Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • تحويل إلى قوات الدفاع الشعبي
  • قائمة القراءة
  • مختصر
  • كتاب مسموع
  • بحث
  • تحميل
  • myzon
  • تسجيل الدخول
  • تسجيل
English  አማርኛ  Français  العربية
كتاب اليوم

ህሊና ሲታወር-2.pdf


  • word cloud

ህሊና ሲታወር-2.pdf
  • Extraction Summary

ትልቅ ግብዣ ሊሆን እኮ ነው» ብሎ ሲናገር «አልመለስም ለመመለስም አልፈልግም ከዚያ ብዙ ሥራ ይኖራል ያንን ሥራ ለመሥራት የሚፈልጉ ብዙም ፈቃደኞችና ወዶ ዘማቾች ሴሮች አልተገኙም እኔ ግን ከወዶዘማቾች አንደኛዋ ለመሆን ነው የወሰንኩት «እና እኔ ከዚህ ሁሉ መከራ ስቃይና ሰውዬ ዳግም እንዳይሽ አድል እደኖረኝም ጃት ዘጸቶኛ ኻል ን ንገረውና ይምጣ» በማለት የደወል ድምፅ ሰምቶ የገባውን አሽከር አዘዘችው አሽከሩ በሩን ዘግቶ ወጣ ያ ቅጽበት ለሲር ማሪ ቀላል ጊዜ አልነበርም። ከቤ ለሰው ዴስታ ውስጥ ለአንዴና ለመጨረሻ ጌዜ ተቀብሮ መርፎእ ዓርበ ከሃ ዓሃ ዓርጳበበፀ ድክንያት ህሊናው ታውሮ ለውበትዋ ደሽ ከማይገኝላት ሴት ጋር የኩበለለው ግድ የለም ለአንድ ሰሞንነው በሚል ፈሊጥና የወደደችውን ሴት የፍቅር ፈፈ ጽናት በመገንዘብ ነበር። ማሪ።

  • Cosine Similarity

ስለዚህ ሕይወታችንን ቢይሉኝታና በህሊና ዳኝነት እንድንመራው ይሁን ዮሐንስ ገብረጻድቅ ብፁ ነገሮች ዓርበ ከሃ ዓሃ ዓርጳበበፀ ምዕራፍ ኦንድ ምሥጢረኛዋ ደብዳቤ ማ ብድግ አለች በዚያች ሰ ኤሊኖር የፒያኖ ጨዋታን ደሳች ሴት በዓለም ላይ እርቹው ምናልባትም መ እየመታች ታዜመው የነበረው አሳዛኝና አንጀት መ መን የድነት ሕይወትዋን ሰላስታወሳት ዓይኖችዋ እምባ አተረሩ የ ክአጃው ያጥንት መኖሪያዋ ከባሀር አጠገብ በለነበር ውሃ ከግምብ ሎች ተላትሞ አረፉ ሲደፍቅ በአሳብ ትውስታ ስላየችው ነበር እምባዋ ቦመጣው ግን እምባው የደስታ እንጂ የሀዘን አልነበረም ምክንያቱኡ ከዚያ ውብ ሥፍራ ነበር ለመጀመሪያ ጊዜ የፍቅርን አክርማ የቀጨችውና ከልብ ከምታፈቅረው ሰው ማለት ከዛሬው ባልዋ ከሰር ልዮኒል ራይዳል ጋር የተገናኘቸው ይህ ታሪክ የተጀመረበት ቀን ሰኔ ሲሆን ያ ቀን ያለ ወትሮው እጅግ ውብ ነበር ያ እለት ጸሐይ ቦግ ብሎ የበራበት ምድሪቱ የተጥበቸበት ሰግይ የጠራበት እበቦች ፈክተው ንቦች የተንጫጩበት ጽጌረዳዎቹ መንዛፕውን በገፍ የሰቀቱበት ወንዞች የሞሉበትና የእንግሊዝ ባሀር ደምቆ ያጋየበት እለት ነበር ኤሏኖሮ ደንዎልድ ከሚገኘው ያማረ ቤትዋ ውስጥ ቁጭ ብላ ነበር ያንን ውብ ትርዒት በአሳብ የተመለከተችውና የወፎች ዝማሬ የሰማችው ይሀቺ ሸንኩርት የመሰለች ውብ ሴት ብዙውን ጊዜ ከዚያ ከአማረ ቤትዎ ውሰጥ ትቶመጣለች እንጂ ወደ ውጭ አትወጣምቋ ከቤትዋ ውሰጥ በምትቀመጥበት ሰዓት ንጹህ አየር ከክፍልዋ ውስጥ በገፍ እንዲገባ ዘወትር መሰኮትጥን ወለል አድርጋ ነው የምትከፍተው መስኮት ሲከፈት መጋረጃዎችን ነፋስ በኃይል ያወዛውዛቸዋል ነፋሱ መጋረጃዎቹን ብቻ ሳይሆን ረጅም ፀጉርዋንም ጭምር ነበር ከወዲያ ወዲህ የሚያንከራትተው ዚያ በሚያምሩና እነስተኛ ኳስ በሚመስሉ ዓይኖችዋ በከፈተቻቸው መስኮቶች በኩል ወደ ውጭ ብታፈጥም ወደ እርስዋ የሚመጣ ሰው አልታይ አላት ሆኖም ግን አካልዋ ብቻ ሳይሆን ነፍስዋም ጭምር ባች አዘው ን እርሱ ደግሞ የውሃ ሽታ ሆኖ በመቅረቱ ማደሃርኛ እንደ ን ጠብቆ ማጣት ምን ዓይነት ስሜት አንደ ደሚያሰጨንቅ በዚያ ያለፈ ብቻ ነው የሚያውቀው በአሥራ ስምንት ዓመትዋ ነበር ትዳር የያዘችው ይህ ታሪክ መነ ዢ ጋ ሪነክ መነገር ሲጀምር የሃያ ሦስት ዓመት ሴት ስለነበረች የልጅነት ገጥ አልረገፈም ሰውነትዋ እንደ ዘምባባ ዛፍ ትጠን በሌ እንደ ተርከሃ ግንድ ቀጥ ያለች መለሎ ሴት ናት እንኳን ያተፋት በሩቱቹ የሚመለከታት ወንድ ሁሉ ዓይን የሚያንከራትት ስውነት ነው የላት በእለቱ በነፍ። አለባበስዋ ከውበትዋ ጋር ተ ሲመለከቱት የወንዶችን ዓይን የሚማርክና የሚስብ ስለነበር በዚያ ሰዓት ያያት ወጦንድ ሁሉ ሊያፈቅራት ሊመኛት ሊጠብቃትና ሊኮራባት የምትችል እንጂ በጥፊ የሚያጮልጥት በክርን የሚደቁሷትና በእርግጫ የሚያዳፍጥት ዓይነት ሴት አትመስልም ገና ሲያይዋት ልብ የምትሰልብና የሚሳሴላት ሴት ለመሆንዋ ማንም ሊጠራጠር አይችልም ግድግዳ ሳይ ተሰቅሎ የነበረው ሰዓት ቲክ ቲክ የሚል ድምዕ በማሰማቱ ቀና ብላ አየችው ከተኑ አሥር ሰዓት ገደማ ስለነበር «ገና አሥር ሰዓት ነው እንዴ» ስትል ተናገረች ቀጠለችና ደጦል ስትደውል ቦጉሩ ላይ ሸበት ጣል ጣል ያደረገበትና ሄንሪ ቤኔት የሚባል የቤት ሠራተኛዋ ከነበረችበት ክፍል ገባ ከዚያ ቤት ውስጥ ለሁለት ዓመት የቶየ ሠራተኛዋ ነው ገና ስታየው «ሄን» ብላ ተጣርታ «እርግጠኛ ነህ ከሰር ልዮኔል የተላከ መልእክት ወይም ቴሌግራም አልመጣም። » ስትል በጠየቀቸው ጊዜ ሰር ልዮኔል ሳቅ አለ ሳቁ ግን የዞረበትና የተጨነቀ ሰው የሚስተው ዓይነት ሳቅ ነበር የሚመልሰው ሆኖም «ሆድዬ ሊገባሸ የማይችል ዓይነት ሥራ ነው» ሲሳት ብድግ ብሳ ተነስታ ዓይንዋን በማንከራተት አቀፈችው አስከዚህ አጣ ይዘው ወደ ኋላ ሰ ከአርስጥሞ መ አንገትዋ ላይ «ልዮኔል የግድ ስትል በማሳዘን ጠየተቸው መሰላት። እንደዚያ ጓጉታ ትጠብቀው የነበረው ባልዋ ከቤት በወጣበት ቀን ሳይሆን በሁለተኛውም ቀን እንኳን ሊመጣ ባለመቻሉ እጅግ አነጫነጫት ሆድዋም ባር ባሮ አለው ዓርበ ከሃ ዓሃ ዓርጳበበፀ ምፅራፍ ሁለት የተስፋ መቁረጥ ምሬት ኤሊኖር የቀረበላትን ሻይ እየመረራት ጠጣችው ሻይጥን ቁ ስትጨርስ አሥራ አንድ ሰዓት ይሆናል ባልዋ ከምሸቱ በአንድ ሰክ የሚመጣ ቢሆን እንኳን ገና ሁለት ሰዓት መጠበቅ እንደሚኖር ተቱነዘበች ለወትሮው ሥራ ትፈጥራለች እንጂ ዝም ብላ አትቀጻለ ባልዋ ሲለያት ደግሞ የመጀመሪያው አይደለም። በአንድ ወቅት ከእኔ ታሪክ ጋር ተመሳሳይነት ያለው ታሪክ የሰማሁ ይመስለኛል ሆኖም ግን የሰማሁት ታሪክ ከእኔ ጉድ የተለየ በመሆኑ እውነት አይመስለኝምያንን ታሪክ ስሰማ አንድ ቀን የእኔም ተራ ሊሆን ይችላል ብዬ በውኔም ሆነ በሕልሜ አስቤው አሳውቅም» ስትል ቀባጠረች እድለቢስዋና ረዳተቢስዋ ሴት በእድሜ ወደምትበልጣትና ጠና ወዳለችው ወደ ልጆችዋ ሞግዚት ዓይንዋን በማዞር በጭንቀት ዓይን አየቻት በሕይወት ዘመንዋ ብዙ ነገር ያየች ሴት በመሆንዋ አንድ መላ የምትፈጥርላት መሰላት «እርግጠኛ ኖት አልተሳሳቱም። በዓመት ቢያንስ አንድ ጊዜ ወደ ለንደን ከተማ ይሄዳል ሰር ልዮኔል ለሥራ ጉዳይ ወዷ ለንደን በሄደ ቁጥር ከባልዋ ጋር አብሮ የመሄድ ወይም አገሩን የማየት ጉጉት አልነበራትም በመጨረሻ ሲሄድ ግን ምክንያቱ አይታወቅም እርስዋ ሳትሆን ባልዋ አብራው እንድትሄድ ፈልሳጎ ነበር ሆኖም ሴት ልጃቸው ሕፃን ስለነበረች ኤሊኖር እርስዋን ጥላ ለመሄድ አልፈለገችም። እንኳን በአርሳቸው ዓይን በማንም ዓይን ቢሆን ያቺ ሰዓት ለኤሊኖር የሞትና የሽረት ጊዜ ነበር አንድ ቀን ፀሐይ ልትጠልቅ ስትል የእንጀራ እናትዋ ሥራ ይዘው ሳለ ኤሊኖር ከነበረችበት ክፍል ሆና በድንገት «እማዬ» ስትል ተጣራጓ። እርሰዎ እንዳሉት ልጆቼ እስኪያድጉ በሕይወት ለመኖሬ በጣም ነው የምጠራጠረው» «ሀዘን ጊዜ ሊወስድና እድሜውም ሊረዝም ይችሳል ከጊዜ በኋላ ግን ሁሉም ነገር ይረሳል ፈጣሪ የሰጠን ትልቁ ፀጋ የቆየውን የመርሳት ኃይል ነው» አሉ ሎርድ ሊን ለመሄድ እየተነሱ «ተቀብለሽ በትህትና ስላናገርሽኝ ከልብ አመሰግናለሁ ገር ሴት ስለሆንሽ የልብሽን ገልጠሸ ምንም ነገር ሳትደብቂ ስላጫወትቪኝ አድናቆቴና ምስጋናዬ የላቀ ነው በ በዓ ዓርበ ከሃ ዓሃ ዓርጳበበፀ ግን ከእኔም ይበልጥ ለአንቺ ያዘነ ሰቤ ይህንንም የምለው አን ለሸንዝል ካየሁሸና ንግግር ከዴመርንበት ሰዓት ሜ ጠይቴዋለህ በቅርቡ ከፖሪስ ገም እንገናኝ ይሆ ስይ ተረጂልኝ ምናልባት እንደሌለ ብገልጽልሽ ዶ ሳይሆን ከልቤ እንደሆነ ህ እንዲት ሊሆን ቻፖ ሳይ አንድ የሬሳሁት ነገር የቅርብ ጓደ በነገራ ባህ ይ ተመልሸ መጥቷል ስለጉዳዩ ቀደም ብሎ የሰማው ነገር አልነበረም ገር ብዙ ቐይቷል አሌክሳንድሪያ ላይ ሰር ልዮኒ ከፖሪስ በፊት ግብዕ አገ ልን አግኝቶት ሰላምታ ተለዋውጠዋል» አሌክሳንደሪያሁ አለች ኤሊ ከአሰበችው በላይ አገር የሟያገባው ሃን እን ውን ነው» ሲልዋት «ብቻ ናር ሥክ ብሳ ውስጥ ውስጡን ሀዘን ጥሎ መሄዱን ስታውቅ ተገረሠ ሽ እየተሰማት ስር ልዮኔልን ከዚያ ሥጻጣፍራ ያገ ስትል ኤሊኖር በመገረም ጠየ «ይኸው ነው ያለኝ ጓደኛዬ። «ባል ልጅ ይዞ ሲመጣ ቀርቶ እንግዳ ለመጋበዝ ሲያስብ እንኳን ባለቤቱን ማማከር አለበት ምንም ሳይናገሩ ከቤት ልጅ ይዞ መምጣት የማይታሰብ ጉዳይ እንደሆነ ነው የሚገባኝ» ብላ የተናገራቸው ቃላት ሁሉ አሳማኝ እንዳልሆኑ ገለጸችለት «እኔማ» አለ ሻለቃው «ያንቺና የእኔ ልብ አንድ እንደሆነ ገምቼ ነጥ ልቤ የፈቀደው ሁሉ ያንቺም ልብ ይፈትደጥል ብዬ አስቤ ነሞ» ካለ በኋላ ርከ ከሃ ሃ ፍፄ ርጓበከፎ መመመ ዝሙ። ክፍል ውስጥ አልነበረም እስከ ዛሬ ይህቺን ልጅ የሚስተካከል ቆንጆ ሴት አሳየሁም ይህቺ ልጅ ሚስቴ ትሆናለች ሲሉ ለራሳቸው ቃል ገበቤ የሁሉም ልብ ተመኛት ገጠጡሟዎች በስንኛቸው የሚሟያወድሰዋት አዝማሪዎች በድምፃቸው የሚያንጎራጉርላት ሰዓሊዎች በአሳብ የሚነድፏት ቆንጆ ሴት ማለት ይህቺ ልጅ ናት ሲለ የሊኑ መስፍን በአሳብ ዋዥቁ ልባቸው ከአካላቸው ተመንጭቆ ወጥቶ ከቪሻን መዳፍ ስር ወደተ ጠቅላላ ውበትዋም ተጠቃልሎ የተለየ ቅርጽ አወጣና ከአንጎሳቸው ውስጥ ቤት ሠርቶ ቁጭ አለ ስለዚህ ሳይወዱ በግድ ከዚያ የነበረ ሰው ሁሉ እስኪታዘባቸው ድረስ አፈጠጡባት መስፍን ሲባል የትም ቦታ መስፍን ቢሆንም ትንሽ ከተማ ውስጥ ግን እንደ ንጉሥ የሟታይበት ጊዜ አለ የሊኑ መስፍን ጉዳይም አንዲሁ ነው ስለዚህ እንደ ንጉሥ የሟታዩት የሊኑ መስፍን በልጅትዋ ውበት መማረካቸውን ከዚያ የነበረ ሰው በተገነዘበ ጊዜ ቪቫን ከመቅጽበት የክፍሉ ንግሥት ሆነች የአሥራ ሰባት ዓመትዋ ወጣት ስለሕይወት ምንነት ብዙም ስለማታውቅ ያ በአገሩ የታወቁ ሀብታም በእርስዋ ውበት አንደዚያ መፍነክነካቸውን ስታይ ምን እንደምትሠራ ሳታውቅ አጸፋውን መለሰቸላቸው። ምንም እንኳን በእድ የገፉ ሰው ቢሆኑም ቁመናቸው ያማረ ስለነበር ለጊዜውም ቢሆን የሚመኙት ዓይነት ወንድ ሆነው ነው ያገኘቻቸው ምነው ሼባው ብሎ የሚሟያስበረግግና የሟያሸሽ ዓይነት ወንድ ሆነው ስላላገኘቻቸው ፊት አልነሳቻቸውም እርሳቸውም በዚህ በጣም ተደሰቱ ሻለቃው ባለቤቱና ቪቫን ከቤቱ መጥተው እራት እንዲጋበዙላቸው በጠየቅዋቸው ጊዜ ልጅትዋ ከደስታዋ ብዛት ሲቃ ያዛት እንደ ማንኛዋም ሴት ውበትዋ ሲደነቅ በመስማትዋና ወደፊት ሊገጥማት የሚችለውን የተንደላቀቀ ሕይወት በዓይነ»ህሊናዋ በታያት ጊዜ ስሜትዋ ተዘበራርቆ በደስታ ሰከረች ከነአካቴው በመጨረሻ የትዳር ጓደኛቸው እንድትሆን ጠየቅዋት ጨካኝ ጥያቄ ቢሆንም መካሪም ሆነ አማራጭ ስሳልነበራት ጥያቄያቸውን ተቀበለችው እድግ በጣም የሟያሳዝነው ግን ስለሕይወት ዓርበ ከሃ ዓሃ ዓርጳበበፀ ትዋ ነው ስለምንም ነዢ ሦንም አለማወ። አልነበሬም ወደዚያ ቤት በሚሄዱበት ጊዜ የሚጋኅ ሰዎች እጅግ ተመሪው የመሳፍንትና የመኳንንት ዘሮች ብቻ ናቸው ከዚያ ቤት የሚደረግ ግብዣና የሚረገጥ ዳንኬራ እንዲያው ዝም ብለው የሚያደንቱት ንጄ በቃላት ለመግለጽ የሚሞክሩት ዓይነት አልነበረም የሊንዋ በዚህም አትደሰትም ነበር ባልና ሚስት አብረው ሲኖሩ የሕይወታቸው ገጽታ አረረም መረረ በኑሮአቸው ገፉበት ጊዜው ደግሞ እንዲያው ዝም ብሎ እያለፈ ሄደ እንጂ የቆመበት ትጽበት የለም በአንድ ወትት የፀደይ ወራት በመጣ ጊዜ ባልና ሚስት ያን ትልት ቤት ለትተው ወደ ለንደን ከተማ ተመለሉ ምዕራፍ አሥራ አምስት የአሳዛኝ ታሪክ መጀመሪያ ለንደን ከተማ ውስጥ የምትኖር የባልና ሚስቱ የሴት ጓደኛ በሚያዝሮ ወር ድግስ ደግሳ የተለያዩ ሰዎች አራት እንዲበሉላት ትጋብዛለች ይህቺ ሴት የተዋጣላት ባለሙያ በመሆንዋ ሰው ሁሉ ሙያዋን ያደንቃል ዝገጅቱ ከባድና እጅግ የተጋነነ ስለነበር በሟቀጥሉት ጥቂት ቀናት ስለግብዣው ሰው ብዙ አወራ ሴትዮዋ ደግሞ የምትጋብዛቸው ሰዎች በአገሩ እጽግ የታወቁ ምርጥ ወይዛዝርትና መኳንንት ሲሆኑ የምትኖርበት ቤትም ጉድ የሚያሰኝ ነው። ለካስ የሚወዱትን ሰው ሲያገኙ ብቻ ነው ሕይወት በተስፋ የሚሞላውሁ ብላ ተናግራ ምን ዓይነት ሴት እንደሆነች እያሰላሰለች ሳለ ሰር ልዮኔል ለመሄድ ከፈለገበት ሥፍራ በመድረሳቸው መኪናው ቆመ «ቪቫን መሄድ አለብኝ መሰለኝ» ሲላት ቃል ሳትናገር እንዲሁ በጥቅሻና በዓይንዋ ሸኝችው ከመሄዱ በፊት ግን «ከባለቤትሽ ከሎርድ ሊን ጋር ብታስተዋውቂቲኝ አልፎ አልፎ ከቤትሽ አየመጣሁ እጠይቅሽ ነበር» ሲላት ኣሳቡ እንዳስደሰታት ፊትዋ ላይ ተንጸባረቀ ወዲያው «የዚህ ዓይነቱ አሳብ አልመጣልኝም ነበር ይቻላል አስተዋውቅሃለሁ» ስትል ፍላጎቱን ለሟሟላት ቃል ገባችለት ርከ ከሃ ሃ ፍፄ ርጓበከፎ የቱ እየከበደና ናል ጊዜ ባለፈ ክኮጥር መለያ ኝ ልሂድ ይበቃናል ለ ያያት ጻኘ ይነ ል ብሃ እደሪ አመቤት ሊን» ብሎ ና ሦ ደሰ ሪ ትገ ፌቱ ወጡን ተገነዘበ ከዚያ በላይ ቢቆይ የሚሆ ከና ር ተደ ሊሆን ደሚኘክ ችዋ ሩ ሀ መኪናው ወጦወጣ እንደሚችል ዓይኖች ስለነገ ትተ ንጭቆ ከመኪና ንደሚ ምዕራፍ አሥራ ዘጠኝ ባል ተታለለ ያን አለት ሌሊት የሊንዋ እመቤት ሕይወት የቀለለና በተስፋ የተሞላ ለመሆኑ እየተሰማት ለመተኛትና እንቅልፍ እንዲወስዳት ወደ መኝታ ክፍልዋ ሄደች። ያን ቅጽበት ዋደ ኋላ መለስ ብለው ሲያስታውሱት ቪቫንና ሰር ልዮኔል በእለቱ ሰላምታ ከመለዋወጥ ሌላ የተለየ ነገር ማድረጋቸው ትዝ አላላቸውም የደም ሲል ለመተጥወቃቸው ግን አልተጠራጠሩም ዛሬን ቻለውና እኔን ሞክር» አለችው አድ ምንም ዓይነት ደባ እ ተወኝ ከባሌ ጋር ግን በተቻለህ ሁሉ ለመግባባት ል ስታገኝ ሰር ልዮሄል መግባባቱን በሚገባ ቻለበት ር በቀ ንደሌለበት አድርጎ ነበር ሚናውን የተጫወተው ከሰው የመስኩ የመግባባት ጥበብ ፈጣሪ ስለቸረው ብዙም አልተቸገረበትም አወቀው ምን እንደሆነና ምን እንደሚያስደስታቸው በቀላሉ ጥሞአቸዬ ተንኮል የተሞላበት ታሪክ ባጫወታቸው ጊዜ መስፍኑ ታሪኩ በጥሞና አዳመጡት ርከ ከሃ ሃ ፍፄ ርጓበከፎ ፅን ካበ መሙ ት ጋብዘናል» አሉ መስፍኑ «ልትመጣ ትፕላለሊ ዎች ስለሆኑ አንተም ትወደጥለህ ግብዝ «ዓርብ ማታ ሰው እራ ቀት ትልክልሃለቸ የተጋበዙ እንግዶች ታላላቅ ሰ ኦፊሴላዊ ይሁን ካልክም ባለቤቴ የጥሪ ወሬ ሰር ልዮኔል የሚፈልገው ነገር ቢሆንም መግደርደር ከአጠገባቸው ቁማ ትጠባበቃቸው የነበረችው ቪቫን በደስታ ተጥጠን ላለማስፎገር ግን ብዙ ተጣጣረች «ደስ ይለኝ ነበር» አለ «ያን እለት ግን ጉዳይ ያለኝ ይመስለኛለ ሲላቸው «ብርቱ ጉዳይ ካልሆነ ብትሰርዘውና ብትመጣ ደስ ይለኛል ጋር ብትተዋወቁ ደግሞ በይበልጥ ደስ ይለኛል» አሉት ነበረበት ከሰር ቻርልሰን በጥቅሻ በቶሎ እጅህን አትስጥ የሚል መልዕክት ስላስተላለፈችለነ ቸለል በማለት «እስቲ አስብበታለሁ» ብሎ መለሰላቸው መስፍኑ ታዲያ ግብዣቸውን የተቀበለ መሰላቸው «ደስ የሚል ወጣት ነው አሉ መስፍኑ «ለመሆኑ የት ነው የተዋወቃችሁት። መገሳ የመንፈስ እርካታ እርሱም ለፍላጎትዋና ለፍላጎቱ ሲል የተመኘችውን ሁሉ በገፍ አስታቀ ልቡ ግን ያለው ከሚስቱ ጋር ነበር ከቪቫን ጋር የነበረው ፍቅር የተጠነሰሰው በትምክህትና በጉራ ላይ ነው ሳይባለ የሙገሳና የአድናቆት ውጤት ነው ሣማለቱ ይሻሳል ቪቫን ሲበዛ ቁንጆ ናት ልብን በቀላሉ የሚያማልልና የያሸፍት መልክ ነው ያላት ደግሞም በጣም ትወደዋለች ሰሮ ልዮኔል በበኩሌ አዛኝና ሩህሩህ ልብ ያለው ሰው ነው ይቬ ሁሉ ተደሣምሮ ነው እንግዲህ ለፍቅርዋ ምላሽ እንዲሰጥ የተገደደው ከዚያ አስፈሪ ሽማግሌ ባልዋ ጋር በመኖርዋ ብዙ የተከፋች ሴት እንደሆነች አውቋል ሸማግሌውን ሠደው ደሣሞ ደርሶበታል አንድ ሰው ጣልቃ ገብቶ ከዚያን ጋብቻ ሊያስጥላት እንዳልቻለ አስገርሞታል ሴትዮዋ ፍቅር እንደ እንጀራ በራባት ጊዜ ከቸች በማለቱ የመጀመሪያ ፍቅርዋን በገፍ ሰጠችው የሴት ልጅ የመጀመሪያ ፍቅር ደግሞ ሰላቢ ብቻ ሳይሆን ኣድርጎ አቅል የሚያሳጣ ብር አለው ቢሆንም ሰር ልዮኔል ያንን ፍትር መተበል አልነበረበትም ቢባልም ብቻ ከእንደዚህ ያለ ፈተና እግዜር ይሰውር ማለቱ ይሻሳል መሰለኝ ሆነም ቀረም እርስዋ ከልብ አፍትራ ስትወደው እርሱ በሀዘኔታ ወደዳት። ደስታዋን አላበሳሽም ቢበዛ ሁለት ወይም ሦሰት ሳምንት አብረን ብንቆይ ነው ከዚያ በኋላ ተሰናብቻት እኔ ወደ አገሬ እመለሳለሁ ስንሰነባበት እንኳን ቢሆን ትዳር እንዳለኝ አልሃግራትም ከነገርኳት የወደፊቱንም ግኑኝነታችን ሊያበሳሸ ይችላል» አለ ለራሱ ብቻውን ሲሆን አፍቃሪዋኖ የሰሜት ተገዥዋ ቪሻን እንዴት ንቁ እንዴት አዋቂ እንዴት ያለች ቆንጆ ሴት ናት እንዴት የሚጣፍጥ ግን አጭር የፍቅር ኸሁ ይልም ነበር ስለእርስዋ ባሰበና ባሰላሰለ ቁጥር አ በአንክሮ የገለጻት የምትደነቅ ሴት በፍቅር ስለወደቀቸለት ሰር ለንደን ባሰባት ቁጥር ኩራት ኩራት ይለዋል በራሱም በጣም ይመካል ወዲ ከተማ ውስጥ የሚኖር የተከበረ የተማረ የተመራመረና ከእኔ ያ ሀብታም የለ ብሎ የፎለለ ሁሉ ሲፈልጋትና ሲዴኛት ሰሟት ዓርበ ከሃ ዓሃ ዓርጳበበፀ ከጻ መወቸባጨጨ ጥዋ ሰር ልዮኔል ዘወትር ይገረሣል ለህ ሆ ሆኖም ተቀደም ሲል ተደጋግሞ እንደ ሳይሰጣት እርሱን በመምረ ተዝ ዋለላት ነው የመሰለው ሰሌ በእርሱነቱ የተኩራራውሠው ስፍትርዋ አጸፋ በመለሰ ጊዜ ውለታ የ «የምትወደኝ ባለቤቴ ይሀን ብትሰማ ምን ትል ይሆን በነ ከአንዴም ሁለቴ ማሰቡ አልቀረም «ግን እኮ ሴቶች ለእንዲህ ዓይሄ መላ ቅጡ ለጠፋ ነገር ደንታ ስለሌላቸው ትበሳጭብኝ ይሆን። አሁን ግን ምርጫ ያለን አልመሰለኝም የሽ ልጄ በዚህ ዓይኬ ሕይሠት እስከ እደሄ ልክ እዚህ አዝ መኖር የለብሽም» ሲልጥት ብላ አየቻቸው እንዴት ብላ እንዳየቻቸሠ ሲመለከቱ ግን ደንገጥ ኣሌ «አባዬ» አለች «የሃ ናየሀ ውሃ አርስ በእርሱ ሲጋጭ ትመለከተጥለኩ የመጨዜቱ ኃይል አሪፋ ያስደፍተዋል ወደ አገሬ ተመልሼ ሂጄ ከሁክ ዚያ ፕልተት ካለው ውሃ ውስጥ ገብቼ ብሞት ይሻለኛል» በማለት ከረር ያለ መልስ ሰትሰጣገሠ «እንግዲያውማ ልጄ እንደ ገባኝ ነገር ዓለዱን ትተሸዋል ማለት ነው ሲሉ እያዘኑ መለሱላት «ዓለምን ከረሳሁና ዓለምም እኔን ከሬሳኘኝ ቆይቶአል» ብላ ዝም አለቹ አባትዋ ግን ተጠሉ ኤሊኖር ልዮኒል ከሄደ ሦስት ዓመት አለፈ ሦስት ዓመት ቀላል ጊዜ አይደለም በዚህ ጊዜ ውስጥ ስለእርሱ የሰማነው ነገር የለም» ብለው ሲናገሩ ከሴትዮዋ ጋር ደስ ብሎት ነጥ የሣረኖረው የሟለው አሳብ ህሊናጥ ውለጥ ገባ «የባንክ ሰዎች» አሉ አባትጥ ተጠሉና «እስከ ዛሬ ከባንክ ሰዎች ጋር ግኑኝነት ያደረገው አንድ ጊዜ ብቻ ነው በደብዳቤ ማለቴ ነው ግብፅ አገር ውስጥ ከሚገኝ አሌክሳንደሪያ ከተባለ ሥሣራ ነው ደብዳቤ ፁን ሃጻፈላቸው ይህ የሆነው በመጀመሪያው ዓመት ሲሆን ከዚያ ወዲህ ድምፁ ተሰምቶ ኦይታወትሥ መልስ ስሳሰጠቻቸው አሁንም አባትየ ተጠለ «በዛም የሚገርመው ስለዚያች ገደቢስ ሴት ለማወቅ ብዙ ባያይትም ስለእርስዋ ምንም ዓይነት ወሬ የነሣረኝ ሰው አለማገኝቴ ነው ባለቤትዋ ከፍተኛ ሆነ ገንዘብ እንድትወስድ እንደፈተዱላት ግነ ለሰምቻለሁ ቢሆንም ከፈቀዱላት ብዙ ገንዘብ ወውስጥ አንድ ሳንቲም እንኳን አልሠሰደችም መስፍኑም ቢሆኑ ስለአርስጥ የሰሠት ነገር የለም ዚህ ሰዎቹ ተያይዘው ከገጸምድር የጠፉ ይመስላል» ሲልጥት «እባክህ ስሰማ በጣም ያመኛል ሌላው ተርቶ ስምፃን ው እንድታነሳብኘ አልፈልግም እጄ አንቺን እንዳቃጠለችሽ ፌዛሪ ክፈ ግም ሰምጥን ላሳነሳ ቃሌን እለጥ ታል ፆን ገድዶኝ ነው የማስጨንትሽ ነ አኔ ም ። ዎ ገ ላ ላስፐገሪው ሰው መጠጤን ዛ ልነ ቀ ዝኑኣ ኢ ይበር«ደለ እና እኑ ያን ዳይነት ሬ ቅዘሙ ራሥ ልሥራሶፅት ሰትል እናቱን ጠየፉ ጎ ማጽጋፆጉ ለ ሥ ል ኅኀ በጣማ ይሰ ያለማል አኛ ግን ያለጥሞክርነሙ ት ሲር ማሪ በአጭር ሃር ቀለ መልሰላት ር ጊዜ ውስጥ ዮጋ ም ብላ ጅታ ተመለሰች ልጃም ፈሳሹን በጉጉት ማሙ ጠግሙን መሐጉ መ ይሰዶ ሰትል እናቱ ተናገረች ያህን ገዴ ዖሰ ያ ሌላ በደፖብ የበሰሉ ከሰሣቸሁን ፍረ ጎ ሬቻች ኦልሞጥቶዜ ው የተለያየ ናሣሬዎች ብታገኙልኝ የሂት የሞቀ ሰሥነትን በ ዞሉ ሊያበርድ ም ያን ቅራዔፊዎዩ ተዘታቃዛ መጠጥ መሥራቱንም እችልበታለዞ እኒ ኮሙጣበት ገናም ጥ ነዞ አሠራሩን ያሰተማሩን ካለች በኋላ ልፖዊ ያፉኘብጉ ገም ሀይል መሞቱን ሲር ማሪ ሰለተገነዘበች ክፍለ በጣም ይሞቃል ነ «ብዙ ብርሃንም ከክሓለ ውስጥ ይገባል ዛዥ በል ተናገረች ገጻ ሠ ለበ ፉው የሟያሰፈልገው ኃይለኛ ጪረር የልጃን ዓይን ሊጎዳ ይችሳል» ሰትል አሰተያየትጥን ሰጠች በአጭር ጊዜ ሙስጥ ወናራምሥ መጋረጃ ተዘጋጅቶ ቢቴ እንዲጨልም ለደረ ልጁ ዓይኑን ገለጠ ጦዲሆው ደግሞ እንቅልፍ ይዞት ጭልጥ አለ እናቱ ከአጠገቡ ተንበርክካ ጠበቀችው እንቅልፍ እንደ ወሰደው ሇች ጊዜም የደሰታ ሲቃ ያዛት በዚያን ሰንት በጣም ዮሟያሰፈልገው ነር ቢኖር እንትልናፍ ነበር በየፒዜው እንትልፍ ወሰዶት ከተኛ ከበሽታው ፈያገግም እንደሟችል ገምታለ ሆኖም ከእጭር ጊዜ እረፍት በኋላ ሑቃነቱ ግሎና ዓይኑ ፈጦ ነታ «እባቴን እፈልጋለሁ» ሲል ታዝዣ «አባዬ እባዬ» ሲልም ተጣራ «አባዬ ኣለ ሲጣራ ድምፁ እየጎላ ሄደ እንጂ የመድክም ምልክት አልታየበትም ባዬ» የሚለው ታል ሁለቱንም ሲቶች እንደ መብረቅ መታቸው አሊኖርሮ ያንን ታል ስትሰማ ፈትፐ በአንዴ ነጭ ተለም የተቀባ መሰለ ርከ ከሃ ሃ ፍፄ ርጓበከፎ ናችው ሲር «አባቱ ለምን ጦደ ቢቱ እንደማይመጣ ማሪን ግፈ ይችላል» ስትል ኤሊኖር አሰበች ሲር ማሪ ግን ጥልት ዮሁ ስለተሰማት ጦደ መሬት አተረተረች በእርስጥ ስህተትና ኃጥዮት አባት ልጁን አለሁልህ ሊል እንዳልቻለ የሲስተርሞ ልቦና የጡ ያባ ካ የቱነ ላ «አሁን ልዮፉነኑል ወደ ቤቱ ተመልሶ እንደሆነ ካልተመለስምሦ ስለእርሱ የምታውተውን ትነግረኛለች» ስትል ቪቫን በተራጥ ኣሰላ ልጁ እንደገና «አባዬ አባዬ» እያለ ሲጣራ ሲስተር ማሪ ኢኒ አየቻት አመለካከትጥ «የት ነው ያለው» ብሎ የሚጠይት ዞጨ ስለነበር ኤሊኖር የጥቅሻው ጥያቄ ጦዲያው ገባት ስለዚህ ለጉ መልስ ሰጠቻ ያቂዜቡ «ባለቤቴ ከቤት የለም» ኣለች በችኮላፎ «እንደ ሰማሽው ጎርዶን አባቲ ስለናፈቀ ዘጦትር ያባቱን ስም እየጠራ ያስጨንተኛል አባትና ልጅ በጭ ይዋደዱ ነበር ግን ተለያዩ ይኽኔ የሲር ማሪ ጭን ት በይበልጥ ወ መሬት ስላቀተረቱረ መሬቱን ሊነካ ምንም ያህል አልተረው «በማን ጥፋኑ ነው ልጁ መልስ የሌለው ጥያቴ የሟሚጠይተው። አኝዲነታሎ ኣፈፍ ኣድርጋ አሁን አርፈህ ከተኛህነ ለማረፍ ተጥሉም እለተሰ ጁ በዚህ ዓይነት ሲያቃዣው ምን ያህል እንደ ደመ ብላ ኤሊኖር ስትጠይኃታት «አዎን ይዕየኛል ቢተንራ ተስፋ አልቆርጥም» ስትል ሲር ማሪ መለሰሻ ተጥላም ኤሊኖር በዛም የደከመሽ ትመስያለሽና ጥቲት ብጋ ው ጥሩ የልጆቹን ር ገድ የለም እመሚኝና ለእኔ ተዬው» አለ «አምንሻለሁ» ኣለች ኤሊኖር «እውነትሽን ነጦ ለተወሰነ ሰዓት ባርፍ ይሻላል በይ እንግዳዲህ የልጆቼን ነገር አደራ በተቻለሽ ሁሉ ጠብቲልኝ ስትላት «ግድ የለሽም እጠብታቸጥለሁ» አለቻት ከልብ የመነጪ ፈገግታ አያላየቻት ከዚያም ሲር ማሪ ከልዮኒል ልጆች ጋር ብቻጥን ተረች ለለጆቹ እናት ያሳየችው ፈገግታ አሁንም ከፊትዋ ላይ እየታየ ነጦ ርከ ከሃ ሃ ፍፄ ርጓበከፎ ምዕራፍ አርባ ሁለት «ንግሥት ልትሆን ትችል ነበር የሟተጥሉት ጥቲት ተናት በጭንተት አለፉ የኤሊኖር ዩ እናት እየተሸላቸው ስለሄደ ከመሬት ከበርቴው ጭንተት አንዱ ሻረ ሴትዮዋ በሽታው እንዳያገረሽባቸው ከዚያ ቤት ቢወጡና የኣየር ቢያገኙ በቶሎ ሊበረቱ እንደሚችሉ ሐኪሙ መክከሩ ትንሽጥ ብሳሰዕ እንዲሁ አዝጋሚ ይሁን እንጂ እየተሸላት ነበር የሄደው ጊም ፌራን ጉዳይ ጋን አሁንም አልለየም በጦትቱ እዚያ ቤት ውስጥ ከነበረ። ሲር ማሪ ግን ጥያቄ መጠየቁ ቀርቶ ነገሩን የማወጦቅ ናላጎትና ጉጉት እንዳላት እንኳን አታሳይም ኤሊኖር የሴርየ ዝም ማለት ብትጦደውም እንግዳ ነገር ነው የሆነባጎ ነች ብላ ሲር ማሪ እንደማታስብ ኤሊናር ተስፋ አደረገች ምናልባት አንድ ነገር እንዳለ ብትታዘብም እርስየናን ላለማስጨነት ያደሬገችው ነገር ሊሆን እንደሚችል ገመተች ይህ ደግሞ የጨጥ ልጅ ጠባይ እንጂ የባለጌ እንዳልሆነ ታውቃለችፅ ቢሆንም ሲር ማሪ ኣእምሮ ውስጥ ምን እንደሚመላለስ ብታውት ደስ ይላት ነበር። ቢሆንም ምንም እንኳን ከዚህ የባሰ ችግር ሊደርስብኝ አይችልም ብላ ብታምንም ሠደፊት ሊላ መጥፎ አጋጣሚ ደርሶ ከበለጠ ሀዘንና ጭንቀት ወስጥ እዘፈቅ ይሆን የሟለው አሳብ ህሊናዋ ውሰጥ ስለቀረ የገጠማት ፍራቻ ሊለታት አልቻለም ጹህ አየር እያገኘች እስከ ሦስት ሰዓት ለሟሆን ጊዚ እንድታርፍና እንድትዝናና ኤሊኖር መክራት ነበር ሲር ማሬ ግን በቶጐ ወደ ልጁ «መመለስ ፈለገች በዚያች ሰዓት ደስ የሟላት ነገር ቢኖር ከልጁ ጋር ሃና ልጁን ማስታመም ብቻ ነበር ከዚህ ውጭ ምንም ነገር ብታደርግ መም ቢደረግላት ደስ አይላትም ርከ ከሃ ሃ ፍፄ ርጓበከፎ ችሎ ብዬ ወደ ብመለስ ጅ የሚሆነ አሳብ እያሳ። ቪባንና የኤሊኖር ባል አሁንም አብረው እንደሆኑ ነው አባትና ልጅ ካመቴት ሴትዮዋ የሰላም ኑሮ ለመኖር እንደማትችልና አንድ ቀን ግን ዝይዘው ወደ እንግሊዝ አገር ሊመጡ እንደሟችሉ ጠርጥረዋል ሺሻን ፊትዋን በለበሰቸው ልብስ ሸፍና የአባትና ልጅ ጨዋታ ታዳምጥ የነበረችዋ ሴር «የሴትዮዋ ባል የእኔ ደግሞ ፍቅረኛ የነበረው ዓርበ ከሃ ዓሃ ዓርጳበበፀ ስተር ማሪ ጋዜጣውን ከመሬት አንስታ ጋባ ምሥጢር ት ጅን ግራ ያጋ ጢር ምን እንደሆ ገና ሖ ኃይል መታ እጆችጥም ተ ጩ ንተቀጠቀ ሦን ሆኖ ይሆን ስትል ባ ለአሳብጉ ና በሰሮ ልዮኑል መካከል ያለሁ ን ኑ ኣ ማን ይሆን ምነው የሆነውን እውነተኛ ላ ባብ ጀመረች ሏ ነ ልታውቅ ስለሆነ ሰቡት ን ታመኝ ባሠትሁበት ሦፖቨት ታሪክ ዞ ብ ጤዖ ሩና ዳግም ላለመገናኘት እሙ ። አመመው እንዴ ሲስተር» ስትል ኤሊኖርን አጥብቃ ጠየቀቻት በዚህ ጊዜ ልጁ ጣልቃ ገብቶ «የለም እማዬ ደህና ነኝ ብቻ እሞት ይሆን ወይ እያልኩ ሲር ግሪን እየጠየትኋት ነበር እርስዋን ያስለቀሳት የእኔ ጥያቄ ነው መሰለኝ ዝም ብሳ ታለትሳለች» አለ ሞት ምነው ልጄ የምን ሞት አመጣኽኸብኝ እንዲህ ያለውን ነገር ደግሞ ምን አናገረህ። » አሁን እንግዲህ ሰር ልዮኔል የት እንዳለና ምን እንደሚሠራ ትነግረኛለች ስትል ልብጥ በኃይል እየመታ ብዙ ጠበቀቻት ነገር ግን አሊኖር መልስ ሳትሰጣት በዝምታ ብዙ ቆየች ከነአካቴው ኢሊኖር በህዘን ስሜት ተዋጠች በጭንቀት ብዛትም ፊትዋ ተለዋወጠ ምርጫ ስላልነበራት ሲር ማሪ ንግግርዋን ቀጠለች ሓንዳንድ ልጆች ለቤተሰቦቻቸው ባላቸው ብርቱ ፍቅር ሳቢያ በቀላሉ ይጠቃሌ የልጆች ፍቅር ደግሞ ከጎልማሶች ፍቅር የበረታ ነው ብዬ እሞምታለሁ ጎርዶን ለአባቱ ያለው ፍቅር ስር የሰደደ ስለሆ የፈለገውን ካገኝ ከበሸታፁው የሚድን ይመስለኛል ዓርበ ከሃ ዓሃ ዓርጳበበፀ መፍት ሆም ሀክ መሱ ጥር በጭንተት በተዋጠና በሟንከራተት ፖርም ባለቤቴ ከቤቱ ከወጣ ዓደኑን ሣት በዚህ ጊዜ ኤሊናር በ የልጄ ት እይን እ አይ የት እንደ ገባና ቀርቶ የት እንዳ «ታዲያ አሁን ምን ይሻለኛል ሸክ ኣባዊኝ ከቁ ግት ዞ። ሁለቱ ሴቶች መጽሐፉን ለማንሳት ከመሞከር ደልኑ ጨዋታቸውን ቀጠሉ ድንገት አንድ ሰው ከዚያ ክፍል ውስጥ ቢገሺ ከሁለቱ ሴቶች የትኛዋ ይበልጥ ቕቐንጆ እንደሆነች ለሣነዳጳጸር ቢሞጀ ለይቶ ለማውጣት ሳይቸገር ኦይተርሥ ኤሊኖሮ ብዙ ብትገረጣም መገፈ ትዱስ የተረባት ንጹሀ ሴት በመሆንዋ አሁንም ውበትዋ ይማርካል የሲሂ ማሪ ቁንጅና ወደር ስላልነበረው ልብዋ በሀዘን ቢጨማለቅም አሁንም ታምቻራለች ውበትጥም አልረገፈም ቢሆንም የሁለቱም ፊት ስር በሰደደ ሀዘን ለመሞላቱ ከሁለቱም ፊት ላይ በጉልህ ይነበባል የዛሬው ምሽት እንዴት ደስ ይላል» ኣለች ሲር ሣሪ በልጅነትዋ ዘመን ያሳለፈችውን ጊዜ እያስታወሰች «ከዚያ ሁሉ ስቃይ ተገላግለሽ እንዲሀ ሁነሽ ሳይሸ በጣም ነው ደስ ያለኝ ኣሁን ደሣሞ ከዚህ ይበልጥ ተሽሉ በሁለት እግሮችሽ ቆመሸ ስትራመጂ ባይሸ በይበልጥ ደስ ይለኛል» ስትላት «አንቺ እንዳልቨው ቢሆን እኔም እንዲሁ ደስ ይለኛል ለረኞም ገይ ከጨለማ ውስጥ የኖርኩ ነው የመሰለኝኔ በለት ኤሊኖር መለሰችላት። ሲር ማሪ የያዘችው መጽሐና ሳይታወቃት ከ አፈትልኮ ከመሬት ወደተ ለዛስ መጽሐፉን ማንበብ አቱሣ ሌላ ሠ ነበር እኮ ያመምሽ ብ ያ ብ ጨርሶ ሲለትሽ እንደምት ሮ ግ በረቺ ኣለፈ የናት ዘይጆኗ ይመስልሻልን አአጠራጠርዶ ሞካገን ነው ወን በመዳሄ ሰል ፈጣሪዬን ኣ እንኳን ፍና ሲር በንርና ዐሀዘሄታ ዓይን እያየቻት ን አለህ በ ኣሊኖር ምነው ሕይወት አስጠላሽ አንዴን በመንዝ ር ር ማሪ ሰትጠይቃት የኢሊናር አምባ ደስ አ ውጨ ብ ታንቀጦቀው መሰሉ ጥም አለ ወ ቂ ሮ ማሪ ደስ አሳለኝ ያለም ሲር ም» ሰትል ስለደረሰብኝ ያ ነገር ሕይወቴን አጨልሞታል ያልጠበቅሁኑ ሰ ክሮ ትኩት ሰው ከእኔ በመለየቴ ገ ያተምኩት ነገር ነው የደረሰብኝ ምነው ልጆችሽና አባትሽ አሌ ኣይደል» አዎን እነሮሱን እግዚኣብሔር ይባርክልኝ እን ው የምወዳቸው አለች ኤሊኖር በርጋታ ንን በሊ እንደሆነ የልጆቹ ፍቅር ነው ጭንቀቴንና ሕመሜን ፈል ያየሽው ያደረገው ብዙ ጊዜ ከህሊናዬ ውስጥ ይጌላላ የነብረው ኣላን አሰከፊ ኤሊኖር በመቀጠል «ምሥጢሬን አንዱንም ሳልደብቅ አትፍሩት ላች አልንገራት የሟል ጭንቀት ነበረብኝ አንቺን ለግሞካሸት ሳይሆን ው ነር ሁሉ ከልቤ ነው አንቺ ከሌሎች ሴቶች ሠሉ የተለየሽ ነሸ ሴላው ቢቀር እኔን ካጋጠሙኝ ሴቶች ሁሉ ትበልጪያለሸ ያ ይሆናል ብዬ ያልገመትኩት ነገር በሆነ ጊዜ እናቴ እናቴ ባትሆንም እናቴ ልበላት መሰለኝ ብዙ አጽናናችኝ ይህቺ ሴት የአባቴ ሁለቶኛ ሚስት ናት ከዚያን ጊዜ ወዲህ የደረሰብኝን ሀዘን ሰማንኛዋም ሴት አልገለጽኩም አሁን ግን ለአንቺ ልነሣርሽ እፈልጋለሁ ኤሊኖር ይህን ስትናገር ሲር ማሪ እጅዋን አንተርሳት ኖሮ ሴርዋ ኤሊኖር የተንተራሰችውን እጅ ቀስ ብሳ በማንሸራተት አነሳቸው በሊላው እጅዋ ግን ኤሊኖርን ማሻሸቱን ቀጠለች። ኤሊኖር በምታወራው ታሪክቱ ዖነ ጥ ተመስ ጠየቀቻት ጣልቃ በመግ ስለነበር የቪሻንን ጥያቄ ውስጠምጢር ልብ ሳትል «አዎን ጣ ነው ያለኝ» ሰትል መለሰችላት «እንዲያውም ከጥቂት በዓታት እመለሳለሁ ነበሮ ያለው ሆኖም ከዚያን ጊዜ ወዲህ ፊቱን እዛ በኋላ የውሃ ሸታ ሆኖ ነው የቀረብኝ የ ሰዓታት ነበር የመጣውሁ ስትል ሺሻን በማጉረመ ነሸ ብላ ጠዖቀቻት ምረም ም «ለፕቂት ከተናገረች በኋላ «እርግጠኛ ት ብቻ» አለች ኤሊኖር «ይህን ደጋንኀሞ ኩ ስ ነበር የመሰለኝ አአምሮው ውስጥ ለላ «አዎን ለጥቂት ሰንታ ሰትላት «ሌሳ አሳብ አልነበረውጩጨ የነገረኝ እእም ቶሎ የሚመለ ነገር አለ ብዬ አልጠረጠርኩም» በማለት አሁንም በደክመ ድምፅ ተናገረች በማውቀው ሌላ አሳብ አልነበረውም» ስትል ኤሊኖር ባጦጣ። መሳሳት የሰው ልጅ እጣ ፈንታ ሲሆን ይቅር ሰእግዚኣጊ ኤ ኣብቁነ ብሎ ይቅርታን ማውረድ ግን መለኮታዊ ነው» «ግን እኮ ሲር ማሪ በአኔ ላይ የደረሰው በደል ከባድና ሊሸነጨ የሚከብድ እንደሆነ አንቺም ታውቂዋለሽ ከዚህሥ በሳይ ባለቤቴ በቴ ሥራ ለመጸጸቱ ምንም ዓይነት ፍንጭ አሳየሁም ይህን ያህል ጊዜ ለእ ከእርሱ የሰማሁት ምንም ነገር የለም በሠራው ሥራ የተጸጸተና ያዘ መሆኑን ሊጠቁም የሚችል ደብዳቤ እንኳን ጽፎልኝ አኣያውቅም «ምናልባት» በማለት ሲር ማሪ ጣልቃ ገብታ «አንቺው ራስሽ እክ ልሽው በፈጸመው አሳፋሪ ተግባር አፍሮ ሊሆን ይችላል። ብቻ ነበር እርበዋ ከልብ በመነጨ የፍ መ ይህን እንዳለ ፉ ተለያዩ ከዚያም ሕት ን ዘለላዎች ኮለል ብለው አንደ ጎርፍ ትችል እን ልብስ አራሴ ይህን ጊ ም ከዚያች ች አውነትም ን ድ ጠባየ ኤሊኖር ምሰኪን ብት እርሱ እንደ እርስዋ በፍቅር ባለመክነ መጣበት ከተማ ተመለሰ እርስዋ ግን ያለ አርሱ ለመኖር ችወ ታሩት አንይ ምንም ጣላ ቻፅ የተቻላትን ሁሉ አደዴረገች ለተወሰኑ ዓርበ ከሃ ሃ ዓ ርጓበበፀ መናገር ይቀናታል «ታሪኩ አሳዛኝ ነው ግን የኃጥያት ሁሌም ሀዘን ነው ስትል «የፍቅር መጨረሻም ሀዘን ነውጌ ሟ ማሪ «ከፈጣሪ ፍቅር ሌላ» በማለት ራስዋን አረመች ጪ ኣላት ለ «አይ የሁሉም ምድራዊ ፍቅርም ቢሆን መጨረሻው ህዘን ነ ለመደምደም ይከብዳል» ስትል ኤሊኖር ጣልቃ በመግባት ሚሌ ተናገረችፀ «እርግጥ ነው ሴቶች ወንዶችን ሲያፈቅሩ መጨረ ካ ብ ሊሆን ይችላል ለምሳሌ እናት ለልጆችዋ ያላትን ፍቅር ተመልከቪ ህከ ዓይነቱ ፍቅር ሀዘን አላይበትም። ሌላው ነገር ደግሞ የትዳር ጓደኛው እስከዚህም የታወቀች ሴት አልነበረችም» «ክፉ ሰው ቢሆን ነው ይህን የደበቃት» ብላ ኤሊኖር አሳብዋን ስትሰነዝር «አንዳንድ ጊዜ እኮ ሰዎች በሚገባ ካላጤኑት እዳ ውስጥ ሲገቡ መጨረሻው ምን ሊሆን እንደሚችል አያገናዝቡም» ስትል ሲር ማሪ ጣልቃ ገባች «አዋቂና ጎበዝ ሰው እንደ ነበር ሰምቻለሁ ምናልባትም በዚያን ጊዜ የፈጸመው ስህተት የመጀመሪያው ሊሆን ይችላል ግን ለዚህ ስህተት የከፈለው እዳ በጣም ከባድ ነው የሚመስለኝ። አርስዋ ግን ከውሳኔዋ ነቅነቅ አሳለችም «ከደረሱበት ደርሰው በመጨረሻ መለያየቱ ጠቀሜታ ስለሊለ» ኣብረው እንዲቆዩ ሰውዬው ብዙ ለመናት ተማጸናት ከዚያ በኋላ ወደ ባልዋ ተመልሳ ለመሄድ እንደማትችልም አስረዳት እርሱም ቢሆን ሟ ቤቱ ለመመለስ እንደማይችል ነገራት አርስዋ ግን አሳብዋን ለመቀሸሼ ባው ከነኣካቴው ስለምንም ነገር መነጋገር ስሳልፈለገች ከነበሩት ሄይች አየሽ ኤሊኖር አጁትዋ ስለራስጥ ስትናገር እንዳለች ክፉ ሴት በመሆን መሆንዋ ባልዋን ጥላ ነው የሄደችው ነገር ግን ክፉና ኦቦ ት ብትሆንም አስከዚህ ጨከኖ የሌላ ሴት ዕሦ ያልጆች አባት ይም ዘ ባል መቀማት አልፈለገችም ናልባት እኮ በአንድ ወቅት ጨዋና የተከበረ ደ በግለት ሊኖር በጓናኘር ጋዎን ጫኖ ካረ ይም በኋሳ እንዴ ሰማሁት ልጅትዋ ወደ ቤትዋ አልተመለሰችም ለመመለስዋም ሰው ሁሉ የገመተው ከፍቅረኛዋ ጋር እንደሆነች ወ ግን የ አንቅሸ ነገሮጆ እንኳን እሮስዋ ፍቅረኛዋም ወደ ቤቴ አልተመለስም አጩ ከዚያ በኋሳ የት እንዶ ሄደች እርሱም የት እንደ ደረሰ እንቆቅልሽ ያኖ ነው የቀሬው ሰዎች ግን አብረው ናቸው እያለ ያወራል» ራ የሚያጋባ ታሪክ ነው» አለች ኢሊኖር አሳብ እንደ ገባው ሰው ዝግ ብሳላ «አዎን ልክ ነሽ ነገሩ ሁሉ ግራ የሚያጋባ ነው ከሰሣኋቸው አሳዛኝና አውነተኛ ታሪኮች ሁሉ የዚያች ሴት ሕይወት በዚያ ቅጽበታዊ ደስታ የተነሳ እንደ መበላሸቱ ያህል የሚያሳዝነኝ ታሪክ የለም» ስትላት «ልክ ነው ያሳዝናል» አለች ኤሊኖርም። ኃ ሯ እ ጋ ጅሯ ጅ ዬ ፉፍ አልታየም እንዲ ያውም ፈትዋ ተለዋወጠ «ጭካኔ የተሞላባት ሴት በመሆንዋ ማድረግ የሌለባትን ድር የፈጸመችው» ኣለች ኤሊኖር በዝግታ «የሊንዋ እመቤት ከር ይኝ ትዳር ያለው ሰው መሆኑን ማወቅ ነበረባት ከጨ «ላታውቅም ትችላለች» ስትላት «ካላወቆች ቢ ይበልጥ መወቀስ ያለ ባለቤቴ ነው» በማለት ኢሊኖር መለሰችላት «ትዳር ያለው ሰው አርት ከደበቃት እርሱ ላይ ነው ኃጥያቱ የሚበዛውና ጥፋተኛ የሚሆነውኤ «አንድ ነገር ንገሪኝ እስቲ» ስትል ሲር ማሪ አጥብቃ ያዘቻት ሊንዋ እመቤት ቪቫን በዚህ ዓይነት መታለልዋን ብትደርቪበት ይቅርታ ታደርጊላታለሽ። ይሻላል» ስትል ሲር ማሪ ጮክ ብላ ተናገረች ዓርበ ከሃ ዓሃ ዓርጳበበፀ ብቻ አይደለም ማየት ያለብሽ። ይህ ሰው አሁንም ተመልሶ የሚሄደው ወጸ ደናሁን ር ስለአገሩ አስደናቂ ታሪክ ብዙ ስላወጋው ሰር ልዮኔል ወደዚያ አብር ብሄድስ የሚል ስሜት አደረበት ሩቅ አገር በመሆኑ ከዚያ ለጣመድረሰ ጊዜ ስለሚወስድ በመካከሉ አሳቡን ሰብስቦ ከተሻለ ውሳኔ ሳይ ሊደርስ ጊዜ ስለሚወስድ በ የመንገደኛው ስም ዊሊ ኒኮል ይባላል ይህ ሰው ወደፊት ታዋቂ ይሁን እንጂ በዚያን ጊዜ እስከዚህም የታወቀ ሰው አልነበረም ሰውዬው ። ሴት ውትወታ የቆንጆ ንጂ የአካል አይደለም የቆንጆ ሴት ሣ መቋቋም የተሳነኝ ፍጡር ስሆን ወዴ በደልኳቸው ሰዎች ተመልቬ ድፍረትና አቅም ያጣሁ ሞኝ ሰው ነኝ ወዳጄ የሕይወት ቃሪኪነ ልንገርህና አንተ ልትፈርድብኝና ልትታዘበኝ ትችላለህ» አለው «ሰማህ ልዮኔል ያልከው ነገር ሁሉ ምንም ዓይነት ለውጥ አያመጣጪ በሕይወቴ ዘመን ያሳፈሩኝ ሰዎች ቢኖሩ በጣም ጥቂቶች ናቸው አገተ ምናልባት ከእነዚያ ሰዎች መካከል ኣንዱ ልትሆን ትችላለህ ሆናቱ ለእኔ ማፍቀር ማለት ዘላለማዊ እንጂ ጊዜያዊ አይደለም እምነቴ በመሆኑ የፈለግከው ታሪክ ብትነግረኝ በእኔ ላይ ለውጥ አያመጣም ኒኒ ላሳውቅህ እውነተኛ ጎበዝ ታማኝ ደፋርና ኩሩ ሰው ነህ ወደፊትም ከዚህ የተለየ ሰው ነበር ብዬ አሳቤን እለውጣለሁ የሚል እምነት የለኝም ስለዚህ ሳትፈራ እውነተኛው ታሪክህን ንገሪኝ» ሰር ልዮኔል ለተወሰኑ ደቂቃዎች ዝም አለ ዊሊ ኒኮል የሚኮራበትና የሚመካበት ጓደኛው ሰለነበር ያለፈውን የጎደፈ ታሪኩን ለመና ስለከበደው በውስጡ ይካሄድ የነበረው ትግል ቀሳል አልነበረም ዊሊ እንደዚያ ቀድሶ ባሞገሰው ጊዜ ሰር ልዮኒል ውስጥ ውስጡን ደስ አለወ ሆኖም ግን እውነተኛ ታሪኩን ካወጣ ምናልባት የሚወደው ጓደኛው ቅር ሊለኝ እንደሚችል ጠረጠረ ስለእርሱ የነበረው ከፍተኛ አድናቆት ሊከሽፍ እንደሚችልም ገመተ ቀላል ውሳኔ ስሳልነበረም ፍርድ ቦት ቀርቦ ላደረሰው ጉዳት የሚጠየቅ መሰለው ይህን ጊዜ ነበር ፊቱ ዌ የሀዘንና የጭንቀት ምልክት የታየው ጓደኛው ያንን ቢገነዘብም ጣቃ ገብቶ ነገር ማደፍረስ ስላልፈለገ በትእግስት አለፈው ቢሆንም «እንዱት ሩ ሰው ነው» ሲል ዊሊ አሰላሰለ «ጨዋ ዶ ። » ሲል ሰር ልዮኔል ተናገረ ከ «አዎን ሥራህ የፈሪ ነው የዚያ ፍራቻና ድክመት ውጤት ነው የሃስት ሰዎች ሕይወት እንዲበላሽ ያደረገው» አለው ሰር ልዮኔል እውነቱን እንዲነግረው ጓደኛውን ጠየቀ መቸ አገሻ ሆኖም እውነታው ሰር ልዮኔልን ክፉኛ ስለመታው ብ ወስጥ ዘፈቀው ቢሆንም ግን ከእውነተኛ ወዳጅ የሟጠበ እንደሆነ አልሳተውም ዓርበ ከሃ ዓሃ ዓርጳበበፀ ህ ትጠላኛለህ ብዬ አላምንም። መለያየታችንን ነፀሪብኝ እስከ ዛሬ ይህ አሳብ ጨርሾ ከህሊናዬ ውስጥ አፍሁ ና «ትክክለኛ ግንዛቤና የተነሳ ከአንተ ትቀየመኝምኋ ፈእኔ በአንተ ቦታ ብሆን» አለ ጓደኛው ቀጠለ ፍርድ እደባባይ እስካልወጣ ድረስ እንቅልፍ አይወስደኝም ነበር ገባህ አሁን ስለተጨዋወትነው ጉዳይ ማለቴ ነው የሎርድ ሊን መሞት ጥሩ አጋጣሚ ሊሆን ይችላል የሚሆንልህ ከሆነ ስለሉርድ ሊን መሞት የተጻፈውን ከጋዜጣ ላይ ባነበብክ ጊዜ እመቤት ሊን ወደ እንግሊዝ አገር አለመመለስዋን ማወቅህን አንተ የእንግሊዝን አገር ለቅቀህ ከወጣህበት ቀን ጀምሮ መለያየታችሁን እንዲሁም ከዚያን ጊዜ ወዲህ አለመገናኘታችሁን ገልጸህ ለመጻፍ አጋጣሚው ጥሩ እድል ይሰጥሃል «አሁን በእውነት ኣንተ በእኔ ቦታ ብትሆን ይሀን ታደርግ ነበርኩ ሲል ሰር ልዮኔል አጥብቆ ሲጠይቀው «በሚገባ ይህን ከማድረግ የሚያግደኝ ነገር አይኖርም ነበር እንዲያውም ጊዜ ሳለጠፋ ወዲያውኑ ነበር መልእክቴን የማስተላልፈው» ብሎ ዊሊ መለሰለት ይህን ጊዜ «ቀደም ብዬ ባስብበት ኖሮ እንዴት ጥሩ ነበር» አለ ሰር ልዮኔል ሲናገር ይሻል ነበር ነገር ግን አሁንም ቢሆን ጊዜው አልመሸም እስከዚህም ተስፋ ከሚያስቆርጥበት ደረጃም አልደረሰም። » ሲል ሰር ልዮኔል ሲጠይቀው «ጥቅምማ አለው ባጭር ጊዜ ውስጥ ዜናው በመላ እንግሊዝ አገር ይሠራጫል ወሬው ሲሰማ ጋዜጦች ስለጉዳዩ በብዛት ይጽፋሉ እንግሊዝ አገር ዴግሞ ታውቀዋለህ በጋዜጣ የሚጻፍም ሆነ በሬድዮ የሚነገር ዜና በአጭር ጊዜ ውስጥ አገር ሁሉ ይሰማዋል ድሃ አይል ሀብታም ሁሌም ጋዜጣ ያነባል ዜናው በዚህ ዓይነት ከሁሉም ዘንድ ይደርሳል በሁለት ሳምንት ጊዜ የአንተና የት እመቤት ጉዳይ ከሰው ሁሉ ጆሮ ገብቶ እውነታው ባይዛባ በትክክል ይታወቃል» ሲል መለሰለት ዓርበ ከሃ ዓሃ ዓርጳበበፀ «ዛሬውኑ ከመተኛቴ በፊት ደብዳቤውን ፌ አኣድራ ለጋዜጣ አዘጋጆች እንዲዴርስ ኣድርጌ ነው ከ መልኩ አስቤው አላውቅም ኣይ ምስኪን ቪቫን ጉኖ ኪህ ዓዴ ይህን አስቤ ቢሆን ኖሮ ቀዶም ብዬ አዴርገው ነበር ከመጀመዕት «ሌላም የምሰጥህ ምክር አለኝ» አለ ዊሊ «ምናል አሳቤ ሰትሰማ ተግባር ላይ ለማዋል የማይቻል መስሉ ባት ይህፌ ይሆናል ግን ብልህ ሰው ሰለሆንክ እንዴ ምንም ን ዶህ ዶኛል ልትፈጽመው እንደምትችችል ይሰማኛል ምንም ነገር ቢሆን በድፍረት እንዴ ወሰዱት ስለሆነ ተሣባር ላይ ለማዋል የማይቻል እንዳዩትና ኢወቅበት። «ቪቫን በመልክዋና በግርማ ሞገስዋ በጣም የታወቀች ሴት በሬ አሁን ግን የት እንዳለች አይታወቅም» ብለው ስለጻፉም የመጥፋትና ጉዳይ ብዙውን ሰው ግራ አጋባ ወንድ አፍቅራ ኮበለለች ያው የተወራው ወሬ ውቨት መሆኑ ሲሰማ ሰው ሁሉ ምንደነው ፆ ብዙ ተወያየበት ሰር ልዮኔል በዚህ ሳያቆም መጪ ው አለመሆኑንና ቪቫን ከእርሱ ጋር እንዳልሆነች ሰ ብት ያለው ሊላ ደብዳቤ ጽፎአል በእንግሊዞች ባህል መሠረ በቃ ስላለው ነበር እያንዳንዱ ቤተሰብ መብቱን የሚያስከብርለት የግል ጠ ለ ለጠበቃው የተለየ ደብዳቤ የጻፈው መ አጨ ናፍ ሐ ትች ይጃ ዓርበ ከሃ ዓሃ ዓርጳበበፀ ባስተውል ኖሮ ሰው ሁሉ የተሳሳተ ወሬ «ቀደም ብዬ እሰጥበት ነበር እንጂ ዞም አልልም ነበር» ኣለ ሰር ልዮኒል ኣ ኣነ «በዚያን ጊዜ ጉዳዩን አደባባይ ለማውጣት አልፈለኩ ደብዳቢ ለቅቀን አብረን ወደ ፈረንሳይ መኮብለላች ም እዚ ነው ቢሆንም በእለቱ ወዴ ማታ ካሌይ ከሚባል ወዴ ን እውነት ተለያየን ከዚያም ወዲህ አልተገናኘንም ስለዚህ ኣሁን ኳ ስንደርስ ምሥጢር እንዲያውቅ ስለምፈልግ የዚህ ደብዳቤ መንፈስ ዶህን እንዲወጣ አድርግ» ሲል የግል ጠበቃውን አዘዘው እንጂ ዴ በጋዜጣ የጻፈው ተቻኩሎ ስለነበር አሁን እርሱ ወደ ቤቱ ለመመለስ መ ላይ እንደሆነ አልገለጸለትም ደብዳቤውን ለጠበቃው ለሚር ኖርተን የጻፈው ከግብፅ ኣገር ስለነበር ደብዳቤው ከየት እንዴ መጣ በአድራሻው ታወቀቄ። ራው ሥራ ካፈረና ከተጸጸተ መጥፎ ሰው አለ ታዲያ ማንኛውም ሰው መሆንን ስሉ ያንን ዶህናነት ታይ ይሆን እያለ አሰላሰለ የዚህን ጓይ ለመሸት ዘያዞች ነገሩ እንደሚቀል ገመተ ሰር ልዮኔል ደፋርና ብርቱ ፍጡር በመሆኑ ቀደም ሲል ፍርሃት የሚሉትን ነባር የማያውቅ ሰው ነበር የሚሆነው ይሆናል የሚል እምነት ያለው ሰው ስለሆነ ሞት እንኳን ጥርሱን አግጥጦ ቢመጣበትና ምንም ነገር ለማድረግ ቢሳነው ሞትን በፀጋና በጥሞና የሚቀበል ዓይነት ሰው ነው ሆኖም ያ ሚስቱና ልጁ የነበሩበትን ትልቅ ቪላ ቤት ባየ ጊዜ ከሞት ይበልጥ ፈራው ወደ ቤቱ የሚያስገባ ደረጃ መውጣት ሲጀምር ግራ ተጋባ ፍርሃት ፍርሃት አለው መላ ሰውነቱ ራደ አደናቅፎት ሊወድቅ ሲል የደረጃውን ጠርዝ ስለያዘ ከመውደቅ ዳጻነ። በዚህ ጊዜ ከማንኛውም ጥቃት ልትከላከልለት የምትችል ይመስል ወደ ልጁ ጠጋ ብላ አጎነበሰች ድምፅ የሚያሰማው ሰው ዝም እንዲል ስለተነገረው ይሰማ የነበረው የእግር ኮቴና ድምፅ ጸጥ አለ ሆኖም ግን ከበሩ አጠገብ ሰው እንዳለ ሲር ማሪ ጠረጠረችቋ ነገር ግን ብዙም ጉዳዩ ስላላስጨነቃት ያለ መርበትበት አሳለፈችው የሚንጀዷሸከው ድምፅ እንደገና ተሰማ በሩም ተከፈተ ምናልባትም ሠራተኛዋ ትሆናለች ብላ ስላሰበች ሲር ማሪ ቀናም አላለች። ሰውነትዋ ግን ይንቀጠጣል ፊትዋ እንደ ተቨፈነ ነው ሰር ልዮኔል ተንበርክኮ ሲንፈቀፈቅ እጆችዋ አጨበጨቡ በዚህ ጊዜ ሰር ልዮኒል ከተንበረከከበት ተነሳ ያጋጣሚ ነገር ሆኖ ልክ በዚያች ቅጽበት ጎርዶን ዓይኑን ገለጠ ሲር ማሪ ያቺን ሰዓት እስከ እለተሞትዋ አልረሳችውም። በዚህ መሃል ልጁ ቀና ብሎ ሲያይ ሲር ማሪን በተመለከተ ጊዜ «ሲስተር ሲስተር ሲር ማሪ አባቴ እኮ መጣ። ሰር ልዮኔል ከነበረበት ፍ ጎርዶንን አላይቃታው ዓርበ ከሃ ዓሃ ዓርጳበበፀ አልነበረውም የሆነው ሁለ ርቆ ቀረ ለድንጋጤው ወሰን ሽ ርወ አስገፈመው ገጽታው ሳይ የመከፋት እንጂ የመደለትም ነ የእርካታ ስሜት ጨርሶ አልታየም ምፅራፍ ስልሳ ሁለት «ከፈተና ውስጥ በጨመርኩሽ ጊዜ አብጄ ነበር ልክ በዚያቹ ሰዓት ሲር ማሪን የምትተካዋ ሌላዋ ሴር ሁለቱ ከነቢ ቱበት ክፍል ገባች እድሜው በስሱ ጠና ያለ የሚመስልና ቁመናው ን ያማረ ግን ፊቱ የጠቋቋረ ወንድ ከሲር ማሪ ጋር ቆሞ ስታይ ደነገጠችኒ «አባቴ አባቴ ነው» ሲል ጎርዶን እንደ ቀድሞው ጮክ አባቱ ፈገግ ማለት ነበረበት ነገር ግን በድንጋጤ የገ የተጣበቁ የመሰሉ ከንፈሮቹ ነቅነቅ እንኳን አሳሉም ስለዚ ነው የተናገረው መናገር ሲጀምርም የራሱን ድምፅ በሰማ ቢሆን አስፈራው እንደ ምንም ብሎ ወደ አዲስዋ ሴር «ሰር ልዮኔል ራይዳል እባላለሁ» አላት ብሎ ሲናዢ ሩጣው ፈቲና ህ ብዙ ቆይቶ ጊዜ ለራሱም እየተመለከ «አባቴ ነው» ሲል ልጁ በድጋሚ ተናገረ «የእኔ ማለቴ የእኒ የብቻዬ አባት እኮ ነው» በማለት ትንሹ ጎርዶን ለማስረዳት ሞከረ «ከሲስተሮቹ አንደኛው አንቺ ነሽ። «ምን አለፋሽ እርሳቸው እን ል ነገር አያስተውሉም» ብላ ለምን ይሆን እጅግ በጣም የምወኗ ደሆነ የሚያምርብኝን ልብስ የመረጠችልኝ ስትል ኤሊኖር በልብዋ አሳላለ እንጂ ሲር ማሪን በጣም ስለምታከብራት ያለቻትን ሁሉ ከመ ፈጻም ላቹ ኋላ አላለችም ከዚያም የሲር ማሪን ፊት እያየች ፈገግ ኣለች ወደ ምነው ዛሬ በጣም አሰማመርሽኝሳ» ስትል ኤሊኖር ሲር ጠየቀቻት «እንዲህ እንደ ዛሬ ካማረብኝና ቆንጆ ሁጄ ከታየህ ሬጅ ጊዜ አልፎአል» ብላ ስትናገር ሲር ማሪ ጣልቃ ገባችና «ሁሌም ም ቆንጆ ነሽ» አለቻት በዚህ ጊዜ ኤሊኖር አሁንም ፈገግ ኣለች የአ ን በሳይ ንግግር እንዳልሆነ በመረዳት። እያልኩ ብዙ አስባለሁ ቅጾ የለም» አለች ኤሊኖር ሳታወሳውል «ምን ዓይነት ሴት እንደሆንሽ ለተረዳሁ ምንም ዓይነት ወሬ ስላንቺ ብሰማ አሳቢን አልቀይርምጨ ቦ ድኳት ብላ «አሁን በይበልጥ ነው ደስ ያለኝ» አለች ሲር ማሪ «ዛሬ ዋት አንዊም እንደ ጠረጠሮርሽው የሆነ ለውጥ አሳይቻለሁ ነገሩ ምን እንደሆነ ከመግለጹ በፊት ግምባሬን ብትስሚና በድጋሚ አወድሻለሁ ብትዷኝ ደስ ሯል» ስትላት ኤሊኖር ሲር ማሪን ሳብ አድርጋ ሳመቻት የሞቀ ፈገግታም አሳየቻት «አልወድሻለሁ» ስትልም ፍቅርዋን አረጋገጠቸላት ሲር ማሪ ለአጭር ጊዜ ዝም ኣለች። «ቢሆንስ ምን ትያለሽ» ስትል ሲር ማሪ ስትጠይቃት ብላ ኤሊኖር በድንገት አቃሰተች ፊትዋም ተለዋወጠ ሰውነትዋ የተንሓ ቀጠም ስለመሰላት ሲሮ ማሪ በጣም ደነገጠች ንግግራቸው የኤሊናርን ሕይወት እንደ ቀጠፈው ገመተች ኤሊኖር የሲር ማሪን እጅ አጥብፊ ይዛ «አሁን አንቺ በተራሽ እውነቱን ንገሪኝ» ስትል ኤሊኖር ተናገረቹ «ለማወቅ ቸኩያለሁ ባለቤቴ መጣ እንዴ። ሁ በለመነች ጊዜ የሥይና አገር ሰዎች እርስ በእርስ እየተጋጩ ብዙ ን ጋ በጥንት ዞማ የጭካኔ ሥራ ይ ጭካኔ ሥራ ሠሩ ነበር በቺሊንግ አካባቢ ግን የዚያ ዓርበ ከሃ ዓሃ ዓርጳበበፀ እጅግ ቀንሶ ነበር የሚታየው በዚህም የተነሳ ከዚያ አገር ይሠሩ የነበሩ ሴሮች ያለ ፍርሃት ከቦታ ቦታ ለመዘዋወሮ ቻሉ አንድ ቀን ግን እጅን ዘግናኝ የሆነ ዜና ከወደ ጁሊንግ ተሰማ። እርስዋ መሆንዋን የሚያውቅ ግን አንድ ሰው ነበረ እርሱም ሰር ልዮኔል ራይዳል ነው አንድ ቀን ሰር ልዮኔል ራይዳል ደንዎልድ ከሚገኘው ቤቱ ውስጥ ቁጭ ብሎ ሳለ ጋዜጣ ይመጣለታል። ኤሊኖር ሰር ልዮኒል ከነበረበት ክፍል ስትገባ ባልዋ ጭንትላቱን በሁለት እጆቹ ቀብሮና ጠረጴዛ ተደግመ ሲንሰቀሰቅ አየችው እምባው ከጠረጴዛው ላይ ወርል ውሃ የፈሰሰ አስመስሎታል ከዚያ በኋላ ምስጢሩን ለመደበቅ አቅም ሰሳነሰው ሆዱ ውስጥ አምቆ ያስቀረውን የቪሻን ታሪክ አንዱንም ሳያስቀር ለኤሊኖር ነገራት ታሪካቸውን እንዳይናገር የተማጠነችው ሴት አሁን በሕይወት የለችም ሞታለች ስለዚህ በዚያች ሰዓት ሊያደርግላት የሚችለው ንጽህናዋንና ታላቅነትዋን ለማያውቁ ማሳወቅ ነበር ኢሊኖር ውብ የሆነ ሙዚቃ በሕልሙ እንደሚያደምጥ ሰው ዝም ብላ ሰማችው ታሪኩን ሲጨርስ «ልዮኔል ምን ያህል እንደ ተሰቃየች አስበው» አለችው አብረው በኖሩበት ዘመን የተናገረችውን ሁሌ አስታወሰች እያንዳንዱን ነገር ባስታወሰች ቁጥር ሲር ማሪ የተናገረችው ሁሉ ትርጉም እንደ ነበረው ኤሊኖር ገና አሁን ገባት ሰር ልዮኔል ከልጆቹና ከሚስቱ ጋር ደስ ብሎት ኖረ ሆኖም ግን ሞቶ አፈር እስከ ተጫነው ድረስ ቪቫንን አልሬሳትም ያ በሀዘን የቆሰለውና ለውበቱ ወደር የማይገኝለት የቪሻን ፊት ዘወትር ከህሊናው ውስጥ በአሳብ እያየ አስታወሳት።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

تعليقات:


memezon

خيارات التنزيل | تحويل إلى قوات الدفاع الشعبي | كتاب اليوم

© dirzon | شروط الخدمة | خصوصية | حول | خدمات | اتصال