Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • تحويل إلى قوات الدفاع الشعبي
  • قائمة القراءة
  • مختصر
  • كتاب مسموع
  • بحث
  • تحميل
  • myzon
  • تسجيل الدخول
  • تسجيل
English  አማርኛ  Français  العربية
كتاب اليوم

ጭጋግና ጠል እና ሌሎችም @OLDBOOKSPDF.pdf


  • word cloud

ጭጋግና ጠል እና ሌሎችም @OLDBOOKSPDF.pdf
  • Extraction Summary

ከባንኮው ወደሶፋው መጥተው ቀና አርገው ዓይኑን ይመለከቱታል ምነው ምን ሆነሀል። ስለው የባሰ እንደ መቆጣት አለና ምን አየህብኝ። ብዬ ጠየ ቅሁት ምን እነግርሀለሁ። ዝግጅቱ እንዴት ነው። አሉ ሰውየው በመገረም አስግገው ሚ ሚስቴ ሰናይት ጐረቤቷን አፈረቻቸው የሰፈሩን ሰው ፈርታ ነበር በማታ የምትቀጥረው ብዙ ነገር ሳያወራ ልታሰናብታቸው ኣሰበችና በሉ ጋሼ እግዜር ይስጥልኝይሄዱና ይረፉችግር ካለ እጠራዎታለሁመሽቷል አምስት ስዓት ሊሆን ነው። አለቻቸው በይ ልጄ እግዜር ይማርልሽየውሻ ቁስል ያርግለት ጠዋት አየዋለሁ አሉና በትዝብት እያዩዋት ተነስተው ወጡ ጌታቸው አለችው ሰውየው እንደወጡ አላ ስችል ብሏት ለመሆኑ ያቺ ሚስትህ ምን ብላህ ነበር። ቂ ቂ ቂ ለመሳቅ ሞክሮ አቃተው ፈቱ በስቃይና በንዴት ተጨማደደ ውጭ ውጭውን እንዳልክ አንድ ቀን ውጭ እንደምትቀር የታወቀ ነው መሮጥ ነው የሚበጀው ማን ዝግ ብሎ። በካልቾ ብለው ከሥራ በብፎ ዐበህይዩዕዐዚሂሬዞዐዮ አሁን ሰመጣ አሁን እዛጋ እንትን አገኘኝ ምን። እሱን ተይው አያውቅም ያውቃያል ቱሉ ሰውዬው ያውቃል ቱሉ ደነገጠ በገዛ ገመዱ አንደተተበተበ ገባው ስሚ ጠንፌ በመጨረሻ ያለኝ እኮ ሀኪም ቤት ከሂደ ይድናል ነው አላት የት ሀኪም ሂዱ አለ። አንድ ነገር ልጠይቅህ። የለም ልሂድ እቤትም አልደረሰኩ ገና ከስብሰባ መውጣቴ ነው ሰብሰባ።

  • Cosine Similarity

የወደቀ መስሉህ እንደሁ አለችኝ የለም ለሱ እንኳን ብዬ በመመለስ ራሴን ማደፋፈሪያ ነገር ስጀምር እንደትሬንታ የሚጮህ የካርታ ድርድት ታርጋ ያለበት ቼብ ሮሌት ኦቶሞቢል ወደ ነበርንበት ገደማ መጣ ቆመ ታዲያ ምንድነው ፍታልኛ አለችኝ ልፈታ ስፈራ ስቸር ሁለት ፈረንጆችና አንድ ኢትዮጵያዊ እኛ ወዳለንበት ገቡዱሮ በምታው ቅበት ዘዴ ጡቷን ነቅነቅ ደረቷን ሰበቅ ሰታደ ርግ ጡት መያዣዋ ጣ ብሉ ኖሯል ውጥር ጥር ያለ ጃኬት የለበሰው አንደኛው ፈረንጅ ፊቱ ድንገት ደም ለብሶ ተንደርድሮ መጥቶ ታቅፎ ሲያሽከረክራት ሁኔታው ታቃታየኝ የቤቱ ውስጥ ባንዳፍታ ነፍስ ዘራ አንዲቷ ዙሪያ ጠረጴዛ መጥረግአንዲቷ መቀመጫ ማስ ተካከል አንዲቷ ክንድ መጥለፍ ጀመሩ ልጅ ቷን ጥርቅም አርጐ አቅፏት የነበረው ፈረንጅ ድንገት ለቀቃት በቅጽበትም አንድ ሰስቴካ ዋንስተን ሲጃራ ከጃኬቱ ውሰጥ አውጥቶ ከፈ ተና እቤቱ ውስጥ ላለው ሁሉ ማደል ጀመረ እየወረወረየመለጠንም ብንኖር ከመሬት አንስ ተንም ቢሆን ሲጃራችንን እየኪሳችን እደረግን እኔ እንኳን አላጨስም ነበርከማን አንሼ አልተ ግደረደርኩም ከፍ መሌጨጤህይዩህርሬዞዐዮ ኩብ ሰሪው ኢትዮጵያዊ ዱሮ ባኮውን ቀደ ደና ሲጃራውን ተያያዘው የሱም ተማሪ ቀደደ ችና ተያያዘችው ስቴካው ሲጃራ አላለቀ ኖሮ ድጋሚ ሊሰጠን ሲል ባለቤቷ ከባንኮው ወጥተው ነጠቁት ሌላ ባለ ሱስ ሞልቷል ብለው የተረፈውን በሙሉ አውጥቶ ጨመረሳቸው ኢትዮጵያዊውና አንደኛው ፈረንጅ ተመቻ ችተው ተቀመጡና መሎቲ ቢራ ተቀዳላቸው ጋባዣችንም ፈረንጅ ትንሽ ወዲያ ወዲህ ካለ በኋላ ተቀመጠ ግብዣዬን የተቀበለችው ወይዘሮ እግዜር ይስ ጥልኝ እንኳ ሳትል ዱሮ ሄዳ እሱው ሳይ ተጠመ ጠመች እጐኔ የነበረውን ወንበር ወደ ፊቴ አሸ ቀንጥሬ እግሬን እላዩ ላይ ዘረጋሁት ዘርግቼ የማላውቀው ሰውዬዩ ቢራዬዩንም ጭልጥ አደረግ ሁና ውስኪ ብላክ ኤንድ ሁዋይት አልኩኝ ድምጹን ከፍ አድርጌ ውስኪው ተቀዳልኝ ባንድ ትንፋሽ ጭው አረግሁት ድገሚኝ አልኳት ስትደግመኝ ሁለተኛው ቅጂ ተቀጣ ጥሎ ቀርቧል ደብል አልኳት ሳቅ ብላ ደብል ቀዳችልኝ አስረስ አሉ እመይቴ ተረት ተረት ባንድ ቤት ሁለት ውሾች ነበሩቤቱ ቀዳዳ ነበር በቀዳዳው ወጡ ታዲያስ አለቀ በቃ ክፍ ዐበህህይዩዐዕዐዚሂሬዞዐዮ ጋብዘኝትላለች የኔ ተጋባዥ ታቅፏት የነ በረውን ፈረንጅ እያሻሸች ሲጃራዬን ከኪሴ መዣረጥሁት ክብሪት እባክሽ አልኳት እውጭ ስወጣ አጥሩ ሥር እነበረው ቁሻሻ ውሃ መውረጃ ውስጥ ልገባ ነበር ቀና አል ኩኝ አለፍ አለፍ እያለ የደመና ኩብ ይትጉጐለ ጐላል የቤቴን መንገድ ስያያዝ ማካፋት ጀመረ በሑገፎጩዐፒህሂዞዮ መልስዎ ይኸው አሜሪካን ኢንስቲቲዩት አእምሮን የሚያ ንፀው ትምህርት ነው ይል ነበርከፒያሳ በቀ ዳማዊ ኃይለስላሴ መንገድ ሲመጡራስ መኮንን ድልድይ አለፍ ብሎ ከትራፊኩ መብራት በስተ ቀኝ እሚገኘው ቤት ግንባር ላይ አግድም ተጽፎ የነበረው አርማ አባቴ ፊታውራሪ አበበ ጉግሣ ከፒያሳ ቤታችን ወደ እንግሊዝ ትምህርት ቤት በወሰዱኝ በመለሱኝ ቁጥር አይኒ ተገልጦ ቀና የምለው እዚህ ትምህርት ቤት አጠገብ በደረስ ኩኝ ጊዜ ነበር ወይ ካሁን አሁን ይቀየራል የትራፊክ ቀይ መብራት ፍራቻ ፍጥነታችንን እን ድንቀንስ ያደርገናልወይ እንዳጋጣሚ ሆኖ ቀይ ይበራና ጨርሶ ያቆመናል ወይም የእግር መንገ ደኞች እንዳሻቸው ማቋረጥ በዝግታ አሻልተን ማለፍን ይጠይቀናል እንዲያው ብቻ ነበረው ነገርእዚያ ስደርስ ነቅነቅ አድርጐ ቀና የሚያ ሰኝ ምክንያት ስለማላጣ ኃሜሪያት ጴጎራሇደታ ጳምሮዎ ዖሟያጋፀፅው ጥትምሃረሦ ነው ወይ ደግሞ ከግድሞሹ ጽሑፍ ሥር የነበረው ክብ ጽሑፍ ሣነፅሜሪትፖ ዖቾቋውፇምሦ ማሰፉፊያ ጥትምሃረምት ይቱፅ ወይ እበራፉ አጠገብ ይቆም የነበረው ማቃረቢያ ሩና ፇመገኦያ ሲለኝ አገኘው ነበር እያደርማ እዚያ እስከደረስሁበት ጊዜ ድረስ ተኝቼወይ ድንገት የነቃሁወይ አይኔም እያዬ ክፍ ዐህህዩዐዐዚሬዞርዮ ጆሮየም እየሰማአእምሮየም እያሰበእጄም የደብ ተር ኮረጆዬን እያሻሸ ሁሉም ለየብቻቸው ስራ ቸውን ሲሰሩ ቆይተው እዚያ ቦታ ሲደርሱ አን ድነት ለመሆን የሞከሩወይ የሰው እጅ አንገቴን ጨብጦ ራሴን ደፍጦ ተጭኖኝ እዚያ ስደርስ የለቀቀኝወይ ደግሞ አባቴእናቴ ወንድሞቼ እኅቶቼ አናደውኝ አሳዝነውኝ ድንገት እዚያ ስደርስ የልብ ልብ በቅቶኝ የምመነጭቃቸው የምጥሳቸው እኔነቴን የማሳያቸው ፈጥኘም ግዴለም። የሚል ፈሊጥ አለው ኃጢአት ነው የሚለው ነገር ያለው አይመስ ለኝም ሕይወት ያለ ኃጢኣት ልትሰራ አትች ልም ከኃጢአት ባሻገር ምንም የለም ሕይ ወት በራሷ ፍፃሜ ናት ባይ ነው እና ይኖረ ዋል መፃፍ ሲጀምርም እንደዚሁ ያበዛዋል ከእ ያንዳንዱ ቃላትና ከያንዳንዱ አረፍተ ነገር ጋር እየተጣላ እየተጨቃጨቀ አማን ሲወርድም እየተዋደደ እህል ውሀ ወይም ዕረፍት ሳይል ልቡ ውስጥ ያለውን ሀሳብ አውጥቶ በውበት ወሩ ቀት ላይ ካላሰፈረ ቀና አይልም ሰው አያነጋ ርም ሌላ ደስታ አይኖረውም ከፈጠራ ሶሪ ብዩዐህዩዕዐዚሬዞዐዮ ምትሀት ስር ይወድቃል ለጥበብና ለውበት ፍፁም ተገዢ ይሆናል አንዳንዴ ስመለከተው አንድ የማይታይ ኃይል የሚያመልክ ወይም የሚያነጋግር ይመስለኛል የውበት አምላክ ካለ አንድ በቅጽበታዊ ጨረፍታ የማየው ከስንታየሁ ቆንጆ ገጽታ ላይ ነው ቆንጆ ፊቱ አንዳንዴ ዝም ብሎ ፀጥ ብሎ ይፈካልፈገግወከክፈካ እያለ ፀዳል ብርሀን እየሆነ ይሄዳል ብዕሩ ይንደረደራልቀለሙ ይፈሳልየሆነ ነገር ሲሰም ርለት ትንፋሽ ያለው መስሎ አይታይም ኣቡ ቆሞ ይሆን እላለሁ አንዳንዴ ውበት ልብ ያቆማል ልበል እና በውበት አምላክ ፊት ወጣት ይሆናልውብ ወጣት አጠገቡ መኖሬን ፈጽሞ ይዘነጋል አንዴ መጻፍ ከጀመረ ከድር ሰቱ ውጭ ላሉ ምንም ነገር ሕሳዊ የለውም እኔም ብሆን አላስቸግረውም የፈጠራ ውበት ጭንቀትና ደስታ ስለማይገባኝ ነው መሰለኝ በልቤ ለምን ነው። ዛሬ አንድ ነገር ተረዳሁ ስለ ሰው ልጅ ይለኛል በየጊዜው ስለሰው ልጅ አንዳንድ ነገር ይሪ ዳል ምን ልጄ። ተከፍሏል ሣ ቴፕሪኮርደሩ ይዘፍናል ሰውየው ተነስቶ ልጁን ጉንጩን ስሞት ወጣ እሷም እየተከዘች ተነሳች ልጁ ደስ ብሉታል ወጡ ሑፍ ዐበህህይፀዐዐሂርሬዞዐዮ ጭጋግና ጠል በግንቦት አስራ ሁለት ከቀኑ ስድስት ሰዓት ላይ ሬዲዮ ከመንግስት ምክር ቤት የተሰጠ መግለጫ ሰላለ እንደደረሰን እናሰማለን አለ ደግሞ ዛሬ ምን ሊያወሩ ይሆን ምኑ ይታወቃልሆኖም ማዳመጡ ይሻሳል ትንሽ ሆቴል ናት መኖሪያችን እንግዳ ይኖራል ማን ምን ተናገረ አይፈይድም ሰውዬው ጠፍቷል የሚል ጭምጭምታአለ ማን ቾምቤ አዎ አላመንኩምንጂ ወሬ ሰምቻለሁ ያኔም ከሥልጣን ወረድኩ ይላል ብለን ስን ጠብቅ ነው የታሪክ አስተማሪ ሆኖ ቁጭ ያለው ዛሬ ደግሞ ስለጦርነት ምንነት ፍልስፍና ያስተም ረን ይሆናል ደፋር ናትኮ። የምን ሰው። ወያኔ ምን ውለታ ያውቃል በብፎ ዐበህይዩዕዐዚሂሬዞዐዮ ወያኔ ሰው አይደለምንዴ። አሉ በመገረም ማታ ኩሽናችሁን ከፍቼ ገብቼ እጃቸውን አገጫቸው ላይ አስደግፈው በሃዘን ኣዩትእናቱ በንዴት በእፍረት ፊቷ ሲቀላ ይታ የዋል ስፌቱ ሳይ የቀረችውን ትርፍ ዳቦ በሌላ እጁ አንስቶ ያዘ እናቱ አጠገቧ የነበረ አንድ ስኒ በእሱ ኣቅ ጣጫ ወረወረች አንገቱ ላይ አገኘው ከተቀመጠችበት ተነስታ ልትይዘው ወደ እሱ ተንደፋደፈችከእጁ የተፈናጠረውን ቂጣ አንስቶ ወደ ውጭ ወጠጣ ወፍራምዋ ሴትና ጓደኛቸው ዩጠዐዞኗዞዐዩ በድንጋጤ ባሉበት ፈዘው ቀሩ እናት የአደፍ ርስን ፎቶግራፍ ከተሰቀለበት ምስማር ላይ አው ልቃ በሩጫ ተከተለችው የእዚህ ሽንት አይደለም መጀመሪያውትስ እ እ ጠብቀኝማ አንተ አንተን ሳልገል የቤቷ በረንዳ ላይ ስትደርስ አጥር ውጭ ደርሶአል በእሱ አቅጣጫ አምዘግዝጋ ወረወ ረች ለጭቃ መከለያ ግቢው ውስጥ የተያለደለ የድንጋይ መንገድ ሳይ ተሰባበረ አይኗ ውስጥ የበቀለው ጥላቻ ቤቱ ዙሪያ ተንዘረፈፈ የሰዎቹ መኖር ትዝም ኣላላት አሮጊቶቹ ተከትለዋት ወጡ ተሻለ አልነበረም የተዘበራረቀ ነጠሳዋን እያስተካከለች ተመልሳ ገባች ከኛሃያ አመት በፊት እንዲህ እንደ ዛሬ ፊቷ የግራር ቅርፊት ሳይመስል ከዚህ ልጅ አባት ጋር ተጋባች የእሳት አደጋ ሰራተኛ ነበር እዚህ አሁን አለችበት ቤት ሰርታ ለማከራየት ከመም ጣቷ በፊት ምግብ ቤት ነበራት ኩንትራት በወር እየከፈላት የሚመገብ ደንበ ኛዋ ነበር ምግብ ቤቷን ከሰራች ጀመሮ ሓሳብዋ ሌላ ቦታ ሂዶ አያውቅም ሸሮ ማገንፈሉን ምስር ከጠጠበሂኮኮ መከካቱንጠላ መጥመቁን ውሐ መቅዳቱን ርቃ እጅና እግሯን ኣቅፋ ገንዘብ ለማግኘት የሚከ ራይ ቤት ለመስራት ነበር አላማዋ እያንዳንዲቱን ሳንቲም ወደ ሳጥንዋ ወይም ወደ ባንክ ትወረውራለች ከተመደበው በላይ ሺሀ ደንበኛ ቢሆን አንዲት ጭልፋ ወጥ አትጨ ምርም ትንሽ የሚጐዳ ስህተት ገረዳ ስትሰራ ብታያት አንገትዋን ይዛ ትጮህባታለች ወይም ከስራዋ ታስወጣታለች ከወንዶች ጋር ፍቅር እንዳትሞክር የእስዋ ምግብ መወዳጃ እንዳይሆን ትጥራለች አይ ይሔ ምግብ ቤት እንጂ መዳሪያ አይ ደለም በቁጣ ሳይሆን በሳቅ አንቺ ነይ እስኪ ወደዚህ ይሔ ገረድዋ ወደ እስዋ ስትመጣ ይሔ ማዕድ ዙሪያ መላፋቱን መሳሳቁን ተይ አላልኩሽም ሁለተኛ ልይሽ ከጨለማ ጓዳ ብቅ ብላ ሰዎቹን እያየች ብሉ እንጂ ይጨመራልበዚህች ሽንኩርት ገዝተሽ ነይ አለ እኮ እትዬ ግዢ አልኩሽ ግዢ ደምበኞቿ መጠራቷን በሌላ እንዳይጠረጥሩ መላክዋን ልታሳያቸው ቲጠፎዐበዐ«ዞርኮ በዚህ ነይ እንጂ በሰዎቹ በኩል ያስፈራል እንዴ። ረከሰ ብለው እሪ አሉ በመጨረሻ በለጠ እዘቢባ ቤተሰቦች ዘንድ ሲሄድ ሙስሊም ሊሆን ዘቢባም እሱ ቤተሰቦች ዘንድ ስትሄድ ክርስቲያን ልትሆን ከተስማሙ ከጠጠበሂኮኮ በኋላ ሰላም ወረደ የበለጠ እናትማ ዘቢባን ዘነ በች ብለው መጥራት ያዙ በለጠ ዘቢባን ምን ያህል እንደሚወዳት አው ቃለሁ ጅማ በነበረበት ጊዜ አንድም ቀን ሳያ ያት የዋለ እንደሁ ያቁነጠንጠዋልከሥራው እን ደወጣ ልብሶቹን ቀያይሮ ሁለት እጆቹን እኪሱ ከቶ እያፏጨ ወደ ዘቢባ ይሮጣልሲኒማ ቤት ካስ ሜዳ መናፈሻ ቦታየትም የትም ሲሄድ ዘቢባ ከጐኑ አትለይም እጓደኞቹ ቤት ለካርታ ጨዋታ ሲሄድ እንኳ ዘቢባ ተለይታው ከቀረች በሙሉ ልቡ አይጫወትምየትም ቦታ እሷ ከሌ ለች በራሱ ሙሉነት ተማምኖ አይቀመጥም ዘቢባ በሌለችበት ቦታ ሁሉ ቀልቡ አይኖርም ዘቢባም እንደዚሁ ነች አንድ ቀን ሳታየው የዋለች ለት ትረበሻለች መምጣት በሚገባው ሰዓት ሳይመጣ የቀረ እንደሁ ሱቁን ለእህቷ አስ ረክባ በለጠን ፍለጋ ወደቤቱ ትገሰግሳለችእዚያ ባታገኘው የጓደኞቹን ቤት ሳታዳርስ ተመልሳ ከቤቷ አትገባም በለጠ በዘቢባ ምክንያት ይህን ያህል ሲና ደድ አይቼው አላውቅም ምን ሰማ። ጅማ ትንሽ ከተማ ነች ዛሬ እሷ ከሌላ ወንድ ጋር ብትወጣ ወሬው ወዲያው ነው የሚሰማው ይሄ ሁለቱን ለማለያየት በተለ ይም ሰርጋቸውን ለማበላሸት ሆን ተብሉ የተወራ ወሬ ነው ቢሆን ደስ ይለኛል አለና ተስፋዬ የሁለት ቡና ሂሳብ ከፍሎ ቀጠሮ አለብኝ ብሎ ጥሎኝ ወጣ ከነበርኩበት ሳልነሳ ረዘም ላለ ጊዜ ተቀ በብፎ ዐበህይዩዕዐዚሂሬዞዐዮ መጥኩ ብዙም አሰብኩ የነገሩ መንስኤ ግን ሊታየኝ አልቻለም ተስፋዬ የበለጠ አዲሱ ጓደኛው ነው ቦንጋ ነው የተዋወቁት ዛሬ በጣም የቅርብ ጓደኞች ሆነዋል በለጠ የትም ሲሄድ ዘቢባ አትለየው እንደነበር ሁሉ ዛሬ ተስፋዬም ከጐኑ አይጠ ፋም እኔም አንድ ሰሞን የበለጠን ፍቅር ስለተ ጋራኝ ቀንቼበት ነበር ቹ ቾ ቹ ሌሊቱን እንቅልፍ የሚሉ ነገር አሳየኝም በሀሳብ ስወራጭና ስገሳበጥ አደርኩ በለጠ ማታ ውኑ ወደ አጋሮ ተመልሶ ሳላገኘው በመቅረቴ ጭንቀቴን አባባሰው ሊነጋ አካባቢ ሰውነቴ ደክሞ ትንሽ እንቅልፍ ሸለብ ሲያደርገኝ የመ ኝታ ክፍሌ በር በሀይል ተንኳኳ ደጋግሞ ተን ክካኳ እየተጐተትኩ ተነሳሁና በሩን ስከፍት ዘቢባ ዳዊት። በብፎ ዐበህይዩዕዐዚሂሬዞዐዮ እኔ በበለጠ ሳይ። እከፍላለሁ ይላል ድስቱን ሊከ ድኑት ሲሉ ተሸቀዳድሞ አንድ ሸኾና ይጨምሩለታል አሀ በሉ እንጂ ከመረቁም ይጨምሩበት ይላቸዋል ዋኬኔ ያንን ልድልድ ቅባት የሸኾና ሾርባ ግጥም አድርጐ ከጠጣ በኋላ ሳንቃው ላይ የተጋ ገረውን ሞራ በምላሱ እየቧጠጠ ተነስቶ ይወ ጣል ሽልንጉን ከፍሉሎ ጠብድሉ ብርቅዬ አንድ አረቄ ቅጂልኛ አለ አግዳ ሚው ጣውላ ሳይ እየተቀመጠ ዋኬኔ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እነብርቄ ቤት መመላለሱን ተያይዞታልብርቄን እንኳን የሚያ ውቃትበአይን ይሁን እንጂቀደም ብሎ ከምት ኖርበት ከአጎቷ ቤት ከደብረ ማርቆስ አልፎ አልፎ እየመጣች እናቷን ስትጠይቅ ነው ሑፍ ዐህህዩዐዐሂሬዞርዮ ባለፈው ግንቦት እፔሁ አጐቷ ሲሞቱ ግን ከልጆቻቸው ጋር ስላልተስማማች ነው አሉ መጥታ ከእናቷ ጋር ተዳበለች ሰትመጣ ትንሽ ምናምን ይዛ ነበር መሰለኝ የናቷን ቤት እንደ ነገሩ አሳድሳታለችከውስጥም ግድግዳው በጋዜጣ ወረቀት የተለበደው ያን ሰሞን ነው በኋላም እናቷ ያዝ ለቀቅ ያደርጉት የነበረውን የማታ መሸታአንድ ክፍል ቤታቸውን በመጋረጃ ሁለት አድርጋ በቅጡ ተያይዛዋለች ከዚያ ወዲህ ነው ዋኬኔ እግር ያበዛው ምን እሱ ብቻ እነ ዱባለ ኮርቻውም የዘንዬን ቤት እብድ ውሻ የታሰረበት ይመስል እርግፍ አድር ገው የተውት ከዚያ ወዲህ ነው እንጃ ብቻ ለምን እንደሆነ መልኳ እንኳን የብርቄ ያን ያህል የሚስብ አይደለም ጠየም ከማለትም አልፎ ጠቆር ያለው ገጽታዋ ከሳቅና ከፈገግታ ይልቅ ፌዝና ማሽሟጠጥ ይቀኑታል ጐመድ ብላ ወርዳ ከወደጫፏ ቀና የምትለው አፍንጫዋ የእርሷ አትመስልም የሌላ የአሻን ጉሊት ትመስላለችየቀበጥ አሻንጉሊትሞላ ሞሳ የሉት ከንፈሮቿም ያን ያህል የሚስቡ አይደ ሉም እንትን አስመስለዋታል አይኖቿ አንድ ነገር አላቸው መስታወ ት ይመስላሉ ልበል። ብዙ ጊዜ ፊት ለፊት ሰውን አያዩም ሲያዩ ግን አንድ ዓይነት ሚስጢር የሚያስተላልፉ ይመስ ላሉ ያ ነገር እኔና አንተ ብቻ የምናውቀው እያሉ ጠዩ ዐበህይዩዕዐዚሂሬዞዐዮ ቻው ገላዋ ቀልጣፋ ነው ቀጠን ብሎ ጥምጥም ያለች ጉች ያሉት አይን አውጣ ጡቶቿ ማፍ ር በጀ እንጂ እንደሁኔታዋስ ለግላጋ ብቻ እንጃ ባጠቃላዶ ገጽታዋ ያን ያህል አይደለም ግን ወንዶች ይወዷታል እንግዲህ የሚያውቁት ነር ቢኖር ነውሀእ አስከ አስራ ሁለትማ እናት ከሚሰሩበት ፋቫ የነብርቄ ወር በገባ ከአምስት በዚያ ሳምንት የብርቄ ሪካ የሌሊት ተረኛ አይደሉ አይነሳ ቤት ጢም ይሳል ከዚያማ መፋጠጥ ነው መሸብህ ሂድ መባባልዛሬ ግ ልብስ ሰፊው ዘለቀ የናቱን የወይዘሮ ዘርፈሽዋልን ሙትአመተ ሰንጋ ጥሎ ሰለደገሰ ሰው ሁሉ እዛው ተሰብ ስቧል የነብርቋም ቤት ያለልማዱ አየር ገብቶ ታል ዋኬኔ ዛሬ ቆርጦ ነው የመጣውቀን እማማ ጌጤነሸ አሰፈጭልኝ ብለው የሰጡትን በርበሬ እንኳን ከቤታቸው አኣሳደረሰም ከራሱ ቤት ነው አስቀምጦት የመጣ ምን ያድርግ መሸበጉት ዋከኬኔየብርቂ እናት ከፋብሪካው እንደሚያ ድሩ አጣርቷል ብርቅዬ አንድ አረቂ ቅጅልኛ አለ አግዳ ሜው ጣውሳ ላይ ተቀምጦ ሑፍ ዐህህዩዐዐሂሬዞርዮ ብርቄ እጆቿን በቀሚሷ ካደረቀች በኋላ ከመ ደርደሪያው ሳይ የአረቂ ጠርሙስና መለኪያ አን ስታ ተጠጋችው መለኪያውን ከፊቱ ጠረጴዛው ላይ አስቀምጣ የጠርሙሱን ክዳን በእርጋታ ከከፈተች በኋላ ጐንበስ ብላ አረቂውን ትቀዳለት ጀመር አቤት ተንኮል። አለ ዋኬኔ በብፎ ዐበህይዩዕዐዚሂሬዞዐዮ አይ እሱስ ትንሽ ቁስል ነበርአልድን አለ እንጂ አለች ብርቄ ሰበብ ሰበብ ነው እንጂ ሰው በዝቨ ደፉ ወድቆ እንዲህ ይሆናል። ያለች እንደሁ ማቆሚያ የላትም አሉ አባ ማ የገብሬ አህያ እእንደባለቤቷ ዋኬኔ እንደገመተው ኣባ ሁለተኛዋን መለ ኪያ እንደሸኙ ዋኬጌ እኳ ብሔድ ይሻላል አንተ ሳትቆይ አትቀርምአሉ ጋቢያቸውን ወደ ትክሻቸው እየሰ በሰቡ ተነሱና ጭጭ በብፎ ዐበህይዩዕዐዚሂሬዞዐዮ በሉ ደህና እደሩ የኔይቱ ደህና እደሪ ታዲያ በጊዜ በርሸን ዘግተሸ ተፒ ስትመጣ ንገሪያት ለትርሲት መምጣቴን አሉ እሺ አለች ብርቄ አባን ለመሸኘት ወጥታ ከበር ቆመችና እ ማነሽ የኔይቱ አባ መለሰ ብለው በሹክሹክታ ያወሩ ጀመር ከብርቄ ጋር ከውጭ ስለሆኑ ዋኬኔ ምን እንደሚሉ መስማት አልቻ ለም ዋኬኔ ከተቀመጠበት ሆኖ ብርቄ ገልጣ ከተወ ችው መጋረጃ ጀርባ አልጋው ይታየዋል አረን ጓዴ ባለሸንተረር ልብስ ለብሶሳያውቀው ከተቀ መጠበት ተነስቶ ወደ አልጋው ሂደብርቄ ተቀ ምጣበት የነበረው ቦታ ለየት ብሎ ይታያል የግማሽ ክብ ቅርፅ ይዞ ጐድጉዶ የብርቂ ቅርፅ ዋከፄ ቀኝ እጁን ሰደድ አድርጉ ዳሰስ አደረ ገው እንደሞቀ ነው የብርቄ ሙቀት ቡጢ የሚያክል ሰሜት በደረቱ ሽቅብ ቁልቁል አለ በትፊቱን አዞረና ጐድጓዳው ቦታ ላይ ቁጭ አለበት ዋኬኔ ከውጭ የሶስተኛ ሰው ድምጽ የሰማ ካክ ወዲያው አዲስ መጤው ወደ ውስጥ እግዜር ይወድልሀል ። ምን ታደርግ እኔ ነኝ ምን ታደርግ ከፊታቸው ያለውን ሁሉ በምርኩዛቸው እየጠነ ቆሉ ዞረው ወጡ ሄዱ ዋኬኔ በቆመበት ደርቆ ቀረ አትበሳጭአይዞህ አሉ አባ ወትዕግሥት ግብር ፍፁም ባቲ ይሏል ታዝ የኔ ልጅየሰው ገንዘብ መጥፎ ነው የኔ ልጅ ወዲያ አድርስና ተገሳገል አባ ያፅናኑት ጀመር ወንሕነኒ ይደልወነ ንትፋቀር በበይናቲነ ቀጠሉ አባ እኛም ከትዕግስት ጋር እንፋቀር ሲል ነው ልጄ ዋኬኔ ምንም አልተናገረም ጨርቅ ቆቡን ከጣውሳው ወንበር ላይ አንስቶ ወጣ ሁለት ሶስት እንደተራመደ ለብርቄ የሰጣት አምስት ብር ትዝ ብሎት መለስ ሲል ከውስጥ ድምፅ ተሰማው የኒይቱ ነይ ወዲህ አባ ደንገጥ ብሎ ቆመ ዋከኬኔ ቆይ እንጂ እንዴጸረ ቆይ በሩን ልዝ ጋው ብርቄ ድንቅ አባ በሩ ከውስጥ ተዘጋ ተቀረቀረ ጠዩዐዕበሀዐ ዐዚሬዞዐዮ ዋኬኔ እንዴት ዞሮ መንገዱን እንደቀጠለ አያ ውቅም የሰማውን ማመኑ ከብዶታል አባና ብርቄ። ሶሎሜ ጠየቀች በሽተኛው እራቁቱን መሆኑ ከቅድም ጀምሮ ሲከነክናት የቆየ ጥያቄ ነው መች እላዩ ላይ ያሰነብተዋል ወዲያው ነው ቀዳዶበጫጭቆ የሚጥለው አለች ሲስተር አዛሉ ተሽከርካሪ አልጋውን ወደ ኣሳንሰሩ በር እያስጠጋች በብፎ ዐበህይዩዕዐዚሂሬዞዐዮ ሲስተር ኣዛሉ የአሳንሰሩን መጥሪያ ታጭና በሩ እስኪከፈት መጠባበቅ ያዙ ወዲያው በሩ ተከፈተና የበሽተኛውን አልጋ እየገፉ ወደ ውስጥ ገቡ ከውስጥ ሰው አልነበረም ሲሰተር አዛሱ ድንገት መለስ ብሳ ውይ ሶሎሚዬ መድሐኒት የታዘዘበትን ወረቀት ረሳሁት እታች ጠብቂኝ መጣሁ አለችና ከአሳንሰሩ ክፍል ወጥታ ወረቀቱን ለማምጣት ሮጠች የአሳንሰሩ በር ተዘጋ ጠባቧን ክፍል የሞ ላት ደብዛዛ ብርሀን ቅፍፍ አሳት ሶሎሜ ቶሎ አለችና ምድር ቤት የሚለውን ቁጥር ተጫነ ችው አሳንሰሩ ፈልሰስ እያደረገ ከዛ ከፈራችው እብድ ጋር ይዚት ቁልቁል ወረደ ወደ ምድር ቤትብዙም አልሂሄዱ ድንገት ያሉበት የአሳንሠር ክፍል ተንገጫገጨችገም ገጭ ከር ከር ከርሀከር አለችና ቆመችባንድ አፍታ በክ ፍሏ ውሰጥ የነበረው ደብዛዛ ብርሀን ውድም አሰ ኤሌትሪክ። አንድ ሰው ለምን ጋዜጠኛ ይሆናል በአጋጣሚ ወይንም ወዶት ሊሆን ይችላል ሲል መለሰላት ታዲያ በአጋጣሚ ወይስ ወድጀው ልበልሀ። ለምን። አሳት ይበልጥ ደንግጠ ሌላውማ አለች በድጋሚ አይኖችዋን ስዓቱ ላይ ተክላ እዚህ ቤት ስትገባ ስምንት ስዓት አልነበረም ስትል ጠየቀችው አሁን ደግሞ በብፎ ዐበህይዩዕዐዚሂሬዞዐዮ ልክ ለአስራ አንድ ሩብ ጉዳይ ሊሆነው ነው አየህ በዚህ ጊዜ ውስጥ ቢያንስ ሦስት ወንዶች አስተናግድ ነበር የሦስቱ ጊዜ ሒሳብ ሲደመር ስልሣ ብር ይመጣል ላንተ ግን አርባ ብር ያደረኩልህ አዝኘልህ ነው አለችው አቅርባለት ለነበረው ጥያቄ ራስዋ እየመለሰች ታዲያ እኔ ምን አደረኩ። እነ አሰፋ ቤት ሄደን እንሰየም እንጂ ያሰፋ ቤት ለካርታ ጭዋታ አመቺ ነው እየተጫወቱ ረጅም ጊዜ ቢቆዩበት የሚከፋ ሰው የለበትምአሸናፊና ጓደኞቹ በዚህ ቤት ተሰብስ በው ካርታ ሲጫወቱ በቅርብ ካሉ ቡና ቤቶችም መጠጥ አስመጥተው እየጠጡ ጊዜአቸውን ያሳል ፉበታል ቁጭ በልምን መሰለህ አለው አሽናፊ መርዶውን እንዴት እንደሚነግረው እያሰበ ምን መሰለህ አሞኛል ዛሬ ብርድ ብርድ ይለኛል እና አልሄድም እንዳትለኝ ብቻ በብፎ ዐበህይዩዕዐዚሂሬዞዐዮ አዎ እንደሱ ነው ብርድ ብርድ ይለኛል ያተኩሰኛል። እዚሁ ቁጭ ብላችሁ ተጫወቱ ጠሳ ውም አረቄውም ለዛሬ አያንስምይልቅ አንተም ቁጭ በል ጠሳ ላምጣ አለች ለምለም በዘነበ ሀሳብ ሳይ ቅሬታዋን ለመግለጽ እየሞከረች ብንሄድ ይሻሳል ለምለም ያሰፋስ ቤት ቢሆን ቤታችን አይደለም እንዴ ደግሞም ከነ ለማ ጋርም ተቀጣጥረናል መቅረት የለብንም አይዞሽ ሌሳ የምናደርገው የለም ቁጭ ብለን ካርታ ከመጫወት ሌላ አለ ዘነበ አሸናፊ ዛሬ የፈለገው ቢሆን የትም ኣትሄ ድምእነለማም ቢሆኑ ከፈለጉህ እዚሁ መምጣት ይችላሉይልቅስ ጋቢ ሳምጣልህ አሞኛል ዘነበ ይልቅ ቁጭ በል እንዳል ኩሀ አሞኛል ብርድ ብርድ ይለኛል ትኩሳት ይሰማኛል ቅፍፍ ፍፍ ብሉኛል ዛሬ ከቤት አልወጣም ሑፍ ዐህህዩዐዐሂሬዞርዮ ለብርዱም ሆነ ለትኩሳቱ እቤት መዋሉ መድሐኒት ሊሆንህ አይችልም ይልቁንስ ያልተ ለመደ ሰበብ ከማብዛት ጨክንና እንሂድ እነለ ማን ስትቀጥራቸው ለምን እንደነበር አትርሳ እነ እትዬ ጌጤ ወይም እነ እማማ ውዴ ቤት ጎራ ብለን አንድ ሁለት መድሀኒት እንወስዳለን ኣለ ዘነበ እንደቆመ የዛሬው ሀመሜ በአንድ በሁለት የምወጣው አይነት አይደለም ዘነበኑ ውስጤን የሚሰማው ብርድና ትኩሳት የተለመደ አይደለም እቤቴ ብውል ይሻለኛል አለው ለምለም ጠሳ በጠርሙስ ከብርጭቆዎች ጋር በትሪ ይዛ መጣች ቁጭ በል ዘነበ አሉ ድንገት ባንድ ላይ ባልና ሚስት የተማከሩ ይመሰል ሰው ቀጥረን እንመጣለን ብዬ እንዴት ቁጭ እንላለን አሸናፊ ጥሩ ነው እንዴ ይሂ ነገር ለምለም። ቤት ደግሞ ያማል እ ያተኩ ሳል ብርድ ብርድ ይላልአለች ለምለም ግራ በገባው መልክ ቀይ ውብ ፊቷን ቅጭምአድርጋ እኔ ሳልሆን የታመምኩት ደባሌ ነው ከዚህ ቤት ውስጥ ያለው ሁለተኛ አባወራ አለ ጋቢውን እያመቻቸ ደርባባው አሸቨናሬ ለምለም ይበልጥ ግራ ገባት ጠረጠረኝ እንዴ ከሱ ሌላ የደረብኩ መሰ ለው አለች በሆዷ እንደጨነቃትወዲያው በጥ ርጣሬ እንደተወጠረች ቆሎሉውን ቂጣውን አዘጋ ጅታ አሸናፊ ፊት ቡና ለማፍሳት አሰባ ወደ ጓዳዋ ገባች መላኩ አለ አሸናፊ ወደ ልጁ ፊቱን አዙሮመሳኩ ከሳሎኑ መስኮት ጥግ ካለች ትንጂ በብፎ ዐበህይዩዕዐዚሂሬዞዐዮ ጠረጴዛው ሳይ ደብተሮቹን ዘርግፎ ወረቀት እየቀቅ ደደ ያጥፋልምንድነው የምትሰራው። ማለቷ ያናድ ደዋል ዝም ብላ መደሰት አትችልም ካለ ሚስትህ ወሬ የላትምቆንጂት እንኳ ባሏን ተጋ ርታ የርሷን ያህል አትብከነከንም ዛሬ ግን አምርራለችካለ ነገሩ ቀናተኛ ሴት አይወድም ለማናቸውም ፍቅርም ጥላቻም የለውም ይቀር ባል ይደሰታልሲበቃው ይርቃል የሚያናድ ደው ግን እነርሱ ተደስተው መራቅ አለመቻ ላቸው ነው ማምሸቱ የታወቀው የሰናይትን ሰፈር ጭርታ ሲያይ ነበርከዋናው መንገድ አስር ደቂቃ ወደ ሚያስኬደው ኮረኮንች ሲታጠፍ ጨለማው የባሰ ተሰማው ሰዓቱን ለማየት ሞከረ አልቻለም ከሁለት ስዓት እንዳለፈ ግን ገምቷልዮዲት አለ ቅም ባትለው ኖሮ ይህን ያህል እንደማያመሽ አሰበ ጨለማና ኮረኮንች አይወድም የመኪና ውን ቀለም ለማስለወጥ ጋራዥ ካስገባት ወዲህ ኮረኮንች እንደሸሸ ነው ሰናይትም ጋ ይህንኑ ፍራቻ ከቀረ አስራ አምስት ቀን ሊሆነው መሆ ኑን በማስላት ራሱን በሃሳብ ጠመደ መንገዱ አላልቅ አለው ትከሻውን ቀፈ ፈው ሁሌም ጨለማ መንገድ ላይ የሚቀፈው ነገር አለኾፊ መመለስ አማረው ግን ብዙ ሳይ ሄድ እንዳልቀረ ገምቶ ወደፊቱ ቀጠለ ከኋላው ኮቴ ሲሰማ ዞር ብሎ ተመለከተምንም የለም እርምጃውን አፋጠነ ከፊቱም ጥላ ያየ መሰ ለው ሰሞኑን የማጅራት መቺዎች ወሬ ከሌ በብፎ ዐበይዕዐዚሬዞዐዮ ላው ጐልቶ ይሰማል አይንኩት እንጂ የፈለ ጋቸውን እንደሚሰጣቸው ለራሱ ቃል ገብቶ እጆቹን ከኪሶቹ አውጥቶ እያፋተገ ወደፊቱ በፍ ጥነት ተራመደ ከፊቱ የሰናይትን ቤት በር ሲያይ ደስ አለው አዕምሮውን በሃሳብ ለመጥ መድ ፈልጐ ሰናይት ያንን በሚያክል ቤት ውስጥ ብቻዋን መኖሯ ሊያስገርመው ፈለገ ከፊቱ ወደርሱ የሚመጣ ቅርጽ በጨለማው ውስጥ ታየው ቀጥ ብሎ ቆመመናገር ፈለገ አልቻለምቀረቡትከኋላም ከፊትም በደመነብስ እጆቹን ወደላይ ዘርግቶ የምትፈልጉትን ልስጣ ችሁ አለ እየተንተባተበ ሁሉም ነገር ይኸው አለ የአንገት ሀብሉን ለመፍታት እጁን ወደአንገቱ እየሰደደ ከኋላው እግሩን ተጠልፎ ዘፍ ብሎ ወደቀ እጆቹ ግራና ቀኝ ተዘረጉ መጮህ አልቻለም ወገቡ ሹል ድንጋይ ላይ እንዳረፈ ተሰማው ሆዱና ፊቱ በርግጫ ተነረቱ የሚመቱት ሰዎች የሚናገሩት ነገር ነበራቸው ሊሰማው ግን አል ቻለም ክሳዱን ጨምድደው አነሱት መልሰው አየር ላይ እንዳለ ለቀቁት አንዳች ነገሩ እንደ ተሰበረ ገባው መተንፈስ አቃተው ዛቻው የቀልድ እንዳይመስልህ አለው አንዱድብደባው ለጊዜው ጋብ ብሏል እየቀ ለድክ ያለኸው በሰው ልጅ ሕይወት ነው በንቀ ትና በግዴለሽነት የምታበላሸው የሰው ሕይወት እንዳንተው ዋጋ አለው በ ዐበ«ዞኮ እጁን ለሁለት ይዘው አንጓውን አጠፉት እንደተጋደመ በስቃይ ሲጮህ አፉን አፈኑት ፊቱን ደጋግመው በጡጫና በርግጫ ደበደቡት በዚህ ሁኔታ የምትቀጥል ከሆነና ቶሎ ካልወ ሰንክ ሆድህን በዚህ ነው የምናምሰው ጩቤ አንዳሳዩት ገመተ አይኑን ለመግለጥ ሞከረ እግሮቹንና ኮሌታውን እንደያዙ ከግንብ ጋር አላተሙትራሱን ሳተ ቹ ቹ ቹ አስደበደበችኝ ጠዋት ስትዝት ነበር አላት እንደነቃ ሰናይት ሲያመሽ ቤቱ ደውላ አለመግባቱ ሲነገራት ውጪ ልትጠብቀው ስትወጣ ነበር የሚያቃስት ድምጽ የሰማችው ስትጠጋ እርሱ መሆኑን ስታውቅ በጩኸት ሰዎች ጠርታ ተረዳ ድተው ሀኪም ቤት ከወሰዱት በኋላ ነበር ቤቷ ያስተኛችው ማንን ሚስትህ። ስንዴ በካሚዮን ይመጣል ከካሚዮን ወደ መጋዘን ይጋዛልከመጋዘን ወደማንጠርጠሪያው የወንፊት ሞተር ቤት ይወሰዳልከዚያ ይታጠባል ከዚያ በሞተር ይደርቃል ከስንት ጣጣ በኋላ ይፈ ጫል ዱቄቱ በጆንያ እየታሰረ ወደቡኮ ክፍል ይተላለፋል ይህን ሁሉ የሚያደርገው የሰው ትከሻ ነውካሚዮን ሲመጣ ካቦው ሰው ይጠራል እንዲያወርዱ አንድ ሁለት ፎርሳአንድ ሁለት ፎርሳ አንድ ሁለት ፎርሳ ከመኪና ላይ ኩንታሉን እየተሸከሙ ወደ መጋዘን ትንንንን እና በሥራ ቱሉን የሚያህል የለም ኩን ታል ተሸክሞ ሲበር ጭብጥ ላባ የያዘም አይመስ ልምሁልጊዜ በጩኸት አንድ ሁለት ፎርሳ ይወዳል ለዚህ ነው ቱሉ ፎርሳ ተብሎ የቀረው እንጂ ያባቱ ስም ሆኖ አይደለም የቱሉ ሚስት ጠንፌ ነጡ የምትባለው እን ደራ ለመግዛት ጉልት የሄደ ሁሉ ጠንፌን ያው ቃል መሸት ሲል ወደጉልት ብቅ ያለ ሁሉ ጠንፌና የእንጀራ ሰፌዲን ይለምዳል መሸት ሲል የቀን ሠራተኞች ወደቤታቸው ይመጣሉ እግረ መንገዳቸውን እንጀራ ይዝሉ ሲመሽ የእን ጀራ ገበያ ይደራል እስኪ እንጀራው። አንዱ ቤት ሰላቢ ነች ይላሉ ሌላው ቤት ማገዶ አይመክታትም ይላሉሌላው ቤት እንጀራ ታወፍራለች ሌላውም ጠዩ ዐበይዕዐዚሬዞዐዮ ታሳሳለች ጣጣ ነውበመጨረሻ አያቷ ሲሞቱ ጋግሮ ከማብላት ይልቅ በሶስት ብር ተቀጥሮ ጋግሮ መሸጥ ይሻላል ብላ በነጋዴነት ተጠቃለ ለችከቱሉ ጋር የተዋወቁት በእንጀራ ደንበኝነት ነው ሆሆይ ይሄ ደግሞ እራሱን የቻለ ታሪክ እኮ ነው ታዲያ ጠንፌ ወንድ ልጅ ወለደች ልጁ ደሞ ጤና የለውም እሷንም ጤና ነሳት እቴ የእንጀራ ንግዱም አላዋጣ አለ እንደዱሮ ርካሽ ዱቄት ፍለጋ መንከራተት አለ ማገዶ ፍለጋ አገር ጥሎ መሄድ አለ ሽረ ስንቱ በዚህ ላይ ልጂ ጤና የለው ባሎች ሁሉ ሚስቶቻቸውን ይማታሉባሎች ሁሉ ይሰክራሉ ቱሉ ግን አይማታም አይሰክ ርም ከጠንፌ ምንም አይደብቅም አምላኩ ጠንፌ ናት ያለ ጠንፌ ምን ሕይወት ኣለውና። ጠንፌም ባሏን ትወዳለች ታከብራለች ጠንፌ አቤት ዛሬ ደመወዝ ተቀብዬ ከጓደኞቼ ጋር ጠላ ቤት ገብቼ ሰልሳ ሳንቲም አጠፋሁ ደግ አረክ ጠንፌ ቀና ብላም አታየው ጠንፌ ለቱሉ ቁ ለጠንፌ የተፈጠሩ ይመሰሳሉ ትሳሳለታ ለት ጠንፌ ዛሬ ደመወዝ ተቀበልኩና ስመጣ ሉካንዳ ቤት ገብቼ የሃምሳ ሳንቲም ሥጋ ዝሁልሽ ፎ ዐበህዞኗኮርዩኮ ጥሩ አረክ ከዚያም በፊት አማረኝና አንድ ብርሌ ጠጅ ጠጣሁ ምነው ጠንፌ ከፋሸ እንዴ እኔቴ ቱሉ ሚስቱን ትኩር ብሎም አያያት የም ትሟሟ ይመሰለዋል ይሳሳላታል ታዳያ ልጁ እየዋለ እያደር ይታመም ጀመር በተወለደ በአሥር ወሩ የጠና ሕመም ታመመ ይቃትት ጀመር ያጣጥር ጀመር ሀኪም ቤት ውሰጂው ይላሉ ጎረቤቶች የትኛው ሀኪም ይሻላል። ምን አልሺኝ ጠንፌ ሁለት ብር አለህ። አይ አሁን። ሁለት ብር ቢኖር ኖሮ ምናልባት ልጁ ይድን ነበር የውሬሏ ሀኪም እጅዋ መድኃኒት መሆኑን ጠንፌ ሌሊት ነግራዋለች ሁለት ብር ከየት ይመጣል። ቱሉ ወደቤቱ መመለስ አፈረጠንፌ ትጠብ ቀዋለች ሁለት ብር ይዞ ይመጣል ብሳ ልጁ ሊሞት ነው ሁለት ብር ሊያድነው ይችላል ሁለት ብር ከየት ይመጣል። አለኝ ቤት ነው። ለምን ዋጋ የለውም። አ አወን ልጁ አ አይ አይ አይድንም አለኝ ጠንፌ ከመሬቱ ላይ ልጅዋን እንደታቀፈች ሜሟች በክንድዋ የታቀፈችውን ሕፃን ገለጥ አድርጋ ፊቱን አየችው ትኩሳት የጠበሰውን ጨቅላ በትኩስ እንባ ቀቀለችው ተንሰቀሰቀች ልጄ ልጄ ወይኔ ልጄ ብላ በተሸነፈ ድምጽ አለቀሰች ቱሉ ቤቱን ጥሎ ወጣ ራቅ ብሎ ከምድሩ ላይ ቁጭ አለ ወይኔ ወይኔ ልጄን በላሁነፍሴን በውሸት ሸጥኩ ወይኔ ወይኔ አለ ይነደው ጀመር ቱሉ ዋሽቶም አያውቅ አለዛሬ አይሆንለትም ያየውን አላየሁም ያለበት ጊዜ ነበር ሳያይ አየሁ ያለበት ጊዜ ግን ያለዛሬ ቱሉ እንባ አልወጣውም አንጀቱ ግን ተንሰፈሰፈ ቁጭ ጀፎዝዩ ዐበዚዐይዩዐዕዐዐዚቪዞፀርኮ ብሎ ወባ እንደያዘው ይንዘፈዘፍ ጀመር ስለኑ ሮው እያሰበ እራሱን ረገመ ቱሉ ፎርሳ ምነው ወደክ እንዴ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

تعليقات:


memezon

خيارات التنزيل | تحويل إلى قوات الدفاع الشعبي | كتاب اليوم

© dirzon | شروط الخدمة | خصوصية | حول | خدمات | اتصال