Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • تحويل إلى قوات الدفاع الشعبي
  • قائمة القراءة
  • مختصر
  • كتاب مسموع
  • بحث
  • تحميل
  • myzon
  • تسجيل الدخول
  • تسجيل
English  አማርኛ  Français  العربية
كتاب اليوم

ውዳሴ ማርያም ዘሠሉስ.pdf


  • word cloud

ውዳሴ ማርያም ዘሠሉስ.pdf
  • Extraction Summary

ክብሩ ከእርሱ ዘንድ የተገኘ ነው ምስጋና ነው ቅዳሴ ዘዮከንስ አፈወርቅ አንቺ የጸዮን ልጅ ሆይ እሾግ ደስ ይበልሽ አነ ርበበፎዐ ከሃ ር በባ ርቋበበፎ ወዳሴ ማርያም ክዘሠሉስ ዕልት ማርያም ማለት ክረም ስ እንደሆ ኣ ማርያም መንግሥ ሰማያት ነ ራማ መትሕተ ፈጣሪ የሚለጡን እያ ታገባለችና አንድም ። ወንጌላት ለመጻፋቸው ምክንያት ሆናለችና አንጓ የመኖሯ ምሳሌ ነው። ደገኛ ነገር ገልጦልሃል ነፋስ የሥልጣነ አግዚአብሔር ብሎ ተርጉሞለታል ይህስ አይደለም ወይመጽአ አምላክ ወልደ አምላክ በመዋዕሊሆሙ እንዲል የጌታ ልደቱ በመንግሥተ ሮም ነው እንጂ መች በመንግሥተ ርዕ ነው። ብሎ ብድግ ብሎ መሶበ ወርቅ አሲዞ ሰዶኝ እነሆ ቅጠሏ አልጠወለገችም ደሟ ይንጠፈጠፋልሳ አለው። እስኪ አሳየኝ አለው መሶበ ወርቁን ከፍቶ አሳይቶታል መልአኩም አንተ ሰው። በልቼ ካፈጀሁ ገዝቼ አቁ ን ነገር መፃቫ የሚቻለው አንደበት እንደምን ያለ ነው።ደወልደው አደረገኝ ስትል ነው ብሰው ተርነኑ ያ ሀለተፉል ቁ አደሪገኝ ስትል ውታል በ ቴሦዮወል። አብዝት መጸሰይን ምክንያት ሐሕናፍት በምክንያ አድርጋቹ ሁ አ። አንደ በ ቨ ህ ጢ ርግበ ተሥሳኝተው የ አን በሃፍር ው ዓለም። ቋ ወዲህ አድርገው ይታያሉ አለ ትእምርተ ተልእኮ ነው ይህንን ሊቁ በአርአያ ትእምርተ መስቀል ብሎ ወስዶታል አንድደው ነ ትንቢተ ኢሳይያስ ር በ ስ እሳት እንዳይበላቸው በመብረቅ ፊታቸውን ይሸፍናሉ የንይሉ ነበልባል እንዳያቃጥላቸው ነግራቸውን በፍም ይሸፍናሉ ቅዳሴ ዘዮሐንስ ወልደ ነሦጐድጓድ አንቀጸ ብርሃን ዘቅዱስ ያሬድ ያል እር ቆርቋበከፀፎፀ ሀሃ ር ጸጠዓ ርቋበከፎ ከ ሚሪ ነፋ ፐዐ ን ።

  • Cosine Similarity

መዝሙር ፀ ነ መዝሙር ዛጓሄ ዘካርያስ ኩፋሌ ቆርቋበከፀፎፀ ሀሃ ር ጸጠዓ ርቋበከፎ ውዳሴ ማርያም ዘሠሉስ ኘ ወአድንነነ ሲል ነውጡ ሰጡ የማኅሀኗ ሥራ ፅፁብ ድንቅ ነዐ ከዘ አድጊ ብና መንፈስ ቅዱስ አዳም ኣይ መናርነ እ አለ ወል ደግሞ ይፈጠር አኒ አያ ነ ፍስ ጊ ወመጽስ በኩርፅ በግድ በዋስነቴ ተይክ ሳላ ኋላ በ እንደ መጣ ሰማጠየቅ አስመ በ አያላ ብለሩ ወመንፈስ ቅዱስ ተነሥተዋል ቢሉ በዕርገተ እ ን አንዘ ይዚዝከ ኬ ለእግዚእየ ወይብት ሕልፍ እ እ ኦአ ፈሪ ሰማያት ወረዬ ን አመልሽ ሞት ከሚለው ይ ተሐበዮ የሚል አለ ያንን ከር ተነሥተዋል ን ገ ገ በ በአራራ አንደሎ አጪ አመቦ ዘይቤ ተሐበዮ እምቅድመ ይፍጥሮ ለአዳም ውጉከ ሳይኩን ዝ ጋ መጽአ ወጦአድኃነነ እስመ መጽአ ሆኖ የማ ይመረመር በዕለተ ፍጥሪት ያነሣሣቸዋል ዐቢይ ውእቱ ስብሐተ ድንግልናኪ ኦ ማርያም ድንግል ፍጽምት በንጽሐ ሥጋ በንጽሐ ነፍስ በንጽሐ ልቡና ምት የሆንሽ እመቤታችን በድንጋሌ ሥጋ በድንጋሌ ነፍስ ጸንተሸ ብትንኒ ላንቺ የተሰጠሸ ክብር ፍጹም ነው ረከብኪ ሞገሰ አግዚአብሔር ምስሴኪ እግዚአብሔር ከሥጋሽ ሥጋ ከነፍስሽ ነፍስ ነሥቶ ካንቺ። ባለ ጊዜ ገራኅ እናትነትን ከድንግልና ድንግልናን ከእናትነት ጋራ አስተባብራ ይዛ ተገኝታለችና አንቲ ስለብር ያ ድቁ ገራኅት አንቲ ዘተሣየጣ በወርቁ አእንዲል አንድም ገራኅተ ሙሴ አንቺ ነ ይህስ እንደምንድን ነው ቢሉሱ ሙሴ ከባለሟልነቱ የተነሣ ጌታን ተገልጠህ ፊትህን አሳየኝ አለው አልቦ ዘይሬኢ ገየ ወየሐዩ አሐተ ሰዓተ እምዘክዘሕይወቱ በዲበ ምድር የኔን ፊት አይቶ አንድ ሰዓት ጸንቶ መቀም የሚቻለው የለም አለው እንግዲያውስ ባለሟልነቱ በምን ይታወቃል አለው እንግዲያውስ ገበሬ ካልጣረባት ካልጋረባት ዘር ካልወደቀባት ከድንግል እርሻ የበቀለች ስንዴ አምጥተህ ብትሠዋልኝ አገለጥልሃለሁ አለው ሙሴሰ የዋህ እምኩሎሙ ደቁቀ አስራኤል ይለዋልና ለጊዜው አገኛለሁ ብሎ በራአይ ሲባክን በልቦናው ሲያወጣና ሲያወርድ አድሯል ጌታ ግን እንዲህ ማለቱ በምሥጢር ነው በኋላ ዘመን ድንግል አርሻ ከተባለች ከድንግል ማርያም ተወልጃ በጠባብ ደረት በአጭር ቁመት ተወስሼፄ መሥዋዕት ሆቼኝ በምቀርብበት ጊዜ አገለጥልዛለሁ ሲለው ነው ይኽውም አልቀረበትም በደብረ ታቦር ተገልጦለታል መምህር ኤስድሮስ ግን ይበቅልልኛል ብሎ የብረት መደብ አሠርቶ ያንን አፈር ሞልቶ ውኃ እያጠጣ ዐርባ ዘመን ይዞት ተጉዷል ብለው ተርጉመውታል ር የአብርፃም እርሻ ነሽ መጽሐፈ ድጓ ቤሪ ገ ማኅተም በወርቁ የተወሻጀሽ አርሻ አንቺ ነሽ እንዚራ ስብሐት ይቶ አንድ ሰዓት ጸንቶ መቆም አይቻለውም። ኦሪት ዘፀአት ቆርቋበከፀፎፀ ሀሃ ር ጸጠዓ ርቋበከፎ ውዳሴ ማርያም ክሠሉስ አ። ቲ ውእ ብሞል ምድርበኩሎ ሐመልማል ዘርአ ዘይዘራእ በበጽጌሁ ስክ ጓሊሁ ባለ ጊዜ ገበሬ ሳይጥርባት ሳይግርባት ከር ሳይወድቅባት ወ አብባ አፍርታ የተገኘች ገራኅተ ሠሉስ አንቺ ነሽ ገራኅት እደና ፍሬ የጌታ ምሳሌ አንድም ገራኅተ አብርፃም አንቺ ነሽ እግዝእትየ ገራኅቱ ለአብርዛም እንዲልም በዚች በአብርፃም እርሻ በውስጥ ሰው ይቀብሩባታል በውጭ ከዘር ይዘሩባታል በአተ ካዕበትነት ያላት ዕልባኝ ከአዳራሽ ናት የሰነበተውጡን ር የፅለቱን ያቀርቡባታል ሽቶ ለመቀባት ይመቸን ብለጡ ለገራኅተ አብርፃም ሁለት ግብር እንዳላት መስተጻርራን እናትነትን ከድንግልና ሣ ቱ ገራኅት ክኢተዘርአ ውስቴታ ዘርእ አንድም ቁባታል ነው ለዚች አመቤታችንም ሁለቱን ድንግልናን ከእናትነት መያሥን አስተባብራ ይዛ ተገኝታለችና አንቲ ውእቱ ለአብርፃም ማኅተጩ ጽድቁ ገራኅት አንቲ ዘተሣየጣ በወርቁ እንዲል አንደም ገራነተ መሰስ ነሺ ሰ ይህከ እንደምንይን ስ ን ከባለሟልነቱ የተነሣ ጌታን ተገልጠህ ፊትህን አሳየኝ አለው አልቦ ዘይሬኢ ገጽየ ወየሐዩ አሐተ ሰዓተ አምክሕይወቱ በዲበ ታሺርር ነን ፊት አይቶ አንድ ሰዓት ጸንቶ መቆም የሚቻለው የለም አለውጡ እንግዲያውስ ባለሟልነቴ በምን ይታወቃል አለውጡ አንግዲያውስ ገበሬ ካልጣረባት ካልጋረባት ዘር ካልወደቀባት ከድንግል እርሻ የበቀለች ስንዴ አምጥተህ ብትሠዋልኝ እገለጥልፃለሁ አለጡ ሙሴሰ የዋህ አምኩሉሎመ ደቂቀ እስራኤል ይለዋልና ለጊዜው አገኛለሁ ብሉ በራእይ ሲባክን በልቦናው ሲያወጣና ሲያወርድ አድሯል ጌታ ግን እንዲህ ማለቱ በምሥጢር ነው በኋላ ዘመን ድንግል እርሹ ከተባለች ከድንግል ማርያም ተወልጆ በጠባብ ደረት በአጭር ቁመት ተወስጌ መሥዋዕት ሆፄ በምቀርብበት ጊዜ እገለጥልፃለሁ ሲለው ነው ይኸውም አልቀረበትም በደብረ ታቦር ተገልጦለታል መምህር ኤስድሮስ ግን ይበቅልልኛል ብሎ የብረት መደብ አሠርቶ ያንን አፈር ሞልቶ ውኃ አያጠጣ ዐርባ ዘመን ይዞት ተጉዚል ብለው ተርጉመውታል ፍመ ችር ን ። ም አዘጋጀች ባርያዎቿን ላከች ምሳሌ ዘ ቆርቋበከፀፎፀ ሀሃ ር ጸጠዓ ርቋበከፎ ውዳሴ ማርያም ዘሠሉስ ር መሙ መፕ ብብ መርክ ኦ ንጽሕት ዜናሆሙ ለነቢያት ተፈሥጦ ነቢያት ዜና ትንቢታቸው አመቤታችን ተፈሥጢ ደስ ይበልሽ ደስታ ን ብል ነቢያት በብዙ ኀብረ ትንቢት በብዙ ኀብረ ምሳሌ መስለው ተናግረውላታልና ድንግል አምሳል ወትንቢት ዘነቢያት አንዲል ተፈሥሐ አስመ ረከብከ ሞገሰ እግዚአብሔር ምስሌሴከ ግዚአብሔር ከሥጋሽ ሥጋ ከነፍስሽ ነፍስ ነሥቶ ሰው ቢሆን ል አ ል ግኝተሻልና ተፈሥሒ ደስ ይበልሽ ደስታ ይገባሻል በለሟልነትን አ ተፈሥሐ አስመ ተወከፍክ ቃሎ ለመልአክ ፍሥሐ ኩሉ ዓለም ፐራ ጦነ የዓለም ሁሉ ተድላ ደስታ የሚሆን የመልአኩን ቃል እንደ ኒቆዲሞስ ሳትከራክከሪ አንደ ዘካርያስ ሳትጠራጠሪ ይኩነኒ በከመ ትቤለኒ ብለሽ አምነሸዋልና ደስ ይበልሽ ተወክፍዎሥ ሰብአ ፊንቆን ወእለሰ ተወክፍዎ ወሀቦሙ ሥልጣነ አንዲልዛ ፍሥሓ ኩሉ ዓለም ያለውን ለመልአኩ ቢቀጽሉ ሦስት ጊዜ ተፈሥሒ ተፈሥሒ እያለ ነውና ያመሰገናት ለሄታ የሰጡ እንደሆነ የተመቸ ወነዋ ተወልደ ፍሥሓ ዘይከውን ለክሙ ወለኩሉ ዓለም ይለዋልና ተፊሥሒ ኦ ወላዲተ ፈጣሬ ዙሉ ዓለም ዝዖ ሁለቱን ሥነ ፍጥረት በኃልዮ በነቢብ በገቢር የፈጠረውን ጌታ የወለድሽ እመቤታችን ተፈሥሒ ደስ ይበልሽ ደስታ ይገባሻል ሙሴ ዘርዝሮ የተናገራቸውን ሥነ ፍጥረት ቅዱስ ኤፍሬም እንደ ሽማ ጠቅሎ እንደ ወርቅ አንከብሎ ኩሉ በማለት ተናገራቸው ሰአሊ ለነ ቅድስት ኻያ ሁለቱን ሥነ ፍጥረት ከፈጠረ ልጀሽ ጽንዕት በድንግልና ሥርጉት በቅድስና አመቤታችን ጸጋውን ክብሩን እንዳይነሣን ለምኘፒልን አዕምሮውን ጥበቡን በልቡናችን ሣይልን አሳድሪልን ተፈሥሒ እስመ ድልወ ተሰመይኪ ኦ ወላዲተ አምሳላክ በሚገባ ወላዲተ አምላክን ተብለሻልና ተፈሥሒ ደስ ይበልሽ ደስታ ይገባሻል በሚገባ አለ በባሕርየ መለኮቱ አትወልደውምና አኮ ወልደ ማርያም በመለኮቱ ዘእንበለ ዳዕሙ በትስብእቱ እንዲል አንድም መመ ና ስ ቸን ለይ ሰተቀበሉት በሉት ግን የአግዚአብሔር ልጆች እንዲሆኑ ስልጣን ሰጣቸው ዮሐንስ ቆርቋበከፀፎፀ ሀሃ ር ጸጠዓ ርቋበከፎ ውዳሴ ማርያም ዘሠለሉስ አሙነ ይላል በአውነት ወላዲተ አምላክ ተብለሻልና ደስ ይበለ ይገባሻል እሙነ አለ ርጉም ንስጥሮስ ሕስወኪኬ ተሰመይ ደስፏ ድንግል ማርያም ወላዲተ አምላክ ወአማነ ትሰመይ ወላዲ ደስኑ ብሏት ነበርና አንድም ድሉተ ሲል ነው አምላክን ር ሰብ በቅተሽሸ ብትገፒ በሚገባ ወላዲተ አምላክን ተብለሻልና ለ ደስታ ይገባሻል ወሶበ ረከበ ሥጋዛ ቅዱስ ወነፍሳ ንጽ ሕያወ መቅደሰ በመንፈስ ቅዱስ እንዲልጥ ተፈሥሐ ኦ መድንኒታ ለሔዋነን የሔዋን ድኅነቷ እመቤታችን ተፈሥሒ ደስ ይበልሽ ደስታ ወድቆ ይነሟል በእጅ ዘግይቶ ይከብሯል በልጅ እንዲሉ በር የሁሉንም መናገር ነው ይህስ እንደምንድን ነው ቢሉ ሰፍ የሚባል ጥበበኛ ንጉሥ ነበር መፍቀሬ አንስት ሆነ ብኩ አኑ ሠራ ከመፍቀሬ አንስትነቱ የተነሣ ከአበው አንድነት ከቅዱሳን ሕብረት ተለየ እንዴት የማይገባ ሥራ ሠርቼ ከአበው አንድነኑ ከቅዱሳን ሕብረት እለያለሁ። ሃይማናተ አበው ዘቂርሎስ ፀ ድርሳን ዘጳላድዮስ ጌታችን የዚህችን ድንግል ቅዱስ ሥጋዋን ንጽሕት ነፍሷን ባገኘ ጌዜ ነፍስ ያለችው ሥጋ ሊዋየሐጸሁ ፊጠረ ሃይማኖተ አበው ዘዮሐንስ አፈወርቅ ገጽ ዘ መጽሐፈ ድጓ ዘቅዱስ ያሬድ ቆርቋበከፀፎፀ ሀሃ ር ጸጠዓ ርቋበከፎ ሪፅ ውዳሴ ማርያም ዘሠሉስ ሥርገመ ነፍስ አያገኘውም ብሎ ከዚህ ጋር አያይዞ አስከ ፅለተ ው የሚደረገውን ሁሉ ገልጾለታል አሷን የፀነሰ አሷን የወለደ ስንቱ ብሎ በቃል ኪዳኗ የታመነውን በተስፋዋ የተማጸነውን መርቱ ይ መርገመ ነዓስ አያገኘውም ሲሰው ነው አሁን አንዲህ ማለቱ ንጽሕት ደም እንደ ውኃ የምትቀዳ ሆና አይደለም ጥንቱን ስተፈጠር በንጽሐ ጠባይዕ መፈጠራን መናገር ነው አምጽቡር ጽሩይ ፈጠራ ከመ ትኩን መቅደሶ ሰአሣዚአክብሔር ለአመ ኢያትረፈ ሰነ ዘርአ ከመ ሰዶም አምኮነ ወከመ ገሞራ አመሰልነ አንዲል ተፈሥሒ እንተ አጥበውከ ሐሊበ ለዘይሴስዮ ለኩሉ ናጥረት ኻያ ሁለቱን ሥነ ናጥረት በዝናብ አብቅሎ በፀሐይ አብስሎ የሚመግብ ጌታን ጡትሽን ይዘሽ የድንግልናሽን ወተት ያጠባሽ የሔዋን ድኅነቷን አመቤታችን ተፈሥሒ ደስ ይበልሽ ደስታ ይገባሻል አንድም በየጊዜው ሥጋውን ቆርሶ ደሙን አፍስሶ ምእመናንን የሚመግብ ጌታን ጥበ ድንግልናሽን ይዘሽ ሐሊበ ድንግልናሽን ያጠባሽው የሔዋን ድኅነተ አመቤታችን ተፈሥሒ ደስ ይበልሽ ደስታ ይገባሻል ር ተፈሥጢጪ ኦ ቅድስት አሞሥ ለኩሎመ ሕያዋን የሕያዋን የጻድቃን የሰማዕታት የነቢያት የሐዋርያት የደናግል የመነኮሳት አናታቸው ቅድስት ድንግል እመቤታችን ተፈሥሒ ደስ ይበልሸ ደስታ ይገባሻል። አንድም እኛን በዮሐንስ ለአመቤታችን አመቤታችን በዮሐንስ በኩል ለአኛ ሰጥቶናልና ነያ እምከ ባለ ጊዜ ወነያ አምክመ ነዋ ወልድኪ ባለ ጊዜ ወነዋ ውሉድኪ ሲለን ነው በአምነት አኛ የዮሐንስን ሥራ ሠርተን ብንገኝ እመቤታችን የአደራ እናታችን ናት አኛም የአደራ ልጆቿ ነንና በን ከ አይ አብሔር ማደሪያው ትሆነው ዘንድ ድንግል ማርያምን ከንጹሕ ዘር ፈጠራት ፃይ አበው አረያ መ ገጽ ቭሄ የሠራዊት ፄታ እግዚአብሔር ዘርን ባያስቀርልን ኖሮ እንደ ሰዶም በሆን ገሞራንም ሰልን ነበር ትንቢተ ኢሳይያስ ት ቆርቋበከፀፎፀ ሀሃ ር ጸጠዓ ርቋበከፎ ውዳሴ ማርያም ዘሠሉስ ናንቀዐዱ ኀቤኪ ትስአሊ በአንቲአነ ድንግል ሆይ ሰምፒልንና ትለምፒልን ዘንድ ዐይነ ልቡናችን ወኔ አንሰቅላሰን ሰአሊ ለነ ቅድስት ስአሊ ለነ ቅድስት የቅዱስ በ ሬም ስሰመሆሃ በዚህ ይታ ወቃል የእርሱ ቢሆን ቅድስት። ድምፀ ቃለ ቀርን ምጽአተ ንጉሥን ያጠይቃል ይህም ሊቁ አምደብረ ሲና ኮነ ድንጋዔ ወሐውክ ላዕለ ሄሮድስ ወላዕለ ሠራዊቱ ወእምኔኪሰ ኮነ ድንጋፄ ወሐውክ ሳዕሰ አይሁድ ወላዕሰ ዲያብሎስ ወአጋንንቲሁ ጸጋዋን ብሎ ወስዶታል እንዲህ ካደረገ ልጅሽ ጽንዕት በድንግለና ሥርጉት በቅድስና እመቤታችን ጸጋውን ክብሩን እንዳይነሣን ለምሂልን አዕምሮውን ጥበቡን በልቡናችን ሣይልን አሳድሪልን ውአቱኬ ዘወረደ ንቤኪ ኦ ደብር ነባቢት ነባቢት ደብር አመቤታችን ወደ አንቺ የወረደው የአብ አካላዊ ቃል ያ ነዋ ያ ነው ነባቢት ደብር አላት አመቤታችንን በደብረ ሲና ሙሴና ጌታ ተነጋግረውባታል አንጂ አርሷ አልተናገረችምና ከዚያ ሲለይ ነው ሇ ኦሪት ዘጸአት አረጋዊ መንፈሳዊ አ ፈብረ ሴና አሳትና ጨለማ ወጣ ከአንቺ ግን ሰው የሆነ አምላክ ተገኘልን በደብረ ሲና በአይሁድ ላይ ዛገጋጤ ሁከት ተደረገ ባንቺም በአይሁድ በፄሮድስ በዲያብሎስና በሠራዊቱ ላይ ጽኑ ድንጋጤ ተደረ ይማናተ አበው ዘኤፍሬም ግሄ ሀ ገጸ ቆርቋበከፀፎፀ ሀሃ ር ጸጠዓ ርቋበከፎ ውዳሴ ማርያም ዘሠሉስ ና መፍቀሬ ሰብእ በትሕጎ ሰውን ወዳጅ አርሱ ያለመለወጥ ከአንቺ ሰው ሆነ ነባቢት በት ወረደ በትሕተና ተሰብአ በተሕተና ብሎ ይገጥማል ግ በትሕትና አላት እመቤታችንን ከፅለታተ አንድ ቀን ባቢጎ ኢሳይያስን ስታነብ ናሁ ድንግል ተሀንስ ወተወልድ ዐልደ ከመሪ አንቀጽ ደረሰች ከዚች እመቤት ከጊዜዋ ጊዜ ደርሴ ወጥቼ ወርሃ ሰቤ በአገለገልኳት ብሳለት እንጂ ስፔ በሆንኩ አላለችምና ነባቢት ጸ አለ ወረደና ተሰብአ አንድ ወገን በትሕትና ሰው ሆነ ሓጎና ተሰብአ አምኔኪ ዘአንበለ ውላጤ ያለመለወጥ ከሥጋሽ ሥጋ ከነፍስሽ ነፍስ ነሥቶ ሰው ሆነ ፍጹመ ሥጋ ነባቢ ዝከማነ በመንፈሰ ጥበብ ትንቢቱን በሚያስፈጽም ሥጋዊውን በሚገልጥ በግብረ መንፈስ ነሓ « ጉ እንደ እኛ የሚናገር ሥጋን ነሥቶ ሰው ሆነ አንድም ፍፁመ ሬ ነባቢ ዘከማነ ይላል አንደ እኛ በሚናገር ሥጋ ሰው ሆነ ፈ ሃ አምላክ ኀደረ ሳዕሌህ ኮነ ፍጹመ ሰብአ ጎደረ ያለውን ኮነ ብሎ ደገመው ፍጹም ሰው ሆነ ሲል ነው ከመ ያድኅፐ ወይሥረይ ኃጢአቶ ለአዳም አዳምን ኃጢአቱን ይቅር ብሎ ከመከራ ሥጋ ከመክራ ነፍስ ያድነው ዘንድ ወያንብሮ ውስተ ሰማያት በክብር በልዕልና ያኖረው ዘንድ ወያግብኦ ኀበ ዘተካት መንበሩ በዕበየ ሣህሉ ወምሕረቱ በይቅርታው በቸርነቱ ብዛት ወደ ቀደመው ቦታው ወደ ቀደመ ክብሩ ወደ ቀደመ ማዕረጉ ይመልሰው ዘንድ ሰው ሆነ ምነው ይህንንማ በስኞኛ ውዳሴ ማርያም ተናግሮት የለም ቢሉ በዕበየ ሣህሉ ወምሕ ለማለትደግሞታል ሰአሊ ለነ ቅድስት አዳምን በይቅርታው በቸርነቱ ብዛት ወደ ቀደመ ቦታ ክብሩ ወደ ቀደመ ማዕረጉ ይመልሰው ዘንድ ሰው ከሆ ው ወደ ቀደመ ቆርቋበከፀፎፀ ሀሃ ር ጸጠዓ ርቋበከፎ ውዳሴ ማርያም ዘሠሉስ መመመ መር በድንግልና ሥርጉት በቅድስና እመቤታችን ጸጋውን ክብሬን እንዳይነሣን ለምጊኒልን አዕምሮውን ጥበቡን በልቡናችን ሣይልን አሳድሪል። ቅዳሴ ዘዮሐንስ ወልዶ ነጐድጓድ በማከፈል ዘር አሥር ወር በደምነት ረግቼ ተቀምጫለሁ በአናቴ ማጎፀንም ሥ ሜጫለሁ መጽሐፈ ጥበብጻ ጋ ሆፔ ቆርቋበከፀፎፀ ሀሃ ር ጸጠዓ ርቋበከፎ ውዳሴ ማርያም ዘሠሉስ ሰአሊ ለነ ቅድስት ማኅተመ ድንግልናሽ ሳይለወጥ ከወለድሽው ልጆሽ ጽንዕት በድንን ሥርጉት በቅድስና እመቤታችን ጸጋውን ክብሩን እንዳይነሣን ለምነለ አዕምሮውን ጥበቡን በልቡናችን ሣይልን አሳድሪልን ን ዘውእቱ እብን ዘርእየ ዳንኤል ነቢይ ዘእንበለ እድ የሰው አጅ ሳይፈነቅለው ከረጅም ተራራ ሲወርድ ዳንኤል ያየ ዘውእቱ ቃል ዘወዕአ አምንበ አብ ሊቅ ከሆነ ሳይተረጉም አይሄድምና ይዝውም ዕብን ያልሁት ቅድል ዓለም ያለተድኅሮ ያለተፈልጦ ከአብ አካል ዘእምአካል ባሕርዩ ዘአምባሕርይ የተወለደ ተቀዳሚ ተከታይ የሌለው የአብ አካላዊ ቃል ነው ዳንኤል ያየው ደንጊያ መጽአ ወተሰብአ እምድንግል ዘእንበለ ዘርአ ብእሲ ቅድስት ድንግል ከምትሆን ከእመቤታችን ከሥጋዋ ሥጋ ከነፍሷ ነፍስ ነሥቶ ያለ ዘርአ ብእሲ ሰው ሆነ ዳንኤል ያየው ደንጊያ ወአድንነነ ተወልዶሞ አዳነን ዕብን ያለውን ቃል እምደብር ያለውን አእምድንግል ዘአንበለ እድ ያለውን ዘእንበለ ዘርአ ብአሲ ብሉ አመጣው ይህስ እንደምንድን ነው ቢሱ ናቡከደነፆር የሚባል ገናና ንጉሥ ነበር ከገናንነቱም የተነሣ ይህንን ዓለም አንደ ሰም አቅልጦ አንደ ገል ቀጥቅጦ የገዛ ነው ከዕለታት አንድ ቀን በልቶ ጠጥቶ ተኝቶ ተነሥቶ ነጠላ ጫማ አድርጎ ከሰገነት ወደ ሰገነት ሲመላለስ የከተማውን ስፋት የሠራዊቱን ብዛት የሴት ወይዘር የወንድ መኮንን ሲወጡ ሲገቡ ሲፈቱ ሲታጠቁ ሲነሥጮ ሲወድቁ ሲርዱ ሲንቀጠቀጡ አይቶ እኔስ ይህን ዓለም እንደ ሰም አቅልጩ እንደ ገል ቀጥቅጩ ገዛሁት። ምነው ባወቅሁት ብሎ ተመኘ መንፈስ ቅዱስም የተመኙትን መግለጥ ልማዱ ነውና በራአይ ገለጠለት ርአሱ ዘወርቅ አንገቱ ደረቱ የብር ወገቡ የብርት ጭንና ጭነ የብረት አንድ የእግሩ የሸክላ አንድ አግሩ የብረት ምስል ከፊቱ ቆሞ እርሱ እርሱን ሲመለክተው የሰው ቆርቋበከፀፎፀ ሀሃ ር ጸጠዓ ርቋበከፎ ነ ወዳሴ ማርያም ዘሠለስ እዩ ለይፈነቅለው ከረጅም ተራራ ደንጊያ ወርዶ ቀጥቅጦ በዓለሙ ለሥሳ ተመልሶ ተራራ ሲያህል ያንን ነፋስ ጠራርጎ ሲያጠፋው ይቷል ሕልሙ ጎፃሩም ነውና ከሕልሙ ቢነቃ ደንግጦ ንባቤ ከነትርጓሜው። የሰው እጅ ሳይፈነቅለው ከረጅም ተራራ ደንጊያ ወርዶ ቀጥቅጦ በዓለሙ ሲመላ ተመልሶ ተራራ ሲያህል ያን ነፋስ ጠራርጎ ሲያጠፋው ማየትህ በኋላ ዘመን ሥጋ የባሕርይ አምላክ ሆኖ ይህን ሁሉ አሳልፎ የመኖሩ ምሳሌ ደገኛ ነገር ገልጦልዛል ነፋስ የመንፈስ ነዱስ ምሳሌ ነው ብሎ ተርጉሞለታል ብለው ተርጉመዋል ቆርቋበከፀፎፀ ሀሃ ር ጸጠዓ ርቋበከፎ ውዳሴ ማርያም ዘሠሉስ ሰአሊ ለነ ለቅድስት ነቢዩ ዳንኤል በአምሳለ ዕብን ካየው ልጅሽ ጽንዕተ በድንግልና ሥርዕቲ ። ወይስ እንቅልፊ በበጽጌሁ ዐበበአዓሊሁ ተረፈ ኤርምያስ ቿ ቆርቋበከፀፎፀ ሀሃ ር ጸጠዓ ርቋበከፎ ውዳሴ ማርያም ዘሠሉስ ትአ አይጠፋምና አሻግር አንድ ር አየ ኢየሩሳሌም በጠፋች በስድሳ ስድስት ዘመን ሰው አይገኝም ብሉ መልአኩ በአምሳለ አረጋዊ ታይቶታል። ህሪ ቆርቋበከፀፎፀ ሀሃ ር ጸጠዓ ርቋበከፎ ውዳሴ ማርያም ዘከሠሉስ ። ዞው ምንጩም ከመቅደስ ውስጥ ነው ጋ ይህ ምሳሌ ነጨ የፉ ታችን ምሳሌ ይህች ዛፍ ቅጠላ ለመድኃኒት እመ ጉፐጉፐችዓጓዓም ሠ ሲሰ ዋ ለም ለች እመቤታችንም ለዘለዓለም መድኃኒት የጣኩን ክርስቶስን ወልዳለችዓ አንድም ይህች ቅ ረ የእመቤታችንም ክብረ ድንግልናዋ በክ ር ከዓመት ዓመት ፍሬዋም እንደማያቋርጥ የናቤይ ር ጣህኗ ፍሬ የኢየሱስ ክርስቶስ ሥጋወ ደሙ ስያሓርጥ ሰባ ይኖራልና ከንድም ቅጠል የዛፃይማናት ፍሬዜ ማፈር የስን ከ ፍቸትጠልን ከፍሬአስተባብራዘ እንደ ክይማኖት ይዞ ምግባር ሠርቶ መዳን የተገኘው በእመቤታችን ከር ይህቺን ሻፍ የሚያጠጣት ውኃ ምንጩ ከመቅደስ ውስጥ አንደሆነ አመቤታችንም አሥራ ሁለት ዓመት በቅዱስ ፋነኤል ሞግዚትነት በመላእክት አረጋጊነት ኀብስት ሰማያዊ ጽዋ ስማያዊ ተመግባ የማደጓ ምሳሌ ከመዝ ነበርኪ ውስተ ቤተ መቅደስ ወመላእክት ይርጋን ወትረ ሲሳየኪ ከመዝ ነበርኪ አሠርተ ወክልኤተ ዓመተ እንዘ ትትናዘዚ እምኀበ መላእክት ስቴኪኒ ስቴ ወመብልዕኪኒ ኅብስት ሰማያዊ እንዳለ ደራሲ አንድም ፄኖክ ከዐይነ ሞት የተሠወረባት ከሥጋዊ ሕይወት የተለየባት ዛፍ አንቺ ነሽ ይህስ እንደምንድን ነው ቢሉ ፄኖክ ሦስት መቶ ስልሳ አምስት ዓመት ከኖረ በኋላ ይህች ዓለም ካልተዋት አትተውም ካልጠገቢትም አትጠገብም ብሎ ቤቱን ንብረቱን ለልጁ ለማቱሳል አውርሶ ፄዶ ከእግረ ገነት ወደቀ ወርኢኩ ሰብዐተ አድባረ ክቡራነ ሲ ሕይወት ውእቱ በብርቱ ታሞ ለሞት በደረሰ ጊዜ የሕዝቅያስ መድኃነት የበለስ ቅጠል አንቺ ነሽ እንዚራ ስብሐት እንደዚህ ሆነሽ በቤተ መቅደስ ውስጥ ኖርሽ መላእክትም ምግብሽን ዘወትር ያመጡ ነበር መላእክት አያጫወቱሽ አሥራ ሁለት ዓመት ኖርሽ አንቀጸ ብርሃን ዘቅዱስ ያሬድ ቆርቋበከፀፎፀ ሀሃ ር ጸጠዓ ርቋበከፎ ሠሁዳሴ ማርያዖ ሠሱስ ነ ኝ ንር ። የገነት ዛፍ ማርያም አንቺ ነሽ ማኅሌተ ጸጌ ቱ በፊትህ ሞክ ፃለሁ ጥቂት ውኃ ከዚህች ዛፍ በታችም ዕረፉ ብሉ አንደሆነ ባርያህን አትለፈኝ ብሉ ቁት ውኃ ይምጣላቸሁ እግራችሁን ጎ ለመግለጥ ነው ይህ ምሳሌ ነዑ በዛፏ ስር ተቀምጠው እንደታዩ አባ ቆርቋበከፀፎፀ ሀሃ ር ጸጠዓ ርቋበከፎ ውዳሴ ማርያም ዘሠሉስ ፅ ሥንፉቦ ቀዱስ ለክንጽሖ ወልድ ለተዋሕዶ ለሸቨ ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

تعليقات:


memezon

خيارات التنزيل | تحويل إلى قوات الدفاع الشعبي | كتاب اليوم

© dirzon | شروط الخدمة | خصوصية | حول | خدمات | اتصال