Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
እኔም እንዴት እንዲህ ይሆናል በማለት ጥርሴን ነክሼ በመቻልና ጊዜ ይለውጠዋል በሚል ተስፋ መቀጠል ሞከርኩ በሥራው ምከንያት ጋሼ ተሰማ ቤት ከወጣሁ በኋላ ነበር በ ዓም የፋሲካ እለት የጋብቻሥነሥርዓታችን ዕለት ሜያዚያ ዓም አሁን በሁሉም ወንጌላዊያን አብያተክርስቲያናት አንደ ባህል የተለመደው ቫማ ሣብራት ሥነሥርንት በኢትዩጵያ የተጀመረው በእሻኝ ሠርግ ሰለት ነው የጀመርነው ትዳር በሚያስደንቅ መቆየት እስከዛሬ ዘልቆልናል የዚህ መጽሐፍ ይህን አሁን የምታነቡትን ምዕራፍ ስጽፍ ስሰርዝ ስደልዝ እንደገናም በድልዙ ላይ ሕይወቴ ትምህርት ቤቴ።
በሐጨጠጠመበጆዘርብጭጠወክጠጩዕክ ህህ ምዕራፍ አራት የመደበኛ ትምህርትጉዞዬ በዱባንቾ በሐንገጫ በዱራሜ የፊደል ቆጠራና የንባብ ትምህርት ጉዞ አበቃና ለመደበኛው ትምህርት ፅድል ተከፍቶልኝ በአጎቴ ልጅ በአቶ ተሰማ አሩሲ አማካይነት ወደ አሰላ ሄጄ ራስ ዳርጌ ትምህርት ቤት በ ዓም ትምህርት እንደ ጀመርኩ በአመቱ መጨረሻ ወደ ኛ ከፍል መዛወሬን ከላይ ገልጫለሁ መማር ማለት መለወጥ ነዉና ጋሸ ተሰማ የከፈተልኝ የትምህርት በር ሕይወቴን ቀስ በቀስ ። ሕይወቴ ትምህርት ቤቴ ጨሙብጠጨጠጩሑሥሠጠጠጠዝዘብዝ። አቶ ለማና ጋሼ አንድ ላይ ቤት ተከራይተውም አብረው ኖረዋል አኔ ከጋሼ ጋራ ወደ አሰላ ስሄድ የገባሁትም ሁለቱ ተከራይተው ይኖሩበት በነበረው ቤት ነበር። ሕይወቴ ትምህርት ቤቴ ሚበ ያዳ እስዚንሰም ደርጋ ጥቂት ስለ ተሰማ አሩሲ ቀድመ አያቴ አቶ ድላባ ሁለት ወንዶች ልጆች ወለዱ። አቶ ተሰማ በቁመናው ረዘም ያለ መልከ መልካም በጣም ተወዳጅና የተከበረ ሰው ነበር አንድ ቀን የአራተኛ ከፍል መጨረሻ ውጤት ለተማሪዎች እንደተሰጠ ሕይወቴ ትምህርት ቤቴ አማ ልዕ ፊረ ስለሚያውቅ አስቲ ውጤትነን አሳየኝ ብሎኝ ሳሳየው እንዲያ ነው። ርክ ፌሬ ጨጩጨጠጨጠጨ መ ዱማ ሕይወቴ ትምህርት ቤቴ ከአስከፊ ኑሮ ጋር እየታገልኩ የስድስተኛና ሰባተኛ ክፍል ትምሀርቴን ጨረስሁ በትምህርት ውጤትግን ከኛ እስከ ኛ በታች ወርጄ አላውቅም ኑሮው አየመረ ሲሄድ ከመደበኛ ትምህርት መስመር ዘወር ማለቱን መረጥሁ ሰባተኛ ከፍዳ ጨርሼ ወደ ስምንተኛ ክፍል እንደተዛወርኩ ሰሞን ጋሼ ሙላቱ ባፋ ለማማከር ወዳ ኩየራ ሄድኩ ጋሼ ሙላቱ የአከስቴ ልጅ የሆችው የዓለሜ ባለቤት ሲሆን በዚያቼ ወቅት የኤስ አይ ኤም በኩየራ ባቋቋመዉ ሆስፒታል ጤና ረዳቶችን ያሠሰጥጌ ነበር ትምህርት በማቋረጤ ደስ ባይለውም ለከፍተኛ ትምህርት ወደ አሜሪ ለመሄድ እየተጣደፈ ባለበት አጋጣሚ በጤና ረዳትነት «ፎየ እንድሠለጥሼ አመቻቸልኝና ገባሁ። ነገር ግን የት የሚለው ከመወሰኔ አስቀድሞ አቶ ላቀው ሱላሞ የሚባል ወላጆቻችን ወዳጆች የነበሩ በዚያ ሕይወቲ ትምህርት ቤቴ ከረዳሁት በኋላ ትምህርት ቤት የመመለስ ፍላጎቴን ሳጫውተው ለምን አላባ መጥተህ እኔ ቤት እያደርክ አትማርም ሲለኝ በጣም ደስ ብሎኝ ተቀበልኩ ታጣፊ አልጋ ስላለኝ ይዝ እመጣለሁ ብዬው በአጭር ጊዜ ውሳኔው ተጠናቅቆ ለአለቶቆቼ ሚስዮኖች አስታወቅሁ። ማደሪያዬም አቶ ላቀው ቤት ቀጠለ ካባለቤቱ ጋራ ከተጋቡ ከአንድ ዓመትጊዜ ትንሽ ቢበልጥ ነው ጋብቻዉ የተመሠረተዉ በሁለቱ መፈቃቀድ ሳይሆን በወላጆቻቸዉ ምርጫና ውሳኔ እንደ መሆኑ ገና እስኪሞራረዱ ድረስ ተዳራቸዉ ሰላም አልነበረውም ድብድብና ጭቅጭቁ በዚያ ላይ ብዙም ያልደላት ሕፃን ልጃቸዉ ለቅሶ ተደማምሮ ቤቱ የኛ ከፍል ፈተና ለመውሰድ ዝግጅት ምቹ አንዳልሆነ ለመረዳት ጊዜ አልፈጀብኝም ምን መላ መምታት እንዳለብኝ ቶሎ መመለስ እንዳለብኝ ግልጽ ነው አንድቀንወደዳይሬከተሩ ቢሮጎራ አልኩእንደወትሮው በሩ ከፍት ነበር ጥላዬን አይተው ሊሆን ይቸላል ግን አላወቅም ግባ ብለው አቶ አከሊሉ በተለመደ ሕይወቴ ትምህርት ቤቴ ከረዳሁት በኋላ ትምህርት ቤት የመመለስ ፍላጎቴን ሳጫውተው ለምን አላባ መጥተህ እኔ ቤት እያደርከ አትማርም ሲለኝ በጣም ደስ ብሎኝ ተቀበልኩ ታጣፊ አልጋ ስላለኝ ይፔ እመጣለሁ ብዬው በአጭር ጊዜ ውሳኔው ተጠናቅቆ ለአለቆቼ ዜ ስዮኖች አስታወቅሁ። ነገር ግን የት የሚለውን ከመወሰኔ አስቀድሞ አቶ ላቀው ሱላሞ የሚባል ወላጆቻችን ወዳጆች የነበሩ በዚያን ሕይወቴ ትምህርት ቤቴ ሕይወቴ ትምህርት ቤቴ ። የአባቴን በቅሎ ወንድሜ ወልዴ አምጥቶልኝ ሆሣዕና ሄደን የቆየንበትን ያህል ጊዜ ዘመድ ቤት ከበቅሎዋ ጋር ቆይቶ ከፈተና በኋላ አላባ መልሶኝ በቅሎዋን ይዞ ወደ ሚሽግዳ ተመለሰ ስለዚህ የከፈለው መስዋዕትነት ቀላልና የሚረሳ አልነበረም እንደገና አሰላ በ ዓም መስከረም ቀን ትምህርት ቤት ተከፈተ የጠቅላይ ግዛቱ ዋና ከተማ የነበረችውና የራስ ዳርጌ ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መገኛ የሆነችው አሰላ ከተማ ሚኒስትሪ ፈተና አልፎ በየአቅጣጫው የጎረፈውን ሁሉ ተማሪ ተቀብላ ማስተናገድ ጀምራ ነበር ከምሥራቅ ጢቾና ሥሬፍ ከምዕራብ ሆሣፅዕና ሻሸመኔ ኮፈሌና ነጌሌ ከሰሜን ዴራ ከደቡብ በቆጂና ከየመኸከሱም ተማሪ በየዓይነቱ ጎረፈ የራስ ዳርጌ ትምህርት ቤት ክፍሎቹንና አስተማሪዎቹን ማዘጋጀት አንጂ ከየአቅጣጫው የመጣ ተማሪ የት ያድራል። ከምሥ ኮፈሌና ነጌሌ ከሰሜንዴራ ከደቡብ በ የራስ ዳርጌ ትምህርት ቤት ክፍ ኛን ክፍል ትምህርት በእንደዚህ ዓይነት ጀመርንና ጨረስን ወደ ኛ ከፍል ተዛውሬ ለክረምቱ ትምህርት ቤት ሲዘጋ ወደ ወላጆቼ ቤት በመሄድ ፈንታ ኩየራ። ኛን ከፍል ትምህርት በአንደዚህ ዓይነት ጀመርንና ጨረስን ወደ ኛ ክፍልም ተዛውሬ ለከረምቱ ትምህርት ቤት ሲዘጋ ወደ ወላጆቼ ቤት በመሄድ ፈንታ ኩየራ ተመልሼ በጤና ረዳትነት ሁለት ወር ሠራሁ። ጥያቄው ለአንድ ዓመት አስተማሪ ኛ ከፍል ተማራ ዓም ሕይወቴ ትምህርት ቤቴ ተለያየን ማደሪያዬ ከተሰማ ቀልቦሬና ከትዕዛዙ መጃ ጋር በአንድ ቤት ለሦስት እንደሚሆን ተነግሮኝሻንጣዬን ወደዚይአስገባን ምሳችንን ከነአስቴር ጋራ በላንና ሰዓቱ ሲደርስ በቀጠሮዬ ከትምህርት ቤቱ ዳይሬክተር ከሚስተር ቶርሰን ጋራ ተገናኘን አስቀድሞ የወጣውን የትምህርቱ መርሃ ግብር ተሰጠኝ የማስተምረውም የኛ ክፍል አማርኛ የኛ ክፍል ሂሣብና የኛን ክፍል እንግሊዝኛ እንደሆነ ተነገረኝ ለዚሁ ሁሉ ሥራ። ሕይወቴ ትምሀርት ቤቴ የነበረው የጂማ እርሻ ትምህርት ቤት መከፈቻ አሰቀድሞ በነበረው እሁድ ጧት ራስ ተሰማ ሠፈር ወዳለው ለላ ለእሁድ አምልኮ ሄድሁና እልቆ ወጥቼ ፈንጠር ብዬ ቆሜ የማውቀው ሰው ብዬ በዓይኔ ስፈልግ ሂፎ ርንርርዐከፀ የሚባል ሻሸመኔ የማውቀው የነበረ ሚስዮናዊ ጋር ከሩቅ ተያየንና ተገናኘን ምን አመጣህ ሲለኝ ትምህርት ቤት የመግባት ፍላጎቴን ነግሬ ጂማ ያመለከትሁት መልስ አልመጣልኝም አልሁት እርሱም ቶሎ ብሎ እዚያ አስተማሪ የሆነ ሰው አለ ብሎ ፈልጎ አገኘውና ይዞት መጣ ጉዳዬን እንደገና ስነግረው እኔ ነገ ሰኞ እሄዳለሁ። በጊዜዉ በሁለት የከረምት እረፍት በጤና ረዳትነት ለሠራሁበት ለናዝሬት ኃይለማርያም ማሞ መታሰቢያ ሆስፒታል ቤተኛነበርኩየገንዘብ ተቀባይነት ሥራ እፈልግ አንደሆነ በአካል ጠርተዉ ያናገሩኝ የሆስፒታሉ አስተዳደር ኃላፊ ዶር ኤሸልማን ነበሩ አሁንም መልሴ አዎን ነበረና ወደ ትምህርት ቤት በመመለስ ፋንታ ወደ ሥራው ዓለም ተሠማራሁ ይሁን እንጂ የትምህርቱ ፍላጎት ከስሞ ሳይሆን በሁለንተናዬ ቦግ ብሎ አየነደደብኝ ግን መልኩን በቀየረ ሁኔታ መቀጠሉን መረጥሁ ከሥራ አለቆቼና ከአስተማሪዎቹ ጋራ በመስማማት በሳምንት የተወሰኑ ከፍሎችን በተመላላሸነት እከታተል ቸል ዘንድ በሥራ ገበታ በማልገኝበት ጊዜ ተከተውኝ የሚሠሩትን ሰዎች ሆስፒታሉ አዘጋጀልኝ በቁልፍ የትምህርት ክፍሎች ወደ ትምህርት ቤት የምመላለስባት ብስክሌት በአንድ መቶ ሀያ አምስት ዘ ብር ገዛሁ ከሆስፒታሉ እስከ ባይብል አካዳሚ የነበረውን ስድፅት ኪሎ ሜትር ደርሶ መልስ በሳምንት ሦስት ሕይወቴ ትምህርት ቤቴ ቀን እየመጻለበሎችምርመቺንቻ ሥራውንም ጎን ለጎን ማስኬድ ቻልኩ ም በመሳከቱ ነዉ ወንድሜ ወልዴ ወደ ናዝሬት መጥቶ ትምህርቱን ሊቀጥል የቻለዉ። በዚያ ቶስካኖ የሚሉት ሲጃራ መሆኑ ነው ፊደል ካስትሮ የሚጠጡት አይነት ሕይወቴ ትምህርት ቤቴ ትምህርት ቤት ውስጥ መንፈሳዊው ትምህርት አብሮ ይሰጥ ስለነበረ እንደ አቶ ያዕቆብ ባፋና አቶ ኬዳሞ ሜቻቶ የመሳሰሉ ወንጌላዊያን ስለነበሩ ድባቡ አመች ነበር የመጀመሪያ መልእከቴን በረቡዕ ምሸት የጸሎት ፕሮግራም ላይ በሰው ፊት ቆሜ ያቀረብሁት እዚሁ ኩየራ ነበር። ስለዚህ ከባሕር ዳር ተመልሼ በናዝሬት የጤና ረዳቶች ትምህርት ቤት ሕይወቴ ትምህርት ቤቴ ነበር አቶ ፍስሐ ወንድም አገኘሁ ዋና አስተዳዳሪ ሆኖ የተሸመዉ አዲሱ ሥራ ተጀመረ ፕሮግራሞች ወጡ አስተማሪዎች ተደለደሉ ተማሪዎችም ገብተዋል ተደላድዬ አዲሱንሥራዬን በምወደው አካባቢ ወጡዙዐክጠዩ ቀጠልሁ ያ ወደ ፖሊ ቴክኒክ ትምህርት ቤት እንድሄድ የመለመለኝ ጋሼ ሚሊዮን በዚሁ ዓመት መስከረም ወር የመሠረተ ከርስቶስ ቤተ ክርስቲያን ጠቅላላ መማክርት ጉባዔ ሰብሳቢ ሆኖ ተመርጦ ስለነበረ ጥር እና ለሚደረገው ስብሰባ ወደ ናዝሬት እንደሚመጣ ነገረኝ የውሸቱን ደብዳቤ በመጠቀም ከተለያየን ወዲህ ሁለት ወር ያህል አልፎን ነበር። የትምህርቱን ከፍያ በተመለከተ በሦስት ተከፍሎ ትቤቱ ኛውን ሚሺኑ ህኛውን እኔ ደግሞ ሆኛውን እንድሸፍን ነበረ የተደረገው ከየት አምጥቼ እከፍላለሁ ብዬ ስጠይቅ ሥራ ትሠራለህ ተባልሁ በዚያን ጊዜ ወንድሜ ወልዴ ቤናራ ኛ ከፍል ጨርሶ ወደ ናዝሬት መጥቶ አፄ ገላውዲዮስ ትምህርት ቤት ይማር ነበር ብቸኛ ደጋፊዉ እኔ ስለሆንኩ ትቹዉ መሄድ አይቻለኝም እንዴት አንደማደርገዉ ሚሰዮኑን ሳማከር ባይብል አካዳሚ መግባት የሚያስችለዉ ስኮላርሺፕ እንደሚያፈላልግለት በገባልኝ ቃል መሠረት እንዲዚያው ተጠቃኃለለ ስለዚህ በ ዓም መስከረም ወር እኔ ወደ አሜሪካ ወልዴም ወደ ባይብል አካዳሚ እኩል ገባን እርሱ ክኛ ከፍል ገባ ሕይወቴ ትምህርት ቤቴ የአንዲት ልጅ ነገር በኃይለማርያም ማሞ መታሰቢያ ሆስፒታል ስሠራ በየማለዳው እንደምናደርገው የሆስፒታሉ ሜዲካል ዳይሬክተር ዶር ሮሕረር ኤሽልማን ዋናው አስተዳዳሪ አቶ ፍሰሐ ወንድም አገኘሁና እኔ የጤና ረዳቶች ትምህርት ቤት ዳይሬክተርና የሆስፒታሉ ምክትል አስተዳዳሪ እየተገናኝተን መረጃ እንለዋወጣለን በሆስፒታሉ ሌሊቱን ምን አዲስ ነገር እንደተከሰተ በሠራተኛውም ዘንድ ሆነ በሌሎች አካላት መታወቅ ያለባቸውን ጉዳዮችና የመሳሰሉት የየዕለቱ አንጀዳዎቻችን ነበሩ አንድ ማለዳ ከዚያ ስብሰባ ወጥቼ ፈንጠር ብሎ ወዳለው ቢሮዬ እያመራሁ ነበር በስተቀኝ በኩል ከነበረው የሴቶች ማደሪያ በረንዳ ላይ ከአንዱ ከፍል ወደ ሌላዉ ለመግባት ስትራመድ ከነበረቺቱ አንዲት ተማሪ ጋር በሩቁ ሰላምታ ተለዋውጠን ቢሮዬ ገባሁ የምሠራውን እየሠራሁ እንዳለሁ ትንሽ ቆይታ ቢሮዬ ብቅ አለች ከጠረጴዛዬ ፊት ከነበሩት ሁለት ወንበሮች በአንዱ እንድትቀመጥ ጋብዝአት ቁጭ አለች። መመመመመመ መቴ ትምህርት ቤቴ ምዕራፍ ስድስት አዲስ የሕይወት ምዕራፍ ትምህርት በአሜሪካ ዓመቱ የነሐሴ ወር ነበር። የታንዛንያው ጓደኛዬም መጣና ሕይወቴ ትምህርት ቤቴ አሚሸፇዳ እሰክ ዓሰም ዳርፓ ምዕራፍ ስድስት አዲስ የሕይወት ምዕራፍ ትምህርት በአሜሪካ ዓመቱ የነሐሴ ወር ነበር። የትምህርት ዓመቱ አልቆ በምረቃው ቀን ጋዎኑንና ቆቡን አንዳረገ እኔን እየፈለገ መጣና ብአንተ ምከንያት ይህንን ትምህርት ቤት ግቢ ርጠሀ» ጥሩ ሰው ሆፔ እየለቀቅሁ ነኝ ሕይወቴ ችምህርት ቤቴ ብሎ አቀፈን አመሰገነነ ያንን ሰው ፓርትላንድ ኦሪገን ዋቭፅክ ዩዌዐክ ከ ዓመት በኋላ በሰሜን አሜሪካ ሜኖናይት ቤተ ክርሰቲያን ጠቅላላ ጉባዔ ላይ አገኘሁት ሰላምታ ሰጠኝ እኔ ግን ረስቼው ሲያስታወሰኝ በአንተ ምከንያት አፍሪካ ሄጄ ታንዛኒያ ዓመት አስተምሬ ብዙ ቦታ ዞሬ አይቼ ተመለስኩ እንዴት ረሳኸኝ ሲለኝ በተራዬ ይቅርታ ጠይቄው አውርተን ተለያየን የኮሌጅ ዕዳዬ የኮሌጁን ከፍያ ኛውን አጅ የምከፍለው እኔው አንደሆንኩ ቀደም ብሎ ተገልዷል ይህንን ለማድረግ ደግሞ መሥራት ነበረብኝ ሥራው በሚሽን ቦርድ በኩል ተጠይቆልኝ በመጣ ጊዜ ሊጀምር ይችላል የሚል መልስ ተሰጥቶአቸው ኖሮ አኔም ተነግሮኛል እዘያ ትምህርት ቤት የሚዘጋው ከግንቦት ሦስተኛ ሳምንት ጀምሮ ነበር ትቤቱ ያለው ማይልስ ርቀት ላይ በቨርጂንያ ከፍለ አገር ነበር። እስከ ማለት እንደ ደረሱ ይናገራሱ ለማንኛውም በጨቅላ ዕድሜዬ ሁለት ልጆቻቸውን ይዘው ር ነን ጮጮ ሙሓ መ ጻሄ ና ሺ ዴዴ ወሮዘነበች ሕይወቴ ትምህርት ቤቴ ሕይወቴ ትምህርት ቤቴ አሚሸፇዳ ኣጳሰከ ሰም ደርረሯ አማማም የዚያ ሰለባ ሆነዉ ን ማሳለፋቸዉ ውስጣቸዉ የማይሽር ጠባሳ ጥሎባቸዉ ነበር እኔም ከትምህርት ቤት ቋጥሬ ባመጣኋት ሳንቲም አባቴ ግቢ ውስጥ ቤት ሠርቼ እወስዳቸዉ ዘንድ በጠየቅኋቸዉ ጊዜ ያለ ማመንታት አግኝቼው ነው ወይ። እስከ ማለት እንደ ደረሱ ይናገራሉ ለማንኛውም በጨቅላ ዕድሜዬ ሁለት ልጆቻቸውን ይዘው ሕይወቴ ትምህርት ቤቴ ሟይኖቼ እስኪዝሉና እስ በቀድሞው ግቢአቸው ከመሆኑም ሌላ የያኔውን ያ ቤት ከተሠራ አርባ ዘጠናዎቹን የአጋመሱት አርባ ሁለት ዓመት የኖ ወሮ ዘነበችና ከባለባ አእምሯቸውም ሆነ ል። ያ ቤት ከተሠራ አርባ ሁለት ዓመት ሆነዉ አሁንም በጥሩ ሁኔታ አለ። ከፍ ብሎ እንደተገለጸው በትምህርት ቤቱ የመማሩንም ሆነ የማስተማሩን ዕድል ያገኘሁት እኔ ወደ ኋላ መለስ ብዬ ሳስብ እነዚህ አምስት ሰፋፊ ግቦች በአንድ ወይም በሌላ መንገድ ተሳክተውለታል ከዚያ ትምህርት ቤት የተመረቁ ሐኪሞች ነርሶች መሃንዲሶች ምሁራን ተመራማሪዎች የቢዝነስ ባለቤቶች የድርጅት መሪዎች ኢኮኖሚስቶችና የፖሰቲካም ተሳታፈዎች ነበሩ አሁንም አሉ በአገርና በዓለም ዙሪያ ሁሉ ተዘርተው በሙያቸው እያገለገሉ ያሉ እነዚህ የባይብል አካዳሚ ውጤቶች ትምህርት ቤቱ ለስኬታቸዉ ያደረገላቸውን መልካም አሰተዋጽኦ ይመሰክራሉ ከነዚህ አብረን ከተማርን ጓደኞቼ አንዱ አቶ መና ተዋኸደ ለብዙ ዓመታት የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ባልደረባ ሆኖ የኢትዮጵያን ሕዝብ ያገለገለና አሁን በውጭ አገር የሚኖር የተዋጣለት የቢዝነስ ሰው ሸብቶና ገዝፎ ከሃምሣ ዓመት በኋላ ቾስተር ዌንገር ኢሜል ሚያዚያ ዓም ሕይወቴ ትምህርት ቤቴ አቶ ሌንጮለታ ያኔ ዮሐንስ ለታ በሙያው ኬሚካል መሃንዲስ ዶር ነጋሦ ጊዳዳ የኢፌድሪ ፕሬዝዳንት ፕሮፌሰር ላሏሶ ዲሌቦ የታሪክ ተመራማሪ አቶ ነጋሽ ከበደ የተቋም መሪ ቄስ ዶር ደበላ ብሪ የሥነ መለኮት ምሑር ወሮ ብዙአየሁ ሾኔ የቢዝነስ ሰው ወሮ ሚሚ ታረቀኝ የኢንሹራንስ ባለሙያ ዶር ተናሲ ኒኮላ በናታል ዩኒቨርሲቲ ደቡብ አፍሪካ የኢኮኖሚክስ ፕርፌሰር ድምችሪ ነኮላ በካናዳ አየር መንገድ ፓይለት ነብዩ ሸኔ በኡጋንዳ የበልጂግ የቴክኒከ ድርጅት ተጠሪ በፎርከዝ ዐኾ ክዩኮፍርፎካክ እሥራኤል ከተማ ህከአኮ ከፎፐጠ ለክር ሉሌነሸ ከተማ ሜዲካል ዶር ሐና እስከንድር ሜዲካል ዶር የምሥራች ኃይለ መስቀል ሜዲካል ዶር መታሰቢያ አየለ ነርስ በዕደ ለማ ሜዲካልይዶር ሕይወቴ ትምህርት ቤቴ መጨጩጨመመጻዳመጻመጩፍ መሓ ሳቴ አር ምዕራፍ ሰባት ትዳር ቀጥሎ የማካፍላችሁ የሕይወቴ ገጽታ ከኮሌጅ መልስ ካለፍኩባቸዉና ከላይ አዲስ የሕይወት ምዕራፍ ብዬ የከፈትኩት ትረካዎች አካል ነዉ አዲስ ምዕራፍ የከፈትኩለት በረዥም ገጾች ለማተት ሳይሆን ትዳር በራሱ ትልቅ ዓለም እንደ መሆኑ አስሼ ባልጨርሰውም ተገቢውን ማዕረግ ፕሮቶኮል ለመስጠት ያህል ነዉ በ ዓም ግርማዊነታቸው ብራዚልን ለመጐብኘት ሄደው ሳለ ጄኔራል መንግሥቱ ነዋይና ወንድማቸው ገርማሜ ነዋይ ቅንጅት በጐደለው መልኩ በጥድፊያ የሞከሩት የመፈንቅለ መንግሥት ከሽፎ እነርሱም የእሳት እራትሆኑነያን ጊዜ የሃያ እንድ ዓመት ወጣት ሳለሁ ሬድዮኔን አንግቤ በሰማሁት ሁሉ ሳጨበጭብ ነበር ያ ንቅናቄ በእውነቱ እንደ ማንኛውም የዘመኑ ወጣት የግሌም ሆነ የቤተሰቤ ሕይወት አልፎም የማኅበረሰቤን መለወጥ አስመልክቶ አመለካከቴንና ስነ ልቡናዬን ያነቃነቀነበር በቱ ንቅናቄ ጊዜ ደግሞ የሠላሳ አራት ዓመት ጎልማሳ ነበርኩ የለውጥን ነገር ከቤተክርስቲያን እውነት አንፃር ማመዛዘንና ማገናዘብ የጀመርኩበት ጊዜ ነበር ወጣትነቴ በሁለቱ አመፆች ጥላ ስር ማለፉ ይገርመኛል ወደ ትዳሩ ዓለም ለመግባት የተንደረደርኩት በዚሁ ለውጥ ሰሞን ነበር እያንዳንዱ እርምጃዬ ግን እንዳሰብኩት ቀላል አልነበረም የኩሌጅ ትምህርቴን ጨርሼ ስመለስ ማሕበራዊ ትስስሬ ድሩ ማጉ ተበጥሶ ውሉ እንደጠፋበት ሸማኔ ወዳጆቼ የት። ያንተውያንቺው ብሎመፈረም ቃል መገቢያ ሳይሆን የደብዳቤው መዝጊያ ከፈረንጆች ግዜህ የመጣ ነው አሁን አንኳን የኤሌክትሮኒከስ መገናኛዎቸ ስለበዙ ደብዳቤው የሚጽፍም ያለ አይመስለኝም አንዲህ እንዲህ ሆነና እንደ ይስሐቅ ብልሐተኛ አማጭ እስከማገኝ ወራትን በብቸኝነት አሳለፍኩ በብቸኝነት ጊዜ ሰእኔ ብቻ ሳይሆን ሰብዙ ላጤዎቸ የኋላውን መከለስ የወደፊቱንም በምኞት ማስመር የተለመደ ነዉ ራሴን ስከልስ የአሥረኛ ከፍል ተማሪ ሆኘ እንደ ቀን ቅዥት ውስጥ ሆፔ ስለ ትዳርና ልጆች ማሰቤን አስታውሳለሁ መጥቶልኝ የነበረው አሳብ እንደ ጣፋጭ ምግብ ጣዕም በውስጤ አሁንም አለ ትዝ ይለኛል ያኔ በሃያ አንድ ዓመቴ ሣማገባት ነርስ ብትሆን እወዳለሁ መጀመሪያ ሁለት ወንዶች ቀጥሎም አንድ ሴት ልጅ እንወልዳለን ስል ተመኝቼ ነበር ነርስ ስለማግባቱ በጊዜው ልቤ ያመነበት ምከንያት ደግሞ ብፊቱ የቆመውን ሁሉ የሚጠራርገው የእብዮቱ ጎርፍ በአንድ ወይ በሌላ መልክ ቢደርስብኝ ብሞት ወይም አንድ ነገር ብሆን የልጆቼ እናት ነርስ ከሆነች ሥራ አታጣም ልጆቻንንም በሚገባ ታሳድጋለች የሚል ነበር አዚያው በዚያው ቀን ነበር ለሦስቱም ልጆቼ ስም ያወጣሁላቸዉ ሕይወቴ ትምህርት ቤቴ ቤተስባችን በኒውዘርላንድ የመጀመሪያው ወንድ ልጅ የአያቴን ስም እወድ ስለነበረ ዋቤቶ እንዲሆን መረጥኩ ትርጉሙ የእግዚአብሔር ልጅ ማለት ነዉ ሁለተኛው ወንድ ልጅ መና እንዲባል ተመኘሁ ትርጉሙ በከምባትኛ ሰው ማለት ነዉ ለእሥራኤላውያን እግዚአብሔር ከሰማይ ያወረደላቸው ምግብ መና ነበር በተጨማሪ ደግሞ የከፍል ጓደኛዬና የምወደው መና የሚባል ልጅ ነበርይህ ሁሉ ተደምሮ የሁለተኛው ልጃችን ስም መና እንዲሆን ወሰንኩ እናቱ እርሱን አርግዛ ሳለቸ ብዙ ጊዜ ትታመም ነበር የስምንት ወር እርጉዝ ሆና ቀበሴ መጽሐፍ ቅዱስ አድለሻል ብሎ ለአስር ቀናት አሰራት በዚህ እንግልት መካከል ፅንሱ ጤነኛ ሆኖ ከተወለደ ስሙ እውነትም መና እንለዋለን ስንል ቆይተን ፍጹም ጤነኛ የሆነ ልጅ ተወሰደልን በዚያዉ አጸናነው ሦስተኛዋ ልጅ ማኅሌት እንድትባል ነበር በዚያዉ በቀን ህልሜ ያወጣሁላት ሕይወቴ ትምህርች ቤቴ ነግ እስክ ዓሰም ዳርጋ ዞት ቤት ሆነውቃት ለአንዷን ሆያ እንደጣህገላት ምክንያቷን ባዮ በኋላ ግዘው ብላፈርማበት አንዴት ረዘነም ካለች በኋላ ህፍ ዞል የማይባል ችግር ዞ ሀልም አላም ብሎ አስቸግሮን ያ በያሳይሆጽበዳቤውመዝጊያ ጾን የኤለሊቨርኒክስ መገናኛዎች ሃ ም እንዳህ እንዲህ ሆነና እንደ በቸኽነት አነፍኩ ኦለ የኋላውንሥጣለስ የወደፊቱንም ፆ የአሥረኛ ዩል ተማሪ ሆፔ እንደ ሃ ልጆች ሣቤን አስታውሳለሁ ጣዕም በሁስጤ አሁንም አለ ያ ሀለት ወንዶች ቀጥሎም ዎ ነበር ተ ደግሞ ፆያ ኦብዮቱ ነፍ በአንድ ወይ በሌላ ያ ገር ብሆዝየልጆቹቼ እናት ነርስ ገባ ታሳርጋለች የሚል ነበር ከይጦዘ ምህር ቤዝ ከሚሸንግዳ አሰከ ዓለም ዳርፓ ቤተሰባችን በኒውዘርላንድ የመጀመሪያው ወንድ ልጅ የአያቴን ስም እወድ ስለነበረ ዋቤቶ አንዲሆን መረጥኩ ትርጉሙ የእግዚአብሔር ልጅ ማለት ነዉ ሁለተኛው ወንድ ልጅ መኖ እንዲባል ተመኘሁ ትርጉሙ በከምባትኛ ሰው ማለት ነዉ ለእሥራኤላውያን እግዚአብሔር ከሰማይ ያወረደላቸው ምግብ መና ነበር ተጨማሪ ደግሞ የከፍል ጓደኛዬና የምወደው መና የሚባል ልጅ ነበር ይህ ሁሉ ደምሮ የሁለተኛው ልጃችን ስም መና እንዲሆን ወሰንኩ አናቱ እርሱን አርግዛ ሳለች ብዙ ጊዜ ትታመምነበር የስምንት ወር አርጉዝ ሆና ቀበሌ መጽሐፍ ቅዱስ አርለሻል ብሎ ለአስር ቀናት አሰራት በዚህ አንግልት መካከል ፅንሱ ጤነኛ ሆኖ ተወለደ ስሙ እውነትም መና እንለዋለን ስንል ቆይተን ፍጹም ጤነኛ የሆነ ልጅ ጦለደልን በዚያዉ አጸናነው ሃስተኛዋ ልጅ ማኅሌት እንድትባል ነበር በዚያዉ በቀን ህልሜ ያወጣሁላት መ መ ው መመ ቴመ መመ መመመ ሕይወቴ ተምህርት ቤቱ ስም ልጃችን ተረገዘችና ወንድስ ብትሆን የሚል አሳብ አልፎአልፎ ውርር እያደረገኝም ቢሆን ማኅሌት እንደምትሰኝ ከባለቤቴ ጋራ ስነጋገር ዘጠነኛው ወር መጣና ምጥ ይዞአት ሆስፒታል ገባች በከለከ በመጀመሪያው ቀን ምጡ ጠናባት በሁለተኛም ቀን እንዲሁ ስታምጥ ውላ አደረቾ እትብቱ በሕፃኑ አንገት ተጠምጥሞ ማመጥ እንጂ መውለድ እንደማትችል የተገዘበቸዉ ሐኪም በእጅዋአትብቱን አሳቕቃ አገባለቻት በተመኘሁላት ስም ማህሌት ተባለችአምሳለ ገብረ ማርያም ትባላለቹ በሙያዋ ነርስ የምትሠራውም በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ነበር በሆስፒታሉ ግቢ ውስጥ ለነርሶች መኖሪያ በተዘጋጁ ቤቶች ውስጥ ትኖር ነበር እንደ እኔ በዕድሜዋ ጠና ባትልምሁሰለ ነገሯ ትዳር ለመመሥሂት የተዘጋጀ ነበር ሁለታችንም አስቀድሞ ተያይተን አናውቅም ስለሁለታቸን የሚጨነቁ የሁለታችንም ወዳጆች የነበሩ ራሳቸውም ጓደኛሞች የነበሩ ሰዎች መከሩብን ሊያስተዋውቁን ወሰኑ እኔ በወቅቱ የምኖረው ናዝሬት በማስተምርበት መጽሐፍ ቅዱስ አካዳሚ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ግቢ ሕይወቴ ትምህርት ቤቴ ሦ ዴዴ ጹዜኢኣመመወቻሽፕፐ ነበር ሲያገናኙን በተስማሙት መሠረት በአንዱ ዓርብ ከሰዓት በኋላ ከእኔ ጋር ሆነን በሾልስ ዋገን መኪናዬ ከናዝሬት ወደ አዲስ አበባ ተጉዘን ወደ ጳውሎስ ሆስፒታል አመራን ስንደርስ የገባነው ጓደኛዋ ቤት ነበር ሻይ እየተፈላ ተጠርታ መጣችና ተዋወቅን ፈረንጆች ፐዘሄ ፐ ፐዕክነ እንደሚሉት እንደ ታሪከ ሆኖ ተመልሶ ይወራል በጣም ጥቂቱን ኋላ ላይ እመለስበታለሁ ባለቤቴ ወይዘሮ አምሳለ ገማርያም በ ዓም ፊት በር ተብሎ በሚጠራው ሠፈር ተወሰደች አባቷ የመቶ አለቃ ገማርያም ፈዬ እናቷ ወሮ ወርቅነሸ ብሩ ይባላሉ።