Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • تحويل إلى قوات الدفاع الشعبي
  • قائمة القراءة
  • مختصر
  • كتاب مسموع
  • بحث
  • تحميل
  • myzon
  • تسجيل الدخول
  • تسجيل
English  አማርኛ  Français  العربية
كتاب اليوم

ገድለ ፍቅር - ደርሰህ አበራ ጀምበር.pdf


  • word cloud

ገድለ ፍቅር - ደርሰህ አበራ ጀምበር.pdf
  • Extraction Summary

ድመ ሼሕ ቫሻ ቅ መጽሐፉን ለማረምና ለማስተካከል ጥረት በማደርግ በት ጊዜዋ በእርግጥ አሁን ነው። ቀደም ብላ ሠ የመክበሆነ ቁጥር ደግሞ ዓሩይ የመና ፍቅርና ት ለፀብ ያእበታቶ ም ክሶ ሁነቱ ከሆነ ግን ቄስ ዘበገዳም ሲሳይንና ዕፁብ ኪነ ጥበብን ይህ ሣሠር ነበር ። ቀኛዝማች አላጌ ወንጀለኛው ዶኔ መያዝ ያለበት መሆኑን በል ባቸው ወስነው ለህዝብ እስቲያስታውቁና አስፈላጊ የሆኑ እርምጃዎ ችን እስቲወስዱ በመጠኑም ቢሆን ጊዜ ወስደው ነበር ። ዘዖበል ዘባሲል ይሀንን በጠቅላይ ግዛቱ የታወቀው አንቆት ቢሆንና ድል ቢቀዳጅ ኖሮ በማዕረግ ዕድገት ቅድሚያ ደንብ ወሠረት ሦ ጠች አርሽ ለማግኘት ይችል ነበር። እሱ ደግሞ ምን አድራጊ ነው። ብለው እንደገና ጠየ ጾ ሚስቱን ይዞ ማምለጡ ነው ።ዓሞ ጭራቅ ወሮበላ አገር ያስለፋ ማስ ያ ሠለ ሽፈራው ማለት ነበር።ብለው። መልሱ አዎንታ ነበር ። አንዴ ካመለጡ አሁን ከደረሱበት የበለጠ የሚከታተለን ይኖራል ብለውም አላሰቡም ነበር ። ኅሩይ ለሰላምታው አጸፋውን ከመለሰ በኋላ ። ሙ መናን ሰሞኑን አሟት ስለነበር ወደፀበል እየወሰድኳት ነው ሆናም ወንድ ልጁ ያየውን አየሁ የሰማውን ሰማሁ አደይን ስለ ሆነም ያየኸውን አየሁ የሰማኸውን ሰማሁ እንዳትል አደራዬ የጠ በቀ ነ። ዛሬ ጊዜ የሰው ጠላቱ ብዙ ነው።እኔን ከዚህ ሁሉ ነገርህ ምን አግብቶኝ። ግን ሦን የሠራው ወንጀል ቢኖር ነው። ሰውዬው ያን ሕዝበ ሠራዊት ሲመለከት መንገድ አሳብሮ ለመሸሽ ፈልጐ ነበር ።ምን ዋጣቸው። ውን አጥር መስበሩ የሚሻል መሰለኝ ለዚ ት ሊኖርብኝ ነው። መንገደኛውም መሸሹ የ መሆኑን አላመነበትም የሠራዊቱን መድረስ ቆሞ ተጠባበፋ ው ዘዙ ያ የወዴት አገር ሰው ነው። ከየት መምጣትህ ነው። ዘመድ ለመጠየቅም ለቅሶ ለመድረስም ወደመረባ ሄጄ ነበር። አሥር ቀናት ያህል ቆይቼ ይኸው ዛሬ ገና መመለሴ ነው። ኅሩይን ታውቀዋለሀ። መንገድ ላይ። ት ነው ያገኘኸው። ይህንን ኮረብታ አልፎ ከሚገኘው ሜዳማ ቦታ ላይ ትንሽ አለፍ ብለው በፍጥነት ይገሰግሱ ነበር ። ከዚህም የተነሳ እርምጃቸውን የበለጠ አፋጥነውት ነበር ።ግን በፈረስ ሽምጥ እየጋለበ በፈጣን እርምጃ ከሚከታተላቸው ፈረሰኛ ሠራዊት ለማምለጥ ያላቸው መተማመኛ አጠያያቂ ነበር ። ከበስተጀርባ የደረሰባቸውን ኃይል ባያውቁም እንደሚከተላቸ ውና ትክክለኛ የጉዞ አቅጣጫቸውንም ያ መንገደኛ ሰው እንደኮንፓስ እንደሚጠቁሙባቸው ገምተው ነበር ። ኅሩይ የመጀመሪያውን በር ጠባቂ ኃይል ሰምቶት ነበር ። ኅሩይ ባይሆን አልቆለት ነበር። የጫካውን ግዑዝነት ለመፈተን ነበር ። ኅሩይ በእርግጥ መከበቡን ይበልጥ የተረዳ ዳው ይኸኔ ነበር ። የተከበበው አካባቢ ዙሪያውን ገደል ነበር ። ቦታውን ለቆ መሸሽ ሲጀምር ያ ሁሉ ጅፍ የሚተኩሰው ጥይት እርሳሶች በርሱና በመና ላይ ይረባረቡ እንደነ በር ሣይታለም የተፈታ ነው። አብዛኛውን ጦር በግንባር ትተው ጠላትን በስተጀርባው ዞረው በመክበብ መምታት በጣሊያን ጊዜ የተለማመዱት የጦር ዘዴአቸው ነበር ። በሽታቸው ኅሩይን አ የተቸው ማድረግ ነበር ። በዚህ ቅፅበት የተቀሰቀሰባቸው በሽታም ይኸው ነበር ።ይኸ የሚሆነው ግን መናን ከአጠገቡ ሲያስወግዱ ነው ። ቀኛዝማች ይህንን ሁሉ አንሰላስለው ከው ሣኔ አአደረበም ነበር ። ብለዋቸው ነበር ። አለች ብለው ቢነግሯቸውና እርማቸውን አወናተወቢገላገሉ የዘወትር ጸሎታቸው ነበር ። ለኅብረተሰቡ የሥነ ምግባር ሕግም ደንታ ቢስ ነው።

  • Cosine Similarity

ልክ ነህ ኅሩይ። ለመሆኑ ኅሩይ ማነው። ኅሩይ። ኅሩይ ዘበዓማን ደግሞ የቱ ነወጎ አሉ ቄስ ዘበገዳም። እንደምን አደሩ የኔታ ቄስ ዘበገዳም። የኔታ ቄስ ዘበገዳም ። ሰጣርጋቸው የቀኛዝማችን ትእዛዝ በደስታና በፈገግታ ተቀብሎ ወደ ቄስ ዘበገዳም ቤት መስገር ሲጀምር ቀኛዝማች ጮክ ባለ ድምጻ ቸው ሰጣርጋቸው ብለው ተጣሩና ሰውየው ምናልባት እንዳይተናኮልህ ተጠንቀቀው አሉት አይ። ቄስ ዘበገዳም ቀኛዝማች አላጌ በደብሩ ሲኖሩ ደስ አይላቸ ውም ። የምጠይቅሽ አንድ ነገር አለ አሉ ቄስ ዘበገዳም ። ጠጋ በይ አሉ ቄስ ዘበገዳም ። አሉ ቄስ ዘበገዳም ። ቄስ ዘበገዳም። አይነጋ የለም ነጋና ቄስ ዘበገዳም ኅሩይን አስከትለው ልክ በተባለው ሰዓት ከቀዝማች አላጌ ፊት ቀረቡ ። ቄስ ዘበገዳም ቀኛዝማች አላጌ ብዙም ክብር ሳይሰጧቸው ። ሲሉ ቀኛዝማች አላጌ ለቄስ ዘበገዳም ድንገተኛ ጥያቄ አቀረቡላቸው። ቄስ ዘበገዳም ለምን ር ችግ ሩን አይቶ ይህን የመሰለ ረዳት እግዚኦብሔር ለምን ሰጠወባ በማ ለት አይደለ ቄስ ዘበገዳም እንባ ተናነቃቸው። ቄስ ዘበገዳም ደግሞ ለቀኛዝማች አላጌ ጥያቄ መልስ አጥተው በዝምታ ተዋጡ ። ኅሩይ ቆሞ ዝም አለ። ኅሩይ ግን እንዴ ቀኛዝማች አላጌን አንዴ ቄስ ዘበገዳምን አንዴ ሰጣርጋቸውን አንዴ በቀኛዝማች ዙሪያ የተቀመጠውን ሕዝብ በንዴት ያም የለበሰ ዓይኑን እያጉረጠረጠ በጐሪጥ ከመመልከት በስተቀር ከቆመበት አን ዷት እርምጃ እንኳን አልቀንቀሳቀሰም ። ሲሉ ቀኛዝማች አላጌ በልባቸው የሃሣብ ጥያቄ አቀረቡ ። አሉና ቄስ ዘበገዳም በ መና መልክ እጃቸውን ወደቀኛዝማች አላጌ አርገበገቡ ። ኅሩይ ወይእስር ቤት ከሄደ በኋላ ቀኛዝማች አላጌ ጀግንነቱን አፍ አውጥተው አደነቁት ። ሲሉ ቄስ ዘበገዳም ሲናገሩ ሕዝቡ አሁንም በመገረም አወካካነ ነገሩ በዚህ አበቃና ቄስ ዘበገዳም ቀኛዝማች አላጌን ስለኅሩይ አደራ ብለዋቸው ተሰነባብተዋቸው ወደቤታቸው ሂዱ ። ኅሩይ የት ቀረ። ኅሩይ እባላለሁ ኅሩይ። ለመሆኑ ኅሩይ ማለት ምን ማለት ነው። ኅሩይ ማለት መምሬ ዘበገዳም እንደነገሩኝ ኅሩይ ማለት ዕጩ ምርጥልዩ ማለት ነው። ሲሉ ቀኛዝማች አላጌ ቄስ ዘበገዳምን አረ ጧቸው እርሱስ እውነትዎን ነው። ሲሉ ቄስ ዘበገዳም መለሱ ። ኅሩይ ። ኅሩይ ነው እንዴ ወንድምሽ። ሲሉ ቄስ ዘበገዳም ጥያቄ አቀረቡ ። ሰው ነውና ኅሩይም ምን ዓይነት አስተሳሰብ እንዳለው ቄስ ዘበ ገዳም የሚያውቁት ነገር የለም ። ምነው ኅሩይ። ቄስ ዘበገዳም እንደመሳቅ አሉና ። ጧበክህ ኅሩይ ቀኛዝማች አላጌ በነገሩ ጓጉተውበታል ። ልጅ ሰጣርጋቸው። ኅሩይ። ኅሩይ የቄስ ዘበገዳምን ልጅ ሲያገባ ። ኅሩይ ነው ። አንተ ኅሩይ ። እረ ኅሩይ። ዳጣ ኅሩይ አረ ኅሩይ ። ኅሩይ ጥሩ ባል አይደ ደለም እንዴ። ቄስ ዘበገዳም ምንድን ናቸው ። ቄስ ዘበገዳምና ሌላው አንድ ነው ። በማለት ቀኛዝማች አላጌ ሰጣርጋቸውን ጠየቁት ። ቄስ ዘበገዳም ኅሩይ ታሰረ ሲሏቸው ወደኔ ነውየሚሮጡት ። በማለት አረጋገጠላቸኪ ቀኛዝማች አንድ ነገር በሃሣባቸው አብሰለሰሉና እንግዲያው ቄስ ዘበገዳም ከቤታቸው አላደሩም ። ቄስ ዘበገዳምም መና መጠለፏን አያውቁም ማለት ነው ቀኛዝማች አላጌ ይህ ሃሣባቸው አልዋጥላቸው አለ ። መጣ ዎቹ በፍጥነት እርምጃ እየገሠገሥ ከቀኛዝማች አላጌ ቤት ደረሱ እንደዶረሱ ቀኛዝማች አላጌ በነገር ጠመዷቸው። ሟቾቹ የቀኛዝማች አላጌ አሽከርና ወጣቱ ለሰ ይ እንኳን ሣያበቋቸው የጦር መሣሪያ ደግነው ከቄስ ዘበገዳም ቤት ሰተት ብለው ገቡ ። ሲል ሰጣርጋቸው ስካር በሚያኮ አሪ በዚህ ጊዜ ቀኛዝማች አላጌ ያኮላትፈው አንደበቱ ይኸ ሰው እውነትም አበደ መሰለኝ ። የቀኛዝማች አላጌን ልጅ እ ኅሩይ ለዚህ ደረጃ ታ። ታዲያ ኅሩይ ለምን እኮ አለ ። ከዚህ ጊዜ ጀምሮ ኅሩይና መና የቄስ ዘበገዳም የሆነወዓ ሁሉ ለራሳቸው ተረከቡ ። ኅሩይ የሚ ነዋ። አንቺ ካልሽ ቄስ ዘበገዳም እሺ ብለው እንደሚሰጡኝ ተስፋ ነኝ ። ኅሩይ ቀላል ሰው እንዳይመስልህ ። እኒህ ቄስ ዘበገዳም የሚባሉ ሰው ምን ዓይነት ችኮ ናቸው እባክሽ። ቄስ ዘበገዳም ወ አይባሉም ። አያ ኅሩይ ። ቀኛዝማች አላጌ የድሮ ደረጃቸውንና ክብራቸውን ጠብቀው ባለጋ ሳይ ካስቀመጧቸው አንዱ ቄስ ዘበገዳም ነበሩ ። አንድ ሰው። አንድ ሰው። አለች ቸኮለች አላጌ። ይህንን ቃል የተናገርኩት ቀኛዝማች አላጌ ስለደበደቡጻ ሌላ መሣሪያ ግን አልነበረውም። አሉ ቄስ ዘበገዳም የለም ጌታዬ ። ኅሩይ ዘበዓማን ማለት ልጄ ነው። ቀኛዝማች አላጌ በዚህ በኩል ተሳስተዋል ። ቀኛዝማች አላጌ በ ነኩ የወረዳው ገዥ ደግሞ ደነገጡ። ቀኛዝማች አላጌ። በማለት ቄስ ዘበገዳም ተማጸኑ ። አባቴ ቄስ ዘበገዳም ሲሳይ ይባላሉ ። ቀኛዝማች አላጌ ልጁን አስኩብልለው ሊወስዱባቸው ጥረት ማድረጋቸውን ቄስ ዘበገዳም ይደርሱበታል። ቄስ ዘበገዳም ድፍረት ጐ። በማለት ቀኛዝማች አላጌ አስገነዘቡ ። ቀኛዝማች አላጌ ግን በጥርጣሬ አንድ ስው እስረዋል ። የቄስ ዘበገዳም ቤት ነው ። ቄስ ዘበገዳም ከቤታቸው ወቱ ትው እያነከሱ ወደ ኅሩይ ቤት ገቡ። ቄስ ዘበገዳም ምክንያቱን ጠየቁት ። ቄስ ዘበገዳም ከኅሩይ ቤት ወጥተው ወደራሳቸው ቤት ሲያ መሩ ቀኛዝማች አላጌ ወደርሳቸው አተኩሩ ። ቄስ ዘበገዳም። ሲሉ ቄስ ዘበገዳም ጠየቁ ። ቀኛዝማች አላጌ በቁጭት መንፈስ ወደ ኅሩይ ቤት ሰተት ብለው ገቡ። በማለት ቀኛዝማች አላጌ ይ ለ ፈልፉ ጀመር ዞ። ቀኛዝማች አላጌ በመጀመሪዕ የወሰዱት እርምጃ ቄስ ዘበገዳም ሲሳይንና ዕፁብ ኪነ ጥበብን ይህ ሣሠር ነበር ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

تعليقات:


memezon

خيارات التنزيل | تحويل إلى قوات الدفاع الشعبي | كتاب اليوم

© dirzon | شروط الخدمة | خصوصية | حول | خدمات | اتصال