Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • تحويل إلى قوات الدفاع الشعبي
  • قائمة القراءة
  • مختصر
  • كتاب مسموع
  • بحث
  • تحميل
  • myzon
  • تسجيل الدخول
  • تسجيل
English  አማርኛ  Français  العربية
كتاب اليوم

ጉንጉን (1).PDF


  • word cloud

ጉንጉን (1).PDF
  • Extraction Summary

ነ አዲስ አበባ መሔዴ ነው። እኔም የሰው ውለታ የምረሳ ሰው አይደለሁም አሉ ቀኛዝማች። ፆሖ ቄሱ ጉዳዩን ስላላጤኑት ዝም አሉ። የቃጡትን ሌላውን የቂም በትር ግን አላነሥትም። ወይዘሮ እልፍ ይከንዱ ዋና ተቆርቋሪ መሳይ ምስጢረኛ አፈሣ ማንያዘዋል ነው ። ሴትዮዋ በጥብቅ ከጎ ተጎቱት ነገር ሁሉ አንድ ጉዳይ ብቻ ዳገት ቧጠጣ ሆኖበታል ይኽ ውም እንደ ድኩላ ዱር ለዱር እኮ ነው። ለያውስ ምን ያክል ቆየን ብለሽ ነው። ና ሒድ ማጀቴ ታላ ሉትና ታላኩት አይሔድ ዛሬ ግን ያስጠራሁህ ወሬ ሽው ብሎኝ ነው ። ይኸ ደሞ ጥሩ ነው። ካገር ብን ብሎ ይጠፋልሻል። የኑሮ መደጎሚያ ነው ። የወጣለት ገበሬ ነው ። የኔ ሰው አክባሪ። ኣኳ አፈሣ ውስጡ በፍርሃት ዝገት ተበልቶ ላዩ የተወለወለ ዕቃ ነው። አንዳች ችግር ሲፈጠር ከሩቁ ማጎብጎብና ነገር ሲዳቀቅለት እፊትፊት ማፋደስ ልማዱ ነው። ቁመትና አካላቱ ልከኛ ነው። ከእንግዲህም በከፍተኛ ጉጉት የሚጠብቀው አንድ ትልቅ ጉዳይ አለ።ይኸውም ከሽፍታው ጋር አድፍጦ ከሆነለት እሱ ራሱ ተኩሶ አለበለዚያም ያኛው በሚፈጽመው ግድያ እኔ ነኝ የገደልኩት ብሎ በሴትዬዋ ዘንድ ይበልጥ ለመወደድና ተጨማሪ የምስጢረኛነት ውለታ ለማግኘት ነው። ሰዎች አንድ ነገር ሸጉጠው በገቡ ቁጥር እስቲ ምን አረኩላችሁና ነው። ምን ውየላችሁ ነው ይኸ ሁሉ። አቤት እኔ። አንቺ ታዲያ ኮስተር ሰብሰብ ነው። የከተማ ሰዎች በኛ አገር ንግግር ስለሚአልዱ ካፍሽ ቆጠብ ነው። እሷም ቢሆን እያደር የወደደቻቸው የሳቸውን ዝምድና የሚፈልግ ፍሬ ሰው አይጠፋም እንዲህ ሰብሰብ ብዬ ከተእመጥኩ ደህና ባል አላ ጣም በማለት ነበር። እኔ እሷን አክል በነበረበት ጊዜ ካይን ያውጣሽ እባል ነበር ። እንደ ሙዝ ነበር እምገመጠው።

  • Cosine Similarity

አንዳንደዬ ነገር ያበላሻለቁ ሰው እኮ ያኣሉ የዋዛ ሰው አይምሰሉህ ። ከፊት ለፊቱ ተቀምጦ የሚዘፍነውን አዝማሪ ካለፉት ሦስት ዓመታት ጀምሮ በያመቱ ኅዳር ሚካኤል ቀኛዝማች በላይነህ ታፈሰ ቤት ስለሚመጣ ምንዳዬ ያውቀዋል። ያልተማረ ሰው ምን መላ አለው። ምንዳዬ አሉ ቀኛዝማች አዲስ ግላስ ከለበሰች በቅሎአ ቸው ላይ ተቀምጠው አቤት አለ አንጋጦ እያየ ። ሱ ደልዳላው ቦታ የአቡነተክለ ሃይማኖትን ቤተ ክርስቲያን ለመሳለም ወይም ወደ መንደር ተልካ ስትሔድ ማለፊያ ማግደሚያዋ በምንዳዬ ወላጆች ቤት በኩል ስለነበር አንቺ ያብዬ ከተማ ልጅ ነይማ ልን እያለ የሚጠራትና የልጅነታቸው ጊዜ ዘወትር ትዝ ይለዋል ብ ከጥቂት ዓመታት በፊት የልኬለሽ ዘመድ ልታገባ የጋገራው ለት ማታ ምንዳዬ ከጓደኞቹ ጋር ሲጨፍር ከልኬለሽ ጋር ይተያያሉ ። አዛ የሆኑ ሰውዬ አይ ያንቺ ነገር ቤት በመለስ ጓዳ በጎረስ አደራህን ያሉኝ ሰው አጥተው መሰለሽ ። አንዳች ወሬ የሰሙ ዕለት ታዲያ በቅዝም ዝም እንደ ተመታች ሚዳቋ ይዘሉ ይፈርጡና ምን ሰው አለኝና እግዜሩም ዐይን የለው ። አስቸግሮኛል የሚሉትን ማንኛውንም ሰው ለማጥቃት ሲነውሥም አው ጥተውና አውርደው ብቻቸውን ወይም አንድ ተጨማሪ ሰው ያዘ ጋጃሉ ። አንዳንድ ጊዜ ቀኛዝማች ያን መጥፎ ሐሳቧን የሚያውቁባት እየመሰላት ገና ከሩቁ ስታያቸው ትደነግጥና ደሞ በምን አጋጠሙኝ እቴ ። ምነው። ሰው ተከትሎሁ ኖሯል እንዴ ። መሰንበቻ ውን አንድ ነቃ ያለ ሰው ከየት አባቴ ባገኘሁ ሲሉ ነበር ። ለጊዜው ዝም አለና እኔ ታዲያ ምን ላርግ ። ምንዳዬ ሁለተኛውን የአጥር በር ዐልፎ በሱ ጎጆ በኩል ባለው አዳራሽና ባጥሩ መካከል ጥግጥጉን ወደ እልፍኝ ሲሔድ ድን ገት ሳያስበው ወይዘሮ እልፍ ይከንዱና አንድ አዳፋ ነጠላ የተከና ነበ ሰው አጥሩን ደገፍ ብለው አፍላፍ ገጥመው ያወራሉ ። እኔም የሰው ውለታ የምረሳ ሰው አይደለሁም አሉ ቀኛዝማች ወደ ኋላ ለጠጥ ብለው። ውሃ አዘሉ ጌታ ክፉሁን ይያዝልሁዬ እንዲያው አሁን አንዳይ ነገር ቢመጣ ያገሬው ሰው እኔ ልቅደም ነው እሚለው አሁን በያ ሰሞን አንድ ናዶው እሚባል ገበሬ አረም እያራረመ ለላይ ቤት ሚኻኤል ጠዲቅ ለቆረሰ ለምድርም ዶልዷሌ በላይነህ ታፈሰ ሁት አለ እርም አይቀሬ ። ነቃ ያለ ሰው ጥሩ ነው። ቀደም ብለሁ ልከሁብኝማ ቢሆን ወይ ነዶ ደሞ ይኸን ያክል ሙያ። ደሞ በንዲህ ያለው ክፉ ሰው ኩነኔም የለ ። እንግዲህ እኮ እናንተ ሰው አታስወሩም። ወደ ቤት ገባ ። እሱስ ቢሆን መች ያእዋል እንዲያው ምናልባት ማጀቴ ብቅ ይል እንደሁ ብዬ ነበር ። አሉ ቀኛዝማች ። ቢሆንም ካለ ሰው እሚሆን ነገር የለም ። ለማንኛውም ጉዳይ ሰው ያስፈልጋል ። ወይዘሮ እልፍ ይከንዱ እያለች ሌላ ሴት መመኘት ይህን የመሰለ ግርማ ሞፃሱ ያማረ ቤት እያለ አይወርዱ ወረዳ ወርዶ እንዲህ በስተኋላ መበላሽት እንኳን ለርስዎ ለማንም ተራ ሰው እሚገባ አይደለም። ጥፋቱን የሚያውቅ ሰው ምን አጠፋሁ አይልም ዘ ታዲያ ምን ልበል ። ቀኛዝማች ተንኩሉ እንደ ተጋለጠበት ሰው ደነገጡ። እኔ ለንዲህ ያለው ጆሮም የለኝ ሰው ማለት የሚመክሩትን መልካም ነገር የሚሰማ ሰው ነው። ደህና ሰው እንኳ ካኮረፈ ይጎዳል ። ይኸ የማይቀር ጉዳይ ነው ። አሉት ቀኛዝማች ። አዲስ አበባ ወይዘሮ ደጅ ይጥኑ የሚኖሩበትን ግቢ በከተማ ወንድ ተታለው ልባቸው እንዳይሸፍት እሳቸው እን ደልብ መለስ ቀለስ እያሉ የሚከታተሉበትን ኣካባቢ ያሰላስላሉ ። ብሸኝስ ምን ነውር አለበት ከ ሰው እን ኳንና የራሱን የሰው አገር ሹም ያጅብ የለ። ሴትዮዋ ቀኛዝማችን በመጠራጠር በጣም ቅር ቢላቸ ውም ለጊዜው ሰው ከማሰልቸት ብለው ዝም አሉ። ሴትዮዋ በጥብቅ ከጎ ተጎቱት ነገር ሁሉ አንድ ጉዳይ ብቻ ዳገት ቧጠጣ ሆኖበታል ይኽ ውም እንደ ምንም ብሎ ወሮ ደጅ ይጥኑን አጥቅቶ እርሳቸውን የማስደሰቱ ጉዳይ ነበር ። የሰው አገር ሰው ጢሻ ውስጥ አስተኝቼ ካሁንአሁን ሰው ያየው ይሆን ። ጥይት ከጮኸ የኛ አገር ሰው ምንድን ነው ነገሩ ብሎ መሯሯጡ አይቀርም ። እንዲ ያው ለምናልባቹ ከሰው ጋር ተሔደ አጉል ነው የሰው ሰው ይገልና ብለው ሳደጨርሱ አይ እቴዋ። አለያም አብሮት ያለው ሰውዬ ብቻ ከሞተ ምንዳዬ ሰው ገደለ ነው እሚባለው ። ይኸ ደሞ ጥሩ ነው። የኔ ሰው አክባሪ። ወሬ እንዳታበዢ የከተማ ሰው ደሞ ጥዳት ይወዳል ። ትውውቅ ባይኖራቸውም የሣር አምባ ሰው መሆኑን ያውቃሉ። ወሮ ደጅ ይጥኑ ይሀን የሣር አምባ ሰው ልጠይቀው ይሆን።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

تعليقات:


memezon

خيارات التنزيل | تحويل إلى قوات الدفاع الشعبي | كتاب اليوم

© dirzon | شروط الخدمة | خصوصية | حول | خدمات | اتصال