Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ብሏል በቃኝ ደሞ በቃኝ ነው። ለሚሌኒየሙ ከተዘጋጁት መፈክሮች ሁሉ እውነቱን የተናገረ የሚሌኒየም ምርጥ መፈክር «ያቆዲታ ሟፈሂይም ስቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ግልጽና ተጠያቂቀልጣፋና አጋዥ የሆነ ተቋም» ነበር ማለት ነው።» አሉ ለመሆኑ ስነስርአት የጠፋው በየት በኩል ነው። አላወቁት እንደሆን እንጂ ይህን የመሰለው ማስረጃ በሃሰት ምስክሮች የሚረጋገጥ ሊሆን አይችልም አነ ዳኛ አዲል እንደተመለሱ የሰጡት ውሳኔ ጥፋተኞች ናችሁ የዚህን ዝርዝር ፍርድ ለማሰማት ለሐምሌ ጠዋት ተቀጥሯል ጨርሰናል ብለው እንደአገባባቸው ተግተልትለው ወጡ ሐምሌ ደሞ ዕሁድ ነው። ምን ከምን ከማን ነው የሚደበቀው።አሁን ደሞ ለልጆቿ ማሰብ ጀመርኩከሷ ጋር ለአምስት ድመቶች ማሰብ አሰቸጋሪ ሆነሁሉም ያግዝ ይተባበር ጀመርልጆቿ ከፍ እንዳሉና ምግብ መብላት ሲጀምሩ ለሚፈልጉ ለመስጠት ተወስነ ሁለቱን ትልቋ ልጄ የዮዲት ስትወስድ አንዷን ደሞ ሁለተኛዋ ልጄ ማለዳ ወሰደቻት አንዲም ድንገት ሞተት ቤተሰብ ቀደም ሲልም አሁንም በየተራ አእንዳመቸ ለኛ ምግብ ለድመቶች ሳምባና ሌላም ምግብ ያመጣል የአይጡ ችግር ስለተነገራቸው የድምትን ጥቅም ተረድተውታልአንድንድ ቀን ሳምባ አንዳይገባ ይከለከላል ወይም ምግብ ስለሆነ ቅመሱ ይባልና ሳይገባ ይቀራልአንድ ቀን ገብቶ ሌላ ቀን የሚከለከለው ወጥ መመርያ ባለመኖሩ እያንዳንዱ የምግብ ፈታሽ የራሱን ሕግ ስለሚያወጣ ነውይህንኑ ለአለቆች አቤት ስንልም ለድመት ምግብ ዛላፊነት የለብንም ይባላል በጣም የሚገርመው ድመትና አሳ መዋደዳቸውን የተረዳሁትአሳ በመጣ ቁጥር ጋሽ መስፍን ድርሻውን አየወሰደ ለድመቶች ያከፋፍላል አኔም አንደዚያው ነብሮ በአደባባይ ባዶ ዳቦ አልበላም ቢልም ዞን ቁጥር ቤት ከገባና በር ከተዘጋ እራት ሲበሉ ዳቦውንም እንጀራውንም ይጠርጋልቃሊቲ ግን አታደርገውም ነብሮ አንዳንድ ጊዜ ለማስመሰል ከቃሊቲ ጋር የመዳራት ሁኔታ ያሳያል እንጂ ለተቃራኒ ጾታ እጅግም ነው ያወቀለት የለም እንጂ ችግር ሳይኖርበት አይቀርም ቃሊቲ እንደገና አርግዛ ወለደችአሁንም አራት ወለደች ሶስቱ አደጉላትአንድ ቀርታ ሁለቱ እንዲሰጡ ሆኖ አንዱን ለአቶ ገብረጻድቅ ቤተሰብ ሌላዋን ደሞ ለአቶ ስለሺ አንዳርጌ ቤተሰብ ተሰጥታ አንደኛዋ ለግቢው ሆነችየሁለቱም ቤተሰብ ድመቶቹን ከኛ ጋ ወስደው ሊወጡ ሲሉ አይወጠም ተብሎ ተወሰደባቸው በጣም የሚገርም ነው ቀደም ብለን ይህንኑ በመፍራት ለሃላፊዎች ነግረን ችግር የለም ተብለን ነው የተነጠቅነው በሚቀጥለው ሳምንት ነው መነጠቃቸውን የሰማነውና አቤቱታ አቀረብን ለጊዜው አይደረግም ይጣራል ተባልንና ታለፈ በተደጋጋሚ መውጣት አይችሉም ከተባለ ይመለሱልኝ ብዬ ብጠይቅ ማን እንደወሰዳቸው አያጣራን ነው ተባሰለ ቀይቼ ነገሩን ባነሳውም መልስ አላገኘሁም አንዲያውም አሁን ለድመት ጊዜ አጥፍተን ምርመራ ልናካሂድ ነው።
አልፈረድንበትም ዶር ብርፃኑ ችግሩን ለአቶ በረከት በመደወል ቢያሳውቅም አስተዳዳሪው በስልክ ሊገኝ ባለመቻሉ መፍትሔ አልተገኘም በአዳራሹ የተሰበሰበው ሕዝብ ያቀረበው አማራጭ ሜዳ ላይ አንሰብሰብ ነበር ያ ደግሞ የተለያየ የራሱ ችግር አለው በቅድሚያ አስተዳዳሪው ከደብረዘይት ከተማ ውጪ ያመጡት የፖሊስ ሃይል ከከተማው ፖሊስ ጋር ግጭት ሊፈጥር ይችላል ይህ ደግሞ አጉል ነው በሌላ በኩል የከተማው አስተዳዳሪ የከለከሉትን የአዳራሽ ስብሰባ በሚያስተዳድሩት የከተማ ሜዳ ላይ ማድረግ አይቻልም ስለዚህም ያለው አማራጭ ሌላ ፕሮግራም መያዝ ብቻ ነው ስለዚህ በቦታው ለተገኙት የመገናኛ ብዙዛሃዛን ዘጋቢዎች ሁኔታውን አሳውቀንና እነሱም የሚመለከታቸውን አነጋገረው የዕለቱ ስብሰባ ተሰርዞ ሕዝቡም አኛም ተበሳጭተን ተለያየን ይህ አይነቱ የስብሰባ ክልከላ ሕብረተሰቡን ለምን የሚል ጥያቄ እንዲያነሳጥርጣሬ እንዲኖረውከወያኔ ኢህአዴግ ጋር እንዲራራቅ አድርጎታል ይልቁንም ለቅንጅት ተጨማሪ ፃይል በማስታወቂያነትም በኩል ቢለካ በጣም ከፍተኛ ትርፍ ያስገኘ ነው ሕብረተሰቡ ለዴሞክራሲያዊ ሥርአት ግንባታ ቆርጦ ከመነሳቱ አኳያ ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎችም ሰፊ ሕዝባዊ እንቅስቃሴ እየፈጠሩ ናቸውተቃዋሚ ድርጅቶች ያሏቸው ድክመቶች እንደተጠበቁ ሆነው በአጭር ጊዜና ባነስተኛ አቅም የፈጠሩት ሕዝባዊ እንቅስቃሴ ተይቶ የማይታወቅ ድል ነበር በኔ አመለካከት ለዚህ ድል ደግሞ የወያኔ ኢህአዴግም ያላዋቂ አስተዋፅኦ አለበትሱ ይህን ለማለት ያበቃኝም የደብረዘይቱ ስብሰባ መከልከል ያስከተለውን ሕዝባዊ ስሜት በማየት ነው የ««ረ ዘይት ስብሰባ መከልከል ማታውኑ በሬድዮም በቴሌቪዥንም ቀረበይህንን ያዳመጡት አቶ ጁነዲን ሳዶ ለቅንጅት አመራር ደውለው በሁኔታው ማዘናቸውንና በአስተዳዳሪውም ላይ አርምጃ እንደተወሰደ ገለጡይህ ይባል እንጂ አስተዳዳሪው ከቢሮው ንቅንቅ አላለም ነበር ማስተዳደሩንም ቀጥላል ከ ቀናት በኋላ የደብረዘይት ስብሰባ አንደገና ሲጠራ ባለፈው ከመጣው ቁጥር በአጥፍ የጨመረ ሕዝብ ነቅሎ መጣ ቦታም ጠበበ የድምፅ ማጉያ በመጨመር ውጪ ያለውም ሕዝብ እንዲሳተፍ ተደረገ በውይይቱ ላይ የተነሱት ጥያቄዎች የትምሕርት የጤናየመሬት ፖሊሲን የሚመለከቱና ስለፃገር ሉአላዊነት ስለአንድነትስለልማት ነበሩ በየአንዳንዱ ነጥብ ላይ ፖሊሲያችን ላይ በሰፈረው መሰረት ማብራሪያ ተሰጥቶ ውይይት ተደርጎበት ስብሰባው በሚያስደስት ሁኔታ ተፈፀመ የትም ቦታ ቢሆን ካድሬዎች በሕዝቡ መፃል ያሉና ጥሩም ይሁን መጥፎ ተግባራቸውን የሚያከናውኑት በሕዝብ መፃል ሆነው ነውበሕዝባዌዊ ስብሰባ ላይ ሲገኙ ሕዝቡ ያውቃቸዋልጥያቄም ጠየቁ አስተያየት ሰጡ ሕብረተሰቡ ከቆሙለት ፓርቲ ጋር ፈርጆ ነው የሚያዳምጣቸውአነሱም ለመናገር ሲነሱ በጥላቻ በንቀትና በማንአለብኝነት ስለሆነ ብዙ ጊዜ ተቀባይነት የላቸውም አኔ ይህን እንደ ወያኔ ኢህአዴግ ድክመት አይቸዋለሁ የሕበረተሰቡን አዝማሚያ ካዩ በኋላ አእንኳን በደብረዘይት ለሚደረግ ስብሰባ ከአዲስ አበባ በናዝሬት ለሚደረግ ስብሰባ ደሞ ከሞጆ በማምጣት ማንነታቸውን ሰውሮ የሚፈለገውን መልእክት እንደ ነጻ ተሳታፊ ግለሰብ ማቅረብ ያስችል ነበር ሌላው ያየሁት ድክመት የትም ይሁን የት የገዢው ፓርቲ ካድሬዎች የሚያነሷቸው ጥያቄዎች ቅደም ተከተላቸው እንኳን አይለወጥም ም ዖይዖሦዖ ምድ ጎፇሥ ዕቃጩጨረ ብጨሪፅጋቻ ዳታጳዳቱፖ ፅያ ሌረፖሦራ ሪፈረሄደምሮ ፅፅታ ዕሐጢዮመ ዕፊፇሦቻ ፅሪጋሩ ረሃ ሐደረሃ የሚል ተደጋጋሚ ሀሳብ ነው ርአሱምቅደም ተከተሉምሁሉም ቦታ ይሄው ነውወደ ክልሎችም ከዚህ የተለየ አልነበረም ዴሴ በተጠራው ሕዝባዊ ስብሰባ ላይ ለመገኘት በወጣው አቅድ ላይ ደብረብርሃንንም አብረን ያዝነውቅዳሜ የደብረብርሃዛንን አካሂደን ጉዞ በማድረግ ደሴ ገብተን ለማደርና ዕሁድ ጠዋት ስብሰባውን ለማድረግ በወጣው እቅድ መሰረት ደብረብርፃን ቅዳሜ ጠዋት ስንደርስ የገበያ ቀን በመሆኑ የጠበቅነው ጥቂት ሕዝብ ነበርየኛን መድረስና የስብሰባውን እርግጠኛነት በማየት ደቂቃ ባልሞላ ጊዜ ውስጥ አዳራሹ ጠቦ ቡና ለመጠጣት ከገባንበት ቡና ቤት ተጠርተን ስብሰባውን ጀመርን የሕዝቡ ተሳትፎ እጅግ የሚያረካና የሚያስደስት ነበር እዚህም ያው ለውጥ የሌለው የኢህአዴግ ካድሬዎች ጥያቄ አልቀረም ከደብረ ብርዛን ጋር ልዩ ትዝታ አለኝበመጀመርያ መምህራን ማሰልጠኛ ነበርኩና አሰታውሰዋለሁ በኋላም ከባለቤቴ ጋር የጋብቻ ሥነስርአታችንን የፈጸምነው በደብረብርፃን ሥላሴ ባማረና በደመቀ ሁፄታ በመሆኑና ያም ጋብቻችን የተባረከ ሆኖ ልጆች ያፈራንበት የኖርንበት በመሆኑ አይረሳኝም ስብሰባው ተጀምሮ ዓላማና ተግባራችንን ካስተዋወቅን በኋላ ወደ ሕዝባዊ ውይይት ገባን በዚህም እንደተለመደው ቅድሚያውን ለካድሬዎች አደረግንየአካባቢው ካድሬ ጥያቄ ደሞ አንድ ጥያቄ ተጨምሮበታል «ስለአሰብ ጉዳይአንደገና ጦርነት ልታስነሱ ነው የሚል» አኛ ለዚህ መልስ ከመስጠታችን አስቀድሞ ቤቱ በሙሉ መልስ ሰጪ ሆነሉአላዊነትን ለመድፈር የሚደረግ ደባን አንቀበልም ማን ስለጦርነት አነሳ። » አሉኝ በችኮላ «ዘነጋሁ» አልኳቸው ሳቅ ብለው ከደብረሲና ደብረብርፃን ስንመጣ ጋቢና ቁጭ ብዩ ሲሉኝ «ይቅርታ ሻ ብዬ ተውኩት ተግባብተን «መልዕክቱን አድርሻለሁ በርቱ አብረን ነን ብለውኝ ተለያየን ደብረ ብርሀን አንደደረስን አጌ ከሻለቃው ጋር እያለሁ ወደ አዲስ አበባ የሚወስደን መኪና ተገኘዋጋ ሲጠየቅ ትንሽ ከመደበኛው ጫን ያለ ቢጠይቅም ምርጫ ስለሌን ተስማማን አሁን አብላጫ ተሳፋሪዎች እኛ ስለሆንን የዕድሜ ይሁን የጤንነት ጉዳይ የፊት ወንበር ቅድሚያው ተሰጠኝ በጭራሽ አልተግደረደርኩም ከደብረሲና ስንመጣ የመቀመጫ ጉዳት ደርሶብኝ ስለነበር በዚህ ተካካሰ መኪናውን ስናየው አዲስ ይመስላልመንገድ ገብቶ ዳገት አካባቢ ስንደርስ አዲስ ሆኖ ያገኘነው ቀለሙ ብቻ ነውእንደምንም ተጎትተን ከምሽቱ ሰአት ገደማ ወደ አዲስ አበባ ስንቃረብ በየቤታችን የሚያደርሰን ወዳጅ በስልክ ፈለግንና ወደ አቶ የሸዋሉል ደወልን ከነዓደኛው ሁለት መኪና ይዘው መጡ ከዚያ የተረፉት ቀደም ብለው በታክሲ ወደየቤታቸው ሄደው ስለነበር ችግሩ አስቀድሞ ተፈታና ወደ የቤታችን ገባንለሰኞው ስብሰባም ለቤታችንም በቃን የደብረ ብረፃኑና የደሴው ስብሰባ በሬዲዮና ቴሌቪዥን ይቀርባል የሚል እምነት ቢኖረንም የደብረ ብረሃኑ በሬዲዮ ሲነገር የደሴው ዜና እምጥ ይግባ ስምጥ አልታወቀም ጭጭ ጭጭ ሆነበማግስቱ ሰኞ አቤት አልን ቴሌቪዥን ፊልሙ ስላልደረሰን ነው አለን ሬዲዮ የደሴውን ዜናው እየጠበቅን ነው አለን ማታውኑ ፊልሙ ሳይታይ የደሴው ዜና ቀረበከዚህ ነው የመንግሥት ሚዲያው ትንሽ ትንሽ ጫና የጀመረው ወደ ቅንጅት ጉዞ የቀስተደመና ሥራ አስፈፃሚዎች በስብሰባ ተጠምደዋል የስብሰባው ሪፖርት በሊቀ መንበራችን አማካይነት ይቀርብልናል ሁኔታው በእጅጉ የሚያበረታታ ነበር እስከዛሬ በሃገራችን ታሪክ ተደርጎ የማያውቅ ዓይነት ይዘት ያለው ጉዳይ ነበር በዛገር ውስጥ ቢሯቸውን ከፍተው አባላት መልምለው የሚንቀሳቀሱ ለሰላማዊ የፖለቲካ ትግል የተዘጋጁ አራት የፖለቲካ ፓርቲዎች በአንድ ግንባር ተሰልፈው ለመሥራት ድርድር የሚደረግበት ነውለብዙ ጊዜ ተሞክሮ አሩብ መንገድ እንኳን ሳይራመድ መቋጫው መበተን ይሆን የነበረውን ጉዳይ ፈር ለማስያዝ የሚደረግ ስብሰባ ነው ከእነዚህ ፓርቲዎች መፃል በጣም ለጋ ዕድሜ ያለው ቀስተደመና ቢሆንም በአመራር ላይ ያሉት ሁሉ በተለያየ መልኩ ከፍተኛ ልምድ ያላቸውና ስር ነቀል ለውጥዴሞክራሲያዊ ስርአትነፃነት ለማምጣት የተዘጋጁ ናቸው በቀስተደመና ያለው አንድ አዲስ አካሄድ በጣም ግልጽና ዴሞክራሲያዊ መሆኑ ነው ለማንኛውም ጉዳይ ዴሞክራሲያዊ ውይይት ዋነኛው መመሪያ ሆኖ ተቀምጣጧል የቀስተደመና ፓርቲ አንደኛ መደበኛ ጉባኤ በተካሄደበት ወቅት የፓርቲያችን ሊቀመንበር ዶር ብርዛፃኑ ነጋ ያቀረቡት ፅሁፍ ይህንን በግልጥ ያሳያልና አቀርበዋለሁ ዶር ብርፃኑ ያቀረቡት የመቀናጀት ቅድመ ዘገባ ቀስተ ደመና ኢትዮጵያ በጣም አጭርግን በጣም በሁኔታዎች ያሸበረቀና የጣፈጠ ታሪክ ያለው ለጋ ድርጅት ነው በዚህ በመጀመሪያው ጉባኤው ከሚወስናቸው ጉዳዮች አንዱ የቅንጅቱን ውህደት መሆኑና ይህም የሚያስከተለውን የቀስተ ደመናን መክሰም ከግምት ውስጥ ስናስገባ ሊሰማን የሚገባው ስሜት በአድሜው ማጠር ማዘን ሳይሆን በአጭር አድሜው ያደረጋቸው እንቅስቃሴዎችና ያስመዘገባቸው ውጤቶች «ለካ በአጭር አድሜ ብዙ ነገር መስራት ይቻላል» ብለን የምንኮራበት ይሆናል ብዬ ተስፋ አደርጋለሁ የኢትዮጵያን የፖለቲካ ሁኔታና በፓለቲካውም መዘበራረቅ ምክንያት አገሪቱ ሊገጥማት የሚችሉ ችግሮችን በሚመለከት በቅርብ የምንተዋወቅ አንድ ስምንት የምንሆን ሰዎች ተከታታይ የሆኑና አንዳንድ ጊዜ በየሳምንቱቨሸ አልመች ሲልም በወር አካባቢሲመች በአንድ ላይ ለምሳ እየተገናኘን ስንወያይ አለበለዚያም በተናጠል ጥቂት ሆነን ስንገናኝ ምናልባት አንድ ሁለት አመት አጥፍተናል እነፒህ ውይይቶች በመሰረቱ የአገሪቱን የፖለቲካ ሁፄታ በመገምገም ላይ ያተኮሩ የሀሳብ መለዋወጦች ሆነው ለረጅም ጊዜ ቆይተዋል ስብስቡም ወደ ተቀናጀ የፖለቲካ አንቅስቃሴ ያመራል ተብሎ አልተጀመረም በነሂህ ውይይቶች መቋጫ ኢህአዴግ የአገሪቱን ፖለቲካ አያበላሸው እንደሆነበዚህ ከቀጠለአገሪቱ ምናልባትም በቀላሉ ልትወጣው ወደማትችለው ቀውስ የምትገባ መሆኑን በተለይ በአዋሳ በጋምቤላ በቴፒ ወዘተ ያየናቸውና እያደር እየባሱ የፄዱ ግጭቶች አካፄዳቸው አጉል እንደሆነና ሁኔታዎች በዚህ ከቀጠሉና ይህንን የሚያበርድ የፖለቲካ ሁኔታ ካልተመቻቸየአገሪቱ አንድነትና የህዝቡም ሰላማዊ ኑሮ ክፉኛ ሊናጋ አንደሚችል በትንተና ደረጃ ስምምነት ነበረን ከዚህ በተጨማሪም ለዚህ አጠቃላይ የፖለቲካ ችግር ምክንያቱ ኢህአዴግ የሙጢኝ ብሎ የያዘው ዘርን ከዜግነት የሚያስቀድም ፖለቲካ ወይም በአገሪቱ ያሉትን ባህለዊ ስብስቦች ርሀክ ርበህበር በጠንካራ የዜግነት እኩልነት ሀረግ ከማስተሳሰርና ባህላዊ ልዩነቶችን እንደ አገራዊ ውበት ከመመልከት ይልቅ ልዩነቶችን ለመከፋፈያና ለጊዜያዊ ፖለቲካ ጥቅም ማግፒያ መሳሪያ አድርጎ የመጠቀም ጠባብና አደገኛ አካሄድ መሆኑን ተቀበልን ከዚህ ቀጥሎ አሁንም በመርህና በአስተሳሰብ ደረጃ መፍትሄውን በሚመለከት በጥቅሉ ባደረግናቸው ውይይቶች በአገራችን የፖለቲካ ደህንነትና እንደአገር ወደፊት ሊወስደን የሚችለው በዜግነት እኩልነት ላይ የተመሰረተ የባህላዊ ስብስቦችና የጋራ መብቶች ሙሉ ለሙሉ የሚያከብር ብቻ ሳይሆን እንዲበለጽጉ የሚንከባከብ የይስሙላ ሳይሆን አውነተኛ ዴሞክራሲያዊ ስርዓት መመስረት እና በዚህም ዙሪያ የአገሪቱን ልዚቃን ብሎም አጠቃላይ ህዝቡን አሳምኖ ማሰባሰብ ርበ መፍጠር ወሳኝ ጉዳይ መሆኑን አመንን ብዙ ጊዜ ፈጅተን የችግሩን አይነቶች ምንጮቹንና መፍትሄ ይሆናሉ ብለን ባልናቸው ሀሳቦች ላይ በአብዛኛው ከተስማማን በኋላ ጉዳዩ የግድ ከወሬ ደረጃ አልፎ ተግባራዊ አርምጃ ወደ መውሰድና በግለሰብ ደረጃ የእያንዳንዳችን ሚና ምን መሆን አለበት ወደሚለው ጉዳይ ውይይት ሲሸጋገር ለአገር በማሰብ ከተነሳ ግን ሌላ ጭብጥ ተግባር ካልነበረው ምሁራዊ ውይይት ምናልባትም ተግባር ውስጥ ሊገባ የሚችል አንቅስቃሴ ሊሆን አንደሚችል ፍንጮች መታየት ሲጀምሩ ለዚህ ተግባራዊ አንቅስቃሴ ዝግጁ ያልነበሩት ከውይይቶቹ ቀስ እያሉ መቅረት ይጀምራሉ በውይይቱ ዙሪያ የተሰባሰብነው ሰዎች ይህንን ጥያቄ ያነሳነው በዙሪያ ጥምጥም ሳይሆን በቀጥታ ነበር ይህ ነገር በቀጥታ ካሉት ድርጅቶች ውስጥ በአንዱ ገብቶ የፖለቲካ እንቅስቃሴውን ወደመቀላቀል ወይንም በራሳችን የፖለቲካ ድርጅት ወደመፍጠር ቢሸጋገር የዚህ አካል ለመሆን የምንፈልግ ምን ያህል ነን። የሚሉት ጉዳዩች ነበሩ በአነኝህ ጉዳዩች ላይ ረዘም ያሉና አንዳንድ ጊዜ ግማሸ ምሽቶችን የሚወስዱ ጥልቅ ውይይቶች አድርገናል የውይይታችንን አጠቃላይ ጠገግ የሚወስነው መጪውን የግንቦት ምርጫ በሚመለከት የነበረን አጠቃላይ ስምምነት ነበር ይህም ግንቦት ምርጫ ከዚህ በፊት የነበሩት አይነት ምርጫዎች ሊሆን አይችልም ተቃዋሚ የፖለቲካ ድርጅቶች በሰውና በንቃት ተሳትፈው አሁን ያለውን የኢህአዴግ ፍፁም የፖለቲካ ሞኖፓል ሙሉ ለሙሉ እንኳን መስበር ባይቻል በጣም በጣም ሊያዳክሙት ይገባል ይህ እንዲሆን ደግሞ በተቃዋሚው ጎራ ያሉትንና በዋና ዋና መሰረታዊ መስመሮች ላይ ቢያንስ በፕሮግራም ደረጃ ብዙ ልዩነት የሌላቸው ኃይሎች በቅንጅት የሚሰሩበት ሁኔታ መፈጠር አለበት ለዚህም ማድረግ ከሚገባን ነገሮች አንዱ የእነፒህን የተለያዩ የፖለቲካ ድርጅቶች ፕሮግራሞች በዝርዝር ማጥናት በፕሮግራም ደረጃ ብዙ ተቀራራቢ የሆኑት እስከአሁን አብሮ ለመስራት ያልቻሉበትን ምክንያት ማጥናትና ማወቅ ያስፈልገናል በሚል ጊዜያችንን ወስደን እነፒህን ፕሮግራሞችና በተግባር ደግሞ በጋራ አብር ለመስራት አንቅፋት የሆኑትን ምክንያቶች በዝርዝር ተመልክተናል እነሂህን ጉዳዮች በሚመለከት የደረስንበት ድምዳሜ በአጭሩ በአርግጥ ብዙዎቹ በተለይ ሕብረ ብሔራዊ የሆኑት ድርጅቶች ለመዋሀድ ከደረሱ በኋላ በፕሮግራም ላይ ባልተመሰረቱ ልዩነቶች ውህደታቸውን ማሳካት አእንዳልቻሉ ከዚህ በፊት ተቃዋሚች በጋራ ለመስራት ችግር የሆነባቸው በአብዛኛው በውስጥ አሰራራቸው በአመራሮቻቸው አካባቢ ባሉ የግለሰብ ሰብዕና ልዩነቶች በአገሪቱ የወደፊት የፖለቲካ ሂደትና የትግል አካሄድ ላይ ግልፅነት ማጣት እያንዳንዳቸው ድርጅቶች ከምስረታ ታሪካቸው ጋር የተያያዙ የውስጥ ድርጅት ባህሎችና ከዚህም የተነሳ አዳዲስ አሰራሮችንና ለውጦችን ለመቀበል ክፍት ፈቃደኝነት አለመኖር ወዘተ መሆናቸውን ነው ይህም ማለት በእነፒህ ከመርህ መለስ ያሉ ልዩነቶች ላይ ስልታዊ አካፄድ ከተካሄደ ብዙዎቹን ድርጅቶች ማቀራረብና በተለይ ለምርጫው በጋራ እንዲሰሩ ማድረግ ይቻላል የሚል ግንዛቤ ላይ ነው የተደረሰው አዚህ ላይ በተለይ ጥንቃቄ ሊወሰድበት የሚገባ ተብሎ የታመነበት በሕብረ ብሔራዊና በብሔር ላይ በተመሰረቱ ድርጅቶች መሐከል ከአጠቃላይ የዴሞክራሲ ሥርዓት ምስረታ አንፃር ተባብሮ መስራት አስፈላጊነቱ ላይ ክርክር ባይኖርም እንደነዚህ አይነት ድርጅቶችን መፍጠር ከተቻለ እነፒህን ሁለቱን አለመቀላቀል የተሻለ አማራጭ እንደሚሆን በእኛ በኩል መገፋት ያለበት አቋም ነው በቅንጅት ደረጃ ለሁሉም ኢትዮጵያዊ ክፍት የሆኑ ድርጅቶች ቢቀናጁ በብሔር ላይ የተመሰረቱ ድርጅቶች ጋር ግን በስልት ደረጃ አብሮ መስራት ቢሞከር ይሻላል የሚለው ነው በሌላ በኩል በድርጅቶች ደረጃ አብሮ ለመስራት አስካአሁን ችግር ከፈጠሩት ጉዳዮች አንዱ የፖለቲካው ሂደት በምርጫው ላይ ያተኮረ እንደመሆኑ የሚፈጠሩ የድርጅት ቅንጅቶች በአገር ውስጥ የሚንቀሳቀሱና ሕጋዊ አውቅና ያላቸው ብቻ መሆን አለባቸው የሚለው ሁለተኛው መርህ ነው ከአገር ውጭ ባሉና በሕጋዊ መንገድ በተናጠል ወይንም ተቀናጅተው እንዲታገሉ ሁኔታው መመቻቸት አለበት ለዚህ ምርጫ የሚቀናጁ ድርጅቶች ባገር ውስጥ ያሉና በምርጫው የሚሳተፉ ቢሆኑ የሚመረጥ ነው እንግዲህ በእነሂህ መሰረታዊ ጉዳዮች ላይ አቋም ከተወሰደ በኋላ ከላይ ከ በተጠቀሱት ጉዳዮች ላይ ነው ውይይቱ የቀጠለው በዚህም መሰረት በመጀመሪያ ተቁ በተቀመጠው ማለትም ያሉትን መቀላቀል ከአንዱ ጋር በግልጽ መወገንን ስሚያስከትል በዚህም ምክንያት ድርጅቶችን ለማቀራረብ የሚደረገውን ሙከራ ሊያደናቅፍ እንደሚችልከዚያም በላይ ግን የራስን ድርጅት መመስረት ቢያንስ እኛ የምናምንባቸውን መሰረታዊ እምነቶቻችንን በሚቀናጀው ድርጅት መፍጠር ትክክለኛ መሆኑንነገር ግን ዋና እንቅስቃሴያችን የድርጅቱን መመስረት እውን ማድረግ ተቀዳሚ ተግባራችን መሆን አንዳለበት አምነንበታል የራሳችንን ድርጅት ለመፍጠር ከተስማማን በኋላ የሚቀጥለው ተግባር የድርጅቱን መለስተኛ ፕሮግራም ማዘጋጀት ሌሎች ተመሳሳይ አመለካከት ያላቸውን ሰዎች መቅረብና እንዲቀላቀሉን መጠየቅ ቀጣይ አርምጃዎቻችን ነበሩ በዚህም መሰረት ቀደም ብለን ካደረግናቸው ዝርዝር ውይይቶች በመነሳት አጠቃላይ ርፅዮተ ዓለማችን ማሀበራዊ ዴሞክራሲ ር ሀፎዩጠዐርርሃ እንደሚሆን ይህንን አጠቃላይ ርዕዮተ ዓለም ግን በኢትዮጵያ ተጨባጭ ሁኔታ በመተርጎምና ከዚህ ጋር በተጣጣመ መልኩ በተቻለ መጠን በአጭሩአሁን ያለውን የቀስተ ደመና ፕሮግራም መጻፍ ይህም ሲሆን በተቻለ መጠን በጣም በቀላሉና ለሁሉም በሚገባ መልኩ ግን ደግሞ በቋንቋ አጠቃቀም ደረጃ የተምታታ ትርጓሜ አንዳይሰጥ በከፍተኛ ጥንቃቄ መሥራት አንዳንዴም ብዙዎቻችን ካለን የአካዳሚ ልምድ የተነሳ ጸጉር ስንጠቃ እስከሚመስል ድረስ ተፋጭተን አሁን የቀስተ ደመና ፕሮግራምና መተዳደሪያ ደንብ የሆነውን ሰነድ አዘጋጀን ከዚያ በኋላ የነበረው ከባዱ ተግባራዊ ስራ ስለነበር በአንድ በኩል ከኛ በተጨማሪ ሰዎችን ማፈላለግ በእውነቱ እኛም የማናውቅበት አታካች ሥራ ነበር በሌላ በኩል ግን የድርጅቱን መሰረት ከሌሎች ድርጅቶች ጋር አብሮ ከመስራት ጋር አያይዘነው ስለነበር አኛ ባሰብነው መሠረት ቅንጅት ሊፈጥሩ ይችላሉ ያልናቸውን ድርጅቶች አመራሮች አንድ በአንድ ማነጋገርና እነሱን ማሳመን ነበረብን በአውነት ለመናገር ይህንን ስራ ስንጀምር በጣም የፈራነው ግን በጣም ቀላል ሆኖ ያገኘገው ሥራ ይህ ነበር በመጀመሪያ ጊዜውም ሊሆን ይችላል ያናገርናቸው ድርጅቶች በሀሳቡ ላይ ምንም ማንገራገር አላሳዩም በአንድ በኩል የእኛን ወደ ፖለቲካው መድረክ መምጣት ብዘዎች በደስታ ነበር የተቀበሉት ይህ ሁሉ ሲሆን ፕሮግራሙን በመቅረጽ የጠፋው ጊዜና የነበረው ዝርዝር ክርክር እንዲህ ቀላል አልነበረም ሀፎዩጠዐርመርሃ የሚለውን የተስማማንበትን የእንግሊዝኛ ቃል በአማርኛ ለመተርጎም በተለይም ማህበረሰባዊ ፍትህ ወይንስ ማሕበራዊ ፍትህ በሚል ያጠፋነው ጊዜ እንኳን በፍፁም ቀላል አልነበረም የመኢአድ ልምድና ቆራጥነት አስከ ወረዳና ምክትል ወረዳ በየመንደሩ በከተማም በክልልም ዘልቆ መግባቱየኢዴአፓ መድህን ረጂም ልምድ የኢዴሊ የወጣቶች ፃይልና ጥንካሬ በአንድነት ተቀናጅቶ ታላቅ ፖለቲካዊ ለውጥ በማምጣት በኢትዮጵያ ሕዝብ ላይ እንደመዥገር ተጣብቆ መከራውን ከሚያበላው ችጋር እንደሚያላቅቀው ምንም ጥርጥር የሌለው ጉዳይ ነው ያም ሆኖ ከታሰበበት ግብ ለመድረስ ረጂም ውጣ ውረድ ብዙ መሰናክል ቁጥር የበዛበት እሰጥ አገባ አንደሚኖር ከጅምሩ ይታወቅ ስለነበርአንዱ ሲግል አንዱ ሲያበርድ ደሞ ሲጠም ማቃናት ደህና መንገድ በማስያዝ በኩል አድሜ ከልምድ የሰጣቸውና በለጋ ዕድሜ ወደ ትግል ገብተው የበሰሉት ተሰብሳቢዎች አንደሚሆን እንደሚሆን እያደረጉት ወደ መግባባቱ ለጥቆ ወደመተማመት አልፎም ወደ ስምምነት እየተደረሰ መጣ የስብሰባው ዓላማ በአንድ ተሰባስቦ ለመቀናጀትና የፃሳብ የተግባር የፖለቲካ የኢኮኖሚ የአባላት ጉልበት ለማግኘት ነው«ቅንጅትን ለመፍጠር በተናጠል ለገዢው ፓርቲ ኢላማነት ከመጋለጥ በቅንጅት ተጠናክሮ መፈርጠም ጠቃሚነቱ ታምኖበት ተግባራዊ ለማድረግ ነውይህ ደግሞ በአንድ ጀምበር ተጀምሮ የሚዘጋ ሂደት ሳይሆን ከብዙ አቅጣጫ ክርክር የሚያስነሳ ጉዳይ ነውስልጣንን ያሳጣልደረጃን ዝቅ ያደርጋልስነስርአት የተጠናከረ ይሆናል ተጠያቂነት ያለበት ቢሆንም የበለጠ ይጠነክራልግለሰቦች እኔ የሚሉት ይጠፋልየያንዳንዱ ፓርቲ አመራር ቦታውን ይለቃልበተናጠል ይቀርና በድምር ይሆናልታዲያ ይህ ዕድገትና ጥንካሬ ቢሆንም ከግለሰቦች አመለካከት የተነሳ ችግር አለውግን በጥቅሙ ለፃገርና ለወገን ተብሎ ስለሆነ ግልን በመተው በተናጠል ወደ ቅንጅት በመለወጥሁሉንም ለሃገርና ለሕዝብ በሚል ቅድሚያውን በማድረግ ሁሉም ለቅንጅት መፈጠር ቆሙ የሚል ነበር ሪፖርቱ ስለዚህ ሁኔታና እንቅስቃሴ የሰሙ ሁሉ ገሚሱ ያድርገው ሲል ሌላው አይይ የማይሆን ነገር። ለዚህ መች ታደሉናዕድሜ የሌለው ቅንጅት ነው ከኛ ጋር ካላቸው ልዩነት ይበልጥ የርስ በርሳቸው አለመግባባት ይበታትናቸዋልና ከቁምነገር አታስገቡት» ነበር የተባለው ለዚህም የተሰጠው የዕድሜ ገደብ ቢበዛ ስድስት ወራት ነበር እንዲያውም በሙጫ የተጣበቀ ቅንጅት ነው ተብሉም ለመዘባበቻነት ውሎ ነበርሳይሆን ቀረ እንጂ የተወሰነለት የስድስት ወር ጊዜም አለፈ የቅንጅቱ መሰረትም ሙጫ መሆኑ ቀረና ድርጅቶቹን በይበልጥ በማጠናከር የሕዝቡ አየሆነ መጣመንገዶች ሁሉ ወደ ቅንጅት ቢሮወሬው ሁሉ ቅንጅት መሆን ጀመረ ገዢው ፓርቲና የምርጫ ሥልቱ ምላሽ ኢህአዴግ በምንም መልኩ ይህን ምርጫ አሸነፋለሁ የሚል ሃሳብም ግምትም አልነበረውምይህ ማንአለብኝነት የተፈጠረው ደሞ የሕዝብ ፍቅር አለኝ ብሎ ከማመን የመነጨ ሳይሆን ገዢው ፓርቲ ለምርጫው በማለት ያለ የሌለውን ገንዘብ አንጠፍጥፎ ባሰራው ካናቴራና በረጨው ገንዘብ በካድሬዎቹ ቅስቀሳ በየቀበሌ ባሉት አባሎቹ በመተማመን ነበር በዚህ መሰል የምርጫ ወቅት አስቀድሞ ሊታይ የሚገባው ጉዳይ ግን ተዘንግቷል ብዬ አስባለሁ ምርጫን ለማሸነፍ በቅድሚያ የሕዝብን ልብ ማሸነፍ ያስፈልጋልየሕዝብን ልብ ለማሸነፍ ደግሞ ታማኝ ሆኖ መገኘትን ይጠይቃልለሕዝብ ታማኝ ለመሆን ደሞ ለፃገር ተቆርቋሪነትን የሕዝብ ወገናዊነትን ማረጋገጥ ይጠይቃልአርግጥ ቅንጅትም ይህን ሁሉ የሚያሟላ መሆኑ ገና ያልተፈተነበት ጉዳይ ነው ወያኔኢህአዴግ ደሞ ባለፉት ዓመታት የግዛት ዘመኑ በነዚህ ነጥቦች ላይ ከሕዝብ ጋር አልተግባባምሁሉም የፖለቲካ ፓርቲዎች ይህን ከግንዛቤ በማስገባት ነበር ወደ ቅስቀሳው መግባት ያለባቸው ሁሉም የፖለቲካ ፓርቲዎች ዓላማቸውን ለማሳወቅ አንቅስቃሴ ጀመሩየቅስቀሳው ሂደት ልዩነት ነበረውየገዢው መንግሥት ቅስቀሳውን የሚያካሂደው በመንግስት የሥራ ሰአት ሰራተኛውን በልዩ ልዩ ዘዴ በመሰብሰብ አጀንዳው ለየት ባለ መልኩ ተቀርጾ ሥራን በተመለከተ ይጀመርና አንደኛው አጀንዳ በዚህ መልኩ ተጠናቆ ድንገት ወደ ምርጫ በመግባት ኢህአዴግን መምረጥ ማለት የሥራ ማረጋገጫ የደምወዝ እድገት የስራ አጡ ወደ ስራ መግባት እንደሆነ ተደርጎ ሠራተኛው ምንም ለመናገር እድል ሳያገኝ የስብሰባው መሪዎችና ካድሬዎቻቸው ብቻ በሚሰጡት ዛሳብ ላይ ተከናውኖ ኢህአዴግን ለመምረጣችሁ መተማመኛ ማሉልን ፈርሙልን በሚል ሰራተኛው ሕዝብ የቁም ስቅሉን የሚያይበት ነበርይህ ሁኔታ ደሞ ለቅንጅት ወዲያው ያውም በአብዛኛው ጊዜ ስብሰባው ሳይበተን ስለሚደርስ ለቅስቀሳችን ጥሩ መሳሪያ ሆኗል ጥንቃቄም እንድናደርግና ለተዘረጋው ዕቅድ ማፍረሻ እንድናዘጋጅ አልፎም ለሕብረተሰቡ በስፋት በማሳወቅ ከዚህ ስህተትና አደጋ እንዲጠነቀቅ ምቹ ሆኗል በሌላ ጎኑ ደሞ በቅድሚያ ምልክት የተደረገበት የንቦችን መምረጫ በማዘጋጀት ይህን ካርድ ይዛችሁ በመግባት ከምርጫ ጣቢያ የሚሰጣችሁን በመተው ይህን በኮሮጆው አስገብታችሁ የቀበሌውን መልሳችሁ ስታመጡልን ከ ብር ይከፈላችኋል ተብለውም የምርጫ ካርድ የተሰጣቸው ነበሩ ለዚህም መራጩ ሕዝብ የወሰደው አቋም ወደ ምርጫ ጣቢያ በሚሄድበት ወቅት በር ላይ ያለው ጠባቂ የግድ እአእንዲፈትሸውና የተሰጠው የምርጫ ካርድ አንዲታይና አንዲወሰድ ማድረግ ነበርና በዚህም ኢህአዴግን ቀጥተው ቅንጅትን መርጠው አንደወጡ ፍተሻ ላይ ተያዘብን ብለው ለሰጣቸው አካል ያመለከቱ ዘዴኞች ነበሩ የገዢው ፓርቲ ወጣቱን ለመያዝና እንዲመርጠው ለማድረግ ከተጠቀመበት ዘዴ አንዱበማህበር ያደራጃቸውን ወጣቶች በመሰብሰብ ኢህአዴግን ካልመረጣችሁ ድርጅታችሁ ይፈርሳል እናንተም አሰብን ለማስመለስ በሚደረግ አላስፈላጊ ጦርነት ውስጥ ትገባላችሁ የሚል ነበር ይህን የማደናገርያ ወጣቱ በዘዴ አከሸፈው ይህ አካሄድ መታቀዱና በአንዳንድ ኣካባቢ ተግባራዊ የመደረጉ ማስረጃ እንደደረሰን ቅንጅት የወጣቱን ድርጅት የሚያፈርስ ሳይሆን በበለጠ ተጠናክሮ የሚንቀሳቀስበትን መንገድ የሚያመቻች መሆኑንወደ ጦርነትም አንደማይዘምትና ቅንጅት አንቅስቃሴው ሁሉ በሰላማዊ መንገድ ላይ አንደተመሰረተ ወጣቱ በሁሉም መንግሥታት ዘመን የሚታሰረው የሚሰቃየው የሕብረተሰብ አካል ሆኖ መኖሩንና ቅንጅት ግን መብቱን ጠብቆ እድገቱን እያስተካከለ አምራች ዜጋነቱን በማረጋገጥ ለነገ ፃዛገር ተረካቢነት ያዘጋጀዋል እንጂ እንደሚባለው አለመሆኑን በፕሮግራሙ አስተላለፈ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን ለመያዝ የተጣለው ዘዴ ደግሞ ከያንዳንዱ ትምህርት ቤት አባላት የሚገኙበት ተወካይ በተማሪዎች እንዲመረጥበምርጫውም ወቅት የአዲስ አበባ ወጣቶች ማሕበር አባላት አንዲሆኑ በማድረግ ጠቅላይ ሚኒስትር ተማሪዎችን በትምህርት ሥርአቱ ላይ ለማነጋገር እንደሚፈልጉ ተነግሮ ስብሰባው ላይ እንዲገኙ ተባሰለ በተጨማሪም የኢህአዴግ አባላትና ታማኝ መምህራን ከተለያዩ ቀበሌዎች የወጣት ማሕበር አባሎችን ተሳታፊ በማድረግ ጠቅላይ ሚኒስትር ለጥቂት ጊዜ ስለትምህርት ፖሊሲው መሻሻል እንዲናገሩና ወዲያው በተቀየሰው ዘዴ ስለኢህአዴግ እንዲያነሱና ወጣቱ ከኢህአዴግ ጎን እንዲቆም በማግባባት ድጋፋቸውን ማግኘት ነበር አቅዱ በየትምሕርት ቤቱ የተወካዮች ምርጫ ተከናውኖ በፕሮግራሙ መሰረት ሁሉም ወደ ስብሰባው ቦታ ሄዱ ሰአቱ ሲደርስ ጠቅላይ ሚኒስትር ወደ አዳራሹ እንደገቡ ሰላምታቸው «እናንት የኢህአዴግ ደጋፊ ወጣት ኢትዮጵያውያን እንኳን ደህና መጣችሁ። ቢሉም በርካታ የሆኑት ግን ይህን አባባል ከምንም ሳይቆጥሩ ጥያቄ አነሱ «ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ይህ ስብሰባ ከምርጫው ቀን ቀደም ብሎ መደረጉ ያለዎትን የእምነት ፍቅር ያሳያል ሆኖም ግን አርስዎም ቀደም ሲል በሰጡት መግለጫ ይህ ምርጫ እንከን የለሽ ነውማንም ማንንም ሊወቅስ የማይችልበት ዴሞክራሲያዊና ነፃ ይሆናል ብለው ለኢትዮጵያም ለዓለምም ሕዝብ የገቡትን ቃል ተቃዋሚዎች አንዳያበላሹትና ተወቃሽ አንዳያደርጉዎት ተቃዋሚዎችም ተገኝተው ውይይቱን በአንድነት ብናደርግ መልካም ይሆናል በአግዚአብሔርም ፊት አያስጠይቅም»እ በሚል ሀሳብ ቀረበና አብላጫው ተሰብሳቢ ደገፈው ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያላሰቡት ሁኔታ ስለገጠማቸው «ፃሳቡ ጥሩ ነው ግን ሰፊ ጊዜ ይዘን ሌላ ጊዜ እንነጋገርበታለን በማለት ስብሰባውንም በክብር የጠራቸውንም አባቶች ረግጠው ወጡ ይህ አቅድ እንደከሸፈ የጦር አቅጣጫው የዞረው ወደ ሴቶች በተለይም በዕድሜ ወደገፉና አቅመ ደካማ ወደሆኑ ሴቶች ነበርአቀራረቡ ለየት ባለና የነዚህን ሴቶች ድክመት አንደመጠቀሚያ ያደረገ ነበር አንዱ መንገድ በየመንደሩ ማህበር በሚጠጣበት በመገኘት ፅዋ በመሳለምና አማኝ በመምሰል ጠበል ቀምሰው አብረው በመቀመጥበድንገት ዓየሩን በመለወጥና ስለምርጫው በማንሳት ገዢውን ፓርቲ አንዲመርጡ በማግባባትና ለማሕበሩም መደገፊያ አንዲሆን ከ እስከ ብር ድጎማ መስጠት ነው ሌላው በየመንደሩ የቡና ሰአትን በመጠበቅ ሳይጋበዙ አየደረሱ «ስለምትወዱን አቦል ላይ ደርሰናል» በማለት ተቀምጠው በዚያው በተለመደ መንገድ ድንገት የቡና ጠጪ ውን ወሬ ወደ ምርጫ በመለወጥ ኢህአዴግን ምረጡ በማለት ለቡና መግዣ ከ እስከ ብር በመቸር ከመንድር መንደር መዘዋወር ነበር በሁለቱም ቅስቀሳ ላይ አንድም ገንዘቡን አልቀበልም ያለ ባለመኖሩ ምድረ ካድሬ ኢህአዴግን አንደሚመረጥ በይበልጥ አረጋግጫለሁ የሚል ሪፖርት ለበላይ አካላት በሙሉ ልብ አስተላለፈ እነዚህ ድጎማ ተቀባዮች ግን ካድሬዎቹ እንደወጡ ሲሳሳቁበት የነበረው «ብሬን በጄ ካርዱን በሆዴይለያል ጉዱ ምርጫ ሲሄዱ» በሚለው ማሳረጊያ ነው ሁሉም ገብቷቸው ነበር ባለፉት «የምርጫ» ወቅቶችም ይሁን አሁንም ስለምርጫ ያለው ግንዛቤ አንዱ ፓርቲ ሌላውን ለማሸነፍና የሕዝብን ድጋፍ በአመቺው መንገድ ለማግኘ ት መጣርና አንዱ ከሌላው ጋር እንደጠላት መተያየትን ነውቅንጅት ይህን አመለካከት ለመለወጥና ሕብረተሰቡም ዘወትር የፖለተካዊ ስብሰባ በሚደረግበት ወቅት በሚደረጉ ንግግሮች አንዱ ፓርቲ ሌላውን መንቀፍና ድክመቱ ላይ ማተኮር የራስን ከፍ ከፍ የሌላውን ድምጥማጡን ማጥፋት ሳይሆን በአውነት ላይ የተመረኮዘ የሰለጠነና ዘመናዊ አካሄድ ለሕብረተሰቡ ማሳየትና ግንዛቤውንም ዘመኑ ወደሚፈቅደው ሰላማዊና የሰለጠነ ሂደት ለማምጣት ጥረት እያደረገ ነው ይህንንም በመገናኛ ብዙዛን ላይ ሲያቀርብ በነበረው የቅስቀሳና የክርክር መድረኮች በትንሹም ቢሆን ለማሳየት ሞክራል ቅንጀት ይህን ምርጫ ገዢው ፓርቲ አእንዳለው ነፃና ዴሞክራሲያዊ ይሆናል የሚል ትንሽም አምነት ባይኖረውም ያም ሆነ ይህ ይህን የምርጫ ወቅት ማወደስ አለብን ሕዝቡን ለምርጫው ማዘጋጀት ተገቢ ነው በማለት «ለዴሞክራሲ ሥርአት ግንባታ እንዘምር» በሚል መርህ ለሚያዝያ በመስቀል አደባባይ ሕዝባዊ ስብሰባ ለማዘጋጀት አቀደ ይሁንና አደባባዩ በኤግዚቢሽን ማእከል ስር ነው አዚያ ጠይቁ ተብሎ ሲጠየቅ ተይዚል ተባለ ውስጥ አዋቂ ምንጮች ደግሞ ተይዚል ማለት የሚቻለው ሲከፈልበት ነው አስካሁን የከፈለ ስለሌለ አሁን መጥታችሁ ብትከፍሉ ልትይዙት ትችላላችሁ ስላሉ ቅንጅቱ ወዲያው ክፍያውን በመፈጸም ቀኑን ያዘው ይህን ሕዝባዊ ስብሰባ «ለዴሞክራሲ ደስታ አንፍጠር እንደሰት በሚል ርአስ ሥር ብናካሂደው ምን ይመስልፃል» አለኝ ዶር ብርነኑ ዛፃሳቡን ተቀበልኩትና « ምንም አይነት የፖለቲካ ስብሰባ ስሜት ሳይፈጠር ዝም ብሉ ምርጫው ዴሞክራሲን ሰብአዊ መብትን በአጠቃላይ ነጻነትን በእውነተኛ ገጽታው ለሕዝብ የሚሰጥ ምርጫ እንዲሆን የምንመኝበት ይሁን» ተባብለን ተስማማን ብርፃኑ ፃሳቡን ለሥራ አስፈጻሚ በማቅረብ አጸደቀና ያው እንግዲህ ተፈቅዲል አስፈላጊውን በማስተካከል አዲስ ባህል እናሳይ» ብሎ ፃለፊነቱን ጫነብኝ በነገራችን ላይ ዶር ብርፃኑ የምርጫ ዘመቻ ኃላፊ ነበር ደግነቱ የሚያስፈልገውን ኮሚቴ ሁሉ አዋቅሮ ስለነበር የኔ ድርሻ ያ በአግባቡ መከናወኑን መከታተል ነበር የሙዚቃ ባንድ ያስፈልጋል መድረክ ያስፈልጋል የድምጽ ማጉያ ያስፈልጋል አለቱ ተወስኖ ለሕብረተሰቡ ጥሪ ማድረግ ያስፈልጋል ለመብራት ሓይል ማሳወቅ ያስፈልጋል ለፖሊስ ማሳወቅ ያስፈልጋል ብዙ ያስፈልጋሎች ነበሩ ለሁሉም የሚያስፈልገው በጽሁፍ ደረሰ ሕዝቡ ገና ስለሁኔታው ሲሰማ ወሬው ሁሉ አሱ ሆነ ቀኑ ተወሰነና በሚዲያ ሚያዝያ የሕዝባዊ ስብሰባ ጥሪ ተደረገ ይህን የሰማው ኢህአዴግ የቅንጅትን ሰልፍ ለማክሸፍ በሚል እቅድ ሕዝቡን ለሚያዝያ ሰልፍ ጠራ የተጠራውም ሰልፍ በፍቃደኝነት ውጣ ሳይሆን ነጋዴው ሱቁን ዘግቶ እንዲወጣ ካልወጣ የንግድ ፈቃዱ እንደሚነጠቅ የመንግሥት ሰራተኛው ሰልፍ እንዲወጣና ቁጥጥርም በሰልፉ ቦታ እንደሚደረግ ለመመላለሻ አውቶቡስና ሊዎንቺና እንደሚዘጋጅ ወጣቱን ሰልፍ ካልወጣህ አደገኛ ቦዘኔ ብለን እናስገባሃለን በሚል የአዲስ አበባ የወጣቶች ማህበር አባላቱን ካናቴራ አልብሶ እንዲያወጣየሴቶች ማሕበርም አንዲሁ ሆነና ከአዲስ አበባ እስከ ወሊሶአስከ ሞጆአስከ ሰንዳፋእስከ ሱሉልታ አንዲወጣ ትአዛዝ ተሰጠው መጓጓዣም ቀረበለት ወደ ወልቂጤና አካባቢው የቅንጅትን ተመራጮች በየቦታው እየተገኘን የማስተዋወቅን ተግባር ተከፋፍለን በማከናወን ላይ ነንዛሬ ኢላማችን ወደ አነሞር ምሁርና አዣ ወረዳዎች ነውልክ እንደማንኛውም የምርጫ ወረዳዎቻችን ሁሉ ወደዚህም ስንሄድ ተመራጮቻችንን አጀበን ነበርበዚህ ጉዞ ላይ አንዳርጋቸው ጽጌም አብሮን ነውለሰኔ አንባቢው አዲስ ነው ወሊሲሶና ወልቂጤን እንጂ ይህን ቦታ በሙያ ስንዘዋወርም ረግጩው አላውቅምወሊሶ ስንደርስ የቅንጅት ጽቤት አባላት ተቀበሉን ስለመሸ ማደር ነበረብንና በቀጥታ ወደመኝታ ወይም ሆቴላችን ከመፄድ ተብሎ በወሊሶ የቅስቀሳ ቡድን አባል አማካይነት ሜጋፎን ተጠምዶ ቅስቀሳው ቀጠለበኦሮምኛ በአማርኛ ተደጋጋሚ ማስታወቂያ ተላለፈአንዳርጋቸው ጽጌ ጅሜጋፎኑን ተቀብሎ «የጉበኞች ቀን ጠለቀችሕዝብን በቀነ ቀጠሮ የሚያጉላሉ ዳኞች ጀንበር ጠለቀችበሕዝብ ላይ ያላገጡ የወያኔ ባለሥልጣናት ጀንበር ጠለቀችየሕዝብ ቀን የነጻነትና የፍትሕ ጮራ ይፈነጥቃልቁንዶሚኖ። ቋ ኬ ውጪ ሄዶ እንዲታከም ዛኪሞች ቢነግሩትም ይህን ሳላይና ምርጫ ሳልመርጥ ንቅንቅ አልልም አሻፈረኝ ብሎ ነበር የቆየው የምርጫው እለት የፃኪምም ትአዛዝ ጥሶ የቤተሰብ ምክርም አምቢ ብሎ የጓደኞቹን ልመናም አልሰማም ብሎ አንዲት ድምፅ ብዙ ዋጋ አላት በሚል ቁርጠኝነት እውነትም ሰልፉ ፈውስ አስገኘለት መሰል በሌሊት ፄዶ መርጦ እፎይ አለ የቅንጅት አመራር አባላት ያንተ ደህንነት ነው አንጂ የሚጠቅመን በመታመምና ከዚያም ላለፈ ሁኔታ መዳረግ ይጎዳናል አባክህ ሂድና ታከም ብለው ቢማጸኑትም አልሰማም ብሎ አምቢ አለ አሁን ድምጽም ሰጠ ሰልፉንም አየ ውጤቱንም አወቀና ለመሄድ ተዘጋጀ የቅንጅቱ አመራር አባላት በደህና ጤናውን ይዞ እንዲመለስ ተመኙለትፅ ድጋፉ ብዙ ነውና ብዙ ዕድሜ ይስጠው እያልን ነው ኬ ያደረግኸው ሁሉ ለኢትዮጵያ ሕዝብ ነውና እንመካብነለን አልነው ሕዝብ ያላንዳች ተፅእኖና ግዴታ ባመነበትና በቆመለትየኔ ብሎ በተቀበለው የነገና የዘላቂ ሕይወቱ ነፃነት ሰብአዊና የዴሞክራሲያዊ መብቱ ማረጋገጫ ቀን ብሎ ያን በመሰለ በሰከነ አካሄድ የሰለጠነ ስነ ስርአትበኢህአዴግ ካምፕ በማይታወቅ ኢትዮጵያዊ ጨዋነትማንነቱንና ምንነቱን አሳየለዓለም ሕዝብ አስመሰከረ ኢህአዴግ ምንም ይበል ምንም ስለ ቁጥሩም ያሻውን ቁጥር ይጥቀስ ይህ ሕዝባዊ ስብሰባ ግን የሚያዝያ ኙን ሰልፍ እንደፈርዖን ሠራዊት የዋጠ ነበር የቅንጅት አመራሮች ቅስቀሳ በወጡበትና ከሕዝብ ጋር ባደረጉዋቸው ስብሰባዎች ሁሉ ሕዝቡን ሲሉት የነበረው ኢህአዴግ ገንዘቡን ሲሰጣችሁ የናንተው ነውና ተቀበሉት በምርጫው ወቅት ግን ካርዳችሁን የሕይወት ጉዳይ ስለሆነ ለማን እንደምትሰጡ አስቡ ይበጀናል የተሻለ አስተዳደር ያሰፍናል ቃሉን ቢያጥፍ ውረድ እንለዋለን የምትሉትን ፓርቲ ምረጡ እኛን ብቻ ምረጡ አንልም ካመናችሁበት ኢህአዴግንም ቢሆን በነጻ ያለፍርፃት ከሆነ ምረጡትበፍርዛት ግን ማንኛውንም ፓርቲ አትምረጡ ሲሉ ስለነበር ሕዝቡ አመዛዝኖ ሁኔታውን ከህልውናው ጋር መክሮበት የሚበጀውን ለመምረጥ ወሰነ በምርጫው ቀን ደሞ በዚያች ቅንጅት ከስከድ ሚሳይል የበለጠ ዛይል አላት በሚላት የምርጫ ካርድ ሊቀጣው ተዘጋጅቶ ቀኑን በጉጉት መጠባበቅ ያበክ የፓርቲናየመንግሥትመገናኛ ብዙፃን አበው ሲተርቱ «ቀበጡን ጅብ በላት መዝጊያዋን አውሳ» ወይም የቀበጡ ዕለት ሞት አይገኝም» ይላሉ ለወያኔ ኢህአዴግ ሲስተካከል ግን «አይቀብጡ ቅብጠት ለመዘረር በቅንጅት» ተብላል ቅንጅት የመገናኛ ብዙፃዛንን በሚገባ ለመጠቀም አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት በማድረግ በቴሌቪዥን በተሰጠን ደቂቃ በሬዲዮም ላለን ደቂቃ ዕቅድ አውጥተን ተያያዝነው ኢህአዴግ ሚዲያው በጁ ነውዋልታ ሪፖርት ይሰራልፋና ሙሉ ጊዝውን መድቧልአዲስ ዘመንና ፄራልድም ገፆቻቸውን አዘጋጅተዋል እኛም ያለችንን የምጽዋት ሰአት ይዘናል ወያኔ ኢህአዴግ የመገናኛ ብዙሃን ቅስቀሳውን ሲጀምር በክስ ግለሰቦችን በመጥቀስ የስም ማጥፋት ዘመቻ በማካፄድ ነበር መነሻ ያደረገው ሕዝቡ ይሰማዋል እንጂ ከቁጥር አላስገባውም የሚባለው ሁሉ አልጥምህ ያለው ገና ከጅምሩ ነው እኛና ሕዝቡ ደሞ በጣሙን ተግባብተናል ከእኛ ምን እንደሚጠበቅ አውቀናል የሚፈልገውን ብቻ ሳይሆን የሕዝቡን ሰቆቃና ችግርብሶቱን በሚገባ አጢነን ነበር ያመቻቸንለት አንዱን ለምሳሌ ያህል አእንመልከት በየክልሉ ለወያኔ ኢህአዴግ ባላቸው ታማኝነትና ትፅዛዝ ተቀባይነት የአመራሩን ቦታ የያዙት የወያኔ ኢህአዴግ ካድሬዎች ከላይ ከአለቆቻቸው በወረደላቸው መመሪያ መሰረት አንከን የሌለው ተብሎ ቃል የተገባለትን ምርጫ በተለመደው የወያኔ በሬ ወለደ ፕሮፓጋንዳ በቅንጅታችን ላይ ዘመቻ ለማካፄድ ዝግጅታቸውን አጠናቀዋል አንድ ቀን በደሴ ከተማ በከንቲባው ፅቤት በተካሄደው ስብሰባ በቅንጅቱ ላይ መጥፎ ፕሮፓጋንዳ የሚያናፍሱ ታማኞች ተሰብስበው መመሪያ አንደተሰጣቸውና የመንቀሳቀሻ በጀትም ከሕዝብ ከተሰበሰበው ገንዘብ እንደተመደበላቸው በስብሰባው ከነበሩ ደጋፊያችን ተነግሮናል በዚያው ጊዜ በድሬዳዋ ካውንስል መሰብሰቢያ አዳራሽ ከፍተኛ የኢህአዴግ ባለስልጣናትና የቀበሌ ሹማምንት ተመሳሳይ የሆነ ስብሰባ አካሂደው የሚከተለው ውሳኔ ተላልፏል የትኩረት አቅጣጫዎች ለወጣትና ለሴቶች ማሕበራት ቁጠባና ብድር ለወሰዱ ሰዎችና አዲስ ለሚሰጣቸው ለሃይማኖት መሪዎች ለችግረኞች ድጎማ መስጠት ለመምህራንና ለምድር ባቡር ሠራኞችና መሪዎች ለድሬዳዋ ጨርቃ ጨርቅ ፋብሪካ ሠራተኛ ማሕበር መሪዎች በተለይ ያኮረፉ ሰዎች ማለትም የቀድሞው መንግሥት ሠራተኞች በሚኖሩባቸውና በብዛት በሚገኙባቸው ቀበሌዎች ፀ ዐ ፀፅ በካቢኔ አባላት አማካይነት ጭምር ቅስቀሳ ማድረግ በ ሳቢያን ከሥራ የተባረሩ የቀድሞ ጦር አባላት ያሉበት ስለሆነ ጥንቃቄ የተሞላበት የፖለቲካ ሥራ መሥራት ከመዛከላቸውም «ተመልምለን የምንጠብቅ የቅንጅት ወታደሮች ነን» የሚሉ መመልመልና ለፕሮፓጋንዳ ሥራ መጠቀም በ የምድር ባቡር ሠራተኞች ያሉበት ስለሆነ ችግራቸው እንደሚፈታ በመግለፅ ከፍተኛ የፖለቲካ ስራ መስራት በ ከዚራ የቅንጅት አባሎችና ደጋፊዎቻቸው በስፋት የሚንቀሳቀሱበት ስለሆነ የደህንነት ሃይሎች ጥብቅ ክትትል እንዲያደርጉባቸው የልማቱም ሆነ የቁጠባና ብድር አሁን መጀመሩ የሕብረተሰቡን ችግር የሚፈታ አይደለም የምረጡኝ ዘመቻ መደለያ ነው በማለት የቅንጅት አባሎች ደጋፊ ለማሰባሰብ ቤት ለቤት የቅስቀሳ ሥራውን ተያይዘውታል እኛን በአርግጥ ቀድመውናል ይህን ለመምታትም ከፍተኛ ሥራ ያስፈልጋል ለዚህ አንዱ መሳሪያ ቅንጅት ለውድድር ያቀረበው ሰው ጡረታ የወጣ በመሆኑ ተቀባይነት የለውም በማለት ማጥላላት ነው የድሬዳዋ ተማሪዎች ድጋፋቸውን ለቅንጅት አየሰጡ እንደሆን ታይቷል ስለዚህ ተማሪዎችን ለመያዝ አስተማሪዎችን በመሰብሰብ የቅንጅት አቅጣጫ ጥሩ እንዳልሆነ በማሳመን በጥብቅ መንገር ነው በአጠቃላይ ድሬዳዋ የሚገኘው የመንግሥት ሰራተኛ ደመወዝ ከመንግስት እየበላ ልቡን ለቅንጅት ያደረገበት ጉዳይ የሚያሳስብ ነውና መፈተሸ አለበት ጎበዝ። ይህን ሁሉ ሕዝቡ ያያል ይታዘባል በየክልሉ ያሉት የገዢው ፓርቲ ተሹዋሚዎች ሕዝቡን የግድያለፍላጎቱና በማያምንበት ሁኔታ ተቃወም ካልተቃወምክ መከራህን ትበላለህ ነጋዴው የንግድ ፈቃድህን ሠራተኛው ሥራህን ሥራ የሌለውና ጡረታ ላይ ያለው ኑሮህን ወጣቱ በቦዘኔ ስም ነባነትህን አየተባለ ሁሉም በየፈርጁ የማስፈራርያው ናዳ እየወረደበት ነው ይሄም የእንከን የለሽ አንዱ ገፅታ ነው ተቃዋሚ ፓርቲዎች ምርጫውን እንከን የለሽ በሆነ በሰላማዊና ዴሞክራሲያዊ ሂደት ተብሎ ለሕዝብ የተገባውን ቃል በማመን ለምርጫ ቢዘጋጁም ገዢው ፓርቲ የሚደርስባቸው እንከን በእንከን የሆነ ሂደት ተሰላችተውና ተመርረው ከምርጫው አራሳቸውን ያገላሉ በሚል እምነት ጫና ቢያበዛባቸውም እነሱ ግን የሕዝብን ድጋፍ አበረታችና ቆራጥ አቋም ጋሻና መከታቸው አድርገው ዘመቻውን በጀመሩት በሰለጠነው ሰላማዊና ዴሞክራሲያዊ ሂደት ቀጥለውበታል ቅንጅት ለአንድነትና ለዴሞክራሲ ከጎኑ በቀራጥነት የተሰለፉትን ኢትዮጵያውያን ሁሉ በቀረበላቸው ድጎማ ሳይሸነፉ ገንዘቡን በኪሳቸው ምርጫውን በሆዳቸው የያዙትን የሚደርስባቸውን መከራ ችለው ለቅንጅት ድል አድራጊነት በተለያየ የቅስቀሳ ሥራ ላይ የተባበሩትን ቅንጅት ሥራ ነውቅንጅት ፍቅር ነው ቅንጅት አንድነት ነው ቅንጅት ኢትዮጵያዊነት ነው በማለት የሚዘምሩትን የነገ ተተኪዎች ላደረጉለት ድጋፍና ትብብር ከልብ እያመሰገነ አንከኑን ሁሉ ችሎ ለድል እንደሚበቃና ለዚህም ብርታቱና ጥንካሬው ላለፉት ዓመታት ግፍና መከራ የተጫነበት የኢትዮጵያ ሕዝብ እንደሆነ አምነቱ ጠንካራ ነው ገዢው መንግሥት ያልገባውና ያልተረዳው የኢትዮጵያ ሕዝብ ቻይ ቢሆንምበቃኝ ሲል ደሞ ለውሳኔው ጠንካራነት ማረጋገጫው ለማድረግ የወሰነውን አንደማይቀለብስና በውሳኔው ጸንቶ እንደሚቆም ነው ለፋ ዓመታት መከራና ስቃዩን ውጣ ውረዱን ተሸክመን አብረን ኖረን ሰብአዊነታችን ሲረገጥ ከዛሬ ነገ ይሻል ይሆናል በሚል ተስፋ በደርግ ስርአት ሲጨፍርብን የነበረውን አብዮታዊ ዴሞክራሲ ይለወጥ ይሆናል በሚል ቀቢጸ ተስፋ ስንናፍቅአእርስ በርስ የመናቆርን አባዜ ይቅር ስንል ሰሚ ማጣትን በስህተት እንኳን ለኢትዮጵያ ማሰብ ይጀመር ስንል ሁሉ ችለን ኖርን አሁን ግን መሸከም ሲያቅተን ሌላ አማራጭ ያስፈልገናል በማለት የተነሳንና የቆረጠን ሕዝብየነዛባነትን ጣዕም በመጠኑም ቢሆን የቀመሰን ሕዝብ ወደ ነበረበት መልሶ በሰለቸው መንገድ መግዛት አይቻልም ገዢው ፓርቲ ወያኔኢህአዴግ ደግሞ ደጋግሞ ማስፈራሪያ አድርጎ ሊጠቀምበት በስሙ የሚነግደው በኢትዮጵያ የመከላከያ ፃሃይላችን በፖሊስ ሰራዊታችን በደህንነት ተቋማችን ነው አነሱ ደሞ በህገመንግሥቱ ላይ በግልፅ በሰፈረው መሰረት ሕብረብሔራዊ ሆነው ፃገርና ሕዝብን ለመጠበቅ ተቋቋሙ እንጂ ግለሰብን ወይም አንድ ድርጅትን ዘለዓለማዊ ገዢ አድርገው ሊያስቀምጡ አለመቋቋማቸውን የማያውቁት ይመስል በስማቸው መጠቀም አግባብነት የለውም ቅንጅት ተቋማቱ ለምን አንደቆሙ ለማወቃቸውና የሕዝብን ውሳኔም ተግባራዊ ለማድረግ ምርጫውንም ነፃ ፍትዛፃዊና ዴሞክራሲያዊ አንዲሆን ለኢትዮጵያ ሕዝብ የገቡትን ቃል እንደሚጠብቁ ቅንጣት ታህል ጥርጥር የለውም ቅንጅት ለአንድነትና ለዴሞክራሲ የመከላከያ የፖሊስና የደህንነት ተቋማትን በሚመለከት በማኒፌስቶው ላይ በግልፅ ያስቀመጠው ማኒፌስቶ ገጽ ይህ ነው ትክክለኛው አሠራርፁ ይህንንም ምርጫ እንከን የለሽ ለማድረግ ገዢው ፓርቲ ሊከተለው የሚገባ አካሄድ ይህ መሆን አለበት ሕዝባዊ ስብሰባዎች አዲስ አበባ የመጀመርያው ስብሰባ በአዲስ አበባ የተካሄደው በብሔራዊ ሉተሪ አዳራሽ ውስጥ ነበር ተሰብሳቢው ከሁሉም ብሔር ብሔረሰቦች ሃይማኖቶች የተውጣጡ አባላት የተሳተፉበት ነበርነ ለቅንጅት ደሞ ኢትዮጵያ የብዙ ብሔር ብሔረሰቦች ዛገር መሆኗ ውበታችን ድምቀታችን የአንድነታችን ሃይል የሉአላዊነታችን ማረጋገጫ ነውና ይህንኑ በተሻለ መንግሥታዊ አስተዳደር እናስተካክለው ለማለት የቅንጅትን ዓላማ ለማወቅ የመጣ ነው የቀስተደመናም አርማ ይህንኑ በዕለቱ ስብሰባውን በመዛል ወንበርነት የመራሁት እኔ ስለ ነበርኩ የመጀመርያውን ምሬት የሞላበትን ንግግር አቀረብኩ «መኖር ለምን አስፈለገን። በማለት የሕዝብን አደራ ለመወጣት ጥረው በአብላጫው ሂደታቸው የተዋጣ ሥራ ሰርተዋል ይህን የቅድሚያ የጥንቃቄ ዘዴ ባይጠቀሙና አስኪፈቀድ ቢጠብቁ ኖሮለመታዘብ አይችሉም ወይም በከፊል ይበላሽባቸው ነበር የሲቪክ ማህበራት በታዛቢነት መሰለፍ ለመላው የተቃዋሚ ፓርቲዎች ከፍተኛ ድጋፍ ያደረገ አድልዎ ያልታየበት ውጤት አስገኝቷል የሲቪክ ማህበራቱ በተመደቡበት ቦታ ሁሉ ለምርጫ አስፈላጊ የሆነውን ድጋፍ አገሌ ተአገሌ ሳይሉ ለሁሉም በማድረጋቸው ለኢትዮጵያ ሕዝብ ታላቅ ውለታ የሰሩ ናቸውና ከታሪክ ተጠያቂነት ድነዋል ምርጫው «ቪ አንከን የለሽ አንዲሆን ነው ጥራተታችን» በማለት አቶ በረከትና ጠሚኒስትር መለስ ለኢትዮጵያ ሕዝብ የገቡት ቃል ባይከበርም ሕዝቡ በራሱ መብቱን ከሞላ ጉደል ለማስከበር ጥረት አድርጓል ቢሆንም ምርጫው ግን እንከን በእንከን ነበር ኢህአዴግ ካደረበት ንቀትና ማን አለብኝነት የተነሳ በየትም ቦታ ሕዝቡ ደፍሮ ተቃዋሚዎችን አይመርጥም የሚል እምነት ስለነበረው በየቦታው መሸነፉን ሲሰማ ያንን የምርጫ ውጤት የራሱ ለማድረግ ጥረቱን ወዲያው ነው የጀመረው ሰዎችን መያዝ መደብደብ ማስፈራራት ምንም ያልተደረገ አልነበረምራ በጣም የሚገርመው ምርጫው ካለቀ በኋላ ዛቻውም ሆነ ማስፈራራቱ ምን ትርፍ እንደሚያስገኝ አልገባንም ነበር በኋላ ግን እንደተረዳነው ታዛቢዎች ቃላቸውን እንዲያጥፉና አስገድደውን ነው መተማመኛ ያስፈረሙን ለማሰኘት ነበር ይህ ሰበብ ግን ቢያንስ በአብዛኛው ቦታ አልሰራም መራጩ ሕዝብ ማንም ይሁን ማን ለውጥ ፈላጊ ሆኗልና ለውጡን ማግኘት አለብኝ የሚል አቋም ላይ ደርሷል ይህንን ፍላጎቱን ማንም ሊያከሽፍበት አይችልም በሌላ በኩል ደሞ አቶ በረከትና መሰሎቻቸው ባለፈው የገቡትን ቃል አጠፉ አንዱም ተግባራዊ አልሆነም ምርጫው እንከን በእንከን ሆኖ ኢህአዴግ ሽንፈት በሽንፈት ቢሆንም አምቢ አልተሸነፍኩም በማለት የጨዋታው ፈረሰ አባይ ደፈረሰ ወከባው ቀጥሏል ሚዲያውም የታዘዘውንና ለገዢው ፓርቲ የሚጠቅመውን ልብ ወለድ ዘገባ እያቀረበ ተቃዋሚውን እያወላገደና እያሳሳተ ማቅረቡን ተያይዞታል ይህ ደግሞ በሕዝቡ በገዢው ፓርቲና በተቃዋሚ ፓርቲዎች ማፃል አለመግባባት የሚፈጥር ቢሆንም መገናኛ ብዙፃኑ ብዙም ግድ አልነበራቸውምየነጻው ፕሬስ አባላትም እውነቱን ብቻ በመዘገባቸው እንደጠላት ተቆጥረው የኘሮፓጋንዳ ዘመቻና ወከባ ተደረገባቸው አለመግባባቱ የተፈጠረው ከተቃዋሚ ድርጅቶች ጋር ወይም ከቅንጅት ጋር ብቻ ሳይሆን ከዚያም አለፈ አቶ በረከት ልክ የተቃዋሚዎችን አባባል እንዳሻቸው አንደሚተረጉሙት ሁሉ ሚስተር ቲሞቲ ክላርክን ንግግር በተዛባ ሁኔታ እንዲዘገብ በማድረጋቸው በተፈጠረ አለመግባባት ቲሞቲ ክላርክ ጎምዘዝ ያለ መልስ ሰጥተው ነበር አንዲህ የሚል ለክሩ በረከት ስምኦን የማስታወቂያ ሚኒስትር አዲስ አበባ ባለፈው ሀሙስ በጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊና በተቃዋሚ ፓርቲዎች መሪዎች መካከል የተደረገው ስብሰባ በመገናኛ ብዙፃን ተዛብቶ የተዘገበበት አንዳንድ ጉዳዮች አስደንግጦኛል አፄ ራሴ በግሌ በተሳሳተ ሁኔታ እንዲህ አለ ተብዬ ተጠቅሻለሁ ይህም ውዥንብርና መሳሳትን ፈጥሯል ይህ ሁፄታ በሚቀጥሉት ጥቂት ሳምንታት ውስጥ ስኬታማ ዴሞክራሲያዊ ለውጥ ሊሲመጣ የሚችለው ሙያዊ ከሆነ ያላጋደለ በሀቅ ላይ የተመሰረተ ሚዲያ ሲኖር ብቻ ነው ከዚህ በላይ ብዙም ነገር አያስፈልግም የሚለውን የቆየ አምነቴን የሚያጠናክር ሆኖ አአግኝቼዋለሁ ኃላፊነት የሚሰማውበሙያው የተካነ የመንግስትና የግል ሚዲያ አማካኝነት ብቻ ነው የመድበለ ፓርቲ የዴሞክራሲ ችግሮች በአደባባይና በግልፅ ሊፈቱ የሚችሉት ከበሩ ሚኒስትር አንደሚያውቁት አርብ ከሰዓት በኋላ ኢህአዴግ የስነ ምግባር ደንቡን በሚፈርምበት ሰዓት የተቃዋሚ ፓርቲዎችን ተአማኒነት ጥያቄ ውስጥ በማስገባት መግለጫ ለመስጠት መወስንዎን በተመለከተ በጣም ተደንቄያአለሁ ተደናግጫለሁ ያላሰብኩትም ያልጠረጠርኩትም ነበር ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ በተገኙበት ከአንድ ቀን በፊት ምሽት ላይ የተደረሰው ስምምነት በዚህ አስቸጋሪ ወቅት ላይ አርስመ አንደሚያውቁት ጥልቀት ሊያገኝ ሊጠናከር ሲገባው ቅድመ ሁኔታ ይኖርበታል በዚህም ምክንያት የሚያስፈልገውን አምነትና መተማመን ያጣል ብዬ በጭራሽ ሀሳብ አልነበረኝም ተቃዋሚ ፓርቲዎችም እንደዚሁ ይህንን ሰነድ በተቻለ መጠን የማይሰበርና የማይፈርስ ለማድረግ ደፋ ቀና የተባለባቸው ሰዓታትና ሳምንታት በአንድ ሰዓት ጊዜ ውስጥ እንዳልነበር ሆነዋል አንደ እኔ ትሁታዊ አስተያየት ከሆነ ሁሉም ወገኖች እንደገና ተመልሰው ይህንን የስነ ምግባር ደንብ መፈረማቸው ለሁሉም ይጠክማቸዋል ብዬ አምናለሁ በዚሁ አጋጣሚና ጊዜ ሌሎች የስራ ባልደረቦቼ ባሳለፍናቸው በርካታ ሳምንታት ውስጥ ሲናገሩት እንደቆዩት የቀድሞውንና ወቅታዊውን የሚዲያውን ደዌ የማከም ማለትም የሞያዊ ብቃትንና የተአማኒነትን ደረጃ ስታንዳርድ ከፍ የማድረግ ከፍተኛና ስር የሰደደ አንገብጋቢነት አለው ብዬ አምናለሁ አነዚህም ዴሞክራሲ ያብብ ዘንድ ቅድመ ሁኔታዎች ናቸው የማስታወቂያ ሚኒስቴርም የላቀ የተአማኒነትን የደረጃ መለኪያዎችን ስታንዳርድ ማውጣትና ለአነሱም መገዛት ይኖርበታል አላለሁ ሁሉም አግባብ ያላቸውና ጉዳዩ የሚያገባቸው ወገኖች ጋዜጠኞች የግልና የመንግሥት የሚዲያ ተቋማት የትምህርት ተቋማት የፖለቲካ ፓርቲዎች የማስታወቂያ ኩባንያዎች ወዘተ ሁሉ ይህንን የደረጃ መለኪያ ከፍ በማድረግና ወደላቀ ደረጃ ለማድረስ የጥረቱ አካል መሆን አለባቸው በአጭር ጊዜ ውስጥ ቅድሚያ የሚሰጠው ርምጃ አድርገው የፓርቲ መሪዎች ይህንን የስነ ምግባር ደንብ እንዲፈርሙ አንደገና ለስብሰባ ይጠራቸዋል ብዬ ተስፋ አደርጋለሁ ከዚህ ዘለግ ባለ ጊዜ ውስጥ ግን አሁን ያለውን ሚሜዲያውን የተጠናወቱት ህመሞችን የሚፈትሽ ለህዝብ ጥቅም መስራታቸውን የሚያረጋግጥ መሻሻሎችን ማስተዋወቅ የሚችል ሰፊ መሰረት ያለው የምክክር ሂደት ይኖራል ብዬም አምናለሁጸ ዓለም አቀፉ ህብረተሰብ ይህንን ሂደት ለማገዝ ፈቃደኛ እንደሆነ አርግጠኛ ነኝ እነዚህ እርምጃዎች በዚህ ሳምንት መጨረሻ ላይ ያየናቸውን ዓይነት የተዛባ የሚዲያ ዘገባዎች ለመቅረፍ ይረዳሉ ብዬ እምነቴን እገልፃለሁ የአርስዎ ታማኝ ቲሞቲ ክላርክ አምባሳደር ይህም ደብዳቤ ምናልባት ለጊዜው ትንሽ አስደንግጦ አንደሆን አንጂ ለውጥ ግን አላስገኘ ምእንዲያውም ቲሞቲ ክላርክ የውጭ ሰው በመሆናቸው እንጂ ክስ ተመስርቶባቸው ቃሊቲ ይገቧት ነበር ያም ሆነ ይህ ሕዝቡ ለውጥ ፈላጊነቱን በሚገባ በማሳየት በምርጫ ክልሎች በአፈና ተይዞ ምርጫውን በነፃነት እንዳያካሂድ ከተደረገው የትግራይ ክልል በስተቀር በሁሉም ቦታ ተሸንፏል የትግራይ ክልልም ያገኘው ወረታና ጥቅም ቢኖር ከሌላው ወገኑ ጋር አብሮ መወቀጥ ነው ሕዝቡም የሚሉን ሌላ ዕውነቱ ሌላ» አያለ ከማማረር አልወጣም ሕዝብ ላለፉት ዓመታት በማን አለብኝነትና በጀብደኝነት ሲገዛው የነበረውን የኢህአዴግ መንግስት በድምፁ በሚገባ ቀጣየውጥር ተይዞ ይህን የማድረግ ፅድል የተነፈገው የትግራይ ሕዝብ ነው ቅጣቱ በአንድ ወረዳ ወይም ክልል የተወሰነ ሳይሆና ከዳር አስከዳር በዛገሪቱ በሞላ ሆነ ይህ አስደንጋጭና ያልታሰበ ዱብ ዕዳ ሕዝባዊ ፍርድ ገዢውን ፓርቲ ለማመን ከሚችለው በላይ ስለሆነበት የ«ጨዋታ ፈረሰ ዳቦ ተቆረሰ» የልጆች ጨዋታ አይነት እንቅስቃሴ ገና ምርጫው የተጠናቀቀ ዕለት ምሽት ጀመረ ቀደም ሲል ሲካሄዱ በነበሩት ሕዝባዊ ስብሰባ ዎች ላይ ውድቀትና በቴሌቪዥን በተደረጉት በርካታ ክርክሮች ኢህአዴግ ያጋጠመው ተደጋጋሚ ሽንፈት አሳስቦት ስለነበር ለአንዳንድ የምርጫ ቦታዎች ተብሎ የተዘጋጁ የመምረጫ ካርዶች በስህተት ያልታሰበበት ቦታ ያውም አራት ኪሎ ዩኒቨርሲቲ በመድረሱ ተማሪው ለሕዝብ የቆመ ነውና አሻፈረኝ በማለት ሁኔታውን ለዓለም አቀፍ ታዛቢችዎና ለቅንጅቱ ቢሮ በማሳወቃቸውና ሁኔታው ከቦታ ቦታ በመዛመቱ በዚህ የታሰበው ተንኮል በአጭሩ ተደናቀፈ ምርሓውን በጉጉት ይጠብቅ የነበረው የኢትዮጵያ ሕዝብ እንቅልፍ አጥቶ ድምፁን ለመስጠት ቸኩሎ ነጋ አልነጋ ብሎ ወደ ምርጫው ጣቢያ ሄዶ ተሰለፈ ሳይነጋ ወረፋ ለመያዝም የተገደደበት ምክንያት ገዢው መንግሥት አባላቱን ቀድሞ በማሰለፍ የምርጫውን ሰአት ለራሱ አባላት በማድረግና ወረፋውን በማጓተት የተቃዋሚዎችን የምርጫ ዕድል ለማበላሸት የታቀደውን ዘዴ ሕዝቡ በቅድሚያ አውቆት ስለነበር ይህንኑ ለማክሸፍና ፃሳቡን ለማሳካት ነበር ቀድሞ የተሰለፈው በዚህም የልቡ እንዲደርስ አድርጓል ሕዝ ከመሰለፍና ከመምረጥም ባሻገር ድምፁን ሲጠብቅ ለማደር ቆርጦ ነበርና ከምርጫ ክልል ከምርጫ ወረዳ ምርጫ ጣቢያው አካባቢ የኮረጆ ግልበጣና የስርቆትን ተግባር ለማክሸፍ ሲል ርቆ አልፄደም ገዢው መንግሥት ሁሉ በጁ ሁሉ በደጁ ስለነበር መብራትም የማጥፋት አቅድ ሊይዝ እንደሚችል በመገመት ከባድ ፃይል ያላቸውን ባትሪዎች ይዞ ለታዛቢዎች ለማቀበል ይጠባበቅ ነበር መብራት በጠፋበትም አካባቢ ይህንኑ ነው ያደረገው በአንዳንድ ስፍራዎች የመብራቱን መጥፋት መከታ በማድረግ የኮረጆ ግልበጣ በተሞከረበት ወቅት የቅንጅቱ ታዛቢዎች የድረሱልን ጥሪ በማሰማታቸው የየአካባቢው መራጭ ሕብረተሰብ ድምፁ አእንዳይሰረቅበት ባትሪ ወደ መምረጫው ክፍል በማነጣጠሩ ከመብራት ፃይል ያላነሰ ብርፃን ተፈጠረ የዘረፋው ሙከራም በአብዛኛው ባይባልም አጅ ከፍንጅ እየተያዘ ተጨናግፏል መራጩ ሕዝብ ምንም አንኳን ለነፃነቱ ለዴሞክራሲያዊና ለሰብአዊ መብቱ ሲል ለመብቱ ቢቆምም ቅንጅት ለዚህ ብርታቱና ቆራጥነቱ አክብሮቱን ይገልፃል የቀኑና የአጋማሽ ሌሊቱ የምርጫ ሂደት በዚህ ሁኔታ ከተጠቃለለ በኋላበሕዝብ በኩል የተዘረጋው ያልተቋረጠ የጥበቃ ሂደት ቀጠለ የምርጫ ኮረጆው አሁንም ያለው በምርጫ ጣቢያዎች በመሆኑ ከዚያ ተቆጥሮ ተፈራርመውበት ወደ ምርጫ ቦርድ እስኪወሰድ ድረስ የሚጠብቁት ሰዎች ችግር ቢፈጠር የአካባቢውን ሕዝብ በእሪታ ለመጥራት ወስነው በተጠንቀት ጥበቃቸውን አጠናክረዋል አንዳንዶቹ ወደየቤታቸው ቢሄዱም ከአንቅልፍ ጋር ግን አልተገናኙም ሁሉም የምርጫውን ውጤት ለማወቅ አቆብቁቦ በመጠበቅ ላይ ነው ቆጠራው ካለቀበት ቦታ ወዲያው ስለውጤቱ አንድ ሰው ሲሰማ ለሚያውቀው ሁሉ ይደውላል ሌላውም እአእንዲሆ በአዲስ አበባ ስልክ ብዙ ሥራ የበዛበት ዕለት ቢኖር ያ ቀን ነበር የሚመዘግብ ቢገኝ ኖሮ ክብረ ወሰን ሳይዝ አይቀርም በዚህ የምርጫ አለት ብቻ ከጠዋት ጀምሮ እስከ በነገታው ንጋት ድረስ በኔ ሞባይል ላይ ብቻ የስልክ ጥሪዎች ደርሰውኛል ሁሉም ስለምርጫና አይዚችሁ የሚል ነበርይህም ማለት በየአንዳንዱ ደቂቃ ጥሪ ነበረኝ ማለት ነውሌሊቱን ሙሉ ስልክ ስመልስ ነበር ያደርኩት የሦርጫው ውጤት በታወቀበት ሁሉ ቅንጅት መሪነቱን ይዛል አንዳንድ ጣቢያዎች ቆጠራው ቢያልቅም የኢህአዴግ ካድሬዎችና የቀበሌ አስተዳደሮች አንዳንድ ችግር በመፍጠር ውጤቱ እንዳይወጣ ለማድረግ ሞክረዋል ይሁንና የቅንጅት ታዛቢዎች ውጤቱ ታውቆ ቦርሳ ካስቆለፉ በኋላ ብቅ በማለት ሹክ እያሉ ተመልሰዋልና በሁሉም ምርጫ ጣቢያ ያለው ውጤት የቅንጅትን በአዲስ አበባ ማሸነፍ አረጋግጧል ሕጋዊ በሆነ መልኩ እስኪነገር ሁሉም አቆብቁቦ በመጠበቅ ላይ ነው የምርጫ ቦርድ ውጤቱን ያስታውቃል በሚል ተስፋ የወያኔ ኢህአዴግስ ሽንፈትን የመቀበል ፈቃደኝነት በምን ይታወቃል። ያሬድ ቀደም ሲል ኢህአዴጋውያንና ካድሬዎቹን ለማንም ሳይወግን የሚያውቀውንና የግለሰቦችን ውስጣዊ ስሜት እንዲህ ነበር ያስቀመጠው የምርጫው ሂደት በምንም መልኩ ሊስተካከል አልቻለም ኢህአዴግም ከማንአለብኝነትና ፈላጭ ቆራጭነት አዝማሚያው ለመመለስ ብቃት አላገኘ ምአክሁንም ደግሞ ደጋግሞ «ስልጣን ወይም ሞት» በሚል አቋሙ ፀንቶ አንደቆመና አሥርና ማዋከቡን እንደቀጠለ ነውቡ ስምምነት በተፈራረመ አለት ገና የፈረመበት ወረቀት ቀለም ሳይደርቅ ያፈርሰዋል ማታና ቀን ደግሞ እንደ ግል ንብረቱ ባደረገው የኢትዮጵያ ሕዝብ ግብር አየከፈለ በሚያስተዳድረው የመገናኛ ብዙዛን ምን ያህል ለዴሞክራሲያዊና ሰብአዊ መብት ለሃገር ልማት እንደደከመና በምርጫውም ድል በድል እንደሆነ ያራግባል በሌላ ጎኑ ሕዝቡ የመንግሥትን መገናኛ ብዙፃን አንቅሮ ተፍቶ ለማዳመጥም አይፈልግም ተራርቀዋል ሕዝቡ የሚያዳምጠው የጀርመን ድምፅንና የአሜሪካ ድምፅን የአማርኛ ፕሮጋራምን የሚያነበው የግል ጋዜጦችን ብቻ ነው ሕዝቡ መገናኛ ብዙዛኑን እንደ ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊያንን አገልጋይ ሳይሆን ለቅኝ ገዢዎች ቆሞ ተቀኘዎችን ለማታለል እንደሚጥር መንግሥቱም እንደሀጋራዊ መንግስት ሳይሆን እንደቅኝ ገዢ አድርጐ መመልከት ከጀመረና አምነትም ካጣበት ቆይቷል መንግሥት ግን አሁንም «ውሸት ሲደጋገም እውነት ይሆናል» የሚለውን ያለፈበት ተረት ይዞ ፃዛሰትን እውነት ለማድረግ በመግፋት ላይ ነው ውጭ ያሉት ዜጐች ሁኔታው በዛገር ውስጥ ያስከተለውን የለውጥ ነውጥ በገንዘብም በማቴርያልም ከማገዝ አልፈው ለፃሣገራችን ለወገናችን በዛገር ላሉት ቤተሰቦቻችን ለልጆቻችን የወደፊት እጣ ፈንታ ለራሳችን ዞሮ መግቢያ ነፃነቷ የተረጋገጠ ዴሞክራሲና ሰብአዊ መብቶች የተከበሩባት ኢትዮጵያን በመገንባቱ ሂደት የዜግነት ግዴታቸንን በመወጣት ልናግዝ የውዴታ ግዴታ አለብን በማለት በያሉበት የተቃውሞ ድምፃቸውን ማሰማት ጀመሩ የሚገርመው በሃገራቸው ላይ በሰላማዊ መንገድ ሰላማዊ ተቃውሞ ያደረጉት ኢትዮጵያውያን በጉልበተኛና ለፃገርና ሕዝብ አንዳችም ከበሬታን ከማያውቅ ገዢ በተላለፈ ትእዛዝ ተረሸኑ አመራሩም ከነካድሬዎቹ ግዳይ ጣልኩ ብሎ ሲል ጠቅላይ ሚኒስትሩም ባዶ እጁን በሰላማዊ መንገድ ለመብት ጥያቄ የወጣን ሕዝብ በጥይት መቁላቱን በተመለከተ የተወሰደው አርምጃ ትክክል ነው ብለው ግድያውን አመሰገኑ በስደት ያለው ኢትዮጵያዊ ግን ተቃውሞውን ቀንና ሌሊት በመንገድና በአደባባይ በመቆምና ድምፁን በማሰማት ለዓለም አቤቱታ አቀረበ ዛገር ልትፈራርስ ነው ሕዝብ ሲያልቅ ነውና ድረሱ አለ ጊዜውን ጉልበቱን ገንዘቡን ለዚህ ሕዝባዊና ዛገራዊ ጉዳይ አዋለ ሽንጡን ገትሮ ሙግት ያበዘ አስከመጨረሻው ከሕዝብ ላለመለየት ቃል ገባ ግድያው በተፈጸመ ማግስት ጀምሮ የቅንጅት ደጋፊዎች በማለት ማሰሩን ሲቀጥል ተጨማሪ እስራት ደግሞ በቅንጅት አባላትና የቢሮ ሠራተኞች ላይ ታዘዘ የጽሕፈት ቤቱ ፃዛላፊ አቶ ገብረክርስቶስ ከቤታቸው በሌሊት ተኝተው ከነበረበት ተቀስቅሰው ቤተሰባቸው ግራ ተጋብቶ በፖሊስ ዛይሎች ተይዘው ፄዱ አቶ ብርቅአየሁም እንዲሁ « ነፃነትን የማያውቅ ነፃ አውጪ» ደራሲ ቀድሞ የአዲስ አበባ መስተዳድር ፀዛፊ የነበረውና የወያኔ ኢህአዴግ አዝማሚያ አላምርህ ሲለው በፈቃዱ ጥሉ የወጣው ኑሮው በአንግሊዝ ፃዛገር የሆነው አንዳርጋቸው ፅጌ ለቅንጅት አስፈላጊውን ድጋፍና እገዛ ለማድረግ መጥቶ ከቅንጅት ጋር ሌት ተቀን ሲሰራና ሲያግዝ ስለነበር ሰበብ ተፈልጎ እንዲያዝ ትእዛዝ በመውረዱ አሱም ተያዘ የአንዳርጋቸው ፅጌ መያዝ ብቻ ሳይሆን አንዳርጋቸው ፅጌ ሲያዝ በሽጉጥ አፈሙዝ አይኑ ስር ተመቶ ታሞ ነበር በዝዋይ እስር ቤት ከታጎረ በኋላ ታሞ በጣም ተሰቃይቶ ነው በዋስትና የተፈታው አንዳርጋቸው ሲያዝ ከቤቱ ማስረጃ ተብሎ የተወሰደበት ላፕቶፕና ሞባይል ስልክ ለማግኘት በጣም ችግር ደርሶበት ሲንገላታ ከከረመ በኋላም ወደ እንግሊዝ ሃገር ተመልሶ እስኪሄድ ድረስ ንብረቱ መመለሱ ቀርቶ በትክክል የት እንዳለም ማወቅ አልተቻለም ለአንዳርጋቸው በምርመራ ወቅት የቀረበለት ጥያቄ አቶ መለስን አንደማይወድና ጥሩ አመለካከት አንደሌለው ለዚህም ማስረጃው ካርታ ይጫወቱ አንደነበርና በጨዋታ ላይ ያላቸውን ባህርይ ፅፈፃል የሚል ነበር አቶ አንዳርጋቸው አቶ መለስን በግለሰብ ደረጃ እንደማይጠላቸው አመራራቸውን ግን እንደሚቃወም በግልፅ አስረዳ በኋላ ላይ ከመርማሪ ዎቹ ጋር በብዙ መንገድ ተግባብተው ተማሪና አስተማሪ ሆነው ነበር አንዳርጋቸውና ብርቅአየሁ ዶር ስለሺ በአንድ ቦታ ስለነበሩ ብዙ ልምድ ተለዋውጠዋል በእስረኞች ላይ ምን እንደሚፈጸም አንዴት አንደሚያሰቃዩዋቸውሰበአዊ መብት እንደማይከበር በመመልከታቸው ጥሩ ልምድ አግኘተዋል ሌላው በዚሁ መልክ የተያዘው ዶር ስለሺም ከነአንዳርጋቸው ጋር ተመሳሳይ ሁኔታ የተፈፀመበት ነው ከተለቀቁ በኋላ አቃቤ ሕግ ይግባኝ ብሎባቸው ነበር ይግባኙ የምርጫው ውጤት አስኪነገር ድረስ ተመልሰው በአስር ይቆዩ የሚል ሲሆን ጉዳዩን የተመለከተው የዝዋይ ፍርድ ቤት ግራ ቀኙን ካመዛዘነ በኋላ የዋስ መብታቸው ተጠብቆ በውጭ ሆነው ይከራከሩ ብሎ ወሰነአንዳንድ ሕሊናቸው ያልራቃቸው ሳይወግኑ ለአውነት ቆመው ሲፈርዱ ማየት ተመስገን ነው አዲስ ክስተት ጠቅላይ ሚኒስትሩ መግለጫ ስለሚሰጡ ሕዝቡ ሰአቱን ጠብቆ አንዲከታተል ተነገረ «ምን ሊባል ይሆን። ብለው ቢጮሁም ሰሚ አጥተው በጠቅላይ ሚኒስትሩ ፍርድ ቤቶችን እንዲመሩ ይግባኙን እንዲቀበሉና አንዲያስተናግዱ የምርጫ ቦርድን እንዲያዙበት የተሸሙት አቶ ከማል በድሪ የፒሁ ሰው ታዛዥ አገልጋይ የሆኑት አቶ መኮንንና አቶ ተስፋዬ ኢህአዴግ አንዳላቸው የሚነዱ በመሆናቸው ከላይ የሚሰጣቸውን ተግባራዊ አደረጉ ግፉ በኢትዮጵያ ሕዝብ ላይ የተፈፀመ ታሪክ ይቅር የማይለው ደባ ስለሆነ ይህ የፈጸሙት ደባ ለነሱ ብቻ ሳይሆን በነሱ ስም ለሚጠሩት ልጆቻቸው ሁሉ የእድሜ ልክ ማፈሪያ ሆኖ ነው የሚኖረው ቤተሰቦቻቸው ባልዋሉበት ወንጀል በማያውቁት ጉዳይ ስማቸው ሲረክስ መኖሩ ያሳፍራል ቅንጅትም ሆነ ሌሎች ተቃዋሚ ፓርቲዎች ተደጋግሞ እንደተጠቀሰው ጦር የሌላቸው የቀበሌ ሹሞችን የማያዙ በገጠሩ መስተዳድርም ሥልጣን የሌላቸው ናቸው ይህንን ገዢው ፓርቲም ሕዝቡም የምርጫ ቦርድም የሚያውቁት እውነታ ነው ተቃዋሚ ዎች ኮረጆ ተሰርቆብናል ታዛቢዎች ተባረውብናል ድምፃቸውን የሰጡን ከቤት ንብረታቸው ተፈናቅለዋል ተደብድበዋል ታስረዋል ብለው አቤቱታቸውን ለምርጫ ቦርድ ሲያቀርቡወያኔ ኢህአዴግም ተቃዋሚ ዎች አጭበርብረውኛል ሕዝቡን አስክረው ምርጫውን አዛብተዋል በሚል ነው ክስ የመሰረተው ይህ ጉዳይ ለቅንጅት አመራር ከማስገረም በላይ ነበር ግን ምንም ቢሆን ለዚህ የገዢው ፓርቲ ክስ ምርጫ ቦርድ ሊወግን አይችልም የሚል ግምት ውስጥ ገባ ምርጫ ቦርድ ግን ክሱን በትክክል የቀረበ አቤቱታ ነው በማለት ተቀበለውራ ተቃዋሚዎች ላቀረቡት ክስ ግን ማስረጃ እንዲያቀርቡ ጠየቀ ተቃዋሚዎች በበኩላቸው ገዢው ፓርቲ ያቀረበው የድጋሚ ምርጫ ጥያቄ አለአግባብ የቀረበ ነው የገዢው ፓርቲ ወገኖች ጭምር መተማመኛ የፈረሙበት ሽንፈታቸውንም ያመኑበት ስለሆነ ድጋሚ ምርጫ ሊደረግ አይገባም ቢልም ምርጫ ቦርድ ውሳኔውን ለመለወጥ አልፈቀደም የቅንጅት አመራር ይህን አይን ያወጣ ወገናዊነት ለመቋቋም ፍትሕ ፍለጋ ወደ ፍርድ ቤት ለአቤቱታ ቢሄድም ፃሣቁን አይቶ መፍረድ ያልፈለገው ችሎት ይህንን ጉዳይ የማየት ስልጣን የለውም» በሚል ዘጋው እውነቱ ግን ያ ችሎት ሊያየው የሚችል ጉዳይ መሆኑን የሕግ አዋቂዎች ያለማመንታት መስክረዋል በጣም የሚገርመው ደሞ ፍርድ ቤቱ ይህንን ውሳኔ የሰጠው የድጋሚ ምርጫው ዕሁድ ቀን ሊካሄድ አርብ አለት በ ሰአት መሆኑ ነው አቤቱታ በቀረበባቸው ቦታዎች ምርጫው የሚከናወነው ዕሁድ ሆኖ አርብ በ ሰአት ውሳኔው መድረሱ ለቅንጅት አንዳችም ምርጫ ለማሳጣት ነው በ ሰአት ለደረሰ ውሳኔ አቤት ወይም ይግባኝ ለማለት ቢሮው ሁሉ የሚዘጋበትቀጣዩ ቀንም ቅዳሜ ሥራ የማይሰራበት ዝግ መሆኑ ነው የፍርድ ቤቱ ውሳኔ በነዚያ ቦታዎች ምርጫ አይደረግም አቤቱታው ትክክል ነው የሚል እንኳን ቢሆን ምርጫውን ለማቆም የማይቻልበት ጊዜ ነበር የፍርድ ቤቱን ውሳኔ ለምርጫ ቦርድ ለማድረስም ቢሮው ሁሉ ዝግ የሚሆንበት ሰአት በመሆኑ የማይቻል ነው ይህ የሚያሳየው በተቃዋሚ ፓርቲዎች ላይ ይካሄድ የነበረውን ኢፍትፃዊነትና ይደረግ የነበረውን ጫና ነው የቅንጅት ተመራጮች ሕጋዊ በሆነው መንገድ ተመርጠው አግባብ የሆነውን ማረጋገጫ በጃቸው ይዘው ለምርጫ ቦርድም አስገብተው ያለቀ ምርጫ ላይ በድጋሚ መወዳደር አልፈለጉም በሌላ ጎን ደሞ የገዢው ፓርቲ ቀደም ብሉ በነዚህ ቦታዎች መራጩን በማንገላታትና «ባለፈው ምርጫ በድለዛል አሁን ልትክስ ይገባፃል ኢህአዴግን ካልመረጥክ ከዚህ ግድም ጥፋ ከመሬትህ ትነቀላለህ በሚል ማስፈራሪያና ማስገደጃ በማሰር በመደብደብ በመግደልም ጭምር የቁም ስቅሉን ስላሳዩት ለምርጫም አልወጣም በአንዳንድ አካባቢ ተመራጭ የገዢው ፓርቲ አባላት በጦር መሳሪያ በመታጀብና ሕዝቡን በማሰቃየት ምርጫውን ለማሸነፍ ድምፅ ስጥ በማለት ቤተሰቡን ጭምር ለስቃይ ዳርገው ጭጭ አሰኝተውታል በዚህም አንድም የተቃዋሚ ፓርቲ ተመራጭ ወይም ታዛቢ ዝር እንዳይል ተደርጎ በዝግ ምርጫ ተመረጡ ተባለ የምርጫ ቦርድም ይህንኑ አጸደቀ ይህ ሆኖ ሳለ ወዲያው ምን እንደተሰማ አይታወቅም የአውሮፓ ሕብረት ታዛቢ መሪ የሆኑት ሚስ አና ጎሜዝ በጉቦና በመዝናናት ተወነጀሉ ቀደም ሲል ሲባል የነበረው «የአውሮፓ ሕብረት ታዛቢዎች ምርጫው ተጭበርብራል ካሉ ውሳኔያቸውን እንቀበላለን» ነበር ድንገት የዛፃሃሳብ ለውጥን ምን አንዳመጣው ለሕዝቡ ግልፅ አልነበረም ወዲያው በኢንተርኔት ይህ የተባለበት ሰበብ ተገኘ የአውሮፓ ሕብረት የድጋሚ ምርጫውን ጨምሮ ምርጫው በአጠቃላይ ነዛና ፍትዛዊ እንዳልሆነ የሚጠቁም መረጃ ወጥቶ በመገኘቱ ነው ኢንጅነር ኃይሉ ሻውል ለሚስ አና ጎሜዝ ጉቦ ሰጥተዋል አዝናንተዋል ዶር ብርፃኑ የቅርብ ወዳጅ ነው የሚሉ ክሶች ወጡ አንዲያውም ቅንጅት በውጭ ከሚኖሩ የቅንጅት ደጋፊ ኢትዮጵያውያን ከሚሰበሰበው ድጋፍ ላይ ሚስስ አና ጎሜዝ በመቶ ቃል ተገብቶላቸዋል ተባለየስንት ብር በመቶ። እኔ እንደገመትኩትና በአንድ ጋዜጣ ላይ እንዳነበብኩት ንዴቱና አንዲያ መወራጨቱ የመጣው ምናልባት አቶ መኮንን ወይም ምርጫ ቦርድ በጥቅሉ በዚያ የምርጫ ስርአት ላይ ድምጽ አንዲቆጥርና ምርጫውን እንዲመራ በክብር እንግድነት ባለመጋበዙ ይሆናል ይህን ደሞ ቅንጅት አያደርገውም ደሞ ምርጫው ውስጥ የሌለበትንና የቅንጅት ተመራጭ ያልሆኑ ግለሰቦችን ተመርጣችኋል ብሎ እንዲያስቀምጥ ካልሆነ ካለፈው ትምህርት አግኝተናልና አንደግመውም ከዚህ ውጪ የሚያናድደው «ምርጫውን አንቀበልም» ማለቱ ነው ሌላ ስውር ደባ ከሌለው አለቦታው የተሸነቀረ ጉዳይ ነው ይህ በሆነ በሳምንቱ ቅንጅት ለመራጩ ሕዝብ ለድምፅ ባለቤቱ ሕዝብ «ሰላማዊ ትግላችንን እንቀጥላለን አሁንም ለኛ ከሰላማዊ ሂደት ውጪ ሌላ አማራጭ የለንም የደረስንበት ይህን ይመስላል ገዢው መንግሥት ከኔ ወዲያ ገዢ ላሳር በሚል የጉልበተኝነት ስሜት ድጋሚ ምርጫውንም አንድም የቅንጅት ተወዳዳሪ አእንዳይገኝ ታዛቢ በቦታው አንዳይደርስ በተደረገበትና በአብዛኛው የቅንጀት ተወዳዳሪዎችም በምርጫ አሸናፊ ለመሆናችን የተፈራረምንበት የገዢው ተወካዮችም የፈረሙበት ሰነድ በጃችን እያለ አለአግባብ በምርጫ ቦርድ በተሰጠ የግፍ መብት እንደገና ለውድድር አንቀርብምአቤት ተብሉሎበት እያለ የምርጫ ቦርድ አሻፈረኝ በሚል ወገናዊነት የፈጠረው ነው» ባሉበት ሁኔታ ምርጫው ተካሂዶ ልክ የምርጫ ቦርድ ባጠላለፈው ሂደት ገዢው መንግሥት አሸናፊ ሆኖ ቀረበ ይህንን ነው ለሕዝብ ያቀረብነው በሕዝባዊ ስብሰባ ላይ ጥያቄ ተነስቶ ውይይት ተካሄደለጥያቄዎች መልስ ተሰጠየተነገረ ነገር ቢኖር በምርጫው ሂደትና ምርጫው አለአግባብ አንዴት እንደተከናወነ በተጨባጭ ማስረጃ የቀረበበት ውይይት ነበርከዚህ ውጪ ምንም አይነት ሂደት አልነበረምአንዴት ሆኖ በመስተዳድሩ ፃላፊዎች ሕግ የጣሰ ፀረ ሕዝብ ቅስቀሳ ሊሆን እንደቻለ ግራ የሚያጋባ ጉዳይ ነው እርግጥ ለወያኔ ኢህአዴግ ካድሬዎች የማይጥም ሁሉ እንደፀረ ሕዝብ ሊቆጠር ይችላል ምክንያቱም በነሱ አስተሳሰብ ሕዝብ ማለት ወያፄ ኢህአዴግን የመረጠ ወይም ለሱ ያደረ ብቻ ነውር ሕዝቡ በስነስርአትና በኢትዮጵያዊ ጨዋነት ወደየአዳራሹ መጥቶ ወንበር ሲሞላም በግቢው ውስጥና ሊያዳምጥ በሚችልበት ቦታ ሆኖ ጥያቄውን በፅሁፍ እየላከ መልስ የሚያገኝ ነበር አንጂ ጨርሶ ከስነስርአት ውጪ የሆነበት አንዳችም ቦታ አልነበረም ይልቅስ የወያፄ ኢህአዴግ ካድሬዎች መሳሪያቸውን በማስፈራሪያነት በመጠቀም በሕዝብ መፃል እየተንጎራደዱ ነገር በመፈለግና ብጥብጥ እንዲነሳ ለማድረግ በመነካካት ቢደክሙም ሕዝቡ የሰጠው ምላሽ የደንብ ልብስ ለለበሱ የፖሊስ አባላት በማስታወቅ አርምጃ እንዲወሰድና ስብሰባው በሰላም አንዲጠናቀቅ ማሳካትን ነው ይህ ኢትዮጵያዊ የሕዝብ ጨዋነት ነገር ፈላጊ ካድሬዎችንና አለሥራቸው ገብተው በስልጣናቸው ሊባልጉ የሞከሩትን ጥቂት የደህንነት ሰዎች አበሳጭቷል ይህ ነው ፀረ ህዝብ የተባለውና አዲስ መመሪያ ወጥቶ የቅንጅትን ስብሰባ ያሰናከለው ይህን መሰል ስብሰባዎች ከተካሄደና የሕዝቡ ስሜት ለቅንጅት መሆኑ ሲታይ የተወሰደው አማራጭና የማጨናገፊያ መንገድ የቅንጅትን ስብሰባ መከልከል ሆነቅንጅት ቀደም ሲል ስብሰባዎችን በተመለከተ ዝግጅት ለማድረግ አስፈላጊ የሆነውን ፎርማሊቲ አሟልቶ መገኘትና ሕጋዊ መሆን ስለነበረበት ለሚመለከተው ሁሉ ስብሰባ እንደሚያደርግ አሳውቆ እነዚህ የቅንጅት ደጋፊ ጣቶች ካድሬዎችንና ገዢውንፓርቲ ያበሳጫሉ የአዳራሽም ኪራይ ከፍሎ የይሁንታ ደብዳቤ ከአስተዳደሩ ሲጠብቅ ቀድሞ ይደረግ ከነበረው ውጪ አዲስ ደንብና መመሪያ በማውጣት በአዲሱ ደንብ መሰረት ሶስት የቅንጅቱ አመራሮች ሊፈርሙት ይገባል ሌላ ሰው አንቀበልም» ተባለ ስብሰባውን የጠሩት ጠያቂዎች የቅንጅቱ ተመራጮች ሆነው እያለና በተመራጭነታቸው ዛላፊነት ወስደው ሊፈርሙ ሲችሉ ምንም እንኳን የተዘጋጀው የማይፈረም ሰነድ ቢሆንም አዲሱም ደንብ እንደገና ተለውጦ «የቅንጅት የበላይ አመራሮች ይፈርሙ» መባሉ ሰበብ ፈልጎ አመራሮቹን ለማሰር እንደሆነ አያጠያይቅም ቅንጅት በዚህ ስብሰባውን እንዳያካሂድ በተከለከለበት ሳምንት በአዲስ አበባና በክልሎችም በርካታ ስብሰባዎችን አቅዶ ነበር በባሕር ዳር በጎንደር በአዋሳ በደሴ በአርባ ምንጭ በቃሊቲ በድሬዳዋና በሌሎችም ቦታዎች ከነዚህ ሁሉ በሕዝብ ግፊት በክልሉ ፖሊስና አሰተዳደር ትብብር ስብሰባው የተካሄደበት ድሬዳዋ ብቻ ነበር ስብሰባው የተካሄደው በስታዲዮም ሆኖ በርካታ ነዋሪ ወደ ቦታው በሰአቱ በስነስርአትና በጨዋነት ገብቶ ቦታውን ያዘ የስብሰባውን መጀመር በመጠበቅ ላይ ሳለ የገዢው ፓርቲ ካድሬዎች ቆንጨራ ይዘው በመግባት ብጥብጥ ሊያስነሱ ሲሞክሩ ሕዝቡና የፖሊስ አባላት እነዚህን ጀብደኞች በቁጥጥር ስር አዋላቸው ከስብሰባው ሜዳ አስወጥተው ስብሰባው ከ ዐ ሕዝብ በላይ በተገኘበት በሰላም ተጠናቋቷል በሌሎቹ ቦታዎች ግን ቀደም ብሉ የተሰጠው ፈቃድ እየተሻረ ሳይካሄድ ቀርቷል በሕገ መንግሥቱ ላይ በግልፅ የተቀመጠውን በሰላማዊ መንገድ ስብሰባ ማካሄድን የከለከለው ሕገመንግሥቱን ካደው ናደው ከማለት ሌላ ምን ትርጉም ሊሰጠው ነው። በት ደረጃ ላይ አድርሶታል ከምርጫው በኋላ የተፈጠሩት ችግሮችና በአጠቃላይ በህብረተሰቡ ላይ በመንግሥት በኩል የሚደርሱ ወከባዎች ምናልባት ህብረተሰቡ ወደ ነፃነት የሚያደርገውን ጉዞ ትንሽ ያሰናክሉት በዚህም ምክንያት ነፃነቱን ሙሉ በሙሉ እስኪጎናፀፍ ድረስ የሚያደርገውን የትግል መልክ እንዲቀያየር ያደርጉት እንደሆነ እንጂ ከአሁን በኋላ የኢትዮጵያ ህዝብ ቀድሞ ወደነበረበት የፍርፃዛትና የነባነትአልባ ህይወት ተመልሶ ይገባል ማለት በፍጹም የማይታሰብ ነው ዘ ቅንጅቱ የቆመለት የሰላምና የዲሞክራሲ ዓላማ ቅንጅት ለአንድነትና ለዲሞክራሲ ምንም እንኳን በውስጡ ካቀፋቸው ድርጅቶች ውስጥ አንዳንዶቹ ባለፉት ዓመታት ውስጥ በዴሞክራሲያዊ ትግሉ ውስጥ የቆዩና በዚህም ምክንያት ሰፋ ያለ የማደራጀት ሥራ ሲሰሩ የቆዩ ቢሆንም ቅንጅቱ እንደ ቅንጅት ከላይ የጠቀስናቸው የነፃነትና የዴሞክራሲያዊ ስርዓት ፍላጎት ስብስብ ውጤት ነው በአደራጃጀት ደረጃ ቅንጅቱ የአራቱ ደርጅቶች ድምር ውጤት ቢሆንም በመንፈሱ ከአራቱ ድርጅቶች ድምር በላይ ነው እንደ ድርጅት የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ለነፃነትና ለዲሞክራሲ የሚያደርገውን እያቀጣጠለ በሚፈጠረው ህዝባዊ እንቅስቃሴ እየተሞረደና እያደገ የሚሄድ የህዝብ ድርጅት ነው ከመነሻውም ቅንጅቱ ሲመሰረት የተነሳባቸው ማህበረሰባዊና ድርጅታዊ አመለካከቶች የ ዓም ምርጫን የፖለቲካና የርዕዮተ ዓለም መስመር በወሳኝ መልኩ አቅጣጫ ለማሳየት ህብረተሰቡ ከገዥው ፓርቲ አካፄሄድዴ ጋር ያልተስማሙትን አቋሞች አስከ አማራጮቻቸው ፍንትው ብለው አንዲወጡ ለማድረግ አስችሎታል በተለይ በነፃነትና በዲሞክራሲ ጥያቄ ላይ ያለው ያልተበረዘና ስር የሰደደ አቋም በአገሪቱ ህዝቦች መሃከል ያለውን የቋንቋና የባህል ልዩነት መሠረታዊ የሆኑትን የሰው ልጆች መብቶች መከልከያ መሳሪያ ተደርገው ጅ መጠቀም አንደማይቻል ይልቁንም ኢትዮጵያውያን በጋራ ለነፃነታቸው የሚያደርጉት ትግልና በዚህም የጋራ ትግል የሚያዳብሩት የመከባበርና የመተሳሰብ ጠንካራ በዜግነት እኩልነት ላይ የተመሠረተ ስሜት በአገሪቱ የተለያዩ ባህሎች መኖራቸውን አንደ ትልቅ አሴት የሚቆጥር ኢትዮጵያዊነትን የመገንባት ራፅይ ያለው ዘመናዊ አመለካከትን አንፀባርቋል ይህም በጊዜው የነበረውን የአብዛኛውን ህዝብ አስተሳሰብ የተከተለና በተለይም በህዝቡ ውስጥ ከሰረፀው የነፃነትና የዲሞክራሲ ፍላጎት መንፈስ ጋር የሚሄድ አመለካከት ነበር ድርጅቱ ለዲሞክራሲና ለአውነተኛ ህብረብሔራዊነት ካለው እምነት በተጨማሪ በቁርጠኝነት ያራመደው ሰላማዊ የትግል መንገድን ነው ዴሞክራሲያዊ ስርዓትን ለማምጣት በእምነት ደረጃ ብቻ ሳይሆን በአካፄድም ሰላማዊና ሀቀኛ ዴሞክራሲያዊ አካሄድን መከተል አንዳለበት ያምናል ከተለምዶው የሸፍጥ ፖለቲካ የፀዳ በሀቅ ላይ የተመሰረተ በውስጡም በተቻለ መጠን ለአባላቱ ክፍት የሆነ አደረጃጀት ሊኖረው እንደሚገባ በማመን በግልፅነት ተንቀሳቅሷል ወደፊትም ከስህተቶቹ እየተማረ በዚሁ ግልፅነት ይቀጥላል ህብረተሰቡም ቅንጅቱ የቆመላቸውን አመለካከቶች በግልፅ እንዲረዳና ለቀመላቸውም አምነቶቹ ተጠያቂነት አንዲኖረው ባለው አቅም ዝርዝር ማኒፌስቶ አዘጋጅቶ ለህዝቡ አቅርቧል ይህንንም በማድረግ በምርጫ ወቅት ህብረተሰቡ የቅንጅትን ማንነት አውቆ እንዲመርጠው አሳስቧል በምርጫ ጊዜም ሆነ ከምርጫው በኋላ የህብረተሰቡን የነፃነትና የዴሞክራሲ ፍላጎት የራሱ አድርጎ ከጊዜያዊ ስልጣን በላይ የዴሞክራሲያዊ ስርዓት ግንባታን እንደ ዋነኛ ኢላማው አድርጎ ተንቀሳቅሷል የወደፊት እንቅስቃሴውም ዋነኛው መሰረት በዚህ ምርጫ የኢትዮጵያ ህዝብ ለነፃነትና ለዴሞክራሲያዊ ስርዓት ግንባታ ያሳየው ቁርጠኝነትና መነሳሳት ሰላማዊ ፈሩን ሳይስት በአገራችን አውነተኛ ዴሞክራሲያዊ ስርዓት እንዲመሰረትና ማህበረሰቡ በዚህ መልክ ያገኘ ውን ነፃነት ወደ አወንታዊ ጉልበት ቀይሮ በጥረቱ ቁሳዊ ህይወቱን የሚያሻሻልበትን በፍላጎቱ የመረጠ መንግስት ይህን የግል ጥረቱን እያገዘ አገሪቱን ከድህነትና ከድንቁርና የሚያወጣ ስርዓት እንዲመሰረት ማገዝ ይሆናል ይህንንም ለማድረግ በሚያደርገው አንቅስቃሴ ለጊዜያዊ የፖለቲካ ጥቅም ብሎ የህብረተሰቡን ዘ ቄታዊ ሰላም የሚያውክ ህብረተሰቡ ያለውን አንድነትና ፍቅር የሚያናጋ ወይንም ያሉትን ልዩነቶች የሚያሰፋ የዴሞክራሲያዊ ስርዓት ግንባታን በዘለቋታዊ መንገድ ሊያዳክም የሚችል ምንም አይነት በእልህና በጥላቻ ላይ የተመሰረተ አርምጃ አይወስድም የግንቦት ስባት ምርጫና የተከተለው ቀውስ የግንቦት ምርጫ አስከ ምርጫው ድረስና በምርጫው ዕለት የተከሰቱትን ችግሮች ከግንዛቤ አንኳን ፉክክር የታየበትና ህብረተሰቡም ምርጫውን ከምር ወስዶ ይሆነኛል የሚለውን መንግስት ለማቆም ከዳር አዳር የተንቀሳቀሰበት በአርግጥም የኢትዮጵያ ህዝብ ፍፁም ነባነት ፈላጊ ብቻ ሳይሆን ከአሁን በኋላ ያለነፃነት መኖር የማይችል ህዝብ መሆኑን ያሳየበት ታሪካዊ ሂደት ነበር በጊዜው በህዝቡ ዘንድ የታየው የተስፋ ስሜትና ከዚሁ ጋር የተያያዘው ከውስጥ የመነጨ ደስታ ማንም በፈለገ ጊዜ የሚያጠፋው ጊዜያዊ ስሜት ሳይሆን ከመሰረታዊ ማንነቱ ጋር የተያያዘና የዚሁ አዲ ማንነቱ መግለጫ ነበር ይህንን ህዝብ ወደቅድመ ምርጫ ነፃነትአልባ ህይወቱና ማንነቱ ለመመለስ በፍፁም የሚቻል አይሆንምሱ ይህንን ለማድረግ መሞከር ውጤቱ ለአገሪቱ አጅግ አስከፊ ነው የሚሆነው ይህን የምንለው የምርጫውን ውጤት በተመለከተ ያለውን ችግር በሚመለከት ብቻ አይደለም የምርጫውን ውጤት በተመለከተ ያለው ችግር የመንግስትን በትረ ስልጣን ማን ይይዘዋል የሚለውን ጉዳይ የሚመለከተው አንዱና በኛ ግምት ትንሹ ጉዳይ ሲሆን ለቅንጅታችንም ሆነ ለህዝቡ ዋናውና ምናልባትም ወሳኙ ጥያቄ ከአሁን በኋላ በኢትዮጵያችን ውስጥ የሚኖረው የመንግስት አይነት ምን አይነት ይሆናል የሚለው ነው ለዚህም ነው ምርጫውን ተከትሎ በተፈጠረው ችግር ቅንጅቱ ሁሌም የሚያተኩረው አዚህ ወሳኝ ጉዳይ ላይ የሆነው ምርጫውን ተከትሎ የተፈጠረው በቅንጀቱ አይታ ብዙ የሚያከራክር አይደለም አመለካከታችን ነፃ ከሆኑ አለም አቀፍ ታዛቢዎች ትዝብት ጋር አብሮ የሚሄድ ነው ይህም እስከ ግንቦት ድረስ የነበረው አካሄድ የተከሰቱት ችግሮችና በጊዜው በተለያየ መንገድ የገለፅናቸው ሁኔታዎች እንደተጠበቁ ሆነው በአብዛኛው ያሉንን አመለካከቶች ለህዝቡ ለመግለፅ ምርጫው ሊደርስ አንድ ሁለት ሳምንታት እስኪቀረው ድረስ ለማቅረብ የቻልንበት ስለዚህም ፉክክሩ በአብዛኛው በሀሳብ ላይ የነበረና ዴሞክራሲያዊ የሚባል እንደነበር የምርጫው ዋና ችግር የተከሰተው ከሰኞ ግንቦት ቀን ጀምሮ እንደነበር በዚህም ጊዜ የምርጫ ህጉ በሚያዘው መሰረት አሁድ ማታ ቆጠራ በተጀመረባቸውና ሰኞ ጠዋት በምርጫ ጣቢያው ውጤት በተገለፀባቸው ቦታዎች ላይ ብዙ ችግር አለመከሰቱ ብቻ ሳይሆን በአጠቃላይ ተቃዋሚዎች በተለይ ደግሞ ቅንጅቱ በአብዛኛው ቦታ እየመራ እንደሚገኝ ዝርዝር መረጃ ከየጣቢያው እያገኘን ነበር በዚህም መሰረት አስከ ሰኞ ሰዓት በደረሱ ወደ ግማሽ ያህል ምርጫ ጡቤ መሰረት ተቃዋሚዎች በእርግጠኛነት እያሸነፉ እንደሚገኙ ግልፅ ነበር ይህ በዚህ ሁኔታ እንዳለና የቀሪውን ግማሽ ውጤት በመጠባበቅ ላይ እያለን ሰኞ ማታ ኢህአዴግ ግልፅ በሆነና ምናልባትም አንድ ተመልካች በጊዜው እንዳለው አይን ያወጣ መፈንቅለ መንግስት በሚመስል መልኩ ምርጫውን ማሸነፉን በሬዲዮና በቴሌቪዥን መግለፁ ከዚያች ማታ ጀምሮ በቀሪዎቹ የምርጫ ውጤት ባልተገለፀባቸውና ቆጠራ ባላለቀባሻቸው ቦታዎች ላይ የሚገኙ የተቃዋሚ ምርጫ ታዛቢዎች መባረራቸው ተቃዋ ዎች ከታዛቢዎቻቸው የሚደርሳቸው ውጤት መቆሙና እንደማንኛውም ሰው በሚቀጥሉት ቀናት ግድም ውጤቱን ፍፁም ማወቅ እንደተሳናቸው ቆይቶ ደግሞ ጊዜያዊ ውጤት» በሚል ሽፋን በሬዲዮና በቴሌቪዥን የኢህአዴግን አሸናፊነት ውጤት ሲነገር መስማታቸው በአጠቃላይ ግን አስከ ሰኞ ግንቦት የነበረው ግልፅ ሀሀ ይወዉ የምርጫና የቆጠራ አሰራር ፈፅሞ ተቀይሮ ኢህአዴግ እንደፈለገ በሚደርገው ዝግ ከ አሰራር መለወጡ በዚህም ምክንያት በአብዛኛው ከሰኞ በኋላ ተቃዋሚዎች ያልተገኙባቸው የምርጫ ወረዳ ውጤቶች በምንም የነፃ ምርጫ መስፈርት ተአማኒነት እንደሌላቸው ግልፅ መሆኑ በአጠቃላይ በትልቅ ተስፋ የተጀመረው የግንቦት ምርጫ ከሰኞ ግንቦት ቀን ጀምሮ በገዢው ፓርቲና አርሱ በሚያዛቸው ታጣቂዎች በፈፀሙት ግልፅ ዝርፊያ የህዝቡ ድምፅ እንግዲህ የግንቦቱ ምርጫ ተአማኒነት ችግር ውስጥ መግባቱ ግልፅ ከሆነበት አለት ጀምሮ በቅንጅቱና በህዝቡ በኩል የነበረው ጥያቄ የህዝብ ድምፅ ይከበር» የሚለው የማያሻማ ጥያቄ ነበር በዚህ ወቅት ቅንጅቱ ይከተለው የነበረው መስመር በአንድ በኩል መንግስት በጉልበት የምርጫውን ውጤት ለመቀልበስ የሚያደርገውን እንቅስቃሴ አጥብቆም አምርሮ መቃወም በሌላ በኩል ደግሞ በዚሁ ምክንያት በህዝቡ ውስጥ የተፈጠረው እያደገ የመጣውን ቁጭትና ንዴት መንግስት ሆነ ብሎ ከሚወስዳቸው የትንኮሳ ስራዎች ጋር ተደማምሮ ህብረሰተሰቡን አጉል ግጭት ውስጥ እንዳይከተውና በዚሁ ምክንያት የአገሪቱ አንድነትና ዘላቂ ሰላም አንዳይታወክ አብሮም የተጀመረው ዴሞክራሲያዊ ሂደት ጭራሹ እንዳይቀለበስ መከላከል ነበር በዚሁም ዙሪያ ግልፅ የሆነ የምርጫ ችግር የተፈጠረባቸው ቦታዎች በገለልተኛ ወገን አንዲጣሩ መግፋትና በዚህም የዴሞክራሲያዊ ሂደቱን ተአማኒነት እንደገና እንዲረጋገጥ መሞከር ይህ እስከሚሆን ድረስ ደግሞ ህዝቡ አንዲረጋጋ መማፀን በጊዜው ቅንጅቱ ይወስዳቸው የነበሩ የትግል መስመሮች ነበሩ ይህም አካሄድ ድርጅቱ ከምንም በላይ ለአገሪቱ ሰላምና ለዴሞክራሲያዊ ስርአት ግንባታ ያለውን ጥልቅ አምነት የሚያረጋግጡ ናቸው አነሂህን ሁለት መሰረታዊ እምነቶቹን ይዞ በየጊዜው ለሚቀያየሩት የአገሪቱ የፖለቲካ ጥያቄዎች ጊዜያዊ ምላሽ እየሰጠ በተቻለ መጠን በምርጫው ምክንያት የተፈጠረ ከፍተኛ የፖለቲካ ውጥረት በሰላማዊ መንገድ በቀና መንፈስ ችግሮችን በውይይትና በድርድር ለመፍታት የሚችለውን ሁሉ አድርጎ አሁን ያለንበት ደረጃ ላይ ደርሷል በአንፃሩ ከምንም በላይ ለፖለቲካ ስልጣኑ ቀናኢ የሆነው ኢህአዴግ በዚህ ጊዜ ውስጥ የወሰዳቸው እርምጃዎች በሙሉ ድርጅቱ በጉልበት በያዘው ስልጣን ላይ ለመቆየት ከምንም አይነት አካፄድ እንደማይታቀብ ነው ህብረተሰቡን ለመከፋፈልና እርስ በእርሱ ለማጣላት ከሚወስዳቸው አስነዋሪ የፕሮፓጋንዳ ስራዎች ጀምሮ ድምፃችን ይከበር» ብለው የተነሱ ንፁሀን ሰዎችን በጠራራ ፀሐይ አእስከመግደል ያለውን የመንግስት ሀይልና አቅም በሙሉ ተቃዋሚ ድርጅቶችን ለመከፋፈልና ለማፍረስ ከመጠቀም ጀምሮ እጅግ በሚያሳፍር ደረጃ የተቃዋሚ ድርጅት መሪዎችን በደህንነት ስም ባሰማራቸው ዱርዬዎች አማካኝነት የአለት ተፅለት ኑሮዋቸውን የሚያውክ በአጠቃላይ አገሪቱ ምንም ህግና ስርዓት የሌላት በጥቂት የወንጀለኞች ቡድን የምትመራ እአስከሚመስል ድረስ የተቃዋሚ ድርጅት አባሎች ወይም ደጋፊዎች የተባሉትን ሰዎች ሁሉ ልክ የደርግን ነፃ አርምጃ እስከሚያስታውሰን ድረስ እንደፈለጉ ማሰር መግረፍና መግደል የሚያስችል መብት የተሰጣቸው ሰዎች አሰማርቶ ህብረተሰቡን ቁም ስቅሉን እያሳየው ይገኛል ተቃዋ ዎች ይህንን የህዝብ ሰቆቃ ለመቀነስና ይ ልጡንም ከዛሬው የስልጣን ጥያቄ ይልቅ በዘላቂው የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ላይ በማተኮር የምትወደውን ስልጣኑን ለጊዜው እአንተውልህ ግን በህገመንግስቱ ላይ የሰፈሩት መብቶች አተገባበርና ህገ መንግስቱ እንዲቋቋሙ በሚ ዛቸው የዴሞክራሲ ስርዓት መሰረት በሆኑት ተቋማት እውነተኛ ነፃነት ላይ እንወያይ እአንደራደር ቢያንስ የወደፊቱ ህይወታችን አውነተኛ ዴሞክራሲያዊ ስርዓት ያለበት መሆኑን አናረጋግጥ»እ ብለው የሚጠየቁትን ጥያቄ በትዕቢት ረግጦ የወደፊት ኢላማው እያደር ፍፁም አምባገነናዊ ስርዓት መመሰረት ከገ ሆ ና ከኢህአዴግ ፈቃድ ውጪ የሆነ ሰላማዊና የነባነት ኑሮ ልንኖር ሳይሆን ልንመኝ እንኳን አንደማንችል ሊያሳየን እየሞከረ ነው በአጠቃላይ ከምርጫው በኋላ ኢህአዴግ ያሳየን እውነተኛ ማንነቱ የዴሞክራሲ ስርዓት መርሆች የሚታዩት ኢህአዴግን በስልጣን ማቆየት እስከቻሉ እንጂ ይህን ስልጣኑን የሚቀናቀኑ ከሆነ በአገራችን ሊተገበሩ የማይችሉ መሆኑን ነው በዚህ በኩል ሙሉ ለሙሉ ግልፅ ያልሆነው ነገር ይህ አመለካከት ምን ያህል በድርጅቱ ውስጥ ስር የሰደደ እንደሆነ ይህንን የሚገፉት በድርጅቱ አመራር ውስጥ ያሉ ጥቂት የስልጣን ሴሰኞች ይሁ ወይንም በአጠቃላይ ድርጅቱ እንደ ድርጅትና አባሎች በሙሉ ይህ አመለካከት የተጠናወታቸው ናቸው የሚለው ነው አንግዲህ አሁን አገራችን የምትገኝበት ሁኔታ ከምርጫው ጋር በተያያዘ የተፈጠረው አጣብቂኝ እያደር አየከረረ ይህንን አጣብቂኝ በውይይትና በድርድር ለመፍታትና ህብረተሰባችንን ከማይሆን ነውጥ ለማዳን በህዝቡና በተቃዋ ድርጅቶች በኩል የቀረቡትን ሁሉንም የሰላም አመራጮች አልቀበልም ያለ ድርጅት በጉልበት ስልጣ ይዞ በሽብር አገሪቱን ለመግዛት የወሰነበት ሁኔታ ላይ የደረስን ይመስላል በአንፃሩ የአገራችን ህዝብ ከአሁን በኋላ ያለነባነትና «የአኔን ነፃ ይሁንታ ባላገኘ መንግስት ለመተዳደር አልፈልግም» የሚል ፅኑ አምነት ላይ ደርሷል ይህ ውጥረት በትክክልና በስልታዊ መንገድ ካልተያዘ አገሪቱን ሰላሟን አሳጥቶ ወደማያባራ ግጭት ሊወስዳት ይችላል ሰላም በሌለበት ደግሞ ስለነፃነትና ስለዴሞክራሲ ስር ት ፈላጊ የፖለቲካ ሀይሎች ፊት የተደቀነው ትልቁ የጊዜው የፖለቲካ ጥያቄ ይህንን የተወሳሰበ አጣብቂኝ በተቻ መጠን የአገራችንን ዘለቄታዊ ጥቅም በማይጎዳ መልኩ ማለፍ የሚቻልበት ስልት መቀየስ ነው የህዝቡ የነዓነትና የዴሞክራሲ ጥያቄ ዘላቂ መልክ መ ታት አለበት ይህን ለማድረግ የኢህአዴግ እብሪት መሰበርና ከገባበት የስልጣን አብደት ወጥቶ የዘላቂ ዴሞክራሲያዊ ስርአት ግንባታ አካል እንዲሆን መገፋት አለበት አሁን ባለንበት ሁፄታ ይህ ሊሆን የሚችለው በኢህአዴግና በመንግስት ላይ የተቀነባበረ ሰላማዊና ጠንካራ ህዝባዊ ግፊት በማድረግ ነው ይህም በሚደረግበት ጊዜ ተቻለ መጠን ሰላማዊ ትግሉ ፈሩን እንዳይ ቅና ኢህአዴግ በስልጣን ለመቆየት በሚወስዳቸው የሀይል አርምጃዎች አልህ ውስጥ በመግባት ትግሉ ወደ ግጭት አንዳያመራ ከፍተኛ ጥንቃቄ መደረግ አለበትቡ ኢህአዴግ የትግሉን አቅጣጫ አሱ ወደሚመቸው የጉልበት አመፅ እንዲወስደው ሊፈቅድለት አይገባም ታዲያ ይህን ለማድረግ የሚያስችለን የትግል ስልት የቱ ነው። ልንከተል የሚገባን የትግል ስልት የዴሞክራሲ ሀይሎች ዴሞክራሲያዊ ስርዓትን ለማምጣት የሚያደርጉት ትግልና የሚከተሉት የትግል ስልት በምንም አይነት ዘላቂ ኢላማቸውን የሚጎዳ መሆን የለበትም ኢላማ ነፃነትና ዴሞክራሲ ነፃነትና ዴሞክራሲ የሰላማዊ ትግል ውጤቶች መሆናቸው ፈፅሞ መዘንጋት የለበትም በጉልበትና በነፍጥ የሚደ ግ የነባነት»እ ትግል ወታደራዊ ፍልሚያውን ቢያሸንፍ እንኳን ያለመለትን ነፃነት ለማስገኘት ማስቻሉን የምናረጋግጥበት መንገድ እንደሌለን ይኸው ከኛው የቅርብ ጊዜ ታሪክ ያየነው ነው ስለዚህም የትግሉ ሂደት በራሱ ጥንቃቄ የሚፈልግና የዴሞክራሲያዊ ስርዓት ግንባታውን የሚያግዝ መሆን ይኖርበታል አንዲህ አይነት ሰላማዊ ትግል በተቻለ መጠን ሰፊ የህብረተሰብ ድጋፍንና ተሳትፎን ይፈልጋል ስለሆነም በምንም አይነት በዚህ ትግል ውስ ዴሞክራሲያዊ ስርአትን የሚፈልጉ ሀይሎችን ቢቻል በሙሉ ማሰባሰብ አልያም ግን በምንም አይነት ማግለል ስለዚህም በትግሉ ሂደት ውስጥ የነፃነት ትግሉ የሁሉም ኢትዮጵያዊ እንደሆነ የማንንም ብሄርና ሀይማኖት የማያገል ትግሉ የጥላቻ ሳይሆን የፍቅር የልዩነት ሳይሆን የአንድነት የትግሉ ውጤ አንዱን ወገን ሳይሆን ሁሉንም ኢትዮጵያዊ አሁን ከስልጣን ውጪ ህይወት የሌለ የሚመስላቸው የኢህአዴግ ባለሟሎችን ጨምርን በጋራ የሚጠቅም መሆኑን በወሬ ሳይሆን በተግባር ማሳየትን ይጠይቃል ስለዚህም በተቻለ መጠን የትግሉ ኢላማዎች በግልፅ ሊቀመጡ ይገባል የትገሱ ኪሳማ የመገገስት ስስጣን መሆገ የስበትም የዚህ ትገስ ዋና ኪሳማ በዘሳቂነት የዴሞክራሲያዊ ስርዓትኘ መገገባት መሆኑ ገስፅ ሲሆን ይገባስ የሸጭር ጊዜ ኪሳማው በህገ መገገስቱ የተቀመጡት መብተች ሙሱ ሰሙሱ ነከገዲከበረ የዴሞክራሲያዊ ስርዓት ምሰሶዎች የሆኑ ተቁሞች ህገ መገገስቱ በሚያዘው መሰረት በነባነት ከገዲዋቀሩና ከገዲሰሩ ስማፎረገ ገሬት መፍጠር ነው በተቻለ መጠን በኢህአዴግ ውስጥ ያሉ ቀና ይሎችም የትግሉ አካል አንዲሆኑ ኢህአዴግ ሂጊ ሥፕዯፓር ዱዴ ን ደፒ ደፔሟጪቪሆጁኗጩ ከኳ ው በዚህ ጊዜ ህብረተሰቡ የመረጃ ችግር እንዳይደርስበት የመረጃ ፍላጎቱን በአገሪቱ ከሚታተሙ የግል ጋዜጦች በተጨማሪ በአሜሪካን ድምፅ ሬዲዮ በጀርመን ድምፅ ሬዲዮ በትንሳኤ ሬዲዮ አንዲከታተል አንጠይቃለን የጉስበት ትብብሬችገንኘ መገፈገ አቤት መዋስ ህ ሽርምጃ መውሰድ የሚጀምረው የረመጻገ ዞም ከገጻስቀ ስ መገገስት የሚገቀሳቀሰውጡ ሽናሻ በጉስበታችገ ሰርተገ የፈጠርነው ሀብት ሳይ ቀረጥ በማስክፈስ ነጠ ሽሻ ስራ ባስሰራገ ቁጥር የኪኮናሚ ክሽገቅስቃሴጡ ደዳከማስ የመገገስት ገቢ ይቀገሳስ ይህ ስነባነት ሰስሟሚደረገ ሽገቅስቃሴ ኩነና መሳሪያ ነጡ የቢኮናሚውጡ መዳክም መገገስትገ ብቻ ሳይሆገ ህብረተሰቡገም በዜያዊነት የጫገጻ ስስሆነ በጥገቃቄቂና በተመጠነ ሁኔታ ነው ስገጠቀምበት የሟገባጡ ሸገባሩ ሽገቅስቃሴ የታስመስትኘ መገገስትኘ የማጻከም ኪሳማጡን ከገዲሳካ ከተፈሰገ የኪኮናሚውገንኘ ከገቅስቃሴ ትኘ ቆቅገጠጥ ሲያደርገ የሚችስ መሆን ስስበት ይህ ጥሪ ሲደረግ መንግስት ሁኔታውን የሚያከርና በድርጅቱ አመራሮች ላይ የማሰር አርምጃ ከወሰደ አርምጃው የታቀደለትን ጊዜ ሳይጠብቅ በአስቸካይ እንደሚጀመርና ላልተወሰነ ጊዜ እንደሚቀጥል ማህበራዊ የማግለል እርምጃዎች በዚህ ዙሪያ ህዝቡ የሚያደርጋቸው አርምጃዎች በተለይ ግልፅ በደልንና አፈናን ለመቃወም የሚወሰድ ነው ኢህአዴግ በተለይ ከምርጫው ወዲህ በከተሞችም በገጠሩም ህዝብ ላይ የሚወስደው ኢሰብአዊ አርምጃ በፍጹም ተቀባይነት የሌለው መሆኑን የምናሳይበትና በተለይም አብረውን ከጎናችን እየኖሩ ለዚህ ጥፋት መሳሪያ የሆኑ ወገኖቻችንን ለማስጠንቀቅ አነሱም ለዚህ መንግስት የሚሰጡትን ድጋፍ ለማሳጣት ነው ይህ አርምጃ ባጠቃላይ በእንዲህ አይነት ሰዎች ላይ ማህበራዊ ማግለል እርምጃኘ መስ ታል ከእንዲህ አይነት ሰዎች ጋር ሀዘንና ደስታን አብሮ ለመካፈል ቡናም አብሮ ለመጠጣት በተለይ በገጠሪቱ ኢትዮጵያ እሳት አለማቀበልን እቁብና እድር ውስጥ ለሚያደርጉ ሰዎች ከመጥፎ ተግባራቸው እንዲታቀቡ ማስጠንቀቂያዎችን ሰጥቶ ተቀባይነት ካጣ ብቻ የሚደረግ መሆን አለበት ግልፅ ህዝባዊ ስብሰባና ሰላማዊ ሰልፍ ሕዝባዊ ስብሰባዎችና በሰላማዊ ሰልፍ ተቃውሞን ማሰማት የዜጎች የማይገረሰስ ህገ መንግስታዊ መብት ነው ይህንን መብት ገና ለገና መንግስት አመፅ ነው ይለዋል በሚል ፍርዛት የሚተው አይደለም ቅንጅቱ ካለው ሰላማዊ መንገድና በህዝብና በንብረት ላይ ሊደርስ የሚችልን ጉዳት ለመቀነስ ካለው ፅዕኑ ፍላጎቱ አንፃር ይህን እንቅስቃሴ ጊዜው አመቺ ነው አማራጩ ግን እንደአማራጭ የሚቀመጥና ህጋዊና ሰላማዊም መንገድ እንደሆነ በአጽንኦት በማሳወቅ ሌሎቹ እርምጃዎች የታለመላቸውን ኢላማ በራሳቸው ሊደርሱ አይችሉም ብሎ ሲታሰብ የሚጠቀምበት አማራጩ መሆኑን በማሳወቅ ሁኔታው እያከረረና ለመፍትሄ እያስቸገረ ሲመጣ ከሌሎች እርምጃዎች ጋር አብሮ የሚወስዳቸው ይሆናሉ ህገወጥነትን በትብብር መከላከል ከግንቦት ምርጫ ወዲህ ኢህአዴግ የደህንነት እና የክልልም ሆነ የፌዴራል ፖሊስ ሀይሎችን እንዲሁም በገጠር ሚሊሺያዎችን በመጠቀም ህገ መንግስቱ ከሚያዘው ውጭ የተቃዋሚ ድርጅት አባሎችን ደጋፊዎችንና አጠቃላይ ህዝቡን እን ሻው ማሰር መደብደብ ከስራ እና ከቀዬ ማፈናቀል ሲብስም መግደልን ስራዬ ብሉሎ ተያይዞታል በኢትዮጵያ ህግ አንድ ሰው መታሰር ያለበት በመደበኛ የፖሊስ አባል ስማ ነት ህጋዊ መጥሪያ ደርሶት እና የተጠራበት ወንጀል በአግባቡ ተነግሮት ሊሆን ይገባል ከዚህ ውጪ ሚሜደረግ ማንኛውም ተግባር ህገወጥ ስለሆነ የዚህ ትግል ዋና አላማም ህገወጥነትን መታገል በመሆኑ ይህ ህገወጥነት በማንኛውም ዜጋ ላይ ሲፈጸም «ጉዳዩ እፄን አይመለከትም» ሳንል ህጋዊ መጥሪያ በመጠየቅ አሳሪው የፖሊስ አባል መሆኑን በማጣራት እና ምክንያቱገ ተባብረን ህገወጥ እስርን መከላከል የትግሉ አንዱ አካል ይሆናል ከዚህም አንጻር የሀገር የመከላከያ ሰራዊት አካላት የደህንነት ሰራተኞች እና የፖሊስ ሰራዊት አባላት ሕገ ጥ የሆነ ተግባር እንዲፈጽሙ በበላዮቻቸው ሲጠየቁ ፈቃደኛ ባለመሆን የሀገሪቷ ሕገመንግስት እንዳይጣስ የመከላከል ኃላፊነታቸውን አንዲወጡ አንጠይቃለን ለውጭ ማህበረሰብና ለሰብዓዊ መብት ድርጅቶች የሚደርሰውን በደል ማሳወቅ በተስያዩ የስሰም ስቀፍኗ ደርጅቶች የውጭ ሀገሬት ሼሚባሲዎች ከና የሰብዓዊ መብት ድርድተች ጡስጥ የሟሰሩ ሰራተሻች በተቃዋሚ ፓርቲ ስባሳት ከና ደጋፊዎቻቸው ሺኪህስዲገ የሚያደርሰውን ኪሰብዓዊ ድርጊት ስየድርጅታቸው በተዛጠስም ሆነ በቡደኘ የማስረዳት ኃሳፌነት ስሰባቸው ከዚህም በተጨማሪ ህዝቡም ከዚህ በታች ስተዘረዘሩት መስሪያ ቤቶች ስስክ በመደጠስ ቪህስዲገ ከኪዲሞክራሲያዊ መገገዱ ከንዲመስስ ተገቢውኘ ተዘከና ሽገዲፀሳድሩ መፀስከቱን ማስተሳሰፍ ይናርበታፀስ ቅገጅት ስስገድነትና ስዲሞክራሲ ሰሞኑን ደሞ ጉንፋን ያዘኝና ያ ሰበበኛ ወገቤ ምስቅልቅሉ ወጥቶ በሕክምና ላይ ብሆንም ለዶክተር ቀጠሮ ወደ አሜሪካ የምፄድበትም ጊዜ በማለፉ አዚሁ በሃዛገር ልጆች ህክምና እየተደረገልኝ በቀን ለጥቂት ሰአታት ወደ ቢሮ አገባለሁ ወደ ቢሮ ስገባና ስወጣ ከወንድም ጓደኛዬ ምናሴ ወንድም አገኘሁ ጋር ነው ጠዋት መኪናቸውን እቢሯችን ያቆሙ የጸጥታ ሰራተኞች የአመራር አባላት በገቡ በወጡ ቁጥር እየተከተሉ ሰላም ነስተው ተመልሰው እነበሩበት ይቆማሉ ቀደም ሲል ወደ ቢራችን ጠጋ ብለው ነበር የሚጠብቁት አሁን አሁን በሁሉም መውጫ በሮች ላይ ይቆሙና አንዱ ለሌላው ባንተ በኩል መጣ በመባባል በሞባይል አየተጠቋቋሙ ነው የሚጠብቁት ቅዳሜ መከረም ወደ አራት ሰአት ላይ ከሃክኪም ቤት መልስ ወደ ቢሮ ስገባ ጠባቂው ከነመኪናው ጥግ ይዞ መግቢያው ላይ አለ ቢሮ ገብቼ ወደ ስድስት ሰአት ላይ ወደ ቤቴ ስሄድም ያ ጠባቂ ጸሀይ ቀቅሎት ከፊት ወንበር ወደኋላው ወንበር ሄዶ በሩን ሁሉ ክፍት አድርጎ ተኝቷል አጠገቡ ስንደርስ ቀና ቢልም ይህን ያህልም ትኩረት አልሰጠንም ደክሞታል ለዚህ ተብሎ የሚወጣው ነዳጅ የመኪናው መጉላላት የሰዎቹ የቀን ወጪ ጉልበታቸው ለፃገር በሚጠቅም ተግባር ላይ ቢውል ምን ያህል ጥቅም ባስገኘ ነበር ሌላ ሙያ ባይኖራቸው እንኪን በልማት ሥራ ላይ ቢሰማሩ የተሻለ ነበር በዚሁ አለት ቢሮ አንደገባሁ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አጠገብ ካለው የደህንነት ቢሮ አንድ ወዳጄ ደውሎ አንድ ወረቀት በቅንጅት ስም የሚበተን ተዘጋጅቶ አንድ ኮፒ አውጠቼልፃለሁ ሰው ላክና ከተለመደው ቦታ አስወስድ አለኝ ቀደም ብሎ ወረቀቱ የደረሰኝ ቢሆንም ምናልባት ሌላ ሊሆን ይችላል በሚል ሰው ልኬ አስመጣሁት ያው ነው የመስቀል በዓልን ግርግር የፈጠሩት የቅንጅ አባላት ናቸው ለማለት በሚያዙ ሰዎች ኪስ ውስጥ አየተከተተ ፊልም አስነስቶ ቅንጅትን ከሕዝብ ለማጣላት ለመወንጀል የተዘጋጀ ወረቀት ነው አንዲህ አይነቱን ተንኮል ደርግ በኢህአፓ አባላት ላይ ሲጠቀምበት የነበረና ሁሉም ያወቀው ያረጀ ያፈጀ ብልጥነት በመሆኑ ሰሚና ተቀባይ አያገኝም ለወረቀት ለቀለም ለሚበትኑት ሰዎች ያንን ታይፕ ላደረጉት የሚከፈለው ገንዘብ በችግር ለሚቆሉት ወገኖች መርጃ ቢሆን አይሻልም ነበር። በሚል ይመስላል እንደገና የቅንጅትን አመራሮች በወከባ መከራቸውን ማሳየታቸውን ቀጠሉ ቅዳሜ በጠዋቱ ነው ወደስብሰባ አዳራሽ የገባነውሁሉም ይህን ወሳኝ የሆነ አጀንዳ ለመቋጨት በሃሳብ ተለያይቶም ቢሆን የቱ ነው የሚሻለውን» አንግቦ ያንን ለመወሰን ነው የሚጠብቀውበቅድሚያ አንዴት እንሂድበት የሚል ፃሳብ ቀርቦ ገሚሱ በድምጽ ብልጫ እንወስን ሲል ሌላው ወገን ደሞ ይህ ለሃገራችንና ለመራጭ ወገናችን ከፍተኝ ዋጋ ያለው ጉዳይ በድምጽ ብልጫ የሚወሰን ሳይሆን በሙሉ ድምጽ ያለምንም ተቃውሞ ወይም ድበጸ ተአቅቦ የሚያልፍበትንአንድ የሚያደርገንንየሚያስማማንን መንገድ መሻት ይኖርብናል የሚለው ዛሳብ ተቀባይነት በማግኘቱ በዚሁ ልንሄድበት እንድንችል እንዴት ይከናወን የሚለውን ዶር ብርፃኑ በቫቲንን የምርጫ አካሄድ አናድርገው የሚል ዛሳብ አቀረበበርንታዎች ምን ማለት አንደሆነ ስለማናውቀው ሲያስረዳ «በመጀመርያ ምርጫ ድምጽ አንሰጣለን ሙሉ ድምጽ ካልተገኘ ደሞ አንደገና ተወያይተን ዳግመኛ ድምጽ አንሰጣለን አሁንም ሙሉ ድምጽ ካልተገኘ ለሶስተኛ ጊዜ ድምጽ ይሰጥና ያ በአብላጫ ድምጽ ይወሰናል ሙሉ ድምጽም ከተገኝ አሰየው» አለን ይህን አካሄድ አብላጫው ቤት ስለተቀበለው በዚሁ ቀጠለአንድ ጊዜ ለመጨረሻ ዛሳባችንን አናንስራሽር ተብሎ ከሁሉም አቅጣጫ ፃሳብ ከተሰነዘረ በኋላ የመጀመርያው ድምጽ ተሰጥቶ የተፈለገው ባለመገኘቱ ለሌላ ድምጽ አንደገና በጉዳዩ ላይ ውይይት መካሄድ ጀመረና ብዙ ዛሳብ ወጥቶ ወርዶ ጉምጉምታም ተካሂዶ ውስጥ ውስጡን በሹክሹክታ ሃሜትና አሉባልታም ተወርቶ አረፍት ሆነና ለምሳ ወጣን በምሳ ወቅት ሁሉም የቻለውን ያህል እንዲወያይና እንዲነጋገር በሃሳብም መቀራረብ አንዲችል እድሉ ቢገኝም ከምሳ በኋላም በተደረገ የድምጽ ቆጠራ የተፈለገው መገኘት አለመገኘቱን ከፈጣሪ በቀር የሚያውቅ አልነበረምአርግጥ በመፃላችን መግባት የሚፈልግ መኖሩ ጨርሶ አያጠያይቅምመግባቱ የሚሰጠው ጥቅም ምንድን ነው ሲባል ግን አለመግባት ያገኘውን ማስረዳትና ማሳመን መግባት የሚለው አለማግኘቱ ይታያልጥቂቱ ደምወዝ ከማግኘትና ሥራ ከማግኘት ጋር ያያይዘዋል ሌላው እንሞክር ይላል አብዛኛው ግን የሚታይም የሚሞከርም የለም ሕጉ ሁሉ ተለውጦ ደንቡ ሁሉ ፈርሶ በአዲስ ተተክቶ ለገዢው ፓርቲ በሚጠቅም መልኩ የተሠራ ቤት ውስጥ ብንገባ ጠቀሜታ የለውም መሳቂያ ነው የምንሆነው የሚል ነው ስለዚህም ውይይቱ ብቻ እንዲቀጥልና ወደ አንድ ወገን የሚያሰባስብ ሁኔታ ለመፍጠር ተሞክሮ በመጠኑ ከጠዋቱ የተለየ ሁኔታ በታይም ጥቂት አሁንም መግባት ይሻላል የሚሉ በጣት የሚቆጠሩ በመኖራቸው ጉዳዩ እንዲሁ ድምጽ ሳይሰጥ አንዲያድርና ነገ በጠዋት ተገናኝተን እንድንደመድመው ስምምነት ተደርሶ ተለያየን ቅዳሜ ሙሉ ቀን ከተካሄደ የላአእላይ ምክር ቤት ስብሰባ አንደወጣን ዶር ብርፃኑ በየዓመቱ የመስቀልን በአል ምክንያት በማድረግ በሚያዘጋጀው የመገናኛ ምሽት ለመገኘት ወደቤቱ ስንፄድ በግብዣው ላይ ያልተጠሩት የደህነነት አባላት ከፊት ከዛሂላ አጅበውን ደረስን ከተጠራነው መዛል ሞሼና ልደቱ አልተገኘ ምለነገሩ በስብሰባውም ወቅት ቢሆን የአብላጫ ድምጽ ጉዳይ ሆኖ ነው አንጂ የተቀመጡት ከጀርባዬ ስለነበር በተደጋጋሚ ልደቱ ቅሬታውን በሹክሹክታ ሲገልጽ አሰማው ነበርከዚያም አልፎ ሞሼ ከልደቱ አፍ እየተቀበለ አጁን በማውጣት ጥያቄም ማስተንከያም አዲስ ነው ያሉትንም ፃዛሳብ ሲያቀርብ አልፎ አልፎም በመልእክት ለአብዱራህማን ሲያስተላልፉና አብዱልራህማን ጥያቄውን ሲያቀርበው እያየሁ አገረም ነበርና ባለመምጣታቸው አልተደነቅሁም ይቂቅስ ሌሎቹ የደህንነት አባላት ቀድመውን ደርሰው ሰፈሩን ወረውታል አራት በልተን ወደ የቤተታችንም ስንሄድ ለያንዳንዱ ሰው ሁለት ሁለት አጃቢ መኪና ተመድቦ ታጅበን ነው ወደየቤታችን የደረስነው ካለምንም ልዩነት ከዚያ ግቢ የወጣ ሁሉ ነው የታጀበው አባል ሆነም አልሆነ በዚህ አለት ማታ ወደ ቤቴ ስመለስ ከኋላዬ በደህንነት ታጅቤ ነበርወደ ቤቴ መግቢያው ወደ መንደር የሚያስገባ መንገድ ይመስላልና እኛ ስንገባ የተከተለንም መኪና ተከትሎን ገባ ዋናው በር ለመኪናችን ሲከፈት መንገድ አለመሆኑን ያወቀው ተከታያችን በችኮላና በመደናገጥ መኪናውን በትንቅንቅ አዙሮ ለመውጣት ሲንደፋደፍ እያየነው ተገርመንም አላባራን በማግሥቱ የፓርላማን ጉዳይ ስብሰባ በቀጣይ ለመነጋገር በተያዘው ቀጠሮ መሰረት በቅሎ ቤት ወደሚገኘው የቀድሞው የኢዴፓመድኅን የቅንጀት ቢሮ ደረስኩ የውሳኔው ጉዳይ እጅጉን አሳሳቢና ለወደፊቱ ሂደት ጠቀሜታው ከፍተኛለፃገራችን የዴሞክራሲ ስርአት መገንባት ወሳኝ በመሆኑ ሁሉም አንቅልፍ አጥቶ ሲጨነቅበትና ሲያወጣ ሲያወርድ እራሱን እየጠየቀና መልስ ሲሰጥ እንደተጨነቀው ሁሉ ይህ ስሜት በኔም ላይ ነበር የቱን በምን መልኩ ብንወስን ነው የሚበጀው። አቶ ልደቱም ያደረገው እንደዚሁ ነውና ለዚህ ምላሽ መስጠት ያለበት አራሱ አቶ ልደቱ ነው በማለት መልስ ተሰጥቶት ተሰብሳቢው በሙሉ ጉዳዩ አንዲህ ከሆነ ይህ አጀንዳ ይብቃና ወደ ተሰበሰብንበት ዋና ጉዳይ አንግባ በሚል ተቨዘጋ ይህ መልስ ያልጣማቸው ሌላዋ የአቶ ልደቱ ደጋፊና የፃሳቡ ተጋሪ ነኝ ባይ ዶር ሙሉ ዓለም ጉዳዩ መዘጋት የለበትም በሚል ሃሳብ ቢያቀርቡም ተሳታፊው በተቃውሞ አጣጣለው ከቀረቡት ተቃውሞችም በመቶው ከቀድሞው የኢዴፓ መድህን አባላት ነበር ይህ በዚህ ተዘጋና ስብሰባው ቀጠለ ውህደትም ተፈጸመ ሰነዱ ተፈረመ ለኢትዮጵያ ሞቷ ልደቱ እየሆነ ጥያቄው ቅጥ አጣ ስሙ እንዳልገነነ ምነው ቅጥ አሳጣህ ለምን ተቅበጠበጥክ ገና ከጅምሩ የሕዝብ አንዳልተባልክ በማለት ነበር ተሰብሳቢው ወዲያው መግጠም የጀመረው ይህ በአንዲህ አለፈና ቀጣዩ ስብሰባ ፓርላማ አንግባ ወይስ አንግባ የሚለውን ለመወሰን የተጠራው ስብሰባ ነበር ተሰብሳቢዎቹ የላአላይ ምክር ቤት አባላት ናቸው ስብሰባው የሚካሄደው በቅሎ ቤት በሚገኘው የኢዴፓመድሕን ጸቤት ነበር ሂደቱን በተመለከተ ዝርዝር ሁኔታውን ማቅረብ ጊዜ ማጥፋት ስለሚሆንና ቀደም ተብሎም የቀረበ ስለሆነ ወደ ድምጽ አሰጣጡና ወደ ነበረው ሁኔታ ማለፉ ይሻላል በተደጋጋሚ ለሚተላለፉት ውሳኔዎች ሁሉ ድምጽ እየተቆጠረ ነበር ውሳኔው የሚጸድቀው አቶ ልደቱ ጥያቄም ሲጠይቁ በቀጥታ በሳቸው አንደበት ሳይሆን በወኪል ጥያቄ ያስጠይቁና አሳቸው ግን ተጨማሪ ተቃውሞ ማሳሰቢያ በሚል ዛሳብ ያቀርባሉ እንጂ በድምጽ ቆጠራ ወቅት አቶ ልደቱ አቶ ሞሼ አቶ አብዱራህማን ዶር ሙለዓለም ሁሉንም ውሳኔ ያለፉት በድምጸ ተአቅቦ ነበር አራቱ ብቻ ፓርላማ አንግባ ወይስ አንግባ የሚለውን ደሞ ተቃዋሚ ሲጠየቅ አልተገኘምና ድምጸ ተአቅቦ የሚል ጥያቄ ሲቀርብ አቶ ልደቱ በጭራሽ መጠየቅ የለበትም ተቃውሞ ስለሌለ በዚሁ ማለፍ አለበት ብለው ሲሞግቱ ለምን ብዬ ስመራመር ተአቅቦ ከተጠቀሰ አሳቸው ብቻ ስለሚሆኑ ያንን ለመሸፈን ነበር የተቃወሙትና «በሙሉ ድምጽ ተብሎ» አለፈ እነዚህ በተለያየ ጊዜ የተጠራቀሙ ሁኔታዎች አሁን ድርጅቶቹ ከስመው በቅንጅት ይጠቃለሉ ሲባል ተቃውሟቸው የመጣውም የቀድሞ ተልእኳቸውን ለመወጣት አመቺ ጊዜ ያገኙና የቅንጅትን ውህደት ለማራዘምና ወደ አለመግባባት መበታተን ለመውሰድ ቢሆንም ያም በሕዝብ ጥረት ቁጭትና ምሬት ሳይሳካ ቀረ ወደ መሰረቱ እንሂድፁ ኢህአዴግ ወደግዛት ሳይመጣ በፊት ቡግና ነጻ» ወረዳ በሚባልበት ጊዜ የአቶ ልደቱ የቅርብ አስተማሪና ተጠሪ አቶ በረከት ስምኦን ነበሩ መመሪያ የሚሰጡት ለአቶ በረከት አስፈላጊውን የስለላ ውጤት የሚያስታውቁ ደሞ አቶ ልደቱ ነበሩ አሁን የታቀደው ግብ አልመታም ሊቀጥል የሚችለው ሂደት «አቶ ልደቱን አቅፎ ደግፎ ለሥልጣን ማብቃት» ሳይሆን በመቅረቱ ገዢው ፓርቲ በሳቸው ላይ የንግድ ሥራውን በመቀጠል በእሳቸው ላይ አደጋ አድርሶ ቅንጅት እንዲህ አደረገ ማለት ሊሆን ይችላል ቅንጅት አሁንም ቢሆን አኔ አስከማውቀው ድረስ አቶ ልደቱን «ለሕዝብ ይቁሙ እንጂ አንዲህ ያርግዎት» ስለማይል አቶ ልደቱ ንስህ ገብተው አውነቱን ለሕዝብ አሳውቀው ከፃገርና ከሕዝብ ጋር ቢታረቁ ይበጃቸዋል አርቀ ሰላም ብቻ ነው የሚያዋጣቸው እንጂ የሕዝብን ጥቅምና ነጻነት ለራሳቸው ስልጣን ፍለጋ በመለወጥ የሚገኝ አንዳችም ትርፍ እንደሌለ ሊያውቁት የሚገባ ጉዳይ ነው በተፈጠረው ጉዳይ ሁላችንም ቆስለናልአዝነናልየምር ቅር ብሉናል ያም ሆኖ ግን በዚህ የተነሳ በልደቱ ላይ አንዳችም ጉዳት ከማድረስም ሆነ በክፉ ከመመልከት እንዲታቀብ በዚህ አጋጣሚ በግሌ ማሳሰብ አወዳለሁ ማን ይናገር የነበረ ነውና። መስተዳድሩ የፈራው በዛላፊነት ተጠያቂ ሆኖ ሳይሆን ያን የሚጠላውን የጣት ምልክት እንደችቦ ሲዘረጋና ለቅንጅት አመራር አባላት ፍቅርና ክብር የሚሰጥ ህብረተሰብ ማየትን ነበር የፈራው ስለዚህም አዳራሹን የማግኘት ጉዳይ ያለቀለት ሆነ ይህም ማለት ከሕብረተሰቡ ጋር መገናኘት አከተመ ማለት ነውኢህአዴግ ግን አዳራሹ በጁ መስተዳድሩ በጁ ሁሉ ነገር በደጁ ስለሆነ እንዳሻው ሕዝብን እየሰበሰበ ያሻውን ፕሮፓጋንዳ ያካሂድብናል ይሁንና የራሱ ደጋፊ ከሚባሉት የቀበሌ መስተዳድርና አባላት ከሚላቸው በስተቀር የሚሰበሰብ አልነበረም አኛም ይህ አግባብ አለመሆኑንና ሕገመንግሥቱ የሚፈቅደውን መብታችንን እየተነፈግን መሆኑን ለሚመለከታቸው ሁሉ አቤት ብንልም መልሰው ወደ አዲስ አበባ መስተዳደር ሂዱ ነበር መልሳቸው አንዲህ አንዲህ አያልን ቆየንና የገዢው ፓርቲ አንዳችም ፍትፃዊ የሆነ ተግባር አልከውንም በማለቱና ስለተቀማነውም ድምጽ ፍትሃዊ መልስ አልሰጥም ያለውን ምርጫ ቦርድን ከማስተካከል ይልቅ «አበጀህ የኛ ልጅ» አያለ ስለሚያሞካስው ኅብረተሰቡ ደግሞ ድምጻችንን አስከብሩልን የሚለው ጥያቄው ቢሮ በመምጣትም በጋዜጦችም በተለያየ መንገድ በመጠየቁ አኛም ሰላማዊ ትግል ያልነውን መሰረት በማድረግ አሁንም ሕዝቡን ለሰላማዊ ትግል ጥሪ አደረግንለት ጥሪው ሁሉም ለሶስት ቀናት በየቤቱ እንዲቀመጥ የሚል ነበርና «መንግሥት» ገዢው ፓርቲን የሕዝቡ ምላሽ ምን ሊሆን አንደሚችልና በሚያስከትለው የኤኮኖሚ ውድቀት ሊያነበረክከው እንደሚችል በመረዳት ከፍተኛው የገዢው ፓርቲ ቁንጮ ባለስልጣን « ይህን ጥሪያችሁን አንሱና ከሰማይ በታች ባለ በማንኛውም ጉዳይ ላይ መወያየት እንችላለን » በማለታቸው በሚከተለው የኤኮኖሚ ድቀት ተጎጂው የኛ የሆነው የቆምንለት ሕዝብና ዛገራችን በመሆኗ አንድ ዛገርን የሚያስተዳድር መንግሥት ቃሉን አያጥፍም በሚል እንዲሁም ትግላችን ሰላማዊ በመሆኑ ገዢው ፓርቲም ወደ ሰላም መመለስ ከፈቀደ አንድ ጊዜ አንየው ማታለልም ከሆነ በዚሁ አንተዛዘባለን በሚል ጥሪው ተነሳ ሕዝቡም ወደ ሥራው ተሰማራ ገዢው ፓርቲ ወዲያው ቃሉን አጠፈ ሁኔታው በጣም የሚያሳዝን ከአንድ ነገርን ከሚመራ አካል የማይጠበቅ ቢሆንም አንድ ጊዜ ሆኗል ብለን ሌላ መንገድ መከተል መረጥን አሁንም ሰላማዊውን መንገድ ተከትለን በሄድን ቁጥር አካሄዳችን ወደ ድል አድራጊነት ሲያመራ በገዢው ፓርቲ ቁጥጥር ስር ያሉት የመገናኛ ብዙፃን ከዳር አስከዳር ዋልታ ኢንፎርሜሽን አይጋ ዌብ ሳይት ሁሉም ቅንጅት ሕገመንግሥቱን ሊንድ ነው» የሚል ፕሮፓጋንዳ አወረዱብን ተከታትሎ በሚሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ሰአቱ እየተጠቀሰ የካርዱ ቀለም እየተለየ ማስጠንቀቂያ ይሰጠናል በሕገ መንግሥቱ ላይ ሕዝብ ሰላማዊ ሰልፍ የማድረግ የመቃወም መብት ተሰጥቶታል ሕዝቡ ደሞ በሕገ መንግሥቱ ላይ የሰፈረውን የዜግነት መብታችችንን ተጠቅመን እናስከብራለን አለ ቅንጅት አዲስ አበባን ሙሉ በሙሉ በማሸነፉ አዳዲስ አዋጆች እየወጡ የመስተዳድሩ መብቶች በሙሉ ወደ ፌዴራል ወደ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ቢሮ ተዛወሩ መስተዳድሩ ገቢን በተመለከተ ባዶውን ቀረ በዚያ ሁኔታ አያለ አዲስ አበባን ለመረከብና የተወሰደ መብቱን ለማስመለስ ተወሰነ ወደ ምክር ቤት ላላመግባት ከወሰንን አዲስ አበባንም መረከብ የለብንም የሚል ክርክር አንደቅድመ ሁኔታ ልደቱና ሞሼ አመጡ ይህን የሚያሳየው ቪድዮ አሰለ በዚህ ላይ የጠነከረ ክርክር ነበር ያቀረቡትየሕዝብን ድምጽ እናክብር ነው ውሳኔያችንና አዲስ አበባን መረከብም የሕዝብን ድምጽ አለማክበር ነው ስለዚህ አዲስ አበባንም መረከብ የለብንም የሚል አቋም ያኩ በአንግባ አንግባ ውይይት ላይ ልደቱና ሞሼ ከኔ ኋላ ነበር የተየተመጡትና የሚያወሩት ሁሉ ይሰማኝ ነበርልደቱ አራሱ በመናገር ፈንታ በሞሼና በአብዱራህማን አፍ ነበር የሚናገረው ድምጽ ስለሚሰጥበት ሁኔታ በተደረገው ውይይት የቀረበውን ፃሳብ ያለምንም ተቃውሞና ድምጸ ተአቅቦ በሙሉ ድምፅ እንዲያልፍ በቫቲካን ድምጽ አሰጣጥ አይነት ሶስት ጊዜ ድምፅ ይሰጥ ሲባልም ተቃውሞ ያቀረቡት ልደቱና ሞሼ ነበሩፁ ብቻ በስንት ክርክር የቀረበው የቫቲካን ድምጽ አሰጣጥ በአብላጫ አንዲያውም በመቶ በሚሆን ድምጽ ተደግፎ አለፈ ልደቱ ያጎረሰውን ሞሼ አየተቀበለ ይወረውራል አንድ ነገር ተብሎ ተብሎ ሁለም ዛሳብ ሰጥቶበት አለቀ ሲባል ወይ ሞሼ ወይ ልደቱ አለያም አብዱራህማን አንድ ነገር አምጠተው ይሰነቅሩና ያለቀውን ወደኋላ ይመልሱታል ቤቱ በተደጋጋሚ አንዴት ነው ይፄ ነገር ያለቀውን ለምን ትመልሱታላችሁ። » ቢልም እነሱ በተለያየ መልክ አዛው ናቸውበኔ ግምት ምንም ሳይወሰን እንድንለያይ ያሰቡ ሆነው ነበር የታዩኝና የበኩሌን ተናገርኩ «እባካችሁ በመግባባት ያለቀውን ጉዳይ መልሰን ወደ ነበረበት ማድረጉ ሌላ ሚስጥር ከሌለው በስተቀር ጥቅሙ አይታየኝም ምናልባት ውሳኔ ላይ አንዳንደርስ የሚፈልግ ሰው ካለ በግልጽ ይናገር በተረፈ ለኔ እንደገባኝ ሳንወስን ብናድር ነገ ተሾልኮ ወደ ፓርላማ ለመግባት የሚያመች ሰበብ ለማግኘት ነውና ወደ ውሳኔፄ ለመግባት እንድንችል የተወሰነ የጊዜ ገደብ ይሰጥና ወደ ድምጽ አእንዚድ በኔ በኩል ደቂቃ የሚበቃን ይመስለኛል» አልኩ ሌሎችም ተመሳሳይ ፃዛሳብ ሰጡና ለ ደቂቃ ተወያይተን ወደ ድምጽ ገባንገበመጨረሻም ውሳኔው በሙሉ ድምጽ ሆነና ተደመደመ አዲስ አበባም አለመግባት ተወሰነ ዶር ብርፃኑ ዶር ሽመልስ ዶር በፈቃዱና እኔ ተያይዘን ወደግሎባል ሆቴል ቡና ለመጠጣትም መኪናዎች አሰኪነሱ ለመጠበቅም ስናመራ ደህንነቶች ተከተሉን ይፎክራሉ ለማስፈራራት መሆኑ ነው ማንም ከቁጥር ያገባቸው የለም ግሎባል ገባን ወንበር ይዘን የሚጠጣ ስናዝ ደህንነቶችም ገብተው እንደኛው አዘው ቁጭ አሉ ምን አንደሚፈልጉ ማወቅ አልቻልንም ለደህንነታችን ይሆን እየተባባልን አእንስቃለን በመጨረሻ መግለጫ መሰጠቱን ስንሰማ ወደ መኪናዎቻችን ስንፄድም አሁንም አጃቢዎች ነበሩን መኪናዎቻችንን አሰነስተን ወደየቤታችንም ስንሄድ አጃቢዎች ነበሩን እኔን እስከ ቤቴ መግቢያ ድረስ አጅበውኝ ወደ ቤቴ ሰገባ ተመለሱ ምን ማለት እንደሆነ አልተረዳሁትም ለነበፈቃዱም ስደውል አንደኔው ታጅበው መግባታቸውን ነገሩኝ ከንቱ ልፋት ከንቱ የነዳጅና የመኪና ብክነት የፀን ምርጫና ያሰከተለውን ውዝግብ የካርድ ንጥቂያና የአቤቱታ ሰሚ ማጣትን በተመለከተ አንዳርጋቸው ጽጌ ፓርላማ አለመግበት ጋር የተወሰደውን አርምጃ በተመለከተ የሚከተለውን አውነታ ጽፎ ነበርና እሱን አዚህ ውስጥ ማካተቱ ጥሩ ግንዛቤ ይሰጣል አንዳርጋቸው ኢህአዴግንም ቅንጅትንም በሚገባ ስለሚያውቅ ለፍረድ አሰጣጥ ስለሚያመች አቅርቤዋለሁ መስከረም ቅንጅትና የግንቦት ቱ ምርጫ መጭበርበር ያስነሳቸው ጥያቄዎች ከአንዳርጋቸው ጽጌ መንደርደሪያ የግንቦት ቱ ምርጫ መጭበርበሩ ከታወቀ በኋላ ወያኔ ከህዝብ የዘረፈውን ድምጽ ለማስመለስ ቅንጅት ቃል ገብቶ የተለያዩ እንቅስቃሴችዎን አድርጓል ቅንጅት ሰላማዊና ህጋዊ የትግል አቅጣጫ በመከተል ወደ ፍርድ ቤት በመፄድ በራሱ በምርጫ ቦርድ መድረክ ላይና በዲፕሎማሲያዊው ዘርፍ ትግል በማድረግ በወያኔ የተዘረፈውን የህዝብ ድምጽ ለማስከበር ብዙ ጥራል የተሰረቀውን የህዝብ ድምጽ ለማስመለስ መደረግ የነበረበትን ጥረት ሁሉም የምደግፈው ቢሆንም ወደ ፍርድ ቤትና ወደ ምርጫ ቦርዱ እየተመላለሱ የመሄዱ የትግል አቅጣጫ የህዝብን ድጋፍ ሙሉ በሙሉ ያገኘ ነበር ማለት ግን አይቻልም ይህ አመለካከት የዛገር ቤቱንም ሆነ በውጭ ዛገር ቅንጅትን የሚደግፈውን አብዛኛውን ህዝብ ያካተተ ነበር ወያኔ አምባገነን ስለሆነ ከዚህ የበለጠ ጠንካራ የሆነ የሰላማዊ ተቃውሞ እንጂራሱ በፈጠራቸው ፍርድ ቤት ዳኞችና የምርጫ አስፈጻሚ አካላትአንዲሁም የራሳቸውን ብፄራዊ ጥቅም አስቀድመው በሚያሰሉና በወያኔ ኪስ ውስጥ ቀድሞውኑ በተያዙ የውጭ መንግስታት አማካይነት የህዝብን ድምጽ ማስከበር እንደማይቻል የተሟገቱ በርካቶች ነበሩ ያም ሆነ ይህ ፍርድ ቤትን ምርጫ ቦርድንና አለምአቀፍ ህብረተሰቡን በመጠቀም የህዝብ መብት ማሰከበር ባይቻልም ጥረቶቹ ሁለት መሰረታዊ ቁምነገሮች ማስረገጥ ችለዋል የመጀመሪያው ሰላማዊና ህጋዊ ጎዳናዎች ከመርፌ ቀዳዳ ጠብበው በሚታዩበት ወቅትም እንኳን ችግሮችን ሰላማዊና ህጋዊ በሆነ መንገድ ለመፍታት ቅንጅት ያለውን የእምነት ጽናት ማረጋገጥ የተቻለበት ነው በዚህም ወያኔ አራሱን ብቻ ለሰላም አሳቢና ተጨናቂ እያደረገ የሚያቀርበውን ጩኸት ባዶነት አረጋግጧል የወያኔን የግድያ የአፈናና የወከባ ትንኮሳዎች በትእግስት በማሳለፍ ለሰላምና መረጋጋት ከወያኔ በላይ ቅንጅት እንደሚጨነቅ አስመስክሯራሯል ሁለተኛው በዛገሪቱ ውስጥ ከወያኔ በጎ ፈቃድ ውጭ የሚንቀሳቀሱ የፍትህም ሆነ የምርጫ አስፈጻሚ አካላት አንደሌሉ አረጋግጧል ወያኔም ከባዶ ጩኸት ያለፈ የዴሞክራሲ የፍትህና የሰላም አምነት ያልዘራበት እንደሆነ ለሁሉም ማሳየት ችሏል ይህ በተለይ ወያፄ ስለራሱ ዴሞክራሲያዊነትና ሰላማዊነት በሚያሰራጨው የፕሮፓጋንዳ አስማት ደንዝዘው የነበሩትን በርካታ የውጭ መንግስታት ዲፕሉማቶችን ነጻ ለማውጣት ችላል ከዚህ በኋላ የውጭ መንግስታት ለወያኔ የሚሰጡት ድጋፍ ካለ ወያኔ በኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ስርአትን ለመገንባት በሚደረገው ጥረት ውስጥ አዎንታዊ ሚና ስለሚጫወት አንዳልሆነ የዛገራችን ህዝብም እንዲረዳው ማድረግ ላል በተለይ ከምርጫው በፊት የነበረው አንጻራዊ ዴሞክራሲያዊ አውነታ ተጋኖ መታየት እንደሌለበት ለውጭ መንግስታት ለማሳየት ማጭበርበር በተደረገባቸው ቦታዎች ላይ በተወሰደው የማጣራት ሂደት ውስጥ መሳተፉ ጠቀሜታ አስገኝቷል ይህም ለቅንጅትና ለህብረት ከፍተኛ ዴፕሎማሲያዊ ድል ያጎናጸፈ ሆኗል የአውሮፓ ህብረትና የካርተር ማዕከል ታዛቢዎች በዚህ የማጣራት ሂደት ላይ በመገኘት የወያኔን መሰረታዊ ጸረዴሞክራሲያዊ ባህርያት እንዲረዱ አስችሏቸዋል በደሉን ለመናገር በየማጣሪያ ጣቢያው በሚመጣው የገጠር ህዝብ ላይ የወያኔ የአፈና መዋቅር አየፈጸመ የነበረውን ግፍ በአይናቸው ያዩበት ሁኔታ በአመለካከታቸው ላይ ከፍተኛ ለውጥ አስከትላል ሌላው ቀርቶ ተዋጊ ጀቶችን ገበሬው በሚኖርበት መንደር ላይ በጣም ዝቅ አድርጎ በማብረር ወያኔ ህዝብን ለማሸበር የሚያደርገውን ጥረት ሳይቀር የአውሮፓ ህብረት ታዛቢዎች አራሳቸው ባይናቸው ያዩትና በጆሮአቸው የሰሙት ጉድ ሆኗል የአውሮፓ ህብረት የምርጫ ግምገማ ሙሉ ሪፖርት ገና ሳይወጣ ወያኔ ጨርቁን ጥሎ እንዲያብድ ያደረገውም ታዛቢዎቹ በማጣራት ሂደቱ ላይ ያዩትን ሸፍጥና ግፍ ዘርዝረው አንደሚያቀርቡ ስለታወቀ ነው ይህ ሪፖርት የተቃዋሚዎችን እጅ በማጠናከር የሚጫወተውን ሚና አንኳስሰን ማየት አይገባንም ይሁንና ለዚህ ድል ሲባል ህዝብ የከፈለው መስዋዕትነት የጠፋው ጊዜና ጉልበት የተለየ የትግል አቅጣጫ ባለመከተል የደረሰው ጉዳት ተገቢ ነው ወይም አይደለም። ፓርላማ መግባት ወይም አለመግባት በሚለው ጥያቄ ዙሪያ ምላሻችን ምን ይሁን የሚሉትን ጥያቄዎች ለመመለስ አስተያየቶቼን በሚቀጥሉት ንኡስ ርአሶች ስር ከፋፍዬ አቀርባለሁ ግልጽነት ያልነበረው የቅድመ ቅድመምርጫ ግምገማ ከግንቦት ቱ ምርጫ በፊት በሁለት መሰረታዊ ጉዳዮች ላይ የአመለካከት ግልጽነት አልነበረም አንዱና ዋንኛው ወያኔ በመሰረተ ባህርዩ አምባገነን መሆኑን ከልብና ከምር አለማየት ነው በፃገሪቱ እንዲደረግ የተወሰነው ምርጫ ከዚህ አምባገነናዊ ባህርዩ ጋር በበርካታ ክሮች የተሳሰረ መሆኑንና በእንዲህ አይነቱ ምርጫ በመሳተፍ የወያኔ ተቃዋሚዎች የሚገጥሟቸውን ፈተናዎችና መፍትፄቻቸውን በሚገባ አንጥሮ አለማስቀመጥ ነው ሁለተኛው በአጠቃላይ የዛገሪቱ ህዝብ ምን ያህል በወያኔ አገዛዝ አንደተማረረና አንደተንገሸገሸ ከዚህ ምሬቱ ሊያወጡት ለሚነሱ የፖለቲካ ድርጅቶች ሊሰጥ ስለተዘጋጀው ድጋፍና ለመክፈል ስለሚችለው መስዋዕትነት ሰላማዊና ህጋዊ በሆነ መንገድ የፖለቲካ ስርአት መቀየር ይቻላል ብሎ ማመን ስለመቻሉና ይህንን እምነቱን በተግባር ለመተርጎም ያለውን ብቃት በሚመለከት በተቃዋሚ ፓርቲዎች አካባቢ የነበረው ግንዛቤ ግልጽነት ያልነበረው መሆኑ ነው የወያኔንአምባገነንነት በሚገባለመገምገም አለመቻል በቅድሚያ ሁላችንም መረዳት ያለብን ነጥብ አለ ስለቅንጅት ስናወሳ ቅንጅት እንደ አንድ ድርጅት በምርጫው ለመሳተፍ የወሰነው ምርጫው ጥቂት ወራት ሲቀሩት እንደሆነ ነው በአነዚህ ጥቂት ወራት ውስጥ ለምርጫ የሚሆን በዛገሪቱ የፖለቲካ ታሪክ ታይቶ የማይታወቅ የምርጫ ማኒፌስቶ አዘጋጅቷል ማኒፌስቶው ዝርዝር በመሆኑ የተነሳ በጋራ ተቀባይነት አንዲያገኝ የድርጅቶቹን ጊዜና ጉልበት የበላ እንደነበር መገመት አያስቸግርም ቅንጅት በየቦታው የሚያቀርባቸውን አጩ ተወዳዳሪዎቹን ለማቅረብ የገጠመውን አስቸጋሪ ስራ ለመወጣትም ምን ያህል ግዜንና ጉልበትን አንደተሸማበት ግልጽ ነው ሁሉም ለየራሱ ድርጅት አባላት ቅድሚያ የሚሰጥበት የፖለቲካ ባህል ጠንካራ በነበረበት ፃዛገር ውስጥ አራት ድርጅቶች በጋራ የተስማሙባቸውን አጩዎች በነበረው አጭር ጊዜ ውስጥ ማቅረብ ህዝብን ያስደሰተና ወያኔን ያስደነገጠ ታሪካዊ ክንዋኔ ነው ይህ በአንዲህ አንዳለ የምርጫው ዘመቻ የተጀመረበት ሁኔታ ተደራርቦ መጣ የምርጫውን ዘመቻ ለማካሄድ የሚሰራው ስራ ዝርዝሩ የማያልቅ ሆነ የገንዘብ አቅም በየቦታው የሚያጋጥሙ በወያኔ የሚፈጠሩ እንቅፋቶችና ሌሎችም ችግሮች የቅንጅትን አመራር ወጥረውና ጠምደው ያዙት የቀን ተቀን ችግሮችን እየተከታተሉ በመፍታት ስራ ተጠመደ ለምርጫው ዝግጅት መደረግ ከተጀመረባቸው ጥቂት ቀናት በኋላ ቅንጅት ረጋ ብሎ ሁኔታዎችን አስቀድመው በተሰሉ ስልቶችና ግቦች አማካይነት የሚሰራበት ሁኔታ ነበር ለማለት አስቸጋሪ ነው የሚፈጠሩ አዳዲስ ሁኔታዎች እየተከተሉ ምላሻቸውን መስጠት ካልሆነ በስተቀር ቅንጅት ሀኔታዎችን አራሱ በፈለገው አቅጣጫ መወሰን የሚችል አልሆነም ቅንጅት አንደ ድርጀት ረጅም አድሜ ባለማግኘቱ ስፋት ባለው ጥናትና ትንታኔ ላይ የቆመ የፖለቲካ ትግል እአስትራተጂና ስልት ከዚህም ጋር የሚሄድ መዋቅርና አደረጃጀት ሌሎችም በርካታ ዝግጅቶች ሳይኖሩት ወደ ምርጫው ውድድር አንዲገባ ተገዲል በቅንጅትነት የተሰባሰቡት የተለያዩ ድርጅቶች አንዳቸው ካንዳቸው የበለጠ አድሜና ተመክሮ ስለነበራቸው የየራሳቸው ጥናቶችና ምርምሮች ሊኖራቸው ይችል ይሆናል ይኖራቸዋልም እንደ ቅንጅት ግን ሁሉም በጋራ የተስማሙበት ጉዳይ ቢኖር ሰላማዊና ህጋዊ የፖለቲካ ፓርቲ ሆኖ መንቀሳቀስን ብቻ መስሎ ይታየኛል ይህ ሰላማዊና ህጋዊ የፖለቲካ እንቅስቃሴ በውስጡ ያዘላቸውን በተለይ ከምርጫው ጋር በተያያዙ ነጥቦች ዙሪያ ስለሚቀሰቀሱ ችግሮችና መፍትፄዎች የቀረቡ ጥናቶች አልነበሩም እንዲህ አይነት ጥናቶች ባለመኖራቸው ከወያኔ አምባገነናዊ ባህርይ ሊፈልቁ ስለሚችሉ ችግሮች አስቀድሞ መፍትፄ አልተበጀላቸውም ወያኔ በግሉ የሚቆጣጠረውን ወታደር ደህንነት ፖሊስና ሚሊሺያ እንዲሁም የምርጫ ቦርድ ፍርድ ቤትና ፓርላማ የመገናኛ ብዙፃንና የዛገሪቱን ፃብት በመጠቀም የህዝብን ድምጽ ሰርቆ በስልጣን ለመቀጠል ጥቃቱን በቅንጅት ላይ ባነጣጠረበት ወቅት የቅንጅት ምላሽ በየግዜው የሚመጣውን ጥቃት ከመከላከል የሚቀርብበትን ክስ ከማስተባበል ያለፈ ስራ መስራት እንዳይችል አድርጎታል ቅንጅት ያገኘው ከፍተኛ የህዝብ ድጋፍ ተከላካይነትን ሳይሆን አጥቂነትን የሚጋብዝ ሆኖ ሳለ የተገኘውን ድጋፍ በአግባቡ መጠቀም አልተቻለም ይህንን ማድረግ የሚችል የፖለቲካ ትግል ስትራተጂና ታክቲክ አስቀድሞ መንደፍ የተቻለበት ሁኔታ ባለመኖሩ ተሸናፊው ወያፄ አንደአሸናፊ አሸናፊው ቅንጀት አንደተሸናፊ ሆነው ወያኔን ለሰላም እንዲያስብ መማጠን የወያኔ መሪዎች እአዳይበረግጉና እስከዛሬ ድረስ ከፈጸሙት ወንጀል በላይ ሌላ ወንጀል እንዳይፈጽሙ ማባበል የተለመደ ሆነ ይህን ከምርጫ ጋር የተፈጠረን ሁኔታ በመመልከት ነው በወያኔ አምባገነናዊ ባህርይ ላይ ግልጥነት ያልነበረው ግንዛቤ ያስከተለው መዘዝ ያልኩት በእኔ አመለካከት ቅንጅት ይህንን ሁኔታ በሚገባ ማጥናት የሚችሉ የአመራር አካላትና የድርጅት ደጋፊዎች አሉት የሚል እምነት አለኝ ችግሩ ቅንጅት እነዚህንና ሌሎችንም ጥልቀት ያለው ትንተና የሚጠይቁ ስራዎች መስራት የቻለበት ፋታ ሳያገኝ በምርጫው ውስጥ መደፈቁ የፈጠረው ሁኔታ ነው ቅንጅት በተፈጠረበት አጭር ግዜ ውስጥ ያከናወናቸውን በርካታ ድርጊቶች ለተመለከተ በታምራዊነቱ የማይደነቅ የሚኖር አይመስለኝም ይህም ተብሎ ግን የምርጫ ወከባና የጊዜ ውጥረት በፈጠሩት ጫና አማካይነት ሳይሰራቸው የቀሩት የቤት ስራዎች ድርጅቱና ህዝብ ያገኛቸውን ድሎች እየቦረቦሩት መሆኑ መታወቅ አለበት ከነዚህ ስራዎች መሃከል የወያኔን አምባገነናዊ ባህርይ በሚገባ ተረድቶ አንዲህ አይነቱ አምባገነን የራሱን ምስል ለማሳመር ከቁጥጥሬ ሊወጣ አይችልም በሚል ትምክህት በከፈተው የማስመሰል ምርጫ በመግባት ሊፈጠር ስለሚችለው ችግርና መፍትሄ በቂ ጥናት አለማድረግ አንዱ ነው ዛሬ ፓርላማ «አንግባ ወይም አንግባ የሚለው ጥያቄ አስቀድሞ በፖለቲካው ትግል ስትራተጂ ውስጥ ተካቶ ምላሹንም በቅድሚያ አግኝቶ እንደምርጫ ማኒፌስቶ ቁም ነገሮች ለህዝብ በገሃዘድ ቀርቦ በምርጫው ከሚወስንባቸው ጉዳዮች አንዱ ሆኖ ማለፍ በቻለ ነበር የወያኔ አምባገነናዊ ቁጣ ቅጥ ባጣ ቁጥር እየተሰበሰቡ ምን አናድርግ። እንዴትስ ተግባራዊ ይሆናሉን የሚለው ጥያቄ መልስ የሚሰጥበት ይሆናል ከዚህም ተከትሎ በየደረጃው በተግባር መፈጸም የነበረባቸው ቅድመ ዝግጅቶች የምርጫው ስራ አካል ሆነው ከምርጫው ቀደም ብለው እንዲፈጸሙ የሚገፋፋ ሁኔታ ይፈጠራል ቅንጅት በምርጫው ወቅት ሊከሰቱ ይችላሉ ብሎ ያሰባቸውን የምርጫው ሂደት አማራጮች በሶስት መንገድ ከፋፍሎ እንደሚያያቸው ለምርጫ ሲያደርግ ከነበረው ቅስቀሳ ተረድተናል «ኢህአዴግ ምርጫውን ፍትዛፃዊ በሆነ መንገድ ያሸንፋል ወይም ቅንጅቶች ምርጫውን ፍትፃዊ በሆነ መንገድ እናሸንፋለን ወይም ወያኔ አጭበርብሮ በስልጣን ለመቆየት ይሞክራል ነበር የተባለው «በመጀመሪያ ሁለቱ መንገዶች ከተፄደ ማንም ያሸንፍ ማንም ችግር አይኖረውም ነገር ግን በማጭበርበር ስልጣን ላይ የመቆየት እርምጃ ወያኔ ወስዶ ዝም ብለን እንደማናየው መታወቅ አለበት» የሚል ቅስቀሳ ለህዝብ የሚቀርብበት ወቅት ነበር ይህን ማጭበርበርን ለመቃወም የሚደረገው ትግል ሰላማዊና ህጋዊ የሆኑትን የትግል አማራጮች በሙሉ መጠቀም ይሆናል» የሚል አስተያየትም በቅንጅት በኩል በስፋት ሲሰነዘር ነበር አነዚህ አባባሎች በተለያዩ መድረኮች በተለያዩ የቅንጅት የአመራር አካላት የተነገሩ አንደሆነ አስታውሳለሁ ከምርጫውም በኋላ በተፈጠረው ሁኔታ ቅንጅት ይህንን የትግል ስልት እንደሚከተል ከህብረቱ ጋር በተከታታይ ያወጣቸውን መግለጫዎች በመመርመር መረዳት ይቻላልችግሩ በአንድ በኩል እንዲህ አይነት የትግል ስልቶች ለመጠቀም የሚያስገድድ ሁኔታ በተፈጠረበትና መግለጫ እየተሰጠ በነበረበት ወቅት ጭምር ከወከባ የተረፈውን እያንዳንዱን ደቂቃ በዋንኛ ነት ይህንን የትግል ስልት በስራ ለመተርጎም በሚያስችሉ ቅድመ ዝግጅቶች ላይ አለማዋል የታየበት ሁኔታ ተከስቷል ህዝቡ በሁኔታው ተማሮ ድምጽን በሰላማዊ መንገድ ለማስከበር የሚያደርገውን የተናጠል እርምጃ ጎጂነት ከመግለጽና ወደፊት በጋራ ለሚደረገው ትግል አየተዘጋጀ እንዲጠብቅ ጥሪ ከማቅረብ ውጭለተባለው አጠቃላይ ትግል መደረግ የሚገባቸውን በርካታ ስራዎች እየተጣደፉ መስራት አልታየም ህዝቡ ይህንን አልሰማ ብሎ በተለያዩ ወቅቶች በወሰዳቸው ሰላማዊና ህጋዊ አርምጃች የደረሰበትን ስቃይ በሚመለከት በቅንጅት የተወሰደው አቋም ቅንጅት አራሱን ከዚህ አርምጃ ወሳጆች ማራቅ አንጂ ለእንዲህ አይነቱ ሁኔታ መፈጠር ተጠያቂው ወያኔ እንደሆነና ይህ ሁኔታም በተጠናከረና በተደራጀ መልኩ በቅንድት መሪነት ወደፊት እንደሚቀጥል ተደርጎ በአጥቂነት መንፈስ የተሰጠ ምላሽ አልነበረም በዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ላይ ወያኔ የወሰደውን እርምጃ በመኮነን ሳይሆን ቅንጅትን ከተማሪዎቹ ተቃውሞ ጋር የሚያርቁ መግለጫዎችና ቃለ ምልልሶች ነበር የሚሰጡት የሰኔ ቀን ቱን የወያኔ ግፈኛ ጭፍጨፋ ለማቅረብ የተሞከረው በዚሁ መንፈስ ነበር አኛ በምርጫ ቦርድና በፍርድ ቤት አንሄዳለን አልን እንጂ አንዲህ አይነት ሁኔታ ይፈጠር አላልንም» በማለት ነበር ምንም አይነት ተቀባይነት ሊኖረው ከማይገባው የወያኔ ክስ አራስን ለማሸሸ ይሞከር የነበረው ይህንን በማለት ወያኔን የመሰለ አምባገነን ማለሳለስ የሚቻል የመሰላቸው ከነበሩ ታላቅ ስህተት አንደነበረ ሊረዱት ይገባል ከላይ የተባሉትን ነገሮች ስንመረምር ነው ቀድሞ ያልተሰሩ የቤት ስራዎቻችን እያስከተሉ ያሉትን ጉዳቶች በሚገባ መመርመር የምንችለው የወያኔ አምባገነንነት በቅድሚያ በቅንጅት ውስጥ በቂ ግምገማና አቋም ተይዞበት አንዲሁም ይህንን አምባገነንነት በሰላማዊና ህጋዊ መንገድ እንዴት መታገል እንደሚቻል ቅድሚያ ስምምነት ተደርሶ ቢሆን ኖሮ ቅንጅት በቀጣይነት ከወሰዳቸው አርምጃዎች አራሱን ማዳን በቻለ ነበር ወያኔ አምባገነን አስከሆነ ድረስ በእርሱ ፍርድ ቤትና የምርጫ አስፈጻሚ አካላት በኩል ተዚዶ የተጭበረበረን ድምጽ ማስመለስ አንደማይቻል የውጭ መንግስታት የራሳቸውን ጥቅም እያሰሉ የወያኔን አይን ያወጣ ጸረ ዴሞክራሲያዊነት ተቀብለው እንደሚቀጥሉ በቀላሉ የሚታይ ይሆን ነበር ይህ ግንዛቤ ህዝብ በአምባገነኖች የተቀማውን መብቱን በራሱ የጋራ ጥረትና መስዋዕትነት ብቻ ካልሆነ በሌላ በምንም አይነት አቋራጭና ከመስዋእትነት በጸዳ መንገድ ማስከበር እንደማይቻል የሚጠቁም ይሆን ነበር ይህ እይታ ደግሞ ዋንኛውን የትግል ስልት ሰላማዊ አመጽን አምቢተኛነትን የሚደግፉ ሁኔታዎችን በማዘጋጀት ለሚደረግ ርብርቦሽ ጊዜንና ጉልበትን ማዋልን ያስገድድ ነበር በግዜያዊነትም ቢሆን ከላይ እስከ ዝቅተኛ ደረጃ የተዘረጉ የቅንጅት ድርጅታዊ መዋቅሮች በፍጥነት መዘርጋት በሃገሪቱ ከሚገኙ የሲቪል የሙያና ሌሎችም ማህበራት ጋር ጥብቅ የትብብር ግንኙት መፍጠር በሃገርና ከሃገር ውጭ የሚገኘውን የሰው ዛይል ትግሉ በዋንኛነት የሚያስፈልገውን የገንዘብና የቁሳቁስ ድጋፎች በማያቋርጥ መልኩ ማበርከት የሚችልበትን ድርጅታዊ ሁኔታ በአስቸኳይ መፍጠር ተመሳሳይ የአመራር ፃላፊነትና ስልጣን ያላቸውን ተተኪ የአመራር እርከኖች በመፍጠር ወያኔ በአመራሩ ላይ ሊወስድ የሚችላቸው የማፈን አርምጃዎች ለማምከን መዘጋጀት ከሃገር ውጭም ቢሆን የተወሰኑ የድርጅቱ አመራሮች በተጠባባቂነት ተዘጋጅተው እንዲቀመጡ ማድረግ ህዝብ ከቅንጅት አመራር ጋር በቀጥታ መመካከር የሚችልባቸው መድረኮች ቢዘጉ ህዝብን በጽሁፍና ወያኔ ሊቆጣጠራቸው በማይችሉ የሬድዮ ስርጭቶች መልእክትን ለማስተላለፍ መዘጋጀት የዛገሪቱን ኢኮኖሚና የህዝቡን የትግል ልምድና አቅም ግምት ውስጥ ያስገቡ የተለያዩ የሰላማዊ አመጽ ስልቶች መንደፍ በየግዜው የሚፈጸሙትን በቅደም ተከተል አንጥሮ ማስቀመጥ ለሚቀያየሩ ሁኔታዎች የሚስማሙ የትግል አርምጃዎችን አስቀድሞ ማጥናት የመሳሰሉትን በጥድፊያ ማሳካትን ግንዛቤ ያስጨብጥ ነበር እነዚህንና ሌሎችንም ቅድመዝግጅቶች በተቻለ ፍጥነትና በተገኘው አጋጣሚ በተለይ የወያኔ አምባገነንነት አይን አያወጣ በፄደባቸው ከምርጫው ማግስት ጀምሮ በነበሩት ቀናት በተግባር ለማዋል ጥረት አለመደረጉ አንድ መሰረታዊ ችግር እንዳለ ያሳየናል ቅንጅት ሰላማዊና ህጋዊ የሚለው ትግል በስራ ማቆም አድማ በሰላማዊ ሰልፍ ከቤት ባለመውጣት የወያኔ የማምረቻ ተቋማት የሚያመርቱትን ሸቀጦችና የንግድ ድርጅቶች የሚያቀርቡትን ግልጋሎቶች ባለመግዛት የወያኔ ጋዜጦችን ሬድዮ ቴሌቪዥን አለማድመጥና አለማየት ለወያፄሄ መንግስት ምንም አይነት የግብር ክፍያ አለመክፈል በማንኛውም ጉዳይ ከወያኔ መንግስት ጋር አለመተባበር የመከላከያና የፖሊስ ሰራዊቱ አባላት የዘለቄታ ጥቅማቸው ከአምባገነኑ ወያፄ ጋር ሳይሆን ከህዝብና ከዴሞክራሲ ስርአት ጋር እንደሆነ አውቀው የአምባገነኖች መሳሪያ እንዳይሆኑ መቀስቀስና ሌሎችንም በርካታ እምቢተኛነትንና አልገዛም ባይነትን የሚያረጋግጡ የህጋዊና የሰላማዊ የአመጽ እርምጃዎች በመፈጸም የሚገለጽ ለመሆኑ ግልጽና የጋራ ግንዛቤ ነበረው ለማለት አያስደፍርም የዚህ ግንዛቤ አለመኖር አነዚህን ተግባራት ለመፈጸም በቅድሚያ መደረግ የሚገባቸውን በርካታ ዝግጅቶች እንዳይከናወኑ አድርጓል ይህ ሁሉ ችግር ግን የመነጨው በቅድሚያ ከቅንጀት ፅድሜ አጭርነት ነው ከጊዜ አጥረት የተነሳ የወያኔን አምባገነንነት በሚገባ ለመገምገምና ከእንዲህ አይነቱ አምባገነን ጋር በአንድ አጋጣሚ በተፈጠረ የዴሞክራሲ ጭላንጭል ውስጥ የሚደረገው ትግል ወዴት እንደሚያመራ አስቀድሞ በሚገባ ለማጤን ካለመቻል ነው የህዝቡን ምሬትና ለመስዋዕትነት ያለውን ዝግጁነት በሚገባ አለመገንዘብ አንደማንኛውም አምባገነንና ገዢ ወያኔ ሁኔታ ዎችን እንዳሉ በነባራዊነታቸው ማየት የሚችል አይደለም የአምባገነን ህሊና ሞት እያዘነበ ሕይወት ረሃብ እያወረደ ጥጋብ ስቃይ እያከናነበ ፍስዛ ፋንድያ ላይ እያስተኛ ወርቅ አንጥፌአለሁ የሚል በሽተኛ ህሊና ፃው ወያኔ በህዝብና በሃገር ላይ የፈጸመውን በደል ክህደትና ግፍ በረሳ ህሊና ህዝብ ይመርጠኛል ብሎ ማሰብ እንደሚችል መጠራጠር የለብንም ከዚህ በተጨማሪ ህዝብ ከደርግ ዘመን ጀምሮ የገባበትን የፍራቻ ቀለበት ሰብሮ የወያኔን የአፈና መዋቅር ሳይፈራ በአደባባይ በመውጣት በድፍረት ይጋፋኛል ብሎ ማሰብ ስለማይችል ከወያኔ ውጭ ሌሎችን የፖለቲካ ድርጅቶች ይደግፋል የሚል ቅዝት አልነበረውም ስለዚህ በምርጫው ልሸነፍ አችላለሁ የሚል ጥርጣሬ አልነበረውም በቅንጅት በኩልም በተለያዩ ወቅቶች ይሰነዘሩ የነበሩ ፃሳቦች በልበ ሙሉነትና እርገጠኛነት «ህዝብ ድጋፍ ይሰጠናል ወያኔን ማሸነፍ አንችላለን» የሚል ነበር ለማለት አልደፍርም በቅንጅት ውስጥ እንዲህ ብለው የተናገሩ ድርጅቶች ቢኖሩም በተናጠል እንጂ አጠቃላዩን የቅንጅትን ወይም የተቃዋሚውን ካምፕ አመለካከት የሚወክሉ አልነበሩም እንደማናቸውም በአምባገነን ስርአት ውስጥ አንደተፈጠሩ ድርጅቶች የተቃዋሚ መሪዎች የራሳቸውንና የህዝባቸውን አቅምና ጉልበት በሚገባ መገመት አለመቻላቸው የሚገርም አይደለም ስርአቱ ነጻ ባለመሆኑ እንዲህ አይነቱን ግምገማ በሚገባ ማድረግ አይቻልም አመራሩ ረዘም ላለ ጊዜ ከህዝቡ ጋር በስፋት እየተነጋገረ ሁኔታዎችን በነጻነት የሚገመግምበት አድል አያገኝም ከሁሉም በላይ አንዱ በአምባገነን ስርአት ውስጥ የሚኖሩ ህዝቦች መለያ ስርአቱ በሚፈጥረው የማፈን ጫና የተነሳ የተቃዋሚ መሪዎችም ሆኑ ህዝቡ አቅሙን አሳንሶ አንዲያይ በራሱ እንዳይተማመን የሚያደርግ በመሆኑ ቅንጅት የማሸነፍ አድሉን በሚገባ አለማስላቱ አይገርመኝም የምርጫው ሂደት እየገፋ ህዝብ ከፍራቻው እየተላቀቀ በፄደበት ወቅት ከመቼውም ይበልጥ ቅንጅት ሊያሸንፍ የሚችልበት እድል እንዳለ በይፋ መሪዎቹ መናገር ጀምረው እንደነበር ግልጽ ነው ይህ አነጋገር ከተስፋ በላይ ተሻግሮ በእውነታ ሊተረጎም ይችላል ተብሎ የታመነበት ነበር ለማለት ግን ይከብደኛል ለዚህ ማስረጃ የሚሆነው በተለያዩ ቦታዎች ቅንጅት በሚጠራቸው ስብሰባዎች ላይ የሚገኘው የህዝብ ብዛትና ህዝቡ የሚያሳየው ድፍረት ያለማቋረጥ አመራሩን ያስገርሙት አንደነበር ስለማስታውስ ነው ቅንጅት ለሚያዝያ በመስቀል አደባባይ ጠርቶት የነበረውን ሰልፍ አንድ ቀን ቀደም ብሎ ሚያዝያ ቀን ወያኔ በማስገደድና በመደለል ካዘጋጀው ሰልፍ የላቀ ሊሆን የሚችል መሆኑን የተጠራጠሩ ብዙ ዎች ነበሩ እንዲህ አይነቱ አመለካከት በምርጫውም ውጤት ላይ ግልጽ የሆነ አቋም መያዝ እንዳይቻል ስለሚያደርግ ቅንጅት ሲያሸንፍ አምባገነኑ ወያፄ ሊሰራቸው የሚችላቸውን ጸረዴሚክራሲያዊ ችግሮች አንዴት መቋቋም ይቻላል የሚል ጥያቄ በአጽንኦት አንዲጠየቅ አያበረታታም ይህ በመሆኑ ቅንጀት ምርጫውን ቢያሸንፍ ከወያኔ የሚደርስበትን ጥቃት ለመከላከል በቅድሚያ ማድረግ የሚገባውን ቅድመ ዝግጅት እንዳያደርግ አድርጎታል የሚል እምነት አለኝ በዚህ የተነሳም ቅንጅት ቀደም ብለን በጠቀስናቸው የሰላማዊ አመጽ የትግል ስልቶች የወያኔን አምባገነንነት ለመጋፈጥ ሳይዘጋጅ በየደረጃው የተፈጠረውን ቀውስ እየተከታተለ በተከላካይነት እንዲቀጥል ሆኗል ከዚህ በላይ የጠቀስኳቸው ከምርጫው በፊት በሚገባ መደረግ የሚገባቸው ግምገማዎች መደረግ ባለመቻላቸው መዘዛቸው አሁንም አላለቀም አሁንስ ቅንጅት የወያኔን አምባገነንነት በሚገባ ተረድቷል ወይ። በአኔ ዕምነት ችግሩ ከወያኔ አምባገነንነት ባህርይ ጋር የተሳሰረ ነው ፓርላማ በመግባት ሊከበር የሚችል ባለመግባት የማይከበር የህዝብ ሰላማዊ አመጽ ህገመንግስታዊ መብት አይኖርም ፓርላማ መግባት ይህንን ሁኔታ የማይቀይረው እስከሆነ ድረስ ትኩረት ልንሰጠው ከሚገባን የትግል አቅጣጫና ዝግጅት የሚያዘናጋን ነው የሚሆነውሱ ፓርላማ መግባት በዛገራችን እየተዳፈነ ያለውን የዴሞክራሲ ጭላንጭል እንዳይጠፋ የሚያደርግ አስተዋጽኦ ይኖረዋል የሚል ቀጥተኛ የክርክር ነጥብ ማቅረብ አስካልተቻለ ድረስ በዚህ ላይ የሚደረግ ውይይት ፋይዳ አይኖረውም ይህ ደግሞ የወያኔን መሰረታዊ የአምባገነንነት ባህርይ ሳያለዝቡ በቀቢጸተስፋ ሳይማልሉ ማቅረብ የሚችሉት ክርክር አይመስለኝም የወያኔን አምባገነናዊ ባህርይ ማለዘብ ደግሞ አዘናጊ ታላቅና መሰረታዊ የፖለቲካ ስህተት ነው ፓርላማ እንግባ የሚል ዛሳብ በቅንጅቱ ውስጥ ካለ ከላይ ላነሳናቸው አስተያየቶችና ሌሎችም ከህዝብ ለሚነሱ ጥያቄዎች በቂ ምላሽ መስጠት የሚቻልባቸው የውውይት መድረኮች ተከፍተው ጉዳዩ በስነስርአት ለኢትዮጵያ ህዝብ ቀርቦለት ህዝብ አምኖበት እንጂ መሪዎች ለብቻቸው ህዝብን ተክተው «እኛ ከህዝብ የተሻለ የፖለቲካ ጥበብ አለን» በሚል የተሳሳተ አመለካከት የሚወስኑት መሆን የለበትም ከሞላ ጎደል ሁሉም ኢትዮጵያዊ በወያፄ ፓርላማ ውስጥ መግባት አያስፈልግም በሚልበት በአሁኑ ወቅት ከህዝብ ተገቢውን ይሁንታ ሳያገኙ ፓርላማ መግባት ከፍተኛ የፖለቲካ ኪሳራ እንደሚያስከትል በደንብ መታወቅ አለበተ በዚህ ጉዳይ ላይ በሃገር ቤት የሚገኘውን ህዝብ ብቻ ሳይሆን ቅንጅትን በጉልበቱ በዕውቀቱና በገንዘቡ ለመደገፍ ቆርጦ የተነሳውን በመቶ ሺዎች የሚቀጠር በውጭ ዛገሮች የሚኖረውን ኢትዮጵያዊ ጭምር ማማከር ይጠይቃል ማንኛውም ውሳኔ በፃገር ቤቱ አመራርና በዛገር ቤቱ የህዝብ ፍላጎት ላይ የሚወሰን ቢሆንም በውጭ የሚኖረውን ኢትዮጵያዊ በሚገባ ማማከርና አስተያየቱን መስማት ተገቢ ነው አስተያየቱ ስለማይጥመን ብቻ አሁን በቅርቡ አንደሰማነው በውጭ ዛገር የሚኖረው ኢትዮጵያዊ ምን አገባው የሚል ዝንባሌ የወደፊቱን አደገኛ አባዜዎች የሚጠቁም ይመስለኛል ይህ ህዝብ ከዛገር ቤት እርቆ በመገኘቱ ብቻ ለትግሉ ሊከፍል የሚችለውን መሰዋዕትነት አሳንሶ በማየት አስተያየቱን በሚገባ አለማዳመጥ መሰረታዊ ስህተት ይሆናል ለአጭር ግዜ ድርጅታዊ ጠቀሜታ ብቻ ሳይሆን ለዛገራችን ትንሳኤ ሲባል በተቻለ መጠን የዛገር ቤቱንና በውጭ ዛገር ሆኖ ፃገሩንና ህዝቡን ለመርዳት ከፍተኛ ተነሳሽነት እያሳየ ያለውን ህዝብ በጋራ ተሳስረው እንዲንቀሳቀሱ ማድረግ ከፍተኛ ትርጉም አንዳለው ሁላችንም መረዳት ይኖርብናል ከአጠቃላይ ምክክሩ ጎን ለጎን ሰላማዊ አመጽ ለመምራት የሚያስችሉ እስካሁን ያልተሟሉ ድርጅታዊ ዝግጅቶች በፍጥነት ለሟሟላት የሚደረገው እንቅስቃሴ ተጠናክሮ መቀጠል አለበት ዞሮ ዞሮ ፓርላማ ተገባም አልተገባም ትግሉ በመሰረቱ ሀዝባዊ አምቢተኛነት ላይ የተመሰረተ እስከሆነ ድረስ ይህንን አይነቱን ትግል ለመምራት የአመለካከት ግልጽነት የአመራርና ድርጅታዊ ዝግጁነት ሊኖር ያስፈልጋል በዚህ የትግል ስልት አማካይነት በተለያዩ ደረጃዎች ስለሚከናወኑት ተግባራት አይነትና ምንነት በማያወላዳ ቋንቋ ተዘርዝሮ መቀመጥ አለበት በዚህ አይነቱ የጠራ አመለካከትና ድርጅታዊ ዝግጁነት ላይ የሚነሳ የፓርላማ መግባት ጥያቄ እንደ አንድ አማራጭ ለውይይት አይቅረብ የሚል ያለ አይመስለኝም አስከአሁን ግን እንደሰማነው ከወቅቱ አጣዳፊ ስራችን ወጥተን ይህን አማራጭ ደግፈን የምንቆምበት ምክንያት አላገኘንም ይህንን ካልኩ ፓርላማ መግባት የሚለውን ዛፃሳብ አጀንዳ ሊያደርጉት ስለቻሉት ነጥቦች ያለኝን አስተያየት አቀርባለሁ ፓርላማ ስለመግባት ትልቁ ግፊት የመጣው ለሰላማዊ አመጽ የሚሆን ድርጅታዊና የአመራር ዝግጁነት በዛገራችን ስለሌለ ይመስለኛል አዚህ ላይ መታወቅ ያለበት ነገርጉዳዩ የግለሰቦችን ፍራቻ ወይም ድፍረት በሚመለከት የሚደረግ ክርክር አለመሆኑን ነው ቅንጅት አራሳቸውን በመሰዋትም ቢሆን የህዝብን መብት ጥቅምና ሰላም ለማስከበር ድፍረቱ ያላቸው መሪዎች ያሉት ድርጅት ነው የሰላማዊ አመጽ ትግል በግለሰቦች ድፍረትና ጀግንነት ላይ ብቻ የሚወሰን ቢሆን ቅንጅት ችግር አይገጥመውም ነበር ይህ ትግል ግለሰባዊ አመራርን ሳይሆን ድርጅታዊ አመራርንግለሰባዊ ጥንካሬን ሳይሆን ድርጅታዊ ጥንካሬን የሚመለከት ነው በአንድ በኩል የወያኔን አምባገነናዊ ሃይልና ጉልበት አጋኖ ከማየትበሌላ በኩል ይህንን ሃይል መቋቋም የሚችል ህዝባዊ የመስዋዕትነት ጽናት ድርጅታዊና የአመራር ብቃት መኖሩን ከመጠራጠር የመጣ ችግር ነው እንዲህ አይነቱ ሁኔታ በሚገባ መገምገም ባልተቻለበት ሁኔታ በእርግጠኝነት ውሳኔ ላይ ለመድረስ አስቸጋሪ ነው ይህም ማመንታትን መጋፈጥን በማስወገድ ውሎ አድሮ በሚፈጠር ሁኔታ ተጠናክሮ መውጣትን ወይም በህዝብ ላይ የሚመጣን መአትና መከራን ማስወገድ ይቻላል የሚል ቀቢጸተስፋን ማሰተናገድን ያስከትላል የቅንጅት መሪዎች የህዝብ ድምጽ መከበር አለበት የሚል የጸና እምነት እንዳላቸው ግልጽ ነው በሌላ በኩል ደግሞ ይህንን የህዝብ ድምጽ ለማስከበር ሲባል ከወያኔ ጋር የሚደረግ ፍጥጫ በህዝብና በነገር ላይ ሊያስከትል የሚችለው አደጋ ያስፈራቸዋል ይህንን አደጋ ለማሳነስና በአሸናፊነት ለመወጣት ባላቸው አጠቃላይ አቅም ላይም የሚተማመኑ አይደለም በሌላ በኩልም ችግርና አደጋ ለማስወገድ ሲባል ፓርላማ ቢገባ ግፍና በደል ተቀብሎ ለህዝብ የተገባን ቃል አጥፎ ስለሚሆን በደልን ተቀብሎ ለመኖር የማይፈልግ የራሳቸውና የሚደግፏቸው ህዝብ ህሊና ይቆጠቁጣቸዋል ፓርላማ ቢገባም እራሳቸውንም ሆነ ህዝቡን ቢሆን ከወያኔ ጥቃትና ማፌዣነት ማዳን ስለመቻላቸው እርግጠኛ አይደሉም ከሁሉም በላይ ግን መብቱን በሰላማዊና ህጋዊ መንገድ ለማስከበር የተነሳው ህዝብ መብቱ በዚህ መንገድ እንደማይከበር ሲያውቅ መብቱን በሌላ መንገድ ለማስከበር የሚንቀሳቀስበት ፅድል የበለጠ እየሰፋ እንደሚሄፄድ እንዲህ አይነቱ አንቅስቃሴ ከቁጥጥር ውጭ በመውጣት በህዝብና በዛገር ላይ ሊያስከትል የሚችለው አደጋ ያሳስባቸዋል ሌላው አደገኛ ውጤት ህዝብ መብቴን ያስከብሩልኛል ብሎ የመረጣቸው ተወካዮቹ መብቱን ሊያስከብሩለት በማይችሉበት ፓርላማ ውስጥ መግባታቸውን ሲመለከት በስፋት ሊከዳቸው ብቻቸውን ከህዝብ ተገንጥለው የወያኔ መቀለጃ ሆነው እንዲቀሩ ሊያደርጋቸው የሚችልበት አደጋ እንዳለም ይታያቸዋል ከህዝብ ጋር መራራቅ ደግሞ እንደ ወያኔ ባለስልጣናት በዋርድያ እየታጀቡ ከህዝብ ተደብቀውና ተሸማቆ መኖርን የሚያስከትል አሳዛኝ እጣን ለማምጣት አንደሚችል ሳይረዱት የቀሩ አይመስለኝም የቅንጅት መሪዎች የገቡበት የፖለቲካ አጣብቂኝ ቀላል አይደለም በፖለቲካ ታሪክ ውስጥ በጣም ጥቂት የፖለቲካ ድርጅቶች ናቸው እንዲህ አይነቱ ፈተና ውስጥ የወደቁ ያም ሆነ ይህ አመራር ማለት አስቸጋሪና ፈታኝ ሁኔታም ውስጥ ቢሆን የተሻለ ነው በሚለው አማራጭ ላይ ውሳኔ ሰጥቶ መምራትና የውሳኔውን መዘዝ ተቀብሎ መኖርን ወይም መጥፋትን የሚያጠቃልል ነው አመራር ተሁኖ ከመወሰንና ከመምራት ማምለጥ አይቻልም ይህ የማይቀር መሆኑን በማመን ነው ቅንጅት ለራሱም አንደ ድርጅት ሆነ አንዲሁም ለኢትዮጵያም ህዝብ ሲል የሚወስዳቸው እርምጃዎች በሚገባ ተተንትነው በቂ ግንዛቤ በአመራሩም ሆነ በህዝቡ ተይዞባቸው መወሰን የሚኖርባቸው የዚህን የውሳኔ ሂደት ለማገዝ ሁላችንም የቅንጅትንና የኢትዮጵያን ህዝብ በጎ የምንመኝ ሁሉ ለውሳኔ ይረዳሉ ብለን ያሰብናቸውን ፃሳቦች ያለማመንታት በድፍረት ማቅረብ የሚናርብን ቅንጅትም አነዚህ አስተያየቶች ከየትም ከማንም ይምጡ የድርጅቱን ጥንካሬና አንድነት ከህዝብ ጋር ያለውን ግንኙነት ለማጎልበት በቀና መንፈስ አእስከተሰነዘሩ ድረስ ማዳመጥ ይኖርበታል የዚህ ጽሁፍ አላማም በዚህ ላይ የቆመ ነው አኔም በዚህ መንፈስ ተነሳስቼ ነው ቅንጅት አሁን ባለው ሁኔታ ፓርላማ መግባት የለበትም የሚለውን የአብዛኛውን ህዝብ አመለካከት ትክክለኛነት ለማስረዳት ጥረት የማደርገውፅፓርላማ መግባት የሚለው አማራጭ እየተነሳ ያለው የፖለቲካ ሁኔታው አሁን ባለበት እንዳለ ከሆነ ከላይ በዘረዘርኳቸው ምክንያቶች የተነሳ ትክክለኛና ተገቢ አማራጭ ይሆናል የሚል አምነት የለኝም መሰረታዊ የሆነ ታሪካዊና ፖለቲካዊ ስህተት ይሆናል የሚል ስጋት አለኝ የዚህ ስጋት ዋንኛው ምንጭ የወያኔን አምባገነንነት በሚገባ ካለመረዳትና በእንዲህ አይነቱ አምባገነናዊ ስርአት ውስጥ ፈጽሞ ሊፈጠር የማይችልን ዴሚክራሲያዊ መፈናፈኛ እንደሚፈጠር አድርጎ ከሚመኝ የተጋነነ ተስፈኛነት የሚነሳ የተሳሳተ የፖለቲካ አመለካከት ነው የሚል እምነት አለኝ ሌላው አማራጭ ምንድነው። የሚለው ጥያቄ ነው ቀደም ብዬ እንደጠቀስኩት ትልቁ ችግር ያለው አዚህ ላይ ይመስለኛል የቅንጅትን የፖለቲካ ውሳኔ አስቸጋሪ ያደረገውም ይህ አውነታ ይመስለኛል ቅንጅት እንደድርጅት አንዲህ አይነቱን ዝግጅት ለማድረግ የሚችልበት ሁኔታ ባለማግኘቱ ሌሎች ሁኔታዎች ተሟልተው በሚገኙበት ባሁኑ ወቅት ሰላማዊና ህጋዊ የህዝብ እአምቢተኛነትን በመጠቀም የፖለቲካ ግቡን ለመምታት እንቅስቃሴ ሲያደርግ አይታይም ቀደም ብለን እንደጠቀስነው የራሱንም የድርጅቱንም ሆነ የህዝቡንም የዴሞክራሲያዊ ፍላጎት ፈጽሞ ማሟለት የማይችለውን ፓርላማ የመግባት አማራጭ እንደ አንድ አማራጭ ማስተናገድ የጀመረው በአዚህ ምክንያት ሳይሆን አይቀርም የሚል ግምት አለኝ ይህ ፓርላማ የመግባት አማራጭ ግን የትም እንደማያደርስ ቀደም ብለን ያየነው ጉዳይ ነውያለው ምርጫ በድርጅታዊ ዝግጁነት ማነስ መወሰድ የሚገባውን ትክክለኛ የትግል አቅጣጫ ማጠፍ ሳይሆን ይህንን አቅጣጫ በስራ ላይ ለማዋል የሚያስፈልጉትን የጎደሉ ዝግጅቶች በከፍተኛ ጥረትና መስዋዕትነት በፍጥነት በማሟላት ወቅቱ የሚጠይቀውን አመራር ለመስጠት መጣደፍ ነው የወቅቱ ትግል ወያኔ ተገዶም ይሁን ወዶ የህዝብ ድምጽ የሚከበርበትን ሁኔታ እንዲቀበል ማድረግ ነው የዚህ ትግል የመጨረሻው ዝቅተኛ አላማ የቀረበውን የጥምር መንግስት ፃሳብ ወያኔ እንዲቀበል ከማስገደድ በታች የማይወርድ መሆን አለበት ይህ ትግል መሰረታዊ መነሻው የህዝብ ደምጽ የተከበረበት ፓርላማ ለመፍጠር ስለሆነ አንዲህ አይቱን ትግል የህዝብ ድምጽ በማጭበርበር ወያኔ በፍጹማዊ አምባገነንነት በመሰረተው ፓርላማ ውስጥ ገብቶ ሊከናወን አንደሚችል አድርገው የሚያስቡ ካሉ የአምባገነኖችን መሰረታዊ ባህርይ ያልተረዱ ናቸው ከህዝብ ከፍተኛ ተቃውሞ ያለበት ፓርላማ የመግባት ፃዛሳብ ተግባራዌ ቢሆን በፃገር ውስጥና ከፃገር ውጭ ህዝብ ለተቃዋሚ ፓርቲዎች የሰጠው ድጋፍ አንዳች ነፋስ ያመጣው ይመስልብን ይሆን ብሎ ሊጠፋ የሚችልበት አደጋ ከፍተኛ መሆኑን በሚገባ መረዳት ያስፈልጋል የዛገራችንን ህዝቦች እጣ አስፈሪና ጨለማ የሞላው የሚያደርገው መሆኑን መረዳት ይኖርብናል ሌላው ቢቀር ከወያፄ ፓርላማ ባለመግባት ህዝብ በመሪዎቹ ላይ ያለው አምነት ሳይጎድል ወደፊት በሚገባ በመደራጀትና በመዘጋጀት ለግዜው የገጠመውን እንቅፋት ማለፍ አንደሚችል በራሱ ተማምኖ ለትግል ዝግጁ ሆኖ እንዲቀጥል የሚያስችለው ይሆናል በመጨረሻም ያለንበትን ሁኔታና መከተል የሚገባንን የትግል ስልት ለመወሰን ችግር አየፈጠረብን ያለው ጉዳይ የወያኔን የአፈና መዋቅር ጥንካሬ በሚገባ ለመገምገም አለመቻል እንደሆነ ይገባኛል ዞሮ ዞሮ መከተል የሚገባንን የትግል አቅጣጫ በዋነኛነት የሚወስነው የህዝቡና የመሪ ድርጅቶቹ ዝግጁነት እንጂ የወያኔ የአፈና መዋቅር ጥንካሬ አይደለም ከዘረኛው ወያኔ የበለጠ ከፍተኛ ጥንካሬ የነበራቸው አምባገነን መንግስታት በተባበረው የህዝቦች አምቢተኝነት ፊት ውልቅልቃቸው ሲወጣ አይተናል ወያኔ ተቃዋሚውንና ህዝብን ለማስፈራራት የማያካሂደው ፕሮፓጋንዳ የለም «ኢንተርፃምወይ ሆፔ አፈጃችኋለሁ ከማለት አንስቶ አርስ በርሳቸሁ አንድትፋጁ አገሪቷም ውልቅልቋ አንድትወጣ ማድረግ እችላለሁ» አስከማለት ፄዲል ከመቸውም የባሰ ዘረኛ ቅስቀሳና ድርጊት ባሁኑ ወቅት እየተፈጸመ ያለው ለዚህ ነው በሬድዮና በቴሌቪዥን በተቃዋሚ ድርጅቶችና መሪዎች ላይ የሚካሄደው ስድ ፕሮፓጋንዳ የዚሁ የማስፈራራት አላማው አካል ነው ከዚህ ውጭ ግን ወያኔ የዛገሪቱን የጦር ፃይል የፖሊስና የደህንነት መዋቀር በመጠቀም የህዝብን ሰላማዊ ትግል ለማፈን የሚችልበት አቅሙ በሀገራችንና በሌሎች ዛፃገሮች ከነበሩት አምባገነን መንግስታት በጣም የደከም መሆኑ መታወቅ አለበት በተደጋጋሚ ከፖሊሱም ከሰራዊቱም ሆነ ከደህንነቱ መሃል በወያኔ ላይ ከፍተኛ ተቃውሞ አንዳላቸው የገለጹልንና በተግባር ያሳዩንም አባላት ብዙ ናቸው ወደፊትም ቢሆን ወያኔ ዘረኛ በሆነ መንገድ ለማካሄድ ለሚያስበው እኩይ እቅድ ተባባሪ እንደማይሆኑ እስከአሁንም የተፈጸመው ግፍና በደል የሚያቃጥላቸው መሆኑን የነገሩንም ሞልተዋል በተለያዩ ብፄሮች ተወካይነትና መሪነት ስም ለወያኔው ንጉሠ ነገሥት ያደሩ እንደራሴዎች በተለያዩ መድረኮች የመሪያቸውን አምባገነናዊ ጩኸት እንደበቀቀን ሲያስተጋቡ ስንሰማ በስራቸው ታፍኖ ያለው ካድሬና ሰራዊት የእነዚህን ጉደኞች ጸረህዝብና ጸረዛገራዊነት የማያውቅ ዝም ብሎ የሚከተላቸው አድርገን መገመት የለብንም በዛገራችን ታሪክ ተሰምቶ በማይታወቅ ደረጃ በህዝብ የተጠላ መንግስትና ባለስልጣናቱ በህዝብ መፃከል በሚኖሩ የህዝቡን ብሶት በሚያዳምጡ ችግሩንና ስቃዩን በሚጋሩ ወታደሮችና ፖሊሶች ይደገፋሉ ብሎ በማሰብ የወያኔን የአፈና ጉልበት አጋንኖ ማየት ስህተት ይመስለኛል እንዲህ አይነቱም የሁኔታዎች ግምገማ ላይ ተቃዋሚ የፖለቲካ ድርጅቶች በመረጃ ላይ የተደገፈ ጥንቃቄ የተሞላው ጥናት ማድረግ ይገባቸዋል ይህ ጉዳይ በህዝባዊ አምቢተኛነት የትግል ስልት አማካይነት የሚደረግን እንቅስቃሴ በማበረታታት ወይም በማዳከም የራሱን ጫና ማሳደር የሚችል በመሆኑ በቀላሉ መታለፍ የለበትምበበኩሌ ግን የወያኔ ቀፎነት በሞራል ሰርጥ ብቻ ሳይሆን የህዝብን ትግል ለመጨፍለቅ የሚያስችል ፖለቲካዊም ሆነ ወታደራዊ አቅም የሌለው በመሆኑም ይገለጻል ባይ ነኝ ያለምንም መስዋዕትነት ሰላማዊ የህዝብ እምቢተኛነት ትግል ካሰብነው ግብ ያደርሰናል የሚል እምነት የለኝም አንዲህ አይነቱ የትግል ስልት ግን በአነስተኛ ኪሳራ የዴሚክራሲያዊ ስርአት ማምጫው ብቸኛ መንገድ ነው በዛገራችን ይህንን ትግል ለማድረግ የሚያስችል የተመቻቸ ሁኔታ አለ ተቃዋሜች ይህንን ሁኔታ በሚገባ ለመጠቀም የሚጎድሏቸውን ዝግጅቶች በፍጥነት አሟልተው አመራሩን መስጠት ይጠበቅባቸዋል ከዚህ ውጭ ያለው አማራጭ የህዝብን የነጻነት ቀን የሚያርቅ ብቻ ሳይሆን ዛፃገራችንና ሀዝቦቿ የሚከፍሉትን መስዋዕትነት ከሚገባው በላይ የሚያገዝፍ ይሆናል ጥንካሬለቅንጅትናለኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ዛይሎች በሙሉ። እነሱ ሚስጥር አድርገው የያዙት መሆኑንና ይህ ደግሞ ለቤተሰብ ስንቅ ማቅረብ ስለሚቸግር ለፍርድ ቤቱ እንዲነገረን ብንጠይቅም ለፍርድ ቤቱ የተሰጠውም መልስ ካሉት ማረሚያ ቤቶች ቦታ ያለበት ነው የምንወስዳቸው ለዚያ ደግሞ ከሁሉም መልስ እየጠበቅን ነው ተባለና በዚሁ ተዘግቶ የፍርድ ቤቱም ስነስርአት ተጠናቆ ወደየመኪናችን ገብተን በሚስጥር ወደተያዘው ቦታ ተንቀሳቀስን ወዲያው ባደረግነው ግንኙነት ለቤተሰብ የገባንበት ቦታ የሚነገርበት መንገድ ተቀናጀ በየጉራንጉሩ አቆራርጠን በቦሌ ቀለበት መንገድ ገብተን ቃሊቲ ሆነ የመኖና ሕክምና መገኛው የማእከላዊ አጋቾቻችን ለቃሊቲ አሳሪዎቻችን እአንደአቃ ቆጥረው አስረከቡን ቃሊቲን የማውቀው ድሮ ወደ ናዝሬት ስንወርድ በሚሸተው የምግብ ጠረንና በምግብ ፋበሪካነቱ ስለነበር መኖ በዚህ ቦታ ለመገኘቱ ጥርጣሬ አልነበረም በፍርድ ቤቱም ዳኞች በፖሊስም ሲነገር የነበረው መኖ» እየተባለ ስለነበር ምናልባት የከብት ምግብ ይሆን አያልኩ ሳላስብ አልቀረሁም እኛም አቃቻችንም ከመጣንበት መኪና ላይ ካወረድን በኋላ ተረካቢና አስረካቢ በስም ዝርዝራችን መሰረት ተረካክበውን አስረካቢዎች ለተረካቢዎች ሰጥተውን ሄዱ በስም እየተጠራን ተለየን ጋዜጠኞች ለብቻ ተወሰዱ ሴቶች የቅንጅት አባላት ወደሴቶች ክፍል ሌሎች የቅንጅት አባላትና ደጋፊዎች እና የሲቪክ ማሕበራት አባላት በአንድነት ከቀይ ሽብር ተፋራጆች ጋር ተቀላቀልን ምሽት እየተጠጋ ነበርና በፍጥነት እንደገና ስም እየተጠራ ወደየተመደብንበት ክፍል እቃችንን እንድናስገባ ተነግሮን እንደታዘዝነው አደረግን ሁሉም የቀይ ሽብር ተፋራጆች ናቸው የደርግ አባላት የደህንነት ሠራተኞች የዓየር ሓይል አባላት ካድሬዎች አስተዳዳሪዎች የኢሕአፓ አባላት እና ሌሎቹም አሉ እኔ የደረሰኝ በአብዛኛው ካድሬዎች የነበሩ አንዳንድ የቀበሌ አባላት የአብዮት ጥበቃ አባላት ያሉበት ክፍል ነው ከእኔም ጋር አቶ በድሩ አደምን ኮሎኔል ታምሩንና የመምህራን ማሕበሩን ካሳሁንን የክፍሉ ዛፃላፊ ተረክቦን አልጋችንን ሰጠን ሶስታችንም የቆጥ የላይኛው አልጋ ነው የደረሰን በክፍሉ ውስጥ ያሉት አልጋዎች በሙሉ ተደራራቢ ናቸውየታችኛው አልጋ ሁሉም ተይዚል ሲለቀቅም የሚሰጠው ቀደምት ለሆነ ወይም የጤና ችግር ላለበት ነው ከኔ ስር የሚተኛው የሰሜን ተወላጅ በመቀሌ አካባቢ ካድሬና የአብዮት ጠባቂ ሹም ሆኖ ይሠራ የነበረ ነውአልጋውን ሊለቅልኝ ሃሳብ ቢኖረውም ከፍተኛ የአስም በሽታ ያለበት በመሆኑ ፃሳቡን አልተቀበልኩትም አብዛኛው ሰው የታችኛውን አልጋ ለመስጠት ፈቃደኛ ነበርለአኔ ደሞ ከቆይታቸውም ከጤናቸውም ከእድሜም አኳያ ፈጽሞ ፈቃደኛ አልሆንኩምና ምደባው ጸና ማታውን ከመቆጠራችን በፊት አራት ከማእከላዊ ይዘን የመጣነውን በልተን ለማታው ቆጠራ ወደየክፍላችን ተሰባሰብን ከብዙዎቹ ጋር አልተገናኘ ንም እራት በልተን ቆጠራ ስንጠብቅ አንዳንዶች ቀድሞ የሚያውቁንና የምናውቃቸው ቀረብ እያሉን ከእስረኛው መፃል አንዳንድ ወሬ አቀባዮች እንዳሉና መጠንቀቅ አንዳለብን አሳሰቡን ዋነኛው ጉዳይ የምናወራውን ማወቅና ሚስጥራችንን መያዝ መቻል ነው በቴሌቪዥን ሰአት አስተያየት ከመስጠት መቆጠብ መንግሥት ላይ አፍራሸ የሆነ አስተያየት አለማሰማት አንደሚገባ ተነገረን በተቻለ ማን ምን እንደሆነና ተግባሩንም ቢሆን በመጠኑ አስተዋውቀውናል እኔ የነገሩኝን አመስግጌ ስቀበል የነገሩኝንም ቢሆን በዚያው ልክ መጠርጠሬን አልረሳሁም ሁሉንም በመቆየትና በማየት እንደምለየው ከዚያም አልፎ የሰማሁትን በጣም ከማውቃቸውና ገና ካላገኘእቸው ማጣራት እንደምችል ወሰንኩ የቆጠራው ሰአት ደረሰ እየተቆጠርን ገባን ከማእከላዊው የሚለይበት ከቆጠራ በኋላ መኝታ ክፍሉ አለመዘጋቱ ሽንት በባልዲ ሳይሆን በሰለጠነ መልክ ወደ መጸዳጃ ክፍል ፄዶ መጠቀም መቻሉ ወደ ክፍል ከተገባ በኋላ የበር ክፈቱልኝ ጨኸት አለመኖሩ በየክፍሉ ሲጋራ አለመጨሱ እያንዳንዱ ሰው ሬዲዮኑን የሚያዳምጠው በጆሮ ማዳመጫው ብቻ መሆኑና ሌሎችም ክፍሉም ቢሆን ከማአከላዊ የተጣበበ መኝታ በጣም የተሻለ ነው እርግጥ እዚህም ቤቷ ከአቅሟ በላይ ውጣለች ግን እንደማአከላዊው እስክትፈነዳ አይደለም በዚህ ላይ አልጋዎቹ ክፍሉን ሳያጣብቡና መተላለፊያም ሳይዘጉ ስለተቀመጡ የመጣበብ ስሜት የለውም ዛሬ የመጀመርያ ቀን ስለሆነ እንደገባሁ አልጋዬ ላይ ወጥቼ ለመተኛት ነበር እቅዴ አልሰራም የቤቱ ፃላፊ አኛን ለመቀበል ቡና ሻይ ቀሺር ለስላሳ አምቦ አዘጋጅተው ኖሮ ዳቦ በመቁረስና አብረውን በታሰሩት የመንፈስ አባት ቡራኬ ተሰጥቶ «ወደዚህ ቦታ አንኳን ደህና መጣችሁ ባይባልም ደስ ብሉናልደስታችን በመታሰራችሁ ሳይሆን በሕይወት ስላገኘናችሁ ነው የምንመኘው ከዚህ ቶሎ መውጣታችሁን ነው በማለት ቡና ሻይ አሉን ሻይ ቡናችንን እየተጋበዝን የዜና ሰአት ደረሰና በእለቱ የነበረው የፍርድ ቤት ዜና በቴሌቪዥን ቀረበ በአቃቤ ሕግ ክስ መሰረት የዋስ መብት እንደተከለከልንና ዝነኛውን መኖና ህክምና ወደምናገኝበት ቦታ እንድንዛወር መታዘዙን ገለጠ በቴሌቪዥን የተባለውን ሰማን እንጂ ማንም ምንም አስተያየትም ሆነ ትችት አልሰጠም የቀረበውን ቡና አየጠጣሁ ዜናው በሚሰማበት ጊዜ ሰረቅ እያደረጉ ሲያዩኝ እኔም ሰረቅ እያደረግሁ አይ ነበርና ወሬ አቀባባይ የተባሉት እንማን ሊሆኑ አንደሚችሉ ለማወቅ ትንሽም ቢሆን ጥረት አድርጌ ነበር ብዙም አልቀናኝም የቡናው ግብዣ እየተካሄደ በነበረበት ወቅት አንዳንድ ባጠገቤ ተቀምጠው የነበሩትን ቀስ እያልኩ ከታሠሩ ስንት ጊዜያቸው እንደሆነ ስጠይቅ አነስተኛው ዓመት ነው ተስፋው አልተበጠሰም ነጻ ሆፄቼፄ አለያም ፍርዴን ጨርሼ አወጣለሁ የሚል ተስፋ ይዞ ቀኑን የሚገፋ ነው ስንገባ ግቢውን በደንብ አላየሁትም ነበር መጸዳጃው የት እንደሆነ አውቄዋለሁ የቀረውን ግን ገና ጠዋት ነው የማየው ስለዚህም ወደ ጣራ አልጋዬ ላይ መሰላሌን አረግጩ ወጣሁና ለእንቅልፍ ማምጫ መጽሐፍ እያነበብኩ ጋደም እአንዳልኩ ሁሉም ተኛ አፄና አንድ መጽሐፍ ቅዱስ የሚያነብ ሰው ብቻ ቀረን አኔም ልብ ወለዴን አሱም መጽሐፍ ቅዱሱን እያነበብን ቆየንና እኔ ሳለቀድመው አልቀርም ተኛሁ ወደ ንጋት አካባቢ ላይ ሽንት ያዘኝና ወደ መታጠቢያ ቤት ስሔድ ከበሩ ላይ በሩቅ የማውቀውን አየር መንገድ ጸረ አይሮፕላን ጠላፊ ሆኖ ይሠራ የነበረ ሰው አገኘሁት ሰላምታ ተለዋውጠን ያን ጊዜ ገና ማጨስ አላቆምኩም ነበርና የመጣሁበትን ጉዳይ ከጨረስኩ በኋላ አብረን ጥግ ይዘን ሲጃራችንን አያጨስን አወራን በተደጋጋሚ አብረን አንደበረርን አስታወሰኝ አንድ ሁለቱን አስታውሳለሁ ሲጋራችንን ጨርሰን አንዳንድ ማስጠንቀቂያዎችን ሰጥቶኝ ጠዋት እንገናኛለን ተባብለን ተለያየን ወደ መኝታ ክፍሌ ስመለስ ሁሉም በመነሳት ላይ ነው ጠዋትም ቆጠራ አለ የፈለገ መኝታው ላይ ሆኖ ይቆጠራል ያልፈለገ ውጪ ወጥቶ ተቆጥሮ ወደ ቁርሱ ሊሄፄድ ይችላል ለቁርስ ዳቦና ሻይ ከማረሚያ ቤቱ ይሰጣል ክበብም አለ እኛ እያንዳንዳችን አንዳንድ ደረቅ ምግብ ለቁርስ የሚሆን ይዘን መጥተናል እኔ ባለሁበት መደዳ እአነጋሼ መስፍን ፕሮፌሰር ስላሉ ለቁርስ የሚሆነውን አዘጋጅቼ ከቀጠራ በኋላ ለመቀላቀልና ለመብላት ተዘጋጀሁ የቤቱ ዛላፊ ወረፋ ሳይበዛ ታጠብ አለኝና ምክሩን ተቀብዬ ልታጠብ ስፄድ በመታጠብያ ቦታው ላይ የሚታጠቡና ተራ የሚጠብቁ በርካታ ሰዎች አሉ ከማውቃቸው ውስጥ ሻምበል ፍቅረሥላሴን ሻለቃ ፍስሐ ደስታን ገሠሠ ወልደ ኪዳንን ለገሰ አሰፋውን ኮሎኔል ተስፋዬ ወልደስላሴን ናዝሬት የማውቀውን ኑሪን አገኘ ኋቸው ፍቅርና ትህትና በተመላበት ሁኔታ ሰላም ተባብለን ተሳሳምን «ለመታጠብ ለእንግዳ ቅድሚያ ስጡ» አለ አንድ ሰውና ቅድሚያ ተሰጠኝ ትንሽ ልግደረደር ስሞክር «ግድ የለም አይደገምም የዛሬውን ግን ተጠቀምበት» አሉኝና ታጥቤ ወደ ቁርሴ ሄድኩ እነጋሼ መስፍን የመጨረሻው ቤት ውስጥ ማለትም ከመታጠቢያ ቤት ስንመለስ የምናገኘው የመጀመሪያው ቤት ስለሆነ ስደርስ ለካ አነሱ ቀድመው ተጣጥበው ተዘጋጅተዋል ከጋሽ መስፍን ጋር የነበሩት አባይነህ ብርፃሃኑ ስለሺ ጠና ካሳሁን ከበደ ሙሉነህ ኢዮኤል ነበሩና ተቀላቅዬ ቁርስ በልተን ሻይ አንድ ሰው የሁላችንንም አምጥቶልን ነበርና ጠጣን ያን ያመጣልን ሰው ለዘለቄታው እዛ አስካለን ድረስ አገልግሎት ሊሰጠን ማለትም የበላን የጠጣንበትን እቃ አንዲያጥብልን ምሳና እራት አንዲያቀርብልን ቀጠርነው ቁርስ ከበላን በኋላ ማታ በአንዳንድ ምክንያት ሳናስገባው ከውጭ ያደረ ንብረታችንን አንድናስገባ ስለተፈቀደልን ወጥተን እየመረጥን የየራሳችንን ይዘን ገባንያን ቦታ ካስያዝን በኋላ ቃሊቲ መግባታችን በተባባሪዎቻችን የማአከላዊ ሰዎች ለቤተሰባችን አንደሚነገር ስላረጋገጥን የሚመለሰውን ምግብ የመጣበትን እቃችንን ማዘጋጀት ያዝን ማእከላዊ እያለን ዳንኤል በቀለ ዶር ታዴዎስ አሰፋ ፃብተወልድ አንተነህ ሙሉጌታ እኔ አብረን ስለነበርን የምግብ ተራ ለማውጣት ተገናኘን ይህ አዲስ የመጣ ፃሳብ ነውና የግድ ከነጋሼ መስፍን ቡድን ወጥቼ ወደዚህኛው መግባት ነበረብኝ ተገናኝተን ስንነጋገር በያለንበት አቅጣጫና መኝታ ቤት ብንቀናጅ ይሻላል የሚል ሃሳብ ቢመጣም ግድ የለም አንደስምምነታችንና አንደምርጫችን ይሁን ተብሎ ደር በፈቃዱ አቶ ብሩክ ዳንኤል አንዱዓለም ዓለማየሁ ኢንጅነር ግዛቸው አንተነህ ነጻነት እፄ አንድ ላይ ተጣመርን የምግብ ማምጫም ፕሮግራም አውጥተን ለቤተሰብ ለማሳወቅ ሳምንቱን ተከፋፍለን ቅዳሜና እሁድን ሳይጨምር አንድ ቤተሰብ በሳምንት አንድ ቀን ብቻ እንዲያመጣ ተወሰነ ይህን አንደጨረስን ግቢውን ሳይ በሩ ላይ አንድ ቢሮ ከነድምጽ ማጉያው ከዚያ ጋር ተያይዘው የታራሚዎቹ አስተዳደር ተብለው የተመረጡት ቢሮዎች አሉ ከሱ ቀጥሎ የዚያ ዞን ፃላፊዎች ያሉበት ሲሆን ሁለት ወጣቶች አሉ እነሱ ሳይፈቅዱ አንድም ነገር አይፈጸምም ሕጉ የተጻፈ ባይሆንም እነሱ ለዚያ ዞን የሚያወጡት መመርያ እንደአስፈላጊነቱ በየቀኑ የሚነደፍ ነው ከነሱ ክፍል ቀጥሎ አንድ የደም ብዛትና የስኳር መጠን የሚለካበት ክፍል ከዚያ አጠገብ መኝታ ቤትና መጻሕፍት ቤት ነው አነብርዛኑ እዚህ ክፍል ውስጥ ሲሆን ከዚያ ባጠገብ ሻይ ዳቦ አንጀራና ወጥ የሚታደልበትና ከሱ ፊት ለፊት ክበቡ አለ በስተጀርባ ደሞ ልብስ ሰፊዎች የቆዳ ውጤት ሰሪዎች ሰፈር የምግብ ማቀዝቀዣና ማሞቂያ ክፍል ነው እኛም የመመገቢያ ቦታችንን አዚሁ አጠገብ አደረግን ከሱ አግድም የነብሩክ መኝታ ከዚያ ለጥቆ የነግዛቸው ከጎኑ መጸዳጃው ነው ወደላይ ሲል የነጋሼ መስፍን አባይነህሮሃኖ ሙሉነህ ስለሺ ገብረጻድቅ ቀጥሎ እኔ ያለሁበት ከጎረቤት ዶር በፈቃዱ ከፍ ሲል ነጻነት ከጎኑ እነ ሻለቃ ጌታቸው ዶር ያዕቆብ ዳሩ ላይ እነ ኢንጅነር ኃይሉ ሻውል ናቸው እነ ብርፃኑ ካሉበት ቤት በረንዳ ላይ የካርታ የዶሚኖ የቼዝ የተለያዩ ጨዋታች ይካሄዳሉ ቢንጎም በፕሮግራም የሚካሄደው በዚሁ ቦታ ነው ቤተሰብ ምግብ ሲያመጣ እቃችንን ወደ በሩ የሚወስዱ የተወሰኑ ሰዎች አሉ እነሱ እቃዎቻችንን የሚያነሱበት የተወሰነ ቦታ ስለአለ አቃዎቻችንን ወስደን እዚያ አድርገን ቡና ለማለት ወደክበብ ስንገባ ጋባ በዛ መጠጣት የምንችለው የተወሰነ ቢሆንም ሁሉም ኩፖን በያይነቱ አየገዛ የግድ ይሰጠናል ኩፖኑ ከቡና ሻይ ጀምሮ እስከ ጭማቂና አምቦ ውፃ ያስጠጣል አንድ ጊዜ ስቆጥረው ኩፖን ነበረኝና አኔም ከምሳ በኋላና ከራት በኋላ ግብረአበሮቼን እጋብዝበት ነበር እዚህ ግቢ ውስጥ ድሮ ደርግ በስልጣን ላይ በነበረበት ጊዜ አንዳንድ አንደ እግዚአብሔር የሚታዩና እንደ አግዚአብሔር የሚያዩዋቸው ሰዎች በአንድነት በአንድ ዓይነት አኗኗር አሉ የገበሬ ማሕበር ካድሬ የነበረው ጓድ ለገሰ አስፋው ከማለት በስተቀር እንኳን አብሮ አንድ ላይ ፊቱን ሊታጠብ በመልክም አይተዋወቁም ነበር ጓድ ፍቅረስላሴ ጓድ ፍስሐ ደስታ ሲባል በሬዲዮ ከመስማትና በጋዜጣ ሲነበብ ከመስማት አልፎ አንድ ላይ አንድ ሱቅ ውስጥ ገብቶ ለመግዛት መቻል ቀርቶ አስቦትም አያውቅም ነበር አሁን ግን ሁሉም እስረኛ ሆነው አንድ ላይ ናቸው በዚሁ እለት አንደኛ የፍርድ ቤቱ ቦታ ከርቀቱ የተነሳ ከደህንነትም አኳያ እንዲቀየርና እስር ቤቱ ባለበት አካባቢ እንዲዛወር ወደ ቃሊቲ ተወስደን ስለነበር ይህንንም ለማዘጋጀት ቀን እንዲጨመርለት እንዲፈቀድለት በመጠየቁ ጥያቄዎች በሙሉ በሚቀጥለው ብይን አንደሚሰጥባቸው ተወስኖ ለአቃቤ ሕግ በሚያመች መልኩ ተቀጠረ በሚቀጥለው ቀጠሮ የተከሳሾች ስም ዝርዝርና የክስ ቻርጅ ለያንዳንዱ ተከሳሽ ተሰጠበዚሁ አለት ከኛ ጋር በኛው ክስ አይነት የተከሰሰው የ ዓመቱ ልጅ ጉዳይ የሆስፒታል መረጃና የክርስትና ወረቀት ቀረበ ፍርድ ቤቱም ለዚህ አስፈላጊውን ማጣራት አድርገን ውሳኔ ለመስጠት ብሎ ለ ተቀጠረ። ሲሉ ነው ሁላችንም በፍርድ ቤቱ ላይ የነበረንን ትንሽ በጣም ትንሸ አመኔታ ጨርሶ ያጣነው ሁላችንም «እንዴት ነው ነገሩ» አልን ዳኛው አሁንም ጥላቻቸው ንቀታቸው ከበፊቱ በከፋ መልኩ «አናንተ እንደፈለጋችሁት አይደለም እናዳምጥም በቃ» ብለው ሲደመድሙ ዶር ብርፃኑም «ይህማ ከሆነ አኛም በዚህ ፍርድ ቤት አንዳኝም ከዚህ ፍርድ ቤት ምንም ፍትሕ አንጠብቅም» ሲል ዳኛው እናንተ ፈልጋችሁ ሳይሆን ሀ ሀቓከ ነው በማለት ሲመልስ ብርሃኑም «እኛ ደግሞ ከዚህ ፍርድ ቤት ምንም ፍትሕ አንጠብቅም» በማለቱ ዳኛ አዲል ተናዶ ሊወጣ ሲነሳ ሕዝቡና አኛም ተከሳሾች አጨበጨብን ፉጨትም ተሰማ ዳኛ አዲልም ንዴታቸውን ይዘው ወጡ አኛም ወደ ቃሊቲ ቤተሰብም ወደ ቤት በተከታዩ ቀጠሮ በ በዚህም አለት ከቃሊቲ ቀደም ብለን ነበር የወጣነው እኛና ቤተሰብ ቀድመን ደርሰናል ቤተሰብ እየተፈተሸ በመግባት ላይ ነው ዳኞች መምጣታቸውን መኪና ውስጥ ሆነን አይተናል አቃቢያነ ሕጎች ግን ገና አልመጡም የፍርድ ቤቱ የሥነስርአት ፖሊስ ብቅ እያለ ያያል ተመልሶ ወደ ውስጥ ይገባል ከጥቂት ጥበቃ በኋላ አቃቢያን ሕጎች ያለአንዳች ይሉኝታ ሹም አቃቤን አስቀድመው ገቡ ወዲያው መግባታቸው ለዳኞቹ ተነገረና ፍርድ ቤቱ ተሰየመበተለመደው የፍርድ ቤት ሥነስርአት መሰረት ዳኞች ሲሰየሙ ተነስተን ቆመን ተቀመጡ ስንባል ተቀመጥን «ዳኛ» አዲል የከሳሽ ተከሳሾችን መቅረብ አለመቅረብ ጠይቀው ሁሉም መቅረባቸው ተረጋገጠላቸው ወዲያው የአምነት ክህደት ቃል መጠየቅ ተጀመረ ኢንር ኃይሉ ሻውል «ይህ ክስ የፈጠራ ክስ ነው ወንጀል አልፈጸምንም»አሉ ኘር መስፍን ካሁለት ደቂቃ ይፈቀድልኝ ብለው ንግግር ሲጀምሩ ዳኛ ው አቋረጣቸው ዳንኤል ነጻነት ካሳሁን በጠበቃ ቻቸው አማካይነት ተቃውሞ አቀረቡ ሌሎች ተከሳሾች ስማቸው ሲጠራ በመነሳት በጃቸው አፋቸውን በመያዝና ፊታቸውን በማዞር አለያም ተነስተው ድምፅ አልባ መልስ ሰጡ ዳኛውም «ዝምታን እንደ ጥፋተኛ አይደለሁም አንቀበለዋለን ሕጉም የሚደነግገው ይህንኑ ነው» በማለት የኛ ጉዳይ ተዘጋና ወደ ሕጻን ብንያም ጉዳይ ዞረ የብንያምን ጉዳይ ለማጣራት ለቤተክርስቲያኑ ለተጻፈው ደብዳቤ በተሰጠው መልስ «ብንያም ክርስትና ተነሳ በተባለበት እለት የክርስትና ስርአት እንዳልነበረ አስተዳዳሪውም እንዳልነበሩ ቄሱም የቅስና ሹመት አግኝተው አልተገኙም» ተብሎ ብንያም ከፖሊስ ጣቢያ ወደ ማረሚያ ቤት እንዲዛወርና ለሚቀጥለው ቀጠሮ ጠበቃ አነጋግሮ እንዲቀርብ ለ ተቀጠረ ኑርሮ በቃሊቲ ከገባንበት አለት አንስቶ ልዩ ፍቅር አክብሮት ትህትና ነበር ያሳዩን ለሁሉም ነገር ለኛ ቅድሚያ መስጠትን ይመርጣሉ በዚህ ዞን ማንም ሰው ሬዲዮኑን ከጆሮ ማዳመጫ ውጪ መስማት አይችልምክልክል ነውሁሉም የሚመርጠውን ሬዲዮ ጣቢያ በግለኝነት ያዳምጣልበየክፍሉ ያለው ቴሌቪዥን የሚከፈትበት የድምጽ መጠን የተወሰነ ነው ሳይጮህም ለማዳመጥ ሳያስቸግርምየወል የሆኑ ፕሮግራሞች እንደ ኳስ ጨዋታ ፊልም ለሁሉም ይስማማሉና ችግር የለባቸውም ስለዚህም ከአራት ሰአት በኋላ ያለው የዘወትር ፕሮግራም በጣም ዝቅተኝ በሆነ ድምጽ ይከፈታል በቦታ ርቀት ማዳመጥ የሚያስቸግረው ወንበሩን ይዞ ከሌለውም ባዶውን ወንበር አስጠግቶ ያዳምጣልሁሉም የተስማማበት ህግ ለሁሉም እኩል የሚሰራ ህግ ነው ይህ መመርያ እንደገባን ነው የተነገረንአኛም ይህንኑ ተቀብለን ተግባራዊ አደረግን ሁሉም እግሩን ለማፍታታት በግቢው ውስጥ በአኩል ደረጃ ይንቀሳቀሳል ማንም ቢመጣ መሽቆጥቆጥ ጨርሶ አይታሰብም እየተሻሹ ማለፍ መተላለፍ ነው ሰላምታ መለዋወጥ መጠያየቅ ስለቤተሰብ ማንሳት የተለመደ ነው ግን መከባበር አንጂ መፈራራት ጨርሶ ተረስቷል አሁን የሚፈራው የሚያሸቆጠቁጠው ማአረጉ የማይታወቅ ምንነቱ ያልተለየ አንዲያው ዝም ብሎ የዞኑ ዛላፊ ተብሎ የተቀመጠው ነው ሲፈልግ የሚፈቅድ ሲሻው የሚከለክል አንድ ወጥ የሆነ መመሪያ የሌለው ነው የቤተሰብ ምግብ መቀበያ በመድረሱ አምጪዎቹ አምጥተው ስም አየተጠራ መሰጠት ሲጀምር የኛም ተጠራና ሄደን እየተቀበልን በየቤቱ ታደሰለ ወዲያው የዞን ፃዛላፊዎች አልፎ አልፎ እየጠሩ የዞኑን ህግና ስርአት ነገሩን የሰማነው ላልሰሙት እንድንናገር ተደረገ የስኳር በሽታ ያለባቸው ለገብስ ዳቦ ተመዘገቡ የምግብ አቅራቢ ተራ አውጥተን ስለነበር የአለቱ ምግብ አቅራቢዎች ሥራቸውን ጀመሩ የመጣው ምግብ ትኩስ ስለሆነ ማሞቅ አላስፈለገም ብቻ ከመጣው ውስጥ ለቁርስ ምሳ አራት የሚሆነውን አየመረጡ ማስቀመጥና የምሳውን ማቅረብ ነው ሁላችንም ማአከላዊ አያለን ቤተሰብ ያመጣልንን የምግብ መብያ ሰሃን ይዘን ስለመጣን ችግር አልገጠመንም በኩባያም በኩል ቢሆን ያው ነው ለነገሩ የማረሚያ ቤቱም የአስረኞች ኮሚቴ ይሰጣል ምሳ ደርሶ ተሰባስበን በየምድባችን በላንና ቡና ታዞ ተጠጣ በኛ ቡድን ውስጥ የምግብ አቀራረብና ዝግጅት ባለሙያዎቹ ዳኒና አንተነህ ናቸው ነጻነትና አኔም ምንም አንልም ከምሳ በኋላ ሁሉም ትንሽ ተንቀሳቅሶ በኋላ እረፍት ለማድረግ ወደየቤቱ ገባ አኔ ወደ ክፍሌ ገብቼ ጋደም ልል ስል ሁለት የእድሜ ባለጸጋ የሆኑ አንዱ የጎጃምና አንደኛው የጎንደር ሰው ጠጋ ብለው ያናግሩኝ ስለነበር እንቅልፉ ቀርቶ በረንዳ ላይ ወጥተን ወሬያችን ቀጠልን ከጎዛም የመጡትን ሁሉም አቆላምጦ የሚጠራቸው የመቶ በማለት ነውና አኔም በዚያው ጠራኋቸው ሲያወሩ አፍ ያስከፍታሉ ቀደም ሲል በደርግ ጊዜ በሽፍትነት የሚቀርበኝ አልነበረም እውነቴን ነው ያላስፈሳሁት ዳገት የለም። » በሚል በማላውቀው ፈተና ጣሉኝ በኋላ ስቆይ የዚህ አይነት አመለካከት የነበራቸው የመቶ ብቻ እንዳልነበሩ ተገንዝቤያለሁይህ ስሜት እስካሁንም ድረስ ከአንዳንዶቹ ውስጥ ገና ሙልጭ ብሎ አልወጣም የቀይ ሽብር ተፋራጆች ያሉበት ዞን በራሳቸው በታሳሪዎች ጥረትና ድካም በሚገባ የለማ ነው በሌሎች ዞኖች የሌሉ በርካታ መገልገያዎች አሉት አንድ ታሳሪ አዚያ ገብቶ የዚያ ዞን አባል ሲሆን በሕብረት ሱቁ እንዲጠቀም የክበብ አባል እንዲሆን በችግሩ እንዲረዳ ሲባል አባል ለመሆን የሚከፍለው አለ ይህ ደግሞ ለማትረፍ ተብሎ የተቋቋመ ሳይሆን ታሳሪውን ለመጥቀም እንደሆነ በቀይታዬ ተገንዝቤአለሁ ይህ ማሕበር ፍሪጆች አዘጋጅቶ የታሳሪው ምግብ እንዳይበላሽ ያስቀምጣል ለስላሳ ወተትና መሰሎችን ያቀዘቅዛል የምግብ ማሞቂያም ስላለ ታሳሪው የሚሞቅ ካለው ይገለገላል ማሕበሩ የሚሰጠው ግልጋሎት የታሳሪውን ሕይወት የተሻለ አድርጎለታል አኛም በቆይታችን ተጠቃሚዎች ነበርን አስር ቤት የገባ ሰው በቅድሚያ መጠንቀቅ ያለበት ጤንነቱን በተመለከተ ነው ይህ ደሞ ፃኪም ቤት በመሄድ ብቻ ሳይሆን በተገኘው አጋጣሚ በመጠቀም ትንሽ አንቅስቃሴ ካልተደረገ በስተቀር ተሳስሮ ከመቀመጥም አልፎ ለተለያዩ በሽታዎችም መጋለጥ አለ በዚህ ባለንበት ዞን በቂ የመንቀሳቀሻ ቦታ ስለአለ ቀዳሚ ታሳሪዎች በሌሊት በመነሳት ወደ ሰውነት እንቅስቃሴ ስለሚሰማሩ እኛም በመቀላቀል የየአቅማችንን ማድረግ ያዝን እንቅስቃሴውን የሚመሩት የዓየር ፃይል አባላት የነበሩትና በእስር ላይ የቆዩት ኮሎኔል ሰሎሞንና ሻምበል ክፍሌ ናቸው ጥሩ የሰውነት አንቅስቃሴ ማሰራትና መስራት ስለሚችሉ ተከታዮች አብዝተዋል ይህን ለጥቂት ቀናት ከሰራን በኋላ ግቢ ኃላፊዎች ድንገት አንድ ቀን ብልጭ አለባቸውና በህብረት ጂምናስቲክ መስራት አትችሉም በማለት ለአሰሪዎቹ ማስጠንቀቂያ ሰጡ ማስጠንቀቂያው ዝም ብሎ ብታርፍ ይሻልፃል አይነት ተብሉ የሚታለፍ ሳይሆን ወደ ጨለማ ቤት መጣልን ሊያስከትል አለያም ወደ ከፋና መተኛት ወደማይቻልበት የተጣበበ ዞን መቀየርም ስለሚያስከትል ትአዛዛቸው ተግባራዊ ሆነ ማስጠንቀቂያው በዚህ ብቻ ሳያበቃ ክፍሌ ይሰጥ የነበረውን የጸጉር ማስተካከል አገልግሎትም እንዲያቆም ተወስኖበት የሚያገኘው ትንሽ ገቢም እንዲቋረጥ ሆነ በሳምንት ሁለት ቀናት ቅዳሜና ዕሁድ ታሳሪ ከቤተሰቡ ጋር ይገናኛል ሌላው ታሳሪ ጠዋት ከሶስት እስከ ስድስት ከቀትር በኋላ ከ ተኩል እስከ ዘጠኝ ከቤተሰቡ ጋር በበቂ ሲገናኝ እኛ ግን በተለየ ፕሮግራም ከቀትር በኋላ ለአንድ ሰአት ከ እስከ ነበር ይሄውም በዛ ተብሎ ቢያንስ ከ ደቂቃ ያላነሰ በየሰበቡ ይቀነስብናል ወደ መገናኛው ስንፄድ ከሩቅ ለምናያቸው ቤተሰቦቻችን ለሰላምታ የቅንጅት የምርጫ ምልክት የሆነውን ጣት ስናሳይና ቤተሰብም በተመሳሳይ መልስ ሲሰጥ ፖሊስ ያን ቤተሰብ እያዳፋ ያስወጣዋል ወይም ሌላ ቀን ሲመጣ ጥቁር መዝግብ ውስጥ አስገብቶ ይከለክለዋል ይህ ለምን ክልክል እንደሆነ ፈጽሞ ሊገባኝ አልቻለምና አንድ ቀን ክበብ ውስጥ ቁጭ ብለን ሳለ የዞኑ ፃላፊ ከሆኑት አንዱ መጥቶ ስለነበር በዚያ ክበብ ውስጥ ስላሉት ንቦች አቤቱታ አቀረብኩ አቤቱታዬ « እኛ ከቤተሰብ ጋር ስንገናኝ በጣት ሰላምታ ስንሰጥ ችግር ይገጥመናል እዚህ ግን ንብ እየመጣች ስትዝናና ምንም አትሆንም» አልኩ እግዜር ይስጠው ቀልዱ ገብቶታል መሰለኝ በሳቅ አለፈውኑር ያልኩት ናዝሬት የማውቀው የክበብ አመራር ስለሆነ ከዚያ አይጠፋምና ይህንን ስል ሰምቶ «አድለኛ ሰው ነህ እኔ አንዳንተ ልል ቀርቶ ማሰብ እንኳን አይፈቀድልኝም» ብሎ አሳቀን በኋላ ሳስበው እውነቱን ነው በክፉ አላየውም እንጂ ሊያስቆጣው የሚችል ነበር ከዚያ በኋላ ሁለት ጊዜ ማሰብ አንዱ መመሪያዬ ሆነ ማአከላዊ እያለሁ የጀመርኩትን ህክምና ለመቀጠል እንድችል ለህክምና ተመዘገብኩና ወደ ግቢው ክሊኒክ ፄድኩ በዚያ ያሉት ረዳቶች ካዩኝና ችግሬን ካስረዳኋቸው በኋላ ዋናው ዛኪም ዘንድ መቅረብ እንዳለብኝ ተነግሮኝ ፃኪሙ በሚመጡበት ቀን እንድመጣ ቀጠሮ ተሰጠኝ በዚህ ቦታ አንድ የተቃለለልኝ ነገር ቢኖር በመጸዳጃ ቤቱ ውስጥ እንደኔ የወገብ ችግር ላለባቸው ታሳሪዎች ሲባል የተዘጋጀ ለመቀመጥም ለመነሳትም ችግር የማያስከትል መቀመጫ ከመኖሩም ባሻገር ለሚፈልግ ሰው ተዘዋዋሪ የመጸዳጃ ወንበር አምሮ ስለሚሰራ በዚህ በኩል ያለው ችግር ተቃሎልኛል የቃሊቲ እስር ቤት አስተዳደር አንድ ሊያደርግ የሚገባው ነገር ከቀይ ሸብር ተፋራጆች ግቢ ትምህርት በማግኘት የሁሉም ዞኖች ታሳሪዎች በሚቻለው መንገድ ግቢያቸውን ውጪ ካለው ህብረተሰብ ድጋፍ በመጠየቅ እና በተለያየ ምክንያት ታስረው ፍርዳቸውን ጨርሰው የወጡትን በማስተባበር ግቢዎች እንዲለሙ ቢደረግ ሁሉም ተጠቃሚ ይሆናል በዚህ ሁኔታ ላይ ያየሁትና ያጋጠመኝ ነገር ትንሽ ግራ የሚያጋባ ነው በመጀመሪያ የቅንጅት ሰ ዎች ወደ ፃኪም ቤት ስንፄድ ከሌሎች ታራሚዎች ጋር ሳይሆን ለብቻችን በተለየ ሰአት ሆኖ እኛ በምናልፍበት ሁሉ ሰው አያልፍም አኛም ሆን ሌሎች ሰዎች የእግዜር ሰላምታ እንድንለዋወጥ አይፈቀድልንም በክሊኒኩ ምርመራ ቦታ ተራ የሚጠብቁም ካሉ ያለምንም ይሉኝታ ተባረው አኛ ገብተን ጨርሰን እንሄዳለን ሁላችንም አስረኞች ሆነን ባንድ የአስር ቤት ግቢ ውስጥ አየኖርን እንደተጣላ ደመኛ እንዳንገናኝ እንዳንስማማ የሚደረግበት ምክንያት ምንድን ነው። » በማለት ተቁነጠነጡ ዶር ብርሃኑም «ለበጣ አይደለም የሆነውን ነው ያመለከትኩት እኛ እኮ ይህ ፍርድ ቤት በአደራ ወደ ቃሊቲ እስር ቤት የላከን በመሆኑ ሁኔታዎችን አደራ ለሰጠን ለፍርድ ቤቱ ማቅረብ አለብንቀደም ሲልም የተወሰደ ንብረታችን ይመለስልን ብለን አመልክተን አስካሁን ምንም ምላሽ አላገኘንምና ንብረታችን ሊመለስልን ይገባልና ይታዘዝልን በየጊዜው ፍተሸ እየተባለ ንብረትና የያዝናቸው ማስታወሻዎች ይወሰዱብናል ግን አይመለሱልንምና ፍርድ ቤቱ ይዘዝልን» በማለት አመለከተ የማረሚያ ቤቱም ተጠሪ በማረሚያ ቤት የማይፈቀዱ እቃዎችን እንወስዳለን ደሞም የምናስተናግደው ባለን አቅምና ቦታ ነው በካቴና ስለመታሰራቸው ግን የማውቀው ነገር የለም በማለት አስተባበለይህ የመታሰራቸውን ነገር አላውቅም ያለው ፃላፊ ነበር ጠዋት ካቴና አስመጥቶ ይህን አሰረው ይህን ተወው አያለ ሲያስቸነክር የነበረውይሄው ቀቆሞ ያሳሰረን ሰው አላውቅም ሲል የሱ ቃል ተቀባይነት አግኝቶ ጉዳዩ መታለፉ የፍርዱን ሂደት ምንነት በሚገባ የሚጠቁም ነበርአኔም ጥቁር ለብሼ ነበርና «ወንድሜ አርፎ ዛዘን ላይ ነኝ»ነብልም ስትመለስ ትለብሰዋለህ አውልቅ ተብዬ አውልቄቂያለሁ በዚህ ሁኔታ የአለቱ ፍርድ ቤት ተጠናቆ በመጣንበት መኪና ታጭቀን ወደ ቃሊቲ እሥር ቤት ተመለስን በዚህ እለት የወጣነው በፈት ለፊት ሳይሆን በጀርባ በር ነው አቃቤ ሕግ ያቀረበው የፍርድ ቤቱም ቦታ ይለወጥ ለካ ዝም ብሎ የተነሳ አልነበረም ከስድስት ኪሎ ፍርድ ቤት ስንወጣ አንበሳ ግቢ ፊት ለፊት የተሰበሰበው በርካታ ደጋፊያችን «መሪዎቻችንን ፍቱ የግፍ አሥራት ይብቃ » በማለት ጩኸቱን ያሰማ ስለነበርና ይህን ለማስቀረት ወይም ከዚህ የሕዝብ ጥያቄ ለመሸሽ የተደረገ ዘዴ ነበርዛሬም እንደወትሮው በአሳቻ መንንገዶች ተዘዋውረን ተመልሰን ቃሊቲያችን ገባን በቃሊቲ አብረውን በአንድ ግቢ ያሉት እሥረኞች ስንመለስ ይሆናል ብለው ያሰቡት ነገር ባለመሆኑ ሁሉም ከኛ ባላነሰ መልኩ በፍርድ ቤቱ ላይ አከነ ሲሆን ያን አለት ለሁሉም አለያም ለከፊሉ የዋስ መብት ይፈቀዳል የሚል እሳቤ ነበራቸው ባለመሆኑ ቢያዝኑም አይዚችሁ እያሉ ለማበረታታት ጥረዋል በኛ በኩል ከዚህም የከፋ ነገር ሊያደርሱብን እንደሚችሉ ተገንዝበነዋል ስለ ዴሞክራሲ ስለሰብአዊ መብት ስለእኩልነት አንድነት ሉአላዊነት እያነሳን ከወያኔኢህአዴግ ጋር በዋዛ መላቀቅ እንደሌለማ ገብቶናል በዚህ የፍርድ ሂደት ቀኑ ቀን አእየወለደ ኢህአዴግም በፍርድ ቤት ሥርአት ጣልቃ አልገባም አያለ ግን መመርያ አየሰጠና በሚያመቸው መንገድ የፍርድ መስመር እየቀየሰ ዳኞች ነን ያሉትም መመሪያቸውን በየቀጠሮው ቀን እየተቀበሉ እንደሚመጡ ቀድመን ያወቅነው ነው አንድ ምሽት ድንገት በግቢው ተኩስ ተጀመረ ማን ነው የሚተኩሰው ለምን ወዴት ምንም ያወቅነው ጉዳይ የለም አፄ ደሞ ወደ መጸዳጃ ክፍል ሄጄ ሳልመለስ ነበርና ተኩሱ የተደመረው በግቢው ውስጥ የነበረ ፖሊስ ወደ መታጠቢያ ቤት መጥቶ ስሜን ጠርቶ «አዚሁ ቆይ» ብሎኝ ዣጥፕአይዞህ በሩ ላይ አኔ አለሁ ተኩሱ እስኪቆም አዚሁ ቆይ ብሎኝ አቆየኝተኩሱ ጋብ ሲል «በል እንሂድ»ብሎ አብሮን በሬ ድረስ ሄድንወደ ክፍል ስገባ ሁሉም ደንግጠው ስለኔ ሲነጋገሩ ደረስኩአፎይታቸው ታየኝ በኋላ ስንሰማ ተኩሱ አስረኞች ለማምለጥ ሲሞክሩ ነበርያመለጡም የተያዙም የተመቱም ነበሩ ጥቂት የቅንጅት ሰዎች ከቀይ ሽብር ተፋራጆች በተለይም የደርግ አባላት ከነበሩት ጋር ቁጭ ብለው ሲወያዩ ታዩ ወዲያው ወሬው ለዞን ዛላፊ ለተባሉት ደረሰና በጥድፊያ ውሳኔ ተደርሶ ወደ ማታ ግድም ድንገት ስማችን እየተጠራ ወጥተን ሳናስበው በድንገት በመኪና ተጫንን እቃችንም ተጫነወዴት እንደምንሄድ ጨርሶ አልተነገረንም አኛም ወዴት ብለን አልጠየቅንምበየመኪናው አድርገው ወስደው ከግቢ ሳንወጣ በተለያየ ዞን በታተኑን ከቀይ ሽብር ተፋራጆች ዞን ወጥተን ወደተለያዩ ዞኖች እንድንሄድ የተወሰነብን አንደኛ በነሱና በኛ መፃል ምንም ግጭት በመጥፋቱ ሁለተኛ በዚያ ግቢ ውስጥ የተሟላ አገልግሎት ተካፋዮች ስለሆንን ችግርን ይቅመሱት በሚል በሌላ በኩል ደሞ ምን እየተመካከሩ እንደሆነ ስለማይታወቅ ጤናማ አይሆንም መለያየት አለባቸው በሚል ይመስለኛል በየዞኑ ስንበታተን ማንም በቀይሽብር ተፋራጆች ዞን የቀረ የለም በተለያየ ዞን ነው የተበታተንነው ስለዚህም አንደ አዲስ ጎጆ ወጪ ሆንን ቤተሰቦቻችን በቀይ ሽብር ዞን እያለን የስንቅ አመጣጥ ወረፋ አውጥተንላቸው በየቀኑ ከመመላለስ ድነው ነበር አሁን እንደገና እስክንቀናጅ ችግር ሊፈጠር ነውና በቶሎ አንድ ዘዴ መቀየስ ነበረብን የመጀመሪያው አንድ የተቀናጀ የምግብ ማመላለሻ ተራ ማውጣትና ለቤተሰብ እንዲደርስ ማድረግ ሁለተኛው ፍሪጅ ለማስገባት እንዲፈቀድልን መጠየቅ ሶስተኛው ለፍሪጅ መግዣ ገንዘብ ከየግላችን ማሰባሰብ ነበር ይህን ወስነን ማመልከቻችንን አስገብተን ሳለን ምግቡ ከቤተሰባችን በየተራ እንዲገባ ለማድረግ ምንም ችግር አልገጠመንም አርብ ተዛውረን ቅዳሜ የቤተሰብ ግንኙነት ቀን ስለሆነ ወዲያው ለቤተሰቦቻችን የለውጡን ፕሮግራም ነገርናቸው ተስተካከለና ወዲያው ተግባራዊ ሆነ የፍሪጁና የቡና ማፍያው የምግብ ማሞቂያው ጥያቄ ጥቂት ቀን ቢወስድም በመጨረሻው ተፈቀደልንና ለመግዛት ዋጋ ጠይቁ ብለን ለቤተሰብ ስንልክ ልጁ ዮዲት ደበበ ፍሪጁን እፄ አመጣለሁ ብላ በግሏ ስጦታ ስላደረገችልን ወዲያው አስገባችልን የምግብ ማሞቂያውን የነጭ ጋዝ ምድጃ የአቶ አባይነህ ቤተሰብ አመጣልንና ጎጂችን እየተሟላ ሄደችግሩ ከሞላ ጎደል እየተስተካከለ እኛም ሁኔታውን እአያሟላን ቀሪውን ጊዜ ለመቀጠል ተዘጋጀንአሁን ባለንበትስ ቦታ ምን ያህል ያቆዩን ይሆን። በዚህ ዓይነት በርካታ ደብዳቤዎች የኢንተርኔት መልአእክቶች ፋከሶች የተወካይ መልእክተኞች ከየዛገሩ እየመጡ ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጋር ተፋጠጠ የፍርድ ሂደቱ የተለያዩ የውጭ ሀገር መልዕክተኞችና ተወካዮች «ጉዳዩ የፍርድ ቤት ጉዳይ ሳይሆን የፖለቲካ ጉዳይ ነውና የፖለቲካ መፍትሔ ይሰጠው ለዚህ በርዎ ን ይክፈቱ ካልሆነ አመራርዎ በዓለም ሕብረተሰብ ዘንድ ጥላቻን እያተረፈ ነው በኛም በኩል የሕዝቡን መብት ለማያከብርና ሕዝቡን በጭቆና ውስጥ ለሚገዛ መንግሥት እርዳታ ለመስጠት በጣም የሚያስቸግረን ሆኗል» የሚል ማስጠንቀቂያ ሰጥተው ሲሄዱ በኢትዮጵያ ቴሌቪዥንና ሬዲዮ የሚቀርበው ዘገባ ግን ሌላ ነው «ኪ ነ ፅ ቦታ የመጡት የከፍተኛ ባለስልጣን ከጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ጋር ተገናኝተው ባካፄዱት ውይይት ለጠሚኒስትሩ ያላቸውን አክብሮትበሃዛሃገሪቱ ላይ የሚታየው የዴሞክራሲና የሰብአዊ መብት አከባበር በአፍሪካ ቀደምት ሥፍራ የሚሰጠው ነው ዛገሪቱ በጥቂት ጊዜ አድጋና ለምታ ለሌላው ዓለም የምትተርፍ ትሆናለች ብለው እንደሚያምኑ የአበባ እርሻ ከጎበኙ በኋላ ዛገራቸው የሚሰጠውን አርዳታ አጠናክሮ እንደሚቀጥልበት ገልጸዋል» የሚል ሆኖ ይደመጣል ይነበባል ያም ሆኖ ይህ ሁሉ የሚነገረው በጋዜጠኛው አንደበት እንጂ አሉ የተባሉት አንግዳ ድምጻቸው አይሰማም አማርኛ ስለማይችሉ እንዳይባል በእንግሊዝኛውም ዜና ላይ ሲናገሩ አይሰማም የዚህ ዓይነት ሁኔታ በየቀኑ የምንሰማውና እንደመዝናኛ አድርገን የምናየው ነበር በቀይ ሽብር ተፋራጆች ዞን ከገባንበት አለት ጀምሮ ስፖርት ከመሥራትና መጻሕፍት ከማንበብ ባሻገር በአጋጣሚው ሁሉ ከደርግ ባለስልጣናት ጋር እንነጋገር ነበር ሁሉም ማለት ይቻላል ያለፈውን ሁሉ ትተው ፊታቸውን ወደ አግዚአብሔር መልሰዋል ይጸልያሉ በግል ከሚያደርጉት ባሻገር በአንድነት ሆነው በየአለቱ በሚውሉት መላእክትና ቅዱሳን ቀናት ጸሎታቸውን በሚገባ ያካሂዳሉ አኛም የዚሁ አካል ሆነን ነበር ፀሎቱን በየተራ ይመራሉ በየተራ ያስተምራሉ አነዚህ የቀድሞ ባለስልጣናት በዚያን ጊዜ ያደረጉት ሁሉ ልክ ነው ባይሉም ያደረጉትን ሁሉም ስህተት ነው አይሉም ይህ ነበር የውይይታችን ርአስ በብዙ ነጥብ ላይ መተማመን ደረጃ ደርሰናል የእነዚህ ተከሳሾች የፍርድ ሂደት እየተጓተተ ቀጠሮ መስጠት የማይቸግረው ፍርድ ቤት ቀጠሮውን እያራዘመ ያሻግረዋል ይህን ስንሰማና ስንት ቀጠሮ እንደተሰጠ በምን ያህል የጊዜ አርዝመት እንደተቀጠረ ስንሰማ የኛም እንደዚያው ሊሆን አንደሚችል ሁኔታው አስገንዝቦናልና ዝግጁ ነበርንምንም ቢመጣ የቆምንለት ዓላማ ሕዝባዊና ትክክለኛ በመሆኑ ምንም ቁጭት የለንምወደ ኋላ ተመልሰን ምነው ባላደረግነው የምንለው አንዳችም ነገር የለም በሰላማዊ መንገድ የሄድንበት አቅጣጫና የተከተልነው የሰለጠነ ፖለቲካ አካሄድ ትክክለኛ ነው ስህተት የሠራው ተቀናቃኛችን ገዢው ፓርቲ ይህን መንገድና አካሄድ አለማወቁ ነው ልዩነታችን ይህ ነው አኛ ታሥረናል ሕዝቡ ታፍኗል ያውም በጦር መሳሪያ ትግሉ ግን ቀጥላል አሁን በዛገራችን መቼም ታይቶ የማይታወቅ የዴሞክራሲ ፍላጎትና ለዚህም የሚያስፈልገውን ለማድረግ ዝግጁና የዴሞክራሲ ታጋይ የሆነ ሕዝብ ተፈጥራል ይህን ማጥፋት ሳይሆን በማስፈራራት ማቆም ጨርሶ አይቻልም ያ ጊዜ አሁን አልፏል ኢትዮጵያዊ ሁሉ በዴሞክራሲ የሚያምን ሁሉ በአንድነት ቆሞ በመታገል ላይ ነው በውጭ ያሉ ኢትዮጵያውያን በዛገራቸው ዴሞክራሲን አውን ለማድረግ እስከዛሬ ከነበረው እጅጉን በጠነከረ መልኩ እየታገሉ ነው ጉልበታቸውን ጊዜያቸውን ፃብታቸውን አውቀታቸውን ሁሉ ለዚህ ሕዝባዊ ዓላማ እየከፈሉ ነው በዛገር ውስጥ ለሚደረገው እንቅስቃሴና ለሚታገለው ሕዝብ ጋሻና መከታ እየሆኑ ነው ስለዚህ ፍርዱ ይጓተት ይዋል ይክረምም የተጀመረው ሒደት ውጤት ያመጣልና በዚህ አንበረታታለን በቃሊቲ ማረሚያ ቤት አሁን እኛም ባለንበት ሆነ በሌሎች ዞኖች ሁሉም ለጊዜ ማሳለፊያም ለገቢ ማግኛም አንዲሆናቸው አንዳንድ ሥራዎችን ይሰራሉ ጥሪት ያላቸው ወይም ባላቸው ቤተሰቦቻቸው የሚደገፉ ከነሱ የባሱትን ታሳሪዎች በመቅጠር አንዳንድ ሥራዎች በማሰራት ሥራ ፈጥረውላቸዋል ልብስ ማጠብ የምግብ ሰፃዛን ማጠብ ምግብ ማሞቅ ጠዋት ሻይና ዳቦ ተቀብሎ ማምጣት ከዚህ በተለየ ደግሞ የራሳቸውን ሥራ እየሠሩ ገቢ የሚያገኙም አሉ ጸጉር ማስተካከል ልብስ መተኮስ መቋሚያና መስቀል ከዘራ ረከቦት መቁጠሪያ የአንገት ጌጥ የፎቶግራፍ ፍሬም ትናንሽ ጠረጴዛ ጉትቻ የባህል እቃዎች መሶብ አገልግል ጀበና የሚሰሩ አሉ የቆዳ ውጤቶች እንደ የሴት ቦርሳ የወንድ ቦርሳ ከሸራ የሚሰራ የልብስ መስቀያ ቦርሳ የጉዞ ቦርሳ ከሸራም ከቆዳም አንደምርጫ ለተለያየ ጉዳይ የሚውሉ የቆዳ ስራዎች አዲስ ሙሉ ልብስ ካኪ ሱፍና ሌላም በያይነቱ የሥራ ዘርፍ ፈጥረው እራሳቸውም ተጠቅመው አገልግሎትም ይሰጣሉ እኛ በነዚህ ሥራች ውስጥ ለመሳተፍ ገና ስልጠና ያስፈልገናል አሁን ያለነው በአገልግሎት ተቀባይነት ነውሱ ቀጥታ የምንሳተፍበት ነገር ቢኖር በቀይ ሽብር ተፋራጆች ዘንድ እያለን በጸሎቱና በክበቡ ተገልጋይነት በካርታ ጨዋታ በቢንጎ ጨዋታ አሁን ደሞ በኮረንቦላ ጨዋታ በዳማ በቼዝና በግቢው ውስጥ በሚሰሩ አንዳንድ የአንጨት ፍልፈላ ዕቃ ገዢነት ነው ለነገሩ መስራት አንሞክር ብንልም ለቅንጅት ታሳሪዎች የሚፈቀድና የማይፈቀድ ተብሎ የተለየ ስላለ መሥራት አይፈቅዱልንም በግቢው ውስጥ ለአንዳንድ ሥራ ማስታወቂያ ይወጣል በወህኒ ቤቱ ደንብ ፍርደኛ ያልሆነ ማንም በማስታወቂያው ላይ በተገለጠው መካፈል አይችልም በተግባር እንደሚታየው ግን ገና ወህኒ ከመጣ ሳምንት ያልሞላውም የማስታወቂያ አወጃው ተካፋይ ይሆናል ትምህርት ለመማር የምትፈልጉ በግቢም ውስጥ የተልእኮም ትምሕርት ተብሎ ማስታወቂያ ወጣና የቅንጅት ታሳሪዎች የተልእኮ ትምህርት እንፈልጋለን ብለው ተመዘገቡ ለምዝገባው አይሆንም አይቻልም አልተባሉም ቆይቶ ጊዜው ሲደርስና የተመዘገቡት አየተጠሩ ይህን አሟሉ ይህን አምጡ ሲባሉ የቅንጅት ታሣሪዎችን ይሆናልም የለ አይሆንምም የለ ዝም ነው ምነው ብለው ሲጠይቁም ጠብቁ ነበር የሚባለው ትምህርቱ ለሌሎች ተጀምሮ ጠብቁ ማለት ከንቱ ልፋት ሆነ በግቢው ያለው ደንብና መመሪያ የዞን ፃዛላፊ ሆኖ በሚመጣው ዛላፊ ፍላጎትና አመለካከት የሚወሰን ነው በዞን የተለያዩ ፃላፊዎች ተቀያይረዋል ሁሉም የተለያየ ህግ ነበራቸው አብዛኛ ዎቹ ህጋቸው ተቀራራቢ ቢሆንም የግል ባሕሪያቸው ግን ይለያያል ያ ደሞ ለአኛ ያላቸውን አመለካከትም የተለያየ ያደርገዋል አንዱ «እኔ ስለፖለቲካው ጉዳይ የለኝም ከናንተ ጋር ያለኝ ግንኙነት አናንተ እስረኞች ናችሁ እኔ ጠባቂና ጉዳያችሁን የማስፈጽም ነኝ ከዚህ ውጪ በጠላትነት የምንተያይበት ምክንያት የለኝም» ይላል ትንሽ ውሸት ትንሽ ቅጥፈት በጣም ትንሽ እውነት ሌላው ደግሞ አዚህ ግቢ ውስጥ መግባትም ከኛ ጋር መተያየትም አይፈልግም ከአስረኛው መፃል ለተመረጡት ፃላፊነቱን ሰጥቶ ጠዋት እንደነጋ በሩን ያንኳኳና ሪፖርት አቀብሉኝ ብሎ ይሄዳል ፊት ለፊት የምንገናኘው ቅዳሜ ወይም እሁድ ተረኛ ከሆነ ነው ችግር ሲኖረን በዚያው በእስረኞች አስተዳደሮች በኩል ይደርሰዋል የሚችለውን ያደርጋል መልሱን ግን ማግኘት ብዙ ጊዜ ይወስዳል ሌላው እንደመጣ ከኛ ጋር የጠበቀ ግንኙነት ፈጠረ ምን ልፍጠር። አምባገነኖች ሕዝብን እንደባሪያ አነሱ እንደቅኝ ገዢዎች የሚጠቀሙበት ዋነኛ መንገድ የህዝብን ሕሊና ፍርፃት ውስጥ በመጨመር ነው በቅድሚያ የሚያስቡለት የሚቆረቆሩለት በመምሰል ትናንሽ ጥቅሞቹን እያከበሩ ሕብረተሰቡ በነዛ ጥቃቅን ጥቅሞች ላይ ተመስርቶ ብዙ አንዲጠብቅ ካደረጉት በኋላ አነሱ የሚቻላቸውን ያህል ጉዳት ያደርሳሉ ለምን ብሎ የሚነሳን ፃዛይል በማሰር በመግደል ቤተሰቡን በመበተን ለሌላው ትምህርት አንዲሆን ያደርጋሉ ይህን የተመለከተ ሕብረተሰብ ደሞ ትንሽ ትንሽ መፍራት ይጀምራል ያን ጊዜ አምባገነኖች ትንሹ ፍርፃት ላይ በመንጠልጠል ትላልቅ ፍርዛቶች ይፈጥራሉ ለዚህ የሚሆናቸውንም መሳሪያ በገፍ ያዘጋጃሉ መሣሪያዎቹ የደህንነት ፃይል ወህኒ ቤት በየቦታው በገፍ የማሰር መብት ለተወሰኑ የቡድን አባላት መስጠት የፍትህን ሂደት ለራስ በሚጠቅም መልኩ ማዋቀር በፖሊስ ኃይሉ ውስጥ የራስ የሆኑ ወሳኞች ማስቀመጥ የሌለ ቀውስ ያለ በማስመሰል አዳዲስ ህጎችና ደንቦች በሕዝቡ ላይ ማውጣትና መተግበር የመሳሰሉት ሁሉ ተዳምረው ሕዝቡ መብቱን እንዳይጠይቅ አፍነው ይይዙታል ፈሪ ይሆናል በየአቅጣጫው ጥቂት ጥቂት ፈሪዎች በመፍጠር አጠቃላዩን ሕብረተሰብ ፈሪ ያደርጋል አምባገነኖች የፈሪ ሕብረተሰብ መፈልፈያ ፋብሪካዎች እስኪሆኑ ይህንኑ ተግባር ይቀጥላሉ ግድያውን ጫን ኑሮውን ወደድ ከማድረጉ ባሻገር እስራቱን በገፍ ያካሂዳሉ ሕዝብም የሚያደርገው ሲጠፋው የባሰ አታምጣ አያለ ከሁሉም በከፋውና በባሰው ላይ ሆኖ የባሰ አንዳይመጣ ይጻጸልያል ወደፈጣሪው አቤቱ የባሰ አታምጣብኝ ማለትን አማራጭ የሌለው መፍትሔ ያደርገዋል በሃገራችን በሁሉም መስክ የታየው ይሄው ነው ሕዝቡ ግን ፈርቶ ስለበቃውና ከዚህ የባሰም እንደሌለ በመረዳቱ የመጣው ይምጣ አንጂ ከእንግዲህስ በፍርፃት መብቴን አላስነካም ብሎ ታጥቆ የተነሳው አቃቤ ሕግ ደግሞ ይህን ውሳኔ ለማስለወጥ ነው የቅንጅትን አመራሮች ነጻውን ፕሬስና የሲቪክ ማሕበራት መሪዎች ለሞት ፍርድ የተመኛቸው ሕዝቡ መሪ ሲያጣ አርፎ ይገዛል አይነት አካሄድ ነው ሕዝቡ ግን በቃኝ ማለት በቃኝ ነው ብሎ አሻፈረኝ አለ ለመሪዎቹ መፈታት ተሟገተለፍትህ ሉአላዊነት ጥብቅና ቆመ በሃገራችን ታሪክ ታይተው የማይታወቁ አዲስ ባህል ተብለው የሚጠቀሱ ጉዳዮች አሉ የመጀመሪያውና አስገራሚው በግንቦት ቀን የተካሄደውን ምርጫ በተመለከተ ሕዝቡ አንዲት ድምጽ ያላትን ዋጋ በመረዳት ለዚያች ድምጽ የሰጠው ዋጋና ያገኘው ውጤት ነው ሁለተኛው አንዲት የምርጫ ካርድ እንግዛህ ላሉት መሸጥና በድጎማ ተታለህ እኛን ምረጥ ሲባል ያን ከማደርግ ሞቴን አመርጣለሁ በማለት በድምጽ ላይ የወሰደው ቆራጥ አቋም ነው ሌላው ከምርጫ በኋላ በተፈጠረው የካርድ ዝርፊያና ጉልበተኝነት ላይ ሕዝቡ የወሰደው ውሳኔ ነው በዚህ ውሳኔው የዴሞክራሲ ጠበቃ ተሟጋች በመሆን የተፈለገው ጦር ቢመዘዝ የመብታችን ጉዳይ ነውና ነጻነታችንን አሳልፈን አንሰጥም በማለት ለዴሞክራሲ የቆመበት የጥቅምት አዲስ ክስተት ነው አባቶች ሲተርቱ «በጥቅምት አንድ እሸት» ይባል ነበር በዘመነ ኢህአዴግ በቱ ጥቅምት ግን «በጥቅምት እስራት» ነው የተባለለት እንደ አውነቱ ከሆነ ወህኒ ቤት መግባት መጥፎ ነው መጥፎነቱ የአንድ ሰው ነጻነት ሰብአዊ መብት ዴሞክራሲ ሙልጭ ብሎ ጠፍቶ እንደ ከብት ያውም ሊሰለጥን አንደማይችል ከብት የሚነጠቅበት ቦታ ነው እያንዳንዱ የዞን ፃዛላፊ አልጋወራሽ ነው ለዚያ ላለበት ዞን ለምን ንጉሥ አልሆነም ቢባል ንጉሶቹ ከሱ በላይ በቢሮ ተቀምጠው በየጊዜው ከዞን ዛላፊው ሪፖርቱን እየተቀበሉ አስረኛው ምን ይደረግ ብለው የሚወስኑት ስለሆኑ ነው እኔ ብዙ የዞን ዛላፊዎች አይቻለሁ አንዳንድ የዞን ፃላፊዎች በእውነት የከብት ጠባይ ያላቸው ናቸው አንዳንዶቹ እስረኛ ማለት እቃ የሚመስላቸው አሉ እስረኛ አድርግ የተባለውን ብቻ የሚያደርግ ራሱ ሕልውና የሌለው አድርገው ያዩታል አዋቂ በሆኑት ስለሚቀኑና የበታችነት ስለሚሰማቸው እሱን ለማዋረድ ይቸኩላሉ በመጨረሻው ግን ተዋርደው የሚቀሉት እነሱ ናቸው በወህኒ ቤት ዓመት ታስሮ ገና ውሳኔ ያላገኘ ብዙ ነው ዓመትና ከዚያም በላይ ታስሮ ፍርድ ቤት ጨርሶ ያልቀረበም በሽ ነው ዓመት ዓመት ታስሮ ፍርድ ቤት ቀርቦ ነጻ የሚባልም በርካታ ነው ያም ሆኖ ተመስገን ብሎ ታሳሪ ጓደኞቹም እንኳን ደስ አለህ ብለው ይጋብዙታል ይሸኙታል አንዳንዱ ዓመት ታስሮ ነጻ ተብሎ እንደገና መፈቻ ስላልመጣለት ወይም በሌላ ምክንያት በትንሹ ሳምንት የሚቆየው ከምንም በላይ ያሳዝናል በአስገድዶ መድፈር ተከሰው በወህኒ ቤት ያሉ በርካቶች ቢሆኑም የአንድ ሁለት ተከሳሾች እንቆቅልሽ ሆኖብኛል አንዱ የአይነስውሩ የአሸናፊ ጉዳይ ነውቤቱ ወደ ላፍቶ ገደማ ሲሆን አስገድዶ ደፈረ የተባለው ደሞ አውቶቡስ ተራ አልቤርጎ ውስጥ ነው ኦልቤርጎ ለመያዝ ማወቅን ይጠይቃል ተደፈሪዋም ከሰፈሯ አውቶቡስ ተራ ድረስ ስትሄድ ተገዳ ከሆነ በየመንገዱ ላይ ያለው ሰው ሁሉ ጉዳዩን ስለሚያይ ብትጮህ የሚደርስላት አታጣም አልቤርጎውንም ሲይዙ በስምምነት ካልሆነ በስተቀር ለገንዘብ ተቀባዩ ወይም ለአልጋው ክፍል ብትናገር ሊያድኗት ይችሉ ነበር አሸናፊ ሴትዮዋ በስምምነት አብራው ታክሲ አስቁማ ከፍላ ሰው አንዳያይ ብላ ራቅ አርጋ ወስዳው ድርጊቱ ከተፈጸመ በኋላ በሌላ ጉዳይ በተፈጠረ አለመግባባት ነው ክስ የተጀመረው ከዛም ተሰሚነት ስላላት አሳሰረችኝ ነው ያለው ሌላው የተሰማ ጉዳይ ነው ተሰማ በቦምብ ወገቡን ተመቶ በሁለት ዱላ በመከራ የሚራመድና ከወገቡ በታች ሰውነቱ የማይሠራ የሆነ የአካል ጉዳተኛ ነው እንደነገረኝ የሚኖረው በእናቱ ቤት ከእህቱ ጋር ሲሆን እህቱ ባል ስታገባ ቤቱን ልቀቅልኝ ትለዋለች ተሰማም እንዴት አድርጌ ከኔ ይልቅ አንቺ ትሻያለሽ አፄ ወዴት አፄዳለሁ ብሎ አይሆንም ይላል በዚህ ጊዜ ቤቱን ማስለቀቂያ ዘዴ ተፈልጎ አስገድዶ መድፈር ክስ ተመሰረተብኝ ያውም የአህቴን ልጅ ለመሆኑ በምን አቅሜ። ከዚሁ ጋር ተመሳሳይ የሆነ ችግር በሕንድ ተከስቶ የሕንድ የፍትህ አካላት ችግሩን ከተመለከቱ በኋላ አንድ ውሳኔ አሳልፈው ችግሩን አቁመውታል በሕንድ አንድ ሰው ሚስት አጭቶ ሲያገባ ከሚስት ቤተሰብ ጠቀም ያለ ጥሉሽ ይከፈላል ይህ እውነት የሆነ ጉዳይ ነው ታዲያ የሕንድ ጎረምሳ ሁሉ ያገባና ሚስቱ የምታስገኝለትን ዳዋሪ በርከት አድርጎ ከበላ በኋላ ወዲያው ሚስቱ ትሞታለች ባል ገንዘቡን ተቀብሏል ሚስት ሞታለች ስለዚህ አንድ ስድስት ወራት ይቆይና ደሞ ከሌላ መንደር ሌላ ያገባል አንደገና ጠቀም ያለ ጥሎሽ ይበላል በዚህ አይነት አስከ አራት አምስት ሚስት የሚያገቡና ከበርቴ የሚሆኑ ስለበዙ ጉዳዩ ወደ ፍርድ ቤት ይሄድና ሲጣራ ሚስጥሩ ይወጣና ባል ገዳይ መሆኑ ይታወቃል ስለቪህም ፍርድ ቤቱ ጉዳዩን ለማስታገስና መልክ ለማስያዝ አንድ ባልና ሚስት ከተጋቡ በኀላ አምስት አመት ሳይሞላ ሚስት ከበሽታ ውጪ ሞታ ብትገኝ ባል ተጠያቂ እንዲሆንና የወሰደውን ጥሎሽ አንዲከፍል ህግ በመውጣቱ ጉዳዩ እልባት አገኘ የኛም አስገድዶ መድፈር ማጣራትን የሚጠይቅ ሊሆን ይገባል አለበለኪያ የቂም በቀል መወጫ የልዩ ፍላጎት ማሚያ ሆኖ ሊያገለግል ይችላል አያንዳንዱ ታሳሪ የገባበት ቀን እንደመለያየቱ ወንጀሉም አንዲሁ ይለያያል የየታሳሪውም ጠባይ አንዲሁ ነው አንዳንዱ እስረኛ በዞን ዛላፊዎች የሚወደድ የአስራት ዘመኑ የሚቀነስለት ይመስለውና የሆነ ያልሆነውን ፈጥሮ በሬ ወለደ አይነት ወሬ ያቀርባል በኛ ዞን በሚስታቸው ጡት ላይ አራት ጥይት ተኩሰው በመግደል ሙከራ የታሰሩ ተፃይማኖት ሐጐስ የሚባሉ የቀድሞው ጦር አባል የነበሩ ታሳሪ የሚያደርጉት የጠፋቸው አይነት ናቸው አሁንም እዚያው ናቸው ተፈርዶባቸው ይግባኝ ብለው ሲቀርቡ አለመጸጸታቸውን ፍርድ ቤቱ ተገንዝቦ አጸንቶባቸው ተመልሰዋል ታዲያ ጋሽ መስፍን በሚስታቸው ላይ ያደረጉት ትክክል እንዳልነበረና ይቅርታ መጠየቅ እንዳለባቸው እንዲሁም ከፈቃዴ ውጪ አግብታ ጠላኋት ስለሚሏት ልጃቸውም ምርጫዋን ማክበር አንዳለባቸው ሲነግራቸው ቀስ አያሉ እየተቀየሙ በመጨረሻው አኮረፉት ለጥቀው እኔን ከሰሱኝና ወዳጅነታችን ቀረ ከዚያ ከኛ ጋር ያላቸው ግንኙነት ጨርሶ ከተቋረጠና አኛም አሳቸው አደረሱበት መድረስን ስንተው ከረምቦላ የሚያከራየው ገቢዬ ቀነሰ በማለት ክበብ የሚሰራውም አንዲሁ እያሏቸው ብቻቸውን ስለቀሩ በመጨረሻው ሌባ ላመሉ ዳቦ ይልሳል» እንዲሉ የሰብቅት ሱስ አድሮባቸው የአስረኛ አስተዳዳሪውን ታሳሪ ከሰሱት አሳበቁበት በዚህም ለየላቸውና የፈሳች ዝንጀሮ ሆነው ወድቀው ተነሱ የሚላቸው በማጣታቸው አማላጅ ልከው ነበር አልባት ሳይገኝ የተለያየን ሰውየው ቀድሞ ከነበሩበትም ዞን ተዛውረው ወደኛ ዞን የመጡት ወሬ ወዲያ ወዲህ እያሉ በማስቸገራቸውና እንደ ሰላይነትም ስለሚሰሩ በክልሉ ያሉ ጎረምሶች እንገላቸዋለን ስላሉ ነው አሁን እንዴት ሆነው እንደሆን ስጠይቅ ከዚያ ዞን ወጥተው መጥፎ ወደተባለው ዞን ሄደዋል ብለውኛል አንዳንድ ታሳሪዎች ደግሞ ከአዲስ አበባ ወህኒ ቤት ወደ ዝዋይ ወይም ሸዋ ሮቢት አለያም ወደ ሌላ ቦታ ላለመዛወር በማለት ታሳሪውን ሁሉ የተለያየ ተግባር ፈጽሟል በማለት ጠዋት ጠዋት በድብቅ ሪፖርት በማቅረብ ፍላጎታቸውን ለማሟላት የሚጥሩ አሉ ሌላው ታሳሪ አየደረሰባቸው ማስጠንቀቂያ በመስጠት ቢያስታግሳቸውም ጉዳቱ መድረሱ አይቀርም አንዱ ሲታወቅበት ደሞ ሌላው ይተካል በጣም የሚገርሙኝ አቶ አድማሱ የተባሉ ታሳሪ ናቸው አቶ አድማሱ አድሜያቸው ወደ ይጠጋል የተከሰሱበት ወንጀል አስገድዶ መድፈር ነው አቶ አድማሱ ሲጠየቁ አላደረግሁም ወይም ፍርድ ተዛባብኝ አይሉም ማድረጋቸውን ያምናሉ ምነው ስላቸው «እፄ» በሕይወቴ የምወደውና ቢለየኝ የማልፈልገው ጥሩ ጠጅና ሴት ነው አሉኝ እንግዲያ አድርገውታላ ስላቸው ምን ጥርጥር አለው» ነው መልሳቸው የአስር ጊዜያቸውን ጨርሰው ሲፈቱ « አቶ አድማሱ በሉ ተመልሰው እንዳይመጡ ያቺን ነገር ሁለተኛ አንዳይደግሙ ብላቸው «አይ አሁን ወደ ቤትህ ሂድ ከሚሉኝ አዚሁ ሴቶቹ ዞን ወስደው ቢያስሩኝ ደስታዬ ነበር» ነው ያሉኝ እየቀለዱ አቶ አድማሱ ተፈተው ወጥተው አሁን ድረስ በሰላም ከምኑም ከምኑም ተጠብቀው በቤታቸው አሉ ይህን ይህን ስንጠይቅ ስንሰማ ምንም ያህል የፍርድ ቤት ቀጠሮ ቢረዝምም ቀኑ ቶሎ ይደርሳል ብዙዎቻችን ወህኒ ቤትን የምናውቀው ከውጭ በወሬ ወይም በአካባቢው ስናልፍ አለያም በአጋጣሚ ሰው ታስሮብን ለመጠየቅ ስንሄድ ነው የወህኒ ቤትን ምንነት በሚገባ ለማወቅ ግን መታሰርን ይጠይቃል እኔ ደሞ ባይታወቅ አድሜ ልክ ይቅር አንጂ የማንንም መታሠር አልመርጥም ይልቅስ ሁሉም ገብቶ የወጣ የወህኒ ቤት ልምዱን ቢችል በመጽሐፍ መልክ ካልሆነም በሌላ ለሕዝብ በሚደርስ ቢየስተላልፍ አማራጭነት አለው ወህኒ ቤት መማሪያ ካለፈ ስህተት መታረሚያ ሊሆን ሲገባው በዛገራችን ያለው ሁኔታ ግን ለበለጠ ወንጀል መዘጋጃ ለከፋ ተንኮል ማሠልጠኛ አዳዲስ ወንጀሎችና የወንጀል ጥበቦችን መቅሰሚያ ሆኖ ነው ያገኘሁት ከነዚህ አዳዲስ በሸታዎች ለመራቅ ወይም የትምህርት ተሳታፊ ላለመሆን የግል ጥንካሬን ይጠይቃል ያን ደግሞ ለማግኘትና ጠንክሮ ለመውጣት አካባቢውና በወህኒ ቤት ያለው ሁኔታ ብዙ ጊዜ አይፈቅድም በወህኒ ቤት በፖለቲካ ስም ከመታሰር ይልቅ በነፍስ ግድያ በአስገድዶ መድፈር በዘረፋ ብቻ ከፖለቲካ ውጭ በሆነ ማንኛውም አሰቃቂ ወንጀል መታሠር የበለጠ ተቀባይነት የተሸለ አያያዝና ክብር ያሰጣል በፖለቲካ መታሰር ማለት ጠላት ሆኖ መታየትና ከማንኛውም የወህኒ ቤት «መብት» መታገድ ማለት ነው አንድ በነፍስ ግድያ ወይም በዝርፊያ ተወንጅሎ የታሰረ ሰው ትምህርት ለመማር ወይም በወህኒ ቤት ባለው የሕንፃ የሽመና የልብስ ስፌትና ሌላም ሥራ ላይ አነስተኛም ቢሆን እየተከፈለው እአንዲሠራ ትምህርቱንም በተልእኮም ሆነ በግቢው ባለው ትምህርት ቤት የመማር አድል ይሰጠዋል በፖለቲካ የታሰረ ከሆነ ግን በተለይም ከቅንጅት ወይም ከኦሮሞ ነጻ አውጪ ጋር ግንኙነት ያለው ከሆነ ንክኪ አለው ከተባለ የዚህ ሁሉ መብቱ ይገፈፋል የወህኒ ቤት ደንብ በሚባለው ግን ወህኒ ቤቱ ሁሉንም ታሳሪዎች በእኩል አይን የሚያይ ለሁሉም ታሳሪዎች አኩል አገልግሎት የሚሰጥ ነው ይባላል ሌላው ይቅርና በቤተሰብ ጥየቃ አንኳን ማለት በአወደ በአልና ቅዳሜና አሁድ በሚካሄደው የቤተሰብ ግንኙነት ለቅንጅት አባላት የሚፈቀደው ሰአትና ለሌሎች ታሳሪዎች የሚፈቀደው በጣሙን ይለያያል ለሌሎች ታሳሪዎች ጠዋት ከ ሰአት አስከ ሰአት ከቀትር በኋላ ከ ሰአት አስከ የቤተሰብ ግንኙነት ሲፈቀድ አንድ ጠያቂ ለጥየቃ አስከገባ ድረስ በየዞኑ እንደፈቀደው የተሠራ የተለያዩ ታሳሪዎችን ይጠይቃል ገደብ የለበተም ለቅንጅት አባላት ደግሞ ከቀትር በኋላ ከዘጠኝ እስከ አስር ነው ለዚያውም አንድ ዞን ከጠየቀ ወደ ሌላ ዞን መሄድ አይፈቀድለትምይፄ ብቻ አይደለም አንድ የቅንጅት አባል ከተፈታም በኋላ የቀሩ አባሪዎቹንም ሆነ ሌሎች አብረውት ታስረው የነበሩ የዞኑን ታሳሪዎች እንዲጠይቅ ጨርሶ አይፈቀድለትም የቅንጅት ሰዎችን ሲጠይቅ የነበረ ሰውም ሲጠይቃቸው የነበሩ ከተፈቱ በኋላ ሌሎችን መጠየቅ አይችልም ለነገሩ የወህኒ ቤት የቤተሰብ ጥየቃ የሚመራው በዚያው አካባቢ በጥበቃ ላይ ባሉ የጥበቃ አባላት ችሮታ የሚወሰን ስለሆነ ማን ምን እንደሚወስን የሚታወቅ ጉዳይ አይደለም ሁሉም አዛዥ ነው ሁሉም ከልካይና ፈቃጅ ነው አንዱ የፈቀደውን ሌላው ይከለክላል በበሩ ላይ ያሉት ደግሞ በተለይ በቤተሰብ ግንኙነት ወቅት የቅንጅትን ቤተሰቦች በማንገላታት ለአለቆቻቸው ታማኝነታቸውን የሚያረጋግጡበት መንገድ እየሆነ ነበር የሚሰማቸውይህም አንድ ወጥ የሆነ አመራር የሚያስፈልገው ነው በግንኙነት ሰአትም ቢሆን ጠያቂና እኛ ስንነጋገር ለያንዳንዳችን ሁለት ሁለት የፖሊስ አባላት ተመድበው የምንናገረውን በማዳመጥ ሪፖርት አየተደረገ በሚቀጥለው ሳምንት አንዳንድ ጠያቂዎች እንዳይገቡ ይከለከላሉ ጠያቂዎቻችን የውጪ ተወላጆችም ሆኑ የሀገር ውስጥ ከአማርኛ ሌላ መነጋገር ይከለከላል ያ ጠያቂ ከሚናገረው ቋንቋ ሌላ አማርኝ ባያውቅስ አዎን አትናገር ተብለው ቢከለከሉም አኛም አሻፈረን በማለታችን የመጡትን ጠያቂዎች በሚችሉት ቋንቋ እያነጋገርን ሸኝተናቸዋል የወህኒ ቤት ፖሊሶች አንደ ማንኛውም ሰው አንደማንኛውም ፍጡር ስሜት አላቸው በዚህ ስሜታቸው በመመራትም አንዳንድ ጊዜ ወደ ዞኖች ሲገቡ ሰላምታ ይሰጣሉ ጥያቄ ይመልሳሉ ቆም ብለው ቅሬታ ወይም ችግር ያዳምጣሉ ለምሳሌ የዞኑ ፃላፊ ከአካባቢው ዘወር ብሎ እንደሆን አንድ ፖሊስ ወደ ዞኑ ለተለያየ ሥራ ከመጣ አባክህ ጥራልኝ ወይም ለሌላ ፃላፊ ንገርልኝ ሊባል ይችላል ፖሊሶች ለተለያየ ጉዳይ ወደዞኖች ይገባሉ ልብሳቸውን ለማስተኮስ ሲጃራ ለስላሳ ለመግዛት ቡና ለማዘዝ ይገባሉ በዚህን ጊዜ ከአስረኞች ጋር ይገናኛሉ ሰላምታ ይለዋወጣሉ በዚህም ተወንጅለው ተገምግመው ከሥራ አስከመባረር የደረሱ አሉ አበዛኛዎቹ እኔን ከቴሌቪዥን ውጪ ወይም የተሳካላቸው ከቴያትር መድረክ ውጪ አይተውኝ ስለማያውቁ እዚያ ሲያዩኝ ሰላም ይሉኛል ያ ግን በቅንጅትነቴ ሳይሆን በጥበብ ሞያዬ ነው አንዳንዶቹ ቪዲዮህን አይተናል ይላሉ ጥቂቶች ደሞ የተለያየ ሥራ ስሰራ ያዩኝ ናቸው ይህም እንደ ወንጀል ተቆጥሮ ከሥራ ለመባረር ሰበብ ሆኗል በስርቆት በግድያ በሌላ ሌላ ወንጀል ከታሰረ ጋር ግን ሰላምታ አይደለም ስለፈለገው ጉዳይ ሲያወራ ቢውል የሚጠይቀው የለም ታዲያ ወህኒ ቤቱ ሁሉንም እኩል ነው የሚያየውና የሚያስተዳድረው የሚባለው አንዴት ነው። » ነበር ያልገባው ጉዳይ ቢኖር አኔ ፈልጌ ሳይሆን ያየሁት ሸሚዙ ከሩቅ ስለሚጣራ ነበር ግን የማነ ይሄ አልገባውም በሌላ ቀን አንዲሁ ቤተሰብ ግንኙነት ቦታ ሲያልፍ ወንድሜ ጓደኛዬ ሞሐመድ ያመጣልኝን ፖምና ሌላም ስንቅ ብዛቱን አይቶ «ካለዚህ አትበሉም እንዴ ዳሩ ይህን እየበላችሁ ምኑን ታሰራችሁ» በሚል የቁጭት አነጋገር ተለያየን የማነ ባለበት ቦታ ሁሉ የማይጠፋውና ለኛ ያለው ብቻ ሳይሆን ታራሚውን በሙሉ የሚያይበት አመለካከቱ በጣም ጭካኔ የተሞላበት ሰብአዊነት የማይታይበት ከደንብን ሕግ ውጪ የራሱን አርምጃ የሚወስደው ደሞ ፋንታሁን ይባላልከኔ ጋር ለመቀራረብ ቢጥርም ቤተሰብ ፍተሻ ላይ የሚያደርገውንና ፍርድ ቤት ስንፄድ በሌሎች ላይ የሚያደርገውን ስለማይ አዝንበታለሁአሱም አንድ ቀን በስነስርአት ጉድለት ወይም የግቢው ዛላፊዎች ሳያውቁ በድብቅ በሚያደርገው የአስረኞች ግንኙነትና ድጎማ መግባቱ የሚቀር አይመስለኝምበኔ በኩል ግን አያድርግበት ነው የምለው አስር ቤትን ለማንም አልመኘውምና ይህን ይህን አያየሁና አየሰማሁ ያ የተባለ የቀጠሮ ቀን አንደምንም ይደርስና ቁርጣችንን አውቀን አንገላገላለን እርግጥ ምንም ይሁን ምን ፍርዱ ከሕግ ስነስርአት አኳያ እንደማይሆንና ከበላይ በሚመጣ የውሳኔ ሃሳብ አንደሚፈጸም አናውቃለን ያም ቢሆን ቁርጡን አውቆ ለዛ ተዘጋጅቶ መቀመጥን የመሰለ አማራጭ አይታይም ቀስ በቀስ ያ የሚጠበቅ ቀን ደረሰዳኞችም አቃቢያኖችም በሰአቱ ይመጣሉ ተብሎ ይገመታልዛሬም ልክ እንዳለፈው ፖሊሶቹ ቁጥራቸው በርከት ያለ ሆኖ አብዛኛዎቹ አዳዲስ ናቸውአኛም ተዘጋጅተን ስንጠብቅ የውጡ ጥሪ መጣና ወደተዘጋጀልን መኪና ስንገባ ፍተሸው ከሌላው ጊዜ የተለየ ነበርአያንዳንዷን ወረቀት አገላብጦ ማየትሻርፕ አታድርጉ ማለትመለዮም ያደረግነውን ተዉት እንደማለትም እየቃጣቸው ነበርበዚህ ላይ የኛ ዞን ምክትል ዛላፊ ቀደም ሲል ዋና የነበረው ወሮታው ደንጋጣና ከጳጳሱ ቄሱ አይነት ለኛ ያለውን ጥላቻ በማሳየትና እኛንም ቢሆንለት በማበሳጨት ታማኝነቱን ለበላዮቹ ለማረጋገጥ የሚሞክር ሞኝ ነውና ዛሬም በፍተሻው ጊዜ በሩ ላይ ቆሞ ፈታሽ ፖሊሶችን ምልክት በመስጠት ጠንከር አንዲሉ ይመክራል የተፈለገው ሁሉ እየተደረገ ወደ መኪናው ገብተን ተንቀሳቀሱ የሚል ትእዛዝ ሳይሰጥ መነቃነቅ የለምና አንጠብቃለንግማሽ ሰአት ያህል ከጠበቅን በኋላ መኪናው ከዞኑ በር ላይ ተንቀሳቅሶ ወደ ዋናው በር ተጠግቶ ቆመ ሌሎች አባሪዎቻችንም በየመኪናቸው ሆነው በመጠበቅ ላይ ናቸውዛላፊዎቹን ሲያሰኛቸው ወጥተን ወደ ፍርድ ቤቱ መንገዳችንን ቀጠልንዛሬም ስንደርስ ዳኞችም አቃቢያንም የሉምቤተሰቦቻችንና ተመልካቾች አስቀድመው ገብተው አዳራሽ ውስጥ ናቸው ይህን የምናውቅበት መንገድ በር ላይ መዝጋቢዎችና ፈታሾች ከቦታቸው ሲጠፉ ነውቦታቸው ከአጥር ግቢ ውጪ በበሩ ጎን ላይ ነውዛሬም በቦታቸው ስለሌሉ መግባታቸውን ያወቅነው በዚያ ነው ያው አንደተለመደው በመኪናችን ቁጭ ብለን ሳለን ወደመጸዳጃ ቤት በሚል ሰበብ እየወጣን አግራችንን እናፍታታለንአንዲህ እንዲህ እያልን ቀስ በቀስ ዳኞች መጡአቃቢያን ግን ድራሻቸውም የለምየተለመደ ነው አርፍደው እየተጀነኑ መምጣትና አዲስ አልሆነብንምወደ አዳራሽ ግቡ ተባልንና ከመኪናው እየወረድን ወደ በሩ ስናመራ ላለፉት ጥቂት ሳምንታት ያላገኘናቸውን አባሪዎቻችንን ስላገኘን መግባቱን ትተን ሰላምታ መለዋወጥ አስቀደምንፖሊሶቹ ከፃዛላፊዎች በሚደርስባቸው ቁጣና ግልምጫ ግቡ እያሉ ያዛሉ አኛም ሲበቃንና ወደአዳራሽ ስንገባ አሁንም አንደተለመደው ቤተሰቦቻችንና ሌሎችም ከኛ በስተጀርባ ከሚቀመጡት ፖሊሶችና የደህንነት አባሎች በቀርነ ቆመው ይጠብቁናልና እንደገባን በአክብሮት ሰላምታ ሰጥተን ወደየመቀመጫችን በመሄፄድ ከቤተሰብ ጋር የምልክት ሲያመችም በሹክሹክታ መነጋገሩን ቀጠልን ሰማዩ በደመና አንደጠቆረ ሁሉ የቤተሰቦቻችንም ፊት የወዳጆቻችን አመለካከትና ስሜትም እንደሰማዩ ነውአኛ አስቀድሞ በጠቅላይ ሚኒስትሩ አስከሞት የሚደርስ ቅጣት ሊያስወስን ይችላል የሚል መመርያ የሆነ አስተያየት ከተላለፈ አለት ጀምሮ ከዚያ የተሸለ ነገር እንደማይወሰን መጠርጠራችን አልቀረም አርግጥ ቀደም ብሎ አንዳንድ የተለየ ግምት ያለን ነበርን የተለየ ግምቱም ቢሆን የሟሸሸውና የሁሉንም ሊባል የሚችለውን ቁጥራችንን ወደ አንድ ግምት ያመጣው ባለፈው ችሎት ዳኝ አዲል አላዳምጣችሁም ከማለትም አልፎ መከራከር አለመከራከራችንን አራሱ በወሰነልንና አይከራከሩም በሚል የኛ ውክልና ሳይሰጠው አሳፋሪ የግሉን ውሳኔ በመስጠቱ ነበር አቃቢያን በተለመደው መጀነናቸው ገቡየዳኛ አዲልን ውሳኔ ያወቁት ይመስላልወደኛ እየተመለከቱ «ተሰርቶላችኋል» የሚሉ አይነት እየተጠቃቀሱ ይሳሳቃሉአንዱ ላንዱ አንድ ነገር ሹክ ይለዋል ደሞ ሌላው በተራውሳቁ ቦታውን ስቷል ዛሬ በሚወሰነው ውሳኔ የሚሳቀው በኛ ሳይሆን በፍርድ ሥርአቱ ላይ ነውደርግም ፈርዶ ገሎ ነበርያንንም ፍርድና ግድያ ልክ ነው ብለው የተቀበሉ ይሁኑ አልጠፉምጣባሬም የዚያን አይነት ነውብዝፃኑ ኢትዮጵያዊያን በሚሰጠው ፍርድ ያዝናሉ የዛገራችንን የፍትሕ ስርአት ያማርሩታል ይታዘቡታል አቃቤ ሕግና ዳኞች ምናልባት በዛሬው አለት በሚከናወነው የፍርድ ሂደትና ውሳኔ በበላዮቻቸው ምናልባትም ሚሌኒየሙ ደርሷልና የሚሌኒየሙ ምርጥ ዳኞችና የሚሌኒየሙ ምርጥ አቃቢያን ተብለው ሳይሸለሙ ቢቀሩ ይህን ፍርደ ገምድል ፍርድ ያስተላለፉበትን ቀን በምር ደግግመው ይረግሙታል እርግጥ ያ ቢደረግ ፊት ለፊት መድሎው ሊታይ ስለሚችል በሌላ ዘዴ ሊደረግላቸው ይሞከር ይሆናል ቢደበቅ ከሕብረተሰቡ የሚሰወር አንዳችም ነገር ሊኖር ስለማይችል መሰማቱ አይቀሬ ነው በደርግ አገዛዝ ዘመን የተፈጸመ አንድ አስቂኝ የፍርድ ሂደት እንደቀልድ ተደርጎ ሲነገር ነበር አንድ ነጋዴ የንግድ ቤቱን ንጸህና አልጠበቅህም ተብሉ ዳኛ ፊት ይቀርባልክሱ እንደሚያመለክተው ነጋዴው የንግድ ቤቱን ሸረሪተረ በሸረሪት ድር አድርጎ የሚሸጠው እቃ ሁሉ በሸረሪት ድር የተሸፈነ ነው ይህ ደግሞ የሕብረተሰቡን ጤኘነት ይጎዳልየንግድ ፈቃድ ሲያወጣም የገባው ቃል ለተጠቃሚው የሚያቀርበውን ቁሳቁስ ንጽህና እንደሚጠብቅና ያንንም ውል እንደሚያከብር ቃል ገብቷል ተብሎ ነው ይህ የክሱ መሰረት ነው ነው ያሉት ከሳሾቹ ተከሳሽ ደግሞ እፄ የንግድ ቤቴን በንጽህና የምይዝ ለመሆኔ የአካባቢው ተጠቃሚ ሕብረተሰብ ሊመሰክር ይችላልየ ሱቄን ንጽህና የሚጠብቅልኝ በወር የምከፍለው ለዚሁ ብቻ አገልግሎት የሚሰጥ ባለሙያም አለኝአርግጥ ቀደም ሲል ይህንን ሥራ ሲሰራልኝ የነበረው ሰው የአሁኑ ከሳሼ ቤተሰብ ነበር ግን ሥራውን በደንብ ማከናወን ስላልቻለና አኔም የገባሁትን ቃል የሚያፈርስብኝ ሆኖ ስላገኘሁት አስፈላጊውን የሥራ መፈለጊያና ካሳም ከፍዬ በማሰናበት አሁን ብቃትም አውቀትም ችሎታም ንጽህናም ያለው ሰራተኛ ቀጥሬያለሁ ስለዚህ የተመሰረተብኝ ክስ አለአግባብ ነው ይላል ዳኛው ከሳሽ አቃቤ ሕግ ዘመዱን ማስቀጠሩንና የክሱም መሰረት ሸረሪት ድር ሳይሆን የከሳሽ አቃቤ ሕግ ቤተሰብ ከሥራ መባረር መሆኑን ሲረዱ በንዴትና በማስጠንቀቅ «እዚህ የቀረብከው የንግድ ቤትህን ንጽህና አልጠበቅህም ውለታ አፍርሰፃል በሚል እንጂ ስለሰራተኛ ቅጥር ጉዳይ አይደለምበሱቅህ ውስጥ ሸረሪት ድር ተገኝቷል ነው ክሱ» ሲሉት ምንድን ነው ሸረሪት። የ«ፍርድ ቤቱ»ን አካሄድና ብይን በተለይም የመጨረሻውን ብይን አለት በተመለከተና ዳኞች ማስረጃ ብለው ሲቀበሉ የነበረውን ማስረጃ ለአይነት ያህል ማስረዳት የሚችለውን የጋሽ መስፍን ፕሮፌሰር አንዲት ፅሁፍ አንመልከት ጋሽ መስፍን አኔን በተመለከተ ይበል አንጂ የሁላችንም የተለየ አልነበረም እያንዳንዳችን ላይ የቀረበ ማስረጃ የተባለው ሁሉ ቅንጀት ለራሱ በመዝገብነት የቀረጸው የስብሰባ የክርክር ቪድዮ እንጂ ሌላ የቀረበ የለም በሕግ ዓምላክ ከመስፍንወማርያምፕሮፌሰር ቃሊቲ እግዚአብሔር ያሳይዎ የኢትዮጵያ ሕዝብ በሕግ ረግድ ልዩ ባሕል አለው በኢትዮጵያ ባሕል ማንም ዳኛ ነውማንም ምስክርበሕግ ዓምላክ ሲባል ውሃም ይቆማል ተብሎ የሚታመንበት ባህል ነው የመንገድ ወይም የጎረቤት «ዳኛ»የባላጋራቹን ኩታ ጫፍና ጫፍ አስሮ ብቻቸውን ወደ አጥቢያ ዳኛ እአንዲፄዱ የሚያደርግበት ባህል ነውማንም ኢትዮጵያዊ በዳኛነትም ሆነ በአስተዳደር በደል የደረሰበት አስከመጨረሻው ባለስልጣን አስከ ንጉሠ ነገሥቱ የመድረስ መብትን የሚያጎናፅፍ ነውበአግዚአብሔር የማያምኑ ከወንበሩ ላይ ሲወጡ አግዚአብሔር ያሳይ የሚባል ነገር ቀረእግዚአብሔር ሲሻር በሕግ ዓምላክም አብሮ ተሻረ የታሰበው ባህላዊውን የሕግ ሥርአትና ዕምነት በአዲስ ዘመናዊና ምእራባዊ «በሕግ መገዛትእ» በሚለው ሥርአት ለመተንት ነው ነበር ነገር ግን የኢትዮጵያ ሕዝብ በሕግ ዓምላክም ሳይሆን በፈረንጆቹ በሕግ መገዛትም ሳይሆን በጠመንጃ መገዛትን እንደባሕል እንዲቀበል ተገደደ የኢትዮጵያ ሕዝብ ቤተ እግዚአብሔርንና ፍርድ ቤትን ያከብራል በአንድ በኩል ሁለቱም የእግኢአብሔርን የበላይነትና የእግዚአብሔርን ሕግ የሚቀበሉ ናቸውበሌላ በኩል ሁለቱም የሰው ልጆች ሁሉ በእኩልነት እንዲታዩ የሚያደርጉ ናቸውበዚህ ባህል ውስጥ ያለፍሁ በመሆኔ እኔም ለሁለቱም ከፍተኛ አክብሮት አለኝየሚያረክሳቸውም ሁኔታ ሲፈጠር በጣም ያሳዝነኛል ያሳፍረኛልከውስጤ ያለ አንድ ክቡር ባሕርይ የጠፋ ይመስለኛልቤተ እዚአብሔርንና ፍርድ ቤትን የሚያረክስ ነገር ሳይ እኔም አብሬ መርከሴ ይሰማኛል በአዔዓዔኃይለሥላሴ ዘመን ቤተክርሰቲያን ውስጥ ጠመንጃ ሳይ ቤተአእግዚአብሔር የረከሰ መስሎ ይታየኝ ነበርአሁን በወያኔ ዘመን በፍርድ ቤቶች ውስጥ ጠመንጃ ሳይ የፍርድ ቤት መርከስ ይሰማኛል እኛ በተከሰስንበት ችሎት ለ ወራት ያህል ወታደሮቹ ጠመንጃቸውን ትተዋልበሌላው ፍርድ ቤት ግን ያው ነውየመርከሱ ስሜት የግል ብቻ አይደለም ማሕበረሰባዊ ነውዛገራዊ ነው ግንቦት ቀን ዓም በከፍተኛው ፍርድ ቤት የነበረ ሰው ሁሉ የፍርድ ቤቱን መርከስና መዋረድ እስከ ነፍሱ ጠልቆ ተሰምቶታል በሁዋላ እንደታወቀው አቃቤ ሕግ የተባሉትንም አስገርሟል ጠመንጃ ፍርድ ቤትን የሚያረክሰውን ያህል ባቃቤ ሕግ ስም ባጌጠ ካባ ተሸፍነው ፍርድ ቤቱን የሚያነቃንቁት ሎሌች ፍርድ ቤቱን ያረክሱታልአቃቤ ሕግ ማለት ሕግን ለመጠበቅና ለማስጠበቅ የቆመ የሕዝብ የህገር አገልጋይ ነው በኛ ክስ አቃቢያነ ሕግ ተብለው የቀረቡት ሶስቱ ቢያንስ ሁለት ተኩሉ የትግራይ ተወላጆች መሆናቸው ሊታወቅ ይገባል ቁም ነገሩ የትግራይ ተወላጆች መሆናቸው ሳይሆን የወያኔ ማሕበር አባሎችና ሎሌች መሆናቸው ላይ ነው በዚህም የተነሳ በትእቢት ተሞልተው ለፍርድ ቤቱ አንደአዛዥ ለመሆንም ይቃጣቸው ነበርዋናው ሥራቸው አድርገው የያዙት ዕውነትን መደበቅ ፅውነትን ማጣመምና ውሸትን ማምረት ነበር በምርጫ የተነሳ ባጣሪ ኮሚሽኑ መረጃ መሠረት ሰዎች በግፍ መገደላቸውንና ከሰባት መቶ በለይ መቁሰላቸውንና አከለ ጎደሎ መሆናቸውን ለመጥቀስ የመንፈሰ ወኔም ሆነ የሕግ ግዴታ አልተሰማቸውም ተከሳሾችን አድመኞችና ወንጀለኞች እያሉ ሲናገሩ የሕጉ መንፈስ በአእአምረራቸው እንዳልሰረጸ ያሳይ ነበርለሕጉ ታማኝ መሆንን ትተው አሳዳሪያቸውን ለማስደሰት ተከሳሾቹን በጭፍን ውሸት ሲወነጅሉ መስማት የፍርድ ቤቱን መዋረድ የሚያመለክት ነበርፍርድ ቤቱ ውስጥ ባዛዥነትና በበላይነት መገኘታቸውን በተጨባጭ የሚያሳየው የከሳሽ ጠበቃዎች ፊት ያለው ጠረጴዛ ደማቅ ጨርቅ የለበሰ ሲሆን በተከሳሾች ጠበቃች ፊት ያለው ግን አራቁቱን ነውይህ በጠረጴዛዎቹ ልዩነት የሚታየው አድል በሥራቸው ላይም ይንጸባረቃል «እኛ አኮ የምንወክለው መንግሥትን ነው» በማለት ለማስፈራራት መሞከራቸው ሕግን ለመወከል ዛላፊነት አንዳለባቸው የማያውቁና በድፍረታቸው ብቻ የተመረጡ መሆናቸውን በግልጽ ያሳያል ፍርድ ቤቱ በነዚህ ሰዎች ተጽአኖ ሥር ሆኖ ባለጉዳዮች ያቀረቧቸውን ጉዳዮችና ጥያቄዎች ሁሉ ውድቅ እያደረገ ከ ወራት በላይ በእስር አንዲቆዩ አደረገ በዚህ ረጂም ጊዜ ውስጥ ፍርድ ቤቱ በከሳሽ ጠበቃች አየተመራ ዓለም እያየው አዘቅት ውስጥ ገባየከሳሽ ጠበቃዎች አዘቅቱ አፋፍ ላይ ሲደርሱ ዘወር አሉና በመዳናቸው ተገርመው ያልጠበቅነው ነበር» አሉ አዚህ የደረሱት እንዴት ነው ሁለት አጠቃላይ አስተያየት ብዙ አጃቢ ክሶች ቢደረደሩም ዋናው ክስ የሕገ መንግሥቱን ስርአት በአመፅ ለመገልበጥ መሞከር የሚል ነው ለከሳሽና ለተከሳሽ ሕገመንግሥቱ አንድ ከሆነ ተከሳሾች ሕገመንግሥቱን በሃይል ለማፍረስ አንድም ምክንያት የላቸውም አቅምም የላቸውም አንዲያውም ተከሳሾች ሁሉ ሕገመንግሥቱ የሚያጎናጽፈውን መብትና ነጻነት ሁሉ ተመርኩዘው የተነሱ ናቸውአለኝታና መከታ ያደረጉትም ሕገመንግሥቱን ነበር ከሳሸና የከሳሽ ጠበቆች ሕገመንግሥቱን አያውቁትም ወይም ክደውታል ለማለት የሚያስደፍሩ ብዙ ምክንያቶች አሉ ከሁሉ በፊት ሕገመንግሥቱ የመደራጀት የመሰብሰብና ፃሳብን ያለምንም ገደብ የመግለጽ ሰላማዊ ሰልፍ የማድረግ የመምረጥና የመመረጥ መብቶችና ነጻነቶች በእኩልነት ያጎናጽፋል የመንግሥት ስልጣን ባለቤትና ምንጩ የኢትዮጵያ ሕዝብ መሆኑን ሕገ መንግሥቱ ያስታውቀል አንቀጽ በድምጽ ብልጫ የሕዝቡን ድጋፍ ያገኘ የፖለቲን ቡድን ሥልጣንን በሰላም እንደሚረከብ ይደነግጋል አንቀጽ በዚህም መሰረት አዲስ መንግሥትን መፍጠር እንደሚቻል ይናገራልዳአንቀጽ በሕገ መንግሥቱ ውስጥ ከተደነገገው ውጪ በዛይል ወይንም በጉልበት የመንግሥት ስልጣን አንዳይያዝ ይከለክላል አንቀጽ ሕገመንግሥቱ ፍጹምና ዘለአለማዊ ባለመሆኑም የሚሻሻልበትን መንገድ ደደነግጋል አንቀጽ ባጠቃላይ በመብቶች ጉዳይ ሕገመንግሥቱ ይህ ቀረው የሚባል የሌለበት ሰነድ ነው በሚያዝያ ወያኔኢህአዴግ ከመንግሥት ጋር በመተባበር በመስቀል አደባባይ ሕዝባዊ ስብሰባ ጠርቶ በነበረ ጊዜ ሊቀመንበሩና የመንግሥት ጠቅላይ ሚኒስትር ስብሰባውን «ሕዝባዊ ማዕበል» ብለውት ነበረ «ማፅበል» የሚለውን ቃል የመረጡበትን መነክንያት ማብራራት አያስፈልግም ሆኖም በሚያዝያ ቅንጅት በዚያው ቦታ በጠራው ስብሰባ አዲስ አበባን በሙሉ አጨናንቆ « ሕዝባዊ ማዕበል» ከተባለው አጥፍ ድርብ የሆነ ሕዝብ ታየ ይህ ስብሰባ ፍጹም ሰላማዊ በሆነ መንገድ ተከሂዶ አንድም እንከን ሳይገኝበት የኢትዮጵያን ሕዝብ ጨዋነት አስመስክሮ ተጠናቀቀ የተከሳሾቹን ሕጋዊነትና ሰላማዊነት ከዚህ ስብሰባ የተሸለ ተጨባጭ ማስረጃ ሊገኝ አይቻልም በምርጫው ጊዜስ። እውነት አውነት አላችኋለሁ እኔ ታዘብኳችሁ እንጂ አልተቀየምኳችሁም ውድ የቀድሞ ወዳጆቕሜ ትዝብትን አትከልክሉኝ ቢያንስ አውነቱን እየነገርኳችሁ ነውና በሙያዋና በጠባይዋ የማከብራት ከማንም ጋር ፍቅር አንጂ ጠብን የማታውቀው ቀድምትና ተወዳጂ የጥበብ ሰው አሰለፈች አሽኔ አሰለፍ ከማእከላዊ እስከ ቃሊቲ ሳትለየኝ ከጎኔ ቆማለችና ከነበረኝ አክብሮት የበለጠ አእንዳከብራት አንድመካባት አድርጎኛል የሚገርመው ከብዙዎቻችሁ የተሸለ ደምወዝ የሚያገኘ ውና ጥሩ ቦታ የሚሰራው ዮሐንስ ወንድምጓደኛነቱን በችግሬ ወቅት ደጋግሞ ያረጋገጠልኝን ጆኒንዮሐንስብርፃኑን አከብረዋለሁከማእከላዊ ጀምረህ ሳትለየኝ ቤተሰቤንም በማበረታታት ምንግዜም ወንድሜ እንደሆንክ አረጋግጠህልኛል ከናንተ ዝቅ ያለ ደምወዝ የምትከፈለውን ኑኑ አሰፋን አትንኩብኝ እግሯ እአስከሚቀጥን የጠየቀችኝ ግን ከናንተ ያነሰ ውለታ የሰራሁላት የክፉ ቀኔ ነች እናንተም ብትሆኑ አሁንም ክፉ አይንካችሁምንም ችግር ቢያጋጥማችሁ ቃል ለምድር ለሰማይ ከጎናችሁ እንደምሆን ቅንጣት ታህል አትጠራጠሩ እኔ ታዘብኳችሁ እንጂ አልተቀየምኳችሁም ለአን ሞክራሲ ቅንጅት ያስተማረኝ ትልቅ ነገር ቢኖር አለመቀየምን ነውባላችሁበት መጥቼ ታዲያስ» እንዳልላችሁ ምናልባት ብትሸሹኝ የበለጠ ስለምታዘባችሁ ነው ያላደረግሁት ከቃሊቲ መልስ ጋዜጣዊ መግለጫ ሐምሌ ከእሥር ከመፈታታችን ቀደም ብሎና ከወጣንም በኋላ ለጥቂት ቀናት እኛን ከሕዝብ ለማጋጨትና ለማስጠላት የመንግሥት መገናኛ ብዙዛንና አንዳንድ ዳረጎት በላዎች ሲያብጠለጥሉን ነበርአንድም ቃል አልወጣንም ለዚህም ዋነኛው ምክንያት በድርድሩ ላይ ማንኛውም ወገን ይህን ጉዳይ በተመለከተ ለፕሮፓጋንዳ መጠቀሚያ እንዳይደርግና አንዱ ባንዱ ላይ የጥላቻ ስሜት ከመንዛት አንዲቆጠብ የተደረሰበት ስምምነት ስለነበረ ዝምታው ያንን በማክበር ነው ቅንጅት ምንግዜም ቃሉን ያከብራልይህንንም ግልፅ ለማድረግ ጋዜጣዊ መግለጫ አወጣ ያውም ውሎ አድሮ በጥንቃቄ ሐምሌ ዓም ከእሥር ከተፈቱት የቅንጅት ለአንድነትና ለዴሞክራሲ ፓርቲ አመራር አባላት የተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ የግንቦት ምርጫን ተከትሎ በአገራችን በተፈጠረው የፖለቲካ ምስቅልቅል ምክንያት የሰው ሕይወት ጠፍቶአል የብዙ ዜጎች ነጻነት ተገፎአል የድፃ ፃገር ንብረት ወድሞአል በተጨማሪም በቀላሉ ሊሽር የማይችል የሥነ ልቡና ቁስል በማሕበረሰባችን ላይ ደርሷል ይህንን አጠቃላይ ችግር በአንድ ጊዜ መፍታት ባይቻልም ቀስ በቀስ ከጊዜ ጋር እንደ ማሕበረሰብ እያገገምን ወደፊት እንሄዳለን ብለን አንደ ዛፃገርና ሕዝብ ማመን የወደፊት ሥራችን መሰረት ነው የዚህ ሰፊ አገራዊ ቀውስ ሰለባዎች አንዱ እኛ የቅንጅት አመራሮች ነን ከ ወራት አሥር በኋላ ሐምሌ ዓም ከአስር ተለቀናል ከእስር እንድንለቀቅ የተለያዩ የአገር ውስጥና የውጭ ሃይሎች ከፍተኛ ጥረት አድርገዋልብዙ ኢትዮጵያዊያን በፃዛገር ውስጥና ከፃገር ውጪ በየሃይማኖት ቤታቸው ጸሎት አካሂደዋልሌሎችም ከእኛ ጋር ያላቸውን አጋርነት ለፀሃይ ግለትና ለብርድ ሳይበገሩ በተለያየ ቦታ በሕዝባዊ ሰልፎች ገልፀዋል ለረጂም ቀናት በፆም ምህላ አድርገዋል የዛገር ሽማግሌዎች ችግሩን በሰላምና በአርቅ ለመፍታት ላይ ታች ብለዋል በቅድሚያ ለእነኘ ህ ሁሉ ዜጎቻችን አንዲሁም ኢትጵያውያን ላልሆኑ የመብት ተከራካሪችና የዴሞክራሲ ጠበቆች በአደረጉት ጥረት በእስር እያለን ይሰጡን የነበረውን የሕሊና አረፍት በማስታወስ ልባዊ ምስጋናችንን እናቀርባለን በዚህ አስቸጋሪ ወቅት ሕይወታቸውን ላጡት ዜጎቻችን ያለንን ከፍተኛ አክብሮት የምንገልጸው አኛም ሆንን ሌሎች ኢትዮጵያዊያን መቼም የማንረሳቸው የዴሞክራሲ ሰማአታት መሆናቸውን በማስታወስ ነውለቤተሰቦቻቸውም ፈጣሪ መጽናናትን እንዲሰጣቸው ሁሌም በጸሉታችን አንዘነጋቸውም እኛን ከአስር ለማስፈታትም ሆነ በፀብና በእልህ አጣብቂኝ ውስጥ የገባውን የኢትዮጵያን ሰላማዊ የፖለቲካ ሂደት ከገባበት ለማውጣት የተወሰኑ የፃገር ሽማግሌች ቢያንስ ላለፈው አንድ ዓመት ከፍተኛ ጥረት ሲያደርጉ አንደነበር ይታወቃል የጥረቱ መሠረታዊ መንፈስ እኛን ከአስር ማስፈታት ብቻ ሳይሆን ሀዲዱን የለቀቀውን የኢትዮጵያን የዴሞክራሲ ጉዞ ወደ ተገቢው መስመርና አቅጣጫ መመለስ ነው ይህንንም ተግባራዊ ለማድረግ ሽማግሌቹ አስፈላጊ ነው ብለው ያመኑበትንና አኛም ከልባችን የተቀበልነውን የአገራችን ባሕል በሆነው ይቅርታ መባባል መንፈስ ችግሩን ለመፍታት ተስማምተናል ያለፈውን በሚመለከት ጥፋት ያጠፉትን ዛይሎች ሁሉ ይቅር በማለትበዚህ ሂደት የተጎዱትን ከጉዳታቸው የሚያገግሙበትን መንገድ በመሻት በዋነኛ ነት ደግሞ የወደፊቱን በመመልከት ከአርቁ በኋላ በሚፈጠረው አጠቃላይ ሁኔታ ላይ በማተኮር ሁፄታች ከሁከቱ በፊት ወደነበሩበት መመለስ አሰፈላጊ መሆኑን ተማምነናል ጥረቱም በይበልጥ በዚህ ሁኔታና ከዚያም በኋላ በተፈጠረው የተበከለ መንፈስ ምክንያት ሁላችንም የምንወዳት ዛገራችን የበለጠና በኋላ ልትወጣ ከማትችልበት ማጥ ውስጥ እንዳትገባ ለመከላከል ያለመ ነውከጅምሩም እኛ የቅንጅት አመራሮች በተቻለን መጠን በጥላቻ ባለመመራትና ተጎዳን የምንለውን ሁሉ በትእግስት በመያዝ እስከመጨረሻው ተጉከክናል ዘላቂ የሆነ የእርቅ መንፈስን ለማስፈን አስፈላጊ ናቸው በተባሉ የተለያዩ ነጥቦች ላይ ከሽማግሌች ጋር ሰፊ ውይይቶችን አድርገናልበብዙ ነጥቦችም ላይ ተስማምተናል የደረስንባቸው ስምምነቶችም የእኛና የሽማግሌች ብቻ ሳይሆኑ ጉዳዩ በሚመለከተው ሌላው አካል ዘንድም ስምምነት እንደተደረሰባቸው በሽማግሌች ተገልጾልናልምንም እንኳን በመጨረሻው በመንግሥት በኩል ስምምነት ተብሎ የተገለጸው ከዚህ ከሽማግሌች ጋር ከተደረሰው ስምምነት የተለየ ቢሆንም የስምምነቱን እውነተኛ ይዘት ወደፊት እነሂሁ የዛገር ሽማግሌች አስፈላጊ በሆነ ጊዜና በሚመቻቸው ሁኔታ ለሕዝቡ ይገልጹታል ብለን እናምናለን ስምምነቱ ከተፈጸመም በኋላ በመንግሥት መገናኛ ብዙፃዛን በሰፊው እየተሰጠ ያለውን የፕሮፓጋንዳ ምንነት የኢትየጵያ ሕዝብ በቅጡ አንደሚያውቀው በውል እአንረዳለን በዚህም ፕሮፓጋንዳ ምክንያት ቅንጅት በሕዝቡ ዘንድ ያለው ተሰሚነት ቅንጣት ታህል እንኩዋን ዝቅ ይላል ብለን አንገምትምይህንንም ከተፈታን በኋላ ሕዝቡ ያሳየን አክብሮትና የሰጠን አስደናቂ ፍቅር አረጋግጦልናል ስለዚህም ለተሰነዘረው ፕሮፓጋንዳ አጸፋ መልስ መስጠቱ ሽማግሌችም ሆኑ መላው የኢትዮጵያ ሕዝብ እንዲፈጠር የፈለጉትንና እኛም ያመንበትን መንፈስ የበለጠ ከመበከል ውጪ ምንም ፋይዳ የለሌለው መሆኑን ተገንዝበን አልፈነዋል ይልቁንም እኛ እንደ ፖለቲካ ድርጅት መሪዎች ባለፈው ላይ ከማተኮር ወደፊት ማየትን መርጠናልይህም የኢትዮጵያ የወደፊት እጣ ድርጅታችን የተመሰረተበትንና የታገለለትን የኢትዮጵያ ሕዝብም ከልቡ የሚፈልገውንና የሚገባውን ዴሞክራሲያዊ ስርአት በእግሩ ለማቆም የሚደረግ ትግል ነውአኛ የቅንጅት አመራሮች ለዚህ ትግል ያለንን የማይነቃነቅ ቁርጠኝነት እናረጋግጣለንየዚህ ሂደት የመጀመርያው እርምጃ በስምምነታችን መሰረትና የፃገር ሽማግሌች ለማስፈጸም ቃል ከገቧቸው ጉዳዮች አንዱና ለአሁኑ ጊዜ ዋና የሆነው ከምርጫ ጋር በተያያዘ በአስር የሚገኙት በሙሉ ከእስር ተፈትተው ማየት የእኛም ሆነ የኢትዮጵያ ሕዝብ ትልቅ አጀንዳ ስለሆነ ይህንን ጉዳይ የዛገር ሽማግሌዎች በአስቸኳይ እንዲያስፈጽሙ አናሳስባለን ይህ ከመሆኑ በፊት ግን በሌሎች አጀንዳዎች ላይ ወደፊት መሄድ አስቸጋሪ መሆኑን እንገነዘባለን በመጨረሻም አኛ የቅንጅት አመራሮች ኢትዮጵያችን አሁን ከገባችበት የፖለቲካ አጣብቂኝ ወጥታ አውነተኛ ዴሞክራሲያዊ ስርአት እንዲፈጠር የጀመርነውን ትግል አእንደምንቀጥል ለአውነተኛ ዴሞክራሲያዊ ስርአት በዛገራችን መፈጠርአእኛ ከያዝነው አቋም ጋር ከሚስማሙ ከማናቸውም ዛገራዊ ፃይሎች ጋር በጋራ ለመስራት ዝግጁ መሆናችንን አንገልጻለንበቀጣይነትም ቅንጅቱ አሁን በሀገራችን ባለው ሁኔታ ላይ በሰፊው መክሮ የሚያከናውናቸውን ተግባራት ለሕዝቡ ይገልጻል ብቻ ነው ያለው በቅድሚያ መፈታታችን ዱብ እዳ ነበር ማንም ያልጠበቀውሸማግሌዎቹ ከቀሩ ድርድሩም ከተቋረጠና ከሽማግሌዎቹ ጋር ክፉና በጎ ተነጋግረን ከተለያየን ከወራት በኋላ በመዛል ላይ መጥተው ዝም ዝም ተብሎ ያለቀ ጉዳይ ነበር ያን አለት ሐምሌ ቀን ዓም ድንገት ፃላፊዎች ሽር ጉድ አበዙ የዞናችን በር ያለወትሮው ከውጭ ተቆለፈ የተለያየ ወሬ ነበር የምንሰማውአንዱ ከፍተኛ ባለስልጣናት ግቢውን ለመጎብኘት ስለመጡ ነው ይላል ሌላው ደሞ የለም የውጭ ዛገር ሰዎች ናቸው ይላል ሌለኛው ደግሞ የቀይ መስቀል አባላት ናቸው ሲል በመጨረሻው ላይ ትልቁ ቡሽ የምንለውመጥቶ ዶር ብርነኑንአቶ አባይነህን እኔን ጠራን ወዲያው ደሞ ቆዩ ተባሰለደሞ አንደገና ሁላችሁም ተዘጋጁ ተባልንተዘጋጀን ተቆልፎ የነበረው በር ተከፈተ ከሌሎችም ዞኖች ሌሎች አባሎቻችን ሲሰባሰቡ አየንአእኛም ወጥተን በአዳራሹ ተቀላቀልንአሁንም ለምን እአንደተሰባሰብን ግልጽ አልሆነልንምሁሉም ተጠቃሎ ከገባ በኋላና የሚጠበቁት ሰው ከመጡ በኋላ የተሰበሰብንበት ጉዳይ ለመፈታት እንደሆነ ተነግሮን ወረቀታችን ተሰጠን ከአስር እንደተፈታን ተነግሮን ወደየቤታችን እንድንሄድ መመርያ ሲሰጠንና በፕሬዜዳንቱ የተፈረመው የመፈቻ ደብዳቤ ሲሰጠን አብሮ አንድ ያላሰብነው ሁኔታም ተፈጠረነፁሁላችንም ወደየቤታችን የምንሄደው በተዘጋጀልን መኪና መሆኑንና ከቤተሰቦቻችን ጋር ከበር ውጪ እንደማንገናኝ ተነገረንሌላው ቀርቶ እቃችንን እንኳን የምናዘጋጅበት ጊዜ አላገኘንም ለምን ቤተሰብ ጠርተን አይወስዱንም የሚል ጥያቄ አንስተን አይሆንም መኪና ተዘጋጅቷል በዚያ ነው የምትሄዱት ተባለሌላው ቢቀር የሚያስፈልገን እንደመድፃኒት የመሳሰለ አቃችንን እንኳ አንድንወስድ ጊዜ ይሰጠን ብንልም ነገ መጥታችሁ ትወሰዳላችሁ አሁን ግን በቅርብ ያለ እቃችሁን ብቻ ተብለን በጥድፊያ ያገኘነውን ብቻ ነው ይዘን የወጣነው ከቤተሰብ ደግሞ የጥቂቶቻችን የመፈታታችንን ወሬ ሰምቶ ኖሮ ቀድሞ መጥቶ ቃሊቲ ወህኒ ቤት በር ላይ ቆሞ ይጠብቃል የቅንጅት አባላትና አንዳንድ ወዳጆቻችንም አሉከወህኒኪ መውጣታችን ሲነገረንና የመፈቻው ደብዳቤ ሲሰጠን ስንወጣ አቃ ስናስር ስንጭን ስንጫን ዝርዝር ወሬ ለመቅረጽ የተዘጋጀው የቴሌቪዥን ካሜራ አጠገባችን አንዳይደርስ በማለታችን ሌላውን ሁኔታ ሳያነሳ ቢቀርም በድብቅ ትንሽ ብጣሸ ወሬ አግኝቷል ወደቤታችን የምንሄደው በመንግሥት መኪና ብቻ መሆኑ ከተረጋገጠ በኋላ በሰፈር በሰፈር ተቀናጅተን በየተመደበው መኪና ገብተን ከግቢው ወጣን በር ላይ በተዘመድና ወዳጆች ደጋፊዎቻችን አሉገግማሹ ይስቃል ሌላው ያለቅሳል ደስታም ያስለቅሳል የተባለውን እያየን ባጠገባቸው በጨረፍታ እየተያየን ሄድንበቃሊቲ በር ላይ የነበሩት ወዳጆቻችን መውጣታችንን ሲያዩ ለቤተሰቦቻችን አየደወሉ መጡ ሲሉ ወደ ቃሊቲ መንገድ ጀምረው የነበሩት ወደየቤታቸው ተመለሱ አንዳንዶቻችን ግን ቤተሰብን ቀድምን ቤት ደርሰናል ስንደርስ ምናልባት በሚል ቤተሰቡ ገሚሱ ወደ ቃሊቲ ቀሪው ቤት ስለነበር ሁሉም ሲደርስ በየመንደሩ ሕዝብ ተሰብስቦ እልልታው ቀልጦ እንኳን ደስ ያላችሁ እንኳን ለቤታችሁ ያበቃችሁ የሚለው የደስታ መግለጫ የየአንዳንዱን ግቢ አጣቦት ነበርሰላምታ ለመስጠት ወረፋው አላደርስ ብሎ ጊዜ ያስጠብቅ ነበርሕብረተሰቡ ለኛ ያለውን ፍቅር አክብሮት ከምርጫው በኋላ ከነበረውየበለጠ ሆኖ አገኘነው ገና ግቢውን ሳይገቡ አልልታው በሴቱ ብቻ ሳይወሰን ወንዱም አልል ብሏልልክ እንደታቦት አግራችን ላይ አየወደቁ ነበር እግዚአብሔርን የሚያመሰግኑትሁሉም «ስለታችን ሞላ ምኞታችን ተሳካ ሕልማችን ደረሰ» ነበር የሚለው ይህ ነው ለካ የሕዝብ ፍቅር። ይህ ከሆነ በጣም አስቸጋሪና አድካሚ ከመሆንም ያልፋል የመጀመርያውን ወር ነሐሴን ከግማሽ በላይ በቤቴ ቁጭ ብዬ እንግዶቼን ሳስተናግድ ቆየሁና አንድ ቀን ወደ ጥርስ ፃኪም ለመፄድ መኪና ይዢ ወጥቼ ሁኔታውን በጥርስ ህክምን ቦታ አየሁት በጣም አስቸጋሪ ነውሰዉ መልካም ምኞትና ስሜቱን ለመግለጽ በጣም ይፈልጋልና ለያንዳንዱ መቆም ሰላምታውንና መልካም ምኞቱን መቀበል ግዴታ ነበርከዚያ ወጥቼ ወደ አንበሳ ፋርማሲ መድዛፃሃኒት ለመግዛት ከመኪና ወርጄ ልገባ ስል ያልጠበቅሁት የሰው ብዛት ከበበኝባለመኪናዎች ያለምንም ማጋነን መንገድ ላይ በማቆም ስለመጡ ትራፊክ ተዘጋ ትራፊኩም ምክንያቱን ለማየት መጥቶ እሱም የደስታ ተካፋይ ሆነ ስለመኪናዎች አቋቋምና ስለትረፊክ መዘጋት ማንም ምንም አላለም ሁሉም ቅድሚያ ለሰላምታ ነበር ያደረገው በመጨረሻም አመስግጌ መንገድ መዘጋቱ ደሞ ሌላ ችግር እንዳያመጣ ብዬ አሳስቄ መድህኒቱን ገዝቼ ወደቤቴ ስሄድም ሲያዩኝ የመኪና ጡሩምባ እያሰሙ ሰላም የሚሉኝ የቅንጅትን ምልክት የሚያሳዩኝ ሁሉም ማለት አእችላለሁሁሉም ነበሩ ሁኔታው አሁንም ያው ነውአልተለወጠም ሕዝቡ አመስግኖ አልጠገበምደስታውን ገልጾ አላበ ቃም አሁንም ሲያገኘን አንድ ነገር ለማድረግ ይፈልጋል ቡና ልንጠጣ ገብተን ከፋዩ ሳይታወቅ ይከፈላል በምግብ ቤትም ይሄው ነውየትም ቦታይህ ደሞ ለኔ በጣም ይከብደኛልአይሆንም ሰዉ ከፍቅሩ የተነሳ ይቅርየለም አያስፈልግም የሚባለውን መስማትም አይፈልግም ይቀንሳልየነበረው ፍቅር በጥላቻ ይለወጣልብለው የጓጉ ሁሉ ኩም ነው ያሉትበሬዲዮ አሽሙርና ሲያሰኝም በግልጽ አለአግባብ አፍ ሲከፈትብን የታሰበው ውጤት ሳይሆን ያልተጠበቀው ተገኘና ሰዎቹን ይበልጥ የሚያቃጥል የሚያንገበግብ ሁኔታ ሆነ ይህን ፍቅር ይህን አክብሮት የሰጠንን ሕዝብ መልሰን መውደድ ማክበር የሚፈልገውን እስኪያገኝ ድረስ ከጎኑ ቆሞ መታገል ብቻ ነው መልሱ ሊሆን የሚችለውይህ ደሞ አማራጭ የማይቀመጥለት የቅንጅት መርሆ ነው ቅን አመለካከት ጨርሶ ያልፈጠረባቸውና ለኢትዮጵያ ሕዝብ መልካም መመኘት ሞት ሆኖ የሚሰማቸው ግለሰቦችና ለክፋት የተጣመሩ ሁሉቅንጅት ያገኘውን ሕዝባዊ ፍቅር አለመቀዝቀዝአለመቀነስ ባዩ ቁጥር ለማስጠላት ደሞ ሌላ ቅስቀሳ ሌሊቱን ቁጭ ብለው በማደር ሲጠነስሱ ያድራሉያ ደሞ የበለጠ ፍቅር ለቅንጅት ሲያስገኝ እርር ድብን በማለት ይታመማሉለራሳቸው ይዋሻሉ ሰዉ ስለቅንጅት መስማት ጠላ ብለው ለራሳቸው መጽናኛ እራሳቸው የፈጠሩትን ውሸት ለመሰሎቻቸው በማውራት የውሸት ደስታ ላይ ላዩን ይደሰታሉ ውስጣቸው ግን ያራል በከንቱ ተስፋ በማይገኝ ምኞትይንተከተካሉ በቅርቡ አንድ የቀድሞ ወዳጄ ዘመድ ሞቶበት ለቀብር ግቢ ገብርኤል ነበር የሄፄድኩት በዚህ ቀብር ላይ ለቅንጅት ክፉ አሳቢ ግንባር ቀደምት ከሚባሉት ሶስት ያህሉ በዚያ ቀብር ላይ ነበሩየሟች ሕይወት ታሪክ ሲነበብ በአንድ መደዳ ቆመን ነበር የምናዳምጠውንባቡ አንዳለቀ በርካታ ሰው ወደኔ መጥቶ ሰላምታ መለዋወጥና አንዳንድ ጨዋታዎችን ይዘን የመጣንበትን ዋና ጉዳይ ዘነጋነውና ሳንሰናበት ቤተሰብ ወደሃዘኑ ቤት በመሄዱ አኛም በየመኪናችን ፄደን አንሰናበት ተባብለን ሄድን በዚያም እነዚያም ጉዶች ነበሩ ወደ ድንኳን ስገባ ለቅሶ ቤት መሆኑ ቀርቶ ወደ ደስታ ቤትነት ሲለወጥ ተሰማኝና የሟች ቤተሰብን ተሰናብቼ ስወጣ ከጉዶቹ አንደኛው ውጪ ከነበሩት ለቀስተኞች ጋር ግጭት ይዘዋልብጠይቅ ሰዉ ለኔ ባሳየው ፍቅር ተናደው ነበርና አጉል አስተያየት ሲሰጡ ተሰምተው ነው ጠብ የተፈጠረው መቼም ሰውን ውደደኝ ብሉሎ ማስገደድ አይቻልም ሰው የወደደውን ደሞ ጥላ ብሎ መንገርም ያስቸግራል ሕዝብ አንደዚህ ነው ቅንጅትን ወደደ ሌላውን ጠላ የተጠላው ደሞ የግድ ካልተወደድኩ እያለ ነው ይህ ግን የሚቻል አይደለምጳመወደድ የሚያስወድድ ተግባር መፈጸም ያስፈልጋልለመጠላት ደግሞ የቅንጅት ጠላት መሆን ይበቃል የአመለካከት ልዩነት ስለአለን ብቻ የቅንጅት አባላትና ሌሎች ለምን በጠላትነት ዓይን መተያየት አንዳለብን ሊገባኝ ያልቻለ ጉዳይ ነውሁላችንም ልዩነታችንን ይዘን የየራሳችንን የፖለቲካ ፕሮግራም መምራት ብንሞክርና ምርጫውን ግን ለሕዝብ መተው ነው የሚሻለው ለሃገርም ለሕዝብምለግለሰብም ለቡድንም ለግል ጥቅምራስን በተመቻቸ ሁኔታ ለማስቀመጥ ስለሌሎች ደንታ ቢስ በመሆን የሚገኝ ደስታ አውነተኛ ደስታ ሳይሆን ከሚያልፈው ጊዜ ጋር አብሮ የሚያልፍና ዘላቂነት የሌለው ደስታ ነውየሕዝብ ፍቅር ሳይኖር በግዴታ ብቻ ስልጣንንና መሳርያን መከታ በማድረግ ለመግዛት ከሚሞክር ፃዛይል ጋር ተጣምሮ የዛሬን ብቻ ዘላቂነት የሌለውን የደስታ ኑሮ ለመኖር መጣር የማያዋጣ መሆኑን ከጃንሆይ ባለስልጣናትና ደጋፊዎችም ሆነ ከደርግ መማር አልቻልንም ይህ ደሞ ትልቅ በሽታ ነው መድፃኒት የሌለው ራስን የመውደድ በሽታ በደርግ ጊዜ ተጠቃሚ ሆነው ደርግ ስልጣን ሲለቅ ገሚሶቹ ወደ ወህኒ ሲወርዱ ክህደትን ያወቁበት ደግሞ አልነበርንም ተገደን ነው መሳርያ ተደግኖብን ነው በማለት ከማንም አስቀድመው ያወደሱትን ስርአት በማውገዝ ታማኝ ለመሆን ያደረጉት ጥረት በጥቂቱም ቢሆን ተሳክቶላቸው አሁንም በዚህኛው ስርአት ውስጥ አሉይህ ስርአትና የስርአቱ ፃላፊዎች ደግሞ ጠንቅቀው ስለሚያውቋቸው አስከጠቀሙና መሳርያ ሆነው እስካገለገሉ ድረስ በሸውራራው እየተቆጣጠረ ይይዚቸዋልያቺ ቀን ስትመጣና ተነቅረው ሲተፉ ግን ማረፊያቸው የት እንደሚሆን የሚያውቁት አይመስለኝምሕሊናቸው በጊዜያዊ ጥቅም ተሳስሮ በመደናበር ላይ ነውና ይህ ስርአት ደሞ እአስከማእዜኑ የሚቀጥል መውደቂያ የሌለው የፈጣሪ ሥራ አይደለምና ወቅቱ ሲመጣ ለፍርድ ቀርበው በሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ስርአት ሰብአዊነታቸው ተጠብቆ ላፈረሱት ሰብአዊ መብትና እንዳይመጣ በሩን በዘጉበት ዴሞክራሲያዊ ስርአት ይዳኛ ሉ ለፍርድ ይቀርባሉማን ያውቃል አሁን በሥልጣን ላይ ያለው መንግሥትስ አሳስታችሁኛል በናንተ ምክንያት ሕዝብን በድያለሁ ተጠያቂዎቹ እናንተ ናችሁና ኑ ብሎ ሰብስቦ በፈረዱበት ቦታ እንዲፈረድባቸው ቢያሰልፋቸውስ።