Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ተሳታፊ በነበርሁበት በመካከለኛው ምሥራቅ ያላቸው ተጽእኖ እጅግ ከፍተኛ ነው አገር በቀል የሆኑ ዝኒ ከማሁ ምክንያቱ የእግዚአብሔር ቃል ነው። እነዚህ እንስሳት የመሠዋታቸው ዐቢይ ዐላማ እግዚአብሔር በምትኩ በግን አዘጋጅቶ የእስማኤልን ሕይወት ከመሥዋዕትነት ማትረፉን ለማሰብ ነው በዓለም ዙሪያ ያሉ ሙስሊሞች በዚህች ምሽት በሚካሄደው በመሥዋዕቱና በድግሱ ክብረ በዓል ትልቅ ትኩረት የሚፈልግ ነው ሃይማኖታዊው ጐዞ በሙስሊሙ ሕዝብ ሕይወት ውስጥ እግዚአብሔር ለእስማኤልና ለሙስሊሙ ማኅበረሰብ ምትክ ይሆን ዘንድ የበግ መሥዋዕት አቅርቦ የታደገበት የደስታ መታሰቢያ በዓል ነው ይህ በሙስሊም ልቦና የተሰወረ ምሥጢር ነው። በአብርሃም ልጅ ምትክ የተሠዋው በግ በስተጀርባ ያለው ምሳሌ ትርጐሙ ምንድን ነው። ኪርሱዓና ደቀቁ መዛሙርቴ ፋሲካገጊ ጸብረጨ በፅተዋስ ኢየሱስ ታልፎ ከመሰጠቱ ከመታሰሩና ከመሰቀሉ በፊት በነበረው ምሽት ከደቀ መዛሙርቱ ጋር የፋሲካን ራት ባበላበት ጊዜ የፋሲካን ትርጐም ከሚጠብቀው መሥዋዕታዊ የመስቀል ሞትና ከሚመጣው የእግዚአብሔር መንግሥት ፍጻሜ ጋር አያይዞታል። ቤተ መቅደሱን አስመልክቶ ኢየሱስ ከተናገራቸው ንግግሮች መኻል እጅግ የሚያስደንቀው ንግግር የቱ ነው። ሙስሊሞች የእግዚአብሔር ቤት ሲሉ ምን ማለታቸው ነው።
ተሳታፊ በነበርሁበት በመካከለኛው ምሥራቅ ኮንፈረንስ ላይ ታዋቂው የእስልምና የነገረ መለኮት ሊቅ የሆነው ጳጳስ ኬኔት ክራግ ሙስሊሞችና ክርስቲያኖች ሲገናኙ የሚለያዩባቸው ርእሰ ጐዳዮች እንዳሉ ሁሉ አንድ የሚያደርጋቸውም ርአሰ ጐዳዮች አሉ ብለው ነበር አንዳንድ ሙስሊሞችና ክርስቲያኖች በእስልምናና በወንጌል መካከል ያለውን አንድነት በማጐላት ልዩነቶችን ችላ ብለዋቸዋልር ሌሎች ደግሞ በልዩነቶቹ ላይ ትኩረት በመስጠት የሌሳኛው እምነት ፈጽሞ ሐሰት ነው ባዮች ናቸው ይህ መጽሐፍ ለሚያስማሙን ነጥቦች አክብሮት በመስጠት ሙስሊሞችና ክርስቲያኖች የአብርሃምን አምላክ የማምለካቸውን ጐዳይ ትኩረት ይሰጥበታል እኔም የእስልምናና የወንጌል ጥሪ በዕለታዊ ኑሮአችን ምን እንደሚመስል የሙስሊሙን ማኅበረሰብ እንዲሁም የቤተ ክርስቲያን የሚስዮናዊነት ሥራ ባሕርያትና አካሄድ የሚዳስስ ነው በድሩ ቀትራጋ እና እኔ በጻፍነው መጽሐፍ ማጠቃለያ ላይ የሁለታችንንም ምልከታ የሚገልጽ አስተያየት ሰጥተናል በአንድነት በሚገኘው ደስታና በልዩነታችን መኻል የሚፈጠረውን የልዩነት ስሜት ተጋርተናልሱ ይህንም ጐዳይ እንዲህ ገልጸነዋል አንድ የሚያደርጉንን መሠረተ እምነቶች በጽናት ብናወድሳቸውም ዐቢይ በሆኑ አስተምህሮዎችም ላይ ልዩነት እንዳለን ከሙሉ ልብ የምንቀበለው ጐዳይ ነው በእስልምና የአላህ ምሕረት በከፍተኛ ደረጃ የተገለጸው ፍጹም በሆነው ሕግ በኩል ነው በክርስትና እምነት ደግሞ የእግዚአብሔር ፍቅር የተገለጸው በመሲሑ በክርስቶስ መከራ በመስቀል ላይ ሞቱ በትንሣኤውና በሕይወቱ በተገለጠው የማዳን ፍቅሩ ነውፁ እነዚህ ቀላል የሚባሉ ልዩነቶች አይደሉም ምክንያቱም ስለሰው ሕይወት መሠረታዊ ጥያቄዎች በጥልቅ የሚነኩ ጐዳዮች ናቸውና ክርስቲያንም ሆነ ሙስሊም የሆነ ማንኛውም ሰው እነዚህ ልዩነቶች አላስፈላጊ ወይም ዐቢይ ጐዳዮች አይደሉም ብሎ መናገርም ሆነ ማመን አይችልም ይህ ውይይት ጨዋነት የተላበሰ ቀጥተኛ እንዲሁም በመከባበር ላይ የተመሠረተ ነበር መጽሐፉም በክርስቲያኖችም ሆነ በሙስሊሞች ዘንድ ጥሩ ተቀባይነት ያገኘ መጽሐፍ ነው ነገር ግን ከበድሩ ጋር ውይይቱን ከጻፍን በኋላ የዚህ ተከታይ ክፍል በእስልምናና በክርስትና እምነት መካከል ያለውን የግንኙነት ባሕርይ ጠለቅ ባለ መልኩ በተለይም ደግሞ ከራሴ ተሞክሮ በመነሣት ለመጻፍ ፈልጌ ነበር በማንኛውም ጊዜ ሙስሊሞችን በመስጊድ አግኝቼ ስለ ወንጌል ያላቸውን አተያይ ስሰማ ስለ ወንጌል ያለኝን መረዳት የበለጠ ግልጽ ያደርግልኛል ምክንያቱም መረዳታቸው ከቃለ እግዚአብሔር ጋር የሚጋጭ እንዲሁም እርስ በርሱ የተምታታ ነው ብዙ ጊዜ እስልምና የክርስትና አቻ ተፎካካሪ ሃይማኖት እንደ ሆነ አድርጎ ራሱን ያቀርባል ቤተ ክርስቲያን እንዲህ ዐይነቱ ተግዳሮት በሚገጥማት ጊዜ በወዲያ ወገን ያለውን ገለጸ መስማት ብቻ ሳይሆን ስለ ወንጌል ትምህርት የጠራ መረዳት ታገኛለች በዚህ መጽሐፍ የውይይት መንፈስ ባዘለ መልኩ በእስላማዊ የአስተሳሰብ ዐውድ ውስጥ መሲሑ ምን እንደሚመስል ለማስረዳት ጥረት አድርጌያለሁ ክርስቶስን በሙስሊም ዐውድ መመልከትና ትንተና መስጠት ሙስሊሞችና ክርስቲያኖች ሁሌ የሚዘነጉትን የወንጌል ክፍል በጠለለ መልኩ እንዲረዱት ያደርጋቸዋልስለዚህ የዚህ መጽሐፍ ቀዳማይ ተደራስያን ክርስቲያኖች ናቸው ሙስሊሞችን ግራ የሚያጋባቸው ክርስቲያኖች መሲሑን እንደሚያምኑ ነገር ግን የመጽሐፍ ቅዱሱን ኢየሱስ በዕለት ተዕለት ኑሮአቸው የመካዳቸው ጐዳይ ነው የዕለት ተዕለት ሕይወታቸው መሲሑን ያለመምሰሉ ጐዳይ ነው ፍጥረተ ዓለም ሁሉ ለአላህ ፈቃድ መዝት አለበት የሚለውን የሙስሊሞች አስተሳሰብ ክርስቲያኖች ሁሉ ትልቅ ስፍራ እንደሚሰጡት እሙን ነው ወንጌልን በተመለከተ ከመስሊሞች በኩል የሚሰነዘረው ሒስ ክርስቲያኖች ጠንቃቃ የነገረ መለኮት ሰዎች እንዲሆኑ የሚጠይቅ ነው። በሰሜን አፍሪካና በመካከለኛው ምሥራቅ የሚኖሩ አብዛኞቹ ሙስሊሞች የዘር ሐረጋቸውን ስንቄጥር እንዝላቶቻቸውና እንጅላቶቻቸው በአንድ ዘመን ክርስቲያኖች የነበሩ ናቸው ክርስቲያኖች ወደ እስልምና እንዲቀየሩ ያደረጋቸው የእስልምና እምነት አስተምህሮዎች ክርስቲያኖችን የሚስቡ ስለሆኑ ብቻ ሳይሆን በሙስሊም ግዛቶች ውስጥ የሚኖሩ ክርስቲያኖች የእስልምናን ሃይማኖት እንዲቀበሉ ጫና ይደረግባቸው ስለ ነበር ነው ይ በሰው ዐይን የማይደሞሳ ክምነት የክርስትና እምነት እንቅስቃሴ የጀመረው ዝቅተኛ ኑሮ ከሚኖሩ ሰዎች መካከል ነው በናዝሬት ከተማ የምትኖር ድንግል በግርግም የተኛ ሕፃን መንጐቻቸውን በኩኬረብቶች አካባቢ የሚያሠማሩ እረኞች ከምሥራቅ የመጡ የከዋክብት ተመራማሪዎች ወደ ግብፅ የተሰደደ ቤተሰብ ከኢየሩሳሌም ውጪ በኩረብታ ላይ ያለ መስቀል ዓሣ ያጠምዱ የነበሩትን ደቀ መዛሙርት በሐይቅ ዳር ያገኝ የትንሣኤ ጌታ እነዚህ ሁሉ ክሥተቶች የተፈጸሙት በሰው ዐይን እዚህ ግቡ በማይባሉ ሰዎች እንደ ሆነ ሁሉ ቤተ ክርስቲያንም እንደዚህ ዐይነቱን የኅብረተሰብ ክፍል በወንጌል በመድረስ ወንጌል በሰው ሕይወት ውስጥ የሚያስከትለውን መለኮታዊ ኀይል በማሳየት ታላቅ ተሐድሶን አምጥታለቹች ነገር ግን በንጉሥ ቁስጠንጢኖስ አማካይነት የተካሄደው ለውጥ በምዕራቧ ቤተ ክርስቲያን የሚገኙ ጳጳሳት በማኅበረሰቡ ውስጥ እጅግ ትልቅ ሥልጣን እንዲኖራቸው አድርጉአል ከዚያ ጊዜ ጀምሮ ቤተ ክርስቲያን ዝቅተኛ ከሚባለው የማኅበረሰብ ክፍል ተነሥታ የሥልጣን ማዕከል ወደ መሆን እንዲሁም የነገሥታትን ሥልጣን ጠባቂ ወደ መሆን ተሸጋግራለች በተመሳሳይ ሁኔታ እስልምናም ያቄጠቁጠው ዝቅተኛ ከሆነ የማኅበረሰብ ክፍል ነው የዐረቡ ዓለም የኀይል የበላይነት ያልነበረውና በሠለጠኑት የጐረቤት መንግሥታት ክፉኛ የሚናቅ አካባቢ ነበር ከእስልምና በፊት ዐረቦች ትኩረት የተሰጣቸው ሕዝቦች አልነበሩም የሙስሊሙ ኅብረተሰብ ጠንክሮ ለዓለም ሕዝቦች ሁሉ ምስክር አንዲሆን ያደረገው የአላህ ቸርነት እንደ ሆነ ሙስሊሞች ያምናሉ ሙስሊሞች ከአነስተኛና ከተናቀ የዐረብ ጐሣ የተነሣው የሙስሊሙ ማኅበረሰብ ኡማ በተከፋፈሉት ክርስቲያኖችና አይሁዶች መካከል ሰላምን የማምጣት ተልእኮ ከፈጣሪ ዘንድ እንደ ተሰጠው ጠንካራ እምነት ነበራቸው ኡማው በወቅቱ በቤተ ክርስቲያን ውስጥ ክርስቶስን አስመልክቶ ይካሄዱ የነበሩትን እሰጣገባዎች የመፍታት ተልእኮ አለው የሚል እምነት በሙስሊሞች ዘንድ አለ ሙስሊሞች የዓለም ማኅበረሰብን በተመለከተ ትልቅ ራአይ እንዳላቸው ያምናሉ ሙስሊሞች የነቢያት መደምደሚያ በሆነው ፊደል ባልቁቄጠረውና ያለወላጅ ባደገው መሐመድ አማካይነት የተጀመረው ሃይማኖታዊ እንቅስቃሴ ለዓለም ሕዝቦች ሁሉ የቁርአንን እውነት የመመስከር ኀሳፊነት ከአላህ ዘንድ እንደ ተሰጠው ይናገራሉ በሌሎች ሕዝቦች ዘንድ ተንቆ የነበረውም የዐረብኛ ቋንቋ አላህ የመጨረሻውን መገለጥ ያስተዋወቀበት ቋንቋ እንደ ሆነ ሙስሊሞች ያምናሉ በሙስሊሞች አመለካከት በሌሎች ሕዝቦች የተረሱት ዐረቦች አላህ ለዓለም ሁሉ ሕዝብ የሚሆን መልእክት በእነርሱ በኩል ልኳል የሚል ጽኑ እምነት አላቸው ለሁሉ ቦታ የሚሆን እምነት ሙስሊሞች የእስልምና ሃይማኖት በዓለም ላሉ ሕዝቦች ሁሉ የሚሆን እምነት እንደ ሆነ ያምናሉ ከዚህ የተነሣም ሙስሊሞች ሰዎች የእስልምናን ሃይማኖት እንዲቀላቀሉ ጥሪ ከማቅረብ ባለፈ እስልምናን የተቀበሉ በአላህ አገዛዝ ሥር መኖር እንደሚጀምሩ ይናገራሉ በእስልምና ሃይማኖት የምስክርነት አገልግሎትና የግዛት ጥያቄ አብረው የሚታዩ ጐዳዮች ናቸው በሙስሊሞች አመለካከት የአላህ መገለጥ ቁርአን የአላህን ፍጹም ፈቃድ የሚያስታውቅ ስለሆነ እስልምና አንድን አካባቢ ሲቄጣጠር በአካባቢው ያሉ ሕዝቦች ሁሉ በአላህ መንግሥት ቀጥጥር ሥር እንደ ሆኑ ይታሰባል የአስልምና ቀዳማይ ተልእኮ ፍጽምናን በማኅበረሰብ ውስጥ ማስረጽ ነው ይኸውም እስልምና ፍጹም ሃይማኖት ቁርአንፍጹም የሆነ የአሳህ መገለጥ መሐመድፍጹም ሰው የሸሪአ ሕግፍጹም የሆነ መሪ እንዲሁም የሙስሊም ኡማሚዛናዊና ምርጥ ማኅበረሰብ የሚሉት ናቸው። ዋነኛው እውነታ ግን ሰዎች የተፈጠሩት ከእግዚአብሔር ጋር ኅብረት ለማድረግ ነው የሚለው ነው እግዚአብሔር እኛ ለእርሱ የቃል ኪዳን ሕዝቦቹ እንድንሆን ይፈልጋል ቁርአን ደግሞ አዳም የእግዚአብሔርን መንፈስ እንደ ተቀበለ ይናገራል የሙስሊም ነገረ መለኮት አስተማሪዎች በዚህ ጐዳይ ላይ እየተከራከሩ ይገኛሉ ነገር ግን ብዙዎቹ የሚያምኑት ሰዎች የእግዚአብሔር ወኪል ኸሊፋ እንዲሆኑ ሥልጣን የሚሰጥ መንፈስ ነው ወደሚለው ሐሳብ ነው መጽሐፍ ቅዱስ ስለ ትዳር የሚያስተምረው ትምህርት የሚገኘው ስለኤድን ገነት በተጻፈው ታሪክ ውስጥ ነው ነገር ግን ብዙም ሳይቆይ ሰዎች ስለ ትዳር ያለውን ሕግ መጠበቅ እንዳልቻሉ መጽሐፍ ቅዱስ ይነግረናል ይሁንና ስለ ጋብቻ ያለው አስተምህሮ መሠረት የተጣለው በአዳምና ሔዋን የትዳር ግንኙነት ውስጥ ነው ከመሠረተ ሐሳቦቹ ውስጥ አንድ ሥጋ ሬሄ መሆናቸው አንድ ወንድ ለአንድ ሴት በእግዚአብሔር የተመሠረተና ሊፈርስ የማይችል ጥምረት እንዳላቸው የሚያሳይ ነው ልጆች ስጦታ ናቸው ግዴታ ግን አይደሉም ባል ራሱን እንደሚወድ ሚስቱን እንዲወድና እንዲከባከብ የሚለው ሕግ ግልጽ የሆነ ኅብረትና መተማመን እንዲሰፍን የሚያደርግ ነው እንዲሁም ያለ ትዳር መኖር ተቀባይነት ያለው ሲሆን የሰዎች ደስታ ፍጹም የሚሆነው ግን ከእግዚአብሔር ጋር ባላቸው ኅብረት እንጂ በጋብቻ አይደለም ጋብቻ አስፈላጊ ነገር ቢሆንም ሳያገቡ መኖርም ተፈቅዶአል ቁርአን የጋብቻን ትርጐም ከመጀመሪያዎቹ ጣምራዎች አዳምና ሔዋን ሕይወት ጋር በማያያዝ ያስተምራል ሱራ ነገር ግን ቁርአን ስለ ጋብቻና ስለሴቶች ዘርዘር ያለ ሐሳብ ይሰጣል። ስል ጠየቅሁትኹ በጣም ደስታ በተሞላበት ፊት እንዲህ ሲል ነገረኝ ስሜ መሐመድ የኡመር ልጅ የአህመድ ልጅ የፍዶው ልጅ የሮብሌህ ልጅ የአቡበክር ልጅ የኦዶዋ ልጅ የጉኤልድ ልጅ የሐለኔ ልጅ የሳማተር ልጅ የዩሱፍ ልጅ የጉኡድአዴህ ልጅ የጉሬይ ልጅ የባስጋብ ልጅቿጅ የሁሴይን ልጅ የመሐመድ ልጅ የአብደላህ ልጅ የሳሞታሊስ ልጅ የሐዋድሌ ልጅ የመሐመድ ልጅየእኔ ጐሣ አባት ነው የጐሣው አባት የሆነውን የዘር ሐረግ ቁጠራ የጨረሰው የነቢዩ መሐመድ ልጅ የሆነችው ፋጡማ ላይ በመድረስ ነውጻ ይህ ፊደል ያልቁጠረ እረኛ ልጅ የነቢዩ መሐመድ ዘር በመሆኑ እንዲሁም እስልምና በደም ሥሮቹ ውስጥ እንዳለ በማሰብ በደስታ ተፍነከነከ ዳሩ ግን በዚህ የዘር ሐረግ ቁጠራ አብዝቶ የመደሰቱ ጐዳይ በጥንቃቄ መታየት አለበት ቁርአን ትክክለኛ የአብርሃም ዘሮች የሚባሉት እግዚአብሔርን ያመኑ ሰዎች እንደ ሆኑ በሱራ ላይ በትክክል አስፍሮአል ርፎ ሀአፈ ነ ከበ ኦ ር ርነ ከሰው ሁሉ በኢብራሂም ተገቢዎቹ እነዚያ የተከተሉትና ይህ ነቢይ እነዚያም ያመኑት ናቸው አላህም የምእመናን ረዳት ነው ዩበኩር ፅጆ እስማኤል የአብርሃም የመጀመሪያ ልጅ ነው በሴማውያን ባህል መሠረት የቤተሰብን ኀላፊነት የሚሸከመው የመጀመሪያ ልጅ እንደ ሆነ የሙስሊም ነገረ መለኮት ምሁራን ይናገራሉ የአብርሃምና የይስሐቅ ታሪክ በጣም አስደናቂ ታሪክ ነው ነገር ግን ለዓለም ሕዝብ ሁሉ የበረከት ምንጭ የሆነው የኅብረተሰብ ክፍል የሙስሊሙ ማኅበረሰብ እንደ ሆነ ይህም በረከት የመጣው በአብርሃም የመጀመሪያ ልጅ በእስማኤል በኩል ነው ሲሉ እነዚህ ምሁራን ያስረዳሉ ምሁራኑ እግዚአብሔር እስራኤልን የመረጠው ለተወሰነ ጊዜ ብቻ እንደ ሆነ ከሱራ በመጥቀስ ይሞግታሉ እግዚአብሔር ለአብርሃም አንተንና ዘርህን ለሕዝብ ሁሉ ኢማም መሪ አደርጋችኋለሁ ሲል የሰጠው ተስፋ በመሐመድ መምጣት ምክንያት በአሁኑ ዘመን በሙስሊሙ ኡማ አማካይነት ተፈጽሞአል ሲሉ እነዚህ ሙስሊም ምሁራን ያስረዳሉ በእርግጥ አብርሃም አይሁድም ሆነ ክርስቲያን አልነበረም ነገር ግን እንደ አላህ ፈቃድ ለአላህ የሚሰግድና ለአላህ የሚታዘዝ ሰው ነበር የአላህን ፈቃድ የፈጸመው በእስልምና እምነት ነው ሱራ ር አብደላ ዩሱፍ ዓሊ የተባለው የእስልምና ሃይማኖት ምሁር እግዚአብሔር ለእስራኤል የጸጋ ስጦታ ሰጥቶአል የሚለው ክርክር ግሩም በሆነ ሁኔታ ተጠናቋል አሁን መዞር ያለብን በአብርሃም በኩል ለዐረቦች የመጣውን መንፈሳዊ ስጦታ ወደሚመለከተው ጐዳይ ነው ብሏል የሙስሊሙ ዓለም በእስማኤል በኩል አገኘሁት በሚለው መንፈሳዊ በረከት ሐሴት ያደርጋል ሙስሊሞች ይህ ታሪክ ምክንያታዊና አመክንዮአዊ ነው የሚል እምነት አላቸው የአብርሃም የመጀመሪያ ልጅ የሆነው እስማኤል ከብዙ ዓመታት በኋላ የእምነትና በዐረብያ የሙስሊም ማኅበረሰብ መመሠረት የሚያበሥር ችቦ ይዞ ቢነሣ የሚያስደንቅ አይደለም የመጨረሻው ነቢይ የእስማኤል ዘር እንደሚሆን ግምት ነበር ሙስሊሞች እስራኤል ከዓለም ሕዝብ መካከል የተመረጠች የመሆኗ ጐዳይ እየደበዘዘ መምጣቱ እግዚአብሔር የሙስሊሙን ማኅበረሰብ የዓለም ሕዝብ ሁሉ ብርሃን እንዲሆን « ለዚ ሀ ሀዘ ቶ ለመምረጡ ሁነኛ ማስረጃ ነው የሚል እምነት አላቸው እግዚአብሔር ለሙስሊሙ ማኅብረሰብ የሰጠው አገልግሎት ውስን ለሆነ ጊዜ እግዚአብሔር ለእስራኤል ከሰጣት አገልግሎቶች እጅግ ከፍ ያለ እንደ ሆነ ይታሰባል አንድ የሙስሊም ሼክ በአግባቡ የማገናዘብ ችሎታ ያለው ሰው ውሎ አድሮ የእስልምናን ትክክለኛነት መረዳቱ አይቀርም ብሎ ሲናገር ሰምቼአለሁ አብርሃምና ይስሐቅ መጽሐፍ ቅዱስ ስለ ይስሐቅ የሚያቀርበው ታሪክ ከእስልምናው አቻ ታሪክ በጣም በተለየ መንገድ እንድንመለከተው ያደርገናል ቁርአን ስለ አብርሃምና ስለ እስማኤል ያለውን ትምህርት ተመልክተናል አሁን ደግሞ መጽሐፍ ቅዱስ ስለ አብርሃምና ስለ ይስሐቅ ምን እንደሚያስተምር እንመልከት ይህ ጥንቃቄ በተሞላበት ሁኔታ የምናካሂደው ጥናት ይሆናል ምክንያቱም እስልምና ይስሐቅ ተባርኮአል ስለሚል እንዲሁም በተመሳሳይ ሁኔታ መጽሐፍ ቅዱስ እስማኤልም ተባርኮአል ስለሚል ነው። መጽሐፍ ቅዱሳዊው ነገረ መለኮት ደግሞ በይስሐቅ በኩል በረከት ለሰዎች ሁሉ እንደ መጣ ሲያስተምር የእስማኤልንም መባረክ ይቀበላል በእርግጥ በዘፍጥረት ሳይ ትልቅ ሕዝብ እንዲሁም ፀሥራ ሁለት አለቆች ከአብርሃም የመጀመሪያ ልጅ ከእስማኤል እንደሚወጡ ጌታ እግዚአብሔር ተናግሮ ነበር በሁሰት ዕጆች መካከስ ደስ ትግዕ በይስሐቅ ሕይወት ውስጥ የተፈጸመው አስደናቂ ነገር በወንጌል ውስጥ ላለው አስደናቂ ነገር ምልክት ነው ይስሐቅ ለአብርሃምና ለሣራ ከእግዚአብሔር ዘንድ የተሰጣቸው ነጻ ስጦታ ነው የወንጌልም ባሕርይ እንደዚሁ ነው በወንጌል ውስጥ ለሰዎች የተሰጠው የእግዚአብሔር ስጦታ ከሰዎች ፍልስፍና እንዲሁም ሃይማኖታዊ ከሆነ ሥርዐት እጅግ ያለፈ ነውፁ ማንኛውም ዐይነት ሰብአዊ ሥነ አመክንዮ ፍልስፍና ወይም ሃይማኖት በወንጌል ውስጥ ያለውን እውነት የተከተለ ወይም ግምት ውስጥ ያስገባ አልነበረም እግዚአብሔር በሰው ታሪክ ውስጥ ሰው ሆኖ በመገኘት ከሰዎች ጋር በመኖር ለሰዎችና በሰዎች ምክንያት መከራ ተቀብሎ ፍቅሩን ለእኛ ይገልጣል ብሎ እንኳን በውኑ በህልሙ ያሰበ እንኳ የለም ለእኛ የተሰጠን ስጦታ ይህ ውድ የሆነ የምሥራች ወንጌል ነው ይህ ስጦታ በእኛ ጥረት ወይም መልካም ሥራ ምክንያት ያገኘነው ሳይሆን በእምነትና በምስጋና የምንቀበለው ነው ከአብርሃም ዘመን ሁለት ቪህ ዓመት በኋላ አዲስ ኪዳን በአብርሃም ቤት ውስጥ በሣራና በአጋር እንዲሁም በይስሐቅና በእስማኤል መካከል የነበረው ግጭት ምን ዐይነት የነገረ መለኮት ገጽታ እንዳለው በስፋት ያብራራል ሓትያ ራ ሐዋርያው ጳውሎስ በአብርሃም ቤት የነበረው ትግል በተራ እምነትና እግዚአብሔር በመሲሑ በኢየሱስ በኩል በገለጠው እምነት መካከል ያለውን ትግል የሚያሳይ ምሳሌ እንደ ሆነ ተናግሯል የአዲስ ኪዳን መጻሕፍት አብርሃም ከአጋር ጋር የነበረው ጥምረትና የእስማኤል መወለድ ሰዎች እግዚአብሔርን ለማስደሰት የሚያደርጉትን ጥረት የሚያሳይ ተምሳሌት እንደ ሆነ ይገልጻሉ በሌላ በኩል ደግሞ የይስሐቅ መወለድ እግዚአብሔር ያለ ሰው አነሳሽነት በራሱ የጊዜ ሰሌዳ ለአብርሃምና ለሣራ የሰጣቸው ነጻ ስጦታ ነው ማንኛውም ዐይነት ሃይማኖታዊ ሥርዐት ይስሐቅን አላስገኘም የሁለቱ ሴቶችና የሁለቱ ልጆች ታሪክ የሚያሳየን የማይገባንን የእግዚአብሔርን ጸጋ በእምነት በመቀበልና የእግዚአብሔርን ተስፋና በረከት የተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥርዐቶችን በመፈጸም ከእግዚአብሔር እጅ ለመቀበል የሚደረገውን ሙከራ በንጽጽር የሚያሳይ ነው ሐዋርያው ጳውሎስ እነዚህ ሁለት የተለያዩ ጐዞዎች የእግዚአብሔርን ጸጋ በሃይማኖታዊ ሥርዐቶችና በሰብአውያን ጥረት ለማግኘት የሚደረግ ጐዞ እንዲሁም በእግዚአብሔር ጸጋ የሚገኝ ችሮታ ተምሳሌቶች እንደ ሆኑ ጽፎአል። ምዕራፍ ስምስት መሪዎች ዩነቢያት መደምደሚደመሲሑ ኢየሱስ መሲሕ ነው ኢየሱስ መሲሕ እንደ ሆነ ሙስሊሞችም ሆኑ ክርስቲያኖች በአንድ ይስማማሉ እንዲሁም ሙስሊሞችና ክርስቲያኖች ነቢያት የእግዚአብሔር ቃል እንዳበሠሩ ከሙሉ ልብ ያምናሉ ነገር ግን በእስልምናና በክርስትና ስለ መሲሑና ስለ ነቢያት የሚሰጠው ትርጓሜ እጅግ ለየቅል ነው ለምሳሌ ሙስሊሞች ሁሉ መሐመድ የነቢያት መደምደሚያ ናቸው እንዲሁም መሐመድ የእግዚአብሔርን የመጨረሻ እንዲሁም የተጣራና የማይለወጥ መልእክት ሰብከዋል ብለው ያምናሉ ነገር ግን ክርስቲያኖች የመሐመድ መልእክት የመሲሑን መልእክት ተክቶአል የሚለውን የእስልምና ትምህርት ፈጽመው አይቀበሉም ምክንያቱም ክርስቲያኖች ሁሉ ኢየሱስ ክርስቶስ ጌታና አዳኝ ነው ብለው ከሙሉ ልብ ስለሚያምኑና ስለሚመሰክሩ ነው ይህም ምስክርነት ሙስሊሞች ስለ መሲሑ ካላቸው እምነት በእጅጉ የተለየ ነው መሲሑን በተመለከተ በክርስቲያኖችና በሙስሊሞች መካከል ያለው ልዩነት በቀላሉ የሚታይ ጐዳይ አይደለም ይህ ምዕራፍ ይህን ርእሰ ጐዳይ በተመለከተ በሁለቱ ሃይማኖቶች መካከል ያለውን መሠረታዊ ልዩነት መዳሰስ የትኩረት አቅጣጫው ነው ስለ መሲሑ ሕይወትና አገልግሎት የክርስቲያኖች መሠረተ እምነት ምንድን ነው። የነቢያት መደምደሚያ በእስልምና ሃይማኖት መሐመድ የእግዚአብሔር መልእክተኛ ረሱል እንደ ሆኑ ሙስሊሞች ያምናሉ ይህ እርሳቸው ለሰው ልጆች የአላህን መልእክት የሚናገሩ ነቢይ ናቸው ማለት ነው እስልምና በዓለም ላይ ላሉ ሕዝቦች ሁሉ ነቢያት ተልከውላቸዋል ሲል ያስተምራል ነገር ግን መልእክተኛ ረሱል የሚለውን ቦታ የሚጐናጸፉት እግዚአብሔር መጻሕፍትን እንዲጽፉ መገለጥን የሰጣቸው ሰዎች ነቢያት ብቻ ናቸው መሐመድ የመጨረሻ መልእክት የሆነውን ቁርአን ከእግዚአብሔር ዘንድ የተቀበሉ የመጨረሻው መልእክተኛ ናቸው መሐመድ የነቢያት ሁሉ ማሳረጊያማክተሚያ ናቸው ይህም ማለት እርሳቸው በመጨረሻው ዘመን የመጡና የነቢያት ሁሉ መደምደሚያ ናቸው ማለት ነው ስለ ነቢዩ መሐመድ ቁርአን እንዲህ ይሳል መሐመድ ከወንዶቻችሁ የአንድ ሰው አባት አይደለም ግን የአላህ መልእክተኛና የነቢዮች መደምደሚያ ነው አላህም በነገሩ ሁሉ ዐዋቂ ነው ሱራ አንተንም ለሰዎች ሁሉ በመላ አብሳሪና አስፈራሪ አድርገን ቢኾን እንጂ አልላክንህም ግን አብዛኞቹ ሰዎች አያውቁም ሱራ እርሱ ያ አጋሪዎቹ ቢጠሉም መልእክተኛውን በመምሪያ መጽሐፍ በእውነተኛው ሃይማኖትም በኢስላም ከሃይማኖት ሁሉ በላይ ዶፋ ሊያደርገው የላከ ነው ሱራ በቅንፍ ያለውን ይጨምራል መሐመድ የመጨረሻ ነቢይ ሲሆኑ የቀድሞ ነቢያቶች ያስተማሩትን ትምሀርት ለማጽናትና ለማብራራት የተላኩ የእግዚአብሔር መልእክተኛ « ናቸው ሙስሊሞች ቀደምት ነቢያት የመጨረሻ ነቢይ ስለሆኑት ስለመሐመድ ተልእኮ እንደ ተነበዩ ጠንካራ እምነት አላቸው ከዚህም የተነሣ አንዳንድ ሙስሊም ምሁራን ስለ ነቢዩ መሐመድ መምጣት በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ትንቢት ተነግሮ እንደ ሆነ በሚል መጽሐፍ ቅዱስን ማጥናት ጀምረዋል መጽሐኗ ቅዱስና መሐመድ ሙስሊሞች ስለ መሐመድ መምጣት በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ትንቢት ተነግሮአል የሚለውን ግምታዊ ትምህርት እውን ቢሆን በሚል በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ያሉት ነቢያትና ኢየሱስ ክርስቶስ የተናገሩዋቸውን ንግግሮች በጥንቃቄ እያጠኑ ነው። መሐመድ ከኀጢአት ነጻ የሆነ ሕይወት ኢስማ ኖረዋል ማንኛውም ሰው እንደ አላህ ፈቃድ እንዲኖር ለ እያዐ ጸበህዘቫዘ ቡርፎነሃ ነዐ ርንኗያዕሰ በሃፎርቪሃ ፎሑ ሽ ፈሪዕጋ የመሐመድ የኑሮ ዘይቤ እውነተኛና ፍጹም ምሳሌ ስለሆነ በዚያ መሠረት መኖር አለበት ቀስ በቀስ መሐመድ ምንም ዐይነት ኀጢአት አልሠሩም የሚለው አስተምህሮ በሰፊው መሠራጨት ጀመረ ሙስሊሞች ቁርአን ፍጹም ተኣምር ከሆነ መልእክቱን የተቀበሉት ነቢይ ኀጢአት የሌለባቸው መሆን አለባቸው ይላሉ ይህ አስተምህሮ በካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ማርያም ኀጢአት የለባትም ከሚለው አመለካከት ጋር ይመሳሰላል የካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን የነገረ መለኮት መምህራን ክርስቶስ ኀጢአት አልባ እስክ ሆነ ድረስ ድንግል ማርያምም ኀጢአት ሊኖርባት በፍጹም አይችልም ሲሉ ይከራከራሉ ምንም እንኳ ሙስሊሞች ነቢዩ መሐመድ ኀጢአት ሠርተው አያውቁም የሚል አቋም ቢኖራቸውም ቁርአን ከዚህ አስተሳሰብ ጋር የሚቃረኑ ትምህርቶችን ያስተምራል ለምሳሌ ሱራ ባለው ክፍል የሕይወትን መመሪያ በመፈለግ አንድ ዐይነ ስውር ሰው የእርሳቸውን ዕገዛ በመሻት እርሳቸው ዘንድ በመምጣቱ ፊታቸውን አጨፍግገው ከእርሱ ዞር በማለታቸው እግዚአብሔር እንደ ገሠጻቸው ይናገራል ነቢዩ መሐመድ ለሠሩት ኀጢኣት ከእግዚአብሔር ዘንድ ምሕረትን እንዲጠይቁ ቁርአን ሲያዛቸው እንመለከታለን ሱራ ይሁንና እስልምና መሐመድን ያለ ልክ ከፍ ከፍ አድርጉአቸዋል ቁርአን እግዚአብሔር ለመሐመድ አንተም በታላቅ ጠባይ ላይ ነህ ሱራ ሲል ተናግሮአቸዋል። ኢየሱስ በሚያስተምረው ትምህርት የተቃኘ ነው በእርሱ አገሳለጽ ኢየሱስ ሙስሊማዊ ነቢይ ነው ካ ይ እዘ ፀቋ ዚ ኞ ፐ ከ እ ክነ እ ሃ በሃ ቲወሬ አንዳንድ የእስልምና ቡድኖች ኢየሱስ በመጨረሻው ዘመን ወደ ምድር ዳግም በመምጣት ሰዎችን ለመጨረሻው ፍርድ ያዘጋጃል ብለው ያምናሉ የዚህ አመለካከት ምንጩ በሱራ ላይ የመጨረሻው ዘመን ምልክት የኢየሱስ ጸግም ምጽአት ነው የሚለው የቁርአን አስተምህሮ ነው ስለኢየሱስ ክርስቶስ ዳግም ምጽአት ያለው ሌላኛው አመለካከት ኢየሱስ ከሌሎች ነቢያት ጋር በመሆን ለእግዚአብሔር ንጹሕ አምልኮን ለማቅረብ እንዲሁም በጽድቅ ለመኖር ይመጣል የሚል ነው ይህ ኢየሱስ ለሙስሊም መናንያን ጠባቂ ቅዱስ ነው ኢየሱስ በሱፊ ሙስሊሞች ዘንድ የተከበረና የተመሰገነ ቢሆንም የኢየሱስን የሕይወት ዘይቤ በመከተሉ በኩል ወይም ይህን ጐዳይ ይተገብሩታል የሚለውን ጥያቄ በእርግጠኛነት መመለስ ያስቸግራል ኢየሱስን በየበረሃው በሚገኙ ዋሻዎች የሚከተሉት መነኩሳት ከተከተሉት ይበቃል የተባለ ይመስላል ምንም እንኳ ሙስሊሞች በየዘመናቱ ኢየሱስን እናከብረዋለን ቢሉም ስለ ኢየሱስ ያላቸው አመለካከት ቤተ ክርስቲያንም ሆነች ወንጌላት ስለ ኢየሱስ የሚያስተምሩት አስተምህሮ ለዘመናት ሳይጣጣሙ ኖረዋል ታሪፍ ካሊዲ ስለ ሙስሊሙ ኢየሱስ እንዲህ የሚል አስተያየት ሰጥቶአል ይህ ኢየሱስ የተራራው ስብከት ወይም ምሳሊያዊ ንግግሮች ወይም ስለ ሕግና ስለመንፈስ ወይም ስለመስቀል አላስተማረም። ህ ርሆ ዘሄ የዐርክ ፈ ይመስላቸዋል በተጨማሪም ክርስቲያኖች እግዚአብሔር ማርያምን አግብቶ ልጅ ወለደ ብለው ያምናሉ የሚል የተሳሳተ ግንዛቤ አላቸው እንዲሁም ክርስቲያኖች መሲሑ እግዚአብሔር ነው የሚል እምነት እንዳላቸው ከሙስሊሞች አስተምህሮ መረዳት ይቻላል በመጨረሻዎቹ ምዕራፎች ስለክርስትና እምነት በሙስሊሞች ዘንድ ስላለው የተሳሳተ ግንዛቤ እንመለከታለን በእስልምናና በክርስትና እምነት መካከል ያለው መሠረታዊ ሳዬፍነት ምንጩ ስለ እግዚአብሔር ማንነትና ስለሰው አጠቃላይ ሁኔታ ያለው አስተምህሮ ነው እስልምና የእግዚአብሔርን ልዕልናና ታላቅነት የሚነካ ማንኛውንም ዐይነት ትምህርት በአጽንኦት ይቃወማል በአንጻሩ ደግሞ ሙስሊሞች የክርስቲያኖች ወንጌል የእግዚአብሔርን ልዕልናና ታላቅነት ያሳንሳል የሚል እምነት አላቸው እግዚአብሔር በመሲሑ ውስጥ በመስቀል ላይ ሆኖ የጠፋውን ሰው ወደ ራሱ በመጥራት ከራሱ ጋር በማስታረቅ በእርሱ የሚያምኑትን ሰዎች ያድናል ለሚለው ትምህርት ሙስሊሞች ሲመልሱ ይህ ዐይነቱ ተግባር ልዑል በሆነው ኀያል አምላክ ላይ እንዴት ሊፈጸም ይችላል። ይህ በወርኀ ጥቅምት ዓም በኢራናውያን ሙስሊሞችና በሜኖናይት ክርስቲያን የነገረ መለኮት ምሁራን መካከል በቶሮንቶ ካናዳ የተካሄደው ውይይት በዚህ ርእሰ ጐዳይ ሳይ ያተኩረ ነበር ይህ የሙስሊም ነገረ መለኮት ሊቃውንት ከቆም ኢራን ወደ ቶሮንቶ ካናዳ በመጓዝ ከሜኖናይት የነገረ መለኮት ምሁራን ጋር ለአራት ቀናት ያካሄዱት ውይይት ጭብጥ ነው በሙስሊማኑ ጥያቄ መሠረት እምነትና ዘመናዊነት የሚለው ርእሰ ጐዳይ በውይይቱ ተካቶ ነበር እነዚህ ሙስሊሞች በሠለጠነው ዓለም ውስጥ እምነታቸውን እንዴት ጠብቀው መኖር እንደሚችሉ ከሜኖናይት የነገረ መለኮት ምሁራን ትምህርት መቅሰም ፈልገው ነበር የኢራን ሙስሊሞች አብዮት ውስጥ ውስጡን የሚብላላና እርስ በርሱ የሚታመስ ትግል ነው ይኸውም የዲሞክራሲ ግንባታ ኀይሎች ከእግዚአብሔር ሕግ ጋር ሳይጣረሱ ተስማምተው መኖር እንዴት ይችላሉ የሚለው የትርምሱ ማዕከል ነው በአጠቃላይ ይህ ማንኛችንንም ቢሆን በእጅጉ የሚያሳስበን ርእሰ ጐዳይ ነው ኢየሱስና የአዲስ ኪዳን ቤተ ክርስቲያን ያመነብትና ይኖሩበት የነበረው የአኗኗር ዘይቤ በየትኛውም ማኅበረሰብ በዝቅተኛ ደረጃ ለሚታዩት መነኩሳት እጅግ ተስማሚ ጐዳይ ነው የፖለቲካ ሥልጣንና ኀይል ባለቤት ለሆኑት የሃይማኖት መሪዎች ግን እንደዚያ አይደለም ይህ ለፈርጀ ብዙ ባህልና እውነት አናባፕቲስቶች ለሰጡት ትንተና አንድ ኢራናዊ የሉ ብሰባው የሰጠው አስተያየት ነው ታሚ ልክከሰፎመ ይ ለብመጩህዘፉ ሯፁ ጸደይ ጠቋ ያርዘ ህከ መየ ቶ ሸሪአ እንዴት ሊጉለብት እንደቻለና ዘመናዊው ዓለም ለሸሪአ ያለውን አተያይ ለመዳሰስ እንሞክራለን በመቀጠልም በክርስቲያኖች ሕይወት ውስጥ መንፈስ ቅዱስ ያለውን የሥራ ድርሻ እንቃኛለን በእነዚህ ርእሰ ጐዳዮች ላይ የምናጠናው ጥናት በዋነኝነት የሚያጠነጥነው ቨሪአና መንፈስ ቅዱስ ሙስሊሙ ማኅበረሰብና ቤተ ክርስቲያን ፈርጀ ብዙ በሆነው ማኅበረሰብ ውስጥ ያሌባቸውን ተግዳሮቶች እንዴት ማሸነፍ እንደሚችሉ እንደሚረዷቸው ነው የቨሪአ ዕድገት ሙስሊሞኝ እስልምና ለእምነትና ለምግባር ፍጹም የሆነ መመሪያ እንደ ሆነ ያምናሉ ከላይ በተመለከትናቸው ተከታታይ ምዕራፎች ደጋግመን እንደ ተመለከትነው ሙስሊሞች እስልምና እግዚአብሔር በመላእክቶች አማካይነት ለሰው ልጆች ሁሉ ይሆን ዘንድ የላከው እምነት እንደ ሆነ ያስባሉ። ኢየሱስ መንፈስ ቅዱስን እንዲሰጣችሁ አብን ጠይቁ ብሏል እኛ መንፈበ ቅዱስን ለማግኘት እግዚአብሔርን ከጠየቅነው እግዚአብሔር አያሳፍረንም ሙስሊሞች እስልምና ተፈጥሮአዊ ስለሆነ ሰዎች በተፈጥሮአቸው እጅግ መልካሞች ናቸው የሚል አመለካከት አለው ከዚህም የተነሣ ሰዎች በአላህ ለማመንም ሆነ መሐመድ የአላህ ነቢይ ነው ብሎ ለመቀበል የመንፈስ ቅዱስ ርዳታ አያስፈልጋቸውም የሚል እምነት አላቸው ወደዚህ ድምዳሜ ለመድረስ ሥነ አመክንዮና ምክንያታዊ የሆነ አመለካከት በቂ ነው ባዮች ናቸው የሰዎች ፈቃድ ትክክለኛውን ጐዳና አመራምሮ ለማግኘት በቂ ነው ለዚህም ነው የሸሪአው የእስልምና አወቃቀር ፊጋ በሚባለው ማለትም በመረጃ ላይ በተመሠረተ ዕውቀት ላይ የሚደገፈው መንፈስ ቅዲስ በክስስምና ምንም እንኳ በእስልምና ነገረ መለኮት መንፈስ ቅዱስ ብዙ ስፍራ ባይኖረውም ቁርአን ስለ መንፈስ ቅዱስ ይናገራል በእርግጥ እግዚአብሔር አዳምን በፈጠረበት ጊዜ መንፈሱን እፍ ብሎበታል ሱራ በተጨማሪም መሲሑ ከእግዚአብሔር የተላከ መንፈስ ነው ሱራ በሌላ ስፍራ ይህ ማለት ሙስሊሞች የእግዚአብሔርን ሉዓላዊነትና የሰዎችን ነጻ ፈቃድ በማስታረቁ ዙሪያ ችግር የለባቸውም ማለት አይደለም ይህ ጐዳይ የክርስትና ነገረ መለኮት ምሁራንንም በአያሌው የሚያወዛግብ ጐዳይ ነው ነገር ግን በዚህ ርእሰ ጐዳይ ላይ መተቸት ይህ መጽሐፍ ዐላማ ካደረገው እንዲሁም ይህ ምዕራፍ ሊዳስሰው ካሰበው ቀም ነገር ወጣ ያለ ነው በርእሰ ጐዳዩ ሳይ ሰፊ ጥናት ማካሄድ የፈለጉ የሚከተለውን የዶክትሬት ድግሪ ማሟያ ጽሑፍ ይመለከቷል ከከ ቨ ባወዛፎ ሀቭ መዘ ህህፀ ኮህገርዩ« ር ዐፊ ድ። ወደ እውነት ሁሉ ይመራችኋል ዮሐንስ የተባለለት መንፈስ ቅዱስ አንዳችም ድርሻ ከሌለው እንዲሁም ሸሪአ የእርሱን ቦታ ሙሉ ለሙሉ የሚተካው ከሆነ የመንፈስ ቅዱስ አስፈላጊነት ቦታ አይኖረውም ሰዎች በፍጥረታቸው ፍጹም መልካም ከሆኑና አንዳችም ክፋት በውስጣቸው የሌለ ከሆነ ለሸሪአ ከመገዛት ውጪ ውስጣዊ ለውጥ ሊያስፈልገን አይችልም ሸሪአን ማዕከላዊ ባደረገ የኑሮ ዘይቤ ውስጥ የመንፈስ ቅዱስ ድርሻ እጅግ በጣም አናሳ ነው ጩሲሑና መንፈስ ቅዲስ መመሥረቷ አስቀድሞ መሲሑ ኀላፊነቱን በብቃት ይወጣ ዘንድ በመንፈስ ቅዱስ ተቀብቶአል ከድንግል ማርያም መወለድም የቻለው በመንፈስ ቅዱስ ኀይል ነው ወደ ማርያም መጥቶ የነበረው መልአክ ያወጀው የምሥራች መንፈስ ቅዱስ በአንቺ ላይ ይመጣል የልዑልም ኀይል ይጸልልቫል ስለዚህ ደግሞ ከአንቺ የሚወለደው ቅዱሱ የእግዚአብሔር ልጅ ይባሳል ሉቃስ የሚል ነው ቁ ዮሐንስ ኢየሱስን ሲያጠምቀው መንፈስ ቅዱስ በአምሳለ ከግብ በኢየስስ ላይ ወርዷል ሉቃስ ከዚያም ኢየሱስ መንፈስ ሞላበት ሉቃስ የአደባባይ አገልግሎቱን ሲጀምር የመጀመሪያ ስብከቱን የጀመረው መኖሪያ ከተማው በሆነች በናዝሬት ምኩራብ ነው ያንን የስብከት መልእክት የጀመረው የነቢዩ ኢሳይያስን መጽሐፍ እንዲህ ብሎ የሚጀምረውን ሐረግ በማንበብ ነው የጌታ መንፈስ በእኔ ላይ ነው ሉቃስ የመሲሑ ኢየሱስ ሕይወትና አገልግሎት በመንፈስ ቅዱስ አገልግሎት የተሞላ ነበር ኢየሱስ በአገልግሎት ዘመኑ ስቅላቱንና ትንሣኤውን ተከትሎ ስለሚኖረው ስለ መንፈስ ቅዱስ ተግባር ቃል ገብቶአል ከላይ እንደ ተጠቀሰው የመንፈስ ቅዱስ አገልግሎቶች ቤተ ክርስቲያን ሕይወት ውስጥ እውን የሆኑት ኢየሱስ ስለመንፈስ ቅዱስ ቃል በገባው መሠረት ነው አንድ ጊዜ በቤተ መቅደስ የዳስን በዓል እያከበረ ሳለ ስለ መንፈስ ቅዱስ አስደናቂ ቃል ኪዳን በመግባት በዓሉን ለማክበር የተሰበሰቡትን ሁሉ አስደንቋቸዋል ኢየሱስ ቆሞ ማንም የተጠማ ቢኖር ወደ እኔ ይምጣና ይጠጣ በእኔ የሚያምን መጽሐፍ እንዳለ የሕይወት ውሃ ወንዝ ከኾዱ ይፈልቃል ብሎ ጮኸ። ውሳኔው የአማኙን ማኅበረሰብና መንፈስ ቅዱስን ባካተተ መልኩ እኛና መንፈስ ቅዱስ ፈቅደናል ተብሎ ነበር የተገለጸው ከዚህ ውጪ የኢየሩሳሌሙ ጉባኤ ውሳኔ የሚያመለክተው ቤተ ክርስቲያን የክርስትናን ባህልና ምግባር የሚገልጽ አንዳችም ነገር እንዳላዘጋጀች ነው ቤተ ክርስቲያን እንደ አይሁድ ታልሙድን እንደ እስልምና ደግሞ ቨሪአን አልቀረጸችም ምናልባት ከዚህ የሚቃረነው ነገር በመካከለኛው ዘመን የካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ያዘጋጀችው ቀኖና ነው ይህ ለእኔ ከአዲስ ኪዳን ቤተ ክርስቲያን ለየት ያለ ነው መገፈስ ቅዲስቫ ጸርሰሳፎ በኢየሩሳሌሙ ጉባኤ የተወሰነውና ለቤተ ክርስቲያን የተላለፈው ሚስዮናዊ የሆነችው ቤተ ክርስቲያን ሰዎችን ትለውጣለች እንጂ ጳርሰላይ አታደርግም ቤተ ክርስቲያን ሰዎች መሲሑ ኢየሱስን ተቀብለው የእርሱን የሕይወት ዘይቤ እንዲከተሉ ማድረግ ቀዳማይ ዐላማዋ ነውፅ ሆኖም አንድ ክርስቲያን ከራሱ ባህል ወደ ሌላው ባህል መቀየርመምጣት በጭራሽ አያስፈልገውም አሕዛብ ክርስቲያኖች በሙሴ ሕግና በታልሙድ ላይ የተመሠረተውን የአይሁድ ባህል የራሳቸው አድርገው መቀበልመውሰድ በጭራሽ አያስፈልጋቸውም አሕዛብ እንደ ሆኑ ክርስትናን ተቀብለው መኖር ይችላሉ ከኢየሩሳሌም ጉባኤ ቀደም ብሎ የነበሩት ክርስቲያኖች በእግዚአብሔር የኪዳን ግንኙነት ውስጥ ማደር የሚፈልጉ ሰዎች ወደ ይሁዲነት መቀየር አለባቸው የሚል እምነት ነበራቸውኹ ከኢየሩሳሌሙ ጉባኤ በኋላ ግን አሕዛብ ወደ ይሁዲ ባህል ሊቀየሩ እንደማይገባቸው ተወሰነ በተቃራኒው የእግዚአብሔር የኪዳን ሕዝብ ለመሆን ብቸኛው መስፈርት አንድ ብቻ ነው ይኸውም ንስሓ ኀርሰላይ እና መለወጥ ርናዐ የተለያየ ትርጐም የሚወክሉ ቃላት ናቸው ጳርሰላይ አንድ ሰው አንድን ሃይማኖት ሲቀበል ሃይማኖቱ የበቀለበትን ባህል አብሮ ሲቀበልና የራሱን ባህል ወግድ ሲል የሚከሠት ሲሆን መለወጥ ግን የራሱን ባህል እንደያዘ አንድን ሃይማኖት የሚቀበልበት መንገድ ነው የይሁዲ እምነትና እስልምና ሰዎች ሃይማኖቱን ሲቀበሉ የራሳቸውን ባህል ዕርግፍ አድርገው በመተው የአይሁዶችን ወይም የዐረቦችን ባህል እንዲቀበሉ የሚያስገድድ ሲሆን ክርስትና ግን ሰዎች የራሳቸውን ባህል እንደያዙ የክርስትናን መሠረተ እምነት መቀበላቸው ነው በዚህ መልኩ ክርስትና መለወጥን እንጂ ለርሰላይነትን አይደግፍም አያበረታታምም መግባት ከኀጢአት መመለስ ለመሲሑ ለኢየሱስ መገዛትና ከቤተ ክርስቲያን ጋር ኅብረት ማድረግ ነው አዲስ ፍጥረት መጽሐፍ ቅዱስ ሕግ በሰው ልብ ውስጥ እንደ ተጻፈ አበክሮ ይገልጻል ከመንፈስ ቅዱስ ስጦታዎች መካከል አንዱ ይህንን የውስጥ ለውጥ ማስገኘት ነው መንፈስ ቅዱስ ግለሰቡን አዲስ ፍጥረት ያደርገዋል ከመሲሑ መምጣት አምስት መቶ ዓመታት ቀደም ብሎ እግዚአብሔር በነቢዩ ኤርምያስ አማካይነት የሚከተለውን የተስፋ ቃል ሰጥቶአል ሕጌን በልቦናቸው እጽፈዋለሁ ኤርምያስ ክርስቲያኖች ይህ ትንቢት መንፈስ ቅዱስ በክርስቲያኑ ሕይወት ውስጥ ከሚሠራው ሥራ የተነሣ በአዲስ ኪዳን ፍጻሜ አግኝቶአል የሚል እምነት አላቸው ከአንደ ተማሪ ጋር የነበረኝ ውይይት ሸሪአንና መንፈስ ቅዱስን በተመለከተ ያለውን ልዩነት በግልጽ ያሳያል። የተለያዩ የተሐድሶ ንቅናቄዎች ግን ልዩነትን በተለያየ መንገድ የማስተናገድ ዐላማ አላቸው ነገር ግን ለእስልምና መገዛት ሙስሊማን ምድራዊ ሕይወታቸውን እንዲሁም ወደ ፊት ገነትን ለመውረስ ብቸኛ ጐዳይ እንደ ሆነ ያምናሉ ስሚዝ የሚከተለውን አስተያየት ይሰጣል በጋራም ሆነ በተናጠል ሙስሊሞች ከዚህ ዓለም ባሻገር ጎነትን ይፈልጓታል ለገነት የግል ዝግጅት ለማድረግ አመቺ የሆነ ማኅበረሰብ ያስፈልጋል ይህ ምድራዊ ሕይወት ጊዜያዊውን ጸድቅ ዘመን ከማይሽረው የመጪው ዘመን ድነት ጋር ለማዋሐድ የሚደረግ ትግል ነው የታሪክ ትርጐም የሚወሰነው ይህ ምን ያህል እውነት ይሆናል በሚለው ጐዳይ ላይ ነው ይህ ማንኛውም የሕይወት አቅጣጫ ለእስልምና መገዛት አለበት የሚለውን መሠረት ያደረገ ነው ይህ ተግባር በሱኒ እስልምና የከሊፋዎች ድርሻ እንዲሁም በቪሺአ እስልምና የኢማሙ ድርሻ ነበር የክርስትና ነገሬ መለኮት እንዲሁም የእስልምና ሃይማኖት ምሁሩ ኬኔት ካሬግ ሲያብራራ እስልምና የአምልኮ መንገድ ብቻ ሳይሆን የአገቫዝ ዐይነትም ነው የእግዚአብሔር ግዛት ሰዎች ሳይ እንዲሰፍን ብቻ ሳይሆን ሰዎች ይህን ግዛት እንዲያሰፍኑት ይጠብቃል ነፍስን ሁሉ በእስልምና ሥር ማስገዛት የሙስሊሙ ሕዝብ የመጨረሻ ተልእኮ ነው በታሪክ ፍጻሜ የሚከናወነው የፍርድ ቀን መምጣት ተልእኮው እስከ ሀበቪኪ ዌ እያዘ ያየሸሸዐወዝ ሂፎክፎከከ የጸደዴ ሸጠ ሀሀ እያሠወ ቦፎና ኘር ርያ ኮፍ ምን ድረስ ነው በሚለው ርእሰ ጐዳይ ላይ የሙስሊም ምሁራን አይግባቡም በድሩ ዲ ቀትራጋ እንደሚናገረው የእስልምና ነገረ መለኮታውያን የሙስሊም ግዛት ከመጨረሻው ፍርድ በፊት የሚያቅፈው ክልል ላይ አይስማሙም አንዳንዶች ሙስሊሞች እንደ ጨው በየቦታው ተበትነው ይኖራሉ ሲሉ አንዳንዶች ግን የሙስሊሙ ኡማ ዓለም ዐቀፋዊ ይሆናል ባይ ናቸው ሌሎቹ ደግሞ ከመጨረሻው ፍርድ በፊት ከእስልምና እምነት የማፈግፈግ ሁኔታ ይከሠታል የሚል እምነት አላቸው ጂኢ ግሩነባውም አስተውሎቱን በሚከተለው መንገድ ይገልጻል ች ለፖለቲካና ለመንፈሳዊ ሕይወት መታደስ ያላቸው ጐጐት ሰዎች መጻኢ ዘመናቸውን ለማሻሻል ያላቸውን ኑ ፍላጐት አመልካች ነው ይህም ነገሮች መልካም ሆነው እንዲቀጥሉ በማድረጉ ረገድ ያለው ድርሻ ቀላል አይደለም ይህ እምነት የእስልምና ትውፊት ታሪክን እያሽቄለቁለ ይሄዳል ብሎ ከሚያምነው የተለየ ነው ትልግ ዕድገት የታየበት እስልምና በነቢዩ መሐመድ ዘመን የነበረው እስልምና ነው ሁለተኛው ደግሞ በእርሳቸው ተተኪዎች ዘመን የነበረው እስልምና ነው ዓለምም ሆነች እስልምና አብረው እያሽቄለቄሉ ነው የታሪክ የሽግግር ወቅት ወደ ድምዳሜ ሲደርሱ መሲሑ ኢየሱስ ረ ሥድር ይሥጓ ለዚህ እምነት አስተዋጽኦ ያደረገ አንድ ግልጽ ያልሆነ ጥቅስ አሶ ሱራ የነገረ መለኮት ሰዎች ኢየሱስ ካልተገኘ በስተቀር ኢየሱስ የፍርድ ምልክት ሊሆን እንደማይችል ያመለክታሉፎ። የንስሓ ይቅርታ እና የዕርቅ ጥሪ አቀርብለት ነበር የወንጌል ማዕከል እግዚአብሔር በመሲሑ ሆኖ በመስቀል ሞትና ትንሣኤ በተገለጠ ፍቅር እኛን ከራሱ ጋር ማስታረቁ ነው እግዚአብሔር በሰዎች ታሪክ መጀመሪያ የቃል ኪዳን ዘር ተከለ አዳምና ሔዋንም ከእግዚአብሔር ፊታቸውን ሲመልሱ ኀጢአተኛነትና ሞት የሰዎች ዕጣ ፈንታ ሆነ ሆኖም እግዚአብሔር አዳምና ሔዋን ይኖሩበት ወደ ነበረው ስፍራ መጥቶ ፈለጋቸው ጠራቸውም ቀጥቋጦ ሥር ተደብቀው ሲያገኛቸው በጥልቅ ሐዘን ሆኖ ቃል ኪዳን ገባላቸው እባብ ክፉ ኀይላት ከሴት የሚወለደውን ወንድ ልጅ ያቄስሉታል እርሱ ግን ጭንቅላታቸውን ይፈጠፍጠዋል ይህ በገነት የተደረገው ትዕይንት መጽሐፍ ቅዱሳዊ የሆነውን የታሪክ ትርጐምና ዐላማ ለመረዳት ዋና ነገር ነው የመጽሐፍ ቅዱስ ትረካ እግዚአብሔር በሰው ልጅ ታሪክ ውስጥ የሚያከብሩትንና ለሌሎች ሕዝቦች ብርሃን የሚሆኑትን የታደገበት ታሪክ ነው እስራኤል ከእግዚአብሔር ጋር ቃል ኪዳን በመግባት የመጀመሪያው ሕዝብ ነው ጥሪውም ለዓለም ሕዝብ በረከት እና ብርሃን እንዲሆኑ ነው በመሲሑ ሁሉም ሕዝቦች ለእግዚአብሔር ቤተሰብነት ተጠርተዋል ክርስቲያኖች እንደሚያምኑት ቤተ ክርስቲያን ሁሉንም ጉሣ ቋንቋና ሕዝብ ያቀፈች እንዲሁም በወንጌል ሁሉንም የምትደርስ የእግዚአብሔር ቤተሰብ ነች እስራኤል ብቻ ሳትሆን ሕዝቦች ሁሉ የተፈጠሩት እግዚአብሔርን ለማክበርና ከእርሱ ጋርም በኅብረት ለዘላለም በመደሰት ነው የእኛ ዐመፅና ኀጢአተኛነት አሳዛኝ በሆነ ሁኔታ ይህንን ዐላማ አቃውሶታልቋ ሆኖም እግዚአብሔር ለዘላለሙ አልጣለንም ይልቁንም በየግል ተባናኝቶን በታሪካችን ውስጥ እውናዊ ተሳትፎ አደረገ የቁሰለው ፈዋሻችን ሆኖ ራሱን ገለጠፊ በመሲሑ ሆኖ እግዚአብሔር ስለ እኛ ተሠቃየ ለእኛ ሞቶ ተቤዥን በእርሱ መሥዋዕታዊ ሞት እኛ ይቅር ተባልን ቤተ ክርስቲያንም ይቅር የተባሉ ኀጢአተኞች ኅብረት ነች የሚያምኑ ሁሉ አዲስ የእግዚአብሔር መቅደስ ይሆናሉ ምክንያቱም የእግዚአብሔር መቅደስ እርሱ የሚኖርበት ሕዝቡ ነው ከእግዚአብሔር ሕዝብ ውጪ ሌላ የእግዚአብሔር ቤት የለም ከእንግዲህ ሌላ ቤተ መቅደስ አያስፈልግምፅበ የተቀደሰው ማዕከል ማለት ከሞት የተነሣው መሲሕ በመንፈሱ በሕዝቡ ውስጥና በስሙ በተሰበሰበበት ሕዝብ መኻል መገኘቱ ነው ኤፌሶን ማቴዎስ ይህ መንፈስ ቅዱስ የሚያድርባት ቤተ ክርስቲያን የእግዚአብሔር በሥጋ ተገልጦ በምድር መኖር ማለት ነው እግዚአብሔር በሕዝቡ መካከል ይኖራል። ዙ ሁሉም ሕዝቦች ወንጌልን መስማት አለባቸው የቤተ ክርስቲያን ተልእኮ ይህንን መልካም ዜና ከሕዝብ ወደ ሕዝብ ማድረስ ነውሱ ታሪክ ፍጻሜ አግኝቶ የሚደመደመው ሁሉም ሕዝቦች ወንጌልን ሲሰሙ ነው ይህንን ቀን በመጠበቅ ስለ ወደ ፊት ውሃ ባሕርን እንደሚከድን ምድር የእግዚአብሔርን ክብር በማወቅ ትሞላለች ዕንባቆም ኢየሱስ እንዲህ አለ ይህ የመንግሥት ወንጌል በዓለም ሁሉ ይሰበካል በዚያን ጊዜም መጨረሻው ይሆናል ማቴዎስ ክርስቲያኖች እንደሚያምኑት ወንጌልን መቀበልና መታመን በአንድ ሕዝብ መኖርና ከአንዱም ሕዝብ ወደ ሊላው በመተላለፍ የእግዚአብሔር መንግሥት ይስፋፋል ይህም የሚሆነው ቤተ ክርስቲያን ስትመሠረትና በእውነተኛ አማኞችና ደቀ መዛሙርት ስትሞላ ነው የቤተ ክርስቲያን ከሕዝብ ወደ ሕዝብ መንቀሳቀስ የእግዚአብሔር መንግሥት መስፋት ትልቅ አስተዋጽኦ ያደርጋል ብዙ ቤተ ክርስቲያናት እኔ አባል የሆንሁባትን የአናባፕቲስት አብያት ክርስቲያናት ጨምሮ ሙስሊሞች ትኩረት ከሚሰጡት የእግዚአብሔርን አንድነት ፈቃዱን መግለጽ አለባቸው ለሚለው የሙስሊም እምነት ተመሳሳይ አቋም አላቸው በአዲስ ኪዳን አገላለጽ ቶውሂድ ማለት አማኙ ማኅበረሰብ የመሲሑ የኢየሱስ ደቀ መዛሙርት የሆኑ ማለት ነው አማኞች በመሲሑ መንገድ ሲጓዙ በአንድነት በኅብረት ራስን በመስጠት በእግዚአብሔር ፍቅር ይኖራሉ ከላይ እንደ ተገለጸው ቤተ ክርስቲያን ለእግዚአብሔር መንግሥት መኖር እውነተኛ ምልክት ነች። ካቶሲክ የቃሉ ጥሬ ትርጐም ዓለም ዐቀፋዊ ቤተ ክርስቲያን ማለት ሲሆን በዓለም ከአንድ ቢሊየን በላይ ምዕመን ያላት የታላቅዋ የሮማ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን መጠሪያም ነው ክርስቶስ ክርስቶስ ማለት መሲሕ ወይም የተቀባ ማለት ነው ክርስቶስ የሚለው ቃል ግሪክ ሲሆን ከአማርኛው ስያሜ ጋር አንድ ዐይነት ነው የክርስቲያናዊ ግዛት በምዕራቡ ዓለም ቤተ ክርስቲያንና መንግሥት አንድነት ፈጥረው ነበር ይህም ፀይነቱ የቤተ ክርስቲያንና የመንግሥት ጥምረት በእስልምናው ሃይማኖት ዳር አልኢስሳም በመባል ከሚጠራው ሐሳብ ጋር የሚመሳሰል ነው ቤተ ክርስተፀገ በኢየሱስ ክርስቶስ መሲሕነትና ጌትነት ያመኑ የክርስቲያኖች ኅብረት የኒቂያ ጉባሼ በ ዓም ስለክርስቶስ ማንነት ክርስቲያኖች ምን ዐይነት እምነት ሊኖራቸው እንደሚገባና በሌሎች ርእሰ ጐዳዮች ዙሪያ ለመምከር ኒቂያ በተባለ ስፍራ የተደረገ የቤተ ክርስቲያን ጉባኤ ነው በስብሰባው ማጠቃለያ ላይ የእምነት አቋም በማውጣት የተጠናቀቀ ሲሆን የካቶሊክ የኦርቶዶክስና የኘሮቴስታንት አብያተ ክርስቲያናት ይህን መሠረተ እምነት ከሙሉ ልባቸው ይቀበላሉ ቁስጠገቪናኖስ የምዕራብ ሮማ ግዛት መሪና በ ዓም ክርስትናን በሮም ግዛት ውስጥ ሕጋዊ ሃይማኖት እንዲሆን ያደረገ መሪ ነው መንግሥትና ቤተ ክርስቲያንን ለማጣመር የታገለ ሰው ነው ቃስ ኪጻኙ በሁለት ወገኖች መካከል የሚደረግ ስምምነት ነው እግዚአብሔር ከሰዎች ጋር የቃል ኪዳን ግንኙነት ለማድረግና ቃል ኪዳኑን የሚጠብቁትን ሰዎች ለመባረክ ተስፋ ይሰጣል ዲያቅኙነ ጳጳሱን ወይም ካህኑን የሚያግዝ አገልጋይ ነው ደቀ መዝመር ተከታይ ወይም ተማሪ ማለት ሲሆን ኢየሱስን የሚከተሉና አብረውት የሚያገለግሉ ዐሥራ ሁለት ደቀ መዛሙርት ቬስዜሎሂም አብርሃም እግዚአብሔርን ይጠራበት የነበረ ስም ነው አላህ የሚለው ዐረብኛ የእግዚአብሔር ስም ከዕብራይስጡ ኤልኤሎሂም ከሚለው የእግዚአብሔር ስም ጋር ተመሳሳይ ነው ቅዱስ ቁርባገርጌታ ሬትፊ ከመሲሑ ከኢየሱስ ጋር ባለን ኅብረት በኩል ስለተገለጠልን የእግዚአብሔር ጸጋ ለእግዚአብሔር ክብር የምንሰጥበት ሃይማኖታዊ ሥርዐት ነው አብዛኞቹ የክርስቲያን ጉባኤዎች በየጊዜው የክርስቶስን ሕይወት ስቅለትና ትንሣኤ መታሰቢያ ዳቦና የወይን ጭማቂ በጋራ ይወስዳሉ ሽማግቤ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ የማኅበረ ምዕመን መሪ ወይም አገልጋደ መፅክክቶች የኢየሱስ ክርስቶስ ሐዋርያት ለቤተ ክርስቲያናት የጻፉዋቸው ደብዳቤዎች። ስለ ክርስቶስ ኢየሱስ ሕይወት አገልግሎት ትምህርት ዋትና ትንሣኤ የሚተርክ መልካም የምሥራች ማለት ነው ወገጊሳትር በአዲስ ኪዳን ውስጥ ስለመሲሑ ኢየሱስ ሕይወትና አገልግሎት የሚተርኩት አራቱ ወንጌላት ማለትም ማቴዎስ ማርቆስ ሉቃስና ዮሐንስ ወንጌልን የሚያመለክት ቃል ነው ታሳቁ ተፅክኮ ኢየሱስ ክርስቶስ ወደ ሰማይ ከማረጉ በፊት ለደቀ መዛሙርቱ ወደ ዓለም ሁሉ እንዲሄዱና ወንጌልን ለፍጥረት ሁሉ እንዲሰብኩ የሰጣቸው የመጨረሻው ትእዛዝ ፈ መገፈስ ቅጻስ የእግዚአብሔር መንፈስ ሲሆን የመሲሑ ኢየሱስ አገልግሎት ቀጣይነት እንዲኖረው የሰዎች ልብ ለእውነት ምላሽ እንዲሰጥ በማዘጋጀት እንዲሁም የክርስቶስን አስተምህሮ መሠረታቸው አድርገው ለመኖር የሚፈልጉትን ሰዎች ኀይል በመስጠት ይሠራል ያስና የሚናር እግዚአብሔር ለሙሴ በኮሬብ ተራራ በእሳት ነበልባል በእሾሽ ቀሩጥቋጦ ውስጥ ሲገለጥለት ራሱን ያሳወቀበት ስም ነው የነገረ መለኮት ምሁራን ይህ ስም የዕብራይስጡ ያህዌህ የሚለውን የእግዚአብሔር ስም ይገልጻል ይሳሉ ስማኑቪስ እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ማለት ሲሆን መልአኩ ገብርኤል ለድንግል ማርያም ስለኢየሱስ መወለድ ሲያበስርላት የኢየሱስ ስም አማኑኤል እንደሚባል ተናግሮአት ነበር ተስግዎ ምስጢር ሥጋዌ ሥጋ መልበስ ማለት ነው በድንግል ማርያም ልጅ በናዝሬቱ በኢየሱስ ክርስቶስ በኩል እግዚአብሔር በሙላት ተገልጦአል የሚለውን መሠረተ እምነት ያመለክታል የዚኪዩራሳሴም ጉባኪ የቀድሞ ቤተ ክርስቲያን መሪዎች ከአሕዛብ ወገን የሆኑ አማኞች ከአይሁድ ባህል እና ከብሉይ ኪዳን ሥርዐቶች አንጻር እንዴት መኖር እንዳለባቸው ውሳኔ ያሳለፈ ስብሰባ ነው በስብሰባው ፍጻሜ አሕዛብ የራሳቸውን ባህል ጠብቀው መኖር እንደሚችሉ ነገር ግን ከአንዳንድ መጥፎ ከሆኑ ተግባራት እንዲታቀቡ ውሳኔ አሳልፎአል። ምክንያቱም በዚያች ምሽት የሞት መልአክ የግብፃውያንን የበኩር ልጆች ሁሉ ሲገድል የበግ ደም በመቃኑ ላይ የተቀባው የእስራኤላውያኖቹ ቤት ግን ከዚህ ሞት ማምለጥ ችሏል ጳውሉስ የትንሣኤው ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ እስኪገናኘው ድረስ ክርስቲያኖችን የሚያሳድድ ሰው ነበር በክርስቶስ ኢየሱስ ከአመነ በኋላ የቤተ ክርስቲያን መሪና ከአይሁድ ወገን ያልሆኑ ሰዎች የመሲሑን መንገድ እንዲከተሉ በብርቱ ይፈልግ የነበረ ሐዋርያ ነው በአዲስ ኪዳን ውስጥ ያሉት በርካታ መልአክቶች ጳውሎስ የጻፋቸው ናቸው ፈቶ ጴገጤቄዌስጤ እህል በሚሰበሰብበት ጊዜ የሚከበር የአይሁድ በዓል ሲሆን ክርስቶስ ከሙታን ከተነሣ በኋላ በዚሁ በዓል ቀን መንፈስ ቅዱስ በታላቅ ኀይል በክርስቶስ ደቀ መዛሙርት ላይ ወረደ ቤተ ክርስቲያንም በዚያች ቀን ተመሠረተች ጸጥሮስ የክርስቶስ ደቀ መዝሙርና ቀልፍ ከሆኑት የቤተ ክርስቲያን መሪዎች ውስጥ አንዱ ነው ቤተ ክርስቲያንን አይሁድ ወዳልሆኑት ሕዝቦች በማስፋፋቱ ሂደት ውስጥ ትልቅ ሚና ተጫውቶአል የክስራቬስ ሕዝብ በብሉይ ኪዳን የእግዚአብሔር የቃል ኪዳን ሕዝብ እነርሱም የአብርሃምና የይስሐቅ ዘሮች ናቸው ሲዋቀ ጻጳጻስ የሮማ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን እንዲሁም የኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን መሪ ነቢ የእግዚአብሔርን ቃል የሚናገርና ሕዝቡን ወደ ንስሓ የሚጠራ በእግዚአብሔር የተላከ ሰው ነው በመጽሐፍ ቅዱስ ዘመን እግዚአብሔር ነቢያትን ቅዱሳት መጻሕፍትን እንዲጽፉ በማነሣሣት መገለጥን ይሰጣቸው ነበር ኘሮቴስታኘት። ገስሐ አቅጣጫን መቀየር ወይም ከራስ ወዳድነትና ከኀጢአት መንገድ መሲሑን ለመከተል መወሰን ማለት ነው መሥዋስት ብዙ ሃይማኖቶች ኀጢአታቸው ይቅር እንዲባልላቸው እንስሳ ወይም የእህል መሥዋዕት ለአምላኮቻቸው ያቀርባሉ በአዲስ ኪዳን ኢየሱስ ክርስቶስ የእኛን ኀጢአት የሚያስወግድ የእግዚአብሔር በግ ሆኖ እንደ ተሰዋ ተጽፎአል ድነት የኀጢአት ይቅርታና የዘላለም ሕይወት ነው ደነት ዕረፍትና ሰላም ነው ሰይጣገ ኢብሊስ ከሚለው የዐረብኛ ቃል ጋር ተመሳሳይ ነው ሰይጣን ውሸታም ነው ስዳኝየኢየሱስ ስም ነው አዳኙ እኛን ኩኀጢአታችን የሚያድነን ይቅርታን የሚያደርግልን አሁን ሰሳማዊ የሆነ እንዲሁም በሰማይ የዘላለምን ሕይወት የሚሰጠን ነው ዳግም ምጽስት ኢየሱስ ክርስቶስ በመጨረሻው ፍርድ ጊዜ ሙታን ሲነሠና የእግዚአብሔርን መንግሥት ለዘሳለም ፍጹም ለማድረግ ዳግም እንደሚመለስ ቃል ገብቶአል በዚያ ጊዜ አዲስ ሰማይና አዲስ ምድር ይመሠረታሉ የተራራው ስብከትፊ ኢየሱስ ክርስቶስ ለደቀ መዛሙርቱ በተራራ ላይ ስለ ጽድቅ ኑሮ ያስተማረው ትምህርት ነው የክግዚስብሐር ሰጅ በመሲሑ ውስጥ እግዚአብሔር በሙላት ተገልጦአል ከእግዚአብሔር ጋርም ፍጹም የሆነ ኅብረት አለው ቤተ መቅይስ ለመጀመሪያ ጊዜ በንጉሥ ሰሎሞን የተገነባው የአይሁድ የአምልኮ ስፍራ ስም ነው ዐሥርቴ ትአከዛዛት እግዚአብሔር ለሙሴ በሲና ተራራ ላይ ሰዎች ትክክለኛ ሥነ ምግባር እንዲኖራቸው አስቦ የሰጠው ሕግ ነው ኪጻገ ስምምነት ማለት ነው መጽሐፍ ቅዱስ አዲስ ኪዳንንና ብሉይ ኪዳንን የያዘ መጽሐፍ ነው ቶሬህ የመጀመሪያዎቹ አምስቱ የመጽሐፍ ቅዱስ መጻሕፍት ናቸው ሥላሰሴ ክርስቲያኖች ፈጣሪ አዳኝና መንፈስ አብ ወልድ። የሚሉትን መሠረታዊ ነጥቦች በውል እንዲገነዘቡ ያደረገ ሲሆን ይህም ጥናት አርባ በሚበልጡ ቋንቋዎች እንዲተረጐም ተደርጎአል በየዓመቱም በሺዎች የሚቄጠሩ ሙስሊሞች እንደ ሙስሊሞች እምነት ከእነዚህ ቅዱሳት መጻሕፍት በኋላ እግዚአብሔር የመጨረሻው መልእክት የሆነውን ቁርአንን በነቢዩ መሐመድ በኩል ይፋ አድርጎአል እንዲሁም ቁርአን ከአርሱ በፊት ለነበሩት ቅዱሳት መጻሕፍት ሁሉ ማጠቃለያ እንዲሁም እነዚህን መጻሕፍት የሚያብራራ መጽሐፍ ነው ምንም እንኳ ሙስሊሞች ለአብርሃም የተሰጠው መገለጥ ሱሐፍ ጠፍቶአል የሚል እምነት ቢኖራቸውም ክርስቲያኖችና አይሁዶች የመጽሐፉ ሰዎች እግዚአብሔር የሰጣቸውን ቅዱሳት መጻሕፍት ሳይጠፉ እስከ ዛሬ ድረስ ጠብቀው አቆይተዋል ቁርአን የመጨረሻው መልእክት እንዲሁም የቀድሞዎቹን መጻሕፍት የሚያብራራ መጽሐፍ ነው የሚል እምነት ቢኖርም እንኳ ለቀድሞዎቹ መጻሕፍት ትልቅ አክብሮት እንዳለው ሊሰመርበት የሚገባ ጐዳይ ነው ቁርአን እነዚህ መጻሕፍት የክርስቲያኖችም ሆነ የአይሁዶች እምነትና ሕይወት ምን መምሰል እንዳለበት የሚያስተምሩ እንዲሁም ለሰው ዘር ሁሉ መመሪያና ብርሃን የሚፈነጥቁ መጻሕፍት መሆናቸውን በግልጽ ያስተምራል ሱራ ቁርአን ሙስሊሞችንም ሆነ ነቢዩ መሐመድን እንዲህ ሲል ያዛቸዋል ወደ አንተም ካወረድነው በመጠራጠር ውስጥ ብትሆን እነዚያን ከአንተ በፊት መጽሐፉን የሚያነቡትን ጠይቅ እውነቱ ከጌታህ ዘንድ በእርግጥ መጥቶልሃል ከተጠራጣሪዎቹም አትሁን ሱራ ፅፌ በሌላ ስፍራም ቁርአን ለሙስሊሞች አላህ የነዚያን መጽሐፉን የተሰጡትን ቃል ኪዳን ለሰዎች በእርግጥ ታብራሩታላችሁ አትደብቁትምም በማለት የያዘባቸውን አስታውሱ ሱራ በቅንፍ ያለውን ይጨምራል ነገር ግን ቁርአን ለሙስሊሞችና ለመሐመድ እነዚያ የመጽሐፉ ሰዎች ክርስቲያኖችና አይሁዶችእነ አላህም ወደ አንተ ካወረደው ከከፊሉ እንዳያሳስቱህ ተጠንቀቃቸው ሱራ በቅንፍ ያለውን ይጨምራል ትምህርቱን እንዲከታተሉ ዕድል ሰጥቶአቸዋል ለትምህርቱም ያሳቸው ፍላጎትና አቀባበል እጅግ የሚያስደንቅ ነው በመካከለኛው ምሥራቅ የሚገኙ ክርስቲያኖች ደግሞ ይህን የሙስሊሞችን የቃለ እግዚአብሔር ፍላጎት ለማርካት ለሕፃናት በየቀኑ የሚጠኑ የመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮችን በሥዕል እያስደገፉ ማቅረብ በመቻላቸው በዐሥር ሺዎች የሚቁጠሩ መጻሕፍት ታትመው በክልሉ እንዲሠራጩ ተደርጎአል ፈ በማለት ያስጠነቅቃል ቁርአን ከመጽሐፉ ሰዎች ክርስቲያኖችና አይሁዶች ውስጥ የአንዳንዶቹን ሥራ ቢቃወምም ለመጽሐፉ ሰዎች አክብሮት አለው የመጽሐፉ ሰዎችም መጻሕፍቶቻቸውን በጥንቃቄ እንዲጠብቁ እንዲሁም ማንኛውም ሰው የመጻሕፍቱ ተጠቃሚ ይሆን ዘንድ በሮችን መክፈት እንዳለባቸው ያዛል ተበሳሽቶጸሰን። እውነቱንም እናንተ የምታውቁ ስትኾኑ ለምን ትደብቃላችሁ ሱራ ለነዚያም መጽሐፉን በእጆቻቸው ለሚጽፉና ከዚያም በርሱ ጥቂትን ዋጋ ሊገዝዙበት ይህ ከአላህ ዘንድ ነው ለሚሉ ወዮላቸው ለነርሱም ከዚያ እጆቻቸው ከጻፉት ወዮላቸው ለነሱም ከዚያ ከሚያፈሩት ኀጢአት ወዮላቸው ሱራ በቅንፍ ያለውን ይጨምራል በእርግጥ ቁርአን ስለራሱ የመጨረሻ መልአክት እንዲሁም የቀድሞዎቹን መጻሕፍት የሚያብራራ መጽሐፍ እንደ ሆነ በግልጽ ይናገራል ይህ እንዳለ ሆኖ ሙስሊሞች ወደ መጽሐፉ ሰዎች ሄደው ለሕይወታቸው የሚጠቅማቸውን ምክር እንዲጠይቁአቸው ያዛል በአንድ ዩኒቨርስቲ ውስጥ ከሙስሊሞች ጋር በነበረኝ ውይይት ለሙስሊም ወዳጆቼ ክርስቲያኖች መጽሐፍ ቅዱስን አበላሽተዋል እያላችሁ አትክሰሱ ይልቁንም ከእኛ ጋር ቁጭ ብላችሁ የመጽሐፍ ቅዱሱን ትምህርት ከእኛ ልትሰሙ ይገባል ቁርአን የሚያስተምራችሁ ይህን እንድታደርጉ ነው በማለት ቃለ እግዚአብሔርን በኅብረት እንድናጠና ጥሪ አደረግሁላቸው በተቃራኒው ሙስሊም ባልንጀራዬ እንዲህ ሲል መለሰልኝ እኛ እናንተን መስማት እንዳለብን ይገባናል ነገር ግን እናንተ የምትመክሩንን ምክር ሁሉ እንዳንቀበል ቁርአን ያስተምረናል ምክንያቱም እናንተ ሙስሊሞችን ልታሳስቱ ትችላላችሁና ሙስሊም ጓደኛዬ እንደ ተናገረው ሙስሊሞች ወደ ክርስቲያኖች እንዲሄዱ እንዲሁም ክርስቲያኖች ስለመጽሐፋቸው ማብራሪያ እንዲሰጥዋቸው ታዘዋል እንዲሁም ሙስሊሞች በክርስቲያኖች ምክር ከእውነተኛው የእስልምና እምነት እንዳይስቱ ቁርአን ያስተምራል ይህ እንዳለ ሆኖ ክርስቲያኖች ከሙስሊሞች ጋር በሚያደርጉት ውይይት የታዘብነው ቀም ነገር ሙስሊሞች መጽሐፍ ቅዱስን በተመለከተ ያላቸው መረጃ ፍጹም የተዛባ መሆኑን ነው በጀርመን አገር ዳግም መጥምቃውያን ከሙስሊሞች ጋር በነበረን ውይይት ላይ ከሙስሊሞች በኩል የእስልምናን አመለካከት ያቀረበው ምሁር የእስልምና ነገረ መለኮት ምሁር እንዲሁም የመጽሐፍ ቅዱስ ሊቅ የሆነ ሙስሊም ሰው ቲቶ ታውቃለህ። ቁርአን ተብሎ የሚጠራው በዐረብኛ ቋንቋ የተጻፈው ቁርአን ብቻ ነው የቁርአንን መልእክት በተለያዩ ቋንቋዎች ማብራራት ቢቻልም ቁርአን የሚለውን ስያሜ ማግኘት የሚችለው ዐረብኛው ቁርአን ብቻ ነው መጽሐፍ ቆቶሪዊዮ ለሰምሂኣጻ ቅዱሳት መጻሕፍት የሁለት ወገንን እግዚአብሔርንና የሰው ልጆችን ግንኙነት ማዕከል ያደረጉ መጻሕፍት ናቸው ረርዳጳናዎው ቀጉምጮጉኦ ቅዱሳት መጻሕፍት የአንድ ወገን ንግግር ብቻ ናቸው እግዚአብሔር የሰው ልጆች የሚመሩበትን ምሪት አወረደ የሰው ልጆችም በተሰጠን ምሪት መሠረት እንድንጓዝ ታዘናልኔ ወጋዕኔል የቅዱሳት መጻሕፍት መሠረታዊ ትምሀርት ኢየሱስ መሲሕ መሆኑን ይፋ ማድረግ ነው እርሱም ሥጋ የሆነ አምላክ ነው የመጽሐፍ ቅዱስን ትክክለኛ ትርጐም ማወቅ የሚቻለው ከክርስቶስ ኢየሱስ ጋር ተያይዞ ሲብራራ ነው ጳዳልጳምፍ ቁርአን ለሰዎች ሁሉ መመሪያ እንዲሆን ከእግዚአብሔር የተሰጠ የመጨረሻው መገለጥ ነው ቁርአን የቀድሞዎቹን ቅዱሳት መጻሕፍት የሚጠቀልል እንዲሁም የሚያብራራ ነው ወጋፄል የመጽሐፍ ቅዱስ መልአክት እጅግ በጣም አስደናቂ መልእክት ሲሆን አንድ ሰው ይህንን የምሥራች ወንጌል በእምነት ሊቀበል የሚችለው መንፈስ ቅዱስ ሲረዳው ብቻ ነው ላዕልለምፍ የቁርአን መልእክት ቀጥተኛ እንዲሁም ምክንያታዊ ስለሆነ ሰዎች በሚያነቡት ጊዜ ያላንዳች ዕርዳታ ትምህርቱን ሊያስተውሉ ይችላሉ ሰው ሁሉ ሲወለድ ሙስሊም ሆኖ ስለሚወለድ እንዲሁም የእስልምና ፈቻ አስተምህሮ ከሰብአዊ ባሕርይ ጋር የሚጣጣም ስለሆነ ሰዎች የቁርአንን ትምህርት ያላንዳች ጥያቄ ሊቀበሉት ይችላሉ መፈሑ ትስብእት ሥጋ የሆነ አምላክ እንዲሁም የአምላክ ቃል ነው ረዳ ቁርአን ተኣምራዊ በሆነ መንገድ ከሰማይ ወደ ሰው የመጣ የእግዚአብሔር ምሪት ነው መለኮታዊ መገለጥን በተመለከተ ሙስሊሞችና ክርስቲያኖች በተወሰኑ ነጥቦች ላይ ተመሳሳይ አቋም አላቸው ይሁን እንጂ እንስማማበታለን በሚሏዒቸውም ነጥቦች ላይ የተወሰኑ ልዩነቶች አሏቸው ነገር ግን ይህ ልዩነት ከሙስሊሞች ጋር ላለው ግንኙነት እንቅፋት ሊሆን አይገባም ክርስቲያኖችና ሙስሊሞች ቅዱሳት መጻሕፍትን መሠረት ያደረገ ምስክርነት ሊለዋወጡ እንዲሁም ውይይት ሊያካሂዱ ይገባል መጽሐፍ ቅዱሰ ከቁርአን በአያሌው የተለየ በመሆኑ ምክንያት በርካታ ክርስቲያኖች ከሙስሊሞች ጋር ለመወያየት በሚፈልገብት ጊዜ ከሙስሊሞች አዎንታዊ ምላሽ አያገኙምር ቁርአን ከመጽሐፍ ቅዱስ የሚለየውም ታሪካዊ ዘገባዎችን በማቅረቡ እንዲሁም በመሲሑ በኢየሱስ ሳይ ባሉ ነጥቦች ዙሪያ ። ማንኛውም ሙስሊም አምላኬ ብሎ ሳይሆን በእግዚአብሔር ስም ብሎ ነው የሚጸልየው ክርስቲያኖች ደግሞ አምላኬ ሆይ ወይም አባታችን ሆይ ብለው ይጸልያሉ ሙስሊሞችም ሆኑ ክርስቲያኖች እንዲህ ብለው የሚጸልዩበትን ምክንያት ይግለጹ ሱራ ማቴዎስ መጽሐፍ ቅዱስ ተበላሽቶአል ለሚለው የሙስሊሞች ተቃውሞ ክርስቲያኖች ምን ፀይነት ምላሽ መስጠት እንዳለባቸው እንዲሁም ምላሻቸውን በምን ዐይነት መልክ ማቅረብ እንዳለባቸው አስተያየቶትን ይስጡ ቁርአን መጽሐፍ ቅዱስ የእግዚአብሔር ቃል እንደ ሆነ ይናገራል ሱራ ሱራ እነዚህ ቁርአናዊ ምንባባት ክርስቲያኖችና ሙስሊሞች እምነትን አስመልክቶ ለሚያካሂዱት የጋራ ውይይት ምን ዐይነት ዕገዛ ሊኖራቸው ይችላል። ከሰው ልጆች ሕይወት ጋር ተያያዥ የመሆኑ ጐዳይ መጽሐፍ ቅዱስ ተበላሽቶአል ወደሚለው ድምዳሜ የሚያደርስ ከሆነ በርግጥ መጽሐፍ ቅዱስ ተበላሽቶአል ማለት ይቻል ይሆናል ሁሉም የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት በሰው ልጆች የታሪክ ሂደት ውስጥ የተገለጡ ናቸው ስለዚህ የመጽሐፍ ቅዱስ መልእክት የሰዎችን ፈሊጣዊ ንግግሮች የሰዎችን ማንነት ባህል እንዲሁም የአስተሳሰብ ዘይቤዎችን በግንዛቤ ውስጥ ያስገባ መጽሐፍ ነው በርግጥ መጽሐፍ ቅዱስ በታሪክ ውስጥ የተገለጠ መለኮታዊ መልእክት ነው በመጽሐፍ ቅዱሳዊው አስተምህሮ መሠረት እግዚአብሔር በሰው ልጆች ታሪ ውስጥ ራሱን በሙላት የገለጠው መሲሑ ክርስቶስ ኢየሱስ ሰው ሆኖ ወደዚ ምድር በመጣ ጊዜ ነው እግዚአብሔር አንድያ ልጁን ወደዚህ ዓለም ልኮ ዮሐንስ ይህም ብቸኛው የእግዚአብሔር ልጅ አናጢ የነበረወ የናዝሬቱ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው እግዚአብሔር በመሲሑ በኩል ሰወ ሆነ በዮሐንስ ወንጌል የእግዚአብሔር ቃል ዘላለማዊ የእግዚአብሔር እው ተብሎ ተጠርቶአል እግዚአብሔር ዓለምን በፈጠረበት በቃሉ በኩል ራሱ ገለጠ። የእስልምና ምሁር የሆኑት አንድሪው ሪፒን እንዲህ ሲሉ ጽፈዋል ታሪክ የእውነት መለኪያ እንዲሁም ከቁርአን የሚበልጥ ነው የሚለው አስተሳሰብ ሙስሊሞች በፍጹም ሊቀበሉት የማይችሉት ጐዳይ ነው በሰዎች ታሪክ ላይ ተመሥርቶ ያልተጻፈውን የቁርአን አስተምህሮ ወደ ሰዎች ታሪክ ዝቅ አድርጐ መቀበል ስለማይቻል እስልምና ትክክል አይደለም ወደሚለው ድምዳሜ ይወስዳል የሚለው ጐዳይ ብዙ ሙስሊሞችን ያሳስባቸዋል ታንዚልና መጽሐፍ ቅዱሳዊው መግለጥ ስለ እውነትና ስለ መገለጥ ያሉ ሁለት የተለያዩ መረዳቶች እንደ ሆኑ መቀበል የተሻለ ውጤት ያስገኛል ቁርአን ስለ እግዚአብሔር ቃል መገለጥ ለሙስሊሙ ኡማ የሚያስተምረው ትምህርት መጽሐፍ ቅዱስ ለክርስቲያኖች ከሚያስተምረው በጣም የተለየ ነው ስለታንዚል ያለውን አስተምህሮ መጽሐፍ ቅዱስ እንዲቀበል ማስገደድ በአንጻሩ ደግሞ የእግዚአብሔር ቃል በሰዎች ታሪክ ውስጥ ተገልጦአል የሚለውን ትምህርት ቁርአን እንዲቀበለው ማስገደድ ውይይታችን ስኬታማ እንዳይሆን ከማድረጉም በላይ እስልምናና ወንጌል የሚያስተምሩትን ትምህርት ማበላሸት ነው ሁለቱም የእምነት ቡድኖች ከራሳቸው እምነት አቋም በመነሣት የየራሳቸውን ምስክርነት ይሰጣሉ ሁለቱ የእምነት ክፍሎች ስለእግዚአብሔር ቃል ግልጠት የሚያስተምሩት ትምህርት እምነቶቹን በማስፋፋት ረገድ ባላቸው ተልእኮ ላይ በሚገባ ተንጸባርቀዋል ሁለቱም የእምነት ክፍሎች እግዚአብሔር የእግዚአብሔርን ቃል ለዓለም ሁሉ እንዲመሰክሩ ተልእኮ እንደ ሰጣቸው ያምናሉ ቅዱሳት መጸሕፍቶቻቸውም እስልምናን ወይም የምሥራቹን ወንጌል ይሰብካሉ ቀጥለን እስልምናና ክርስትና ለዓለም ህዝብ ያላቸውን ተልእኮ እንመለከታለን ታንዚል እና እስላማዊ ተልእኮ ሙስሊሞች ከእግዚአብሔር ዘንድ የወረደው መልእክት የዐረብኛው ቁርአን እንደሆነ ያምናሉ ስለዚህም ቁርአንን በተለያዩ ቋንቋዎች መተርጉም ጄፍህዌ ኬዜ ለ ፈቶዓፅ አይቻልም ወደ ሌላ ቋንቋ ከተተረጐመ ደግሞ ቁርአን መሆኑ ይቀራል የቁርአንን ማብራሪያዎች በሌሎች ቋንቋዎች መጻፍ ይቻላል ነዝር ግን ማብራሪያዎቹ ቁርአን አይደሉም የዐረብኛው ቁርአን ሙስሊሞች እምነታቸውን ለማስፋፋት ያላቸውን አመለካከት በምን መልኩ ይጉዳዋል። የግሪክ ክርስቲያኖችም በግብፅ ክርስቲያኖች ላይ አንዳችም ተጽእኖ ማድረግ በፍጹም አይችሉም የሚያሳዝነው ግን አንዳንዴ ቤተ ክርስቲያናት በሌሎች አገሮች ባሉ ቤተ ክርስቲያናት ተጽአኖ ሲደረግባቸው ይስተዋላል ይህ ዐይነቱ ድርጊት የወንጌልን መልእክት ክፉኛ የሚጻረር ነው ለብዙ ዓመታት በአውሮፓ የሚገኙ አብያተ ክርስቲያናት ከወንጌሉ ባሕርይና ትምህርት ጋር የሚጻረሩ ተግባራትን ሲፈጽሙ ቆይተዋል በመካከለኛው ዘመን የሮማ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ሌሎች ሕዝቦችን ትጨቁን የነበረው በላቲን ቋንቋ የተጻፈውን መጽሐፍ ቅዱስ ብቻ በመጠቀም ነበር በግብርና የሚተዳደረው የኅብረተሰብ ክፍል በላቲን የተጻፈውን መጽሐፍ ቅዱስ ማንበብም ሆነ መረዳት አይችልም ነበር በዐሥራ አምስተኛው መቶ ክፍለ ዘመን የማተሚያ መሣሪያ መፈልሰፉ መጽሐፍ ቅዱስ ወደ ተለያየ የአውሮፓውያን ቋንቋዎች እንዲተረጐም እንዲሁም የነጻነት እንቅስቃሴዎች በመላው አውሮፓ እንዲስፋፉ አስተዋጽኦ ይህ ፀይነቱ ችግር በኢትዮጵያ በምትገኘውም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ በስፋት የሚስተዋል ዘመን የፈጀ ችግር ነው ሥርዐተ አምልኮ በሚፈጸምበትም ጊዜ ሆነ ስብከተ ወንጌልና ትምህርተ ወንጌል በሚቀርብበት ጊዜ ሁሉ ቤተ ክርስቲያኒቱ የግእዝን ቋንቋ መጠቀሟ በርካታ ምዕመናን የወንጌልን ትምህርት በትክክል እንዳይረዱ እክል ፈጥሮባቸው ይገኛል የቤተ ክርስቲያኒቱ ምሁራንና መሪዎች በጐዳዩ ላይ ሊመክሩ ለችግሩም ሁነኛ መፍትሔ ሊያፈላልጉ እንደሚገባ እናምናለን ፈሬ ኦድርጐአልቋ ከእነዚህ እንቅስቃሴዎች በኋላ በርካታ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ቡድኖች ተቋቋሙጵ በአውሮፓ በአጠቃላይ አዲስ በተፈጠሩ የክርስቲያን ኅብረቶች ውስጥ የወንጌል መልእክት ሥር እየሰደደ መጣ የኘሮቴስታንት ተሐድሶና የዳግም መጥምቃውያን የአናባኘቲስት እንቅስቃሴ በዐሥራ ስድስተኛው መቶ ክፍለ ዘመን የነበረው የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ኅብረት ውጤቶች ናቸው በአሁኑ ጊዜ መጽሐፍ ቅዱስ ወደ ተለያዩ ቋንቋዎች ተተርጉሞአል የመጽሐፍ ቅዱስ የተወሰኑ ከፍሎች ሦስት ሺህ በሚሆኑ ቋንቋዎች የተተረጐሙ ሲሆን ዘጠና አምስት ከመቶ ለሚሆነው የዓለማችን ነዋሪ በራሱ ቋንቋ መጽሐፍ ቅዱስ ቢያንስ የመጽሐፍ ቅዱስ የተወሰነ ክፍል ተተርጐሞ ቀርቦለታል መጽሐፍ ቅጻስገ በተሰያህ ቁንቂዎች የመተርጐም ጥቅም መጽሐፍ ቅዱስን ወደ ተለያዩ ቋንቋዎች መተርጉም ሰዎች የቃለ እግዚአብሔርን ትምህርት አፍ በፈቱበት ቋንቋ አንብበው እንዲረዱ መሲሑን እንዲቀበሉና የወንጌልን ትምህርት በራሳቸው ዐውድ ውስጥ እንዲያጣጥሙ ታላቅ ዕገዛ ያደርግላቸዋል ያልተማሩ ሰዎች እንኳ አምልኮተ እግዚአብሔር በሚካሄድበት ወቅት የሚነበበውን የቃለ እግዚአብሔር ትምህርት በትክክል እንዲረዱ እንዲሁም ጸሎታቸውን በራሳቸው ቋንቋ ወደ አምላካቸው እንዲያደርሱ ይረዳቸዋል። ከዚህም የተነሣ ሙስሊሞች የመስቀልን ታሪክ ይቃወማሉ መሲሑ በመስቀል ላይ ሊሞት ከቶ አይችልም ይላሉ ስለ መሲሑ የሙስሊሞች ሙግት በመዲና የነበሩ አይሁዶች መሲሑ በመስቀል ላይ እንደማይሞት በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ እንደ ተጻፈ ይናገሩ ነበር ከዚህም የተነሣ ነበር ኢየሱስ መሲሕ ነው የሚለውን እውነታ የተቃወሙት አይሁዶች መሲሑ በመስቀል ሊሞት አይችልም የሚለውን አቋም መሠረት ስለሚያደርጉ ኢየሱስ መሲሕ ነው የሚለውን የሙስሊሞችን እምነት ይቃወሙ ነበር አይሁዶች ኢየሱስ በፍጹም መሲሕ ሊሆን አይችልም ሲሉ ተከራክረዋል ምክንያቱም ኢየሱስ በመስቀል ላይ ሞቶአልና ከዚህ ምፅራፍ በፊት ሙስሊሞች ስለክርስቶስ ሞት ያላቸውን ተቃውሞ ተናግረን ነበር ሱራ ይህ የቁርአን ዐውድ በነቢዩ መሐመድ የተነገረው በመዲና የሚኖሩ አይሁዶች ከሙስሊሞች ጋር ግጭት ውስጥ በነበሩበት ወቅት ነው መሐመድ ኢየሱስ መሲሕ ነው ነገር ግን በመስቀል ላይ ተሰቅሎ አልሞተም ሲሉ አይሁዶችን ተቃወሙ እግዚአብሔር ሉዓላዊ እንዲሁም ሁሉን ቻይ አምላክ ነው ይህ በሆነበት ሁኔታ እግዚአብሔር መሲሑን ለመከራ አሳልፎ ሊሰጠው በጭራሽ አይችልም እግዚአብሔር መሐመድን በመካ ከነበረው መከራ እንዳስመለጣቸው ሁሉ ኢየሱስንም በመስቀል ላይ ሊደርስበት ከነበረው መከራ አስመልጦታል እግዚአብሔር ግራ መጋባትን በአይሁዶች ላይ ላከ በኢየሱስም ፈንታ ሌሳ ሰው ተሰቀለ ነገር ግን እግዚአብሔር ኢየሱስን ተኣምራዊ በሆነ መንገድ ከሞት አስመልጦታል ኢየሱስ ወደ ፊት ሰዎችን ለመጨረሻው ፍርድ ለማዘጋጀት ዳግም ወደዚህ ምድር ተመልሶ ይመጣል እግዚአብሔር መሲሑ በመስቀል ተሰቅሉ እንዳይሞት ትድግናውን አሳይቶአል። የሙስሊሙ ኡማ ከእስራኤልና ከቤተ ክርስቲያን የሚልቅ እንዲሁም ዓለም ዐቀፋዊ እንደ ሆነ ያምናሉ የእስራኤል አገልግሎት ለተወሰነ ጊዜ የሚቆይ የሙስሊሙ ኡማ ግን ይህንን አገልግሎት ወደ ዓለም ሁሉ የሚያደርስ እንደ ሆነ ይታመናል ቤተ ክርስቲያን በተለያዩ አስተምህሮአዊ ጥያቄዎች ስለተከፋፈለች የሙስሊሙ ኡማ ተልእኮ ለእነዚህ ጥያቄዎች መፍትሔን መስጠት እንደ ሆነ ሙስሊሞች ያምናሉ ቁርአን በሱራ ሳይ አለረ አሊፍ ላም ራ ይህ ቁርአን ሰዎችን በጌታቸው ፈቃድ ከጨለማዎች ወደ ብርሃን አሸናፊ ምስጉን ወደ ኾነው ጌታ መንገድ ታወጣ ዘንድ ወዳንተ ያወረድነው መጽሐፍ ነው ይላል ቤተ ክርስቲያንም ሆነች የሙስሊሙ ኡማ አብርሃም የእምነት አባታቸው እንደ ሆነ ያስተምራሉ እነዚህ የእምነት ክፍሎች እግዚአብሔር ለአብርሃም አሕዛብ ሁሉ በዘርህ ይባረካሉ ካለው ቃል ጋር አብሮ የሚሄድ ተልእኮ እንዳላቸው ያምናሉ የቤተ ክርስቲያን ተልእኮ እግዚአብሔር ለእስራኤል የእግዚአብሔርን መንግሥት ወደ ዓለሙ ሁሉ ታስፋፊያለሽ ሲል የሰጣትን የተስፋ ቃል ፍጻሜ ላይ ማድረስ ነው የሙስሊም ኡማ ደግሞ ከእስራኤልና ከቤተ ክርስቲያን አገልግሎት የተሻለ አገልግሎት እንዳለው ያምናል ስለዚህ በእነዚህ ሁለት የእምነት ቡድኖች መካከል ለዘመናት የቆየ ውጥረት መኖሩ አያስደንቅም ይህ ምዕራፍ በኢየሩሳሌም ስለ ተካሄደው የቤተ ክርስቲያን ምሥረታ እንዲሁም በመዲና ደግሞ የሙስሊም ኡማ እንዴት እንደ ተጀመረ ማብራሪያ ይሰጣል የቤተ ክርስቲያን ምሥረታ ከሙስሊም ኡማ ስለሚቀድም በቀዳሚነት ስለቤተ ክርስቲያን አጀማመር ከተመለከትን በኋላ ስለኡማ ደግሞ በቀጣይነት እንመለከታለን ቤተ ክርስቲያን በኢየሩሳሌም ተመሠረተች ኢየሱስ ከሦስት ዓመት አገልግሉቱ በኋላ ወደ ኢየሩሳሌም አቀና። አሉ ጴጥሮስም ንስሓ ግቡ ኀጢአታችሁም ይሠረይ ዘንድ እያንዳንዳችሁ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም ተጠመቁ የመንፈስ ቅዱስንም ስጦታ ትቀበላላችሁ ሐዋርያት ሥራ አላቸው በሺህ የሚቁጠሩት እነዚህ ሰዎች የወንጌልን መልእክት በሰሙ ጊዜ መንፈስ ቅዱስ ስለ ኀጢአትና ስለ እውነት ወቀሳቸው ሦስት ሺህ የሚሆኑ ሰዎች ስለ ኀጢአታቸው ንስሓ ገቡ መሲሑ ኢየሱስ ጌታና አዳኝ እንደ ሆነም አመኑ ሐዋርያትም ያመኑትን ሁሉ አጠመቁ ያመኑትም በታላቅ ደስታና ፍሥሓ ተሞሉፎ ሁሉም ያላቸውን ነገር ሁሉ ለሌለው ያካፍሉ ነበር እንጂ በመካከላቸው ድኻ አልነበረም በየቀኑም በአንድ ልብ ሆነው በመቅደስ እየተፋ በቤታቸው እንጀራ እየቁረሱ በደስታና በጥሩ ልብ ምግባቸውን ይመገቡ ነበር እግዚአብሔርንም እያመሰገኑ በሕዝብ ሁሉ ፊት ሞገስ ነበራቸው ጌታም የሚድኑትን ዕለት ዕለት በእነርሱ ላይ ይጨምር ነበር ሐዋርያት ሥራ በሐዋርያት እጅ ተኣምራቶች ቢፈጸሙና ብዙ ሰዎች ቢያምኑም እንኳ ወዲያውኑ በቤተ ክርስቲያን ላይ ስደት ተነሣ ክርስቶስ መከራን እንደ ተቀበለው ሁሉ ቤተ ክርስቲያንም እንዲሁ ተሰደደች ቤተ ክርስቲያን በተመሠረተች በሳምንታቶች በሚቄጠር ጊዜ ውስጥ ንጉሥ ሔሮድስ ሐዋርያው ያዕቆብ ዐንገቱ ተቀልቶ እንዲሞት አስደረገ ቀጥሎም ዲያቆን የነበረው እስጢፋኖስ በድንጋይ ተወግሮ ሞተ ሐዋርያው ዮሐንስና ጴጥሮስ ተይዘው ከተደበደቡ በኋላ ወኅኒ ተወረወሩር ይህ ሁሉ የሆነው ቤተ ክርስቲያን በኢየሩሳሌም ማደግ በጀመረችበት ጊዜ ነው በማደግ ላይ የነበረችው ቤተ ክርስቲያን የፖለቲካ ወይም የጦር ኀይል አልነበራትም ይልቁንም በባለሥልጣናት ክፉኛ ትሰደድ ነበር በኢየሩሳሌም የተቀሰቀሰው ስደት ክርስቲያኖች ወደ ተለያዩ ቦታዎች እንዲበተኑ አደረጋቸው አማኞች ወደ ተለያዩ ቦታዎች ቢበተኑም በተበተኑባቸው ስፍራዎች ሁሉ የምሥራቹን ወንጌል ይዘው ሄዱ አማኞች ቻ በሄዱባቸው ቦታዎች ሁሉ አዳዲስ የሆኑ ቤተ ክርስቲያናት ተቄረቄቁሩ ቤተ ክርስቲያን ይህ ሁሉ የሆነው መንፈስ ቅዱስ ከሚሠራው ሥራ የተነሣ እንደ ሆነ ከሙሉ ልብ ትቀበላለች ቤተ ክርስቲያገ የግዚክብሔር ቤተ መቅደስ ናት የቤተ ክርስቲያን ማዕከል ኢየሩሳሌም ነው የሚለው አስተሳሰብ ቀስ በቀስ እየደበዘዘ መጣ ቤተ ክርስቲያን ከተመሠረተች ከአንድ ትውልድ በኋላ ማለትም በሰባ ዓመተ ምሕረት የሮም ባለ ሥልጣናት በኢየሩሳሌም የነበረውን ቤተ መቅደስ አፈረሱ ኢየሩሳሌምም በሮም ቀጥጥር ሥር ወደቀች ሌሎች ከተሞችም ፈራረሱ በመሠረቱ ኢየሩሳሌምም ሆነች ቤተ መቅደሱ የክርስትና ማዕከል አልነበሩም። ነገር ግን ማናቸውም ዐይነት የፖለቲካ ሥርፀት የእግዚአብሔርን መንግሥት ምስክርነት ማዳመጥ እንዲሁም ለፍትሕና ለጽድቅ አዎንታዊ ምላሸ መስጠት አለበትይጠ በቅበትማል ነገር ግን ኢየሱስ በሕይወቱም ሆነ በትምህርቱ ግልጽ ያደረገው ጐም ነዢ የትኛውም የፖለቲካ ሥርዐት የእግዚአብሔር መንግሥት ያለመሆኑን ነው እንደዚህ ሲባል ግን በመንግሥትና በቤተ ክርስቲያን መካከል መደጋገፍ አይኑር ወይም ለጌታ ታማኝ የሆነች ቤተ ክርስቲያን ሁል ጊዜ መሰደድ አለባት ወይም ቤተ ክርስቲያን ለመንግሥት የምታስተምረው ነገር የለም ማለት በፍጹም አይደለም ሆኖም የተለያዩ የክርስቲያን ማኅበረሰብ ክፍሎች የቤተ ክርስቲያንና የመንግሥት ግንኙነት ምን መምሰል አለበት በሚለው ጐዳይ ላይ የተለያየ ዐይነት አመለካከት አላቸው ከዚህም ምልከታ የተነሣ በመንግሥትና በቤተ ክርስቲያን መካከል በአንዳንድ አካባቢዎች የቀረቦ ግንኙነት ሲኖር በአንዳንድ አካባቢዎች ደግሞ ምንም ዐይነት ግንኙነት አይታይም ለምሳሌ በሶቭየት ሶሻሊስት ሥርዐት ዘመን የሶሻሊስቱን ርዕዮተ ዓለም የሚከተሉ አገሮች የቤተ ክርስቲያን ጠላቶች ሆነው ነበር በዐሥራ ስድስተኛው መቶ ክፍለ ዘመን የተነሣው የዳግም መጥምቃውያን የአናባኝቲስት እንቅስቃሴ ቤተ ክርስቲያንና መንግሥት የተለያዩ ተቋማት ናቸው የሚል አስተምህሮ ነበረው እስካሁን ድረስ የአናባኘቲስት አመለካከት ያላቸው ክርስቲያኖች የቤተ ክርስቲያን መልክ የሚበላሸው ቤተ ክርስቲያን ተልእኮዋን ለማስፈጸም ስትል ከመንግሥት ጋር መተባበር ስትጀምር ወይም መንግሥት አገራዊ አጀንዳውን ለማስፈጸም ከቤተ ክርስቲያን ጋር ሲሠራ ነው ይላሉ። ሲል ጠየቀኝ ሥላሴ ማለት የእኔና የአንተ መዋደድ ማለት ነው በመቀጠልም በርግጥ ሥላሴ የሚለው ቃል በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ አይገኝምቆ በነገረ መለኮት ትምህርት ውስጥ ክርስቲያኖች ቃሉን መጠቀም የጀመሩት ኢየሱስ ክርስቶስ ወደ ሰማይ ከዐረገ ከሁለት መቶ ዓመት በኋላ ነው ተርቱሊያን የተባለ የሰሜን አፍሪካ የነገረ መለኮት ምሁር ክርስቲያኖች ስለ እግዚአብሔር ያላቸውን መረዳት ሊወክል ከቻለ በሚል ሥላሴ የሚለውን ቃል ጥቅም ላይ አውሉሎአል እግዚአብሔርን ከዚህ በተሻለ መንገድ የሚገልጽ ቃል ካለ ያንን ቃል ልንጠቀምበት እንችላለን አልሁት በአምስተኛው መቶ ክፍለ ዘመን በሰሜን አፍሪካ ይኖር የነገረው የነገረ መለኮት ምሁር ቅዱስ አውግስጢኖስ በዚሁ ርእሰ ጉዳይ ሳይ ያለውን ነገር በመዋስ ገለጸዬን እንደሚከተለው አቀረብሁ እኛ ክርስቲያኖች ሥላሴ የሚለውን ቃል የምንጠቀመው የእግዚአብሔርን ፍቅር ደካማ በሆነው በሰዎች ቋንቋ ለመግለጽ በምናደርገው ሙከራ ነው ሥላሴ ማለት በራሱ በእግዚአብሔር ውስጥ ያለውን መስተጋብር ኅብረት የፍቅር ግንኙነት እንዲሁም አንድነት ለመግለጽ የምንጠቀምበት ቃል ነው ሥላሴ ማለት እግዚአብሔር ፍቅር ነው ማለት ነው ከእኛም ጋር ኅብረትን የፈጠረው በራሱ አማካይነት የፍቅር አገልግሎት በመስጠት ለዚያም ደግሞ እኛን በመጋበዝ ነው እግዚአብሔር ራሱን እንዲሁም ፍቅሩን የገለጠልን በመሲሑ በኢየሱስ ሕይወትና አገቁልግሎት ውስጥ ነው እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር ኅብረት እንዲኖረን የጋበዘን ኢየሱስ ክርስቶስ ራሱን በሰጠበት ፍቅርና ኅብረት ነው በእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ አማካይነትም ኢየሱስ እኛን በወደደበት ፍቅር እርስ በርሳችን እንድንዋደድ ኀይል ተሰጥቶናል ዕ በአጠቃላይ ሥላሴ ማለት በእግዚአብሔር ውስጥ ያለ የፍቅር ግንኙነት ማለ ነው እግዚአብሔር እርሱ ያለው ዐይነት ፍቅር እኛም እንዲኖረ ዐቅርቦልናል። የኢየሱስን ከእግዚአብሔር ጋር መስተካከል የተቃወመው የቁርአን ጥቅስ ኢየሱስ መሲሕ እንዲሁም የእግዚአብሔር መንፈስ እንደ ሆነ ይናገራል ሱራ እነዚህ የተሳሳቱ ሐሳቦች ሙስሊሞች ስለ ሥላሴ ያሳቸውን ግንዛቤ በትክክለኛው ትምህርት ለማረቅለማስተካካል የሚደረገውን ጥረት አስቸጋሪ ቢያደርጉትም የልብ ስፋቱ እስካለ ድረስ ለውይይት ያለው ተስፋ ተሟጦአል ማለት አይደለም የሆነ ሆኖ እስላማዊ ነገረ መለኮት የዳበረው የክርስቲያኖችን ቅዱሳት መጻሕፍት ባላገናዘበ ሁኔታ ነው ከዚህም የተነሣ ሙስሊሞች ቁርአንን ሲተረጐሙ ቁርአንንና ሐዲስን መሠረት በማድረግ ብቻ እንጂ ስለ መንፈስ ቅዱስ ወይም ስለ መሲሑ የእግዚአብሔር ቃልነት መጽሐፍ ቅዱስ የሚያስተምረውን ትምህርት ባገናዘበ መልኩ አይደለም ዐፖ ስለዚህ ሙስሊሞች የእግዚአብሔር መንፈስ መልአኩ ገብርኤል ነው እንዲሁም ኢየሱስ ተኣምራዊ በሆነ ሁኔታ በእግዚአብሔር ቃል የተፈጠረ ፍጥረት እንጂ እርሱ ራሱ የእግዚአብሔር ቃል አይደለም ባይ ናቸው ለሙስሊሞች የማሰናከያ ዐለት የሚሆንባቸው የእግዚአብሔር ሥላሴነት ወይም ኢየሱስ የእግዚአብሔር ልጅ የመሆኑ ጐዳይ ብቻ አይደለም የተሳሳቱ ሌሎች ግንዛቤዎችም አሉ ለምሳሌ ክርስቲያኖች መሲሕ የሚሉት እግዚአብሔር አብን እንደ ሆነ ቁርአን ያስተምራል። ይህን ጐዳይ በተመለከተ ቁርአን እንዲህ ሲል ያስጠነቅቃል እነዚያ አላህ እርሱ የመርየም ልጅ አልመሲሕ ነው ያሉ በእርግጥ ካዱሱራ ክርስቲያናዊው ነገረ መለኮት መሲሑ እግዚአብሔር አብ ነው የሚል አንዳችም ትምህርት የለውም ይህ ማለት ኢየሱስ በምድር ላይ በነበረ ጊዜ የጽንፈ ዓለሙ ሁሉ አምሳክ ኢየሱስ ነበር እንደ ማለት ነው ይህ ትክክል አይደለም ኢየሱስ አዘውትሮ አፍቃሪው ወደ ሆነው ሰማያዊ አባት ይጸይል የነበረ መሲሕ ነው በእግዚአብሔርም ላይ ይደገፍ ነበር ቅዱሳት መጸሕፍት እንደሚያስተምሩት ኢየሱስ በእግዚአብሔር ላይ የማይደገፍ አልነበረም መሲሑ ኢየሱስ እግዚአብሔር አብን የሚታዘዝና ከእርሱም ጋር ጠንካራ የሆነ ኅብረት ነበረው ከኢየሱስ ጋር ኅብረት ማድረግ ማለት ከአብ ጋር መተዋወቅ ማለት ነው ዮሐንስ የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት መሲሑ ኢየሱስ አምሳክ እንደ ሆነ ቢያስተምሩም ኢየሱስ እግዚአብሔር አብ ነው የሚል ትምህርት ግን የላቸውም አብና ወልድ የተለያዩ አካላት ናቸውና ቁርአን ውስጥ በተደጋጋሚነት የሚስተዋለው ሌላው ችግር ክርስቲያኖች ከእግዚአብሔር ጋር አቻእኩያ አጋሮች ነን ይላሉ የሚለው ትምህርቱ ነው እግዚአብሔር አቻና እኩያ የለውም እግዚአብሔር እግዚአብሔር ነው ቁርአንም ቢሆን ከዚህ እውነት ጋር ይስማማል ሱራ አንድ የቁርአን ምንባብ በሁለት አማልክት የሚያምኑ ሰዎችን ይኩንናል ሱራ ከእነዚህ የቁርአን ምንባባት ውስጥ አንዳንዶቹ የአረማውያንን መድብለ አማልክት እምነት የሚቃወሙ ናቸው ይሁን እንጂ አንዳንዶቹ ምንባባት በግልጥም ሆነ በስውር በውስጠ ወይራ ክርስቲያኖችን የሚመለከቱ ናቸው። ሙስሊሞች አዲስ ኪዳን ኢየሱስ የእግዚአብሔር ልጅ ነው ሲል ምን ማለቱ ነው የሚለውን ጐዳይ በትክክል መረዳት አለባቸው ክርስቲያኖች ትልቅ ዋጋ የሚሰጡትን እውነት ማለትም እግዚአብሔር በመሲሑ በኩል እኛን የማስታረቁን እውነት ሙስሊሞች ሊገነዘቡ የሚችሉት በቤተ ክርስቲያንና በአዲስ ኪዳን መጻሕፍት አማካይነት ብቻ ነው መሲሑ ኢየሱስ ወንጌልና ቁርአን የሱስን ከመሐመድ ጋር በማነጻጸር ማቅረብ ሑ መሠረተ እምነት ውስጥ ያለውን ሁነኛ ስፍራ እንዲሁም መሐመድ ዋዉ ሃይማኖት ውስጥ ያሳቸውን ዐቢይ ቦታ ክፉኛ የሚያበላሽ ነው ለዚህም አንዱ ምክንያት ሙስሊሞች ቁርአን በመሐመድ በኩል መጣ ብለው ሲያምኑ ክርስቲያኖች ኢየሱስ ወንጌል አም ጪ ሳይሆን የሚለው እምነታቸው ነው እርሱ ራሱ ወንጌል ነው በመጠሬሞች እንደ መሆናችሁ መጠን እግዚአብሔር ቁርአንን የገለጠው ሐመድ በኩል ነው የሚል እምነት አላችሁ አይደለም እንዴ። ሙስሊሞችና ክርስቲያኖች ስለ እግዚአብሔር ያላቸው ይህ ምልከታ የመነጨው መጻሕፍቶቻቸውን ምስክርነታቸውንና ለመግለጽ ካላቸው ብርቱ ፍላጐት ነው ተኣእኮልቸውን በታማኝነት ይህ ክርስቲያኖችና ሙስሊሞች ስለ እግዚአብሔርና ስለ እግዚአብሔር ባሕርይ ያላቸው የተለያየ መረዳት ሊመጣ የቻለው ረጅም በሆነ የእምነት ጐዞ ነው ይህ ዐይነቱ እምነት በምንኖርባት ምድር ስለ አንድነትና በአንድነት ላይ ሠረት ስላደረገ ልዩነት ትልቅ የሆነ ተሞክሮአዊ እንድምታ ያስከትላል እነዚህ የተለያዩ መረዳቶች የሙስሊሙ ማኅበረሰብና ቤተ ክርስቲያን ስለ ሚስዮናዊነት ባላቸው ግንዛቤ ላይ ጐልሕ ሚና አላቸው የሙስሊሙ ማኅበረሰብ ኡማ እግዚአብሔር አንድ ነው ቶውሂድ የሚለውን ያህል ክርስቲያኖችም እግዚአብሔር አንድ ይቀበላሉ ነው የሚለውን ጐዳይ ከሙሉ ልብ አንድ ክርስቲያን ሥርዐተ ጥምቀትን በሚወስድበት ሥርዐቱን የምትፈጽመው በእግዚአብሔር አብ በእግዚአብሒር ወልድና በእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ስም ነው በአጠቃላይ ሥርዐተ ቤተ ክርስቲያን በተለይም ሥርዐተ አምልኮ አንቀጸ ሃይማኖትና የሃይማኖት መግለጫዎች ሁሉ መሠረት ያደረጉት አብን እንደ ፈጣሪ ወልድን እንደ አዳኝመሲሕ እንዲሁም መንፈስ ቅዱስን በክርስቲያኖች ውስጥ እንደሚኖረው የእግዚአብሔር ንፈስ ራሱን በአንድነትም ሆነ በሦስትነት ለገለጠልን አምላክ በምንሰጠው የእምነት ምላሽ ላይ ነው ይህ እንግዲህ አንድነትና ብዙኅነት ነው ዲህ በእግዚአብሔር ውስጥ ያለ እግዚአብሔር እንደ ሥላሴ ወንጌልን ለፍጥረት ሁሉ በማድረሱ ሂደት ውስጥ ትልቅ ድርሻ አለው እግዚአብሔር አብ እንድያ ልጁን ላከ እግዚኣብሔር አብ መንፈስ ቅዱስን ላከ ይህ ፍቅር የሆነው እግዚአብሔር በድነት ሥራ ውስጥ ፈሬ ቀጥተኛ ተሳትፎ እንዳለው አመላካች ነው። መሲሑ ኀጢአተኞችን ሁሉ ወዶ በፍቅር ሊያገለግላቸውና ሊያድናቸው በጐ ፈቃዱ እንደ ሆነ ሁሉ ቤተ ክርስቲያንም የጠፉትን ልትፈልግ ልትወድና ልታገለግል ኀላፊነት ስላለባት ነው በእግዚአብሔር ራስን የመስጠት ፍቅር ውስጥ አንድነት እንዲሁም አንድነትን መሠረት ያደረገ ልዩነት አለ የሚለው የእምነት አንቀጽ ዐበይት በሆኑ አስተምህሮዎች ላይ መሠረት ላደረገው የቤተ ክርስቲያን አንድነት እንዲሁም ንዑሳንደቂቃን ለሆኑ ትምህርታዊ ልዩነቶች መሠረት ጥሎአል የቤተ ክርስቲያን አንድነት የተመሠረተው በፍቅር ራስን በመስጠት መሠረት ላይ ነው ይኸውም እግዚአብሔር ለእኛ ራሱን አሳልፎ የሰጠበት ፍቅር እንዲሁም እኛ ለእግዚአብሔር ራሳችንን አሳልፈን የሰጠንበት ፍቅር በተጨማሪም አንዳችን ለሌላችን ራሳችንን የሰጠንበት ፍቅርና ለኀጢአተኞች ራሳችንን የምንሰጥበት ፍቅር ነው ይህን ጐዳይ በተመለከተ ቤተ ክርስቲያን እንዲህ የሚል አቋም አላት በመጠራታችሁ በአንድ ተስፋ እንደ ተጠራችሁ አንድ አካልና አንድ መንፈስ አለ አንድ ጌታ አንድ ሃይማኖት አንዲት ጥምቀት ከሁሉ በላይ የሚሆን ከሁሉ በላይ የሚሠራ በሁሉም የሚኖር አንድ አምላክ የሁሉ አባት አለ ኤፌሶን ፋ ይህ በአንድነት ውስጥ ያለውን ልዩነት የሚያቅፍ ነው የሥላሴ አስተምህሮ ራስን በመስጠት ላይ በተመሠረተው ፍቅርና ኅብረት ላይ የተመሠረተ ነገሬ መለኮት ነው ይህም ዓለም ዐቀፏን ቤተ ክርስቲያን በሁለት መንገድ ያሳድጋታል ይኸውም በልዩነትና በአንድነት ሙስሊሞች ብዙ ጊዜ ቤተ ክርስቲያን ትልቅና አስገራሚ ልዩነት አላት በዓለም ላይ ያለው የሙስሊም ማኅበረሰብ ግን በተመሳሳይ ሰዓትና በአንድ ዐይነት መልክ ይጸልያል ያአምልኮ ቋንቋው እንኳ ሳይቀር አንድ ነው። ከዚህ የተነሣ ቤተ መቅደስ ከዚህ በኋላ አያስፈልግም እርሱ ራሱ የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ነውና ኢየሱስ ሕግን ተላሳፊ ተደርጐ እንዲቄጠር እንዲሁም እንዲሰቀል የሃይማኖት ባለሥልጣናት የጠየቁት በዚሁ ምክንያት ነበርኔ ከዕባ ለሙስሊሙ ማኅበረሰብ መልክዐ ምድራዊ ማዕከል ነው ክርስቲያኖችም ሆኑ ቤተ ክርስቲያን ግን ይህ ፀይነቱ መልክዐ ምድራዊ ማዕከል የላቸውም መ ኢ ፐ ነህፎኸፎኮሂ ፐኽሪ ርቪጠበወጣቋ ጠ ሃ በፎነሃ ሺሃ ፐጅየ በክርስቲያኖች የነገረ መለኮት አስተምህሮ የመሲሑ አካል የሆነችው ቤተ ክርስቲያን የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ነች መሲሑ ኢየሱስ እንዲሁም ቤተ ክርስቲያን ቤተ መቅደስን ተክተዋል ብቸኛው የእግዚአብሔር ቤት የእግዚአብሔር ሙላት ያለበት መሲሑና በመንፈስ ቅዱስ አማካይነት መሲሑ በመካከላቸው የሚያድርባቸው የሚኖርባቸው የእግዚአብሔር ሕዝቦች ናቸው ኤፌሶን ኢየሱስ በግልጽ ያለማወላወል ሁለት ወይም ሦስት በስሜ በሚሰበሰቡበት በዚያ በመካከላቸው እሆናለሁና ማቴዎስ ብሎአል ደቢተ መቅደስ ተራሬ በሙስሊሞች መረዳት ካዕባ የመጀመሪያው የእግዚአብሔር ቤት ቢሆንም ሌሎች ሙስሊሞች ግን ተጨማሪ የተቀደሱ ስፍራዎች አሉ ከእነዚህ ውስጥ ተጠቃሹ የዐለት መስጊድ የታነጸበት የመቅደስ ተራራ ነው በዚህ መጽሐፍ መግቢያ ላይ እንደ ተመለከተው በወቅቱ ለእስራኤልና ፍልስጥኤማውያን በኢየሩሳሌም ጐዳይ ላይ ያለመስማማት ዋናው ምክንያቱ ሙስሊሞችም ሆኑ እስራኤላውያን ቤተ መቅደስ መጀመሪያ የተሠራበትን ስፍራ የራሳቸው ቅዱስ ስፍራ አድርገው ስለሚቄጥሩት ነው ይህንን ስፍራ ኢየሱስ አስፈላጊ እንዳይደለ ገልጸአል በ ዓም አጋማሽ ላይ ኢየሱስ የተወለደበትንና ቤተ ልሔም የሚገኘውን ቤተ ክርስቲያን የእስራኤል ጦር በወረረበት በከበበበት ጊዜ በምድር ላይ የሚኖሩና ወደ ሁለት ቢሊየን የሚጠጉ ክርስቲያኖች በሰላማዊ ሰልፍ በዓለም ዙሪያ ያለመውጣታቸው ሙስሊሞችን እጅግ እንዳስደነቃቸው ሙስሊማን የሆኑ ጓደኞቼ ነግረውኛል።