Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ከኪሰጅገ ከጣሲያኀ ከቫቲካኀ ከስዊድኀ ከገልፅከ ከገብፅ ከቡሱከስምበርገ ከጃን ከርትጋሰ ከስሙስትፊሲሀ ከሲየሬፌሳሲም ከገልከ ቦርቶዶከስ ፓትሲያርከ ታላሳቅ ከፍተኛ የሲቫኀ ሽሰማቶች ከድርገሙ ጆህ መዉጽፎፍ የተጸሂኗስሰት ዷቻደ ሥሳሴ የተባበ በጃቸጡ ኮቭሳቴቲገ ጌታ ኅዬደ በጅ ከስተቀኝ ሃሰው ነጡ በ ደሞዝ ከውጭ ጉጻደ ሚኒስቲርና በቀደ መስቀበ ማህበር ከያገበገበ ሳበ በጠሳት ዉሂሴ ጊዚ ከጂኀንቫ ከገርማዊ ቀጻማዊ ኃደበ ሥሳሴና ከከኩር ብባቲኀ ጌታ ኅርሂጾ ጋር ሆኛ ሰዓሰም ስቤቱታውኘ ካሰማ ከኋሳ ከስገገሲዝ ከገር ተነስት በሱጻገ ከኩዕ በመግባት ከበብ ሴስ ከምር ኃጾበሥላሴ ከምስኑቭ ኪትዮጵ ዘኩብ ሲዋጋ ከኀደሱ ከበሲትዮጵሃዊሃኀን ባነጻዎች ጩፈጸነት ከመኖለ ኪቱ ጉሰሴ ቪዋት ሳዩ ተጠቁሞ ከተጩስደ በኋሳ የካቲት ቅገ ሀሀ ዓም ገኤዚያኒ ከስስፈኗጻቸው ጠጣቶች ስኀዱ ነሙ ፍ ርር ር ዞ ለልጅ ምክር ለአባት መታሰቢያ። እውነትን በሐሰት ለውጠህ የፈረድህ እንደ ሆነ ግን የእግዚአብሔርን ገንዘብ ማጥፋት ነው ። ይህንንም የመሰለ ብዙ አለ። ሰውም እርስ በርሱ እንዴሁ ነው። በመጩረሻው ግን ሁሉ አላፊ ነውና ጠላቶችህ ሁሉ ያልፋሉ። ልጄ ሆይ ለእኔ ለአባትህ እንደ መሰለኝ ከሃይማኖት ሁሉ የሚበልጠው ክርስቲያንነት ነው ።
የተወደድህ ልጄ ሆይ ሰው ሁሉ በዚህ ዓለም የሚኖር በት ዘመኑ እጅግ አጭር ነው ። ለልጅ ምክር ለአባት መታሰቢያ ። ልጄ ሆይ ወደ ፊት እንደዚህ ያለ መከራ ያገኘኛል ብለህ አትጩነቅ ። ልጄ ሆይ ወዳጅ ማለት ሰው አይምሰልህ ። ልጄ ሆይ መቅሠፍት ይመጣብኛል ብለህ አትጩነቅ ። ልጄ ሆይ ንብረትህ በልክ ይሁን ። ልጄ ሆይ ከሚያሸንፍህ ሰው ጋራ አትጣላ ። ልጄ ሆይ ሰው እንድ ጊዜ ከሞተ በኋላ ሁለተኛ አይገ ኝምና ምንም ቢሆን ሰውን ለማጥፋት አታስብ ። ልጄ ሆይ እኔ ደግ ሰው ነኝና ጠላት የለብኝም ብለህ አትናገር ። ልጄ ሆይ ክፉ ሕልም አለምሁ ብለህ አትደንግጥ። ልጄ ሆይ ወደቅሁ ብለህ እጅግ አትዘን ደግ ሰው የሆ ንህ እንደ ሆነ ከወደቅህ በኋላ ትነሣለህና ። ቭ ለልጅ ምክር ለአባት መታሰቢያ ። ሄ ለልጅ ምክር ለአባት መታሰቢያ ። ልጄ ሆይ ባለጠጋ ሲወድቅ ሰው ሁሉ ይደግፈዋል ድኃሲወድቅ ግን ሰው ሁሉ ወዲያው ይገፋዋል። ልጄ ሆይ በማናቸውም ነገር ቢሆን ሞት አይቀርም ። ልጄ ሆይ አንተ አስቀድመህ በሰው ላይ አትነሣ ሰው ባንተላይ። ልጄ ሆይ ከብዙ ሰዎች ጋራ ተቀምጠህ በምትበላበት ጊዜ ቶሎ ቶሎ አትጐረስ ። ልጄ ሆይ ከኀይለኛና ከነገረኛ ሰው ጋራ አትጣላ ። ልጄ ሆይ ለጌታህ ገንዘብ አታበድር ። ልጄ ሆይ ጠላት በዛብኝ ምቀኛ አሴረብኝ ብለህ እጅግ አትጩነቅ ። ልጄ ሆይ ማንም ሰው ቢሆን በኀጢአቱ ተይዞ ሲፈረ ድበት ባየህ ጊዜ እዘን እንጂ ደስ አይበልህ ።