Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ዐ መኗ ልከዐ ዘርዐ ቡሩከ ፈራጅ እግዚአብሔር በወገኖቹ ላይ በፈረደ ጊዜ ካንተ በቀር ሌላ አዳኝ የለኝም የሚመገበው የህሊና ታቦት ማደሪያ የተሰወረች መቅደስ ጥበብ።
እስራኤል ገዥ ሙሴ ዘርዐ ቡሩክ የማይደነቁ ግብፅና ጣኔዎስ በአንተ ቁጣ ተደነቁ ከህነቱ እንዳማረ እንደ ነቢዩ ሳሙኤል እራስ ፀጉሩ ላማረ ለእራስህ ሰላምታ ይገባሃል የኤልያስ ሀብተን የተቀበልከ ዘርዐ ቡሩከ ኤልሳዕ የዓለም ባህር በደል ሞገዱ በተነሳ ጊዜ እንዳልፍበት ጸጋ መርከብህን ስጠኝ በጨጡጨ ጠፎ ይዜ ዊብ ው ፐ ሰላም ለገጽከ ደቂቀ እለ ኢሰገዱ አሱ ለምስለ ብሩር ወወርቅ ዘርዐ ቡሩክ ሊባኖስ ምዕራገ ቀዱሳን አዕፁቅ ለእፀወ ሐቅል አጽራሪከ አሕዛበ ዓረብ ወሰርቅ ማዕዜ ይነጽሖሙ ቃልከ መብረቀ ሰላም ለቀራንብቲከ ቀራንብተ ኪሩብ እለ ኮና ወግብረ ድቃስ ክቡደ እለ ከማሆን መነና ዘርዐ ቡሩክ እሳት ዘምስለ ሐመልማል ምልከና ርዕደ ወደንገጸ ሙሴ ልቡና ሶበ ነጸረከ በዓለም ሲና ሰላም ለሰአዕይንቲከ እለ ያንቀዓድዋ ሰማየ ፊ ማዕከለ መጣብሕ ዔ እለ ያውኅዛ ማየ ዘርዐ ቡሩከ ኢዮብ ዘተዐገሥከ ሥዎየ አፍቀዋረኒ ለነዳይከ ወፀግወኒ ሲሳየ አኃውየሰ መነኑ ያየ ገጸ ቱ ለብርና ለወርቅ ምስለ ያልሰገጻ የሶስቱ ወጣቶች ፊት ለሆነ ለፊትህ ሰላምታ ይገባሃል የቅዱሳን እንጨቶች መሰላል ዘርዐ ቡሩከ ዘግባ ጠላቶተህ የምስራቅና የምዕራብ ህዝቦች የበረሀ እንጨቶትን መብረቅ ቃልህ መቼ ይጥላቸዋል የኪሩብ ቅንድቦች በሆኑ እና እንደ እነርሱ ከባድ አንቅልፍን ለናቁ ቅንድቦቸህ ሰላምታ ይገባሃል ከሐመልማልለ አምልኮት ጋር የተዋሀድህ ዘርዐ ቡሩክ እሳት በዓለም ሲና ሙሴ ልቡና ባየህ ጊዜ ፈጽሞ ተንቀጠቀዋጠ ውሃን ከሚአፈሱ ከሁለቱ ሰይፎች መካከል ወደ ሰማይ የሚመለከቱ ላይኖችህ ሰላምታ ይገባሃል ስቃይን የታገስከ ኢዮብ ዘርዐ ቡሩክ ችግረኛህን ውደደኝ ምግብንም ስጠኝ ወንድሞቼ ግን ናቁኝ ነይ ዛወ መመሯ። ሙሙሙ ሙፋጨሙ ሰላም ለአእዳዊከ እለ ለባርኮ ይሰፍሁ ወስቁላነ ኮኑ ዲበ ዕፀ መስቀል ፀልቦሁ ለሐረገ ጎርብ ከርስቶስ ዘርዐ ቡሩክ ፍሬሁ ኪያከ በልቡና ለዘይጥዕም አፉሁ ምሕረት እሙ ወሕይወት አቡሁ ሰላም ለመዝራዕተትከ መዝራዕተ አንበሳ ተባዕ ዘበጣህረ ድምፁ ተሞአ እንስሳ ገዳም ጽኑዕ ዘርዐ ቡሩክ ሥዩም መልዕልተ አናቀፅ አርባፅ እርአይ ዘልፈ ተመነይኩ ምስለ ኅሩያኒከ ሰብእ ለዘየዐውዶ ብርሃን ገነትከ መስዕ ሰላም ለኩርናዕከ ኩርናዓ ያናስ ቢጹ ዘያድለቀልቅ ሐቅለ ወያርዕድ በድምፁ ለቤተ ምግባር ሐዲስ ዘርዐ ቡሩክ አንቀጹ ፀርየ ኢይቅትለኒ ዘፍናተ ቀትል ምርዋጹ ይትገደፍ በኃልከ ኩናቱ ወሐፁ ይውደቅ በመው መመመ «ብ ለቡሪኬ ለተጉ በእንጨት መስቀል ላይ ለተሰቀሌ አጆችህ ሰላምታ ይገባሃል የአርብ ወይን የከርስቶስ ፍሬ ዘርፀ በሩክ አገተን በልቡና በአፍ ለሚወድ እናቱ ምህረት ናት አባቱም ህይወተ ነው የጽኑ ገዳም እንስሳ በድምፁ ጩኸት የሚሸነፍ የሃይለኛ አንበላ ክንድ ለሚሆን ከንድህ ሰ» ይገባሃል በአራት በሮች ላይ የተሾምህ ዘርዐ ቡሩከ ብርሃ የሚከበው ምስራቀ ቦታህን ከመረጥሀቸው ሰዎች ጋር ለማየት ተመኘሁ በረሃውን የሚያነዋውፅ እና በድምፁ የሚያንቀጠቅጥ የጓደኛው አንበሳ ጡንቻ ለሆነ ጡንቻህ ሰላምታ ይገባሃል የሐዲስ ስራ ቤት ዘርዐ ቡሩክ ሩጫው ግድያ መንገድ የሆነ ጠላቴ እንዳይገለኝ በአንተ ኃይል ጦሩና ሾተሱ ሰላም ለእመትከ ትህትና ዘአኀዘ ምድረ ግብረ ኃይላት ይመጥን እስከነ ያጠፍዕ ጋዕዘ ዘርዐ ቡሩከ መቀደስ ዘኢተአምር በለዘ እበኪ እንዘ እነሥዕ ለ ን ጋዛነኒ ዚለከ ግዕዘ ኣስመ ኢከድንከኒ ሊተ ፀጋከ አራዘ ሰላም ሰአራኅከ ምከያደ ዕፀ ዘይት ፀልቦ ነፍሰ ቀዱሳን ዘይትሜገቦ ዘርዐ ቡሩክ ኤልያስ እርገተ ኃይል ዘተውህቦ ኩናኒ አግዚአብሔር አመ ይኩንን ህዝቦ እንበሌከ ባዕድ ዘያድኅን አልቦ ሰላም ለአፃብኢከ ሣርሮታ እለ አፍጠና ለመቅደስ ጥበብ ኅብዕት ማኅደረ ታቦት ህሲና መና አስራኤል አባ ወጽላሎተ ኃይጻ ደመና አስተርኢ ቅድመ ጸ ገመ ርህብኩ በፍና ወኮነኒ ጸምዕ ስቴ ወይን ዘቃ ቡሩከ ሀብለ ከርከ ጨር ይይርኔ ከርከርን አስኪያጠፋ ድረስ የተአምራት ስራ ምድርን ለመለካት ትህትና ገመድን ለያዘ ለከንድህ ሰላምታ ይገባሃል መደገፊያን የማታውቅ ዘርዐ ቡሩክ መቀደስ ፀጋ ልብስህን ስላላለበስኸኝ ካንተ ቃል ቋንቋን ወስጄ አለቅሳለሁ የቅዱሳን ነፍስ የመስቀል ዘይተ መጭመቂያ ለሆነው መሀል እጅህ ሰሳምታ ይገባሃል የእርገት ኃይል የተሰጠው ኤልያስ ዘርዐ ቡሩከ ፈራጅ እግዚአብሔር በወገኖቹ ላይ በፈረደ ጊዜ ካንተ በቀር ሌላ አዳኝ የለኝም የሚመገበው የህሊና ታቦት ማደሪያ የተሰወረች መቅደስ ጥበብ። መጠጥ ሁነኝ ከ ሰላም ለአፅፋረ አዴከ አለ እምበረድ ፅዕድዋን ወእምፀዓዳ ማኅው እለ ንጹሐን ምሳሌ ደመ ቃል አባ ዘአመልከጹዴቀ ወይን ጸውዓኒ አትመጠው እአምጽዋዓ ወርቅ ኪዳን ከመ ተመጠወ አብርሃም ካህን ሰላም ለገቦከ በዓራተ መስቀል ግዱፍ ወስኩብ ከማሁ በጎለ እንስሳ ዘዘልፍ ዘርዐ ቡሩክ ትጉሕ ኖላዌ ምዕመናን አዕላፍ ዕቀቦ ለሰብናየ እንስሳ ግዙፍ ኢይሑር ኀበ ሀሎ ኃጢአት ጸድፍ ሰላም ለከርሥከ ዘጥቀ ተብፅዐ ምስለ መላእከት ይዕቀብ ቅዳሴ መለኮት ኅቡዐ ዘርዐ ቡሩክ ፈታሒ ዘታስተፌሥሕ ግፋዓ ይኩነኒ ሃይማኖትከ ወልታ ጽድቅ ወድርዓ ከመ ውስተ ሥጋየ ኢይክሉ ኩያንው በዊዐ ከበረድ ለሚነፁ እና ከን ብርሌዎች ንፁሃን ለሆኑት ለእጆችህ ጥፍሮች ሰላምታ ይገባሃል የደም ቃል ምሳሲ አባት ሆይ አብርሃም ካህን ከመልከፄዴቅ ወይንን እንደተቀበለ ከወርቅ ጽዋ ቃል ኪዳን እቀበል ዘንድ ጥራኝ በመስቀል አልጋ ላይ ለሚያርፍና እንደ እርሱ ዘወትር በከብቶች በረት ለሚተኛ ጎንህ ሰላምታ ይገባሃል የብዙ ምዕመናን እረኛ ትጉህ ዘርዐ ቡሩክ ወደ ኃጢአት ገደል እንዳይሄድ የደነደነ ከብት ሰውነቴን ጠብቀው የተሰወረ የመለኮት ምስጋናን ይጠብቀ ዘንድ ከመላዕከት ጋር እጅግ ቃልኪዳን ለገባ ሆድህ ሰላምታ ይገባሃል የተበደሉትን የምታስደስት ፈራጅ ዘርዐ ቡሩክ ሾተሎች ወደ ስጋዬ አንዳይገቡ ሃይማኖትህ የጽድቅ ጋሻና የጦር ልብስ ይሁነኝ ሰላም ለልብከ ሰቡና ባለ ዘየሐትት አምጎኅበ ፈጣሪ ሕያው በዘተውህበቶ ሀብት ጽንዓ ወሬዛ ነፍስየ ዘርዐ ቡሩከ ኪናት ከ አሕየይ አለብወኒ እምከረ ፀርየ ዓበይት ከመ ባለበወቶ ይጌየይ ለዮናታን ቀስት ሰላም ለኩልያቲከ በእሳት ከመ ዘተፈትነ ውስተ ወግረ ባቢል ጽሕርት እንተ ትነድድ ሰሜነ ዘርዐ ቡሩክ ዳንኤል ዘነገርከነ ምዕዳነ ለዘሰብእ ፈተው ይስምእዋ ኮነቶሙ አማነ ምዑዘ ልብነ ወሠናየ ወይነ ሰላም ለህሊናከ በእንተ ደቂቁ ዘይሄሊ ምሕረተ አምላከ ከሀሊ ዘርዐ ቡሩከ ሶምሶን ድንጋፄ ልዮን ኢሎፍሊ እፎኑ አስቆረሮ አፈ ነምረ ንስጡር ቀታሊ ቄፅለ ሃይማኖትከ ይብላዕ ሰብናየ ጠሊ ኀከ ዘርዐ ቡሩክ ከህያው ፈጣሪ ዘንድ በተሰጠችው ሀብት የዓለምን ሀሳብ ለሚመረምር ልብሕ ሰላምታ ይገባሃለ የጎልማሳ ነፍሴ ይል ዘርዐ ቡሩከ ኩናት የናታን። በባማ እንደቀባው ልጅህን የሰማይ በረከት ሽቶን ቅባኝ ሰላም ለአዕጋሪከ እለ አሖራ ፍኖተ ባዕድ ዘእንበለ ፍኖቱ ርቱዕ ለአግዚአብሔር ዋህድ እምነ አዕላፍ ጻድቃን ዘርዐ ቡሩክ ውሉድ ያጥፍዑ እከለ ነፍሶሙ ለአፅራሪከ አይሁድ በረድ ቀስታምከ ወበትርከ ነድ ሰላም ለሰኩናከ ዘኢኃሠሠ ሠረገላ ጊዜ ዕርገታ ለነፍስ በኪዳን ወበመሐላ ጉባዔ ሕገጋት አዕዋፍ ዘርዐ ቡርከ ሰግላ ለዕፀ ኃይልከ ዘአግዚአብሔር ተከላ ሕሙማን የሐሥሥዋ ይሔዉ በቁጽላ ሰላም ለመከየድከ ፅዑነ ደመና ብሩህ እለ ተመርሑ ቦቱ ሕዝበ አብርሃም መሚህ ዘርዐ ቡሩከ ከረምት በአለ መብረቅ መፍርሕ ይሠየም ላዕለ ፀርየ መዓተ ቃልከ ረምህ ከመ ኢይጸንሕ ሊተ ውስተ ግብ ኩኩሕስ ያለ አንድ አግዚአብሔር የቀና መንገድ በስተቀር በባዕድ መንገድ ላልሄዱ እግሮችህ ሰላምታ ይገባሃል ከብዙ ጻድቃን ተለይተህ የተመረጥህ ዘርዐ ቡሩክ መቋሚያህ በረድ እና ብትርህ እሳት የጠላቶችህ የአይሁድ እህል ነፍሳቸውን ያጥፋ በቃልኪዳንና በመሀላ ነፍስ ባረገች ጊዜ ሠረገሳን ለማይፈልግ ተረከዝህ ሰላምታ ይገባሃል የህገጋት አእዋፍ መሰባሰቢያ ዘርዐ ቡሩክ ሾላ እግዚአብሔር የተከላት እፅ ተአምርህን በቅጠሏ ይድኑ ዘንድ ህሙማን ይፈልጓታል የሹም አብርሃም ልጆች በተመሩበት በብሩህ ደመና የሚጫን ተረከዝህ ሰላምታ ይገባሃል የአስፈሪ መብረቅ ባለቤት ዘርዐ ቡሩከ ከረምት በገደጸስ አለት ውስጥ እኔ አንዳልወድቅ የቃልህ መአት ጦር በጠላቴ ላይ ይሰልጥገገ ዘፅጋር ምስለ ሥርጋዊሆን አፅፋር ዘርዐ ቡሩከ ኖትያ እግረ ነፍስየ ሐመር አባ ኢትርሥዓኒ ለወልድከ አመ የሐሥሥኒ ፀር ከወ የጠሥሙ ገፈላ ንስር ሰላም ለቆምከ ዘየዓውድዎ ዘልፈ ግሩማነ ራዕይ ኃይላት መንገለ ይሰፍሑ ከንፈ ዘርዐ ቡሩከ ማዕምር መንፈስ ቅዱሳዌ መጽሐፈ እስመ አንተ ረዳእየ እንዘ ትከውነኒ አፈ ኢይፈርህ አጽራርየ አመ መጽዑ እልል ዘገዳም ሰላም ለመልከዕከ መልከዓ ሙሴ ልሑይ አመ ልደቱ ዘበርሀ አምሳለ ብሩህ ፀሐይ ዘርዐ ቡሩክ አያሱ መስፍነ ምድረ ርስት ዓባይ ተዋረሰ ብከ አግዚኦ ወልዱ አስራኤል ቅኑይ እንበለ ከነ። ዘተቀንየ ለጣዖት ጊጉዶ ከመው ዔ ር ለእግር ጣቶችህ ሰላምታ ይገባሃል የነፍስ መርከብ እግር ዋነተሻ ዘርዐ ቡሩከ የገዳም አሞራዎች ገደላን እንደሚፈልጉ ጠላቶቼ በፈለጉኝ ጊዜ አባቴ ልጅህን አትርሳኝ ጥፍሮችህ ለማየት የሚያስፈሩ ኃይላት ከንፋቸውን ዘርግተው ዘወትር የሚከቡት ቁመተህ ሰላምታ ይገባሃል መንፈስ ቅዱሳዊ መጽሐፍን የምታውቅ ዘርዐ ቡሩክ አንተ አፍ ሆነህ ስለምትረዳኝ ጠላቶቼ ዘወትር ቢመጡብኝ አልፈራም በተወለደ ጊዜ እንደ ፀሐይ ብሩህ የሆነ የሙሴ መልክ ለሆነ መልከህ ሰላምታ ይገባሃል የትልቋ ምድረ ርስት ገዥ ዘርዐ ቡሩከ ኢያሱ ለጣኦት ከተገዛ ከበደለኛ ከነዓን በቀር አቤቱ የተገዥ እስራኤል ልጅ በአንተ ተዋረሰ ኃሓ ሰላም ፀዓተ ነፍስከ ዘይቄድስ ሀላዌ ምስለ ሚካኤል ሊቅ ዘአጥፍዐ ሕዝበ ነነዌ መሥገርተ መለኮት አባ ወድቀተ ገስጥሮስ አርዌ ኢይሑካ ለነፍስየ ነፍሰ ሕማም ወደዌ ይቁም ማዕከሌሃ ምሕረትከ ሠርዊ ሰላም ለበድነ ሥጋከ በድነ ሥጋ ነቢይ ፅዱ ብርሃናተ ሰማይ ልዑል እለ መልዕዎ ለዓውዱ ዘርዐ ቡሩክ ጻድቅ ለተከለ ሃይማኖት ወልዱ ቃለከ ዘመነነ ምስለ ረሲዓን ነገዱ ዐቃርብተ ይፍረይ እንተ ወይን አፀሩ ሰላም ለግንዘተ ሥጋከ ዘተነዝኃ ከርቤ በእደ መላእከት ረቂቅ አግዚአብሔር በከመ ይቤ ዘርፀ ቡሩክ ዘኮነ ሀብለ ፍቅርከ ሰሐቤ ኢይቅብፅ ጊዜ ዕርቃን ወጊዜ ዓቢይ ምንዳቤ አምጣነ መብልዕ ፀጋከ ወሐዲስ ግልባቤ መልከዐ ዘርዐ ቡሩክ የነነዌ ማካኤል ኻ የሚያመሰግን ለነፍስህ ሰላም እልሃለሁ አባቴ የመሰኮት ወጥመድና የአውሬ ገስጥሮስ ውድቀት የደዌና የሕማም ነፋስ ነፍሴን እንዳያውካት ምህረትህ ምሰሶ በመካከሷ ይቁም አደባባዩን የረጅም ሰማይ ብርሃኖች የሞሉት የአንድ ነቢይ ሥጋ ለሆነው ለሥጋህ በድን ሰላምታ ይገባሃል የተከለ ሃይማኖት ልጅ ጻድቅ ከዘርፀ ቡሩክ ከኃጥአን ዘመዶቹ ጋር ቃልህን የናቀ የወይን ቦታው ጊንጦችን ያፍራ ህዝብን ካጠፋ ከሊቅ ኣንድኑትን ፀዓት እግዚአብሔር እንደ ተናገረ ሸቶ ለተረበረበ ለሥጋህ መግነዝ ሰላምታ ይገባሃል ፍቅር ገመድህ የሚስብ ዘርዐ ቡሩከ በመራቆት ጊዜና በከባድ ችግር ጊዜ የፀጋህ መብልህና የአዲስ ልብስህ መጠን ተስፋ አይቁረጥ ተሬ ርኤ ሀፀ ዘቭክ ዐዐ ሰላምዎ ለመቃብሪከ ዘየአቅቦ ክሩብ ሠረገላሁ ለአብ ዘርዐ በሩፍካ ልዑል ህነነ ግርም ርዓብ መርሖሙ ውስተ ከብካብ ማዕከለ ጎል ጥበብ ለሰብአ ሰገል ከዚጻት ጽድቅከ ኮከብ ናሁ ዴጸምኩ ዘወሀበኒ ተግባረ ነቦ ልብየ ፈተወ ወህሊናየ አፍቀደረ ዘርዐ ቡሩከ ሀበኒ ዘሰኣልኩከ ነገረ ሰሎሞን ንጉሠ ጽድቅ ድኅረ ቤተ ሙቅደስ ሣረረ ከመ ወሀቦ ለኪራም እስራ አህጉረ።