Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ስለዚህ ነገር እርግጠኛ የሆነ መንገድ አለን። የሚያሳዝነው ግን ባህላዊው የሃይማኖት ተቋም እነዚህን ጥያቄዎች መጠየቅ ገና ላልጀመሩ ሰዎች ሃይማኖት ለማስተማር መነሳቱ ነው። በአንድ በኩል ለገዛ አመለካከት መሠረቶች ሊሆኑ የሚችሉት ነገሮች ሁሉ ተደራጊዎች ሲሆኑ አላህ ብቻ አድራጊ ነው። አዳምም ለእርሱ ሲመልስ አላህ እኔን ከመፍጠሩ ከ ዓመታት በፊት በወሰነብኝ ነገር ትወቅሰኛለህ። «የአላህ መልእክተኛ እንዲህ ይላል ከእስልምና ውስጥ ዕድል ፈንታ የሌላቸው ሁለት ቡድኖች በተከታዮቼ ውስጥ ይገኛሉ።» «በተከታዮቹ መካከል የመሬት መንቀጥቀጥ መናወጥና መደርመስ የሚሆንበት ጊዜ ይመጣል። ይህም የሚሆነው በቅድመ ውሳኔ በማያምኑ ሰዎች ላይ ነው። «ከኳድሪያህስ ጋር ወዳጅ አትሁን ፍትሕም አትስጣቸው» ሚሽካት ቅጽ ምዕራፍ እኛ ይህን ፍጹም የነጻ ፈቃድ ተቃርኖ ነው እንላለን። ያ እውነት ነው ብሎ መቀበል ኋላቀርነት ሞኝነትም ነው። ከሞት ወዲያ የሰው ልጅ ዘለአለማዊ ዕጣ ፈንታ በሁሉን ቻይ አምላክ ፊት በመንግሥተ ሰማይ ወይንም በተቃራኒው በገሃነም ማለፉ አይቀሬ ነው።
አንድ ሰው በሚጽፍበት ጊዜ በአእምሮው የመጻፍን ፈቃድ የሚፈጥረው አላህ ነው። ከዚያም የአላህ ሐዋርያ እንዲህ አለ አዳም ከሙሴ የተሻለውም በዚህ ነው» የአላህ ሐዋርያ የሚከተለውን እንደተናገረ አቡ ሑራይራ ዘግበዋል «በእውነት አላህ ሰው የሚሸነፍበትን የዝሙት ክፍል አዘጋጅቷል። አላህ ወደ ገነት ሊያስገባም ላያስገባም ይችላል ወይንም ወደ ሲዖል ይወረውር ይሆናል «አላህ ባሻ ኖሮ አንዲት ሕዝብ ኡማህ ባደረጋችሁ ነበር ግን የሚሻውን ሰው ያጠማል የሚሻውንም ሰው ያቀናል ትሠሩት ከነበራችሁትም ሁሉ በእርግጥ ትጠየቃላችሁ። እንደዚህም ከሆነ ሰው በራሱ መልካምም ሆነ ክፉ ነገርን ለማድረግ አይችልም። አንድ ከሃዲስ የተወሰደ ምንባብ እንደሚከተለው ያብራራዋል «የአላህ መልእክተኛ እንዲህ ሲል ሰምቻለሁ በእውነት ሁሉን ቻይና ክቡር የሆነው አላህ አንዱን ክፍል በቀኝ እጁ ሌላውን በሌላ እጁ በመያዝ ይህ ለዚህ ነው ይህም ለዚህ ነው እኔን አያገባኝም ብሏል። «አላህ ያጣመመውን ሰው ልታቀኑ ታስባላችሁ። አልቡካሪ ሚሽካት ቅጽ አላህ ያሳሳተውን ሰው ለእርሱ መንገድን ፈጽሞ ምዕራፍ አታገኝለትም» ሱረቱ ። » ሚሽካት ቅጽ ምዕራፍ «አላህ ፍጥረታቱን በጨለማ ውስጥ ፈጠራቸው። ስለሆነም ከዚያ ብርሃን የሆነ ነገር ያገኘ ሰው ምሪትን ሲቀበል ያጣው ግን አለመሪ ይቀራል» ሚሽካት ቅጽ ምዕራፍ «ኦ የአላህ ሐዋርያ ሆይ ሰዎች በዚያ ስለሚያደርጉትና ስለሚሠሩት ነገር ተናገር። » ሚሽካት ቅጽ ምዕራፍ «በእውነት ሁሉን ቻይና ክቡር የሆነው አላህ ለፈጠረው ሰው ሁሉ አምስት ነገሮችን ፈጽሞላቸዋል። ስለሆነም ታላቁ የእስልምና የሥነመለኮት አዋቂ አልጋዛሊ በትክክል የሚከተለውን አስተውሏል «የአላህ ፍትሕ ከሰው ፍትሕ ጋር ሊወዳደር አይችልም እንዲያከናውነው የሚገደድበት ምንም ትብታብ የለም ወይም የሚወቀስበት ምንም ፍትሕ አልበኝነት የለም ወይም በማንም ሰው ትዕዛዝ ሥር ለመሆን አይችልም። » አብንሃዝምም የሚከተለውን ሲጽፍ ተመሳሳይ ስሜት ኖሮት ነው «ቁርአን ምህረትን ከሚያደርጉት ሁሉ በላይ መሐሪ የሚል ትርጉም ያለውን የአላህን ስም በሚጠቀምበት ጊዜ ይህ ማለት ለእኛ ቃሉ በሚገባን መንገድ መሐሪ ነው ማለት አይደለም አላህ እንደ እውነቱ ከሆነ መሐሪ አይደለምና። እግዚአብሔር ግን በተለየ መንገድ ያየናል። «ኢየሱስም መልሶ «ሰው ዳግመኛ ካልተወለደ በቀር የእግዚአብሔርን መንግሥት ሊያይ አይችልም። ሰው ከውሃና ከመንፈስ ካልተወለደ በቀር ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ሊገባ አይችልም» አለ። እግዚአብሔር የሰውን አእምሮ ፍላጎትና ዓላማ ይህን ምናልባት ልብ ብለን ልንጠራው እንችላለን ለመለወጥ ይፈልጋል። ይሁን እንጂ እስልምና በሚቃወመው በዚያው በጌታ በኢየሱስ ሰው ካልተዋጀ በቀር ጽድቅና ምሕረት የሚገናኙበት ሌላ መንገድ ሊኖር አይችልም። » ዮሐ እግዚአብሔር ለምን ይህን መንገድ መረጠ።