Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
በላይ ግደይ ኑመግቢያ ይህ መጽሐፍ ስለ ለክሱማዊት ሊትዮጵያ ሥሰዕጣ የተዳረፈ ሲሆን በይዞታው ያካተታቸው ቁምነገርችም በሚክተለው ተሬ ቁጥር የተዘረዘሩ ናቸው ። ኛ ስለ ለክሱም መንገሥት መዳክምና ክለክሱማውያን የተወረሰ ሥለጣኔ የአክሱም መንግሥት እየተዳከመ ሔዶ በመጨረ ድልድ ወደ ቢሆንም ቅሉ የዚህ ሥልጣኔ ቅርሶች በዛሬይቷ ኢትዮጵያ ከተሞች የመጀመሪያዎቹ የብርና የወርቅ ሥራን ያስተማሩት የአክሱም ጥበበኞች ናቸው ። የክርስትና ሃይማኖት በኢትዮጵያ ሊስፋፋ የቻለው የአክሱም ካህናትና ሊቃውንት መምህራን በየክፍላተ ሀገሩ እየዞሩ በማስተማራ ቸው ነው ። አክሱም ላይ የሚገኘው የአክሱም ጽዮን ቤተ ክርስቲያን የቀድሞው ሕንፃ ባይሆንም በቅዱስ ሥፍራነቱ ትልቅ ክብር የሚሰጠው ነው ። ይህ ጥንታዊ ቤተክርስቲያን በኢትዮጵያ ለሚገኙት አብያተ ክርስቲያናት ሁሉ መንፈሳዊ ቁንጮነት ልትታይ ከሚያበቋት አያሌ የታሪክ ምንጮች ውስጥ ሊካተት የሚገባው ነው ። ይህ ሊቅ ብቅ ሊል የቻለው አክሱማውያን አባቶች ከነበራቸው ብቃትና ባህላዊ እድገት ተኩትኩቶና ተምሮ በማደጉ አንደሆነ የተረጋገጠ ነው ። ምክንያቱም ከአውሮፓውያን እንደ ፖርቱጋል ፈረንሳይ አንግሊዝና ጣሊያን ከእስልምና ሃይማኖት ተከታይ አገሮች እንደ ኦቶማን ቱርኮች ግብጾች ዐረቦችና ደርቡሾች ከመሳሰሉ የውጭ ወራሪዎች ራሷን መከላከል ስለነበረባት ነው ። ይሁን እንጂ ገፍተው የመጡባትን ጠላቶች በጦርነት ድል እያደረገች ወደ መጡበት ትመልሳ ቸው ነበር ። ይህም ሊሆን የቻለው በዕድልና በአጋጣሚ ሳይሆን በእግዚአብሔር ኃይል በልጆቿ ጀግንነትና መሥዋዕትነት ነው። በእርግጥም በሀገሪቱ ነፃነት ታሪክ ውስጥ ከቶ ሊዘነጋ የማይገባ ድርሻ እንዳላቸው እሙን ነው ። ይኸውም አንድ የእንገሊዝ ወታደር በ ዓም በጄኔራል ናፒየር ዘማች ጦር ውስጥ የነበረ የሀገሪቱን አቀማመጥ ከተመለከተ በኋላ የኢትዮጵያ መልክዓ ምድር ተፈጥሮ እንደ ጠረጴዛ የመሰለ ምድር ነው ብለው ነግረውን ነበር ።
ታሪካዊ ቦታዎች መግለጣ ዋና ከተማ ክቆሰ ህገር ከተማ ታሪካዊ ቦታቃች ዓለም አቀፍ ወፅን ክፍለ ሀንር ወለን ሐይኩ መሥፈረፉ ይወዐሪጋዐ የኢትዮጵ ካርታ ሥራ ባለሥልጣን የኢትዮጵያ ሥልጣኔ መታሰቢያነቱ ለቅዱስ ያሬድ ከበላይ ግደይ ከአዲስ አበባ መጋቢት በላይ ገደይ ፀብ ወመዐለሃ ቴሌፎን ፖሣቁ ቦዕጸ ለዲስ ለበባ ሊትዮጵያ ላኮዐዐ ዘዘዝሀዐ መብቱ በሕገ የተጠበቀ ነው ለዘ ክዐከ ክዩየህር ሽፋን በኃይሉ ለበበ ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ቤት ታተመ ፋን መግቢያ ንግሥት ማክዳ ንግሥተ ሳባ የአክሱም መንግሥት የአክሱም ከተማ ምስጢር የአክሱም የመገበያያ ገንዘብ የብራና ጽሑፍ በኢትዮጵያ ከአለት ተራራ ተፈልፍለው የተሠሩ የውቅር አብያተ ክርስቲያናት የክርስትና ሃይማኖት መግባት በኢትዮጵያ ቅዱስ ያሬድ የእስልምና ሃይማኖት መነሣት የአክሱም መንግሥት መዳከም ዮዲት ጉዲት የዛጉዌ ሥርወመንግሥት አነሣሥና አወዳደቅ የአክሱም መንግሥት እንደገና ሥልጣኑን መልሶ እንደጨበጠ ኢትዮጵያዊው ፈላስፋ ዘርዓ ያዕቆብ ከአክሱማውያን የተወረሰ ሥልጣኔ ምስጋና አለቃ ጽጌ ገብረ ኪዳን ጠቃሚ ሃሣቦችን በመሠንዘርና ታሪካዊ ሃቆችን በመንገር ከፍ ያለ አስተዋጽኦ በማድረጋቸው ኮ ቃለ ክርስቶስ አባይ ጠቃሚ ሃሣቦችን አስታያየት በመስጠት ስለረዱኝ አቶገሠሠ አርአያ ጠቃሚ ሃሣቦችን በመስጠትና ጽሁፍን በማስተካከል ከፍተኛ አስተዋጽኦ በማድረጋቸው መምህርይኩናኖ አምላክ ረዳ ለመጽሐፉ ይዘት ማጠናከሪያ የሚያግዝ አንዳንድ ኃሣቦችን ስለሰጡኝ ይህን መጽሐፍ ሳዘጋጅ በመንፈስ ያበረታቱኝንና ያገዙ ኝ ሁሉ በማመስገን ውለታቸውን ምን ጊዜም የማልረሳ መሆኔን አረጋግጣለሁ ። ከክርስቶስ ልደት አንድ ሺህ ዓመት ያህል ቀደም ብሎ ከነበሩ ገናና ነገሥታት የምትወለደው ንግሥት ማክዳ ንግሥተ ሳባ በሚል ስመ ንግሥት በአያቶቿ ዙፋን ተቀምጣ በአክሱም መናገሻዋ ኢትዮጵያንና የመንን ትገዛ ጀመር ። በፈቃደ ዙፋኗን ለቀቀችና ልጂን እብነ መለክን አንግሣ አዋጅ አስነገረችለት ከጥቂት ዘመናት በስተቀር ለሦስት ሺህ ዓመታት ያለማቋረጥ እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ በኢትዮጵያ የነገ ነገሥታት ከንጉሥ ሰሎሞንና ከንግሥተ ሳባ የተገኙ ነገሥታት ሥርወ መንግሥት በመሆን የመጀመሪያው መሥራች የሆነው ቀዳማዊ ምኒልክ ለሐያ አምስት ዓመታት ዓዓ ከነገሠ በኋላ በተወለደ በ ዓመቱ ዐረፈና ከአክሱም ክተማ በስተምዕፅራብ በኩል በሚገኘው ቦታ በእናቱ መቃብር አጠገብ ተቀበረ። ይህም ከፍተኛ ክብር አክሱምን የሃይማኖት የመንግሥት የሕግና የሥርዓተ ማኅበር ምንጭ ሲያደርጓት የጽዮን ማርያም ቤተክርስቲያን ደግሞ በዛሬው ጊዜ ኢትዮጵያ ውስጥ ለሚገኙት ከሐያ ቪህ በላይ ለሚሆኑ አብያተ ክርስቲያናት የቀዳሚነት እናትነትን ሥፍራ ይሰጣታል ። በዚህም ምክንያት የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን ከኢየሩሳሌም ጋር ያላትን የረዥም ጊዜ ግንኙነት በመቀጠል በዚያ ገዳም ጳጳስ ይሾማል ። ሮም የሮማውያን ነገሥታት ግዛት መናገሻ ከተማ ለብዙ ጊዜ እንደነበረ እንዲሁም አክሱም የኢትዮጵያ ነገሥታት ግዛት መናገሻ ሆኖ ለብዙ ዘመናት ቆይቷል ። አክሱም ከአሥመራ በመኪና የአራት ሰዓት መንገድ ስትሆን በዛሬው ጊዜ የአክሱም አውራጃ ዋና ከተማ ሆና የምታገለግል አነስተኛ ከተማ ናት ። ሌላው ታሪካዊ ከተማ ሐውዜን ሲሆን ይኸውም በባዜን ንጉሥ የተቆረቆረና ቤተ መንግሥቱ የነበረ ሲሆን በኢትዮጵያ ውስጥ ካሉት ጥንታዊ ከተሞች አንዱ ነው ። የአክሱም ሥልጣኔና ኃይል ከፍተኛ ደረጃ ላይ የደረሰው ከክርስቶስ ልደት በኋላ በአራተኛው ምዕተ ዓመት መጀመሪያ በነገሠው በንጉሠ ነገሥት ኢዛና ዓም ጊዜ ነበር ። የአክሱም ጽዮን ማርያም ቤተክርስቲያን ሦስት ጊዜ የመታነንፅ ዕድል ሁለት ጊዜ የመቃጠል ዕድል አጋጥሟታል ። አንዳንድ ጊዜ የአክሱም ነዋሪዎች ይህን ቤተክርስቲያን በአጭሩ እንዳ ጽዮን ይሉታል። ወደ አክሱም ጽዮን ማርያም ቤተክርስቲያን ሲገቡ በደጀ ሰላሙ መግቢያ ፊት ለፊት በጥንቱ ዘመን የአክሱም ነገሥታት ሥርዓተ ንግሥ ይፈጸምባቸው የነበሩ አራት የተጠረቡ የድንጋይ ዓምዶች ይገኛሉ ። ከሐውልቶቹ አቅራቢያ የአክሱም ንጉሥ ታአካ ማርያም ቤተ መንግሥት የነበረው ይገኛል ። አባ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን የክርስትናን ሃይማኖት ወደ ኢትዮጵያ ያስገቡና የአክሱም ነገሥታት የነበሩት አብርሃና አጽብሐ የክርስትናን ሃይማኖት ተቀብለው እንዲጠመቁ ያደረጉ የሃይማኖት አባት መስቀል ምስል እንዲሆን ተብሎ የተቀረጸ ነው ። አክሱም በአፍሪካ ለመጀመሪያ ጊዜ የክርስትና ሃይማኖት የተሰበከባትና የሠፈነባት ከመሆንዋም በላይ በኢትዮጵያ ከሚገኙት አብያተ ክርስቲያናት ሁሉ እጅግ የተቀደሰች ከተማ ናት ። ይኸውም በመጀመሪያ ቀዳማዊ ምኒልክ ታቦተ ጽዮንን ይዞ አክሱም የገባበት ሁለተኛ ንግሥተ ሳባ ታላቅ በዓል አድርጋ የተቀበለችበት ሦስተኛ አብርሃና አጽብሐ ነገሥታተ ኢትዮጵያ በ ዓም ላይ ዐሥራ ሁለት ቤተመቅደስ ያስውን ለመጀመሪያ ጊዜ በኢትዮጵያ አስደናቂ ቤተክርስቲያን ሠርተው ከፈጸሙ በኋላ ቅዳሴ ቤቱን ያከበሩበትና የክርስትና ሃይማኖት በግልጽ የተሰበከበት ቀን ነው ። በለህዱም የሟሃኙ ልጾ ልዩ የነገሥታት ውዶቻ ወደ አክሱም የሚመጡት ኛ የንግሥተ ሳባ ዘመን ከሚባለው ከክርስቶስ ልደት አንድ ሺህ ዓመት በፊት የነበረውን የኢትዮጵያን ሥልጣኔና ታላቅነትን ኛ ታቦተ ጽዮን ወደ ኢትዮጵያ ከገባችበትና አክሱም ከኖረች በት ከቀዳማዊ ምኒልክ ዘመን ጀምሮ ያለውን የቤተክህነትና የቤተመንግሥት ታሪካዊ ቅርሶች ኛ የንግሥተ ሳባ መታጠቢያና የከተማው ጥንታዊው የውኃ ግድብን ኛ በዓለም ላይ ካሉት ዕፁብ ድንቅ ከሚባሉት ቅርሶች መካከል እንደ አንዱ የሚቆጠሩትን ከአንድ አለት ድንጋይ ተፈልፍለ ውና በልዩ ጥበብና ኃይል ተቀርጸው የተሠሩትን የአክሱም ሐውልቶችን ኛ የጥንት የመገበያያ ገንዘቦችን ኛ ከክርስቶስ ልደት በኋላ በፋኛው ምዕት ዓመት በነገመጮታት አብርሃና አጽብሐ ዘመን ቤተክርስቲያን በአዋጅ ከተቋቋመ ችበት ጊዜ ወዲህ የነበረውን የፀዋትወ ዜማ የትምህርት የሥነ ጥበብና የመንፈሳዊ ድርጅቶች ቅርስን ኛ የኢዛና ሐውልትንና የአትክልት ቦታን እንዲሁም በአጠ ቡ ያለው የባዜን መቃብርን ኛ የአጹ ካሌብና የአ ገብረመስቀል ቤተመንግሥትንና መካነ መቃብር ፍርስራሾችን ኛ የነገሥታት ሥርዓተ ንግሥ የሚፈጸምበት መናገሻና ፍርድ የሚሰጥባቸው የድንጋይ ወንበሮችን ኛበኛው ክፍለ ዘመን በአጹ ፋሲል የተሠራው ዋናው ጥንታዊ የአክሱም ጽዮን ቤተክርስቲያን ሕንፃንና አዲሱ ቤተክርስቲያንን ኛበአክሱም ጽዮን ቤተመዛግብት ውስጥ የሚገኙትን የነገሥ ታት ዘውዶችን አክሊሎችን ራስ ወርቆችን ሙሉ አልባሳተ መንግሥትን ጥንታዊያን የወርቅ ወንጌሎችን ሌሎችም ጥንታውያን መጻጸሕፍትን እንዲሁም ሌሎች ከወርቅና ከብር የተሠሩ መዘክሮችን ኛ የጥንታዊው የሳባ ከተማ ሕንፃዎች በቅርቡ በመርማሪዎች ቱቆፍጦ የወወጦና የጥንት የቤተ መንግሥት ፍርስራሾችን ኛመንበረ ዳዊት የሚባል ንጉሣዊ ዙፋን የሆነ ጥርብ ድንጋይን ል የእዕራሌል የውጭ ጉዳይ ሚረሰቶር የነበሩ እባሌያ ሷመለከ ኛ የአንበሳ ምስል የተቀረጸበት ድንጋይን ኛ ሐውልቶቹ እየተፈለፈሉና እየተጠረቡ የወጡበት የገቦድራ ተራራን የንግሥተ ሳባን የቀዳማዊ ምኒልክ ቤተ መንግሥትንና የመቃብር ቦታዎችን ኛ ከአንድ አለት ድንጋይ ተፈልፍሎ የታነፀው የአባ መጣዕ ቤተ ክርስቲያንን እንዲሁም የእነ አ ካሌብና በተሰዓቱ ቅዱሳን መካከል የአባ ጳንጠሌዎንና የአባ ሊቃኖስን መካነ ዕረፍት የሆኑ ግዳማትን ኛ ጐብሂዎቹ እግረ መንገዳቸውን በዚሁ በትግራይ የሚገኙትን ልዩ ልዩ ሐውልቶችን በኢትዮጵያ የመጀመሪያዎቹ ከአለት ድንጋይ ተፈልፍለው በውቅር የተሠሩ አስደናቂ ሕንፃ አብያተ ክርስቲያናትንና ሌሎችም መስሕብነት ያላቸው ሥፍራዎችንና ጥንተ ነገሮችንም ለማየት ይችላሉ ። መንበረዳዊቶ ያታባቋውን የድንጋይ ወንድ ኛ ታቦተ ጽዮን ወደ ኢትዮጵያ ከገባችበትና አክሱም ከኖረች በት ከቀዳማዊ ምኒልክ ዘመን ጀምሮ ያለውን የቤተክህነትና የቤተመንግሥት ታሪካዊ ቅርሶች ኛ የንግሥተ ሳባ መታጠቢያና የከተማው ጥንታዊው የውኃ ግድብን ኛ በዓለም ላይ ካሉት ፅፁብ ድንቅ ከሚባሉት ቅርሶች መካከል እንደ አንዱ የሚቆጠሩትን ከአንድ አለት ድንጋይ ተፈልፍለ ውና በልዩ ጥበብና ኃይል ተቀርጸው የተሠሩትን የአክሱም ሐውልቶችን ኛ የጥንት የመገበያያ ገንዘቦችን ኛ ከክርስቶስ ልደት በኋላ በኛው ምዕት ዓመት በነገሥታት አብርሃና አጽብሐ ዘመን ቤተክርስቲያን በአዋጅ ከተቋቋመ ችበት ጊዜ ወዲህ የነበረውን የፀዋትወ ዜማ የትምህርት የሥነ ጥበብና የመንፈሳዊ ድርጅቶች ቅርስን ኛ የኢዛና ሐውልትንና የአትክልት ቦታን እንዲሁም በአጠ ገቡ ያለው የባዜን መቃብርን ኛ የአጹ ካሌብና የአጹ ገብረመስቀል ቤተመንግሥትንና መካነ መቃብር ፍርስራሾችን ኛ የነገሥታት ሥርዓተ ንግሥ የሚፈጸምበት መናገሻና ፍርድ የሚሰጥባቸው የድንጋይ ወንበሮችን ኛ በኛው ክፍለ ዘመን በአጴ ፋሲል የተሠራው ዋናው ጥንታዊ የአክሱም ጽዮን ቤተክርስቲያን ሕንፃንና አዲሱ ቤተክርስቲያንን ኛ በአክሱም ጽዮን ቤተመዛግብት ውስጥ የሚገኙትን የነገሥ ታት ዘውዶችን አክሊሎችን ራስ ወርቆችን ሙሉ አልባሳተ መንግሥትን ጥንታዊያን የወርቅ ወንጌሎችን ሌሎችም ጥንታውያን መጸሕፍትን እንዲሁም ሌሎች ከወርቅና ከብር የተሠሩ መዘክርችን ኛ የጥንታዊው የሳባ ከተማ ሕንፃዎች በቅርቡ በመርማሪዎች ቶይቆፍጦ የወወና የጥንት የቤተ መንግሥት ፍርስራሾችን ሂ ኛመንበረ ዳዊት የሚባል ንጉሣዊ ዙፋን የሆነ ጥርብ ድንጋይን እኦሰራሌል ያውጭ ዲይ ሟረፅትር የነፀሩ እባ ሌባን መፇፀረ ዳዊት የታባቋውን የድንጋይ ወጋፀሮኗ ሷመቋዘክቱ ኛ የአንበሳ ምስል የተቀረጸበት ድንጋይን ኛ ሐውልቶቹ እየተፈለፈሉና እየተጠረቡ የወጡበት የገቦድራ ተራራን ኛየንግሥተ ሳባን የቀዳማዊ ምኒልክ ቤተ መንግሥትንና የመቃብር ቦታዎችን ኛከአንድ አለት ድንጋይ ተፈልፍሎ የታነፀው የአባ መጣዕ ቤተ ክርስቲያንን እንዲሁም የእነ አጹ ካሌብና በተሰዓቱ ቅዱሳን መካከል የአባ ጳንጠሌዎንና የአባ ሊቃኖስን መካነ ዕረፍት የሆኑ ገዳማትን ኛ ጐብሂዎቹ እግረ መንገዳቸውን በዚሁ በትግራይ የሚገኙትን ልዩ ልዩ ሐውልቶችን በኢትዮጵያ የመጀመሪያዎቹ ከአለት ድንጋይ ተፈልፍለው በውቅር የተሠሩ አስደናቂ ሕንፃ አብያተ ክርስቲያናትንና ሌሎችም መስሕብነት ያላቸው ሥፍራዎችንና ጥንተ ነገሥችንም ለማየት ይችላሉ ። በተጨማሪም የኋለኞቹ ገንዘቦች የክርስትና ሃይማኖት በአራተኛው ክፍለ ዘመን የአክሱም መንግሥት መደበኛ ሃይማኖት ሆኖ እንደሰፈነ ይመሰክራሉ ። ጥቂቶቹ በመጠራና በአንዛ የተገኙት አነስተኛ የድንጋይ ሐውልቶች በኢትዮጵያ ጥንታዊ ቋንቋ በግዕዝ ተጽፎባቸው እንዲሁም የገናናውን የንጉሠ ነገሥት ኢዛናን ታሪክ የሚያወሳ የአክሱም ሐውልት በግዕዝ ቋንቋ ተጽፎ ይገኛል ። ሆኖም በጥንት ጊዜ በአክሱም ዘመነ መንግሥት የብራና ጽሑፍ ዋና ሆኖ ያገለግል እንደነበረ የሚታመን ነው ። ከነርሱም ብዙዎቹ ከሐውዜን ሰሜን ምዕራብ ምሥራቅና ደቡብ ሲገኙ ከዚሁ ከተማ ከአምስት እስከ ሐያ አምስት ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በየተራራማው ሥፍራ ቢያንስ ሰማንያ ከድንጋይ የተወቀሩና የተፈለፈሉ ሕንፃ አብያተ ክርስቲያናት ይገኛሉ ። ከሐውዜን ከተማ በስተምሥራቅ ኪሚ ወይም ደግሞ ከውቅሮ ከተማ በስተምፅራብ ዐሥራ ስድስት ኪሎ ሜ ርቀት ላይ አይባ ገማድ በተባለ ቦታ በሁለቱ ወንድማማች ቅዱሳን ነገሥታት አብርሃና አጽብሐ ስም በውቅር የተሠራ ለመታሰቢያቸው የቆመ ሕንፃ ቤተክርስቲያን ይገኛል ። በዚህ ቤተክርስቲያን ስለ ኢትዮጵያ ታሪክና ስለ ሁለቱ ነገሥታት ዝና የሚያወሳ ጥንታዊ የብራና ጽሑፍ ይገኛል ። በአሁኑ ጊዜ በትግራይ ውስጥ ያህል አብያቲ ክርስቲያ ናት ሲገኙ ከነኝህም ውስጥ ከ የማያንሱ ገዳማትና ከድንጋይ የተፈለፈሉ አብያተ ክርስቲያናት ናቸው ። ከዛጉዌ ሥርወ መንግሥት ከወጡት ዐሥራ አንድ ነገሥታት መካከል እጅግ በጣም ታዋቂና ዝነኛ የነበረው ላሊበላ በዓለም ከሚገኙ ከሰው ልጅ የእጅ ሥራ ውጤቶች እንደ አንዱ የሚቆጠሩትንና ዝነኛዎቹን ከድንጋይ የተፈለፈሉ ዐሥራ አንድ አብያተ ክርስቲያናት ሕንፃዎች ላሊበላ ራሱ ከሠራተኞቹ ጋር አብሮ በመሥራትና በእግዚአብሔር አጋዥነት በብረት እያስጠረበ እንዳሳነፃ ቸው መጽሐፈ ገድሉ ይገልጸል ። ከዛጉዌ ሥርወ መንግሥት ከጮጣነፊአንድ ነገሥታት መካከል እጅግ በጣም ታዋቂና ዝነኛ የነበረው ላሊበላ በዓለም ከሚገኙ ከሰው ልጅ የእጅ ሥራ ውጤቶች እንደ አንዱ የሚቆጠሩትንና ዝነኛዎቹን ከድንጋይ የተፈለፈሉ ዐሥራ አንድ አብያተ ክርስቲያናት ሕንፃዎች ላሊበላ ራሱ ከሠራተኞቹ ጋር አብሮ በመሥራትና በእግዚአብሔር አጋዥነት በብረት እያስጠረበ እንዳሳነፃ ቸው መጽሐፈ ገድሉ ይገልጻል ። ከዚህ ትልቅ ቤተክርስቲያን አጠገብ ቤተ ማርያም ቤተሚካኤልና ቤተ ጐልጐታ ይገኛሉ ። በደቡበ ኢትዮጵያ ባሌና ሲዳሞ ውስጥ ደግሞ ከቋጥኝ ድንጋይ ተፈልፍለው የተሠሩ ሕንፃዎች በጥንት ጊዜ እንደ አብያተ ክርስቲያናት ሆነው የሚያገለግሉ እንደነበሩም ይነገራል ። ቅዱስ ፍሬምናጦስም ከቅዱስ አትናቴዎስ የተቀበሉትን ከፍተኛ ማዕርግ ተጎናጽፈው ወደ ኢትዮጵያ በሚገቡበት ጊዜ ሁለቱ ነገሥታት መኳንንቱና ሕዝቡ በታላቅ ደስታና ክብር በአክሱም ከተማ ተቀበሏ ቸው። ይኸውም በዚያን ዘመን የኢትዮጵያ ግዛት በጣም ሰፊ ስለነበረ ሁለቱ ወንድማማቾች ነገሥታት አክሱም ላይ ተቀምጠው ሕዝባቸውን በቅርብ ሆነው በሚገባ ለማስተዳደር ስለራቃቸውና ስለተቸገሩ ዕጣ ተጣጣሉና ንጉሥ አብርሃ አክሱም ላይ ሆኖ ሰሜን ኢትዮጵያን ለማስተዳ ደር ንጉሥ አጽብሐ በሸዋ ውስጥ ኤረር ጋራ ላይ ቤተ መንግሥቱን ሠርቶ ደቡብ ኢትዮጵያን ለማስተዳደር ተሰማምተው ያስትዳድሩ ነበር ። ንጉሥ አጽብሐ በደቡብ ኢትዮጵያ ካሠራቸው ብዙ የሕንፃ አብያተ ክርስቲያናት አንዱ በአዲስ አበባ ከተማ ከየካ ደብረ ሣህል ሚካኤል በስተሰሜን ኪሎ ሜትር ወጣ ብሎ የሚገኘው በተለምዶ ዋሻ ሚካኤል የሚባለው ነው ። ይኸውም የኢትዮጵያ ነገሥታት ከቋጥኝ ድንጋይ እያስፈለፈሉ ካሳነፅዋቸው አብያተ ክርስቲያናት አንዱ ከመሆኑም ሌላ የአብርሃና አጽብሐ ገድል በ ዓም ውስጥ ንጉሥ አጽብሐ ከአክሱም ወደ ሸዋ ሲመጣ ሕንፃውን አሠርቶ ታቦተ ሚካኤልን በዚሁ ሕንፃ ውስጥ እንዲኖር አደረገ ይላል ። ተጽሕፈ መጋቢት ቀን ዓም መቀሌ ከተማ ሺ በኢየሩሳሌም ጥንታዊ ገዳም ከተመሠረተበት ኛ መቶ ክፍለ ዘመን ጀምሮ የኢትዮጵያ ይዞታና የቅድስና አቅዋም ከኢየሩሳሌም እንዳይጠፋ ከቀደምት የኢትዮጵያ ነገሥታት ከነ አብርሃና አጽብሐ ጀምሮ ብዙ ደክመውበታል ። በዚሁ ጊዜ ምሥራቃዊው የኢትዮጵያ ግዛት ጥቃት ስለደረሰበት ንጉሠ ነገሥት ዮስቲያኖስ ወደ ኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መልዕክተኞች ላከ። የክርስትና እምነት ወደ ኢትዮጵያ መግባት አብርሃ ወአጽብሐ ለአባ አትናቴዎስ የእስክንድርያው ሊቀ ጳጳስ ጳጳስ ሹመው እንዲልኩላ ቸው በጻፉት መሠረት አባ ሰላማ ካሣቴ ብርሃን ፍሬምናጦስ ከእስክን ድርያ ለመጀመሪያ ጊዜ ጳጳስነት ተሹመው በመምጣታቸውና ኢትዮጵያ የአክሱም መንግሥት ክርስትናን መደበኛ እምነት አድርጎ በመቀበሉ ቀደም ሲል ከግብጽ ጋር የነበረውን ግንኙነት በይበልጥ አጠናከረው ። በተለይም በኛው ክፍለ ዘመን ላይ የተስፋፋው አዲሱየእስልምና ሃይማኖት ግብጽን እያጥለቀለቃት በሔደ ጊዜ የእስክንድርያው ቤተክርስቲያን እምነቷ እንዳይዳከም ከኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን ጋር ወዳጅነቷን እንዳጠበቀች ሁሉ ኢትዮጵያም በግብጽ የክርስትና ሃይማኖት እንዲጠናከር የተቻላትን ያህል አድርጋለች የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን መንፈሳዊ መሪዋን ከግብጽ እስክንድርያ ቤተክርስቲያን ብትቀበልም እምነቷና ታሪኳ ከግብጻዊት ቤተክርስቲ ያን የሚለዩዋት የራሷ ልምድ ባህልና ሌሎችም ሥርዓቶች አሏት ። በዘመናችን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ሠላሳ ሚሊዮን ያህል ምእመናን ተከታዮች ሲኖሯት ከሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ቀጥሎ በርካታ ምእመናን ያሏት የምሥራቃዊት ቤተ ክርስቲያናት አባል የሆነች ትልቋ ቤተክርስቲያን ናት በተጨማሪም ከዚህ ከአፍሪካ በተለያዩ አያሌ ምክንያቶች ወደ አሜሪካ ወደ አዲሱ ዓለም የሔዱት የአፍሪካ ተወላጆች በተለይም በዌስት ኢንድስ የሚኖረው ሕዝብ ኢትዮጵያ በክርስትና እምነቷ ጸንታ በመኖሯና የረጅም ጊዜ ጥንታዊ ታሪኳን በመከታተልና በመጠበቅ ለተከታዩ ትውልድ በማቆየትዋና ኢትዮጵያንም ስለሚወዷት መንፈሳዊእገልግሎትዋን ይሻሉ ። በአሁኑ ጊዜ በኢትዮጵያ ያሉት የሰበካ አብያተ ክርስቲያናት ቁጥር ከሐያ ሦስት ሺህ በላይ ናቸው ። በኢትዮጵያ የክርስትና ታሪክ ውስጥ ከአራተኛው መቶ ዓመት እስከ ሰባተኛው መቶ ዓመት የነበረው ጊዜ አርኪ የቤተክርስቲያን ታሪክ ከተፈጸመበትና ከተስፋፋበት አንዱ ወቅት ነበር ። የክርስትና ሃይማኖት በማስፋፋታቸው የተነሣ ቅዱሳን ነገሥታት አብርሃና አጽብሐ እና አቡነ ሰላማ በኢትዮጵያ የታሪክ መዛግብት ከፍተኛ የክብር ሥፍራ ተሰጥቷቸው ይገኛል ። በዚያን ጊዜ የነበረ ንጉሥ ገብረ መስቀል ዓም የዝነኛው ንጉሠ ነገሥት ካሌብ ልጅ መሆኑ የታወቀ ነው ። በእርሱ ዘመን ኢትዮጵያ ታሪኳና ዝናዋ በዓለም የታወቀች ገናና መንግሥት ከመሆን ዋም በላይ የእግዚአብሔር ጸጋና መንፈስ ያደረበት የዜማ ደራሲ ቅዱስ ያሬድን በማፍራቷ በጣም ደስ አለውና ቅዱስ ያሬድ በቤተ ክርስቲያን ሥርዓት ንጉሥ ገብረ መስቀል በቤተ መንግሥት ሥርዓት ኤጄዷተመሩ ለመጀመሪያ ጊዜ በአክሱም ከተማ ያከናወኑትና ያከበሩት ሥርዓተ ሆሣዕና እስከ ዛሬ በኢትዮጵያ አብያተ ክርስቲያናት ሥርዓቱ ሲካሔድና ሲከበር ይኖራል ። ዮዲት ጉዲት ከክርስቶስ ልደት በኋላ በአንደኛው ክፍለ ዘመን መጀመሪያ በንግሥት ህንደኬ ዘመን ወደ ኢትዮጵያ የገባው የጥምቀት ዜና በአራተ ኛው ክፍለ ዘመን በአብርሃና አጽብሐ ዘመነ መንግሥት በአባ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን ሰብከት ተስፋፍቶ አብዛኛው የኢትዮጵያ ሕዝብ ስብከተ ወንጌልን አምኖ ጥምቀትንና ክርስትናን ተቀበለ ። ለመጥቀስ ያህል በኛው ክፍለ ዘመን በአጹልብነ ድንግል ዘመነ መንግሥት በግራኝ አህመድ ወረራ የሀገሪቱ ባህላዊና ምጣኔ ሀብት ቅርሳ ቅርስና አብያተ ክርስቲያናት በድጋሚ የወደሙበት ዘመን ነበር ። የጐንደር ከተማ በመቆርቆሩ አ ፋሲል በ ዓመታት ውስጥ ቋሚ መናገሻ ከተማ የነበረው የመጀመሪያው የኢትዮጵያ ንጉሥ ሆነ ። ጀምስ ብሩስ በምጽዋ በኩል ኢትዮጵያ ገብቶ ለሦስት ዓመታት ጐንደር ከተማ ተቀምጧል በዚህም ጊዜ በወቅቱ ስለነበረው ስለ ኢትዮጵያ ሁኔታና ታሪክ ስለ ራስ ስሑል ሚካኤል ኃያልነትና ሌላም ብዙ ጽፍል ። ከቀዳማዊ ምኒልክ እስከ ዳግማዊ ምኒልክ ያለው ጊዜ የሦስት ሺህ ዓመታት የዘመን ርቀት ሲኖረው በዚህም ጊዜ ውስጥ በተከታታይ ባይሆንም የተያያዘ የትውልድ ሐረግ ያላቸው ነገሥታት በኢትዮጵያ ላይ ነግሠዋል ። በቀዳማዊ ምኒልክ ዘመን የኦሪት እምነት የአይሁድ ሃይማኖት እምነት ሰፍኖ የቆየ ሲሆን የክርስትና ሃይማኖት እምነት የተስፋፋው በአብርሃ ወአጽብሐ ዘመነ መንግሥት በአራተኛው ክፍለ ዘመን ነው ። ይህ ጥንታዊ ቤተክርስቲያን በኢትዮጵያ ለሚገኙት አብያተ ክርስቲያናት ሁሉ መንፈሳዊ ቁንጮ ነው ።