አባታችው ጠፍቶ ለምልክት ያህል እንኳ አይገኙም ከህገር ቤት ተርፎ ይኸው እኛንና እናገተን ተቃዋሚዎቹን ጭምር እዚህ ህገር ድረስ እንድትመጡ አስደርጎ ይኸው ተንቀባራችሁ እስክታስችግሩ ድረስ አብቅቷችኋል ደግሞም ብሎ የተቃዋሚዎች ተጠሪ ወኪል ንግግሩን ሳይጪርስ ቀደም ብለው አዳራሹን ለቀው በወጡ የተቃዋሚ ወገኖች ጠቋሚነትና መሪነት ተራ ልብስ በለበሱ ፖሊሶች አዳራሹ ተወረረ ከዚያም የመፈክር ደጋፊዎችና የመፈከር ተቃዋሚዎች ሁለት ስዓት በፈጀ ጊዜ ውስጥ ተበጥሮ ተለየና የመፈክር ተቃዋሚዎች ከሌሎቹ እንዲገለሉና እንዲዝናኑም ታስቦ ልዩ መኪና ቀርቦላቸው ወደ ኤምባሲ ሲወሰዱ የቀሩት የመፈክር ደጋፊዎች ግን እንደ ወንጀለኞች ተቆጥረው ቅጣትና ምርመራ ለማድረግ ሁለት ሁለት አርገው እያጣመሩ ጠደ አልታጠቀ ቦታ ተጠሰዱ በአፈሣው ግርግር ጊዜ ያ የመፈክር ተቃዋሚዎች ተጠሪ ሆኖ ንግግር ያደረገውና አጠገቡ የነበረ ጓደኛው ብቻ የፊት ጥርሶቻቸውን በተሀሠነዝሩ የተቃዋሚዎፓቻቸው ቡጢዎች ሲያጡ ሌላ ኮሽ ያለ ነገር አልነበረም ከዚያ ቀን ጀምሮ ያ በሕፃናት ሁካታ ሲምቧች የነበረ የትቤታቸው ግቢ ለወር ጊዜ ያህል ጭር ብሎ ሰነበተ የመፈክር ተቃዋሚዎች ሲዝናኑት የመፈክር ደጋፊዎችም ሲሠቃዩ ከከሬሙባቸው ቦታዎች በአገድ ቀን ውስጥ ወደ ትቤታቸው ተመለሱ። በተፈጥሮው ነፃ ባሕርይ ያለው የስው ልጅ አንድ ቦታ ብቻ ታፍኖና ታጅሉ መኖር አይዋጥለትም ይህ ዐይነቱ እገራም ሰብዓዊ የመንቀሳቀስ መብቱን ይፃረርበታል አካላዊ መዋቅሩ ሳይቀር የመንቀሳቀስ ባሕል ያለውና ሆነኝም ተብሎ የተሠራ ነው ተኋዥ ሎኮሞቲብ ነው ታዲያንን ሁልጊዜ ተለጉሞ መቀመጥ አይሆንለትም ከድኀረየካቲት ጀምሮ የምናየው ያገራችን አገዛዝ ግን በተቃራኒው ከስፍራ ወደ ስፍራ ልውሽ ድርሽ ፈቀቅ ንቅንቅ የለም የሚል ነው የዚች አጭር ልቦለድ ጭብጥ ይህን አሠቃቂ የሰው ልጅ መብት ረገጣ አሰመልክታ በገጠር የሞቱ እናቱን ለመቅበር አንድ ከተማ የሚናር መንደርደርያ ኢትዮጵያዊ ሔዶ ለመቅበር የደረሰበትን ጣጣ ፈንጣጣ በጨረፍታ ታትታለች። ቁእገተ እገኳ ክፋት የማታውቅ ተንኮል የሌለብህ ሰው ነበርክ እንዱት ሊከለክሉህ እንደቻሉ ገርሞኛል ምን መከልከል ብቻ አንክራተቱኝ እንጅ እዚህ አንዱ ቀጠና ሹምጋ አገዲ ቀበሌ ሹም ዘንድ አገዴ ዐብዮት ጠባቂዎችጋ ከዚያ ደግሞ ከፍተኛ ዘንድ የተንገላታሁባቸው ሰዓቶች ጥቂት አልነበሩም ከዚህ እንዳለቀልኝ ደረቅ ጣብያ በማበል ከታጠቀው የትውልድ ቦታዬ ለመድረስ በየጣ ቤያው ያልደርሰብኝ ፈተና የለም ከአቃቄ ጀምሮ እስከ ናዝፌት ለመድረስ አራት ቀናት ፈጅቶብኛል አገዲ የመታወቅያ ወረቀቴ በቂ አይደለም ስባል አንዱ ለማስተላለፍ የበላይ ትዕዛዝ እንጠብቃለን ስባል የኋላ ኋላ መጨረሻ ላይ በናዝፌቱ ከተማ የፓሊስ አባሎች ወደ ወለንጪቲ የምኋዝበት ጉዳይ የሚያስጠረጥር መሆኑ ተነግሮኝ በቀጥታ ጠደ አዲስ አበባ እንድመለስ ተደረገ የትውልድ ቦታዬ ወለንጪቲ መሆኑ እየታወቀ ወላጅ እናቴ በቪያ መኖሯ እየተረጋገጠ በተለይም በአሐዜ ዓለም ተይዛ ለሞት በማጣጣር ላይ በመሆኒ ያስቸኳይ መልእክት ማስተላለች እየታወጠቀ የወለገጪቲ ጉዞህ ያስጠረጥራል ሲባል የተሰማኝ ገዲትና ብሽቀት መግለጫ አላገኝለትም ደግነቱ ብሽቀቴ ለተወሰኑ ደቂቃዎች ርጠዩሀዕፈጋይዐጋርሪይቆዖጋያ እናቴን ለመቅበር ያህል ሲያርበተብተኝ ከቆየሁ በኋላ ቀኑን ሙሉ ደብቶኝ መዋሉ ብቻ በጆኝ እንጅ ጤናማና ገቁ ብሆን ናሮ በራሴም ላይ ሆነ በሌላ ሰው ላይ የከፋ እርምጃ ከመውሰድ ወደ ኋላ አልልም ነበር ። በዚያኑው ዕለት ማታውን ደግሞ ዩረዐብዮተኞች የፖለቲካ አሻጥር ለመፈፀም ስለተደረሰባቸው በቁጥጥር ሥር ለማዋል በሚወሰደው እርምጃ በጣም አስፈላጊ ሆና ስለተገኘ ነገ ማንኛውም ተሸከርካሪ ካለበት ቦታ እንዳይንቀሳቀስ የሚል ሌላ አዋጅ ይወጣል አቶ ዘካርያስ ከዚህ ከኩተቤ መኖሪያ ቤቱ ለሚመለከተው የመሥረያ ቤቱ የበላይ ኃላፊ ስለሁኔታው በተቀዳሚ በስልክ ከነገረ በኋላ መኪናውን ከቤቱ አስቀምጦ ረዥም ጉዞውን በእግሩ ይይዘዋል የዕለቱ በራሪ ጁት አውሮፕላናች ሁሉ አቶ ዘካርያስ ቦሌ እስኪደርስ ድረስ መጠበቅ ነበረባቸው ልዩ የመኋጋዝ ፈቃድ የነበራቸው የውጭ ህገር መንገደኛችም ያለውዴታቸው ያቶ ዘካርያስን መድረስ መጠበቅ ነበረባቸው በእግር መኋዝ ልምድ ያልነበረው አቶ ዘካርያስ የሁለት ሰዓት ጊዜ ያህል ከምድብ የሥራ ሰዓት ጊዜው ዘግይቶ ይደርሳል የሚጠበቅበትን ተግባር አከናውኖ የዕለቱ መንገደኞች ጉዞአቸውን ከቀጠሉ በኋላ አቶ ዘካርያስ በምድብ የሥራ ሰዓት ጊዜው በወቅቱ አለመገኘቱ ሌላ አሻጥር ሲያከናውን ነው በሚል ግምት አስጠርጥሮት ወዲያው ለምርመራ በጠዳልታበዐቀ የቀበሌ ርጠፀሀዕፈጋይዕሀጋሀደዓዖጋፖ እናቴን ለመቅበር ከፍተኛ እሥር ቤት ይወሰዳል ከዚያም ቀን ጀምሮ ለአንድ ወር ያህል የት እንደደረሰ የሚያውቅ ሰው አልነበረም። አስፈላጊውን ምላሾች ከህዘንተኛው አኖፌዎስ ካገኙ በኋላ ትችት ይጀምራሉ እናቴን ለመቅበር ጨመዳ መ መ ው ው መ መቸም አቶ አኖፌዎዋስ እንደምታውቀው ሁሉ በዐብዮት ላይ የሚገኘ ሕዝብ እገዳለፈ የጉልተኛና የከበርቴ ዘመን ለልቅሶና ለህዘን ሥርዓት ጊዜ አይኖረውም ዓላማውም ሆነ ግቡ ካለው ሁኔታ ላይ ተነስቶ እውነታን በመጩበጥ ትግል ያከናውናል እንጅ ባለፉ ነገሮች ላይ ሙጥኝ ብሎ ጊዜ ማጥፋት አይኖርበትም።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

تعليقات:


memezon

خيارات التنزيل | تحويل إلى قوات الدفاع الشعبي | كتاب اليوم

© dirzon | شروط الخدمة | خصوصية | حول | خدمات | اتصال