Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
በጽድቅ ምድር አካሌ ናት አላት ሔዋንን በፍቅር እሠይ እሠይ የተዋሕዶ ምሥጢር እጅግ የጠለቀ በአመኑት ልቡና ፈጽሞ ታወቀ ዛሬ በሙሽሮች ክብር ተደነቀ እንደ እብርሃም እንደ አብርሃም እንደ ሣራ ሥላሴ ይኑሩ ከእናንተ ጋራ ቤታችሁ ይባረክ በረከት ይሙላ ፈቅደው ይስጧችሁ ሰላምና ተድላ ቤቱም የሥላሴ ይሁንላችሁ ዘወትር ይኑሩ መሐከላችሁ ጌታዬ በይው ውድሽ ነውና እህቴ በላት ሥጋህ ናትና ጽድቅ የተመላ ፍሬ ይስጣችሁ አብርሃም ሣራን ሁኑ ጸንታችሁ ሙሽራው ደስ አለው በስርዓተ ተክሊልቁርባን ሲያገባ ኽኸ አሸበረቀ ደመቀ አጌጠ በወንጌል አበባ የሀብከ ዮም የሀብከ መድኃኔዓለም እድሜ ማቱሳላ ወአብርሃም ሀብእሴ ወብእሲት ብእሲ ወብእሲት አሐዱ አካል ጅድያስደስታል ደደረ ማርፆፅ ጾደርዕ ራ ግቧ ጉዱ መገሙረሮኖሥኃን ፖዐባግት ሀ ፋ ኑኑኑኮኑኮኑኮኑኑኑኑትኮኑኮኑኩኮኩኑኹኮኑ ኑክኑኮኑኑኑኑኑኮኑኑኑኮኑኮኑኮኑኩኮኑኑ።
በጽድቅ ምድር አካሌ ናት አላት ሔዋንን በፍቅር እሠይ እሠይ መካን ሆነው ሳሉ ሐና እና ኢያቄም የጸናው አንድነት አልተነጣጠለም በእምነት ቢቆሙ በጾም በጸሎት ድንግል ተወለደች ልትሆን መድኃኒት እሠይ እሠይ ዛሬ በሙሽሮች ይህንን አይተናል በቅዱስ ጋብቻ በማይነጣጠል ምሥጢር ተፈጸመ በሥርዓተ ተክሊል እሠይ እሠይ የተዋሕዶ ምሥጢር እጅግ የጠለቀ በአመኑት ልቡና ፈጽሞ ታወቀ ዛሬ በሙሽሮች ክብር ተደነቀ እንደ እብርሃም እንደ አብርሃም እንደ ሣራ ሥላሴ ይኑሩ ከእናንተ ጋራ ቤታችሁ ይባረክ በረከት ይሙላ ፈቅደው ይስጧችሁ ሰላምና ተድላ ቤቱም የሥላሴ ይሁንላችሁ ዘወትር ይኑሩ መሐከላችሁ ጌታዬ በይው ውድሽ ነውና እህቴ በላት ሥጋህ ናትና ጽድቅ የተመላ ፍሬ ይስጡአችሁ አብርሃም ሣራን ሁኑ ጸንታችሁ ቤታችሁ ይከፈት ለእንግዳ ሰው ከፍላችሁ ስጡ ለተራበው መልካሙን ፍሬ አፍሩ ተግታችሁ ስመ ሥላሴን እያሰባችሁ ጌታዬ በይው ውድሽ ነውና እህቴ በላት ሥጋህ ናትና ጽድቅ የተመላ ፍሬ ይስጣችሁ አብርሃም ሣራን ሁኑ ጸንታችሁ ሙሽራው ደስ ይበልህ ሙሽራው ደስ ይበልህጸ ደደረ ማርፆፅ ጾረፎርዕ ራ ግቧ ጉዱ መገሙረሮኖሥን ጋዓት ያፍፅ ሀፀ ዷጻም ሀ ደደረ ማርፆፅ ጾደርዕ ራ ግቧ ጉዱ መገሙረሮኖሥኃን ፖዐባግት ኑክኑኮኑኑኑኑኑኮኑኑኑኮኑኮኑኮኑኩኮኑኑ ፈቃዱ ሆኖ ጌታህ ፍጽም በረከት ሰጠህ ሙሽሪት ደስ ይበልሽ ፈቃዱ ሆኖ ጌታሽ ፍጹም በረከት ሰጠሽ ሁለት አይደለም ቃላቸው ዘወትር አንድ ነው ድምጻቸው የኑሮን ሕይወት እንዲገፉ በአንድነት ሆነው ተሰለፉ ሁለት አይደለም ኑሮአቸው ከእንግዲህ አንድ ነው ጎጆአቸው መሠረት ጣሪያ ግድግዳው እግዚአብሔር ነው ምሰሶው ምድራዊ አይደለም ሰማያዊ የማይመረመር ምሥጢራዊ በሥጋ ወደሙ እንደ ሆነው ሙሽሪትና ሙሽራው ጂ ደመቀ አበራልን ደመቀ አበራልን የአማኑኤል ሥራ ሙሽሮቹ ሆኑ አብርሃም ወሣራ በቤተ ክርስቲያን ጥላ ተጠልለው ተክሊል አድርገዋል ሙሽሪት ሙሽራው ጸጋ መንፈስ ቅዱስ ስለተሰጣቸው ሙሽሪት ሙሽራው አበራ ገጻቸው የተራራቀ አካል አንድ ሆነ በተክሊል እግዚአብሔር ይመስገን እልል እንበል አጥንትሽ ከአጥንቴ ሥጋሽ ከሥጋዬ አዳም የሰበከው ይኸው ዛሬ ታየ የተክሊል ብርሃኗ በእኛ መሓል በርቶ ረቂቅ አንድነት ታየ በእርሷ ጎልቶ ይህን ድንቅ ነገር ለማየት ያበቃን ምስጢሩን የሚገልጥ እግዚአብሔር ይመስገን ነጭ መጎናጸፊያን በአንድ ተጎናጽፈው በመንፈስ ቅዱስ ኃይል እራፉ በጥላው ሙሽሪት ሙሽራው በፍቅር ተሸነፉ ለቁርባን መቁረቢያ ነጭ ልብስ እሰፉ ቿ ሙሽሮች እንኳን ደስ አላችሁ ሙሽሮች እንኳን ደስ አላችሁ ለዚህ ቀን ይኸው ደረሳችሁ በአምላክ ፊት እጅግ ከበራችሁ በእግዚአብሔር ቸርነት በመልካም ፈቃዱ በቅዱስ ቁርባኑ ዛሬ ተዋሐዱ በሥርዓተ ተክሊል በሥጋ ወደሙ በመድኃኔዓለም ፊት ጋብቻ ፈጸሙ በቤተ ክርስቲያን በፈጣሪያቸው ፊት ሁለቱም አንድ ሆኑ በዚህች ቅድስት እለት አንድ የሚያደርጋቸው ተነቦ ወንጌሉ በካህኑ መስቀል በረከት ታደሉ ኑኑኑኮኑኮኑኮኑኑኑኑትኮኑኮኑኩኮኩኑኹኮኑ ፍፅ ሀፅ ይደቭረ ማርቆሰ ደናርዕድ ግቧ ጐባሌዱ መገሙረሮናሥን ጥዐባት ሰፍል ሀፀ ፄም ይደረ ማርቆፅ ደቂፎዕጀ ግቧ ጐባሌ መገሙሮኖሥን ፓባት ኑክኑኮኑኑኑኑኑኮኑኑኑኮኑኮኑኮኑኩኮኑኑ ፉ ቶዱ ዓዓ በወንጌል ትዕዛዝ በሐዋርያት ቃል መግቢያዋ ነውና ወደ ቤቷ ዛሬ ፈ በእመ ብርሃን ፊት ጋብቻቸው ጸድቋል ወደ አዲስ ጎጆዋ ሸጄት በዝማሬ ዓዓ በአምላክ ሥጋና ደም ሁለቱም ታተሙ ቤተሰቦችሽን ሁሉንም ትተሽ ፈፋ የኅብረት ቃል ኪዳን ባንድ ላይ አሰሙ መሄድሽ ነውና ወደ መኖሪያሽ ዓዓ አጽንቶ የሚያጸድቅ የማይለያያቸው ከአማኑኤል ጋራ ባልሽን ይዘሽ ፈ ክቡር ቃል ስላለ በመካከላቸው ተነሽ ሙሽራዬ ደርሷል ሰዓትሽ ዓዓ እስከ መጨረሻው አንድ አካል ሆነዋል ከድንግልም ጋራ ሚስትህን ይዘህ ፈ ዓዓ የአምላክ ሥጋና ደም አስተሳስሯቸዋል ተነሥ ወንድሜ ሆይ ደርሷል ሰዓትህ ፈ ዓዓ አጅቡት በእልልታ በሠርጋችን እለት ፈ አጅቡት በእልልታ ሲወጣ ሙሽራው በሠርጋችን እለት እንድትባርከን ዓዓ ፍጹም የሚያስደስት የሠርጉ እለት ነው ጌታ ጠርተንሃል በእምነት ሆነን ዓዓ ዘመዶቹ ሁሉ ተቀበሉት ውጡ ከእናትህ ጋራ ከእመቤታችን ዓዓ የሙሽራው መምጫ አሁን ነው ሰዓቱ ከመላእክት ጋር ና በሠርጋችን ፋ ዓዓ እልል እልል እንበል እንዘምር በደስታ ከሐዋርያት ጋር ና በሠርጋችን ም ዓ ይህን ላደረገ ለሠራዊት ጌታ ከወዳጆችህ ጋር ና በሠርጋችን ም ዓዓ ሁሉንም በጊዜው ይፈጽማልና በገሊላ መንደር እንደተገኘህ ም ዓዓ ይኸው አበቃቸው ለዚህ መልካም ዜና ና በእኛ ድንኳንም ጌታ ስንጠራህ ም ዓዓ ሙሽሪት ተደሰች ዝምታው ምንድነው ስለ እናትህ ብለህ ጌታችን እንዳትቀር ፋ የዳግም ልደትሽ የሠርግሽ እለት ነው አንተ ነህ ክብራችን የቤታችን ፍቅር ም ዓዓ አዳም ጎንሽ ሆኖ ሔዋን ሆይ ሲልሽ በጎደለው ሁሉ እየጨመርሽልን ም ዓ መንፈሳዊ ሐሴት ይሙላ በልብሽ ቤታችንን ሁሉ ሙይው እናታችን ዓዓ እህት ወንድሞቿ እናት እና አባቷ ለአገልጋዮቹም ድንግል ንገሪያቸው ፋ ም ዓዓ ተነሠ ዘምሩ ለልጃችሁ ደስታ ጠርተን እንዳናፍር ጋኖቹን ይሙላቸው ፋ ም ዓዓ ደደረ ማርፆፅ ጾረፎርዕ ራ ግቧ ጉዱ መገሙረሮኖሥን ጋዓት ያፍፅ ሀፀ ዷጻም ደደረ ማርፆፅ ጾደርዕ ራ ግቧ ጉዱ መገሙረሮኖሥኃን ፖዐባግት ም ዓዓ ኑ ፅ ኑ ፋ ነይ ከልጅሽ ጋራ እመቤታችን እንድታሟይልን የጎደለውን ንገሪው ለልጅሽ ባዶው እንዲሞላ በረከት የርሱ ነው ቤታችንን ይሙላ የምሥራች የምሥራች ደስ ይበላችሁ አሸብርቆ ዋለ ሙሽሮች ሠርጋችሁ ሕይወታችሁ ሰላማዊ ፍጹም ፍቅር እንደ ጽጌረዳ እንደ ዓደይ ፈክቶ የሚኖር አማኑኤል ያርገው መልካም ትስስር መተሳሰብ መከባበር ይሁን ግብራችሁ ሠርጎ እንዳይገባ ዲያብሎስ በትዳራችሁ በጾም ጸሎት ይታጠር ሙሽሮች ጎጂችሁ እግሮቻችሁ ይገሥግሱ ወደ እውነት አማናዊው ማዕድ ክርስቶስ ወዳለበት በልባችሁ አኑሩት ታላቁን አባት አይኖቻችሁ የጎረቤት አይመልከቱ ለወሬ ለሐሜት ጆሮአችሁ አይከፈቱ በችግር በደስታ በጾም ጸሎት በርቱ ድንግል ማርያም ቅድስት እናት ለምኝላቸው የሚፈልጉትን ከልጅሽ አንቺ አሰጫቸው በሰማይ በምድር ምልጃሽ አይራቃቸው ሁለቱም አንድ ሆኑ ሁለቱም አንድሆኑ ዛሬ እኸ በእግዚአብሔር በሕያው ቃሉ ሁለቱም አንድ ሆኑ ዛሬ ወንድና ሴት አርጎ የፈጠራቸው በኋላም በቃሉ አንድ ያረጋቸው እናትና አባቱን የአዳም ልጅ ይተዋል ከሚስቱም ጋር በሰላም በአንድ ይተባበራል ሁለቱም አንድ ሥጋ አብረው ይኖራሉ ብሎ አስተምሮናል ጌታችን በቃሉ አንድ ሥጋ ናቸው አይደሉም ሁለት የባልና የሚስት ሕይወት ወደፊት እንግዲህ እግዚአብሔር ካጣመራችሁ በሆነው ባልሆነው ሰው አይለያችሁ ለወገኖቻችሁ ምሳሌ ሆናችሁ በክርስትና ፍቅር በአንድ ያቁማችሁ ምንጣፋችሁ ብሩሕ መኝታችሁ ንጹሕ ስለሆነላችሁ እንኳን ደስ አላችሁ ዓለም እንዲደነቅ ጠላት እንዲያፍር በኀዘን በደስታ ይኑራችሁ ፍቅር ተፈሥሒ ቤተ ክርስቲያን ተፈሥሒ ቤተ ክርስቲያን ተፈሥሒ ቤተ ሥላሴ ያሳደግሻቸው ልጆችሽ አብርሃም ሳራ ሲሆኑልሽ ኑኑኑኮኑኮኑኮኑኑኑኑትኮኑኮኑኩኮኩኑኹኮኑ ፍፅ ሀፅ ይደቭረ ማርቆሰ ደናርዕድ ግቧ ጐባሌዱ መገሙረሮናሥን ጥዐባት ሰፍል ሀፀ ፄም ይደረ ማርቆፅ ደቂፎዕጀ ግቧ ጐባሌ መገሙሮኖሥን ፓባት ኑክኑኮኑኑኑኑኑኮኑኑኑኮኑኮኑኮኑኩኮኑኑ ገ ቀዱ ትምሕርትሽ ገብቷቸው የወንጌሉ ቃል በኑሮ ሊያበሩ ይኸው መጥተዋል በክርሥቶስ ፈቃድ በቃሉ ተመርተው ለአለም መሰከሩ ተራራ ላይ ቆመው ትተፈሥሒ ከእቅቡ በታች አይደለም መብራቱ በራ እንጅ ለሁሉ ከእነ በረከቱ ጢስ የሌለው ሻማ ደምቀው የከበሩ ልጆችሽ ሙሽሮች እንደ ጧፍ አበሩ ተፈሥሒ ሰላም ላንች ይሁን ደስ ይበልሽ በጣም የዘራሽው ማሳ ፍሬውን ሲሸከም ካባ ደረብሽለትላት ለውዱዷ ሙሽራ አክሊል ደፋሽለትላት ከምርቃት ጋራተፈሥኢጢሒ ቃልሽ ይለውጣል ግሩም ነው ኃያል መንዝራዎቹን ድንግል ያደርጋል ተገለጠ ክብርሽ ለሙሽሮች ዛሬ መከር ሆኖልሻለል ባፈራሽው ፍሬ ተፈሥሒ ሙሽሮች እንኳን ደስ አላችሁ ሙሽሮች እንኳን ደስ አላችሁ ለዚህ ቀን ይኸው ደረሳችሁ በአምላክ ፊት እጅግ ከበራችሁ በእግዚአብሔር ቸረነት በመልካም ፈቃዱ በቅደስ ቁርባኑ ዛሬ ተዋሐዱ በሥርዓተ ተክሊል በሥጋ ወደሙ በመድኃኔዓለም ፊት ጋብቻን ፈፀሙ በቤተ ክርስቲያን በፈጣሪያቸው ፊት ሁለቱም አንድ ሆኑ በዚህች ቅድስት እለት አንድ የሚያደርጋቸው ተነቦ ወንጌሉ በካህኑ መስቀሉ በረከት ታደሉ በወንጌሌ ትዕዛዝ በሐዋርያት ቃል በእመብርሃን ፊት ጋብቻቸው ፀድቋል በአምላክ ስጋና ደም ሁለቱም ታተሙ ህብረት ቃሌ ኪዲን በአንዴ ሊይ አሰሙ አፅንቶ የሚያፀድቅ የማይለያያቸው ክቡር ቃል ስላለ በመካከላቸው እስከመጨረሻው አንድ አካል ሆነዋል የአማኑኤል ስጋ አስተምሯቸዋል ድንግልን ጥሩ የዶኪማስን እመቤት ጥሩ ወይን ጠጅ አልቆ ሳትማረሩ እንድትረዳችሁ ድንግልን ጥሩ ባድ እንዳይሆኑ ጋኖቻችሁ የምታቀርቡት አልቆባችሁ ጭንቀት ሳይገባ በኑሮአችሁ የመቀረዝ መብራት ስለሆናችሁ የነፍስ ትግል ቢበዛባችሁ ሳትወድቁ ድንገት ተሸንፋችሁ ሃይለኛ ቢሆን የጠላት መረብ ስለማይተኛ ሀሜት ከማቅረብ የውርደት ሸማ ለማከናነብ ሳያማክሯት የምታውቀውን ማለቁን አይታ የጎደለውን ይደቭረ ማርቆሰ ደናርዕድ ግቧ ጐባሌዱ መገሙረሮናሥን ጥዐባት ሰፍል ሀፀ ፄም ሀ ይደረ ማርቆፅ ደቂፎዕጀ ግቧ ጐባሌ መገሙሮኖሥን ፓባት ኑክኑኮኑኑኑኑኑኮኑኑኑኮኑኮኑኮኑኩኮኑኑ ሸይ። ገ እንድትሰጠን የሚጠቅመንን ተነስ ሙሽራዬ ተነስ ሙሽራዬ አለብህ እንግዳ እንደ ዶኪማስ ቤት ቤትህን አሰናዳ ቸር አምላካችን ነው የዚህ ቤት እንግዳ እመቤታችን ናት የዚህ ቤት እንግዳ አምላክ አያዳላም ሁሉንም ይሰማል ጥሪህን አክብሮ በቤትህ ይገባል ምንም አትጨነቅ ሰላም ይሁንልህ በእምነት አስተናግደው ይሙላና ሃሳብህ የዓለም ፈጣሪ ጌታችን በቤትህ ከእናቱ ጋራ መገኘቱን አይተህ በልብህ አኑረው ታላቅ ቸርነቱን የፍቅሩን በረከት ድንቅ ታምራቱን በቤትህ የገባ አንተ የጠራኸው አልፋና ኦሜጋ ሁለን አድራጊ ነው ታምራት ያደርጋል በእጆቹ ሥራ መድኅን ክርስቶስ ከእናቱ ጋራ አዳም ሆይ አዳም ሆይ እህት አገኘህ በሃሴት ይሙላ ልቡናህ ደስ ይበልህ ሔዋን ሆይ ወንድም አገኘሽ በሃሴት ይሙላ ልቡናሽ ደስ ይበልሽ ብቻህን መሆንህን እግዚአብሔር አይቶ የከበደ እንቅልፍን በአንተ ላይ አምጥቶ አጥንት ወሰደና አንዷን ከጎንህ እህት እንድትሆንህ ሔዋንን ሰጠህ ከጎኑ ተፈጥረሽ በሥላሴ ጥበብ አክብሪው ባልሽን ተዋደዱ ከልብ አዳም ከጎንሽ ነው የሚያስብልሽ የአምላክን ስጦታ ውሰጅው ፈቅደሽ አካልህ ሔዋን ናት ያንተ እጣ ፈንታ አምላክ ባረካችሁ በብዙ ደስታ የኑሮን ተካፋይ አምላክ ከሰጠህ ሕይወቴ ነሽ ብለህ ሂድ ወደ ሚስትህ ቃና ዘገሊላ ቃና ዘገሊላ በዚያ በሠርግ ቤት ተገኝተሻል ድንግል ከልጅሽ ጋራ ተገኝተሃል ጌታ ከእናትህ ጋራ እድምተኞች ሞልተው የተጋበዙት ሲበለ ሲጠጡ ወይኑ አልቆበት ድንግል እናታችን ቤዛዊት ዓለም አንች ደረስሽለት ሆንሽው አማላጅ አንተ እያለህስ ማፈር የለባቸው ሁሉ ይቻልሃል ወይኑን ሙላላቸው ማድጋው ባዶ ነው ብለሽ የተናገርሽ ጌታን ያሳሰብሽው እመቤታችን ነሽ የጌታ አምላክነት የተገለጠበት ምንኛ ታደለ የእነ ዶኪማስ ቤት ዛሬም ይሄው በዚህ በሠርገኞቹ ቤት በረከት ፈሰሰ በአምላክ ቸርነት ውኃው ተለውጦ የወይን ጠጅ ሲሆን ይደቭረ ማርቆሰ ደናርዕድ ግቧ ጐባሌዱ መገሙረሮናሥን ጥዐባት ሰፍል ሀፀ ፄም ሀ ይደረ ማርቆፅ ደቂፎዕጀ ግቧ ጐባሌ መገሙሮኖሥን ፓባት ኑክኑኮኑኑኑኑኑኮኑኑኑኮኑኮኑኮኑኩኮኑኑ ከ ገ በቃና ገሊላ ሁላችን አየን እግዚአብሔር ከኖረ በመካከላችን ሁሌም ይሰጠናል ይህን መሰል ወይን ድንቅ ነው በጣም ድንቅ ነው በጣም ድንቅ ነው በሠርጋችሁ እለት ተገኘ መድኃኔዓለም በሥርጋችሁ እለት ተገኘች ድንግል ማርያም በቃልህ ተመርተው ለዚህ ቀን በቅተዋል በፊትህ ጋብቻን ይኸው ፈጽመዋል በፈሰሰው ደምህ ህብረት መሥርተዋል በሥጋም በነፍስም ያንተ ነን ብለዋል ከአዳም አንድ አጥንት ከጎኑ ወስደህ አጋር እንድትሆነው ሔዋንን ሰጠህ ሁለቱንም ባርከህ እንደፈጠርሀቸው ዛሬም ለሙሽሮች ሰላምን ስጣቸው ጌታ ሆይ በህግህ በቃልህ መሠረት አንድ ሁነዋልና በዚች ቅድስት ዕለት እርሱንም እርሷንም ባርከህ ቀድሳቸው ዘላለማዊ ፍቅር ጽናትን ስጣቸው የዲያብሎስ ተንኮል እንዳያስታቸው እሰከመጨረሻው ጋሻ ሁንላቸው ከቅድስቲቷ ቤት ሁለቱም ሳይርቁ ጽናቱን ስጣቸው አብረው እንዲዘልቁ ቋወኑ ተመልከቱልገኝ ኑ ተመልከቱልኝ የአማኑኤልን ሥራ ኑ ተመልከቱልኝ የእመቤቴን ሥራ ሙሽሮቹ ሆኑ አብርሃም ወሣራ ሐናና ኢያቄም በጸሎት ሲተጉ በፈጣሪያቸው ፊት መልካሙን ቢያደርጉ በቅዱስ ጋብቻ ጸንተው ቢራመዱ የአምላክን እናት ድንግልን ወለዱ ቀን ከሌት ሲጸልይ ዘካርስ ካህን ኤልሳቤጥም ተግታ ፈጣሪን ብትለምን በእግዚአብሔር ጥበብ በስተርጅናቸው ቅዱስ ዮሐንስን አክብሮ ሰጣቸው ጸጋ ዘአብና ቅድስት እግዚእ ኀሪያ ለመልካም ጋብቻ ሆነዋል አርዓያ ተክለሃይማኖትን ጻድቁን ያፈሩት ቀን ከሌት ተግተው ነው በጾምና ጸሎት ወ በምድራዊ ሕይወት በምድራዊ ሕይወት በፈተና ቦታ ማርያም ትጠብቅህሽ እጆቿን ዘርግታ ድንግል ትጠብቅህሽ እጆቿን ዘርግታ ቋ ትዌድሶ ትዌድሶ መርዓት ወትብሎ ወልድ እኀየ ቃልከ አዳም እኸ ወ መጽአ ዘመጽአ መጽአ ዘመጽአ እምላእሉ መርዓዊ መጽአ ተቀበሉ ፃኡ ተቀበሉ ይደቭረ ማርቆሰ ደናርዕድ ግቧ ጐባሌዱ መገሙረሮናሥን ጥዐባት ሰፍል ሀፀ ፄም ሀ ይደረ ማርቆፅ ደቂፎዕጀ ግቧ ጐባሌ መገሙሮኖሥን ፓባት ኑክኑኮኑኑኑኑኑኮኑኑኑኮኑኮኑኮኑኩኮኑኑ ኑኑኑኮኑኮኑኮኑኑኑኑትኮኑኮኑኩኮኩኑኹኮኑ ወ መጽአ መርዓዊ መጽአ መርዓዊ ፍስሐ ለኩሉ በሰላም ፃኡ ተቀበሉ እኸ ወጁ በቃና ዘገሊላ በቃና ዘገሊላ ዘገሊላ ከብካብ ኮነ እኸ ወጄ ካህናት ተንሥኡ ካህናት ተንሥኡ ለተናብቦ እንዘ ይብሉ ንሴብሖ እንዘ ይብሉ ንሴብሖ ወቿ ተቀደሲ ተቀደሲ ወንስኢ ኃይለ ኦ ጾ እስመ ናሁ ንጉሥኪ መጽአ ጾ ቋ ተአምረ ወመንክረ ተአምረ ወመንክረ ገብረ መድኃኒነ በቃና ዘገሊላ ከብካብ ኮነ ች ትብሎ መርዓት ትብሎ መርዓት ለመርዓዊሃ ኸ እስከ አመ ፈቀደ አፈቅሮ ጓ አማህኩኪ አማኅኩኪ ቅድስት ቤተክርስቲያን ከብካብ ኮነ በቃና ዘገሊላ ደምጸ እንዚራ ውስተ ቤተ ሣ ጥኢሞ አንከረ ጥኢሞ አንከረ ሊቀ ምርፋቅ በረከተ ዘአምላክ ገብረ ኽኸ ማ የማኑ ተኃቅፈኒ የማኑ ተኃቅፈኒ ወጸጋሙ ታህተ ርእስየ ትብሎ መርዓት ትብሎ መርዓት ለመርዓዊሃ ሻባርክ ዘንተ ከብካበ ባርክ ዘንተ ከብካበ ንጉሠ ስብሓት ባርክ ዘንተ ከብካብ ጓማ ብጹእ አንተ ብጹእ አንተኗ ወብእሲትከ ከመወይን ሥሙርቫ ሣ አርኅዉ አርኅዉ ፕኃተ ለንጉሠ ስብሓት ዘይቤ ተሰምዐ ቃለ ቀርን ወደምጸ ይባቤ ደደረ ማርፆፅ ጾረፎርዕ ራ ግቧ ጉዱ መገሙረሮኖሥን ጋዓት ያፍፅ ሀፀ ዷጻም ደደረ ማርፆፅ ጾደርዕ ራ ግቧ ጉዱ መገሙረሮኖሥኃን ፖዐባግት ፋ ኑክኑኮኑኑኑኑኑኮኑኑኑኮኑኮኑኮኑኩኮኑኑ ዱራ ሐ ቶጹ ቶሐሐ ፋሐ ፋፋ ፋሐሐ ፋራ ጹሥዱሖራፉ ቀዱኃ ዘእግዚአብሔር አስተጻመረ ኢይፍልጥ ሰብእ ሀ ዓዓ ጓጂ ወቡሩክ ዘርከ ብእሲ ወብእሲት አሐዱ አካል ፋ ዓዓ እነ ወቡሩክ ዘርከ ፈፋ ተፈስሐጀ ምእመናን ይብሉከ ወይቤላ ዓዓ እኅትነ ወቡሩክ ዘርኪ ወይቤላ ውእቱ መርዓዊ ሰላም ለኪ ፈ ፋ ተፈስሒ ምእመናን ይብሉኪ ሰላም ዚአየ የሀሉ ምስሌኪ ፋ ፋ መርዓዊ ሕግከ ሕገ ሰብእናሁ ፈ መርዓዊ ሕግከ አርሞንኤምጸ ሕገ ሰብእናሁ አቀበ በተደንግሎ ዓዓ ሶበ መጽአ ቃል እንበለ ድካም ወፈጸመ በወንጌል ዘሀሎ ፈ እም ደመናሾ ልብስከ ግሩም ዓዓ እም ደመና ልብስከ ግሩም ዛድ እንዘ ስውር ዓዓ ዓዓ ደ እንዘ ስውር እምኔነ ይእዜሰ ክሱተ ኮነ ፋ ሣሀ ከብካብ ኮነ ተአምረ ወመንክረ ገብረ መድኃኒነ ዓዓ ከብካብ ኮነኗ እኸ በቃና ዘገሊላ ከብካብ ኮነ ማየ ረሰየ ወይነ ም ዓ ውስተቤተ ም ዓዓ መርዓዊ ስቡሕ ደስ አለው ጌታ ም ዓዓ መርዓዊ ስቡሕ ንጉሥ ውእቱ ደስ አለው ጌታ በሙሽሮችደስ አለው ጌታእኽኸ ም ዓዓ ወእስከ ለዓለም ንጉሥ ውእቱ እኸ በቅዱስ ቁርባን ተወስነው ደስ አለው ጌታ ፋ ም ዓዓ መርዓዊ ሠናይ ደስ አላት ድንግል በሙሽሮች ደስ አላት ድንግል እኸ ፋ መርዓዊ ሠናይ ሠናይ በቅዱስ ቁርባን ተወስነው ደስ አላት ድንግል ም ዓዓ ወመርዓቱ ትመስል ፀሐይ እኸ ደስ አላት ፈ ደስ አላት ቤተክርስቲያን በጣም ደስ አላት ም ዓዓ ዘእግዚአብሔር አስተጻመረ ሙሽሪት ሙሽራው ልጆቿጸጾ ፋ ም ዓዓ ደደረ ማርፆፅ ጾረፎርዕ ራ ግቧ ጉዱ መገሙረሮኖሥን ጋዓት ያፍፅ ሀፀ ዷጻም ደደረ ማርፆፅ ጾደርዕ ራ ግቧ ጉዱ መገሙረሮኖሥኃን ፖዐባግት ም ዓዓ ቀዱ በተክሊል በቁርባን ተዋሐዱላት ተሰምዐ ተሰምዐ በዛቲ ዓለም ቿ ትብሎ መርዓት በዛቲ ዓለም ተሰምዐ በዛቲ ዓለም ትብሎ መርዓት ሠናይ አንተ ለመርዓዊሃ ብ ይጥእመኒ ቃልከ እም አስካለ ወይን እልል እልል እልል እልል ደስ ይበለን እልል ደስ ይበለን ሀ በምድራዊ ሕይወት አጅበን መጣን ሙሽሮችን እልል ብላችሁ ተቀበሉን በምድራዊ ሕይወት በፈተና ቦታ ሀ ዓዓ ማርያም ትጠብቅህሽ እጆቿን ዘርግ ፍቻ ፈ ድንግል ትጠብቅህሽ እጆቿን የታ መርዓትከ መርዓትከ ዓዓ ለህያ ሰናይ መርዓትከ ፈ ቋ እያቄም ወሐና ዓዓ እያቄም ወሐና ቿ ንሴብሖ ፋ ዓዓ ሙሽሮቹ ያብባሉ ገና እኸ ንሴብሖ ለአምላከ ዕዝራ ፋ እርሱን ለፈጠረ እርሷንም ለሰራ ዓዓ ንሴብሖ ለአምላከ እዝራ ንሴብሖ ለእምላክ ፅዝራ ም ዓ ንሴብሖ ለአምላከ እዝራ ጭፍጽ ም ዓዓ እርሱን ለፈጠረ እርሷንም ለሰራ በከመይቢ ቶፋ በከመ ይቤ ዳዊት በመዝሙር ም ዓዓ ንሴብሖ ለአምላከ እዝራ አንተ መርዓዊ ለዓለም ፋ አንተ መርዓዊ ለዓለም ም ዓዓ አንቲ ውእቱ ም ዓ አንቲ ውእቱ መንፈሳዊት አንቲ ውእቱ ቿ በረከት የሰጠ ም ዓዓ ዘኀረዬኪ ኸ በረከት የሰጠ ለአብርሃም ለሣራ ፈ ባረከልን እኒህን ሙሽራ ም ዓዓ ድረ ማረቆፅ ጾሪኖርዕድቷ ግ ኙብሌ መገሙርኖሥኃን ፇዐንት ሰፍል ሀፀ ጻም ደደገረ ማርፆፅ ጾሪኖርዕድቷ ግቧ ጉሌ መገሙሮኖሥኃን ፓባዓምት ም ዓዓ ኑኑኑኮኑኮኑኮኑኑኑኑትኮኑኮኑኩኮኩኑኹኮኑ ዘበሰማያት ዘበሰማያት አቡነ ዘበሰማያት ከዚህ ቤት ይሙላ በርከት ድ አንከርወ ለማይ አንከርወ ለማይ አእኩትዎ ለኢየሱስ በእንተ ማይ ዘኮነ ወይነ በእንተ ማይ ዘኮነ ድበከመ ሰምዕነ በከመ ሰማዕነ ከማሁ ርኢነ ወይነ ቃና ጅ በቤትከኪ ኮነ ድጥቀ ሰነይኪ ጥቀ ሰነይከ ወጥቀ አደምኪ ሥሙረ በቀልት ይመስል ቆምኪ ጥቀ ሰነይኪ ድ ርስኢ ሕዝበኪ ርስኢ ሕዝበኪ ወቤተ አቡኪ እስመ ፈተወ መርዓዊ ሥነኪ ድ ሰሎሞን ይቤላ ሰሎሞን ይቤላ ሰሎሞን ይቤላ አዕይንትኪ ዘርግብ ሰሎሞን ይቤላ ድወይቤላ እኅትየ ወይቤላ እኅትየ እኅትየ አፅምኪ እም አፅምየ ይኩን እኸ ድጄ ከመ ይንስኡ ከመ ይንስኡ ዐስበ እሴቶሙ አክሊል ንፁህ ዲበ ርእሶሙ ኸ ድጁ እምግርማሁ እምግርማሁ ትርእድ ምድር መርዓዊ ስቡሕ ዘለዓለም ወእስከ ለዓለም ካህን ስቡሕ ዉእቱ ኽኸ ድ ማየ ወይነ ረሰየ ማየ ወይነ ረሰየ መዓዛ ቃልከ ይትወከፍ ጸሎትየ ጸኸ ድሀ በደህና በደህና በሠላም ክልኤቱ ይንበሩዘለዓለም በደህና በሠላም ሁለቱም ይኑሩ ዘለዓለም ጅቤተ ቃና ደደረ ማርፆፅ ጾረፎርዕ ራ ግቧ ጉዱ መገሙረሮኖሥን ጋዓት ያፍፅ ሀፀ ዷጻም ደደረ ማርፆፅ ጾደርዕ ራ ግቧ ጉዱ መገሙረሮኖሥኃን ፖዐባግት ፋ ኑክኑኮኑኑኑኑኑኮኑኑኑኮኑኮኑኮኑኩኮኑኑ ቀዱ ወረደ መንፈስ ቅዱስ ያስደስታል የእኛ እምነታችን ቤተቃና ዘወይን ዘወይን ቤተ ቃና ዘወይን የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የጋባቻ ስርዓታችን ተፈጸመ ዛሬ ሰርጋቸሁው ፅ ጻዉ ተቀበሉ ምስጋና ይግባው እንላለን ቸሩ አምላካችን ጻዉ ተቀበሉ ጅበትፍስሕት መርዓዊ መጽዓ ተቀበሉ ጻዉ ተቀበሉ በትፍስሕት ወበሐሴት ተቀበልዋ ለመርዓት ጅ ሙሽራው ደስ አለው ሙሽራው ደስ አለው በስርዓተ ተክሊልቁርባን ሲያገባ ኽኸ አሸበረቀ ደመቀ አጌጠ በወንጌል አበባ ሙሽሪት ደስ አላት በስርዓተ ተክሊል ቁርባን ስታገባ ክኸ አሸበረቀች ደመቀች አጌጠች በወንጌል አበባ የሀብከ ዮም የሀብከ ዮም የሀብከ መድኃኔዓለም እድሜ ማቱሳላ ወአብርሃም ሀብእሴ ወብእሲት ብእሲ ወብእሲት አሐዱ አካል ኮኑ አሐዱ አካል ጅድያስደስታል ደደረ ማርፆፅ ጾረፎርዕ ራ ግቧ ጉዱ መገሙረሮኖሥን ጋዓት ያፍፅ ሀፀ ዷጻም ደደረ ማርፆፅ ጾደርዕ ራ ግቧ ጉዱ መገሙረሮኖሥኃን ፖዐባግት ሀ ፋ ኑኑኑኮኑኮኑኮኑኑኑኑትኮኑኮኑኩኮኩኑኹኮኑ ኑክኑኮኑኑኑኑኑኮኑኑኑኮኑኮኑኮኑኩኮኑኑ።