Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ትርጉም የምስጋና ንጉሥ ሆይ ይህን ሠርግርደስታን ባርክ መጽአ መርዓዊ ፍሥሐ ለኩሉርሀሪን በሰላም ፃኡ ተቀበሉን ትርጉምርበዜማን ሙሽራው መጣ ደስታ ለሁሉር። ሰሎሞን ሰሎሞን ይቤላ ትርጉምሰሎሞን ዓይኖችሽ የርግብ ናቸው ይላታል ኢያቄም ወሐና ቁ ሙሽሮቹ ያብባሉ ገናርፅን የአብርሃም የሣራ ሥጋዬን የበላ ደሜንም የጠጣጋ እኖራለሁ እኔም ከእርሱ ጋራ። እስከ አመ ፈቀደ አፈቅሮ ትርጉም።በሠርጋችን ዕለት በሠርጋች ዕለት እንድትባርከን ጌታ ጠርተንሃል በእምነት ሆነን ከእናትህ ጋራ ከእመቤታችን ከመላእክት ጋር ና በሠርጋችን በገሊላ መንደር እንደተገኘህ ና በእኛ ድንኳን ጌታ ስንጠራህ የጥሪ ወረቀት ልከናል እንዳትቀር አንተ ነህ ክብራችን የቤታችን ፍቅር ነይ ከልጅሽ ጋራ እመቤታችን እንድታሟይልን የጎደለውን ንገሪው ለልጅሽ ባዶው እንዲሞላ በረከት የእርሱ ነው ቤታችንን ይሙላ አዘጋጅዲን ሱራፊ።
ቆሮ ኤፌ የማኑ ተሐቅፈኒ የማኑ ተሐቅፈኒ ወጸጋሙ ታኅተ ርእስየ ትብሎ መርዓት ትብሎርዓን መርዓት ለመርዓዊሃ ትርጉም ሙሽሪት ሙሽራውን ቀኝ እጁ ታቅፈኛለች ግራ እጁ ትራስ ትሆነኛለች ትለዋለች መኃ መኃፀ ካህናት ተንሥኡ ካህናት ተንሥኡኃን ለተናብቦ እንዘ ይብሉ ንሴብሖ ንእንዘ ይብሉ ንሴብሖርሪን ትርጉም ካህናት እናመስግን ለማለት ላማመስገንን ተነሁ በጽሐመርዓዊ በጽሐ መርዓዊ ፍሥሐ ለኩሉ በሰላም ፃኡ ተቀበሉን አንድ ያደረገውን ጌታችን በቃሉ ሊለየው አይችልም የሰው ልጅ በኃይሉ ሙሽሪት ሙሽራ የሃይማኖት ፍሬ አዘጋጅዲን ሱራፊ የሠርግ መዝሙሮች በመዝሙረ ማኅሌት ማኅበር በቅዱስ ጋብቻ አንድ ሆኑ ዛሬ እኅቶች ወንድሞች ክርስቲያኖች ሁሉ ሙሽሪት ሙሽራን ሁላችሁ ምስሉ በሥጋ ወደሙ ደግሞም በተክሊሉ የወንጌልን ትእዛዝ በመፈጸማቸው የብርሃንን አክሊል ደፍተው አየናቸውጋ በመንፈሳዊ ፍቅር በመተባበር እንግዲህ ጀምሩ መልካሙን ትዳርኃ ማቴ ዘፍ ያስደስታል ያስደስታል የእኛ እምነታችን የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የጋብቻ ስርዓታችን ተፈፀመ ዛሬ ሠርጋቸው ምስጋና ይግባው እንላለን ቸሩ አምላካችን ደስ አላት ደስ አላት ቤተክርስቲያን በጣም ደስ አላት ሙሽሪት ሙሽራው ልጆቿ በተክሊል በቀርባን ተዋሀዱላት በሥርዓተ ርባን ተዋሃዱላት በርባን ለተጋቡን እልል እልል እልል እልል ደስ ይበለንርሪን አጅበን መጣን ሙሽሮቹን እልል ብላችሁ ተቀበሉን እናንተ ሙሽሮች እንኳን ደስ አላችሁ። ደስታ ሆነሠርግን ሆነ ንሴብሖ ንሴብሖርጋ ለአምላከ ዕዝራ ትዌድሶ መርዓት እንዘ ትብልዐን ትርጉም መዝሙረ ማኅሌት ወበቧዉ አዘጋጅዲን ሱራፊ የሠርግ መዝሙሮች በመዝሙረ ማኅሌት ማኅበር በቃና ዘገሊላ በቃና ዘገሊላ ከብካብ ኮነ። በቃና በቃና ዘገሊላ ዘገሊላ ከብካብ ኮነ ትርጉምብቃና ገሊላ ደስታ ሆነ ። ወለተ ጊዮርጊስ ሲሳዬጋ ትርጉም እንደ ሮማን አበባ ያማረች ወለተ ጊዮርጊስ ሙሽሪት ሲሳይ ናት ቲክንፎ ጸላላ አዘጋጅዲን ሱራፊ የሠርግ መዝሙሮች በመዝሙረ ማኅሌት ማኅበር ክንፎ ጸላላርዩ በሥርዓተ ሞርባን ለተጋቡን ተፈሥሒ ለመርዓት ይቤላርብ ትርጉምደስ ይበልሽ አላት በክንፉም ጋረዳት። ዘአስተጻመረ ር እግዚአብሔርን ስለተጋባችሁ እንደ አብርሃም ትርጉም ተኛ ብሥጋወደሙ እንደ አብርሃም ከተጣመራችሁ እንደ አብርሃም ይትባረክ ፏይህን ላደረገ ፈ ይህን ላደረገ ሃሌሉያ በሉ ይትባረክ እንደ ኣብርሃምዐን እግዚአብሔር ታማኝ ነው ሁልጊዜ በቃሉ ሙሽራው ሙሽሪት እንኳን ደስ አላችሁ ዘለዓለም ኔትህ ይትባረክ እንደ አብርሃም የያዕቆብ አምላክ ሞገስ ሆነላችሁ አዝ ስንቱን ተራራ አልፈነዋል በሠገነት ላይ አቁሞናል እስኪ እንዘምር በደስታ ሙሽሪት ሙሽራው እንደ አብርሃም ሁሌ ታማኝ ነው የኛ ጌታ እንኳን ደስ ያላችሁ እንደ አብርሃም ከእኛ የሆነ ምንም የለም ተመስገን ጌታ ለዘላለም ተፈጸመ ዛሬ እንደ አብርሃም ሥራህ አበራ በምስጋና በሙሽሮች ላይ እንደገና ቅዱስ ጋብቻችሁ እንደ አብርሃም የማይሆን መስሎ የታየን በእግዚአብሔር ሆኖ ስላየን አዝ እንደ አሳፍ ልጆች ተሰልፈን ስሙን በቅኔ ለማመስገን በተክሊል በቁርባን እንደ አብርሃም የተባረከ በመዳፉ ቅኔን ያፈሳል ሁሌ በአፉ ስለተጋባችሁ እንደ አብርሃም ከመላእክት ጋር አንድ ሆነናል የእግዚአብሔር ሥራ መስጦናል በጣሙን ደስ አለው እንደ አብርሃም ጋኑ ቢጎድል የወይን ጠጁ ያስባል ጌታ ለወዳጁ ቅዱስ አባታችሁ እንደ አብርሃም መናኛው ይውጣ ከቤታችን አዲስ እንጠጣ ጌታንይዘን አዝ አቤኔዘር ነው መዝሙራችን እየረዳን ነው አምላካችን በተክሊል በቁርባን እንደ አብርሃም ፊታችን በራ በደስታ ውበት ሆኖናል የእኛ ጌታ ከተጣመራችሁ እንደ አብርሃም ግነዩ ለእግዚአብሄር ደስታ ሰላም ይሙላ እንደ አብርሃም ግነዩ ለእግዚአብሄር እስመሔርሪን እስመ ለዓለም ምሕረቱ እስመ ለዓለምጋ ይመር ትዳራችሁ እንደ አብርሃም እናመስግንሽ የአምላክ እናት በዝማሬ መዝሙረ ማኅሌት ወበቧዉ አዘጋጅዲን ሱራፊ የሠርግ መዝሙሮች በመዝሙረ ማኅሌት ማኅበር በሥጋ ወደሙ ልጆችሽ አንድ ሆነዋል ዛሬ በሥጋ ወደም በተክሊሉ የተሳሰረርኃን በመንግስተ ሰማይ ይኖራል እንደተከበረኃን እመቤታቸን እናታችን ማርያምርጋ ከእነርሱ አትለይ ሁልጊዜ ለዘለዓለም። እግዚአብሔር ይመስገን ሙሽራው ሙሽሪት ኃያሉ ጌታችን « ለዚህ ላበቃቸው « ወንድም እኅታችንን « ጋብቻ ቅዱስ ነው « ብሏል አምላካችን « እንደዚህ ሲፈጸም በቤተክርስቲያ መኖር የለበትም ሙሽራው ሙሽሪት አዳም ብቻውን ። ብሎ ፈጠረለት ና ከጎኑ ሔዋንን « ዛሬም እንደ ቀድሞ እንደ መጽሐፉ « መርጦ ተሠጠው ለአዳም ሙሽራው ሔዋን ጎኑ ሆኗ ሙሽራው ሙሽሪት አዳም ሆይ ስትለው በረዳትነቷ አዳምን ደስ አለው በአምላክ መልካም ፈቃድ በፍቅር ተሳስረው « አንድ አካል ሆነዋል ማንም አይለያቸው አዘጋጅዲን ሱራፊ የሠርግ መዝሙሮች በመዝሙረ ማኅሌት ማኅበር ደስ አላቸው ደስ አላቸው ሙሽሪት ሙሽራውር። የወንጌሉንም ቃል በመፈጸማቸው ፀተፈሥሒ ተፈሥሒ ቤተክርስቲያን ተፈሥሒ ቤተ ሥላሴ ያሳደግሻቸው ልጆችሽ አብርሃም ሣራ ሲሆኑልሽ ያሳደግሻቸው ሙሽሮችሽ አብርሃም ሣራ ሲሆኑልሽ መዝሙረ ማኅሌት ወበቧበቢ ትምህርትሽ ገብቷቸው የወንጌሉ ቃል በኑሮ ሊያበሩ ይኸው መጥተዋል በክርስቶስ ትምህርት በቃሉ ተመርተው ለዓለም መሰከሩ ተራራ ላይ ሆነው ከእንቅቡ በታች አይደለም መብራቱ በራ እንጂ ለሁሉ ከነበረከቱ ጢስ የሌለው ሻማ ደምቀው የከበሩ ልጆችሽ ሙሽሮች እንደጧፍ አበሩ ተፈሥሒ ሰላም ላንቺ ይሁን ደስ ይበልሽ በጣም የዘራሽው ማሳ ፍሬውን ሲሸከም ካባ ደረብሽለት ለወንዱ ሙሽራ አክሊል ደፋሽለት ከብርሃን ጋራ ቃልሽ ይለውጣል ግሩም ነው ኃያል አመንዝራዎቹን ድንግል ያደርጋል ተገለጠ ክብርሽ በሙሽሮች ዛሬ መኸር ሆኖልሻል ባፈራሽው ፍሬ ተፈሥሒ ሰላም ላንቺ ይሁን ደስ ይበልሽ በጣም የዘራሽው ማሳ ፍሬውን ሲሸከም ካባ ደረብሽላት ለውዷ ሙሽራ አክሊል ደፋሽላት ከብርሃን ጋራ በሕግ በሥርዓት በሕግ በሥርዓትርን ተመጠውርጋን ሥጋ መለኮትርሪን በሕግ በሥርዓትርን ተመጠው ደመ መለኮትርሪን ዘይመስል አልቦፀ ዘከማከርኃን ዘይመስል አልቦን ዘይመስል አልቦፀ ዘከማኪርን ዘይመስል አልቦ ዘይመስል አልቦፀ ዘከማነን ዘይመስል አልቦርሪን ደመቀ አበራልን ደመቀ አበራልን የአማኑኤል ሥራኃ ሙሽሮቹ ሆኑ አብርሃም ወይ ሣራ በቤተክርስቲያን ጥላ ተከልለው ተክሊል አድርገዋል ሙሽሪት ሙሽራው ጸጋ መንፈስ ቅዱስ ስለተሰጣቸው ሙሽሪት ሙሽራው አበራ ገፃቸው አዘጋጅዲን ሱራፊ የሠርግ መዝሙሮች በመዝሙረ ማኅሌት ማኅበር የተራራቀ አካል አንድ ሆነ በተክሊል እግዚአብሔር ይመስገን እልል እንበል አጥንትሽ ከአጥንቴ ሥጋሽ ከሥጋዬ አዳም የሰበከው ይኸው ዛሬ ታየ የተክሊል ብርሃን በኛ መሐል በርቶ ረቂቅ አንድነት ታየ በእርሷ ጎልቶ ይህን ድንቅ ነገር ለማየት ያበቃን ምስጢሩን የሚገልፅ እግዚአብሔር ይመስገን ነጭ መጎናፀፊያ በአንድ ተጎናፅፈው በመንፈስ ቅዱስ ኃይል አረፉ በጥላው ሙሽሪት ሙሽራው ለፍቅር ተሸነፉ ለቱርባን መቁረቢያ ነጭ ልብስ አሰፉ ፀሙሽሮች እንኳን ደስ አላችሁ ሙሽሮች እንኳን ደስ አላችሁ ሙሽሮች አበበ ፍሬያችሁ ለዚህ ቀን ይኸው ደረሳችሁ በአምላክ ፊት እጅግ ከበራችሁ በእግዚአብሔር ቸርነት በመልካም ፈቃዱ በቅዱስ ሞርባኑ ዛሬ ተዋሐዱር። ፍጹም መንፈሳዊ ልዩ ፍቅር አንቺ ያለሽበት መልካም ትዳር መሠረቱ ዛሬ ልጆችሽ ቅድስት ሆይ ባርኪያቸው ተገኝተሸ ድንግል ጎጃቸውን ቀድሰሽ እውነተኛ ፍቅር መሥርተሸ በመካከላቸው ተገኝተሸ ሁሉን አሰጫቸው አማልደሽ ሙሽሮቹም አምነው በምልጃሽ እናታችን ባርኪን ነይ ሲሉሽ ፈጥነሽ ድረሺና በሠርጋቸው ነይ ተመላለሺ መሐላቸው አንቺን ለሚወዱሽ ለሚያምኑሽ የሕይወት አጣፋጭ ቅመም ነሽ ሙሽሮቹም ዛሬ ይጠሩሻል የጎጂችን ፋና ነይ ይሉሻል ቃና ዘገሊላ ተገኝተሸ መልካሙን ጋብቻ የባረክሽ ዛሬ ከልጆችሽ ጋር በሠርጋቸው ነይ ተመላለሺ መሐላቸው ፀድንቅ ነው በጣም ድንቅ ነው በጣም ድንቅ ነው ድንቅ ነው በጣም በሠርጋችሁ ዕለት ተገኘ መድኃኔዓለም በሠርጋችሁ ዕለት ተገኘች ድንግል ማርያም በቃልህ ተመርተው ለዚህ ቀን በቅተዋል በፊትህ ጋብቻ ይኸው ፈጽመዋል በፈሰሰው ደምህ ሕብረት መሥርተዋል በሥጋም በነፍስም ሪ ያንተ ነን ብለዋል ከአዳም አንድ አጥንት ከጎኑ ወስደህ አጋር እንድትሆነው ሔዋንን ሰጠኸው ሁለቱንም ባርከህ እንደፈጠርካቸው ዛሬም ለሙሽሮች ጸጋህን ስጣቸው አዘጋጅዲን ሱራፊ የሠርግ መዝሙሮች በመዝሙረ ማኅሌት ማኅበር ጌታሆይ በሕግህ በቃልህ መሠረት አንድ ሆነዋልና በዚህች ቅድስት ዕለት እርሱንም እርሷንም ባርከህ ቀድሳቸው ዘላለማዊ ፍቅር ጸጋህን ስጣቸው የዲያቢሎስ ተንኮል እንዳያስታቸው እስከመጨረሻው ጋሻ ሁንላቸው ከቅድስቲቷ ቤት ሁሉንም ሳይርቁ ጽናቱን ስጣቸው አብረው እንዲዘልቁ ፀደስ አለው ደስ አለው ጌታ በሙሽሮች ደስ አለው ጌታ እኸ በቅዱስ ርባኑ ተወስነው ደስ አለው ጌታ ደስ አላት ድንግል በሙሽሮች ደስ አላት ድንግል እእ በቅዱስ ርባኑ ተወስነው ደስ አላት ድንገልርን ጺበቃና ዘገሊላ በቃና ዘገሊላ ን በዚያ በሠርግ ቤት ተገኝተሻል ድንግል ከልጅሽ ጋራ ተገኝተሃል ጌታ ከእናትህ ጋራ እድምተኞች ሞልተው በተጋበዙበት ሲበሉ ሲጠጡ ወይኑ አልቆባቸው ድንግል እናታችን ቤዛዊት ዓለም አንቺ ደረሽለት ሆንሽው አማላጅ አንተ እያለህስ ማፈር የለባቸው ሁሉ ይቻልሃል ወይኑን ሙላላቸው ማድጋው ባዶ ነው ብለሽ የተናገርሽ ጌታን ያሳሰብሽው እመቤታችን ነሽ የጌታ አምላክነት የተገለጠበት ምንኛ ታደለ የእነዶኪማስ ቤት ዛሬም ይኸው በዚህ በሠርገኞቹ ቤት በረከት ፈሰሰ በአምላክ ቸርነት ውኃው ተለውጦ የወይን ጠጅ ሲሆን በቃና ገሊላ ሁላችን አየን እግዚአብሔር ከኖረ በመካከላችን ሁሌ ይሰጠናል ይህን መሰል ወይን ፀየቃናው ደስታ ያቃናው ደስታ ዛሬ ተደገመ መዝሙረ ማኅሌት ወበቧበቢ ጌታ ከእናቱ ጋር በሠርጉ ታደመ የዘላለም አምላክ ስላለ በዚህ ቤት ሙሽራው ሙሽሪት አገኙ በረከት መርዓት ተሸልማ የድንግልና አክሊል እዩት ሥርዓቱን እጅግ ያስደስታል አንድ አካል ሙሽሮች እዩአቸው ሲያበሩ በወንጌሉ በተክሊሉ ሄዱ እየተመሩ እንግዳቸው ብዙ ድንኳናቸው ሙሉ ጌታ ከእናቱ ጋር አለ በመሐሉ የወይን ጋኖች ዛሬ ሙሉ ናቸው አማኑኤል ድንገል ማርያም ስላሉ ቤታቸው በክብር ታጅቦ ሲመጣ መርዓዊ እጅግ ያስደስታል አይደለም ምድራዊ ዛሬም በዚህ ድንኳን ደስታ ተደረገ በአማኑኤል በአምላካችን ስለተባረከ በተክሊል በቀቶርባን የሆነው አንድነት አይነጣጠልም ዳግም ወደ ሁለት ሙሽሪት ሙሽራው ተደሰቱ ዛሬ በሠርጋቸው ተገለጠ የእምነታቸው ፍሬ የሀብከዮም የሀብከ ዮም የሀብከ መድኃኔዓለም። ን እፁብ ድንቅ ሥራ የመድኃኔዓለም ልጅ ፍሬ የእኛ ሙሽራ አምሮ ደምቆ ታየ ዛሬ የእኛ ሙሽራ አምራ ደምቃ ታየች ዛሬ የእኛ ሙሽራ እንዲህ ነው ሥርዓት እንዲህ ነው ጋብቻ የእኛ ሙሽራ በእምነት በምግባር ሲሆን አቻ ላቻ የእኛ ሙሽራ የአብርሃም የሣራ ይሁን ጋብቻችሁ የእኛ ሙሽራ መልካም ዘርን አፍሩ አምላክ ይባርካችሁ የእኛ ሙሽራ ሙሽሪት ሙሽራው እንኳን ደስ ያላችሁ የእኛ ሙሽራ ተከበረ ዛሬ መልካም ጋብቻችሁ የእኛ ሙሽራ የእኛማ ሙሽራ እፁብ ድንቅ ሥራ መዝሙረ ማኅሌት ወበቧበቢ ዘፍ ዘፍ በቃና ዘገሊላ ማየ በቃና ዘገሊላ ማየ ወይነ ረሰየ።