Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • تحويل إلى قوات الدفاع الشعبي
  • قائمة القراءة
  • مختصر
  • كتاب مسموع
  • بحث
  • تحميل
  • myzon
  • تسجيل الدخول
  • تسجيل
English  አማርኛ  Français  العربية
كتاب اليوم

666_በርሆቦት ኢንተርቴመንት.pdf


  • word cloud

666_በርሆቦት ኢንተርቴመንት.pdf
  • Extraction Summary

ብሎ ጠየቂጡ አየበዛ ነው ሬ የወደፊቱ ዓለም መመሪያ ዳመ ኾፍ ዱሑ ፋ ፍካሬ መጋቢ ተኩ ከበደ እትም ሁለት ለጉለሌ አዲስ አበባ መሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን ። እኔን ማንም አይቆጣጠረኝም መንፈስ ቅዱስ አይስትም እኔም ድምጹን ስሰማ አልስትም ሰለሆነም አልሳሳትም በሚል ትምክህታዊ መመሪያ ተይዘው መጓዛቸው ምን ያህል መጽሐፍ ቅዱሳዊ ነው። ለጊዜው ሥራ ላይ ያልዋለ ወደፊት የሚሰራበት ጉልበት የተከማቸ ጉልበት እየጣ የማንነትና የኃይማኖት ጥራት እንዳይኖር በመቀላቀል እንዲኖር የሚደረግ ቅስቀላ ትርጉም ፍቺ በወቅቱ ያለውን የስርቆትና ዝርፊያ አመጽ ለማስወገድ ሲባል ማንኛውንም ገንዘብ ነክ የቼክ ልውውጥ አስወግዶ በእጅ ወይም በግምባር ላይ ባለው መታወቂያ ምልክትና በኮምፒዩተር ብቻ ተፈላጊውን ንብረት ግለአማሉሎታዊነት ግልሙትና ሁላቀፋዊነት ሁነት ሕላዌምጡቅ የህይወት ሽክርክሪት ጆሜ ክህደት ልዕለተፈጥሯዊ ልዩ ወንጌል መካነጣኦት መስፍ ለማግኘት የሚደረግ ልውውጥ ሥርዓት ገበያ ነው።

  • Cosine Similarity

የጌታ ኢየሱለ ከቅዱሳኑ ጋር በምድር ለመንገስ ከስማይ መምጣት የሺህ ዓመት መንግሥትና የዘላለም መንግሥት የእዲስ ሰማይና ምድር ሥርዓት መጀመር ናቸው ከሳይ ከተዘረዘሩት ፀቢይ የፍጻሜ ዘመን ትዕይንቶች ውስጥ በዐኛው ሱባኤ በቱ ዓመታት የመከራ ዘመን የሚፈጸመው ትዕይንት ከፍተኛ ትኩረት ሊሰጠው ይገባል ምክንያቱም በዚህ ከመን አውሬው በመባል የሚታወቀው ሐሰተኛ ክርሰቶስ ሰለሚመጣና ወዲያውም የእርሱና የዓለም መንግሥታት ምድራዊ አሰራርና አገዛዝ ማብቂያ ለመቃረቡ ከመጨረሻው ዘመን ምልክቶች ውስጥ ዋነኛው ስለሚሆን ነው መጽሐፍ ቅዱስ እውነተኛ ነው ምክንያቱም ደራሲው እግዚአብሔር የሆነው መንፈስ ቅዱስ ቅዱሳን በሆኑ የእግዚአብሔር አገልጋዮች ምሪት እንዲጻፍ በማድረጉ ነው ይህንንም «ትንቢት ከቶ በሰው ፈቃድ አልመጣምና ዳሩ ግን በእግዚአብሔር ተልከው ቅዱሳን ሰዎች በመንፈስ ቅዱስ ተነድተው ተናገሩ» የሚለው ቃል ያረጋግጥልናል ኛጴጥ እግዚአብሔር እውነት ነው ዮሐ እርሱ እውነት ከሆነ ደግሞ ቃሉም እውነት ነው ዮሐ ከቃሎቹም ውስጥ አንዱ በትንቢት መልክ የተገለጸው ነው የመጽሐፍ ቅዱስ ትንቢት ምንጩ መንፈስ ቅዱስ ከሆነ እውነት ነው ማለት ነው ትንቢቱን የተናገሩት ሰዎች ቅዱሳን እንዲሆኑ ያስፈለገበት ምክንያት ርኩሳን የሆነ ተንባዮችም በአጋንንት መንፈስ ተነድተው ስለመጨረሳው ዘመን መናገራቸው መታወቁ ነው ሐስተኞች ሲተነብዩ ቀድሞ ከተባለው ተነስተው ስሰሚሆን ትንቢታቸው እንደ እውነት ተቆጥሮ ዋጋ ሊቀበሱበትና ቦታ ሲሰጣቸው አይገባም ሰማይና ምድር ሲያልፉ ቃሌ ግን አያልፍም የተባሰለት የእግዚአብሔር ቃል እውነት ግን ልዩ ትኩረት ሊሰጠው ይገባል የመጽሐፍ ቅዱስ እውነተኝነት ማረጋገጫዎች መንፈሱ በመንፈስ ቅዱስ መሰኮታዊ አሠራር ዳግም ልደትን ያገኘም ሰው ይሁን ያላገኘ የመጽሐፍ ቅዱስን እውነት ሲያጠና ሰስቃሱ እርግጠኝነት አንዳንድ ጥያቄዎች ሊነሱበት እንደሚችሉ እሙን ነው ይህም ሲሆን ደግሞ ሰው ምላሽን ይፈልጋል «ይህን ያነበብኩትን በእምነት አውነት ነው ብዬ ብቀበሰው ሰራሴ አአምሮም ሆነ ሰሌሎች ሰሚጠይቁኝ ምን ምላሽ ይኖረኛል» የሚል ጥያቄ በአእምሮው ቢፈጠር ቀጥሎ የተዘረዘሩት መረጃዎች ጠቃሚ መሣሪያዎች ሊሆኑለት ይችላሉ ብተለሰያዩ ዘመናት የተነሱ ብዙ የሥነ መሰኮት አጥፒዎች መጽሐፍ ቅዱስ በህይወታቸውና በሌሎች ህይወት ያሳየውን ሰውጥ በመገምገም ስለትክክለኛነቱ ብዙ ማስረጃዎችን ጠቅሰዋል ከእነዚህም ማሰረጃዎች ውስጥ ዋና ዋናዎቹ የሚከተሉት ናቸው ያሰው አስደናቂ ቅንብር ቱ የመጽሐፍ ቅዱስ ንባባት በ ዓመታት ጊዜ ውስጥ ከ በሚበልጡ በመንፈስ ቅዱስ በተመሩ ደራሲያን ተጽፈዋል መጻሕፍቱ በሙሉ እርስ በርስ የሚጋጭ ዛሣሣብ ፈጽሞ የላቸውም እንኳን በ ሺህ ያህል ዓመታት ርቀት ውስጥ ያሱ ደራሲያን ሣሣብ ይቅርና በዚህ ዘመን በተለያዩ ቦታዎች የሚኖሩ ሰዎች በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ በአንድ ዓይነት ርዕስ ላይ እንዲጽፉ ትፅዛዝ ቢስጣቸው የተሰያየና እርስ በርሱ የሚጋጭ ዛሣብ እንደሚኖራቸው እየታየ ካሰው የዓሰም ታሪከ ጽሑፍ እንገነዘባሰን ይህም የመጽሐፍ ቅዱስ ቅንጅት ደራሲው አንዱ እግዚአብሔር መሆኑን ያሳያል በዓለም ጎብረተስብ ላይ የሚያመጣው ሰውጥ መጽሐፍ ቅዱስን በመቀበልና በሚሰጣቸውም መመሪያ የኖሩ በየትውልዱ የነበሩና ያሉ ሁሉ በጣም ተደስተውበታል ታላቅ የፍጻሜ ተስፋንም ሰጥቷቸዋል በተሰያዩ ቦታዎች ሰተክሰቱትም ሥልጣኔዎች ምንጭ ሆኗል በድጋሚ ሊጻፍ አለመቻሉ መጽሐፍ ቅዱስ እንደቀሩት መጻሕፍት በተከታታ ሊዩ ተቀንሶለትም ሆነ ተጨምሮበት ሊጻፍ አይችልም በወስጡ ሰህተት ተገኝቷል ተብሎ አይታረምም ምክንያቱም ደራሲው መንፈስ ቅዱስ ያው አስተምህሮቱ መጽሐፍ ቅዱስ ከሐይማኖት ከባህሎችና ከህብረተሰብ ግንኙነቶች ጋር በተያያዘ መልኩ የሚስጣቸው ትምህርቶች የሌላቸው የህይወት መርሖዎች ናቸው የመሉ ፍጹም ተወዳዳሪ ከራሱ ከመጽሐፍ ቅዱስ የሚገኙ ማስረጃዎች የመጽሐፍ ቅዱስ ደራሲያን ራሱ እግዚአብሔር መልዕክቱ አንዲጽፉ እንደተናገራቸው የሚገልጹ ከ በላይ ቁሉ ቅዱስ ውስጥ ተጠቅሰዋል ይ ማስረጃዎች በመጽሐፍ ወሰን የማይገኝለት ጥልቅነቱ መጽሐፍ ቅዱስ እውነቱን እንዲቀበሉት ቅዱስ ጥሪ ለተወሰኑ ጐሳዎችና ዝርያዎች ብቻ ሳይሆን ለዓለም ህዝብ ሁሉ ናው ትምህርቶቹ ምክንያታዊ በሚሰጣቸው ተስፋዎች የሚታመን በተቃዋሚነቱ ጽኑ በጠቃሚነቱ ቋሚ ፀረፍተ ነገሮቹ ሁልጊዜ የማይወድቁ በየዘመኑ ለሚመጣው አዳዲስ ትውልድ የሚሆን የማይሰዋወጥ ትምህርት መያዙ ማንኛውም ሥልጣኔ ሊጥለው የማይችል እውነት መያዙ ሕግጋቱ ሙሉዎች ዓላማዎቹ በስግብግብነት ላይ ያልተመሰረቱ መሆኑ የሚጠይቃቸው ተግባራት ቅኖችና ትክክል ፍርዶቹ ፍትህ ያለባቸውና አድልዎ የማያደርጉ ጥበባቱ ሁሉ ሕላዌ ምጡቅነትን የተቀዳጁ በመሆናቸው መጽሐፍ ቅዱስ በትክክል የእግዚአብሔር ቃል መሆኑን ይገልጻሉ ተአምራቶቹ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተዘገቡት ተዐምራት ውሸቶች ወይም ወሰድ ላስመሆናቸው ዛሬም በህዝብ ህይወት መታየታቸው የእግዚአብሔርን እውነተኝነትና የቃሉ ባሰቤት ዛሬም መኖሩን መመስከራቸው ያረጋግጣል ፍጹጽምነቱ መጽሐፍ ቅዱስ ብዙ ምስክሮች ያሉት ህያው ንባብ ነው ሳይንሳዊና ታሪካዊ ይዘቱ ፍጹም እውነት ነው መጽሐፍ ቅዱስ ስላለፉትና እሁን ስላሉት የዓለም ታሪኮች ስለ ሥነ ከዋክብት ስለ አትክልቶች ጥናት ስለ ሥነህይወትና ስሰ ሌሎች የትምህርት ከርፎች የሚናገራቸው ከመቶ የሚበልጡ እውነቶችን ይዛል ሁሉም ትክክል ናቸው እያደገና እየሰለጠነ የመጣው የዓለም ህዝብ ቴክኖሎጂ አንጂ የመጽሐፍ ቅዱስ እውነት አይደለም አየተለወጠና እየተሻሻለ የመጣው የሰጡ ልጆች እስተሳሰብ እንጂ የመጽሐፍ ቅዱስ እውነት አይደለም ስለአስትሮኖሚ ስነ ከዋክበት በቀድሞ ዘመን የነበሩ ሳይንቲስቶች ብዙ ዓይነት መላምቶችን ተናግረው ነበር ከተባሉትም ውስጥ ጥቂቶቹ ምድር ተደግፋ ቆማለች የከዋክብቶች ቁጥር ውሱን ነው ምድር ጠፍጣፋ ናት ወዘተ ነበሩ ሆኖም ግን ሳይንስ መጠቀ ሥልጣኔ ከፍተኛው ደረጃ ላይ ደረሰ ከመባሉ ከክ ል በ በ የኖረው ጠቢቡ ስለሞንና ምላሌ ከ የኖረው ነቢዩ ኢሳይያስ ምድር ክብ መሆኗን ያለ ረዳት መሣሪያ ሁሉን በሚያይ አይን በእግዚእብሔር ተገልጦላቸው ተናግረዋል ኢሳ ይህንንም እውነት ሳይንስ በተለያዩ ጊዜያት እረጋግጧል ስለ ሥነ ውቅያኖስም ዘመናዊ የሆነ ባህርጠለቅመሣሪያ ሳይኖራቸው በእግዚአብሔር መንፈስ ተመርተው ኢዮብና ዳዊት ውቅያኖስ የነበረውን ጥልቅነት ስለ ባህርወለል በባህር ውስጥ ስላሉ ፍጥረታት ጽፈው ነበር ስለሜቲዮሮርሉሎጂም ስናነሳ ዝናብ ከስማይ እንደሚመጣ እንጂ የዝናብ ምንጩ የባህር ትነት መሆኑ በዘመናውያን ተመራማሪዎች ለብዙ ዘመናት አይታወቅም ነበር ሆኖም ግን ኢዮብ በ ከክልበ የተረዳው እውነት ነበር። ስለአርኬዎሎጂም የምድር ቅርላ ትርሦች ስናነሳ ለመኖራቸው አከራካሪ የነበሩትን ከተማዎች መጽሐፍ ቅዱስ ዘግዐ ይዚቸው ስለነበር የዘመኑ ተመራማሪዎችም ከተሞች ቀድሞ እንደነበሩና የመጽሐፍ ቅዱስ አመልካችነት እውነት መሆነን አረጋግጠዋል ተስማሚነቱ በዓለም ላይ በየትኛውም ቦታና ጊኬ ለነበሩ ሰዎች ሁሉ ተስማሚ የሆነ መልዕክት ነበረው ማለትም እውነቱን በተቀበሉት ሁሉ ላይ ለውጥን ማምጣት ችሏል ሰምሳሌ ሰጡ መንፈስ ቅዱስን ሲቀበል በህይወቱ የሚታየው ፀረሥነ ምግባራዊና ዐፀረመጽሐፍ ቅዱሳዊ አቋም ወደ በጐነት መለወጡ በፊት ሲገፉት የነበሩ ሁሉ በተቀበሉት ጊዜ ግን ፍጹም የተስተካክለ ጤናማና አስደናቂ የህይወት ሰውጥን ሰጥቷቸዋል የተፈጸሙ ትንቢቶች በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ወደ ትንቢቶች ይገኛሉ ከእነዚህ ውስጥ ከ በላይ የሚሆኑት የተፈጸመ ሲሆት ወደ ደግሞ ወደፊት የሚፈጸሙ ናቸው ከተፈጸሙት ውስጥ አንድም ቃል እንኳን አልተሳሳተም ይህ ትንቢት ከቶ በሰው ፈቃድ አልመጣምና የሚለውን የኛጴጥ ቃል ምንጭ በትንቢቱ የማይሳሳተው ሁሉን አዋቂ የሆነው ጌታ መሆኑን ያሳየናል እነዚህ ሁሉ ትንቢቶች በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ መገኘታቸውና መፈጸማቸው መጽሐፍ ቅዱስ እውነተኛ የእግዚአብሔር ቃል መሆኑን ያመስለክተናል አለመጥፋቱ መጽሐፍ ቅዱስ አሁን ባለበት ሁኔታ እንዳይገኝ ሊያደርጉት የሚችሉ ብዙ ሁኔታዎች ተከስተው ነበር ከእነኪህም ሁነቶች ውስጥ ዋነኞቹ የጊዜ የስደቶችና የተለያዩ ትችቶች ናቸው መጽሐፍ ቅዱስ መጻፍ ከተጀመረበት እስካሁን በተለያዩ ጊዜያት በተሰያዩ ስዎች በተለያዩ የጽሕፈት መሳሪያዎችና ቋንቋዎች ለትውልዶች ለመዳረስ ተገልብጧል በዚህ ሁሉ ሁኔታ እልጠፋም እልተበላሸም አንድ የሰሜን አሜሪካ የሥነ ጽሑፍ ክፍልም ሰአንደነ ሼክስፒር ካሉት የዓለም ጽሑፎች ይልቅ ለመጽሐፍ ቅዱስ ከፍተኛ ጥንቃቄ መደረጉን ገልዷል ይህም የሚያመለክተው የእግዚአብሔርን መሰኮታዊ ጥበቃ ነው በተጨማሪም በዓለም ከነበሩ የፖለቲካ የባህልና የፃዛይማኖት ክፍሎች ከነገስታት ከምሁራንና ከሃይማኖተኞች ስደት ደርሶበታል ለምላሌ ሾልተር በመባል የታወቀው ፈረንሳዋው ፀረ ከርስቲያናዊ ከፃዲ እርሱ ካለበት ዘመን ጀምሮ ወደፊት ባሉት መቶ ዓመታት ውስጥ መጽሐፍ ቅዱስና ክርስትና ከታሪክ ተለይተው እንደሚጠፉ ተናግሮ ነበር ሆኖም እርሱ ሲሞት መጽሐፍ ቅዱስም ሆነ ክርስትና እስካሁን አሉ እንዲያውም የሾኮልቴርን ትንቢት ተቃራኒ የሆነ ታሪክ ተፈጽሟል ይኸውም ኮልቴር ከሞተ ከ ዓመታት ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ ቤቱና ማተሚያው ለመጽሐፍ ቅዱሶች ማምረቻነት ጥቅም መዋሉ ነው። በኦክስፎርድ ቦዴሊየን ቤተ መጻህፍት ተዘግቦ ይገኛል የትምህርተ ጥቅሉ ንግግሮች በትርተትም የተገኙ ናቸው እግዚአብሔር ራሱን ያስ ምስክር የማይተው አምላክ ነው እውነት ለሚሹ ሁሉ ማስረጃ አለው ከላይ የተጠቀሱትን የመንፈስ ቅዱስንና የታላላቅ ሰዎችን ምስክርነት ከልብ ማዳመጡ እጅግ ጠቃሚ ነው ሰው ሁሉ ይብዛም ይነስ በከፊልና በሙሉ በባርነት ሥር መናሩ ሐቅ ነው ባርነት ደግሞ ሰውን ያስሰውዴታው በግዳጆ ኑሮ ውስጥ ያመላልሰዋል ባርነት የምንለው ሰው እንድን ነገር ለመሆንና ለማድረግ እየፈስገ ሳይሆን ቀርቶ በሰቀቀን ሊኖር ነው ከባርነትም ነጻ መውጫው ዋነኛ መንገድ በአውነት መንገድ መቆም ብቻ ነው ዮሐ እውነትም የመጽሐፍ ቅዱስ ቃል ነው እውነት ለሆነው የመጽሐፍ ቅዱስ ቃል እነዚህን የሚያህሉ ልዩ ልዩ ምስክሮች ከያዝን ቀጥሎ ሙሉ ልባችንን ሰጥተን እንደ ቤሪያ ክርስቲያኖች ልንመረምረው ይገባል ሐዋ መጽሐፍ ቅዱስ እውነት ከሆነ የተናገራቸው ትንቢቶች ሁሉ እንዱም ሳይወድቅ ይፈጸማል ማለት ነው ስለሆነም የክፉው ትንቢት ውጤት ተካፋይ ላለመሆን ነገር ግን የበጉው ትንቢት ውጤት ተካፋይ ለመሆን ምን ተተንብዮአል በማለት ክትትል ማድረግ ያሻካል በመጽሐፍ ቅዱስ ላይ ጥርጥር ያለበት ሰው በውስጡ የተጠቀሰውን እውነት ለህይወቱ ብርፃን አድርጐ ለመውሰድ ይቸገራል ህግህ ለእግሬ መብራት ነው በተባሰበት ቃሉን እንደ ሐሰተኛ ነገር መመልክት ወደ ትክክለኛው መንገድ ለመግባት ትልቅ እንቅፋት መፍጠር ይሆናል ይህ አንዳይሆን ገደላገደል በሆነ መንገድ በጨለማ መብራት ይዘው ሊጓዙ ጨለማ እንዳይፈጠር ከፍተኛ ጥንቃቄ እንደሚደረግ አወውፃተኝነቱ ስተረጋገጠለት የመጽሐፍ ትዱስ ቃል ህያው ጥንቃቄ ማድረግ ያሻል መጽሐፍ ቅዱስ ምትዛታዊ ወይም ዕድል ማምለኪያ የጥንቆላ መጽሐፍ አይደለም በቅንነትና በታማኝነት ከታዘዙት በሰው ህይወት ድንቅን የሚሰራ መጽሐፍ ነው መጽሐፍ ቅዱስ የእግዚአብሔርን ዛሣብ የስውን ሁኔታና የሐጢአትን ምንነት የሚገልጽ ነው ትምህርቶቹ የተቀደሉ ታሪኮቹም እውነቶች ናቸው ስለሆነም ብልህ ለመሆን አንብበው ለመዳን አመነው ለመቀደስ ተለማመደው መጽሐፍ ቅዱስ ለምሪትህ ብርዛንን ለድጋፍህ ምግብን ሰደስታህ መጽናናትን ይዛል መጽሐፍ ቅዱሰ የመንገደኛ ካርታ የመናኝ ምርኩዝ የአብራሪ ኮምፓስ የወታደር ሰይፍ ነው ዘወትር በዝግታ በፀሎት በማሰላሰል ላይ ላዩን ሳይሆን ጠለቅ ብሉ በመመርመር ሊነከብ እንዲሁም ያለማቋረጥ በንጽህና በከፍተኛ ትጋትና ድካም ዋጋም በመክፈል በትህትና ሊጠና ያሻል የህይወትን ክፉ ተራሮች ነቅሎ መጣል የሚያስችልን እምነት በህይወት እስኪፈጥር እንዲሁም የህይወት ክፍል እስኪሆን ደጋግሞ ማንበብና ማጥናት ያስፈልጋል የመጽሐፍ ቅዱስን ትንቢቶች ለመመርመር ስንነሳ በዚህ መረዳት ልንሞላ የግድ አስፈላጊ ነው ለመጽሐፍ ቅዱስ ያለን መረዳት የተዛባ ከሆነ ትንቢቶቹንም በተዛባ መልኩ ልንተረጉማቸው እንትላለን በዘመናት ርዝመት እንትልፍ እንትልፍ ሲል ጌታ ኢየሱስ ወደ ዓለም በስጋ ከመምጣቱ በፊት የነበሩ ነቢያት ስስ ምዕዓቱ ተንብየው ነበር በስጋ መጥቶ ከፄደም በኋላ ተመልሶ እንደሚመጣ በቅድሚያ ራሱ ክርስቶስ ራዕይ ተጥሎም ቅዱሳን መላፅክቱ ሐዋ ተጥሎም መንፈስ ቅዱስ ሐዋርያቱና ወንጌላውያኑ ተናግረዋል በተለይ ከመንፈስ ቅዱስ መውረድ ጀምሮ ናጌታ ይመጣልን ብለን በጌታ እራት ሥርዓት ሞቱንና ትንሣኤውን በመናገር ስናስታውስ ወደ ዓመታት ደርሷል ትላንት ይመጣል ዛሬም ይመጣል ነገም ይመጣል ሆነ ታዲያ ይፄ ጌታ ይመጣል መቼ ይሆን ተፈጻሚነት የሚያገኝው። መንፈሳዊ ኃይላት አሉ የሰዎች መንፈሶች ያረጉ የለሥች መንፈሶች መላዕክት አይደሉም ናቸው ይለያያሉ ራዕይ ሥራ የአዲሉ ዘመን አንቅስቃሴ አስተምህሮ ሰው ወደ ፍጹም መላት አስኪደርስ ድረስ ደጋግሞ በመንፈስና በሥጋ ይወለዳል በርልየከ በዚህም ሂደት ወደ ፍጹም አምላክነት ደረጃ ይደርሳል በመልካም ሥራ ወይም በአብርሆት ፀበዘከሬበክባሬዌክህ ሰው የመለኮትነት ነገር አውቆ ከአግዚአብሔር ጋርም ፍጹም ተራክዐ ሠብረት ሊያደርግ ይችላል ይህም ሁለንታዊው ህግሣ ነጡ ሀበክልቦ ቋነ ኃይላት መንፈሳዊ አብርሆትንና ምሪትን ሊለጡን ሰውም ወደ መለኮትነት አንዴት አንደሚደርስ ሊያሳዩንና ሊረዱን ይችላሉ መጽሕፍ ቅዱላዊ የክርስትና አስተምህሮ ለው አንድ ጊዜ ብቻ በሥጋ በዚህ ዓለም የመኖር ዕድል አለው በመሞት ከሥጋ በመለየት ሰው በመንፈሰ ወደሚፈርደው ወደ አግዚአብሔር ይቀርባል ቀድሞ በምድር ደህንነት ያገኙ ከትጣት ሊድኑ የቀሩት ይቀጣሉ ፅብ ዮሐ ሰው በመልካም ተግባሩ ወይም ሕግን በመጠበቅ አይድንም በራሱ ጥረት አብርሆተ ሕሊና ሊኖረው አይችልም የሰማዩ መንግሥት ዳግም ለተወለዱና የአግዚአብሔርን ነጻ የፀጋ ስጦታ በአምነት ለተቀበሉ ብቻ ነው ቲቶ ገላ ዮሐ አማላጅነት በለማይ ያሉ መንፈሳዊ በሰዎችና በአግዘአብሔር መካከል ብቸኛው አማላጅ ክርስቶስ ኢየሱስ ብቻ ነው ከመናፍስት ምሪትን መቀበል ከአስማትና ከሟርተኝነት ሥራ ተለይቶ አይታይም በአግክአብሔር ከክንድ ጥፋት ነው እነዚህ መናፍቃንና አሳቶች ከሰይጣን ናቸው ለሰው በትክክል የሚያበራው ክርስቶስ ነው ዘዳ ኢላ መዝ ሳሙ ጢሞ ቆሮሀዐ ዮሐ የአዲስ ዘመን እንቅስቃሴ አስተምህሮ መጽሕፍ ቅዱላዊቺ የክርስትና አስተምህሮ ዳፃም ልደት ዳግም ምጽአት መጸሐፍ ትዱስ መጽሐፍ ቅዱስ ለለው የህይወት መመሪያን ለመስጠት ብቃት የለውም ስሰሆነም መገለጦች ከሰዎች ከመንፈሳዊ ኃይላትና ከመጻህፍት መጠቀም ወሳኝ ነው ስለሆነም ዓለም አቀፍ የአዚእ መጽጵሐና ሁላቀና ስሰሆነ ተቀባይነት ሊኖረው ይገባል ግላዊ ለውጥ ወይም ፈውስ ሲሆን ነው ይህም የሚከሰተው መንፈላዊ ኃይላት የስውን ማንነት ሲሊቆጣጠሩና ሰውም ከፍተኛውን መንፈሳዊ ኃይል እውቀትና ጥበብ ሊቀበል ነው ከመናፍስት ዓለም ሰላም ሰጪ የሆነው ክርስቶስ ይመጣል ሲመጣም ለሁላችን አምላከእኔነት ደረጃ ውስጥ የሚያስገባንን ከፍተኛ ውንና የመጨረሻውን ንቃተ ህሊና ይሰጠናል የክርስቶስ ኢየሱስ ንቃተ ህሊና ርከበ ርከርህበ ይኖረናል መጽሐፍ ቅዱስ ስልጣን ያለው ኃይለኛ ስውን በማናቸውም በጐ የህይወት አቅጣጫ ሊመራ የሚችል ክርስቶስን በመቀበል የሚያነበው ሁሉ የህይወት እርካታና ደስታ ሊያገኝበትና የሰማይን ርስት ሊጨብጥበት የሚችል ስህተት የሌለበት የጌታ ቃል ነው ዮሒሐዳ ራፅይ ኛጴጥ ሐዋ ዐ ለው አምኖ በመንፈስ ቅዱስ ኃይልና በክርስቶስ ደም ከኃጢአቱ ሲነጻና ከመንፈስ ቅዱስ ዳግም ተጦልዶ የእግዘአብሔር ልጅ ሲሆን ቲቶ ዮሒ ክርስቶስ ከአባቱ ዘንድ ከሰማያዊው መንግሥት ለሺህ ዓመት መንግሥት ለመንገስ ይመጣል የመናፍስት ሁሉ የበላይና ጌታ ነው የቅዱሳንን አካል ወደ ማይሞትና ወጠደ ተከበረ ማንነት ይለውጣል ሰዎችን ወደ አምላክነት ደረጃ አያደርስም ፊልጵ ራፅይ በ የአዲሱ ዘመን መጽሕናፍ ቅዱሳዊ እንትስታሴ አስተምህር የክርስትና አስተምህር መንግሥተ ይህች ምድር በመንፈስ ክርስቶስ ኢየሱስ ወደ ሰማይ ነጽታ ሰው የክርስቶስን ምድር በመምጣት የባሰ ፅፅፀቱን ንቃተ ከተለወጡት ጋር ለሺህ ህሊና አግኝቶ በምድር ። አመንዝራነት ስለሆነ አይገባም ምክንያቱም ፍርድና ቅጣት ስላለበት ኃይልን ማካፈል ሰለሆነ መወሰን ያስፈልጋል ነው ኛ ተለ ሮሜ ድንግል በወሲብ አኳያ ለሁሉም ከወንድ ጋር ያልተገናኝቹ የምትሆን ሴት ወንድ ሴት ወይም ከሴት ጋር ያልተገናኘ ወንድ ሉቃ ስግደት ጊዜው የሴት ስለሆነ ስግደት ለእውነተኛው እንስገድላት አግዘአብሔር ብቻ ነው ዘፀ ዐ ሉቃስ ከኃጢአት ለው ወሲብ ሲፈጽም በክርስቶስ በማመን ብቻ መንጻት ይነጻል ይነጻል ኛ ዮሔ ጨለማ የኃይል ማግኛ ዋነኛው ወደ ዘላለም ጥፋት መንገድ ነው መሔጓ መንገድ ነው ኛ ቆሮ ዮሒ ነ የአዲሉ ዘመ እንቅስቃሴ አስተምህሮ መጽሕፍ ቅዱሳዊ የክርስትና አስተምህር አባብ የገነቱ እባብ ራሉ አምላክ ስለነበር አንከተለዋለን ሰይጣን መልኩን ቀይሮ የመጣበት ስለሆነ ነናለ ገዳይ ጠላት ነው ኛ ቆር ራዕይ ማንኛውም ስለ አዲሱ ዘመን እንቅስቃሴ ግንዛቤ ማግኘት የሚፈልግ ለው ከላይ የተዘረዘሩትን መሠረታዊ ትምህርቶቻቸውን ፈጽሞ ሊረዳቸው ያሻል በተጨማሪም ማናቸውም የኃይማኖት ክፍሉች የሚያስተላልፏቸው ትምህርቶች በአዲሱ ከመን እንቅስቃሴ እስተምህሮ መለከፍ አለመለከፋቸውም በመንፈስ ቅዱስ እርዳታ ለመለየት ያስትላል ትምህርቶቻቸው በአነዚህ አበይት ፃሳቦች ላይ ያተኩራል አዲሱ ዘመን አንቅስቃሴ መንፈሳዊ እብዮት በማካሔድ የዛይማኖት ለውጥ አናመጣለን የሚሉት በሰንጠረዞኙ ውስጥ እንደተጠቀሰው ኢመጽሐፍ ቅዱላዊ የሆነውንና ወይም ከፊል ተመሳሳይነት ያሰውን አስተምህሮት በማቅረብ ነው አዲስ የሚሉትም ይህንኑ ትምህርታቸውን ነው ታዲያ ይህ ቀላል ክህደት ነውግ ከ በላይ መምህራን እንዳሉትና ሰባቱ የአውሬው ትምህርቶች ስርጭት አውሬው በዓለም ላይ ከተለያዩ ቡድኖችና ድርጅቶች የተውጣጡ እነዚህም ሰባቱን የአውሬውን ትምህርቶች በማሰራጨት ላይ እንዳሉ ይነበባል ኛ ኣዷ መሲህም ሊሆን አይችልም ይህ የአዲሱ ትውልድ እንቅስቃሴ መሪ ሐሰተኛው ክርስቶስ በዚህ ዓይነት ከፍተኛ የተቃውሞ መንፈስ እንደሚመጣ አስቀድሞ ተተንብዮአል ዮሐ ተሲ ኛ ዮሒ ቁ እግዚአከብሔር ሰብዓዊነት ሞራላዊነትናሥነ ምግባራዊ ህላዌ ያለው ሳይሆን ኃይልጉልበት ነው ይህም አቋማቸው አዲስ ሳይሆን ቀድሞም ነበር ለምሳሌ በሮሜ ላይ በፈጣሪም ፈንታ የተፈጠረውን አመለኩና አገለገሉ ተብሎ ተጽፏል ሰው ለህይወቱ ዘላቂ የሆነ መንፈሳዊ ምሪትን ለማግኘት ልዩና ሰማያዊከሆኑ መንፈሳዊ ኃይላት ጋር ተራክቦ ሀብረት መፍጠር አለበት ይህም አስቀድሞ በኛ ጢሞ « እና ኛ ዮሒ ቱ ላይ የተጠቀስው መፈጸሙን ያሳያል ሰው ራሱ አምላክ ነው ሰው በውስጠ ያለውን የእምቅ ኃይል ምንነት ቢረዳ ኖሮ አምላክ መሆኑን ያውቅ ነበር አሁንም ይህንን የአዲሱ ዘመን እንቅስቃሴ ተከታዮች «እምቅ ኃይል» የሚሉት መናፍስት ውስጣቸው ከገቡ በኋላ በህይወታቸው የሚፈጽሟቸውን ልዕሰለ ተፈጥሯዊ ልምምዶች ነው እንጂ በአርግጥ ለአምላክነት የሚያበቃ ኃይል በውስጣቸው ናሮ አይደለም በኛቆሮ ላይ እንደተጠቀሰው የክርስቶስ የክብር ወንጌል እንዳያበራላቸው ክፉው መንፈስ መንፈሳዊ መረዳታቸውን ስላሳወረው ያላቸው ዕድል በአጋንንት የሚሰበክላቸውን ልዩ ወንጌል የምስራች መሳይ አጥፊ መልዕክት አሜን ብለው መቀበል ብቻ ነው ኣዩ የስዲሱ ዘመን አንተስቃኔ ስመልካትቶ ስዕሱቶ ርከበ ቫር እ ርከ« ከር ቨ ር ሀዘከአፍዘፐፎ ከዩ ለዘቪ ዚዝ ጳዐዚቪ ርከዝኔ ዐዐ ቫፍር በዓለም የሚገኙ ኃይማኖቶችና ትምህርቶቻቸው ሁሉ አኩልና ግባቸውም አንድ ነው ይህ የአውሬው ትምህርት ነላፃጡ አውነተኛውን የመዳን ጥበብ ምንጭ የሆነውን የክርስትናን አሦ በሌሉች ለመዋጥ ለመሸፈንና ለማጥፋት የተደረገ ጥንሰሳ ነፀ የአውሬው ዓላማ ኃይማኖትን ብቻ ሳይሆን ሌሎችንም አእንትስቃሴዎች ሁሉ ወደ አንድነት ማምጣት ነው የግሪክ የግብጽና የባቢሎን ጥበብ እንጂ የመጽሐና ቅዱስ ጥበብ በአርግጥ ከላይ የተዘረዘሩት ሦስት አገሮች የእግዚአብሔርን ምርጥ ህዝብ እስራኤልን ካሰቃዩት ውስጥ ዋና ዋናዎቹ ናቸው ሆኖም የአውሬው ከፍተኛው የትኩረት አቅጣጫ ከሁለቱ አገሮች ይልቅ በባቢሉን ላይ ነው የባቢሎን ታሪክ ጐላ ብሎ ከዘፍ ይጀምራል የትዕቢት ከተማ ናት የባቢሎን መንፈሳዊና ውጪአዊ ይዘትዋ በራፅይ እና በዝርዝር ተጽፏል የባቢሉን ጥበብ ማለት የአጋንንት ጥበብ ማለት ነው ምክንያቱም ልክ በኢሳ ሰይጣን በዘፍ እና ሰዎች እንደ እግዚአብሔር ለመሆን ስለጣሩ ነው ዛሬም የአዲሱ ዘመን እንቅስቃሴ አቢይ ገቢር ይኸው ነው ከዓለም ታሪክና ከመጽሐፍ ቅዱስ ታሪክ እንደተረጋገጠው ኢየሩሳሌም የክርስቶስ ኢየሱስ ከተማ እንደሆነች ሁሉ ባቢሉን ደግሞ የሰይጣንና የአውሬው ዙፋን መቀመጫ ከተማ እንደምትሆን ይታሰባል ሰላምና ፍቅር አንጂ ኃጢአትና ክፉ የለም ይህ ፃሣብ አውሬው በሚነግሥበት ጊዜ በሰባቱ ዓመታት መከራ ሰዎች ሰላምና ደህንነት ነው ሲሉ ኛ ተሲ ምጥ እርጉዝን እንደሚይዛት ጥፋት በድንገት እንደሚመጣባቸው የሚያመለክት ነው ሰዎች ኃጢአት እና ክፉ መኖሩን ካሰቡና ካመኑ ውጤቱ ሞትና የዘላለም ስቃይ ቅጣት እንደሆነ አውቀው ይረዳሉ ከተረዱ ደግሞ የመዳኛውን መፍትሔ ይፈልጋሉ ክርስቶስ ኢየሱስንም ያገኛሉ ዮሐ እና የሐዋ ስለሆነም ሰዎች በእውነተኛው አዳኝ በክርስቶስ ኢየሱስ እንዳያምኑና ወደ እርሱ እንዳያስቡ የጥፋት መሠረት የሆኑትን ኃጢአትና ክፉ እንደሌሉና የአአምሮ ቅዝቶች እንደሆኑ ማስተማር አለባቸው የአዲሱ ዘመን እንቅስቃሴ መሪዎችና ተከታዮቻቸው ከላይ የተጠቀሱትን መሠረታዊ የአውሬው ትምህርቶች በከፍተኛ ፍጥነት በማንቀሳቀስ ላይ ናቸው የትምህርቶቹ መገኘትና መሰራጨት አውሬው በቅርብ መኖሩን ያሳያል እነዚህ ሰባት የአውሬው አስተምህሮት በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ የእውነተኛውን የክርስትና አስተምህሮ የሚቃወም ነው ክህደት ለመሆነ ግልጽ ሆኖ ይታያል ኣ ከርፌክ ር የአዲሱ ዘመን እንቅስቃሴ ዓላማና ትኩረት የአዲሱ ዘመን እንቅስቃሴ ስሙ እንደሚያመለክተው አዲስ ይባል እንጂ በመሠረቱ ዓጹም አዲስ አይደለም ሆኖም ቀድሞ የነበረ አሁን በዘመኑ ፍጻሜ ደግሞ በተጨማሪ መልኮች የመጣ ማለት ነው የዚህ እንቅስቃሴ መሠረት ሰይጣን ነው እንቅስቃሴው ለመጀመሪያ ጊዜ የጀመረው በሰማይ ሲሆን ተባባሪ ኃይላት የወደቁ መላዕክት ነበሩ ከሰው ዘር ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ከዚህ አንቅስቃሴ ጋር የተባበሩት አዳምና ሔዋን ናቸው ከአዳምና ሔዋን ቀጥሎ በዘፍ ፅ እንደምናነበው ፀረኖፃዊ እንቅስቃሴ የነበራቸው ኔፈሊማውያን በተጨማሪም በዘፍ ላይ ታሪካቸው የተጠቀሰው የሰናኦር ምድር ሰዎች ባቢሎናውያን ይገኛሉ የአዲሱ ዘመን እንቅስቃሴ መርህ የወጣው በአብዛኛው ከመጽሐፍ ቅዱስ ነው ይህም ማለት «ሰይጣን ለአመሉ መጽሐፍ ቅዱስ ይጠቅሳል አሉ» እንደሚባለው ክፉው ለራሱ ዓላማና ግብ ተስማሚ በሆነ መልኩ የመጽሐፍ ቅዱስን ቃል አጣምሞ በመተርጉም ነው ለምሳሌ በራዕይ ፅ ላይ እግዚአብሔር ሁሉን አዲስ አደርጋለሁ እንዳለ ሰይጣንም ሰዎች እግዚአብሔርን እንዳያዩ እርሱን እንዲመለከቱ ለማድረግ አዲስ የሚለውን ፃሣብ ከመጽሐፍ ቅዱስ ወስዶ ቀድሞ የነበረውን ሆኖም ትውልድ የረሳውን በአዲስ መልክ ያቀርበዋል ወይም ደግሞ እግዚአብሔር ለሰዎች አዳዲስ እውቀትን ሲገልጥ ያንን ራሱ እንዳደረገ በማስመሰል የስዎችን ልብ በማሳወር ይጠቀማል የመጠቀሚያ ዘዴው ደረጃ ከእግዚአብሔር ጋር ሲነጻጸር ምን ያህል እንደሆነ በውል ባይታወቅም ማጭበርበሩ ተጨምሮበት ሙሉ በሙሉ እስኪጣል ድረስ የሚሰራበት ኃይል እንዳለው ይታወቃል የአዲሱ ዘመን እንቅስቃሴ መርህ ምንጭ አውሬው እንደመሆኑ መጠን የአውሬውን ዓላማ ከናጻሜ ማድረስ ፅለታዊ ተግባራቸው ነው የአውሬው የሐሰተኛው ክርስቶስ ዓላማዎች ብዙዎች ናቸው ሆኖም ዋና ዋናዎቹ የሚከተሉት ይሆናሉ ሰው ሁሉ እስከአሁን በከፍተኛ ደረጃ ሊሰቃይ የቻለው ያለውን መለኮታዊ ሥልጣን ባለመረዳቱ መሆኑን አሳውቆ ከማናቸውም ዓይነት ግልጽና ስውር ጭቆና ነጻ እንዲወጣ ማበረታታት ፀቢይ ዓላማቸው ነው ሰው መለኮታዊ መሆኑን ቢያውቅ ፊት ለፊቱ ሊመጡ ያሉትን ቀውሶቹች አሉታዊ ገጠመኞች ያለ ምንም ችግር ማለፍ ስለሚችልበት ልዕለ ተፈጥሯዊ ልምምድ የሰውን አእምሮ ያለ ችግር ማንበብና መረዳት ስለሚቻልበት ያለ ረዳት መሣሪያ በብዙ ሺህ ማይልስ ርቀት ላይ እየተፈጸመ ያለውን ሁነት በግልጽ ማየት ስለመቻል ቀለማት ላይ በማትኮር አወስቦን በመፈጸም የከበሩ ደንጊያ ጥናቶችን ዲሞሎጂ በመለማመድ አጣን በማጨስ ልዩ በሆነና ወሲባዊ ቅላጹ ላይ ባተኮረ ዘፈን ሙዚቃን ሓሺሽ በመውሰድ ዮጋን በመለማመድናእጅ በመጫን ሥርዓት ወዘተ ሰዎች ወደ አምላክነት የሚለወጡባቸውን ዘዴዎች ማሳየት ሌሎች ዓላማዎቻቸው ናቸው በምድር ገጽ ላይ የሚኖር ማንኛውም እነርሱ ቀርበው የሚያነጋግሩት ሁሉ መለኮት መሆኑን የማይቀበል ከሆነ ሊያጠፉት ውሣኔ አድርገዋል በዓለም ያለው ፃዛብትና የፃዛብት ምንጭ ኳ የሆነው የምድር ክልል በሙሉ በቁጥጥራቸው ሥር መሆን እንዳለበት ያምናሉ በእስራኤል ከርሰምድር ውስጥ ያለውም ፃዛብት ለዓለም ህዝብ ጥቅም መዋል እንዳለበት ማሳየት አቋማቸው ነው የመጽሐፍ ቅዱሱ ክርስቶስ ኢየሱስ ለዓለም መድኃኒት መሆን እንደማይችል በማስተማር ከፍተኛ ቅስቀሳ ያደርጋሉ ያላቸውን ብዙ ዓላማ ተግባራዊ ለማድረግ ፖለቲካን ፃይማኖትንና ህብረተሰባዊ ግንኙነቶች በሙሉ አንድ ወጥ አሠራር እንዲኖራቸው ያደፋፍራሉ ለዚህም በኢንተርኔት አማካይነት ዓለምአቀፋዊ ቁጥጥር እናደርጋለን ይላሉ ይህንን የሚቃወሙትን የምድር ወጦጠገኖች በሙሉ የማይገጥሙ ቪአንይት ግሩኽ በማለት ከዚህ ምድር ሊያጠፉዋቸው አቅደዋል። እነዚህ አዲሱ ዘመን እንቅስቃሴ የአውሬው ገባሪ ኃይላት እንደመሆናቸው መጠን ብዙ ቅዱሳንን ይገድላሉ ራል አዲሱ ዘመን እንቅስቃሴ ቤተ ክርስቲያንን በርቦ ማጥፋት አላማቸው ነው ማናቸውንም መጽሐፍ ቅዱሳዊና እውነተኛ የሆነኑትን የክርስትና እምነት ተከታዮች በመጀመሪያ ረቂቅ በሆነ ዘዴ ቀጥሎ ከተደራጁና ኃይላቸውን ለዓለም ካሳወቁ በኋላ ደግሞ በግልጽ እውነተኛይቱን ቤተ ክርስቲያን ለማጥፋት ጥረት ያደርጋሉ በራፅይ እና ቀደም ብሎ እንደተጠቀስውም ለጊዜው ይሳካላቸዋል ቤተ ክርስቲያንን ለማጥፋት ብዙ ዘዴዎችን ይጠቀማሉ የመጀመሪያው በኛ ቆሮ እንደተጠቀሰው ራስን ከቤተ ክርስቲያን ጋር አመሳስሎ መቅረብና በኋላ ዓላማቸውን መፈጸም ነውሱ በቃሉና በመንፈስ ቅዱስ ተሞልተው መናፍስትን በመለየት የሚመላለሱ ቤተ ክርስቲያናት ለአንድ አፍታ እንኳን አይንበረከኩላቸውም ሆኖም ለራሳቸው ክብርና ጥቅም ሲሉ አውነትን እየረገጡ የሚመላለሱ ስማውያን ክርስቲያኖች በመረባቸው ይያዛሉ ወደ ምርኮነትም ይፄዳሉ በአንጻሩ ደግሞ የክርስቶስ ሆነው ስጋን ከክፉ ምኞቱና መሻቱ ጋር የሰቀሱ እንደሁለቱ ነቢያት ለቅድስና በመኖራቸው ይገደላሉ የአዲሱ ዘመን እንቅስቃሴ አባላት ሆነው መጽሐፍ ቅዱሳዊ ስም ያላቸውና ራሳቸውን ቤተ ክርስቲያን ነን ብለው የሚጠሩ የተወሰኑ ዛይማኖተኞች አሉ ከእነዚህ ውስጥ የሴት ቤተ መቅደስ ሥነ ሳይንሳዊ ቤተ ክርስቲያን የአምላክ ልጆች የአርማጌዶን የተዋህዶ ዩኒፊኬሽን የመለኮተ ሰው ቤተ ክርስቲያንና የያህዌ መሲፃዊ ቤተ ክርስቲያን ወዘተ ይገኛሉ አዲሱ ዘመን እንቅስቃሴ በተቻለ መጠን ራሳቸውን መስወር እንጂ መግለጥ አይፈልጉም እነዚህ ሁሉ ሰዎች በዛይማኖት ስም ለማጥመድ የተዘጋጁ መረቦች ናቸው ዕቅዳቸውና ተግባራቸው ሊጨነግፍ የማይችልበት ደረጃ ላይ መድረሱን ካላረጋገጡ በስተቀር ገዛድ አይወጡም ወደ ቤተ ክርስቲያን ከገቡ በኋላ ቀስ በቀስ አባላትን ይይዛሉ በተለያየ ዘዴ አንደ አቤሌሉም የሰውን ነፍስ ይሰርጋቃሉ ሁኔታ ሲመቻችላቸው የራሳቸውን ዓላማ ያስፈጽማሉ ኛ ሳሙ በአሁኑ ጊዜ በምድር ላይ የሰይጣን የአውሬውና የአዲሱ ዘመን እንቅስቃሴ የገፃነም ደጆችነ ተፋላሚ ቤተ ክርስቲያን ናት ምክንያቱም ቤተ ክርስቲያን የክርስቶስ ወኪል ስለሆነች ነው ስለሆነም የአውሬው ስውር መንፈስ ቤተ ክርስቲያን ሳታየው መሥራት ይኖርበታል ኛተሰ የአውሬፊጡ መንፈስ ሥራ በቤተ ክርስቲያን ከታየ ሰመፍረሱ ምንም ጥርጥር የለውም ለዚህም ነው የአመጽ ሚስጢር አሁን ይስራልና የተባለው በምድር ያለን ቅዱሳን በሙሉ የክርስቶስ ወኪሎች የገዛነም ደጅ ተፋላሚዎች መሆናችንን አበክረን በማወቅ ቤተ ክርስቲያንን ለመበወዝ የተነሳውን ይህንን የአምላከኛነት መንፈስ በጾም በፀሎት መጽሐፍና ቅዱስን በመመርመርና በክርስቶስ የስሙ ሥልጣን መግጠም ያሻል የአዲሱ ዘመን አንቅስቃሴ አስተምህር ክርስቶስ ለሌላቸውና መንፈሳዊ አይናቸው እንደ ኒቆዲሞስ ቅድመዳግም ልደት ህይወት ለታወረባቸው ሁሉ ጣፋጭ ነው ብዙ ህያው መሳይ ተስፋዎችን ይስጣሉ ህዝቡም ተስፋው እውነት ይመስለውና ይጠማጠምበታል የአዲሱ ዘመን እንቅስቃሴ ከሚስጧቸው ተስፋዎች ውስጥ ጥቂቶቹ ሰው ራሱን በራሱ ወይም በሌላ አካል በማጥፋትና በመግደል ወደ ሌላ ዓለም መለወጥ ደግሞ ደጋግሞ በነፍሱ ትስብዕፅት ሂደት መወለድና ለዘላለም መኖር ከሰውነቱ ውስጥ በመንፈስ ወጥቶ መብረር ከሰው ወደ እንስሳነት ከእንስሳነት ወደ ሌላ ፍጡር በሉጠት ሂደት መኖር እንደሚችል ማስተማር ወዘተ ናቸው ተከታዮች ያሏት ማሪያ ዴቪ ክርስቶስ የምትባለዋ ራሺያዊት «ራስን ከቁስ መለየት» በሚል መርህ አባላቶቿን ወደ ሌላ ዓለም ለማሻገር ጥረት አድርጋ ነበር ከተከታዮቹ አንዳንዶቹ ዕድሜአቸው እንደሆነ ተናግረዋል ይህ በነፍስ ትስብዕት ዘዴ መሆኑ ነው ሆኖም በዚህ ዘዴ ሰው ሲኦል ካልሆነ በቀር ወደ ገነት ፈጽሞ ሊገባ አይችልም የአዲሱ ዘመን እንቅስቃሴ ሌላው ዐቢይ ተልዕኮ የወንጌልን መልክ ማጥፋት ነው ይህንንም የሚያደርጉት ተመሳሳይ የሆኑ ጣፋጭ መሰል ሆኖም ስዎችን ጀሜ የሚያወርዱ መጻህፍትን ማሳተምና ማሰራጨት ነው እነዚህ መጻህፍት ርዕሦቻቸው በጣም የሚስቡና የሚያመራምሩ ሰውን ከአምነት የሚያፈናቅሉ አቴቴ የተጠናወታቸው ንባባት ናቸው የእግዚአብሔር መንፈስ ያለበት መጽሐፍ እንደተባለ አውነተኛ አማኝ ዘውታሪዎች ቃሉን ሲለሙ መንፈስ ቅዱስ እንደሚወርድባቸው ሁሉ ሐዋ በአጋንንት ምሪት የተጻፉትንም መጻህፍት የሚያነብቡ ሁሉ ክፉ መንፈስ ሊጠናወታቸው በመግባት ወይም በማጥቃት እንደሚችል ከቤተ ክርስቲያን ታሪክ ልብ ይባላል አዲሱ ዘመን እንቅስቃሴ ከሚጠቀሙባቸውና ሰዎችን ከሚስቡባቸው እውቅ መጻሕፍት ውስጥ ጥቂቶቹ የፄኖክ ቁልፍ የተሟላው የአስማትና የጥንቆላ መጽሐፍ የንጋት ልጆች አስትራ የቀስተ ደመናው ድልድይ ራስን የመፈለግ ዘመቻ የዘላለም ዳንስና ወዘት ይገኛሉ በአሁኑ ጊዜ አዲሱ ክዘመን እንቅስቃሴ የተወሰኑ ክርስቲያን መሪዎችንና አገልጋዮችን አድራሻ ፈልጐ በማግኘት ውድ የሆነ ትላልቅ መጻሕፍቶቻቸውን በነጻ መላክ ጀምረዋል የእነዚህም ንባባት አካፄድ እምብዛም ከመጽሐፍ ቅዱስ የራቀ አይደለም በጣም ተመሳሳይ ቃላትን ይጠቀማሉ ኣንባቢያን በከፍተኛ ነጽሮት አትኩሮት ካልመረመሯቸው በስተቀር ለአዲሱ ዘመን እንቅስቃሴ ወደ ቤተ ክርስቲያን መሽሎኪያና መግቢያ ቀዳዳ ሊፈጥሩ ይችላሉ የእነዚህ ንባባት ዋነኛ ዓላማ የትክክለኛውን ወንጌል ርቱዕ መልዕክት መበረዝ ነው ስለሆነም የወንጌሉ ባለአደራዎች የሆንን ሁሉ ክርስትናችንን አይቶ ማጣት እንዳይሆንብን ቆመን አናንቀላፋ እዳችንን ለመወጣት ህያው ትግልን እንታገል መቶ ሐምሳ ሺ ተከታዮቿ ሪ መሲህ ማሪያ ዴቪ ከርስቶስ ራሳቸውን ከቁሳዊ አካል ይለያሉ ያለችው ር ፀረመጽሐፍ ቅዱሳዊ እንቅስቃሴ ማንኛውም መጽሐፍ ቅዱስ ከአግዚአብሔር እንደሆነ የማይቀበል ግለሰብ ቡድንና ዛፃይማኖታዊ ድርጅት ሁሉ ከእግዚአብሔር አይደለም በዚህ ላይ መጽሐፍ ቅዱስን በተሻሻለ መልኩ በአዲስ መልክ ጽፎ ለማቅረብ የሚደረግ ሙከራ ሁሉ በራዕይ አውነት ላይ የሚደረግ አመጽ ይሆናል የአዲሱ ዘመን እንቅስቃሴ በአሁኑ ጊዜ የአዲሱ ዘመን እንቅስቃሴ ዓለም አቀፋዊ መጽሐፍ ቅዱስ የተሰኘውን መጽሐፍ በማስራጨት ላይ ይገኛሉ መጽሐፉም መጽሐፍ ቅዱስን በሚተካ መልኩ ሊያገለግል እንደሚችል ይታሰባል ህዝቡ ሁሉ ከተቀበለው በኋላ መጽሐፍ ቅዱስን ዋጋ ለማሳጣት የታቀደ እሳቦት ነው በዚህ መጽሐፍ ውስጥ ብዙ ዓይነት ለውጦች እንደተካሄዱ ይነገራል ይነበባል ከተደረጉት ዋና ዋና ለውጦች ውስጥ አንዱ የአባታችን ሰይጣን ሆይ ፀሎት በአባታችን ሆይ ፀሎት መተካቱ ነው የትርጉም ቃሉም በሲኦል የምትኖር አባታችን ሰይጣን ሆይ መንግስትህ ትምጣ ፈቃድህ በሲኦል እንደሆነች እንዲሁም በምድር ሆናለችና ወደ ፈተና ምራን ከክፉ አታድነን መንግሥትህ ያንተ ናትና የሚል ነው ይህ የሚያመለክተን እውነተኛውን የሰማዩ እግዚአብሔር የክርስቲያኖች አምላክ ፈጽሞ እንደማያስፈልጋቸው ነው ይህ ከፍተኛው ክህደት ነው መጽሐፍ ቅዱስ ውሸት እንደሆነ በመጻፍ በማውራትና በማስወራት በዓለም ህብረተሰብ ዘንድ ተቀባይነት እንዲያጣ ብዙ ሴራዎችን በመጠንሰስ ላይ ይገኛሉ ይህ እንግዲህ ከእግዚአብሔር ጋር መጣላት ነው ከእግዚአብሔር ጋር የሚጣሉ ይደቅቃሉ ተብሎ እንደተጻፈ ሊደርስባቸው እንዳለ ያመለክታል ለው መዳንን የዘላለም ህይወትን ማግኘት የሚችለው ወንጌል ሳይጣመም በትክክል ሲደርሰው ብቻ ነው የተበረዘና የተለወጠ ወንጌል ልዩ ወንጌል ነው ልዩ ወንጌል ደግሞ ሰውን በምድር በትንሹ ጠቅሞ በኋላ የሚከነክን ዛዘንንና ዘላለማዊ ስቃይን የሚያመጣ ነው ለምሳሌ የማሪያ ዴቪ ተከታዮች ወደ ዘላለሙ መደነሻ ቦታ እንደርሳለን በማለት ራሳቸውን በመግደል ከዚህ ዓለም ሲለዩ ሞትና ሲኦል ግን ወደ መሰቃያ ስፍራ ሲያስገቧቸው ማየታቸው ምንኛ ይደንቃቸውና ያሳዝናቸው ይሆን። ከ እስከ ቢሊየን የሚደርሱ የአዲሱ ዘመን እንቅስቃሴ አባላት መመሪያቸው የሰውን አምላካዊና ሉአላዊነት መግለጽ ነው አምላክ መሆናቸውን ያምናሉ ይቀበላሉም መሪያቸው አውሬውም ከቱ ትምህርቶቹ ውስጥ አንዱ ሰው አምላክ መሆኑን የሚያስረግጥ ነው በኛኛተሰ ላይ ባለ ቱ አውሬ እኔ አምላክ ነኝ በማለት ሰዎች ከሚያመልኩት በላይ ራሱን ከፍ ከፍ እንደሚያደርግ ተተንብዮአል እንግዲህ ቀደም ብሎ ከአዲሱ ዘመን እንቅስቃሴ ልምምዶችና ዓላማዎች የተመለከትናቸው አቋሞች በቀጥታ በአሁኑ ጊዜ የአውሬውን መንፈስ በሥራ ላይ መሆን የሚገልጹ ናቸው ይህም መንፈስ የአምላክከእኔነት መንፈስ ነው እንግዲህ በኛተለ ላይ የተጠቀሱትን የክህደትንና የአመጸኛ ውን መምጣት በዘመኑ ዕይታ ስንመረምር ክህደቱ በመፈጸም ላይ እንዳለና እንዲያውም ከፍተኛው ደረጃ ላይ መድረሱን ማረጋገጥ እንችላለን ክህደቱ ከቀደመ ይህም ክህደት እኔ እኛ አምላክ ነኝ ነን በሚል እንቅስቃሴ ከተገለጠ በቀጥታ አውሬው በደጅ መሆኑን ያመለክተናል ይህ ከሆነ ደግሞ አውሬው ከመምጣቱ በፊት በር እንዲከፈትለት የቤተ ክርስቲያን መነጠቅ መቃረቡን መገንዘብ ይቻላል በክፍል ሁለት ስለ ፅ በመጽሐፍ ቅዱስ የተተነበየውን በግልጽ አንመለከታለን ክፍል ሁለት ፍካሬ በክፍል አንድ ውስጥ የአውሬው የ ቁጥር መንገድ ጠራጊ ስለሆነው የክህደት መምጣትና በዓለማችን እየተካሄደ ያለውን የክህደት አንቅስቃሴ ይዘት ተመልክተናል በዚህ ክፍል ደግሞ ሁለተኛ ደረጃ ከክህደቱ በኋላ ስለሚመጣው ትክክለኛ መጠሪያ ስሙ በውል ስላልታወቀው የአመጽ ሰው ስለ ሐሰተኛው ክርስቶስ በዝርዝር እንመሰከታለን የ አጀማመር ስለ ፅፅፅ ፊት ለፊት በትንቢት መልኩ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ተጽፎ የሚገኘው በራዕይ ብቻ ነው ቃሉም ፕበብ በዚህ አለ አእምሮ ያለው የአውሬውን ቁጥር ይቁጠረወ የሰሙ ቁጥር ነውና ቁጥሩም ስድስት ው ቁጥሩ መቶ ስድሣ ስድስት ነው የሚል የአውሬው ማስገበሪያዎች ሐሰተኛው ክርስቶስ ወደ ምድር ሲመጣና ሲገዛ በግዛቱ ሥር ያሉ የምድር ነዋሪዎች እንዲንበረከኩለት የሚያደርገው በሦስት ዋና ዋና መንገዶች ነው ይኸውም በምልክቱ በምስሉ በቁጥሩና በስሙ ነው ራዕይ የግምባርና የቀኝ እጅ ምልክት አውሬው ስዎችን ለራሱ የሚያንበረክከው በቀኝ ወይም በግራ አጃቸው ላይ በአውሬው የተዘጋጀውን ምልክት እንዲቀበሉ በማድረግ ነጡ ይህ ምልክት ምን እንደሆነ ግልጽ ሆኖ በመጽሐፍ ቅዱስ አልተጻፈም ሆኖም የአውሬው አርማ የአዲሱ ዘመን እንቅስቃሴ ልዩ ልዩ የአምልኮ ምልክቶች እንደ ስዋስቲካ የመስቀሉ በሦስት አንግልና በክብ ውስጥ ሆኖ መሳል የዮጋ ልዩ ልዩ እንቅስቃሴ የእባብና የዘንዶ ስዕል የሦስተኛው ዓይን መብራት የሰማይና የምድር እንዲሁም የባህር ፍጥረታት ስዕላዊ መልክ ሲሆን አንደሚችል ይታሰባል በአውሬው ግዛት ሥር የሚናሩና በፈቃዳቸው የተቀበሉት ሁሉ የሚያዘጋጅላቸውን ምልክቶች ይቀበላሉራፅይ ሰዎቹሁሉ ለመቆጣጠር በሰዎች አካል ውስጥ የምትቀበረው ከአስፕሪን የምታንለሰ ዝር ል ሓገ ሀ ሠ እፈር ፈ ወጅ ላይለ ሪዌርይ ህህቫርር ልዜኒሮቹ ሩዴአፒደል አፕጄርህ ይደኣርዬ ፕዕ አነዐኤፐርጂ ነህጻ ነህደ ኪኘሃ ይልክፐኽሽልቪዣይፕ ኛ«ፎ ነእኪጊ ለላአዘፕ ልክ ዕህጾ ፐዘሀፕሺ ልዉኒጄ ፐ ፕጅፌኒ ሃሑፕዛፎዬ ጨመ ወመ ፎ ልፍ ፐጅአ ኪልጻ ፓህፍፕ ህድ ሻርር ጻፐ ሄህዌጀ ዝኮ አር አጸ ወጄ ዶኮወ ፐ ዛጀልጀ ሻ ይልፍህኒናሄ ኪህዌፕፎኤአር ከ መዊባ። ለምሳሌ አንድ የአንድነት ሁለት የምስክርነትና የመተባበር ሦስት የትንሣኤ የመሰኮት ምልፀትና ፍጹምነት ስድስት የኃጢአት መገለጥ የሰይጣን ክፋትና የሰው ድክመት ዘጠኝ የመንፈስ ፍሬ አሥራ ሁለት የአገዛት ፍጹምነት ዛያ አራት የክህነት ሰላሣ የክርስቶስ ኢየሱስ ደም ፃምሣ የመንፈስ ቅዱስ ፀረ ክርስቶሳዊ የአውሬው ቁጥር የእግዚአብሔር ክብር ወዘተ እንደሆነ የመጽሐፍ ቅዱስ አጥፒዎች ያስተምራሉ የአውሬው ቁጥር የሚለውን ሐረግ ስንመረምር ከላይ በተጠቀሰው ምሳሌ መሠረት አውሬ በግሪክ ቋንቋ ቴሪዮን ሲሆን እያንዳንዱ ፊደል በዕብራይስጡ ሲተነተንና በቁጥር ተዛምዶ ሲደመር ይሰጣል በተመሳሳይ መልኩ ወደፊት አውሬው ሲመጣና መደበኛ መጠሪያ ስሙ ሲታወቅ የእያንዳንዱ የስሙ ፊደል በኤ ቢ ሲ ቅማሬያዊ ስሌት ሲተነተን ሊሰጥ እንደሚችል ማሰብ ይቻላል በሌላ መልኩ ደግሞ የሰው ቁጥር የተባለው ሰው የሚያመለክተው በቀጥታ አውሬውን ብቻ ላይሆን ይችላል የሚልም አመለካከት አለ በዐዕቹ መጨረሻ በሐምሌ በወጣው የአዲስ ዘመን ጋዜጣ «ሕይወት አልባው ወታደርና ህይወት አልባው ነፍሰ ገዳይ» በሚል ርዕስ በወጣው ጽሑፍ ላይ ተመርኩዞ በሌላ ጊዜ «ገበያ በኮምፒውተር» በሚል ርዕስ በአድማስ ገጽ ላይ ስለ አውሬው ዝርዝር ነገር ተጽፏል ጸሐፊው በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚሰራ ኮምፒውተር እንደሚስራና ይህንንም ኮምፒውተር አውሬው ተብሎ እንዲጠራ የገበያ ተንታኞች እንደተስማሙ አስፍሯል ይህ ወደፊት የሚመጣው አውሬው የሚባለው ኮምፒውተር ሰዎችን እንዴት እንደሚቆጣጠር ሲገልጽ «ይህ በፅቅድ የተያዘው ጥናት በምድር ላይ የሚኖሩትን ሰብአዊ ፍጥረታት በሙሉ በቁጥር ለመሰየም ፅቅድ አለው ይላል ይህ የሰዎች ሁሉ መጠሪያ ስም በቁጥር እንደሚሆን ያመለክታል ስለሆነም «የሰው ቁጥር» የሚለው አውሬውንና ሌሎችንም ሊጠቁም እንደሚችል ማሰብ ይቻላል እንግዲህ የዛሬ ዓመታት አካባቢ እግዚአብሔር ወደፊት ሊሆን ያለውን ሰሐዋርያው ዮሐንስ አስታውቋል የስሙ ቁጥር ተብሎ የሚጠራው አውሬ የተባለው ሐሰተኛው ክርስቶስ ሰዎችን እንደሚያስገብር የሚያመለክት ነው የአውሬውን ምልክት ቁጥርና ስም መቀበል የሚያመለክተው የሰዎቹን ሙሉ በሙሉ ታማኝ ሆኖ መገዛትን ነው የአውሬው ስሞች መጽሐፍ ቅዱሳችን ስለሐሰተኛው ክርስቶስ ስለአውሬው ያህል ስሞችን ያመለክታል ስሞቹም ምን ዓይነት ባህሪና ተግባር እንዳለው የሚያመለክቱ ናቸው የአውሬው ኖነኛ ስሙ የክርስቶስ ተቃዋሚ የሚል ሲሆን በተጨማሪም በሌሎች ስሞች ተጠርቷልእነዚህም ስሞች ክ ትንሹ ቀንድ ዳን በቁጥር እና ራዕይ እንደተጠቀሰው ይህ ቀንድ እግዚአብሔርን የሚሰድብ ነው የባቢሎን ንጉሥ ኢሳ ቁ በዚህ ጥቅስ የሚታየው የእስራኤል የድል ዝማሬ ባለፉት ተቃዋሚ ነገስታቶቿ ላይ አንዳልተፈጸመ ሆኖም በሺሁ ዓመት መጀመሪያ ላይ በክርስቶስ አማካይነት አውሬውን ድል እንደሚያደርጉ ያሳያል አስጨናቂ ኢሳ ሰሰው መብትና ነጻነት አሳቢ ቢመስልም ውስጡና ተግባሩ ግን ክፉ እንደሆነ ያሳያል አስገባሪ ኢሳ አውሬው ሰዎች በፍጹም ሌላን ማንነት እንዲያመልኩ ሌሎች በራሳቸው ፈቃድ እንዲሔዱ አይፈልግም ለእርሱና ለአባቱ ለለይጣን እንዲንበረከኩለት ብቻ ይፈልጋል ፊተ ጨካኝ ዳን ባለ ፅይፅቱ አውሬ እርሱና አለቃው ሰይጣን በፍጻሜ ዘመን ወደ ጥፋት እንደሚሔዱ ያውቃል ሌሎችንም ከራሱ ጋር ለማጥፋት ፈቃዱን ብቻ ለማድረግ እርምጃ ይወስዳል የሚመጣው አለቃ ዳን እንደ ፈቃዱ ዳን ሰይጣን በሰጠውና በሞላው ኃይልና ፈቃድ እንጂ የማንንም አስተያየት እንደማይቀበል ያሳያል ምክንያቱም ራሱን እንደ አምላክ ስለሚቆጥር ነው የእኔ ኃሣብ ብቻ የሚል አቋም ያላቸው ክርስቲያን ነን ባዮች ሁሉ የያዙት መንፈስ የማን እንደሆነ በጥንቃቄ ሊመረምሩ እንደሚገባቸው ያሳስበናል ክፉ ኢሳ ጌታ ሲመጣ በራዕይ እና ቁ እንደተጠቀሰው አውሬውና ሐሰተኛው ነቢይ ወደ እሳት ባህር እንዲጣሉና የቀሩት እንዲጠፉ የሚደረገው ከጌታ አፍ በሚወጣው የሥልጣንና የፍርድ ቃል ነው አውሬው የሁለንተናው ዋነኛ ዓላማ በሰው ላይ ክፉ ማድረግ ነው ለምሳሌ ሁሉን በተንኮሉ ማጥፋቱ የአመጽ ሰው ኛተሴ ይህ ማለት አውሬው ከጌታ እውነት ጋር የማይስማማ ክፉ የሆነውን ድርጊት እንደሚሰራ ነው ለምሳሌ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተጻፈውን እውነት ለመበረዝና ለመቀየር የሚያደርጋቸውን እንቅስቃሴዎች መጥቀስ ይበቃል የጥፋት ልፎ ኛተሰ የአውሬው ግብ ሰውን ማጥፋት በመጨረሻም ራሱ መጥፋት ነው ራዕይ ንገሥ ዳን ባለፉት ነገሥታትና በክርስቶስ ላይ ለመብለጥ ያለውን መሻት የሚያሳዩ ናቸው የአውሬው ባህሪያትና ዓላማዎች ቀደም ብሎ በተጠቀሰው ርዕስ ስሞች የአውሬውን ባህሪ የሚገልጽ አውነት እንዳለ በማሰብ በተጨማሪ ሐሰተኛው ክርስቶስ ዓላማው ማሸነፍ ነው ራዕይ በዚህ ምዕራፍ ውስጥ የአውሬው ፕሮግራም በግዛቶች ሁሉ ላይ ድል አድራጊ መሆን ነው በማንም መሪና ገዢ መበለጥን ፈጽሞ አይፈልግም ምክንያቱም ራሉን እንደ አምላክ ስለሚቆጥር ነው ልዕለ ተፈርሯዊነቱን ማረጋገጥ እንዳለበት ይሰማዋል ማስመሰል ራዕይ በራዕይ መጽሐፍ በፀ እና ላይ ሁለት ማንነቶች በነጭ ፈረስ ላይ ተቀምጠው ሲወጡ ይታያል የምሷልፅቱ ሐሰተኛውን ክርስቶስ ይወክላል ምክንያቱም ቤተ ክርስቲያን ክተነጠቀች በኋላ የመጀመሪያው ማህተም ሲፈታ ወደ ምድር ነዋሪዎች የሚመጣው ሐሰተኛው ክርስቶስ ስለሚሆን ነው የቤተ ክርስቲያን መነጠቅ ሲሆን አውሬውን የሚቋቋመው ማንነት ቤተ ክርስቲያን ለጊዜው ስለማይኖር አውሬው በተፈቀደለት ኃይሉ ይመጣል ድልም ያደርጋል እግዚአብሔርም ወደ ተወሰነለት የምድር ስፋት እንዲወጣ ይፈቅድለታል እውነተኛ ልጁን ጌታ ኢየሱስን የዓለም ሰዎች ስላልተቀበሉ አውሬውን በኃጢአተኞች ትውልድ ላይ ይለቅቀዋል ኛተሲ ይህም የሚሆነው ማህተሙ ሲፈታ ነው አውሬውም የሚመጣው ልክ በራዕይ ላይ እንደተጠቀሰው እንደክርስቶስ ምሳሌ ጻድቅና አውነተኛ ተዋጊ ለመምሰል በነጭ ፈረስ ላይ ተቀምጦ ነው ሆኖም ግን ፊተ ጨካኝ ነው ዳን ክርስቶስ ከሞት እንደተነሳ እርሱም ያስመስላል ራዕይ በንጉሥነት ዳን በአምላክነት ኛተሰ በእንቆቅልሽ ፈቺነት ዳጊ ወዘተ ራሱን ክክርስቶስ ኢየሱስ ጋር ያመሳስላል እንቆቅልሽ ፈቺ ዳን አውሬው በራዕይ እንደተጠቀሰው ሰዎችን ከሚገዛበትና ከሚያንበረክክበት ዘዴዎቹ ውስጥ አንዱ የሰዎችን ልጆች ችግር ለጊዜው በመፍታት መፍትሔ ስለሚያስገኝ ነው ሕዝብ ከአንድ መሪ አንድ ጠቃሚ ነገር ካላገኘ በስተቀር በቀላሉ አይለግድም ወይም ታዛዥና ተገዢ አይሆንም አውሬው በአጋንንት መሞላቱና እንደ ኮምፒዩተር ባሉ ዘመናዊ የችግር መፍትሔ አስገ መሣሪያዎች ስለሚጠቀም የሰዎችን ልብ ይሰርቃል ብዙ ተከታዮችንም ያገኛል በኢየሱስ ወደ እሳት ባህር እስከተጣለበት ጊዜ የዓለምን ቀውሶች ሰጊዜው በመጠኑ ስለሚያረግብ በብዙዎች ላይ ይስለጥናል ስዓለም ቀውስ እንደ መፍትሔ ከሚያቀርባቸው ውስጥ ጥቂቶቹ ክርስቲያኖችን ከምድር ማስወገድ ማንኛቸውም የአካል ጉድለት ያለበትን ሰው በሰይፍ በመግደል ወደ ሻምባላ ሔዶ በሌላ አካል እንዲወሰድ መግደል ፀልዮ ራስን መገደል እንደሚቻል ማደፋፈር ሲኦል ማለት ገነት እንደሆነ ማሳመን ወዘተ ናቸው ገዢነት ራፅይ አውሬው ትልቁ ምኛቱ ሁሉን ከእግሩ በታች በማንበርከክ ገዢ መሆን ነው ስለሆነም በ መንግስታት ላይ ይሰለጥናል ራዕይ ራስን ማግነን ዳን በምድር ላይ የሚኖር ማንኛውም ሰብዓዊም ሆነ በነፍስ ትስብዕት ደረጃ ያለፈ ፍጡር ሊተካከለው እንደማይችል ራሱን ይቆጥራል ዌምጡቅነት ኛተለሌ አውሬው እኔ እግዚአብሔር ነኝ ሲል በብቡ የህይወት ሽክርክሪት የነፍስትስብዕትን የኖረ ማንነት እንደሆነ ከሰው ሁሉ የመጠቀ አኗኗር እንዳለውና እርሱ ራሱ አምላክ መሆኑን ማመልከቱ ነው ከእርሱ በላይ ሊሰገድለት የሚገባ ማንነት መኖሩን አይቀበልም ፍጹም ከዛዲና ተቃዋሚ ነው ኛተሰሲ ኛዮሐ ጉ ነፍሰ ገዳይ ራዕይ አውሬው መንፈሱን የሚቀበለው ከአባቱ ከዲያብሎስ ነው አባቱም ነፍሰ ገዳይ እንደነበር አውሬውም የብዙ ቅዱሳንን ደም ያፈስሳል በመከራው ዘመን ጌታን የሚቀበሉትን ቀድሞ ክደው የነበሩትን በኋላ ንሰሀ የሚገቡትን የመከራው ዝመን ክርስቲያኖችን ቤተ ክርስቲያን ይገድላቸዋል ነቢዩ ዳንኤልም በድንቅ ያጠፋል ብሱሎታል ጌታ ድንቅ መካርና አዳኝ ነው አውሬው ደግሞ በድንቅ የሚያጠፋ ነው ወደ ዘላለም መደነሻ ቦታ ትገባላችሁ ብሎ ሲኦል ሲያስገባ እንዴት አያስደንቅ። ተሳዳቢ ኛተሰ ራዕይ በዚህ ክፍል ስድብ ስንል ራስን መለኮት በሆነው በእግዚአብሔር ቦታ ማስቀመጥንና ጌታ ሥልጣን የሰጣቸውን ማንነቶች በሙሉ መናቅ ማለት ነው ለምሳሌ አውሬው ራሱን አኔ አምላክ ነኝ ሲል አስቀድሞ በምድር ይኖሩ የነበሩትን በኋላ መንፈሳቸው ወደ ሰማይ ጻድቃን መንፈሶች ዕብ የተቀላቀለውን ሰዎች ከአጋንንትና ከኃጢአተኞች ስዎች መንፈስ ጋር ሲደባልት እንዲሁም የመላዕክትን ሥልጣንና ማንነት ሲያበላሽ ይህ ስድብ ነው አውሬው የመንፈስ ዓይነቶችን ለይቶ አያይም መጽሐፍ ቅዱስ የእግዚአብሔርን የቅዱሳን መላዕክትንና የስዎችን መንፈስ ከወደቁ መላዕክት ከአጋንንትና ከኃጢአተኞች ስዎች ጋር ሲያነጻጽር ለያይቶ ነው አውሬው ግን ሁሉንም የሰው መንፈሶች አድርጐ ያቀርባቸዋል ያረጉ ጌቶች የጥንት ኃይላት የውስጥ ሂያጆች የጥበብ ጌቶች ወዘተ በማለት አውሬው የሚጠራቸው መንፈሳዊ የሚባሉ ኃይላትን በሙሉ ሳይለያይ በአንድነት ነው ተጻብኦ ጦርነት አለበት ራፅይ በትዕቢት አውሬውን የሚተካከል ስለሌለ በሚያዘጋጃቸው የጦር መሣሪያዎች ተፋልሞ አሸናፊ ለመሆን እጅግ ከፍተኛ የጦርነት ቭ ጥማት አለበት ባለው የጦር መሣሪያ ዝግጅት የሚተካከለው ኃይል እንደሌለ ስለሚገምት በመነጠቅ ወደ ሰማይ ሔደው ከክርስቶስ ጋር ለሺህ ዓመት ለመንገስ ወደ ምድር የሚመጡትን ክርስቶስን ቅዱሳን መላዕክቱንና ሰዎችን እንኳን ለመዋጋት ደፋር ነውወ ምክንያቱም ሁልጊዜ ድል ማድረግን ስሰሚያስብ ነው ሆኖም ለማሸነፍ እንደተጠማ ፍጻሜው በመሸነና ማፈር ይሆናል መካነ ጣኦትን ማስፋፋት ራዕይ ቁ አውሬው በከፍተኛ ደረጃ ጣኦት አምልኮን ያስፋፋል የራሉ ምስል እንኳን በአጋንንታዊና በዘመናዊ ቴክኖሎጂ አሰራር እንዲናገር በማድረግ ሰዎች እንዲፈሩትና እንዲንበረከኩለት ያስደርጋል ከመናፍስት ጋር ከፍተኛ ትስስር አለው በጣም የረቀቁና ዘመናዊ የሆነ የመናፍስት አለራሮችንያስፋፋል ክፍል አንድ ክህደት ይመልከቱ ማስፈራራት ራዕይ ፋ አውሬው የሚቃወመውን አይፈልግም በቁጥሩ በስሙና በምስሉ አማካይነት ተከታዮቹን ይገዛል እውነትን እንደጌታ ኢየሱስ በመግለጽና ፈቃደኝነትን በማክበር አይገዛም በዙሪያው ብዙ ኃይላት መንፈሳዊና ቁሳዊ ስላሉት ሰዎች ያለፈቃዳቸው እንኳን በፍርዛት ይገዙለታል ሕግንና ዘመናትን መለወጥ ዳጊ ጌታ ኢየሱስ ስለዘመናትና ሕግጋት አቆጣጠርና አመዛዘን የነበረው አቋም በጣም ጠንካራ ነበር ለደቀመዛሙርቱ እንኳን የተገለጠውን ከመመርመር ውጪ ሌላ እንዳያደርጉ አስጠንቅቋቸዋል የሐዋ ሉቃስ ማቴ በጌታ የተሰጡ ትዕዛዛትም አጅግ ክቡር እንደሆኑና ማንም በመቀነስም ሆነ በመመርመር ሊለውጣቸው እንደማይገባ መጽሐፍ ቅዱስ ያረጋግጣል ራዕይ ኢሳ አውሬው ግን ዘመናትንና ሕግን ለመለወጥ ደፋር ነው ለምሳሌ የዘመን አቆጣጠር ፍጻሜ እንደሌለው ዘላለማዊ እንደሆነ በመናገር ሰውም ወደ ገዛነም ሊገባ እንደማይችል ሁሉ ነገር አንዳለ እንደሚኖር ይናገራል መጽሐፍ ቅዱስ የጥበብ ምንጭ እንዳይደለ ወዘተ ያስተምራል የዘመኑ የክህደት ዓይነቶች ይመልከቱነ አውሬው በተጨማሪ የወንድን የቤተሰብ መጮሪነት በዘፍ የተሰጠውን የጋብቻ መመሪያ ይቃወማል ሰውን ለመስዋዕትነት በማቅረብ ደምን በማፍሰስ የዘፍ ፅትን ሕግ ይሰውጣል የሰንበትን መኖር ባለመቀበል ሰዎች ለእግዚአብሔር ጊዜ እንዳይኖራቸው ያደርጋል ኃይልን መግለጽ ዳን ራዕይ አውሬው በኃይሉ እንደሚበረታ ሆኖም በራሱ ኃይል እንደማያከናውን ተገልዷል አውሬው የሚኖረው ኃይል በጣም አስደናቂና ታላቅ መሆኑን በራዕይ ራ ከተጠቀሱት ሦስት አውሬዎች ኃይል ጋር ማነጻጸሩ ጠቃሚ ነው አነዚህ በነብር በአንበሳና በድብ የተመሰሉት አውሬዎች በዳን እንደተጠቀሰው የባቢሎንን የሜዶንና ፋርስን እንዲሁም የግሪክን ያለፉ መንግስታት የሚያመሰክት ነው እነዚህ መንግሥታት ባለፉት ዘመናት የሰሩትን የጭካኔ ሥራ ከዓለምም ሆነ ከቤተ ክርስቲያን ታሪክ ንባባት መረዳት ይቻላል አውሬው ደግሞ ከእነቪያ መንግሥታት በበሰጠ ሁኔታ ኃይሉን መግለጽ ይፈልጋል የአውሬው ዙፋን ይህንን ያህል ኃይልና ሥልጣን የሚያገኘው ከዘንዶው ከሰይጣን ይሆናል ራዕይ ዘንዶውም ኃይሱንና ዙፋኑን ትልቅም ሥልጣን ስጠው ለአውሬው ሥልጣን ሰጥቶታልና ቁ ብ ሲል ሰይጣን አውሬውን ልክ አብ ወልድን እንዳገነነው በዓለም ሊያከብረው እንዳቀደ ያሳያል ይህ ለአውሬው ሊገለጥ ያለው ኃይል ልክ ወልድ ሊገልጸው ከሚፈልው መለኮታዊ ኃይል ጋር አመሳስሎ ወይም አስበልጦ ለመግለጽ የታለመ ነውፅ ይህም ክርስቶስ ኢየሱስን ዋጋ ሰማሳጣት የተሰላ ምኛት እንደሆነ ያሳያል አውሬው ኃይሉን በተለያዩ መንገዶች መግለጽ ይፈልጋል ኃይሉን ካልገለጸ መሰኮታዊነቱ ተቀባይነት አይኖረውም መመሶለክና ማስመለክ እንዲችል ኃይሉን እስራኤልን በማሳደድና በመዋጋት አይሁዶችን በማሽነፍ ሚስጢራትን እንቆቅልሽን በመፍታት ተአምራት በማድረግ ቅዱሳንን በመግደል ብዙዎችን በማሳት ነገስታትን ተዋግቶ በማሸነፍ የሰዎችን ህይወት በመቆጣጠርና በማስገበር ገንዘብን በመቆጣጠር ዳን አንደፈቃዱ በማድረግ ሁለቱን ነቢያት በመግደልና ጋለሞታይቱን ባቢሎን በማጥፋት ወዘተ ይገልጣልራፅይ ራዕይ ራፉ ዳን የሴቶችን ፈቃድ አለመመልከት ዳጊ የዚህ እውነት ሚስጢር በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ከመርገም በፊትም ሆነ በኋላ አንድ ዓይነት ነው ዘፍ የሴት አፈጣጠርና አመጣጥ ሰወንድ የምትመች ረዳት መሆን በወንድ መወደድ ፈቃድሽም ወደ ባልሽ ይሆናል እንደተባለ በዚያ ቃል መሰረት መኖር ነው አውሬውና ተከታዮቹ ግን በአሁኑ ጊቤ ሴቶች በአንድ ወንድ ጋብቻ መታሰር እንደሌለባቸው ጋብቻቸውን ከመናፍስትና ሳንትሪክ ሴክስ መቃይ ከብኩ ወንዶች ጋር ማድረግ እንዳለባቸው ይናገራሉ እውነተኛ ህይወት ያላትና በክርስቶስ ያሰች ሴት መኖር የምትፈልገው በውስጧ ባለው የተፈጥሮ ህይወት መመሪያ ነው ያም አንዱን እግዚአብሔርን ለማምለክ ነጻነቷ ተጠብቆ መመላለስን ነው አውሬጦ ግን ከሌት ፈቃድ ውጪ በራሱ ፈቃድ እንድትኖር ባመጣውና በተየረው የህግ ለውጥ እንድታመልከውና አወዐስቦ እንድትፈጽም ያደርጋል ሴቶች የዘመነኖህንና ሎጥን ግብረሰዶማዊ አወስቦ እንዲፈጽሙ ያስገድዳል ኒው ኤጅ ላይስ ቱ ኤ ውመን የተባለውን በዋንዳ ማርስ የተጻፈውን መጽሐፍ ያንብቡ በአሁኑ ጊኬ ግማሽ ሚሊየን የሚደርሱ የአዲሱ ከመን እንቅስቃሴ ሴት አባላት በራሳቸው ለራሳቸው አማልክት እንደሆኑ ማንም በእነርሱ ላይ ሊያዝዝ እንደማይችል እናታቸው ሔዋን አምላክ ስመሆን ከወንዱ ቀድማ የወሰደችው አርምጃ ትክክል እንደሆነና የዘመኑ ማየዊ ትውልድም በሔዋን ፈለግ ሊከተላቸው እንደሚገባ በማወጅ ላይ ይገኛሉ የያዝነው ዓመት አልቆ አዲሱ ዘመን ሲጀመ ይማ ሸሻል። ጅብ ኣኒ ኒነ ኢዩዊዒ የአውሬው ተከታዮች መጽሐፍ ቅዱሳችንን ስናጠና የአውሬው ተከታዮች ምን ዓይነት ስዎች እንደሆኑና ውጤታቸውም ምን ሊሆን እንደሚችል በግልጽ ተቀምጦ እናያለን በመጀመሪያ ደረጃ የአውሬው ተከታዮች ተገዢነታቸው ለአውሬው ይሆናል ልክ ቅዱሳን ጌታን ክርስቶስ ኢየሱስን እንደሚያመልኩት እነርሱም ለአውሬው ስጋጆች ናቸው ራዕይ ፋ ፈቃዳቸውን ሙሉ በሙሉ ይሰጡታል ዳን ለአውሬው ካላቸው መገዛትና ታማኝነት የተነሳ ከአውሬው ጋር በመሆን ቅዱሳንን ይወጋሉ በምድር የሚኖሩ እውነተኛውን የክርስትና እምነት በዳግም ልደት ለውጥ ያገኙ ሁሉ የአውሬውን ተከታዮች ስለማይተባበሯቸው ይዋጉአቸዋል ከአውሬው ጋር በመሆን ቅዱሳንን ይወጋሉ ጌታንም ይስሰድባሉ ዳጊ በሁለተኛ ደረጃ ተከታዮቹ የሚሰሩት ሥራ ሁሉ በአብዛኛው በአጋንንት ተሞልተው ስለሚሆን ሰብአዊ ርህራፄ አይታይባቸውም ዳጉ በራሱ ኃይል አይደለም ከሚለው በዐረፍተ ነገር አውሬው ኃይልን ከአባቱ ከዲያብሎስ ተቀብሎ ለተከታዮቹ እንደሚሰጣቸው መገንዘብ ይቻላል በአሁኑ ጊዜ በሚሊዮን የሚቆጠሩ የአዲሱ ዘመን እንቅስቃሴ አባላት ከ ያላነሱ በአጋንንት ለመሞላት የሚጠቀሙባቸው ልምምዶች አሏቸው ማንኛውንም የአውሬውን ፈቃድ ለማከናወን የሚጠቀሙት በአብዛኛው በአጋንንት መንፈስ ነው ልክ ቤተ ክርስቲያን በመንፈስ ቅዱስ ኃይል የእግዚአብሔርን ፈቃድ እንደምታከናውን ሁሉ አነርሉም በአጋንንት ያደርጋሉ በሦስተኛ ደረጃ የደም መስዋዕትን ያቀርባሉ ይህም በራዕይ ተጠቅሷል እግዚአብሔር የሰውን ደም ማፍስስ በጥብቅ ይከለክላል ጋለሞታይቱ ቤተ ክርስቲያን የአውሬው ግን ይህንን በደንብ ትጠቀማለች የአውሬው ተከታዮች በሙሉ በግልሙትና ኃይማኖት ይጓዛሉ እነዚህ ሰዎች ቤተ ክርስቲያን ፈጽሞ ስለማይወዱ በመግደልና ደማቸውን በማፍሰስ ሐሴት ያደርጋሉ ራፅይ የአዲሱ ዘመን እንቅስቃሴ አባሳት የቅዱሳንን ደም የሚያፈሱት ቅዱሳን ምድሪቱን ስላረክሱ ምድሪቱ በደማቸው መፍሰስ አንድትጠራ በማመን ነው እግዚአብሔር የዓለምን ኃጢአት በልጁ ደም እንደሚያነጻ እነርሱ ደግሞ የክርስቲያኖችን ደም በማፍሰስ ምድሪቱን እናነጻለን ይላሉ በአራተኛ ደረጃ የአውሬው ተከታዮች ህይወታቸው በክርስቶስ የተመዘገበ አይደለም ራዕይ የራሳቸውን አምላክነት የተቀበሉ የእግዚአብሔርን አምላክነት የማይቀበሉ ናቸው በአምስተኛ ደረጃ የተታለሉ ናቸው አውሬው ራሱ ከሰይጣን በተስጠው መንፈስ ኣማካኝነት የተታለለ ነው ተከታዮቹንም የሚመራቸው በተመሣሣይ የማታለል መንፈስ ነው ዳን በስድስተኛ ደረጃ ቅዱሱን ቃል ኪዳን የተጨ ናቸው ቀደም ብሎ እንደተጠቀሰው ዛሬ በብዙ ሰዎች ዘንድ የመጽሐፍ ቅዱስን እውነት አንደተራ ንባብ መቁጠርና ዋጋ ማሳጣት እያየለ መጥቷል ይህንን የሚያደርግ ሁሉ የጌታን ቃል ይተዋል ውጤቱም እግዚአብሔርን መበደል ነው ይህ ከሆነ ደግሞ በአግዚአብሔር የቁጣ ፍርድ ለአውሬው አልፎ መሰጠት ይመጣል ኛ ተሰሴ ምንክያቱም «ለዚህም ምክንያት በእውነት ያላመኑ ነገር ግን በአመጽ ደስ ይላቸው የነበሩ ሁሉ ፍርድን እንዲቀበሉ ሐሰትን ያምኑ ዘንድ እግዚአብሔር የስህተትን አሠራር ይልክባቸዋል የሚል ቃል ስለተጻፈ ነው ይህ ፍርድ በቅድመ ሺህ ዓመትና ከገዛፃነመ እሳት ፍርድ በፊት የሚደረግ ፍርድ ነው እግዚአብሔር የምህረት እጁን ሲያስወግድ ይህንን ያህል ጭካኔ የተሞላው መሆኑን ልብ ማለት ያሻል በአሁኑ ጊዜ በካቶሊክ ኦርቶዶክስፕሮቴስታንትና በመንፈስ ቅ በካሪዝማቲክ እንቅስቃሴ ፈርጅ ራሳችንን የመደብን ብዙ የእምነትና የኃይማኖት ልማድ አዘውታሪ ሰዎች አለን ሆኖም ስማችንና ተግባራችን የምሥራቅንና የምዕራብን ያህል ተራርቆ ለፍርድ ልንስጥ ጥቂት ቀርቶን እንዳይሆን አሁኑኑ ራሳችንን ልንመረምር ይገባል ሳይቃጠል ቸብ ቸብ በቅጠል እንደተባለ ዛሬ ትንሸ ብለን የናቅናት ቃል ኪዳኑን የመጽሐፍ ቅዱስን እውነት የመበደል ኃጢአት ነገ አድጋ ሊወጣ በማይቻል የህይወት አረንቋ ማጥ ውስጥ እንዳይጥለን አሁኑኑ ህይወታችንን ልናስተካክል ይገባል ለእውነተኛ የክርስቶስ ደቀ መዝሙር የተፈቀደው አምላኩን በማወቅ መበርታት እንጂ ዳተኛ ወይም የኋሊት ተጓዥ መሆን አይደለም ዳጊ የልዑል ቅዱሳን ምንም እንኳን በአውሬው ተከታዮች ሰይፍ ቢወድቁ ቃል ኪዳኑን አይበድሉም ጥበበኞች ናቸውና ቃል ኪዳንን እየበደሉ ጥበበኛ መሆን የለም በቀደመው የእስራኤል ህዝብ ታሪክ የደረሰው ነገር በእኛም ላይ እንዳይደርስ እንጠንቀቅ አውሬው የሚገዛበት ጊዜ አውሬው የሚገዛበትን የዓመታት ርዝመት ለማዐቅ በዳን የተጠቀሰውን የፀውን ሱባኤ ሚስጢር ማጥናት ነው በዚህ ክፍል አውሬው ከእስራኤል ሌሉችም ጋር ለአንድ ሱባኤ ቁ ቃል ኪዳን እንደሚያደርግ ተገልዷል ሱባኤ የሚለው ቃል በዕብራይስጥ ቃል ሻቡአ ሲሆን ትርጉሙም ሰባት ወይም ሳምንት ማለት ነው ይህ ደግሞ ወርን ወይም ሳምንታትን ሳይሆን በቀጥታ የሚያመለክተው ዓመትን ቀናትን ነው ይህንን ከታሪክ ማረጋገጥ ተችሏል ከቁ ከተጠቀሱት ሱባኤዎች ወይም ሰባሰባቶች ። አረቦችስፃ ለዚህ ሁሉ ጥያቄ መልስ ሊሆነን የሚችለው በኢሳ የተጠቀሰው የእስራኤል ምሽግ ጉዳይ ነው በተለያዩ ጊዜያት የራሺያ ሳይንቲስቶች ወደ አስራኤል መጥተው በክርስ ምድሯ ውስጥ ያለውን ሣብት አጥንተዋል በከተማይቱ ውስጥ በተለይ በሙት ባህር ያለው የተለያዩ ማዕድናት ክምችት በገንዘብ ሲተመን እጅግ የሚያስደንቅ ነው በኢሳ እንደተጠቀሰው የእስራኤል ምድረበዳ ወደፊት አብቦ ከፍተኛ ገቢ እንደሚኖረው እንደ ፖታሽ ጨውና ወዘተ ምርቶች ተገኝተው ለልዩ ልዩ ኬሚካሎችና መድኃኒቶች እንደሚውሉ ተጠንቷል ሳሌም ኪርባን የተባለው የነገረ ፍጻሜ ተመራማሪ በአስራኤል ከርሰ ምድር ውስጥ ያለውን ዛብት አንደሚከተለው ዘግቦታል «በአስራኤል ምድር ውስጥ በሙት ባህር ብቻ በአንድ ትሪሊየን ሁለት መቶ ለባ ቢሊዮን ዶላር የሚተመን ኬሚካል መኖሩንና ይህም ባለፉት ዓመታት አሜሪካ ታላቋ ብሪታኒያ ፈረንሳይ ጀርመንና ጣሊያን የነበራቸውን ፃብት የሚስተካከል እንደሆነ ሳይንቲስቶቹ ማመልከታቸውን የሚያሳውቅ ነውና ወደፊት ሥልጣናቸውን ለአውሬው የሚሰጡት ሩ ነገሥታት ዋና ዓላማቸው ይህንን በአስራኤል ውስጥ ያለውን ፃብት ለመበዝበዝ እንደሆነም ይታሰባል ይህ ካልሆነ በኢሳ እንደተጠቀሰው የሚጐመበትና ምሽጓን የሚፈልጉበት ምንም ምክንያት አይኖርም መንፈሳዊ ነገሯንና ሐብቷን አይፈልጉትምና እንግዲህ ስለ እስራኤል አንድ ልናተኩርበት የሚገባ እውነት አሰ ይኸውም በከርሰ ምድርዋ ውስጥ ያለውን የተፈጥሮ ፃሣብት ለመበዝበዝ የተወስኑ የዓለም መንግሥታት ከፍተኛ ጥረት እንደሚያደርጉ ለዚህም አውሬው መንገድ ጠራጊ እንደሚሆን ዳጊ ነው አሁንም እንኳን አስራኤል ከአውሮፓ ማሕበረስብ ጋር የንግድ ስምምነት ጀምራለች ይህም ቢሆን ቅሉ እግዚአብሔር አይሁዶችን ሁለቱን ነቢያት በማስነሳት የአውሬውን ስውር አቅድ እንደሚያደናቅፍበት ተተንብዮአል ፈጽሞ አይሳካላቸውም ማለት ነው ይህንን ያህል ጥረት ቢደረግም የእነዚህ መንግሥታት መጨረሻ ከሰማይ በሚገለጠው በአይሁዶችና በቅዱሳን መሚህ በክርስቶስ ኢየሱስ ድል መሆን ነው ራዕይ ፈ እዚህ ላይ ነው ከአግዚአብሔር ጋር የሚዋጉ ይደቅቃሉ የሚለው የመጽሐፍ ቅዱስ ቃል እውነት የሚሆነው በውጪአዊ ዕይታ የእስራኤልና የሌሎች መንግሥታት ኃይል ሲነጻጸር የአስራኤል ከቁጥር አይገቤ ነው ሆኖም ባቢሎን የአውሬው ከተማ እንደሆነች ዘፍ እስራኤልም የመሚሁ ከተማ ናት በከተማይቱ የሚገኘው ፃብት ለሺህ ዓመት መንግሥት የተዘጋጀ በረከት ነው ኢሷ ሚክ ስለሆነም በከተማይቱ ላይ መለኮታዊ የእግዚአብሔር ተቆጣጣሪነትና ገዢነት መኖሩን ሁሉም ልብ ሊለው የሚገባ እውነት ነው አውሬውና ቤተ ክርስቲያን በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ አውሬው ከቤተ ክርስቲያን ጋር ሊኖረው ስለሚገባ አሉታዊ ግንኙነት በመጠኑ ተጠቅሷል የሁለቱን ግንኙነት በዝርዝር ካመመልከታችን በፊት ከቃሉ ትርጉም አኳያ «ቤተ ክርስቲያን» የሚለውን መፍታት ያሻል በግሪኩ ቃል ቤተ ክርስቲያን የሚለው ተጠርተው የወጡ ወይም ወንጌልን አምነው የተቀበሉና ለአውሬው ስውርም ሆነ ግልጽ ጥያቄ የማይንበረከኩ ተገዢነታቸው ለክርስቶስ ኢየሱስ ብቻ የሆኑ ሰዎች ሁሉ የሚታወቁበት መጠሪያ ነው ስለሆነም ቤተ ክርስቲያን በቅድመ መከራ ሰባቱ ዓመት መከራና ድህረመከራ ሂደት ውስጥ ልትኖር የምትችለበትንም ሁኔታ እንድናስብ ያስገድደናል ምክንያቱም በሦስቱም ጊዜአት ለእግዚአብሔር ተለይተው የሚቆሙ ቅዱሳን በመኖራቸው ነው ቅድመ መከራ ቤተ ክርስቲያን ከኛው ሱባኤ ከሰባቱ ዓመት መከራ በፊት በቅድመ መከራ ቤተ ክርስቲያን በምድር ገጽ መኖሯ ለሁሉም ግልጽ ነው ከ ዓም ጀምሮ እስከ አሁን ድረስ የአውሬው አሠራር እየረቀቀ መጥቷል ሆኖም በስውር እንጂ በግልጽ አልነበረም ኛ ተሰ በዚህ ጥቅስ ውስጥ የአመጽ ሚስጢር ይሰራ እንደነበር አሠራሩም በስውር እንደሆነና እንዲህም እንዲሰራ ያደረገው ከልካይ መኖሩም ተገልዷል ይህ ከልካይ ማለትም አውሬው በግልጽ እንዳይሰራ ያደረገው ማነው። መንፈስ ቅዱስ ሊሆን የማይችልበት ምክንያት ይህ ከልካይ ይወገዳል ተብሎ ስለተነገረለት ነው ክልካዩ ከመንገድ ተወገደ ማለት አውሬው እንዲመጣ መንገድ ለቀቀለት ማለት ነው ከመንገድ እስኪወገድ የሚለው ሐረግ የተጻፈበት የግሪኩ ስርወ ግንድ ወደ ጐን ወይም ወደ ታች ዞር ማለትን ሳይሆን ወደ ላይ ወወሰድን ነው በእንግሊዝኛ ቴክን አፕ በጣሊያንኛ ራፔመር የሚለው ቃል የሚያሳየው ወደ ላይ መወሰድን ወይም መሄድን ነው በስባቱ ዓመት ከራ ጅማሬ ወይም አጋማሽ ላይ ቤተ ክርስቲያን ስትነጠቅ በምድር ላይ ንደ ቅድመ መነጠቅ በልዩ ልዩ መንፈሳዊ ቤተ ክርስቲያናዊ ውጊያ የአውሬውን ሥራ የሚያፈርስ አይኖርም ከዚህም የተነሳ አውሬውን ሙሉ በሙሉ የሚቋቋመው ስለማይኖር በኃይል ይወጣል ይዋጋልም ራል ይህ የሚያመለክተን አስቀድመን የተዋጋችው ቤተ ክርስቲያን መነጠቋን መንፈስ ቅዱስ ግን መኖሩን ነው መንፈስ ቅዱስ በመከራው ዘመን ይኖራል ለዚህም ማስረጃ የሚሆነን ሰዎች በመከራው ዝመን መዳናቸው ራዕይ ሰዎች በክርስቶስ ደም መታጠባቸውና መንጻታቸው ራዕይ ኾ ኙ አማኞች ከአውሬው የሚደርስባቸውን ተቃውሞ መጋፈጥ ችለው ራሳቸውን እስከ መሰዋት ማድረሳቸው ራዕይ የክርስቶስ ምሥክር መንፈስ ቅዱስ ያላቸው ሰዎች በመከራው ዘመን በዐ ቀናት ውስጥ መኖራቸው ራዕይ በበዓለ ፃምሣ የወረደው መንፈስ ቅዱስ በስጋ ለባሽ ሁሉ እስኪደርስ በሰባቱ ዓመት መክራና እስከ ሺህ ዓመት መንግሥት መቀጠሉ ሐዋ በሺህ ዓመት መንግሥት እጅግ ብዙ ስዎች ወደ ጌታ ይመጣሉ ፍጹምም አምልኮ ለፈጣሪያቸው ያቀርባሉ ኢሳ ይህ ከሆነ በበዓለ ፃምሣ አገልግሎት የጀመረው መንፈስ ቅዱስ በመከራው ዘመን የሚያቋርጥበት ምንም ምክንያት አይናርም ምንም እንኳን የመከራ ዘመን ቢሆንም የምህረቱ በር ፈጽሞ አይዘጋም በመከራው ዘመን ብዙ ሰዎች ይድናሉ በመከራው ዘመን መጽሐፍ ቅዱስ ይሰበካል ሰዎች የሚድኑ ከሆነ ለዚህ ደግሞ መጽሐፍ ቅዱስ ያለ መንፈስ ቅዱስ ትርጉም የለሽ ስለሚሆን መንፈስ ቅዱስ በምድር ላይ ይኖራል ስለሆነም የሚነጠቀው መንፈስ ቅዱስ ሳይሆን ቤተ ክርስቲያን ትሆናለች ስለሆነም በአውሬውና በቤተ ክርስቲያን መካከል የሚኖረው ግንኘ ነት የወደረኝነትና የጥላቻ ግንኙነት ነው ቤተ ክ የአውሬውን ሥራ በመለኮታዊ አሠራር ታፈርሳለች በመካከላቸው የፍቅር ግንኙነት ፈጽሞ አይኖርም ራዕይ ይህች ከአውሬው ጋር በኛው ሱባኤ የምትጋፈጠው ቤተ ክ የመከራው ዘመን ቅዱስን ትባላለችራዕይ ። አውሬው በሰይጣን ሥላሴ ሰይጣን የእግዚአብሔርን ህዝብ ከሚዋጋባቸው መንገዶች ወዉ ዘዴዎች አንዱ ተመሳስሎ መምጣት ነው የሰይጣን ሠራተኞች የኒታን ሠራተኞች መስለው ይመጣሉ ኛ ቆሮ ራ ሐሰተኞች ክርስቶሶችና መሚሆች በጌታ ስም ይመጣሉ ይህ አሠራራቸው የመነጨው ከዲያብሎስ ነውዲያብሉስ ለመጀመሪያ ጊዜ የተጣለበት ምክንያት ራሱን ከእግዚአብሔር ጋር በማመሳሰሉ ነው ዛሬም ደግሞ የዓለምን ህዝብ ለማሳት ራሱን በሥላሴ መልክ ለመግለጽ ሙከራ ያደርጋል መጽሐፍ ቅዱስ ስለ ሰይጣን ሥላሴ በተለይ በኢሳያስና በራዕይ ውስጥ ግልጽ ሆኖ ተቀምጧል ኢሳያስ ፈጣኑ እባብ ሌዋታን ጠማማው እባብ ሌዋታንና ዘንዶ ሲላቸው ኢላ ዮሐንስ ደግሞ ዘንዶው አውሬውና ሐሰተኛው ነቢይ ብሏቸዋል ራዕይ ሰይጣን ይህንን ዘዴ ያመጣው ለዓላማው ነው ይኸውም ሰዎች እንዲከተሉት ስለፈለገ ነው ራሱን በእውነተኛ የእግዚአብሔር ስላሴ ያስመስላል ስይጣን በንዶው የአብን ቦታ አውሬው የሬታ ኢየሱስን ቦታ ሐሰተኛው ነቢይ የመንፈስ ቅዱስን ቦታ ለመውሰድ የጠነሰሱት ዘዴ ነው ይህ ስውር የሰይጣን የውጊያ ዘዴ ነው ይህ ግንኙነታቸው በእግዚአብሔር ሥላሴ መካከል እንዳለው ተመሣሣይ ነው ለምሳሌ እኛ በምድር የምንኖር ቅዱሳን መንፈስ ቅዱስን እንገልጻለን ኛ ቆሮ መንፈስ ቅዱስ ደግሞ ወልድን በመግለጽ የሚገርመውና የአውሬውን ይመሰክራል ዮሐ ወልድ ደግሞ አብን ይተርካል ይገልጻል ዮሔ ልክ በቅዱሳኑና በእግዚአብሔር መካከል የዚህ ዓይነት ኀብረት አንዳለ ሁሉ በአዲሱ ዘመን እንቅስቃሴና በሰይጣንም መካከል ተመሳሳይ የሆነ ኀብረት አለ የአዲሱ ዘመን እንቅስቃሴ አባላት ሐሰተኛውን ነቢይ ያከብራሉ ወይም ይገልጻሉ ራዕይ ሐሰተኛው ነቢይ ደግሞ አውሬውን ያከብራል ራዕይ ቼ ያከብራል አውሬው ስራውን ሁሉ የሚስራው ልክ አብ ለወልድ ሥልጣን አንደስጠው ከዘንዶው ሥልጣኑን ተቀብሎ ነው ራዕይ አውሬው ራሱን እንደ ክርስቶስ የሚያስመስለው አዳኝ እንቆቅልሽ ፈቺ ተዋጊ ሰላም አምጪ የዓለም ንጉሥ መሂህ ወዘተ እንደሆነ በመለፈፍ ነው ዳን ሽ ሰይጣን ራሱን በስላሌ መስሎ ሲመጣ የእውነተኛው ስላሴ መስሉን እንዳንታሰል ከአሁኔው በታሉና በመንፈስ ቅ ብርፃን ትክክለኛ አብርሆት ዝኸ ሰማግኘትና አይታይምና አውሬው ደግሞ ዲያብሉስን ስለሆነም ምናልባት በመከራው ዘመን ብንናር ለመዘጋጾት መጣር ይኖርብናል ህይወት እንደዋዛ የአውሬው ፍጻሜ ስለ ፍካሬ በመጽሐፍ ቅዱስ ከተጠቀሱት ውስጥ በጣም የሚያሳዝነው የአውሬው የህይወት ፍጻሜ ነው አጀማመርና ፄደት ከትንቢት አኳያ ተመልክተናል ስለፍጻሜውም አንዲሁ ተተንብዮአል ራዕይ አውሬው ፀሩን ነገሥታት በክፍተኛ ደረጃ ያንቀጠቀጠ ማንስ ሊዋጋው ይችላል ተብሎ የተነገረለትና ስዎችም እየተከተሉ ያደነቁት ገዢ ነው ራፅይ የአውሬው ኃይል በዳን እና ውስጥ ታሪካቸው የተጠቀስውን የግብጽን የሜዶንና ፋርስን የሮምን የግሪክንና ወዘተ መንግሥታት ዓይነትና የበለጠም ኃይል የነበረው ንጉሥ ነበር ይህ አሙሬ ከጋለሰሞታይቱ ጋር በመተባበር በክርስቶስ ያመኑትን ቅዱሳን ደም የማያፈስስና ክርስቶስን የሚቃወም የዓለም ዝነኛ መሪ ነው ራዕይ ዐ አውሬው በዓለም እጅግ ይገንናል ሰዎችም አምላክ ነው ብለው ይሰግዱለታል ይህንን ሁሉ ካደረገ በኋላ ከመጨረሻው ሱባኤ በፊት ክርስቶስ ቅዱሳኑን ለመውሰድ መነጠቅ መጥቶ ይዚቸውም በአየር ወደ ስማይ ተመልሶ ከዚያም ከሱባኤው በቷላ ለሺህ ዓመት ለመንገስ ከስማይ ከመላዕክቱና ከሚስቱ ከቤተ ክርስቲያን ከብሉይ ኪዳን አማኞች ከ አይሁዶችና ከመክራው ከመን ቅዱሳን ጋር ሲመለስ ራዕይ አውሬው ጌታንና ቅዱሳንን ሊዋጋ ከሰራዊቱ ጋር በአርማጌዶን ይሰበሰባል ክርስቶስ ኢየሱስም በአምባላይ ነጭ ፈረስ ተቀምጦ ከስማይ በመምጣት አውሬውንና ተከታየቹን ይዋጋል ሁሉም ይሞታሉ ደማቸውም እስከ ዐ ምዕራፍ ኪ ሜትር ያህል ይፈስሳል ራዕይ አውሬውና ሐሰተኛው ነቢይም ተይዘው ወደ አሳት ባህር በህይወት ሳሉ ይጣላሉ መንግሥትም ለልዑል ቅዱሳን ይሰጣል የተባለው ትንቢት ይፈጸማል ዳን ራፅይ ያ ሁሉ ልዕልናናክብር በአንድ ጊዜ ሲፈርስ እጅግ ድንቅ ነው የኢየሱስ ጌትነት ማለት ይህ ነው አሜን። ህ አንደኛውን ክፍል ሲያስደስት ሌላውን ያሳዝናል አንዱን ሲጠቅም ሊ ዉን ጐዳል የዩፎዎች ሚስጢር ሙሉ በሙሉ ያሰለመታወቁ አምባገ አመራርን የሚያከሩ ዘረኝነትን የሚያጧጡፉ ስውር አመራርንና ራስ ዐዳድነትን የሚያካሂዱ ወዘተ መሪዎች በስብሰባ መካከል መገ ታ ፐው ፖለቲካ መሪዎችን ሲያበሳጭና ሲያሳዝን ቆይቷል መፍትሔ ለማለ ገንት ጊዜያቸውንና ገንዘባቸውን ሰውተው በመሰባሰብ የሚያቀርቧቸው ባይነት ሲወድቁ መሰላቸት ሲፈታተናቸው ይታያል ባለፉት ዘመናት ል አይነት የአመራር ችሎታ ያለው ሰው ብዙ ጊዜ ፈልገዋል ለምሳሌ አንደ ከርስቶስ ኢየሱስ ወይም እንደ ሰለሞን ያለ መለኮታዊነት የታከለበት ት በሻው ተ ል እንደ ናፖሊዮን ገ ሙሶሊኒ ተነስተው ብዙ በማለት የተለያዩ እርምጃዎችን ወስደዋል ሆኖም ለዓለም ቀውስ ዘላቂ መፍትሔ አልተገኘም የመንግሥታቱ ድርጅ ላንትና ይናፍቁት የነበረውን ሰው ዛሬም ይናፍቁታል አሰፍስፈውም ይፈልጉታል ለጊዜውም ቢሆን ማግኘታቸው አይቀሬ ነው ጄ ተቱ ት ምን አሁን ካለችበት የኤኮኖሚና የፖለቲካ ቀውስ ሲያወጣ ሚችለው ስው ከዚህ ቀደም ከተነሱት መሪዎች የተለየ እንደሚሆን ሯ ላት ተስፋ ተደርጓል ይህንን ሃሣብ ለማጠናከር እኤአ በ ሕ የንስ አትላንቲክ የቃል ኪዳን አገሮች ዋና ፀሐፊ የነበሩት ሄንሪ ስጋ ፊስ በነበራቸው ስብሰባ ላይ የተናገሩትን ማስታወሱ ጠቃሚ ነው ሰ ሃ ላ ኮሚቴ አንፈልግም አስቀድሞ ብኩ ኮሚቴዎችን አይተናል የምንፈ የህዝብን ሁሉ ክብር የመጠበቅ በቂ ችሎታ ያሰውንና እየሰጠምንበት ካስጠ የኤኮኖሚ አዘቅት የሚያወጣንን አንድ ሰው ነው ሰይጣንም ይሁ እግዚአብሔር የዚህን ዓይነቱን ሰው ላኩልን እንቀበለሰዋለን በማለገ ተናግረው ነበር ይህ አነጋገር መሪ ከተባሉ ሰው ሲወጣ በመካከላቸወ ችግር አስወጋጅ ሰው ምን ያህል እንደጠፋና ሰይጣንም እንኳን ቢመጣ ሊቀበሉት እንደሚችሉ ያላቸውንም ጉጉት ያሳያል እንግዲህ ሰዎች የአውቀትና የጥበብ ምንጭና ጌታ የሆነውን ክርስቶስ ኢየሱስን ኣምነው ካልተቀበሉ አውሬውን መቀበላቸው የማይቀር ነው ኛ ተለ ቆላ ከላይ ስፓክ የገለጽት ንግግር በሰዎች ውስጥ አውሬውን ለመቀበል ምን ያህል መነሳሳት እንዳለ በግልጽ የሚያመለክት ነው ስለሆነም አውሬው በደጅ መሆኑን መረዳት ይቻላል የአዲሱ ዘመን እንቅስቃሴ መብራት የአዲሱ ክመን እንቅስቃሴ የን መስፋፋት ከሚያፋፍሙ ክፍሎች ውስጥ የመጀመሪያውን ሥፍራ ይይዛሉ በአሁኑ ጊዜ እንቅስቃሴው ወደ አንድ ቢሊየን የሚጠጉ አባላት ያሉት ሲሆን በ ዓመት ማብቂያ ላይ አውሬውን ማግነን ዐቢይ አላማቸው እንደሚሆን ተናግረዋል የአዲሱ ዘመን እንቅስቃሴ ከ ጋር ከፍተኛና ጥብቅ ግንኘ ነት አላቸው አባላቱ ፅትን ዕፅፅትን ወይም ትን የሚጠሩበት ስም አላቸው ይኸውም ቁጥር «የመሚፃችን ቁጥር» ይሉታል አውሬው በጣም ታላቅና ኃይለኛ አቋም ያለው በመሆኑ አቀራረቡ በሙሉ አስፈሪ ነው ራሱን እንደአምላክ ማየትና መቁጠር የሚችልበት ኃይል አሰው ስለሆነም የእርሱን ኃይል ለማግኘት አዲሱ ዘመን እንቅስቃሴ ናፍቆት አላቸው የታላቁ መምህር ቁጥርም ተብሉ ይጠራል የመለኮታዊ ብርዛን ቁጥር አንድ ሰው ቁጥሩን ከተቀበለ መለኮታዊነቱን ማየት ይችላል ካልተቀበለ ግን እንደታወረ ይቀራል ስለሚሉ አምላክ መሆናቸውን ለማየት ቁጥሩን እንዲቀበሉ ይነሳሳሉ ሰዎችንም ያነሳሳሉ የጨለማ ኃይላት ቁጥር በክርስትና ብርፃን ተወዳጅ እንደሆነ ሁሉ በአዲሱ ዘመን እንቅስቃሴ ደግሞ ጨለማ ተጠዳጅ ሁኔታ ነው አባላቱ በጨለማ መሆንን በጣም ይናፍቁታል ጨለማ የኃይል ማግኛ ቦታቸው እንደሆነ ይቆጥራሉ ስለሆነም ተወዳጅ የኃይል ምንጭ ቁጥራቸው ነው አጥፊ ቁጥር የአዲሱ ክመን አንቅስቃሌ እንደሚናገሩት በ መጨረሻ ማንኛውም የምድር ነዋሪ ሁሉ ን እንዲቀበል ባይቀበል ግን እንዲገደል የማድረግ እቅድ አላቸው ይህ ደግሞ በራዕይ ተነግሯል በቀኝ እጃቸው በግምባራቸውን እንዲቀበሉ ያደርጋል ተብሏልይህንን ተግባራዊ የሚያደርጉት የአዲሱ ዘመን እንቅስቃሴ ዕ ቁ ሮለበት ሰው ሲድን የሌለው ግን ይበጠፋል አለ ተሩ በሰው ላይ መኖሩ ለመለየተና የሌለበትን ለማጥፋት ይሆናል ማለት ነው ቅስቃሴ ራሳቸውን ተር ፍጹም ቁጥር የአዲሱ ዘመን እንቅስ ኩን የሚያስተካክሉት ልዩና መለኮታዊ ጭንቅላት ካለወ ና መመሪ ው በኮምፒውተራዊ አስተሳሰብ ከሆነው መሚዛቸው ር መ ቁጥርን እንደ ኮምፒውተር ፍጹም ቁጥር ይመለከቷታ ል የእነርሱም ጭንቅላት እንደ ኮምፒውተር ማስላት የሚችል መሆኑ የሚጠቀሙበት ዘዴ ነው እንቅስቃሴ ሰው ዓይን ከፋች ቁጥር አዲሱ ከመነ ተፅ ይ ሌላ ህቷላ በህል ከአን ለይ ዘ ያ ን በቀኝ እጅ መዳፍ ውስጥና ዓይን ቢከፈትለት አምላክ መ አለው ይላሉ ሰው ሁሉ ይህ ዓይነ ቢ ምላክ መሆኑን ኃይል በውስጠ ወይም ለአምላክነት የሚያበቃው እም ይህ ችላል በማለት ያስተምራሉ ከዚህም ጋ ዝን የሚከፈትበትንም ክዴ ይዘው ቀርበዋል ይኸውም ለዎች ሁሉ የሦስተኛው ዓይኑ ከፋች የሆነችውን የኮምፒውተ ። ዴመን ሲድ በመባል የታወቀው ፊልም ሙቪ በማህፀን ውስጥ አንዴት የስፐርም ሴል እንደሚቀመጥና ወደ ሽልነት ተለውጦ በመጨረሻም ሰው እንደሚወለድ የተወለደውም ህጻን ከዓይኑ ኮምፒዩተራዊ ጨረር አዘል ብርዛፃን እንደሚያወጣ ያሳያል ይህ ልክ ክርስቶስ በመንፈስ ቅዱስ ኃይል እንደተፀነሰ የሚመጣውም አውሬ ክርስቶሳዊ ባህሪ እንደሚኖረው ለማመልከት ነው አውሬው ዘመናዊውን የኮምፒዩተር መሣሪያ ብቻ አንኳን ይዞ ቢነሳና በሰዎች ግንባር ድምጽና እጅ ውስጥ በማይክሮቹፕ አማካኝነት ቁጥጥር ቢያደርግ ማንም አያመልጠውም በዚህ ላይ ከኮምፒዩተር ችሎታ ብዙ አጥፍ የበለጠ ከእግዚአብሔር ደግሞ ብዙ እጥፍ ያነሰ ችሉታ ያላቸው አጋንንት በማሳት ሥራ ከተጨመሩበት ለምስኪኑ የሰው ልጅ ምንኛ የከፋ ሊሆን እንደሚችል መረዳት ያሻል መንፈስ ቅዱስ በማርያም ማህዐን አንዳደረና ተዓምር እንደሰራ አጋንንት ሰውን የመፍጠር ሥራ ይሠራሉ ባይባልም ክርስቶስ በሌላቸው ሴቶች ውስጥ ገብተው በማህዐናቸው ባሉ ህጻናት ውስጥ በመግባት ሊወለዱ እንደሚችሉ ከታሪክ ማረጋገጥ ይቻላል ምክንያቱም ህጻናት በሆድ ውስጥ ሆነው ንግግር ሲያደርጉ የ እና ዓመት ዕድሜ ኖራዶቸጡውጡ ሰሰው መረዳት እጅግ በሚያዳግት መልኩ አስኪሰገድላቸው ተዓምራት መስራታቸው ገዛድ ስለወጣ ነው በሴቶቹ በቡቡኑስጥ የተናገረው በማህፀን አካባቢ በህጻናቱ ህልውና ያደገው ክፉ መንፈስ እንጂ ህጻናቱ አይደሉም ለምሳሌ ያህል በኔፖል እስያ ከተማ በድንግላዊ አምላክ አምሳያ ዳግም ተወልዳለች ሪኢንካርኔሽን ተብሎ ንጉጮ ሳይቀሩ ሚሊዮን ህዝብ የ ዓመቷን ልጅ እንደሚያመልኩ ታሪክ ዘግቧል ለልጅቱ ይህ ክብር ሊሰጣት የቻለው ልዩ ልዩ ፈተናዎችን አልፋ ከሰው የተፈጥሮ ችሉታ በላይ የሆነ መረጃ ስለተገኘ ባት ነው ይህ እንግዲህ ከተፈጥሮ አድገት ውጪ ነው ይህ ደግሞ ወይ ከእግዚአብሔር ካልሆነም ከሰይጣን ነው የልጆቷ ታሪክ ግን ከአግዚኪአብሔር ሊሆን አይችልም በውስጧ ያደረው ክፉ መንፈስ እንጂ አርሷ ደጋግማ በመወለዲ የሆነ ታሪክ አይደለም ይህ ኢመጽሐፍ ቅዱሳዊ አስተምህሮ ነጡ በተመሣሣይ መልኩ የአጋንንት መንፈስ በአውሬው ሕልውናና በዘመናዊ የቴክኖሎጂ ውጤቶችም ሊሰራ እንደሚችል ልንገነዝብ ያሻል ሆኖም በመመርመር እንጂ ሁሉን ከአጋንንት ነው እንዳንል ጥንቃቄ ያሻል አጋንንት ምንም ይሁን ምን ራሳቸውን መግለጥ አይፈልጉም መገለጥንም አይሹም እንደአለቃቸው ሰይጣን ሌቦች ስለሆኑ ሰዎችን ማረድ ይፈልጋሉ ክፉ ማንነታቸው ከተገለጠ ብዙዎች ሊቃወሟቸው ሰለሚችሉ ይሰወራሉ ስለሆነም በተቻለ መጠን ጠቃሚ መስለው ሰው በሚታለልላቸው መንገድ ሁሉ መቅረብ ይኖርባቸዋል ከዚህም በመነሳት እንዳንታለል ልንጠነቀቅ ይገባናል ኛ ቆሮ ኮምፒዩተር ለሰው ልጆች ሊያስገኝ የተነሳው ከላይ የተከረዘሩትን ፋይዳዎች ብቻ አይደለም ሌሎችም አሉ የፒ ኤች ዲ ኤም ኤ እና የተለያዩ የትምህርት ደረጃና የሥራ ልምድ ያላቸው ሰዎች በዘመናዊ ኮምፒዩተር ተፈናቅለው ሲቀሩ በአልሞት ባይ ተጋዳይ አቋም ለዝርፊያና ለወንጀለኛነት ፈተና ተጋልጠው በህብረተሰቡ ላይ ከፍተኛ አደጋ በማድረስ ላይ ይገኛሉ ሆኖም በኮምፒዩተር ኃይል በቁጥጥር ስር ሊውሉ ነው በተጨማሪም አስቀድሞ ልዩ መያ የነበራቸው በኋላ ግን የቀወሱና ለቤተሰብ ጉዳትና ችግር መንስኤ የሆኑትን ሁሉ የሚቆጣጠር ከአባካኝነት ወደ አምራችነት ሊለውጣቸው ኮምፒዩተር በዝግጅት ላይ ይገኛል የአእምሮ በሽተኞችም አልዜመርስ በኮምፒዩተር አሠራር አምራች ሊሆኑ እንደሚችሉ ይታመናል እንግዲህ የተጣለጡንና ዋጋ ያጣ የመሰለውን እንዲሁም ጉጂ የሆነውን አመጸኛ ሰው በኮምፒዩተር ማይክሮፒፕ አማካይነት ጠቃሚ ማድረግ የሚቻል ከሆነ ኮምፒዩተር ምን ያህል አክብሮት እንደሚሰጠው መረዳት አያዳግትም ኮምርፒዩተር በአንድ በኩል ፋይዳ ያለው ሲሆን በሌላ በኩል ጭንቅ ሳያመጣ የማይቀር እንደሆነም ይነገራል ኮምፒዩተር የሰውን የውጡስጥ ፃዛሣብ እንኳን ሳይቀር ሊያውቅ እንደሚችልም ይነገርለታል የሰውን ልብ ሰር አ ገብቶ ምን አንደሚያስብ በተጨማሪም ዛሣቡን በቴፕ ቀድቶ ማለማት የሚችል ኮምፒዩተር ሄይንዝ ብሩማን የተባለ ሳይንቲስት እንደስራ ታሪክ ይመሰክራል በዚሁ ዋቢ መጽሔት ውስጥ ይህ የአእምሮን ጓዳ የሚዳስለው ኮምፒዩተር ቀጣሪዎች የተቀጣሪዎችን ዛሣብ የጦር አለቆች የወታደሮቻቸውን ዛሣብ ወኔያቸውን ሊያነብቡበት እንደሚችሉ የሥነ አእምሮ ፃኪሞች የበሽተኞቻቸውን ችግር መንስኤ ሊያውቁ ወዳጃሞች መሸዋወድ እንደማይችሉና አስመስሎ ማምለጥ ፈጽሞ እንዳይቻል ኃይል ሊሰጥ እንደሚችል ተጽፏል የሰውን አእምሮ ሙሉ በሙሉ የማወቅ ሥልጣን የሚገኘው በእግዚአብሔር ዘንድ ብቻ ነው ታዲያ ኮምፒዩተር ይህንን መሥራት በእርግጥ ቻለ ወይስ ከበስተ ኋላው ሌላ ነገር ጋላጭ ይኖር ይሆን። እንግዲህ ሐሰተኛው ክርስቶስ አውሬው በዘመናችን ማነዐወ የሚለውን ጥያቂ የተለያዩ ገፀባህሪያትንና ቡድኖችን በውስጣቸው ያሉትንም መሪዎች ለማየት ሞክረናል ቀደም ብሎ የተጠቀሱት ገፀባህሪያት በሙሉ የቱ አውሬ ላይሆኑ ይችላሉ ምክንያቱም አውሬው በቀጥታየሚታወቀው ሲገለጽና በተተነበየው መልክ ሲታይ ብቻ ስለሆነ ነው ከተጠቀሱት አንዱ ሆኖ ሊመጣ ይችላል በቀደመው ዘመን ኖረው አውሬው እንደሆኑ ስማቸው የተጠቀሰው ሰዎች በዘመናቸው ሊመጣ ያለው አውሬ መንፈስ ሰርቶባቸው ሊሆን ይችላል በአንድ ወቅት በክፉ መንፈስ ተሞልቶ የነበረ ሰው ሲሞት ይኖርበት የነበረው አጋንንት ለቅቆት ሌላ ሰው ውስጥ በመግባት እንደ ቀደመው ሰው ፍጹም ተመሣሣይ የሆነ ሥራን እንደሠራ ከታሪክ ይነበባል በዚህ ሁኔታ ቀድሞ የነበረው መንፈስ በስጋ በሌላ ጊዜ ሊገለጥ ይችላል ማለት ነው የን ማንነት አጥርቶ ለማወት ወሳኙ ነገር ወደፊት የሚሆነውን በጥብቅ መከታተል ነው አንዳንዶችም አውሬው ሰብአዊ ማንነት ሳይሆን ድርጅት ነው የሚሉ አሉ ዘመን ማየል የአንድ ነገር ምንነት ለአንድ ማንነት የከበረና ዋጋ ያለው ሆኖ ከታየ ያንን ነገር በተለያዩ መንገዶች ማሳወቁና በሁኔታዎች ሁሉ መግለጹ የባለቤቱ ጥረት ይሆናል ተወዳጅ ነገር አብልጦ በሁሉ ዘንድ እንዲታወት ይፈለጋል ቁጥር ለአውሬው ስሙ እንደሆነ ሁሉ ስሙን ማግነን ይኖርበታል ለዚህም በሁኔታዎች ሁሉ ይሀንን ስሙን ማስተዋወቅና ማሳወጅ ይኖርበታል ይህንንም ከሚከተሉት ተጨማሪ ዕይታዎች አውሬው ምን ያህል ቁጥሩን በፍጥነት እየገለጸው እንደሆነ ማየት ይቻላል ከዚህም የተነሳ ይህ ዘመን የ ቁጥር ዘመን ነው ወደ ማለት ሰዎችን እንዳመጣቸው ይታያል ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ውቅያኖስ የተላከችው የማትሰጥም መርከብ ስሟ ታይታኒክ በግሪክ ግዙፍ ማለት ነው የ ቁጥር ዋጋ አላት « ሰመጀመሪያ ጊዜ ጨረቃ ላይ ያረፉት የቱ ጠፈረተኞች ስም የእያንዳንዱ የስማቸው ፊደላት ነበር ከህዋ የቴሌቪዥን ማስተላለፊያ መስመሮች ተበጅተው ነበር የጨረቃ ጉዞ ፅ ቀን ወስዶ ነበር ወደ ህዋ የመጠቀው መንኮራኩር ክፍሎች ነበሩት የዚህ የአፖሎ በረራ በ ሚሊዮን ፓውንድ ይተመን ነበር መንኮራኩሩ የምድርን ስበት አሸንፎ ወደ ህዋ ሰመምጠቅ በሰኮንድ ማይልስ መብረር ነበረበት « መንኮራኩሩ በጨረቃ ላይ ለማረፍ የቻለው በኛው የበረራ ክፍልፋይ ላይ ነው የጨረቃ ላይ ስበት የምድር ኛ ነው « ጠፈርተኞቹ ወዉደ ምድር የተመለሱት ከሳምንቱ በፅኛው ቀን ነው የተመለሱበት መሣሪያ ክብደቱ ቶን ነበር አንዋር ሳዳት ስዊዝ ካናልን የከፈቱት ጥትምት ነበር የጦር መርከባቸውም ስም « ትባል ነበር ከዚህ ቀን ጀምር ቁጥር በኤኮኖሚው ዘርፍ ከፍተኛ እንቅስቃሴ ማሳየት ጀምሯል ከዚህ ጊዜ ጀምሮ የዓለም የኤሌክትሪክ ገንዘብ አጠቃቀም ሥርዓተ ቀዳሚ ቁጥር እንደሚሆን ተሰማ የጄኔራል ሞተርስ ድርጅቶች ዋና መቤት ቁጥርን መያዝና ዓም የ ቁጥር ዘመን መሆኑን መናገራቸው የፊልም አምራች ድርጅቶችም ንየ ዘመን ነው ማለታቸው ዶክተር ጃክ ቫን ኢምፔ የተባሉት ሰው በልዕሰኮምፒዩተር አማካይነት የዓለምን ህዝብ እንደሚቆጣጠር መግለጣቸው ዊሲያም ጋሪሰን የተባሉት ለው ደግሞ ልዕለኮምፒዩተሩ የዘመኑ የወርቅ ጥጃ መሆኑን ተናግረዋል ወደፊት ለሰዎች የሚሰጠው ቁጥር በጨረር ኃይል ወደ ሰውነት በኛ ሰኮንድ ውስጥ በፍጥነት እንደሚሰራጭ ታውቋል ቀጥሎ የተከረክሩት በልፖ ትንታኔ የፊደሎቹ ቁጥሮች ሲደመሩ መስጠታቸው ሀፎዚ ፎ ክርከእረ ዞፎርዐኮፎ ዲ ክ ፎህ ከዐ ዐልዕርዐከክ አልጾ። ቤተ ክርስቲያን ማለት የተስበከላቸውን እውነተኛ ወንጌል ሰምተው በክርስቶስ ኢየሱስ አዳኝነትና ጌትነት አምነው በመቀበል እንዲሁም ንሰሀ በመግባት በኃጢአታቸው አዝነው ተናክውና ከኃጢአት ርቀው ትክክለኛውን ህይወት የሚኖሩ ቅዱሳን ማለት ነው እነዚህ ሰዎች አስቀድሞ በህይወታቸው ተሞልት የነበረው ኃጢአት በሰው ሰራሽ ሳሙናና ውኃ ላይሆን በክርስቶስ ክቡር ደም ታጥቦላቸዋል ከስይጣን ልጅነት ወደ እግዚአብሔር ልጀነት ተሸጋሣግረዋል ከተቀበሉትና ከታተሙበት መንፈስ አኳያ የእግዚአብሔር ልጆች ተብሎ የመጠራትን መብትና ሥልጣንን ያገኙ ናቸው ዮሒ ኛ ዮሒ ጹ ሮሜ ምክንያቱም ለተቀበሉት ሁሉ ግን በስሙ ለሚያምኑት ለአርሱ የእግዚአብሔር ልጆች ይሆኑ ዘንድ ሥልጣን ሰጣቸው የሚለው ቃል ፈጽሞ የታመነና ሊዋሽ የማይችል ስለሆነ ነው የእግዚአብሔር ልጅ የመሆን ሥልጣን ራሱ ጌታ እግዚአብሔር በስላሴ አሠራሩ የሚፈጽመው እንጂ ሰው ሙሉ በሙሉ መርምሮ ሊያገኘው የሚችል ነገር አይደለም እንግዲህ ቤተ ክርስቲያን ማሰት ከሰይጣን ተገዢነት ነጻ የወጣና የዲያብሎስና የክፉ የሠራዊቱ ጠላት የሆነ አካል ማንነት ማለት ነው ቤተ ክርስቲያን ከመንፈሳዊ ኃይላት ጋር ትዋጋለችቂ በሰማይ ውስጥ ከዲያብሎስ ቀጥሉ ሥልጣን ያላቸው የክፉ ሠራዊት አሉ ከቃሉ ከክርስቶስ ደምና ከስሙ ባገኙት ኃይልና ሥልጣን እነዚህን መንፈሳዊ ኃይላት ይጋጠማሉ ኤፌ እነርሱ በጾምና በፀሎት በመንፈስ ቅዱስ ኃይል ይዘጋጃሉ ድል የሚሰጣቸው ከቃሉ ከስሙና ከፀሎት በስተኋላ ያለው መለኮታዊው እግዚአብሔር ነው ሆኖም ቤ ክ ሲባል የአምልኮት መልክ ኖሯቸው እንቅስቃሴያቸው የሞተውን ለብ ብለው የተተፉትን ፍሬ አልባ ሆነው ከወይኑ ግንድ ተቆርጠው ፍሬያቸው በክፉ የሚገልጣቸውን አይጨምርም መጽሐፍ ቅዱስ ለሰርዴስ ቤተ ክርስቲያን «ስም አለህ ሞተህማል» ራዕይ ኤፌሶንን ደግሞ አንተ የምትተኛ ንቃ ከሙታንም ተነሳ» በማለት ሲጽፍ ኤፌ በወቅቱ ያሉበትን ሁኔታ ማመልክከቱና ንሰሀ ካልገቡ ጌታ መቅረዙን ሊያነሳ መሆኑን ማስጠንቀቁ ነበር ጳውሎስ የአምልኮት መልክ አላቸው ኃይሉን ግን ክደዋል በማለት ሲጽፍ ኛ ጢሞ ከእግዚአብሔር ጋር ሊኖራቸው የሚገባው ህብረት ውል እንደጠፋባቸው ያሳያል እንደ እነዚህ ዓይነት ቤተ ክርስቲያናት ከዓለማውያን ያልተሻሉ ናቸው የፃይማኖትን መልክ ብቻ ይዘው የሚጓዙና በዳግም ልደት አሠራር እንደኒቁዲሞስ ያልተለወጡ እስከሆነ ድረስ እግዚአብሔር ከአነርሱ ጋር ኀብረት የለውም አንድ ሰው አውሬውን በትክክል መቃወም የሚችለው ሥልጣንን ከእግዚአብሔር ሲቀበል ብቻ ነው ሥልጣን ከኃይል ይበልጣል እግዚአብሔር የሁሉ ገዢና የበላይ ነው እርሱ ብቻ በክፉ ኃይላት ላይ ድልን ሊያቀዳጅ የሚችል ኃይልን እንዲሁም ሥልጣንን መስጠት ይችላል ሆኖም ይህንን ሥልጣን ለመቀበል ማንኛውም ሰብአዊ ፍጡር ወደ ቤተ ክርስቲያን ክልል መግባት ይኖርበታል ወደ ቤተ ክርስቲያን ክልል መግባት ማለት እሁድ ወይም ሌላ ቀን ወደ ቤተ መቅደስ ፄዶ መመለስ እንደ ሽርሽር ፀሎት ቤት ሄዶ ዝማሬ ማዳመጥ በግል ቤት ቁጭ ብሎ ብዙ። ናቸው አንድ ሰው ወደ ክርስቶስ አካል ቤተ ክርስቲያን በመንፈስ ቅዱስ። በገንዘብ መግዛትና መሸጥ አይቻልም በጽ ከሌሎች ይልቅ ሁኔታዎች ወደ ራስ እንዲያተኩሩ ማድረግ ራስን ማጽነን ብቻውን የሚኖር ወንድ ሴት ባል ሚስት አልባ መሆን ከሣቴ ብርፃን ተሰማ ሰዎች ከእግዚአብሔር ጋር መኖርን ጠልተው ጌታ ሲተዋቸው የዲያብሎስ የአውሬው ወዳጅ ሲሆኑ የኃይማኖት የፖለቲካና የኤኮኖሚ ሥርዓት ሂደቶች ሁሉ አንድ ወጥ በሆነ መርህ መካሄድ አለባቸው የሚል ርፅዮት የአንድ ነገር ሆኖ መገኘት ትዕይንት ክስተት ማንም ሊቀርበው በማይችል ድንቅ ብርፃን የሚኖረውና ካሉት ማንነቶች የሚበልጥ ማንነት ያለው እግዚአብሔር ከሰው መረዳት በላይ የሚኖር ፈጣሪ አውሬውም ራሱን እነደ ህላዊ ምጡቅ ትራንሴንዳንት ይቆጥራል የሰው በመሞት ከሥጋው መለየትና በድጋሜ መንፈሱ በሌላ መልክ ተወልዶ ወደ ምድርና ሌላ ዓለም ሄዶ ይኖራል ይፈጠራል የሚል አመለካከት ያላቸው መናፍቃዊ የኃይማኖት ሰርፎች የሚጠቀሙበት ቃል የነፍስ ትስብዕት በመባልም ይጠራል ወህኒ ቤት እስር ቤት ከትክክለኛው የህይወት እምነትና ተግባር መውጣት ከእወነት ማፈንገጥ ከእውነተኛው የህይወት ኃይማኖት መ ከተፈጥሮ በላይ የሆነ ማንነት ልዑል አግዚአብሔርን ያመሰክታል ከመጽሐፍ ቅዱስ አስተምህሮት ጋር የማይስማማ መናፍቃውያን የሚሰብኩት ወንጌል ገላ ፌጐር ወይም አፍን እንደመቃብር ከፍቶ በከፍተኛ የዛር መንፈስ መጮህ ጋድስ ኦፍ ዘ ኒው ኤጅ ሙቭመንት የሚለውን የቪዲዮ ካሴት ይመልከቱ ብረት ለማሾል ሲታሰብ ከጋለ በኋላ እንደ ማረሻና ቢላዋ ተደግፎ የሚቀጠቀጥበት ትክል ወይም ከባድ ተንቀሳቃሽ መቅረዝ መጠራ መጥኔመጠኔ መጦዝ ሚስት ሆቦዝዣ ማጽነን ማየዊ ትውልድ ማስገበር ምናብ የመብራት የኩራዝ ሻማ ማስቀመጫ በአኪ የቤተ ክርስቲያን መገኛ ቦታ ምሳሌ ነው አጥቢያ ቤተ ክርስቲያን ዒላማ ማነጣጠሪያ የተተከለ ማነጣጠሪያ የሚያበረታ ኃይል የሚስጥ መጥኔ ይስጥህ እንዲሉ ከፍተኛ የእድገት ደረጃ ላይ መድረስ የብሱይና የአዲስ ኪዳነ እንዲሁም የመከራው ዘመን ቅዱሳንና አይሁዶች ሆነው ከክርስቶስ ጋር በሺሁ ዓመት መጀመሪያ ወደ ምድር ሲመጡ የሚስጣቸው ስም አጉልቶ ማለየት ማክረር ውሃ አፍሳሽ ትውልድ ሲሆን በቀጥታ የአዲሱ ዘመን እንስቃሴን የኮከብ ቆጠራ ስራ የሚያሳይ ለአንድ ሁኔታ ወይም ማንነት እንዲገዛ ማድረግ በሐሳብ ማየት ወይም መመልከት ነጭና ጥቁር አስማት በአጋንንት የተሞሉ ሰዎች ሌሎችን በነጭ አስማት ለመጥቀም ነፍስትስብዕት ኔፍሊማውያን ንባባት ርቱዕ ሳንትሪክ ኸ»ኦቦ ተጻብኦ ጂፕ በጥቁር አስማተ ለመጉዳት የሚጠቀሙበት ዘዴ ደጋግሞ የስው ነፍስ በስጋ ይወለዳል የሚል የኑፋቄ ትምህርት ቁመታቸው ሜትር የሚደርስ በዘፍ ውስጥ እንደተጠቀሱት ዓይነት ሰዎች የስውን ዝርያ አስወግዶ ልዕለ ተፈጥሯዊ የሆኑ በመናፍስት የተሞሉ ስዎችን በምድር የመግለጽ ስይጣናዊ ሂደት ጽሁፎች ቀጥተኛ ግራ ቀኝ የማይል አወስቦ የአዲሱ ዘመን እንቅስቃሴ አባላት በክፉ መናፍስት ከተሞሉ በኋላ የሚፈጽሙት የወሲብ ርኩስት የጦርነት ፍትወት ከፍተኛ የጋለ ፍትወት በኮምፒዩተር አካል ውስጥ በጣም ትንሽ የሆነ ብዙ የተቀናበሩ ውስብስብ የኤሌክትሪክ መስመሮችን የያዘ እንደ ሂሣባዊ ስሌቶችን ለመሥራትና መረጃዎችን ለመጥጠት ሌሎችንም የኮምፒዩተር ክፍሎች ለመቆጣጠር የሚረዳ የኮ ዋነኛ ክፍል ነው ውስጥሂያጆች ዘውታሪ የአዲሱ ዘመን እንቅስቃሴ አባላት አስቀድሞ በምድር የነበሩ በኋላ ግን ሞተው ወደ ላይ ያረጉ የስዎች ነፍሳት በአንድ ወቅት ተመልሰው በሰው ውስጥ በመግባት ይኖራሉ እነርሱንም የውስጥ ሂያጆች ተራማጆች ይሏቸዋል በመሠረቱ አጋንንት ገብተው ሲኖሩባቸው የሰጡት ትርጉም እንጂ የሰዎች መንፈስ ነፍስ ይህንን አያደርጉም ሳያቋርጡ ለአንድ ማንነት ለእግዚአብሔር ወይም ለሰይጣን ተሰጥቶ ሳያቋርጡ መመላለስ ምህጻረቃላትቲ አንደ አውሮጳውያን ዘመን አቆጣጠር እንደ ኢትዮጵያውያን ዘመን ከላይ የተጠቀሰው መረጃ መጽሔት መጽሐፍ ጋዜጣ ቀጥሎ ቁጥሮች ከተጻፉ ገጾችን ለማመልከት ነው ከክርስቶስ ልደት በፊት ኮምፒዩተር መጽሐፍ ቅዱስ መንፈስ ቅዱስ ስዕሉን ይመልከቱ መዝገበ ቃላት ይመልከቱ ትምህርት ቤተ ክርስቲያን ገጽ ገንዘብ አልባው ሕብረተሰብ አዲስ ኪዳን አዲሱ ዘመን እንቅስቃሴ ከፀና ልዐ ህበፎ ሻዕርከበ ዓለም አቀፍ የምርት መለያ ኮደ ዋቢ መጻህፍት ክፍል አንድ ኮ በስበደ ፎ ለበበር ጆኗፎርበርፎ ልእ ከ እ ልጸርከበቬ ኦዕዐ ክ ሂርበ ኮከ ኮ ከተመ ገ ን ገ ፁፀ ያከ እር ንዑዱፍቨ ጀሄበርበርፎ የከቋ ንፎጠበቧበር ነርርርርሀ ከር ን የ ፍፍ ህከፎ ከተመ ጪ እ ዩ ከተመ ገ አኪ ጂቭሂ ኛ ተሴ ህያው ቃል ጊ ፐርኋ ከ አ ዐ ኣሊ ርክህቪ ዴ ፎቨፎ ለህ ፐር ከገበዌ ፐቢቪከ ዞህቨከ ኮሀ ይደ አብ እዣ እኗ ዕደ ከር ኾዝፎፔ ሊደር ከክ ኮዬ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

تعليقات:


memezon

خيارات التنزيل | تحويل إلى قوات الدفاع الشعبي | كتاب اليوم

© dirzon | شروط الخدمة | خصوصية | حول | خدمات | اتصال