Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ላላት ከተሞች ተመሣሣይ እጣ በሮማውያን ወራሪዎች ሣይደርሳት ብዙ ጊዜ ሲጠበቅ የነበረው የአርበኞች አዲሰ ኣዘባን የመሠጡረር ዘመቻ ጁላይ ቀን ጣት ተጀመረ ከበላይ ዘሰቀ መንገድና ጉጃም መስመር ጉለሴ መንገድ መሐል የኣርበኞች ሰርጎ ገቦች ይታያሰ በዚሁ ጊዜ በአርበኞችና በጣጴያዋች የነብረ አሰላለፍ የሚከተለው ነበረ የአርበኞች አሰላለፍ ጴሙ ቦቶር ተራራዎች በብላታ ታከለ ወልደሐዋርያት የአዲለ አበባ ከንቲባ የነበረ ፍሩ የሚመ በኩሎ ኮንታ በደጃዝማች ድንቁ የሚመሩ በጋሞና ጋርዱላ በደጃዝማች ወልደማርያም የሚመሩ የራስ ደስታና የበየነ መርፅድ የተቀላቀሉባቸው ቡርጂና ዶሎ ተራራ በፊታውራሪ ታደመ የሚመሩ ጣሊያኖች አሰላለፍ ከጥቂት የምሕንድስና የከባድ መሣሪያና የጦር ኣ የ መኩንኖች በስተቀር በኢንዲጀኒ አስካሪኖ በባንዳዎች የተገነባ ስለሆነ በጣሊያኖችና በኢትዮጵያውያን የሚደረግው ዶርነት ሳይሆን ትዮጵያው እርስ በርሳቸው የሚያደርጉት ጦርነት መልክ ነበረው ኣ በቤን ሻንጉል ሀ ኞኛና ኛ ኢንዲጀኒ ባታሊዮኖች ለ የምሕንድስና ጉራጌ ዙዋይ ኛ ኛና ኛ የዓረብ ሶማል ባታሊዮኖችባንዳ ቱቺ ሻጃመኔ ኛ ባታሊዮን ዓረብ ሶማል ቢ ዘግረ ማርያም ኛ ቡድን ባንዳ ዱባት እላይ ከተጠቀሱ ቦታዎች ሁሉ ጣሊያኖች ከፈብሩዋሪ ጀምሮ እስከ አፕሪል አነሰተኛ ውኒያዎች በማካሄድ ይዞታቸውን አጠናከረዋል ይሁን እንጂ ዘባኮና በሮዶልፍ ሐይቅ እንዲሁም በሰቶፋኒፓ ሐይቅ ኣሰሳ የተካሂደ በመይ ወር ነበረ ሰለዚህ በጀርመን የበላይነት እስተዳደር ትወድት ነበር። ከሁሉ በላይ አፍሪካውያን ዘራችን ይጠፋ ነበረ።ሓ ቦ ባወጣው ጽሑፍ ጥንታዊት ሮማፍ ካርታጅ በኾኒክ ጦርነቶች ጊዜ ዛሬ የሚጋፈጠን ጠላት በዓለም ተወዳዳሪ የሴለው ሃብታም ነጋዴ መንግሥት ነው ትግሉ ከባድና ወሳኝ ነው ብፁለቁ ሀገሮች ያለው ር ቁ ፍብ በ ። ብሪታኒያ ያሰ ምንም ቅድመ ሁኔታ እጆዋን ኣስካልለጠች ድረስ ጦርነቱ ይቀጥላል የሞትና የሽረት ጦርነት።
ምክንያቱም በተጠቀሱት ሁለቱ ዘመኖች የዓለም ሥልጣኒ ወደ ኋላ እንዲመለስ ወይንም ወደ ጨለማ ዘመን እንዲገባ የሜያበቃ የተሠሩ ልዩ ክንዋኔዎች የለም የንለም ሥልጣኔ ወደ ጨለማ ዘመን የገባ ወይንም ዕደፊት እንዳይራመድ አገቅፋት የሆኑበት ምክንያቶች ከላይ የተጠተሱ ዘመናት ሳይሆኑ የግሪክ ነፃነት ያከተመበት ዓመት ካርታጅ ከዝ ምድር የጠፋችበት ዘመን መሆን ይገባዋል ወይንም ደግሞ እርኒመዲስ ሮማዌዊ ወታደር የተገደለበት ዘመን ሲራኩዝ በሮማውያን እጅ የገባችዘት ዚ ከክርስቶሰ ልደት ዘፊት የዓለም ሥልጣኔ ወደ ጨለማ ዘመን እንይገባ ብለን መቁጠር ብንጀምር የበለጠ ትርጉም ይኖረው ነበር ከዚህም ሌላ ዘደበባዊ ያዛሬዋ ኢጣሊያ ከግሪክ መንግሥታዊ ከተሞች አንዲ ታራንቶ በሮም እጅ ከወደቀችበት ዘመን ጀምሮ ከክርስቶስ ልደት ዘፊት የእለክንሪያ ዜተመፃዘፍት እስከተቃጠለበት ዘመን ከክርሰቶሰ ልደት ዘፊት ዛለት ዓመታት ውስጥ የዓለም ሥልጣኔ ወደ ጨለማ ዘመን ገባ ብለን በማለብ የሚድል ኤጅስ የመጀመሪየ የመቱጠሪያ ዘመን ዚደረግ መሠረት ያለው አቆጣጠር በሆነ ነበር ሮማውያን የዓለምን ሥልጣኔ አውዳሚዎች ናቸው እንጂ ገምዚዎች አይደለም ሮማ የምትታወቀው የዓለም አቀፍ መንግሥት ዋና ከተማ ለተወሰነ ጊዜ በመሆኗ ነው የሮማ ታሪክ ጠራሽ መሆን የሚገባው ዓለም አቀፋዌው የሮማ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ነው ጣሊያኖች ሮማውያን ነን እያሉ ይኮሩበታል ሐቁ ግን ሮማ የዓለም ኣቀፍ መንግሥት ዋና ከተማ ነዘረች እንጂ በተለይ የኢጣሊያ ዋና ከተማ አልነበረችም ሮማ በኢጣሊያ ዘገር መገኘት ለኢጣሊያ ያዘረከተችው ጉዳት እንጂ ምንም ጥቅም የለም ሮማ አንድ ብሔራዊ መንግሥት በኢጣሊያ ምድር እንዳያቆጠሩጥ አውደሚ ሜና ተጫውታለች በመጀጩሪያየ በኢጣሊያ ምድር ቀደምት ኗሪ ጐሣዎች ለምሣሌ በሊገራውያን ወይንም ባኢትሩትካውያን መሪነት ብሔራዊ ሰሜት ያለው መንግሥት እንዳይቋቋም ሮማ እንቅፋት ከመሆንዋም በላይ ቋንቋቸው ባሀላቸውን አጥፍታለች ኢታሊኮ ከዘር የሚባል ጐሣ ከሄሌኒክ የሚዛመዱ ላቲኖች በተለይም ሳኒዎች የተባሱ ጐሣዎች ወዘተ በኢጣሊያ ምድር ብሔራዊ መንግሥት ለማቋቋም ያደረጉት ጩከራ በሮም አምባገነናዊ ኣገዛዝ ሁሉም ቋንቋቸውና ባህላቸው ጠፍቶ በማያንሠርሩበት ሁኔታ ተደመሰሱ ሰለዚህ ሮም ካርታጅናውያን ብቻ አላጠፋችምዛሬኣጣሊያዊተብለው የሚጠሩ አብዛኛው ከሮማ ፍጅት የተረፉ ጐሣዎች ናቸው ይህ ባይሆን ኖሮ በሊሎች የአውሮፓ ሀገሮች ሙ የባርባሪያን አዲስ መንግሥታት አስቀድማ ኢጣሊያ የራሷ መንግሥት ለመመሥረት በቻለች ነበር ጣሊያኖች ሁሉ ግን ሮማዊነት ስለሚሰማቸው ባሮም ተጨፍጭፎ ታሪካቸው ከምድረ ኀጽ የጠፋ ሕዝብ ጠላታቸው ኣድርገው በመገመት ይደሰቱበታል ኣቨ መ ሮማውያን ማለት የአንድ ጎባ ሰምም እልነበረም የ ጐሳ ቅልቅል ናቸው እነሱም ራሚ ጠበ ላቲናውያን ኛ ባቢናውያን ኛ ህበ ኢ ኤትሩስካውያን የተባሉ ናቸው ጥቂት እረኞች ይኖሩባት የነበረች የሮማ ስም ነው ትርጉሙም ከወንዝ አጠገብ ማለት ነው ሮማውያን የራሳቸውን ቋንቋ አልነበራቸውም በጐረቤታቸው በላቲኖች ቋንቋ ይጠቀሙ ነበር በዘራቸው የ ጐሳ ቅልቅል ሲሆኑ በባሕል በኩል ብዙ ነገር ከኤትሩስካውያን የወረሱት ነው በአጠቃላይ ሮማ የኢጣሊያ በተለይ ዋና ከተማ አልነበረችም ለምሣሌ ቪየና ሊዝቦን ማድሪድ ፓሪስ ለንደን በርሊን የየህሀገመቻቸው በፖለቲካ በአስተዳደር በትምህርት በኢኮኖሚ ማእከል በመሆን ነው ያደጉና አዝልግሎት የሰጡ ሮማ ግን ለኢጣሊያ ማእከል ሆና ኣታውቅም በኢጣሊያ ኣንድነት ትግል እንደማአከል መሣቢያ ሆና አላገለገለችም ኢጣሊያ አንድነቷን አግኝታ ከተቋቋመች በኋሳ የጥንታዊት ሮማ ዝና ለማግኘት ከርዕሰ ሊቃነ ጳጳሱ ግዛት የኢጣሊያ ታሪክ ፀሐፊዎች ምዕራባዊው የሮማ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት ከማክተሙ በፊት ማንኛውም የሮማ መንግሥታት ከኢጣሊያ ብሔራዊ ጥቅም አኳያ ይወስጻቸው የነበሩ እርምጃዎች ከማድነቅ በሰተቀር ሊተቹ አይታዩም የኢጣሊያ ታሪከ ፀሐፊዎች በቁጭት የሚጽፉት ከ ዓም በኋላ በኢጣሊያ ሰለተቋቋመው የባርባሪያን መንግሥታት ነው የመጀመሪያ ባርባሪያን መንግሥት በኢጣሊያ የተቋቋመው በአድሪያቲክ ባሕር የምትገኘው በራቨና ዋና ከተማ በማድረግ በኤዶዋክሬ መሪነት ነበረ ይህ በትክክል ጎሣው የማይታወቀው ባርባሪያን መሪ በራሱ ወታደሮች ለአመጽ እነሣስቶ የመጨረሻ ምዕራባዊ ንጉሠ ነገሥት ሮሙስሥ አውገስተሰ እውርዶ ራቅ ያለ ቦታ ወሰዶ ወደ እሰር ቤት ካገባው በኋላ ራሱን ዝቅ አድርጐ በመገመት ባርባሪያን እንደመሆኑ መጠን ንጉሠ ነገሥት መሆን የማይገባው የማይችልና ህግ እንደማይፈቅድለት በማመን የንጉሠ ነገሥት ዘውድ ለምሥራቃዊው ንጉሠ ነገሥት ዜኖ ዐመላሳክ አስረከበ ይህ ዓም ምዕ ራባዊ የሮም ንጉሠ ነገሥት መንግሥት ፍጻሜ ተብሎ በታሪክ ይታወቃል ኤዶዋክሬ ፓትሪሲያን እንደራሴ የሚል ማዕረግ ከንጉሠ ነገሥት ዜኖ ተሰጥቶት ይገዛ ነበር ኤዶዋክሬን ኣሸንፎ ሥልጣን የያዘ የኦስትሮጉቶች መሪ ቴዮዶሪክ ነበር አሱም እንደ ኢኤዶዋክሬ በምሥራቅ ንጉሠ ነገሥት ስም ኢጣሊያን ከአሰተዳደረ በኋላ በ ዐረፈ የኢጣሊያ ታሪክ ፀሐፊዎች በቁጭት የሚተቹት ኤዶዋክረና ቴናዶሪኩ ለምሥራቃዊ ንጉሠ ነገሥት ዜኖ በማጐብደድ ፋንታ የራሳቸው ዘውድ ጭነው ሥልጣን በይዙ ኖሮ በኢጣሊያ ምድር አንድ ኢጣሊያዊ መንግሥት። ምዕራባዊ ንጉው ነገሥት መንግሥትም ህልውናው ሣይቋረጥ ይቀጥል ነበር ይሳሉ የቀድሞ ቀኝ ገዥዎቻችን ጣሊያኖች ከስር መሠረታቸው ማወቅ ለእኛ በጣም አለፈላጊ ነው አባቶቻችን የማሏቸው ሮማውያን ካርታድናውያንን እና ሌሎችን ሕዝቦች ከምድረ ገጽ እንዳጠፉ ሁሉ እኛንም ለግጥፋት እቅድ አውጥቶብን አንደ ነበረ ማስረጃዎች ኣሉን እንኳንስ የሰው ልጅ አውሬዎችም ዘራቸው እንዳይጠፋ መክላከያ ይደረግላቸዋል ካርታጂናውያንም በሮማውያን ተፈጅተው ከምድረ ገጽ ሲጠፉ የጥንት ግብፃውያንም ከዓረቦች ወረራ በኋሳ ባህላቸው ዘራቸውንና ቋንቋቸውከዓረብ ጋር ተደባልቆ ጠፍቷል በእኛ ላይ ከዚህ የባለ ወንጀል ለመፈጸም እመቺ ጌዜና ሁኔታ ነበር ይጠባበቁ የነበረ የተመች ጊዜ ጓ ሣይመጣ ስለቀረ እኞ ከኣደጋ አመለጥዋን የቀድሞ ቅኝ ገዢዎቻችን ሀገር ኢጣሲያ በየዘመናቱ የወጣላቸው በረኞች ሰዎች እፍርታ በከፍተኛ ኃላፊነትንና ቦታም አሰቀምጣቸዋለች አክብራቸዋለች ፀረ ዘረኝነት ወይንም የበጎ ኣድራጊ የሰብአዊ መብት ተከራካሪ አቋም ያላቸው ሰዎች ግን አፍርታ አታውቅም ይህ ነው ደግሞ ክሌሎች የኣውሮፓ ህገሮች ልዩ የሚያደርጋት ዋንታዊት ግብጽ ስትመሠረት ጀምሮ ከመመሥረትዋ በፊትም ኢትዮጵያ ሥልጣኔዋን በመጋራት እንደኖረች እንደ ሄሮዶቶስ የመሳሰሉ ታሪክ ፀሐፊዎች ሌሎችም ይመበሰክራሉ አቶ ተከለ ፃድቅ መኩሪያ በደረሰው መጽሐፍም ኢትዮጵያውያን ነገሥታት በግብጽ ኛ ሰርወ መንግሥት ዲኖስቲ ብዙ የኤውሮፓ ታሪክ ፀሐፊዎችን በመጥቀስ የፈርኦን ዘውድ ጭነው ግብጽን እንደገዙ መዝግበዋል ግብጽኖ ኢትዮጵያ ምንም እንኳን ጉረቤት ቢሆኑም በጣም የተለያየ የመሬት አቀማመጥ ኣላቸው ግብጽ ሜዳማ በመሆኗ እንዲሁም ስት ክፍላተ ዓለም አግናኖኝ በመሆኗ ማሰት አፍሪካ እስያና ኤውሮፓ ለውጭ ወራሪዎች የተጋለጠች ሰትሆን ኢትዮጵያ ግን ተራራማ በመሆኗ ለውጭ ጠላት ወራሪ አትመችም ይህም በመሆኑ ግብጽ በረጅም ጊዜ ታሪኳ ብዙ ወራሪ ኃይሎች ደፍረዋታል ከክርፅቶስ ልደት በፊት ጀምሮ አሲራውያን ባቢሎናውያን ፕርሲያውያን አንዲሁም ኢትዮጵያውያንና ሊቢያውያን በየተራ ግብጽን ወረው ገዝተዋል ከክርሰቶሰ ልደት በፊት በ ታላቁ አሰክንድር የግዛቱ አንድ ክፍል አድርጓታል በ ከክርሰቶስ ልደት በፊት የሮማ የግሪክ ርኳሉ ግዛት ሆነች በ ዓም በፕርሲያኖች ተወራ ተያዘች በ ዓም በዓረቦች ተይዛ እሰላማዊት ዓረባዊት ህገር ሆነች በ ግብጽ በቱርክ ኦቶማኖች ኣገዛዝ ሥር ወደቀች ቀዳማዊ ናፖሌዮን ግብጽን ከያዘ በኋላ በእንግሊዝ አስገዳጅነት ሲለቅ የአልባንያ ተወላጅ መሐመድ ዓሊ ከ ጀምሮ ለ ዓመታት ግብጽን ገዝቷል ኢትዮጵያ ከግብጽ ጋራ በጉርብትናም በሃይማኖትም የጠበቀ ግንኙነት ቢኖራትም የግብጽ መነሣትና መውደቅ የበይ ተመልካች ሆና ከማየት በስተቀር ወራሪዎች ከግብጽ አልፈው ወደ ኢትዮጵያ የመጡበት ጊዜ የለም ኢትዩጵያ ግብጽን ብቻ ባይሆን ከጥንት ጀመሮ የነበሩ ኃያላን መንግሥታት እንደ ባቢሎናውያን አሲራውያን ሮማውያን ቢዛንቲናውያን ኦቶማን ተርኮች ወዘተ ሲወጡና ሲወርዱ አይታለች በቅርብ ጊዜም ቀንደኛ ጠሳቶቿ የኢጣሊያና የጀርመን አምባገነን እብሪተኞች ዓለመን ሙሉ በግፍ ለመግዛት ሲነሱና ሲወድቁ እይታለች ያለ ኢጣሊያ በስተቀር ኢትዮጵያን ለመያዝ የተመኘ ሀገር የለም መጠነኛ ያደረጉት ቱርክና ግብጽ ብቻ ነበሩ እነሱም በቀላሉ በኢትዮጵያ ጦር ተሻንፈው ከሀገራችን ወጥተዋል ኢጣሊያኖች በአውሮፓ በውትድርና ጆግነት ጥሩ ዝና እንደሌላቸው የታወቀ ነው ለዚህም ማስረጃ መጥቀስ ቤያስፈልግ በኛ የዓለም ጦርነት ጊዜ ኢጣሊያ ትንጂን ግሪክ ማሸነፍ ቆፍመመመ መ መ ክቶ ትክለ ፃድቅ መኩሪያ የኢትዮጵያ ታሪክ ኑቢያ አክሱም ዛገፍ ኛ ገ አቅቷት ጀርመኖች ጣልቃ ሲገዙ ግን ሣምንት ባልሞላ ጊዜ የ መደምሰስ መቻላቸው የጣሊያኖች ደካማነት ኣሣይቷል ግሪክን ጦፎ ኢትዮጵያን ለመያዝ ግን ኢጣሊያ የተሳካላት ኣንድ ዘዴ ይዛ ነው ይኸውም የጥንት ሮማውያን ዋና መፈክከራቸውና ዘዴያቸው የነበረው የከፋፍለህ ግዛ ሰልት በመጠቀም ነው በዚሁ ዘዴ ባይጠቀሙ ምሽጋችን ዘሆኑት ዘተራራዎቻችን ገብተው ኣሸንፈውን ሊገዙን ባልታሉ ነበር ጣልያኖች ጥሩ ተዋጊዎች ካለመሆናቸው ሴላ በቅኝ አዝዛዝም ልምድ አልነክበራቸውም ከሌሎች ልምድ መውሰድም ፈቃደኞች እልነበሩም ምክንያቱም ሮማውያን ነን እያሉ አጉል ትምክሀተኝነት ሰሳላቸው ነው ጣሊያኖች ባለፈው ጊዜ እርስ በርሳችን ዘማጣላት ተሳክቶላቸው የቅኝ ግዛታቸው ለማድረግ ከመብቃታቸው ባሻገር አሁንም እርሰ በርሳችን የምንፋጀው እነሱ በመሐላችን አቀጣጥለውት በሄዱት መርዝ ነው ከዚህ በመነሣት ነው ጣልያኖች በቅኝ ግዛት ሲያስተዳድሩን በነበረ ጊዜ ያደረሰብንን በደል ባጭሩ በዚሁ መጽሐፍ የምዛረዝረው ታሪካችን ከጣሊያን ቅኝ ዝርዎች ጊዜ የተጀመረ እይደለም ታሪካችንም ጠንቅቀን ማወቅ ግዴታ እንደለብን ለማስገንዘብ የኢትዮጵያ ታሪከ ዋና ባጭሩ አቅርቤያለሁ ዋና ክንውኖች ክፍል አንድ የኢትዮጵያ ታሪክ ምዕራፍ አንድ ጥንታዊት ኢትዮጵያ የኢትዮጵያውያን ጥንታዊነት የሊጣሊያ መንግሥት የአስብን ወደብ ለመግዛት ከባላባቶቹ ጋራ በተደራዳሪነት የረዳው ሣፔቶ የተባለው ኢጣሊያዊ ዜ ቀደም ስል ሚሲዮናዊ የነበረ ነው ሳፔቶ ሊጉሪያ የተባለው የኢጣሊያ ከፍለ ሀገር ተወላጅ ነው ሊትራውያን በኢጣሊያ ዘገር ከስፈሩት ጐሣዎች ቀደምትነት ያላቸው ናቸው አርያኖች ወይንም ካፁካዚያኖች ነጮች አኣይደለም አውሮፓ ከመስፈራቸው ባፊት እስያ ይኖሩ የነዘረ ናቸው ዝርያቸው በደንብ ተለይቶ የማይታወት ቢሆንም የሴም ወይንም ካም ዘሮች እንደሆኑ ይገመታሉ የኢጣሊያን ስም በመላ ዓለም ያስጠሯት በመርከብ ሥራና በባህር ጉዞ ሙያ ነው አሜሪካን ያገኘ ሰው ኮሎምቦሰ ሊጉሪያዊ ነው ሌላ አርያን ነጭ ያልሆኑ ኤትሩሰካን የተባሉ ጐሳዎች የኢጣሊያ ሥም ግናና ያደረጉት በኪነ ጥበብና ሥነ ጽሁፍ ነው ለኢጣሊያም ቋንቋ የፈጠሩ እነሉ ናቸው ሳፔቶ ስለሀገራችን ሚዛናዊ የሆነ በጉ አመለካክት የነዘረው ሰው ነው ይኸውም ለመገመት የማቻለው ኢትዮጵያ ። አካባዚ ሲያደርጉ ይሄ ባይሆንም ከክርሰቶስ ልደት በፊት ከ ዓመት እንደማያልፍ ሥተዋል የ ባዶሆንም አሉ ካለ ኣፍሪካ የኢትዮጵያውያን ዋና ህገራቸው መሆናን ብዙ ማሰረጃዎች አይንት የሰ ዙቶ ሚናቶን የተባለ ደራሲ ይጠቅሳልየኢትዮትጵያውያን ሪዛካ ጥንታዊነት ት ተብ የሚለካ አይደለም ዘአርኪዎሎጂ ቁፋሮ ዕድሜ የሚወሰን ይመን ተብሉ ከኢትዮጵ የተካሂደው ማንኛውም ሰልጣኔ በኢትዮጵያውያን » ውያን የተዛመዱ ሕዝቦች ጡጤት በመሆናቸው ሪክ የኢትዮጵያ ተብለሉ ሊጠራ ይገባዋል ወይም የኣፍሪካ የጥንት ንፁሀ ጥቁር ኔግሮ ዘር በጊኒ ከባሕረ ሰላጤ አካባቢ ካልሆነ በስተቀር በሌላ የአፍሪካ ምድር ቢበዛም ቢያንስም ከኢትዮጵያውያን ፆልተዳቀሉ አይገኙም ከኣፍሪካ ምድር ወገብ በታች የሕዝቡ የባንቱ ዘር ናቸው በመላው ኣፍሪካ ተሰራጭተው የሚገኙ ባንቱ የተባሉ ጎሳዎች የኢትዮጵያውያን ክልሶች ናቸው ተብሏል በተለይ የሚጠቀሉ የደቡብ እፍሪካ ዙሉ የሩዋንዳ ብሩንዲ ሳንኩሩ የዛምቢያ ባይሳ የሰኔጋል ቁኮለቺና ሰንክከ ሊሎችም ፉልቤ እና ወሎፍ የተባሉ ይገኙባቸዋል ሊሎች በዘር የተለያዩ ሲሆኑ በተለይ ከኢትዮጵያውያን የሚገናኙ የናይጄሪያው ኣውሳ የተባሰ በቋንቋ ነው ፀረ ጥቁር ሕዝብን የኢጣሊያ ዘረኝነት ከፋሽስት የመጣ አይደለም የኢጣሊያ ፋሽስቶች መሪ ሞሶለኒ ዘረኛ አልነበረም ዘረኞች ግን ተጠቅመውበታል ጣሊያኖች በሙሉ ፀረ ጥቁር ሕዝብ ዘረኞች ናቸው ለማለትም አይቻልም ይሆናል ቼፕራያኒ የሚወክለው በተለይ የአንድ የኢጣሲያ ክፍለ አዝ የኤትሩሰካ ወይንም ቶስካና ነው ኤትሩሰካውያን ዘራቸው በትክክል ባይታወቅም የነጭ ዘር ወይም አሪያን ካውካዘያን ዘር እንዳልሆኑ ግን ተረጋግሟል ይሄም ሆኖ በአሁን ጊዜ እንደ ቶሰካና ከማርቲኒና ቺፕሪያኒ ጀምሮ ነጮች ነኝ በማለት የሚኮራ ሌሳ ነጭ ዘር ያስ አይመሰለኝም ኤትሩስካውያን የሮማ መንግሥት ከመሠረቱ ሦስት ጎሳዎች አንዱና ዋንኛው ናቸው ወደ ኢጣሊያ የሰፈሩት ከትንጂ እስያ መጥተው ነው ቶስካና በተለይ ዋና ከተማዋ ፊሬንትሴ ለኢጣሊያ ቋንቋ የፈጠረች ናት በኢጣሊያ ፋሺዝም ሰርገው ገብተው ዘረኛ እንዲሆን ያደረጉ እነሱ ናቸው በኤርትራ ዘረኝነት እንዲመሠረት ሕዝቡ ትምህርት እልባ ሆኖ እንዲኖር ያደረገ ትልቁ አገረ ገዥ ነኝ እያለ ራሉ ይጠራ የነበረው ፈርዲናንዶ ማርቲኒ የቶስካና ተወሳጅ ነው ቺፕሪያኒም የዘረኝነት ሞያው ያካሄድ የነበረው ፊሬንስ ከተማ ዋና ጣቢያው በማድረግ ነው ይህና የመሳሰሉት ዙኔታዎች እያንጃበዙብን እኛ እርስ በርሳችን እየተፋጀን የዓለም ሕዝብ መሳቅያ ዘመሆን እንገኛለን ዘአሁኑ ወቅት እትዮጵያውያን አይደለንም እያልን ስማችን እና ዘራችን እስከ መዛድ ደርሰናል ዘታሪክና በዘር የሚያቀራርዘን ከመፈለግ ይልት የሚለያዩን ጥቃቅን ጉዳዮች እንዲንፀባረቱ እያደረግን እንገኛለንፊ ኩሽ ወይም ካም የሚለው መጠሪያ ትተን እንደዚሁም ዘቋንቋ መለያየታችን መሠረታዊ ልዩነት አለመሆኑም አምነን ዙላችን ዘረኛው ቺፕሪያኒ እንኳን ያመነበት በእንድ ኢትዮጵያዊ የሚለጡ መጠሪያ ተሰባስበን ዞገራችንን ብንኀነባ አዋቂዎች ያይርገን ነበር የኢጣሊያ ቅኝ ገዥዮች መሣሪያም እንሆንም ነዘር የቋንቋ ጉዳይ ጊዜ የሚለየው ጉዳይ ነው ቋንቋዎች እርሰ በእርሳቸው ተዘዳድረው ተቀባይነት ያገኘና የተስፋፋ ቋንቋ ብሔራዊ ቋንቋ ይሆናል ሌሎች ቋንቋዎች ይጠፋሉ ኤውሮጳውያንም በዚህ አዶነት ነው አንድ ቋንቋ ለሪህዘ ሃቻሉት በቋንቋቸው እንጠቀማለን የሚሉ ቡድኖች ካሉ እገዳ ሳይደረግባቸው ብሔራዊ ኢትዮጵያዊ ቋንቋ አማርኛ ግን እንዲዳብር መጣር ኢትዮጵያዊ ነኝ የሚለው ሁሉ ተግባር ነው የተለያየ አስተሳሰብ ያላቸው የውጭ ሀዘዢ ሰዎች ሳይቀሩ ኣትዮጵያውያን ብለው ሲጠሩን እኛ ግን በሰግችን መጠተም እንኳን እንፈቅድም ተፈጥሮ አንድ ያደረገን በለው ሰራሽ ለማፍረሰሳ እየሞከርን እንገኛለን ብሔራዊ ኢትዮጵያዊ ቋንቋ ለመሆን መመዘኛ የሚሟያሟሳ አማርኛ ቋንቋ ነው አማርኛ ብሔራዊ ቋንቋ ቢሆን የሚጠቀም አንጂ የሚጐዳ ኢትዮጵያዊ አይኖርም ባለፉት ጥቀት ዓመታት እንደታየው ኢትዮጵያ ሀገራችን አንድነቷ በፅኑ መሠረት የተገነባ ባይሆን ኖሮ ከፍ ያለ አደጋ ሰሕልውናችን የሚያሰጋ ይደርስብን ነበረ አንድ ሀገር የቋንቋ ኣንድነት ከሊለው እንድነቱ አሰተማማኝ እንዳይሆን ሊያደርገው ሰለሚችል በተቻለ መጠን አንድ ቋንቋ ብቻ ጩፍጠርና መጠቀም ይኖርብናል ፈረንጆች ኢትዮጵያውያንን የጎሳዎች ከምችት ወይንም የጎሳዎች ሙዛየም ሞዛይክ እያሉ ይጠሩናል ይሂ ግን የራሳቸው ጎሳዎች በመርሳት ነው ለምሳሌ ጣሊያኖች ከእኛ የበለጡ ጐሳዎችና ቋንቋዎች ነበሯቸው አሁንም አሏቸው ነገር ግን ቋንቋቸው ቋንቋ ተብለው አይጠሩም ዲያለክት ተብለው እየተጠሩ አሁንም ይጠቀሙበታል ኛ የደቡብ ዓረብ ሳባውያን እና ኢትዮጵያውያን ኤውሮፓያውያን የኢትዮጵያ ታሪክ ጸሐፈዎች ሁሉ በአቀራረብ ቢለያዩም ኣማርኛ እና ትግሪኛ ተናጋሪ የኢትዮጵያ ሕዝብ የዓረብ ክልሰ አድርገው ይመድቧቸዋል ይሀ አባባል የሕዝቡ ሰሜትና እምነት ያልተከተለ በታሪክም በቂ ማስረጃ ያልተገኘበት መሠረት የሌለው ሰለሆነ የታወቀው ኢጣሊያዊ የኢትዮጵያ ታሪክ ደራሲ ኮንቲ ሮሊኒ አቀራረብ በመከተል እቃወመዋለሁ ከቀይ ባሕር በስተምሰራቅ ዓረቦች ከጥንት ጀምረው ሰፍረው ይገኛሉየደቡብ ዓረብ የመን ከሌሎች የተለዩ ናቸው ይሀውምሽበዙዎቹ ምሁራን ደንበኛ ዓረቦች አይደሉም የደቡብ ዓረብ የመን መሬት ከዓረቦች በፈት ቀድሞ የሠፈሩበት የካም ዘሮች መሆናቸውን ተረጋግጣል ስብዙ ዘመናት ዓረቦች ተብለው ይጠሩ የነበረ የማእከላዊና ሰሜናዊ የዓረብ ክፍለ ሀ ብቻ ነበሩ በቋንቋም ልዩነት አላቸው በሰሜናዊ ዓረብኛ እንደ ፈረንጆች አርቲክል ለመግለጽ ሊፈልጉ አል በቃሉ መጀመርያ ይጨምራሉ አልማሊከ በደቡብ ዓረብ ግን ዘቃሉ መጨረሻ አን ይጨምራል ማሊካን በአማርኛ ንጉጮ የሚለው ከደቡብ ዓረብ ተመሳሳይነት እንዳለው ያሳያል ደቡብ ዓረቦች አንድ ጎሳ ብቻ አልነዘሩም ሚአይና ሰባውያን የታወቁ ሰሆኑ በቅድሚያ የበላይነት የነዘራቸው ሜአናውያን ነበሩ በኋላ ዘመን ሳባውያን ን የበላይነት ጨብጠው ነዘር ደዙብ ዓረቦች የንግድ ለዎች ነበሩ ንግዳቸውም እጣን ከርቤ ወርቅ ሽቶ ወዘተ ነበረ ክዘየመንና ከኣካባቢያቸው ወደ የሥልጣኔ መእከል ሆነው የነበሩ የመዛከለኛ ምሥራቅ ሀገሮች በግመል ማመሳለስ ከእነሱም የሚያሰፈልጓቸውን ሸቀጦች ወደ ህገራቸው ማምጣት ነበረ በኋላ ጊዜም በባሕር ንግድ ያደርጉ ነዘረ ኮንቲ ሮሲኒ ከኛው የግብፅ ሥርወ መንግሥት ጀምረው ደቡብ ዓረቦች ዘባሕር ንግድ ግብፃውያንን ተክተው እንደነበረ ብሎ የፃፈው ትክክል አይመለልም ምክንያቱ ከክርስቶስ ልደት በፊት ዓመት ኛው ዲናስቲ ደዘብ የመን የታወቁ አልነበሩም ዜራ ህ ክበ ቋ ከ ዩ ዘኛ የኢትዮጵያ ፊደል ዩዙብ ዓረቦች ወደ መካክለኛ ምሥራቅ ዘንግድ ሲመላለሱ ፊደል ዘቀድሞ የግሪክ ኮንሶናንታዊ ፊደል ወደ ሀገራቸው አሰገብተው ነዘር ስስሜን ዓረቦችሥ ሊያሰራጨጩህ ዘትተዋል ኮንቲ ሮሲኒ። ጊዜ ከክርስቶስ ልደት በፊት ዓመት ነው በሐውልት ጽሑፍ የሳባ ሙካሪብ ገጽ በረከት ስፈርኦን አበርክተዋል የሚል ነበረ ለሁለተኛ ጊዜ የሳባውያን ስም ተጠቅሶ የተገኘወጠ በፐፕርሲያ ንጉሥ ዳርዮስ ዒዜ ከክርስቶስ ልደት በፊት ዓመት የሳባ ንጉሥ ተብሎ ሁለት ጊዜ ተጠቅሶ ተገኝቷል ይህ አነስተኛ የሳባ መንግሥት ብቻው ሆነ ከሌሎች የደቡብ ዓረብ ጎሳዎች ጋራ ሆኖም ወደ ኢትዮጵያ ተሻግረው ከሀገሩ ሕዝብ ራፉ በጋብቻ ተደባልቀው ኢትዮጵያን ሊፈጥሩ አይችሉም የኢትዮጵያ ሕዝብ ከደቡብ ዓረቦች ጋራ ዝምድና እንዳስው ኣያምንበትም የኣባቶቻችን አፈ ታሪክ ከሳባውያን ሕልውና እና ዕድሜ በላይ እስከ ንጉሥ ስለሞን ቀዳማዊ ምኒልክ ኣፈ ታሪክ ከነሱም በላይ ታሪክ እስተላልፈውልናል ከሳባውያን ዓረቦች እንወለዳለን የሚል ታሪክ ግን አልተውልንም የሳባውያን ሬደል በመጠቀማችን መሠረት በማድረግ ብቻ ኤውሮጳውያን የፈጠሩት ልበወሰድ ታሪክ ነው የሳባዊ ፈደል ወደ ኢትዮጵያ የማስተላለፍ ጉዳይ በግዴታ በሳባውያን በኩል መሆን የለበትም ይሁዶችም ሊሆኡ ይችላሉ የኢትዮጵያ ሕዝብ እስከ ዛሬ ድረስ የእስራኤል አምላክ ሲል ነው የምንሰግው የዓረብ አምላክ ሲል አልስማንም እስራኤሎት የጥንት ሀፃራቸው ዓረብያ አንደነበረ ይነገራል በደቡብ ዓረብም ከፍተኛ ግዛት ሰለነበራቸው የስልጣን ተቀናቃኝ ለመሆን የበቁ እይሁዶች ስስነበሩ ወጠደ ትዮጵያ ሃይማኖታቸውን ባገቡበት ጊዜ የሳባውያን ፈደል አስገብተው ሊሆኑ ይችላሉ ኮኒቲሮሲኒም ሆነ ሴሎች የኢትዮጵያ ታሪክ ጸሐፊዎች ደብቡ ዓረቦች ወደ ስሜን ኢትዮጵያ ስለመምጣታቸው የሚያቀርቧቸው ማለረጃዎች ከተረት የማያልፉ ናቸው ኤውሮጳውያን የህገራችን ታሪክ ጸህፌፊዎች ዘራችን ጨዋ ለማድረግ ከእስራኤሉች ከዓረቦች እንወለዳለን እያልን የብዙ መቶ መት ታሪክ በመዝለል ማዛመድ እንደምንሞክር ኣድርገው ይተቹናል ነዢ ግን ኮንቲ ሮሲኒ የደቡብ ዓረቦች ባህል ብሎ ያቀረበው ሕብረተስቡ በባላባቶች እና በተራ ዜጎች መካፋፈል ነው ሳባ የሚባል ደሴት ከምፅዋ አጠገብ ይጠቅሳል አሰብ ከሳባ የመጣ ስም ብለው ይተረጉሙታል ስሐርቲ ሐውዘ ሳራዋ ሰራዩ ወዘተ ከደቡብ ዓረብ የተወረሱ ስሞች ያደርጉታል ይህ ሁሉ ግን ታሪክ አይደለም ተረት ነው የኤውሮጳ ታሪክ ፀሐፊዎች የሚሉት እውነተኛ ታሪክ ቢሆን ኖሮ ሴማውያን ናቸው የሚባሉ ትግሬ ትግሬኛ አማርኛ ጉራጊኛ አደሬ ኀጠጾቄ በከ ያ ቋንቋ ተናጋሪ የሆኑ ሕዝቦች አፋርኛ ሶማልኛ ኦሮሜሚኛ ሲዳቻዎኛ ወሳይትኛ ካፊኛ ወዘዙ ቋንቋ የሚናገሩ ሕዝቦች ዘመልክ በዘር ከፍተኛ ልዩነት ይታይ ነበረ ነገር ግን በኢትዮጵያ ሕዝብ ሬመዘል ዘቆዳና በቀለም በኩል በመሀላቸው ምንም ልዩነት አኣይታይም ልዩነት የሚታየው በቋንቋ ብቻ ነው ይህ ሁኔታ ብቻ ሌሳ ማሰረጃ ሳያሰፈልግ የደቡብ ዓረዞች ጠደ ሰሜን ኢትዮጵያ ፈልሰው መምጣታቸው ውድት ያደርገዋል ሰለዚህ ከደቡብ ዓረቦች ብቻ ሳደሆን ክእለራኤሉችም ጭምር ብዙ ቃላቶችና ባህሎች ወሰደናል በዘር ግን አልተቀላቀልንም ደቡብ ዓረቦች ጠደ ኢትዮጵያ መጥተዋል የተባሉበት ዘመን የመኖች ዓረቦች ተብለው ይጠሩ አልነበረም ስሜን ዓረቦች የዛሬዋ ሳውዲ ዓረብያ ብቻ ነዘሩ ዓረብ ተብለው የሚጠሩ ደዙብ ዓረብ መሬት ውሰጥ የመጀመሪያ ናሪዎች የካም ዘሮች ነበሩ ይባላል የካም ዘሮች ያልስፈሩዘት ቦታ አልነበረም ኤሮዶቱስሳ የግሪክ ቀደምት ነዋሪች የካም ዘሮች ነበሩ ብሏል የካምና የሴም ዘሮች ጐን ለጐን የተፈጠሩ እኖ የሚኖሩ ሕዝቦች ናቸው የካም ዘሮች ሆነጡ ከሴም ቋንቋ ተመሳሳይ የሆነ ግእዝ የሚናገሩ ሕዝቦች በሰሜን ኢትዮጵያ ተፈጥረው ሊሆኑ ይችላሉ በዚህ ዓይነት ተመሳሳይነት ትርጉም ካልተሰጠው በስተቀር የኡውሮጳ ታሪክ ፀሐፊዎች ከባሕላችንና ከኣባቶቻችን የወረሰነው ታሪክ የደቡብ ዓረቦችም የማያውቁት ታሪክ ዓረብ ገዥ ኢትዬጵያ ተገዥ ዓረብ አሰልጣኝ ኢትዮጵያ ሰልጣኔ በደንብ የመቀበል ችሉታ የሌሰው ሰልጣኝ አድርገው በመቁጠር ከግማሽ በላይ ኢትዮጵያውያን የዓረብ ክልስ በማሰት ዘራችን ሊያስተምሩን መብት የሳቸውም ሳባ የምትባለው የደቡብ ዓረብ አነሰተኛ መሬት ወደ አፍሪካ ተሻግራ ኢትዮጵያን የሚሀል መሬት ዘቀኝ ግዛት ይዛ ብትሆን ኖሮ ዝናዋና ታሪኳ በዓለም ኣቀፍ በማያሻማ ሁኔታ ይታወቅ ነዘር ሳባውያን ከአእሰተዳደር ይልቅ ዝና ያገኙት በንግድና ከግሪክ ፊደል ወሰደው ለዓርቦች ለኢትዮጵያውያንና ለይሁዶችም ዘማሰራጨታቸው ነው ለዓረቦች ፊደል በመስጠታቸው ገዝቷል እንዳልተባሉ ሁሉ ለኢትዮጵያም ፈደል በመሰጠታቸው ገዝተዋል ሊባሉ እይችሉም ሮማውያን ገዥዎች ሆነው ከተገዥዎቹ ከግሪኮች ፈደል ወሰደዋል ኤውሮጳውያን የኢትዮጵያ ታሪክ ፀሐፊዎች ሳባውያን ወደ ኢትዮጵያ ያመጡት ከፊደል ሌሳ ሰልጣኔን በሚመለከት ነው ሳባውያን ከባቢቪሉን ባለፎቅ የሕንፃ ግንባታ ተምረው በህገራቸው አሰገብተው በሥራ ላይ ኣውለውታል በሀገራችን ግን እንኳን ፎቅ ቤት የድንጋይ ቤትም ልምድ ምንም ምልክት የለም በኣክሱም የቆሙ ሐውልቶች ዓይነት በሳባ የሉም በአምልኮትና በቤተመቅደሳ ኣሳተዳደርም በኢትዮጵያ አይታዩም በቋንቋችን የሚገኙት ብዙ የፅብራይሰሳጥ ቃላቶች የሀይማኖት ሳይቀር በአንዳንድ ቦታዎች የኤውሮጳውያን የኢትዮጵያ ታሪክ ፀሐፊዎች ተገቢ ትኩረት አልስጡበትም። ኣቡን የተፃፈው ይገልፃል የሳባውያን ጽሑፍ በመረዌ መገኘት የአክሱም ወይንም የየመን ነጋዴዎች ወደ መረዌ ይመላለሱ እንደነበረ ስረዳል አንደገና መረዌ በ ዓም በሮማዊ ንጉሠ ነገሥት ትሬቦኒውስ ጋሎስ ዘመን ከሮማ መንግሥት ጋራ ወዳጅነት ስለመፍጠር የሞከረችበት ዘመን ነበረ ተረር አማኒ የተባለው የመሮዌ ንጉሥ የኣክሱምና የብለሚ ወዳጅነት ሰላሳስፈራው ከበባውን ስመበጠሰ በማሰብ ከሮማውያን ጋራ መቀራራብ አስቦ እንደነዘረ የሚያስረዳ ፊሌ በተባለው የመሮዌ ከተማ በዲሞቲክ ከተቀረፀ ጽሑፍ መሮዌ ወደ ሮማ መልእከተኞቿን መሳኳን ይገልፃል ይህ የመሮዌ አቋም ግዛቷ በአክሱም ሠራዊት አንዲወረር ምክንያት ሆኗል ምናልባት የመሮዌ መንግሥት ተቋርጦ በብስሚ መንግሥት የተጠቃለለው የብለሚ መንግሥትም የእከሱም አንድ ከፍለ ሀገር ከመሆን አልፎ አንድ መንግሥት ሆኖ አያውቅም የኤውሮጳ ታሪክ ፀሐፊዎች የቤጃ ወረራ በማለት ይጽፋሉ ነገር ግን ቤጃ በወረራ ፀገር ይዘው ገዝተዋል ለማለት ኣይቻልም አ ር ርክ ጸ ቤፀ ዩ ር ዩ ር ሀ ከ ዩ ምከንያቱም ዘላን ስለሆኑ በቋሚነት አንድ ቦታ ስፍረው መንግሥት አቋቁመው አኣያውቁም ሆኖም ግብፅ በሮማውያን አጅ በነበረችበት ጊዜ ተባይድ እየገቡ ይዘርፉ ነበር በሰሜን ሱዳን ብቅ እያሉ የሚጠፉ ጥቃቅን የቤጃ መንግሥታትም ነበሩ ቤጃ በጎርዶፋን ስናር ገዚራ ሰፍሯል እንድሁም በዛሬይቱ ኤርትራ ከምፅዋ ጀምሮ አስከ ከስላ በወረራም በስፈራም ዘራችን ቤጃ ነው የሚሉ ስዎች ይገኛሉ በከበሳ ከመረብ በስተስሜንና በሰተ ፉኩብም ይገኛሉ ሆኖም ቤጃ በሄዱበት ቦታ አንድ ጠባይ ኣላቸው ዶዝውም ቋንቋቸውን ትተው የአካባቢውን ሕዝብ ቋንቋ በመናገር የአካባቢውን ሕዝብ መሰለው የመኖር ችሉታ አኣላሳቸው በዚሀ መሠረት በግብፅና ሱዳን የዓረብኛ ተናጋሪ ሆነው ዓረብ ሆነዋል በኤርትራ አኛ በትግራይ ትግሪኛና ትግሬ ቋንቋ ተናጋሪ ሆነዋል በኤርትራ ሰሜን ምዕራብ ለፍረዋል በሃይማኖትም እንደዚሁ እስላሞችና ክርስቲያኖች ሆነዋል ኮንቲ ሮሲኒ በመጽሐፉ ምዕራፍ ስለቤጃ የሰልጣኔ ቅሪት ምልክቶች ብሎ ጽፏል ቤዜጃም ሆነ ግእዝ ተናጋሪ ለእኛ ልዩነት የስውም ሁሱም ኢትዮጵያዊ የኩሽ ጐሳ ናቸው የቤጃ ተብሎ የተገኘው የታሪክ ቅሪቶች በደምቤዛን ኦና በካርነሸም ሀማሴን ፊደል መስል የተባሉ በድንጋይ ስሌዳ የተቀረፁ ጽሑፎች ናቸው እንደ ፊደል ለማንበብ የማይቻል ቢሆንም ቅድመ ሄሮግሲፊከ ጽሑፍ የሚል ግምት ብንሰጣቸው ተገቢ ይመስላሳል የቤጃ ችሪት የተባሉ በየቦታው የተገኙ ሬክታንግል ቅርፅ ያላቸው መቃብር ናቸው ዘሉዳን በባርካ በላሄል ከሰላ አካባቢ በብዛት ይገኛሉ እነዚፀ መቃብሮችም ቅድመ ፒራሚድ ተብስው ግምት ቢሰጣቸው ተገቢ ይመሰለላል ይህ ሁሉ ሲታይ ኢትዮጵያ በሰልጣኔ ከግብፅ ቀደምትነት አላት ለማለት የሚያስደፍር በቂ ተጨማሪ ማስረጃ ነው ድሮም ሆነ አሁን በስሜን ነገደ ኩሸ በደቡብ ነገደ ዮቅጣን የተከፈሉ ሕዝቦች እንዳልነበሩና እንደሌሉ እንገነዛባለን የኢትዮጵያ ማእከል ወደ አከሱም የተዛወረበት ዋናው ምክንያት የግብፅ መንግሥት እና ስልጣኔ መውደቅ ነው ኮንቲ ሮሲኒ ቤጃ በ ጎሳዎች ይከፈላሉ ብሉ ጽፏል እነሱም አባብደ ለ በደቡብ ግብፅ የሚኖሩ ዓረብኛ ተናጋሪ የሆኑ ከዓረብ የተዳቀሉ ቢሺዓሪ በከ ሱዳን የሚኖሩ ቋንቋቸው ዓረብኛ ሀደንዶዋ ሐለንጋ በበመሯ ኤርትራ ቤኒአመር በኢትዮጵያ የሚኖሩ ሲሆኑ ቋንቋቸውም ግማሽ ትግሬ ነው ግማሾቹ ቤጃ ቋንቋ ተናጋሪ ናቸው የቤጃ ሕዝብ ምንም እንኳ ቋንቋቸው ወደ መጥፋት የተቃረበ እነሰተኛ ሕዝብ ቢመሰሉም በኢትዮጵያ ታሪከ ከፍ ያለ ቦታ የሚሰጣቸው ናቸው ዘጥንታዊት ግብፅ ታሪከና ስልጣኔ በቀጥታም ሆነ በተዛዋዋሪ የተካፈሉ ናቸው የቀድሞቧቱ ኢትዮጵያ የጀርባ አጥንት ነበሩ የዛሬዉቱ ሰን በሕዝብ በብዛትም በአመራርም የበሳይነት ያላቸው ናቸው በስሜን አትዮጵያ ተለራጭተው የሚኖሩ ናቸው በተስይ ቤጃ ቋንቋ ተናጋሪ የሆኑ በአትዮጵያ ብቻ ሰለሚገኙ የቤጃ ሀገርና ማእከል ኢትዮጵያ ናት ለማስት ይቻላል የተድሞጺዚቱ ኢትዮጵያ የምትባለው መሰና ከየት ወዴት እንደሆነ በትከክል ባይታወቅም ዋና ከተማዋ ናፓታ በነበረበት ጊዜ በኣሁኑ ኣስተደደር ሰን ውስጥ ሲሆን ዋና ከተማዋ መሮዌ በነበረዐት ጊዜ ግን በአሁኑ ጸፀክ ከ ዩ አስተዳደር በኢትዮጵያ ግዛት ኤርትራ ውስጥ ናት ስለዚህ በአሁኑ አስተዳደርም ቢሆን የቀድሞዬት ኢትዮጵያ በሙሉ በሱዳን ውስጥ አይደለችም አነሰተኛ ክፍል በኢትዮጵያ ውስጥ ኣሰች የቀድሞዩቱ ኢትዮጵያ ዋና ከተማ ከናፓታ ወደ መሮዊ መዛዋወሩን ትርጉም ሊኖረው ይችላል ድሮም አንደዛሬ የቋንቋ አቀማመጥ ከሆነና የግእዝ ቋንቋ ከደቡብ ዓረብ የመጣልን ነው ብለን ካላመንን መረዌ አካባቢ የኖረው የግእዝ ቋንቋ ተናጋሪ ሌላ ቋንቋ የካም ቋንቋ ተናጋሪ በናፖታ አካባቢ በሚኖረው ሕዝብ ኃይሎ የአሰተዳደር ስልጣን በመረከቡ ነው ብለን ትርጉም ልንሰጠው እንችላለን በአጠቃላይ ይሄ የአክሱም መንግሥት ያደረገው ዘመቻ የግዛት ማስፋፋት ሳይሆን የአንድነት ማስከበርና የሁለቱ ሕዝቦች መወሀድ ነው በተመሳሳይ ሁኔታ ከክርስቶስ ልደት በፊት ዓመት ጀምሮ በተለያዩ የግብፅ ፈርኦኖች አማካኝነት ግብፅ በቀድሞዉዷቱ ኢትዮጵያ ኑቢያ ወሰን አያለፈች ገዝታለች የሚለው ኣባባል ትክክል አይሆንም ምክንያቱም የግብፅ እና የናፓፖታ መንግሥታት ሁለቱም በጋብቻ የተሳሰሩ ስለነበሩ ሁለቱ መንግሥታት መዋሀድ የተለመደ ነው ከክርስቶስ ልደት በፈት በ አመት ግብፅ በእስያም በአፍሪካም ሽንፈት በገጠማት ነበረ በዚሁ ዘመን ሊብያዌ ፈርእን ሆኖ በቴብ መቋቋሙ ለመቃወም የቤተ መቅደስ ኣለቆች ከሊቢያውያን ቀድሞ የነበሩ የለርወ መንግሥት ወራሾች በመያዝ በናፓታ መንግሥት ለመመስረታቸው ኢትዮጵያ ከግብፅ ተገነጠሰች በተራቸው ዘመን ጠብቀው የናፓታ ነገሥታትም በግብፅ ላይ የበላይነት በመቀዳጀታቸው ናፓታ ከግብፅ ከተገነጠለች ዓመት በኋላ ሁለቱ ሠንግሥታት አዋሕደው ፈርኦን ተብለው አመት ግዝተዋል ይሀ የሆነበት ምክንያት ካስህታ የፒያንኪ ኛ አባት የፈርኦን ሴት ልጅ አግብቶ ስለነበረ ልጁ የፒያንከኪ የፈርኦን ዘውድ ይገባኛል ተወላጅ ነኝ በማለት በኃይል ወሮ ከያዘ በኋላ የተዋዘዱ የግብፅና የኢትዩጵያ ናፓታ ፈርኦን ሰመሆን በትተዋል መጠነ ሰፊ የአክሱም በባህር ዘመቻ ወደ ደቡብ በመርከቦች ወደ ደቡብ የተደረገው ዘመቻ በኢትዮጵያ ታሪክ ተደርጎ የማይታወቅ ነው ምንም እንኳን ተጨማሪ ሌላ ማስረጃ ባይገኝም ከሁሉ የበለጠ የአክሌም መንግሥት የመጨረሻ ዓላማው ነበረ የአዱሊስ የሐውልት ጽሑፍ የሚለውን ብቻ በመጥተስ ረሐውሊሲና ሰላተ ሶማሊያና ከአዛንያ በታች ያሉ ሕዝቦች እጣን ከሚነግዱ የበርበር ሀዢ በሰፊው ሜዳዎች ው የማይገኝባቸው የሚኖሩ ሕዝቦች አስገብሮ የባሕር ወደብ እንዲጠብቱ አዘዛቸው ። ፈጠሩን ብለን መናገር የማይመሰል ክመ ዘላይ አሳፋሪም ነው ደቡብ ዓረቦች በብዛት ስፈሩላቸው ተብለው መቱ አ ት ያሉት ጥቅ ዖ ሰሜን ምሥራ ሰ ት ያ ሠረ ብታዎች በደቡባዊ አከለገዛይ የሚገኙ ቦታዎች ና ህተቀዋ ሥት ኀ ሕዝቦችም ቢሆኑ የዓረብ ድብልቅ ዘር የለባቸውም ተለዩ ሕዝሆት ልጣኔ ባቸው ረ ድትዮኡ ኦን ሮች ከፍናቸው ብቻ የማታዩ በቆሐይቱ አክባዜ አአከለጻዛይ ተቁፍሮ የተገኙ አስከሬኖች ጠጉራቸው ጥጥ መላይ እንደ ርች ዱ ኔግሮዎች ሳይሆን ወይንም ሉጫ እንደ ቦች ባይን ዮራ ቆባ ሚሜ ትዮጵያውያን በመጠኑ ከርዳዳ የሆነ ፀጉር ንደ በራቸው አሁና ግጠዋል የጭንቅላታቸው አጥንትም እች ትድፏ ው ማግ እንደሆኑ ዓረቦ እንዳልሰፈሩ የሚያስረዳ ተ ዳ ማሰረጃ ሊሆን የሚችል ነው ቆሐይቱ እ ንደ ተፈ በ ተ ሣይ ውሃ ማጠራቀሚያ ገንዳዎች ቅሪቶች ያሌባት መንደር ዓረብ ተመሣሣ ይኖሩ የነበሩ ደቡብ ዓረቦች ከተይ ባሕር ሐሩር ወጣ ብለው ኦላዱ የአየር የሚያገኙበት የመዝናኛ ቦታ ነበረች የተባለች ደር ናት በዚሁ መ ንደር የዓረበች ሬሳ ምልክት ካልተገኘ የ ለሆ ለገ አይችልም ቆሐይቶ እንደ መንደር የሚቆጠር እይደለም ኣክ ም ክሬት አይችልም ዋና ከተማ የነበረ ሊሆን የሚችል ተ እንደ ትኩንዳዕ ከቆሐይቶ እስከ ኣክሉም ያሉት ታሪካዊ ቦታዎች ርስራሾ ከፈቶ ስንዓፈ ወተ የሚያጠቃልል ክፍ ታሪካዊ የሐሑልቶች ግ ታዋ ከተሞች ስራ የቻሉ እንደ ግሪክ መን ገሥ ዊ ከተሞ የመሩ ለሆኑ ይችላሉ ናጋለት የሚያሰኝ ነው ለሦርምር በቂ ቁፋሮዎች ገር ወ ርብ በሇ ሟሟ አልተደረዝ ከዚሀ ቀደም የተደረጉ ቁፋሬዎች ያተኩሩት በኣክሱም አካባቢ ብቻ ነው ፕሪኘሎ የቀይ ባሕር ዙሪያ ጉዞ የሚል መጽሐፍ የደረሰው ሰው አክሱማውያንን የሚገዛ ዞስካለስ የተባለ ዘጣም ስስታም የሆነ ገንዘብ ማጠራቀም ብቻ ጉጐበዝና የግሪክ ቋንቋ በሚገባ የሚያውቅ ንጉሥ ነበረ ብሎ ጽፏል ዞስካለስ ይኖር የነበረ በኛው መቶ ከፍሰ ዘመን ኛው አጋማሽ ከክርስቶስ ልደት በኋላ ስለሆነ ኢትዮጵያውያን የሳባ ቋንቋና ፊደል ከማወቃቸው በፊት የግሪክ ቋንቋ ያወቁ እንደነበረ የሚጠቁም ነው ሽ የኢትዮጵያ ጥንታዊ ታሪከ ለማወቅ በቄ የአርከዮሎጂ ቁፋሮ ባይደረግም ከመሬት በላይ የሚሠዩ የቃ ጣችን አሻሯዎች በተለሯ በሰጫዓ ኢትዮጵያ ከከሰላ እስክ ሐይቅ ወሉ ዘብዛት ይገኛሉ ኮንቲ ሮሲኒ ምንም እንኳን እነዚህ የታሪካችን ምልከቶች በውጭ ሀገር ስዎች የተሰሩ ናቸው የሚል አስተያየት ቢኖረውም እንደዚሁም የኢትዮጵያ የጥንት ስልጣኔ የኣናሳ ሴማውያን ሥልጣኔ ነው የሚል አስተያየት ቢኖረውም ሐውልቶቹን ከመረመረ በኋላ ኢትዮጵያ ዘዓለም ከሚገኙ ጥንታዊ ስልጣኔዎች ካላቸው ሀገሮች መካክል ዘእኩል ደረጃ እንድትሰለፍ የሚያስችሏት መሆናቸው ጽፏል ዘአከሱም ከሚገኙ ቁጥራቸው ኣን አንዱ ዘቁመት በመላው ንዓለም ከሚገኙ ያለው ነው ላሊበላ የሚገኙ ኣብያተ ተወዳዳሪ የሌላቸው ናቸው ተብለው ድ መቶ የሚደርሱ ኦቤሊስኮች ተመሳሳይ ሐውልቶች እንደኝነት ክርስቲያናት በዓይነታቸው በዓለም ተደንቀዋል የኢትዮጵያ የጨለሣ ዘመን ሰለታወተው የምዕራባውያን ሀገሮች የጨለማ ዘመን ብሐብ« ላጩ ተብሎ የሚጠራ ታሪካቸው ዘዚህ መጸሐፍ መግቢያ ላይ አስተያየቴን ሰጥቻለሁ የሀገራቸን ታሪክ ጸሐፊዎች የምዕራባውያን ተመሳሳይ የሆነ የታሪካችን የጨለማ ዘመን ኣለ ብለው ጽፈዋል የሀገራችንና የምራአባውያን ሀገሮች ታሪክ የተለየ ቢሆንም አንደ እጋጣሚ የጨለማ ዘመን ተብሎ የሚጠራ በሁሰቱ ሀሇች የክርስትና ሃይማኖት ከገባበት ዘመን ጀምሮ ነው አቶ ተከለፃዲቅ መኩሪያ የጨለማ ዘመን ብሎ የሚጠራው ከናግራን በኣ ካሌብ ዘመን በ በተደረገው ጦርነት እስከ ዩዲት መነሳት ዓም ንመት ያለው ጊዜ ነው የተባሰበትን ምክንያት ሲያብራራ የአክሱም ነገሥታት የስሩትን ሥራ በታሪክ የተመዘገበ ስላማይገኝ ነው በኤውሮጳውያን የጨለማ ዘመን ትርጉሙ ኣንድ ሀገር ከነበረው ከፍተኛ ስልጣኔ ወደ ኋላ የተመለሰበት ዘመን ነው ሀገራችን በእነ ንጉሥ ኢዛና አና አጹ ካሌብ ከነበረው ባሰ መልካም ዝና ታሪኳና ስልጣኔዋ ወደ ኋላ መመለስ የጆመረችበት ጊዜ ከኣጹ ካሌብ ጆምሮ መሰሎ አይታየኝም የሀገራችን ታሪክ ከምዕራባውያን ሀገሮች በማመሳሰል ብንፈልግ እንኳን የጨለማ ዘመን ተብሎ መጠራት የሚገባው ከኣጹ ካሌብ ከናግራን ጦርነት ጀምሮ መሆን የለበትም የታሪክ ማስረጃ በዘመጥፋቱም ታሪክ አልተሰራም ለማለት አይቻልም ከንጉሥ ኢዛና በፊት ወዴ ሰሜንና ደዙብ ዓረብ የተደረጉ የአክሱም ዘመቻዎች ማስረጃዎች የተገን መ ቪ ሀ ያ ቹ ፎዬ መ ር ርጠዘ ዜ ይ በአጋጣሚ ከሀገራችን ወጪ ነበር ለኢትዮጵያ የጨለማ ዘመን ኣለ ቢባልም መጀመር ያለበት ከእስልምና ሃይማኖት መከስትና መስፋፋት በኋላ በተለይም ግብፅ በዓረብ እስላሞች ስር ከወደቀችበት ዘመን ከ ዓም ጀምሮ መሆን ይገባዋል ከዚሁ ዓም ጀምሮ ግብጽና ኢትዮጵያ የክርስትና የጋራ እምነታቸውና ግንኙነታቸው ባይቋረጥም ኣደጋ ላይ የወደቀበት ዘመን ኮፕቲክ የአንድ የክርስቶስ ባሕርይ የክርስትና እምነት ተከታዮች ነበሩ ኢትዮጵያ ግንኙነቷ የተቋረጠው ከግብጽ ጋራ ብቻ ኣልነበረም ከስለጠኑ ምዕራባውያን የክርስትና እምነት ተከታይ ሀገሮች ሁሉ ጭምር ነበረ ከዚሁ ጊዜ ጀምሮ ኢትዮጵያ የክርስትና እምነቷን እና ሕልውናዋን ለመጠበቅ ለብዙ ዘመናት የትጥቅ ትግል የጀመረችበት ዘመን ነበር ስለዚህ ይህ ዓመት ምህረት ለኢትዮጵያ የጨለማ ዘመን የጀመረችበት ተብሎ ሊጠራ ይችላል ኮንቲ ሮሲኒ የሀገራችን ታሪከ የጨለማ ዘመን ዓመት ያደርሰዋል ከኛ መቶ ክፍለ ዘመን ሰለሞናዊ ነገሥታት በስልጣን አስከ ተመለሱባት ጊዜ ዓም ድረስ ሀ በዚሁ ጊዜ የሀገራችን ታሪከ የምናገኛቸው ከተለያዩ የውጭ ሀገር ጸሐፊዎች ነው የጨለማ ዘመን ከመግባቱ በፊት በ ኣንደ ግሪካዊ ግብፃዊ ዜጋ የሆነው ኮዝማስ ኢትዮጵያን ጎብኝቶ ሰፊ ታሪካዊ ዘገባዎች ተንትነዋል ወደ ሕንድ ሀገር በምሄድበት ጊዜ ባርባርያ ሶማልያ በጎበኘበት ጊዜ ክሶማልያ ጐን የነበረውን የዘንግ መንግሥት ለመጎብኘት ፈልጎ ነበር ነገር ግን ባሕርተኞች ስላስፊራሩት ፍላጎቱም አኣልተሳካለትም ከሕንድ ሀገር ሲመለስ አዱሊስ እና አክሱምን ጎብኝቶ በመሬት እስከ አባይ በመሄድ ግብፅ ሀዢ ጎብቷል ኮዝማ እንደጻፈው ኣዶሊስ የንግድ መናኸሪያግሪኮችና ሮማውያን ነጋዴዎች የሚያዛውትሩባት ናት በማለት ጽፏል በንግድም የምትገናኘው ከየመን ብቻ አይደለም ከፔርሊያ ክሕንድ እና ከስይሎን ጋራም ትገቁኛለች አክሱም ከብለሚዮች ጋራ በወዳጅነት የተመሰረተ ግንኙነት ኣላት ክባርባሪያን ጋር በመሬትም በባሕርም ትገናኛለች አዱሊስና አክሱም ሐውልቶችና ቤተክርስቲያኖች አሏቸው ኮዝማስ አጴ ካሌብ የመንን ለመውረር ዝግጅት በሚያደርግበት ጊዜ ተመልክቷል ክንቲ ሮሲኒ ከአጹ ካሌብ የየመን ዘመቻ በኋላም ቪሆን ኢትዮጵያ በኛና ኛ መቶ ክፍለ ዘመን ስልጣኔዋን እና የክርስትና ሃይማኖትን ወደ ደቡብ አስፋፍታ እንደ ነበረ የሚያመለክት ስሜን ሱማሊያ የሶኮትራ ደሌትም ጭምር ክርስቲያን ሆነው እንደነበሩ ብሎ ጽፈፏል ለ ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ኢትዮጵያ ግንኙነቷ ከደቡብ ዓረብ ጋራ ሊሆን ኛ መቶ ክፍለ ዘመን ግን ዘእስልምና ሃይማኖት መመስረት ምክንያት ግንኙነቷ ከሰሜን ዓረብ ሆኗል የሀገራችን ታሪክ በዚዙ ዘመን እና በሚቀጥሉት ዘመናት ለማወቅ የምንችለው ከዓረቦች ጸሐፊዎች ምንጮች በምናገኛቸው ማስረጃዎች ብቻ ነው በዚሁ ጊዜ የዓረቦች አስተያየት ኢትዮጵያ ሰላም የለፈነበት ሀገር ስደተኞች ዓረቦችን የምትቀበል ተብላ ትታወቅ ነበር ታማኝ የነቢዩ መሐመድ ባርያዎች ኢትዮጵያውን ነበሩ ነቢዩ መሐመድ በዓሰም ከነበሩት ታላላቅ ነገሥታት የእስልምና ሃይማኖት እንዲቀበሉ ደብዳቤ ከላከላቸው ነገሥታት ኣንዱ የኢትዮጵያ ንጉሥ ነበረ ነቢዩ መሐሀሠሀፀድ ከኢትዮጵያ ነገሥታት ጋራ የወደሯነት ግነኙነት ነበረው ካልነኳችሁ ክኢትዮጵያውያን ጋራ ነገር አትጫሩ የሰው ዘር ድፍረትና ጀግንነት ለጥቁሮች ነው የተሰጠው ። ሌሎች እንደ ኢበን ሰኢድና አልዲማስኪ የተባሉ የዘመኑ የጂዮግራፊ ምሁራን ዓረቦችም ስለ ዘይላሳ በርበራ ምቃዲሾ መርካ የኢትዮጵያ ወደቦች መሆናቸውን ጽፏል ቀ የግብፅ ፓትሪያርኮች ታሪክ በ ዓም ወደ ኢትዮጵያ እቡነ ጴጥሮስ በተላኩበት ዘመን ስለ ኢትዮጵያ ግዛት ሰፋታ ሲጽፍ ኢትዮጵያ በጣም ሰፊ በመሆኗ የተነሳ ንጉሙ ጉብኝት ለማድረግ ሲፈልግ ፀገጉን ጉብኝት ለመጨረስ ዓመት ይወሰድበት ነበር ብሏል በሲባሳ ዘመን ጊዜ ዓም የኢትዮጵያ መልክተኞች ካይሮ መጥተው በሰነበረ ስለ ኢትዮጵያ ለማወቅ ፍላጐት ከነበራቸው ብዙ ሰዎች ኣንዱ ኣቡ ባሊሕ ሻዲድ ኢብን ባና የተባለው የአርመን ተወላጅ ባደረሰው መጽሐፍ የኢትዮጵያ ንጉሥ ከዳዊት ዘር አይወለድም ሙሴ ወደ ኢትዮጵያ ሄዶ በነበረበት ጊዜ ከንጉጮ ሴት ልጅ ጋራ በተደረገው ጋብቻ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ዘር የሚሆነው ሊወለድ ችሏል ካለ በኋላ ንጉሥ በጣም ኃይለኛ ነው ከሰሩ ያሉት ነገሥታት ግዛት ጉብኝት ለማድረግ ኣንድ ዓመት ይፈጅበታል ብሎ ጽፏፈል ታሪካዊ ቦታዎች በደቡብ ኢትዮጵያ በሰሜን ብቻ ሳይሆን በሌሎች የሀገራችን ክፍሎችም የጥንት ታሪካችን ምልክቶች ፍርሰራሾች ይገኛሉ በአዲስ አበባ ፋንፋኔ ጠባለ አጠገብ የአክሉም ስልጣኔ ማስፋፋት የሚያመለክት የአንድ ቤተክርስቲያን ፍርሰራሽ ይገኝ ነበረ እንደዚሁም ከኣዲስ ኣበባ በስተምዕራብ ጀባልቲ በተባለው ተራራ የኣንዲት የአክሱማዊት የከተማ ፍርሰራሽ ይኀኛል ይሀ ሁሉ የሚያመሰክተው የአክሱም ወደ ደቡብ ማሰፋፋት በተያያዘ ዙኔታ አዲስ ኣበባ የኢትዮጵያ ማአከል እንድትሆን የተመረጠችው በኣ ምኒልክና በእቴጌ ወይቱ ዘመን መሆኑ ቀርቶ በአክሱም ዘመነ ምንግሥት መሆኑ ነው አጹ ምኒልክም አዲስ አበባ ዋና ከተማ እንድትሆን የመረጠበት ምክንያት በኢትዮጵያ ሌሎች የፍል ውሀ ጠበል ቦታዎች ጠፍተው ሳይሆን ቀደምት አባቶቹ የኢትዮጵያ ነገሥታት ፈለግ በመከተልና በማእከልነት ተመርጦ የነበረው ቦታ በመቀበል ነው ከአክሱም ኣጉላ አሸንጌ የሚወሰደው ጥንታዊ መንገድ ሲሆን የኢትዮጵያ ሥልጣኔም ከኣክሱም ወደ ኣሻንጌና ፈንፈነ መሰፋፋቱ ያሳያል በዚሁ መሠረት ከአሸንጌ ሐይቅ ኣጠገብ በአጹ ቴዎድሮስ ላይ የዘመተው የእንግሊዝ ጦር ኣባል የሆነው ኣንድ ወታደር የሰባተኛ መቶ ክፍለ ዘመን የአክሱም ገንዘብ ኣግኝቷል ባዚሁ አካባቢ በአክሱም ጊዜ ሕዝብ ሰፍረውበት የነበሩ ምልክቶች በሰተምዕራብ የአሸንጌ ሐይቅ ተግኝቷል በዝዋይ ሐይቅ ትራቪርሲ ሚሊዮስና ዲካስትሮ የተባሉ ጣሲያኖች በአጹ ምኒሊክ ጊዜ በኢትዮጵያ ይኖሩ የነበሩ የአክሱም መሰል ርርጠከ ዩ ሐውልቶች አቤሲሰኮችና መስቀሎች በብዙ ቦታዎች ኣግኝተናል ብሏል ከያሪኒ የተባለው ኢጣሊያዊ ሀገር ጐብኘፒ ከኣንኮበር በስተምስራቅ የግሪክ የድንጋይ አስራር የሚመሰል በአንድ ሕንጻ በተለይም በበሩ ደጃፍ አግኝተዋል በአጉላ በምስራቅ ትግራይ ለመንፈሳዊ አገልግሎት የሚውሉ የቤት ፍርሰራሾች ተገኝተዋል ሀገራችንን የጐበኘ ቼኪ የተባሰው ሴላም ኢጣሲያዊ በሸዋ ከአንኮበር በስተምስራቅ ሜትር ርዝመት ያለውና ሊላው ደብረ ብርሀን አጠገብ ኦቤሲሰክ አግኝቷል ዳባዲ ታዋቂው የፈረንሳይ ሀገር ጐብኘ ከአባይ በስተደቡብ ባሊበን ሁሰት ሜትር ርዝመት ያሰው ኦቤሊስክ ኣግኝቶ ነበር ነገር ግን ደጃዝማች ጐሹ ወልዴ ለኦሮሞዎች የጣኦት አምልኮት ነው ብሎ ሰባብሮታል ሀረሪ አደሬ በሀረር ከተማ የተወሰነ ቋንቋ እንዲሁም የጉራጌ ቋንቋ በመሀል ኣገር በሰፊው የተሰራጨ ክትግሪኛና ክአማርኛ ቋንቋዎች ጋራ የሚዛመዱ የሴም ቋንቋ ተብለው ሊመደቡ የተለመደ ነው በነዚህ ሁለቱ ለአካባቢዎች የአክሱም ሰልጣኔ ምልክቶች ተገኝተዋል በትግራይና የሰሜን ኢትዮጵያ የሚገኙ የሰልጣኔ ምልክቶች ከጥንት ግብፃውያን ወይንም ደቡብ ዓረብ ጠበብቶች የተሰሩ ናቸው እንደሚባለው ሁሉ በሊሳ የኢትዮጵያ ክፍለ ሀገር የሚገኙ የስልጣኔ ቅሪቶች በደፈናው ከአክሱም የመጡ ናቸው ይባላሉ አልፎ አልፎ በመላው ኢትዮጵያ የሚገኙ ኦቤሊስቶች የቢተከርስሰቲያን ህንፃ ፍርስራሾች የአክሱም ሥልጣኒ መስፋፋት ጊዜ የተሰሩ ሲሆኑ ሲሎች እንደ መቃብሮች የመሳሰሉት ግን ከቀደምት ነዋሪ ሕዝብ የተሰሩ ለጥንት ግብፃውያን የሥልጣኔ ምልክት የሆኑት ፒራሚዶች እንዲዳብሩ መሠረት የጣሉ ሊሆኑ ይችሳሉ ባጉራጌ ሙሄር ሶዶ አካባቢ ጢአኣ ለምቦ ለደን ወዘተ የተባሉ ቦታዎች ሁለት ከሰማንያ ሜትር ያላነሳ ቁመት ያላቸው በግዙፍ የድንጋይ ክምችት ክፍታ ያላቸው በገዥ ቦታዎች የተፅሩ በተለይ በሰደን የሚሆኑ ባለኣራት ማአዘን መቃብሮች ተገኝተዋል በመቃብሮቹ የተካሄደው ምርምር አጥጋቢ ውጤት ያሳሰገኘበት ምክንያት ሬሳዎቹን የሚሸፍነው ድንጋይ የአሲድ ጠባይ ስሳሰው አጥንቶች አመድ ሆነው ሰለተገኙ ነው አንዳንድ ጊዜም በመቃብሮቹ ላይ ስእል ተገኝቷል እንደዚሁም የግብፃውያን መሰል ጉራዴና ቢሳ ተገኝተዋል አንዳንድ ጊዜም በመቃብሩ ላይ ሐውልት የሚመስል ወይንም በኣከሱም የኢዛና ጽሑፍ ያሉባቸው ድንጋዮች የሚያስታውሱ ናቸው እነዚህ ሁሉ ሰራዎች በአክሱማውያን የተሰሩ መሆናቸውን አያጠራጥርም በምሰራቅ ኢትዮጵያ ክሐረር ኪሎ ሜትር በስተምስራቅ አባ አዘይስ የተባሉ ፈረንሳዊ ካቶሊክ ላዛሪስት ሚስዮናዊ ደልመን ብሉ የጠራቸው መቃብሮች አግኝተዋል ደልመን በብዙ የዓለም ክፍሎች ተገኝተዋል በግብፅ ግን አልተገኘም በምሥራቅ ኢትዮጵያ በሐረርጌ የተገኙ መቃብሮች በኮንቲ ሮሲኒ አስተያየት ደልመን ሳይሆኑ በሰሜን ኢትዮጳያ ከሚገኙ መቃብሮች ተመሳሳይ ናቸው በሰሜን ኢትዮጵያ ከሚገኙ መቃብሮች ዋናውና ትልቁ በኣክሱም ከተማ ንፋስ መውጫ በሚባለው ቦታ የሚገኘው መቃብር ነው የሐረር ጉራጌ ቋንቋዎች የተፈጠሩት ክጥንታዊ ኢትዮጵያዊ ቋንቋ ክግዕዝ በቀጥታ ወይንም ከግዕዝ በፊት የነበረው የኢትዮጵያ ቋንቋ ሲሆን ይችላል ከትግሪኛ ጋራ ብዙ ይዛመዳሉ መቃብሮቹ የተሰሩበት ዘመን ለማወቅ ጨርሶ አይቻልም የሐረር እና የጉራጌ ኣካባቢ ርክቨ ሼቋ ሄ አያን መ አጠፋ ለረጅም ጊዜ ሠቆየቱ ነው እንጂ ሰልጣኔ ምልክት በለ ትለክ ምሰራቅ ከሰሜን እለክ ደቡብ ኦሞ የአክሱም የወታደራዊ ሻንፈት ከመት በባ ው ። የሚጠራ ክፍለ ሀገር የለም ከኣጹ ካሊብ ጀምሮ እለክ ዮዲት ዘመን ዓመት በኢትዮጵያ ታሪክ የጨለማ ዘመን ተብሎ የሚጠራ ብዙ የታረክ ማሰረጃዎች የማይገኙበት ዘመን ለለነበረ ነው ሆኖም ይህ ዘመን ምናልባት ኢትዮጵያ ለልጣኔዋን ያስፋፋችበት ጊዜ ስስነበረ ወርቃማ የብልጽግና ዘመን ነበር በ ዓም በእስክዲረያ መንበረ ፓትሪያርክ የነበሩ አቡነ ፈስተዩሰ በጩና በነበሩበት ጊዜ ኢትዮጵያ ከአቡነ ጴትሮስ ጀምሮ ሕጋዊ አቡን ስላልነበራት ሰይፈ አረድ የተባለ የኢትዮጵያ ንጉሥ ጊዮርጊሰ ለተባለው የኑቢያ ንጉሥ የእስክንድሪያ ሊቀ ጳጳስ ለኢትዮጵያ ጳጳሰ ይልኩ ዘንድ እንዲያማልደው ደብዳቤ ጽፎ ነበር የኑቢያ ንጉሥ የግብፁ ፓትሪያርክ ወደ ኢትዮጵያ ጳጳለ እንዲልኩ ባቀረበው ልመና መሠረት እቡነ ዳንኤል ሊላኩ ኢትዮጵያውያን በታላቅ ደስታ ተቀብሉዋቸዋል የኢትዮጵያ ንጉሥ ለኑቢያ ንጉሥ በግእዝ ቋንቋ የፃፈው ደብዳቤና የወቅቱ የኢትዮጵያውያን የታሪክ ፀሃፈዎች ያቀረቡት ዘገባ የሚጠቁመን ነዝር ኢትዮጵያ በዚያን ዘመን በታሪኳ በወሳኝ ምዕራፍ ትገኝ እንደነበረ ነው ምንም እንኳን ኢትዮጵያውያን የታሪክ ጸሐፊዎችና የግብፅ ፓትሪያርኮች ታሪክ መዛግብቶች በዓመተ ምሀረትና በአንዳንድ ዝርዝር ሁኔታዎች ቢለያዩም በመሠረቱ ታሪኩ በማይለያዩበት ሁኔታ ገልፀውታል ክርስቲያን የኢትዮጵያ መንግሥት ሊጠፋ ትንሽ ነበር የቀረው ክርለቲያን ሕዝብም ባሪያ ሆኖ ከመሸጥ ያመለጠ ሸሽቶ ወደ ሌላ ክፍላተ ሀገር ይለደድ ነበርዙ ንጉሙም ወደ ሸዋ በመሸሽ የሞት ሽረት ፍልሚያ በማድረግ ወሳኝ ሚና ተጫውቷል በኢትዮጵያ ከጥንት ጀምሮ እለከ ዘመናችን የጎሳ ጦርነት የተደረገበት ጉዜ የለም የሃይማኖት ጦርነቶች ግን ተደርጓል በዮዲት የተቀለቀሰው ጦርነትም የኦሪት ሕግ ተከታይ የሆኑ ኢትዮጵያውያንና በክርስትና ሃይማኖት ተክታይ የሆኑት ኢትዮጵያውያን መሀከል የተደረገው የሃይማኖት ጦርነት ነው የኢትዮጵያ ታሪክ ጸሐፊዎች ያቀረቡት ዘገባ ይኸንን ሁኔታ መኖሩን የሚያለተጋባ ነው በሚቀጥሉት ዘመናትም በእለላሞች ኢትዮጵያውያን እና በክርሳቲያኖች መሀከል ጦርነቶች ተካሄጻል ሌሎች ታሪክ ጸሐፈዎች ኢትዮጵያውያን ያቀረቡት ታሪክ ጨርሶ ሳይክዱ የግብፅ ፓትሪያርኮች ታሪክ በኒ አል ሐሙያሀ ብሎ የጠሯት ንግሥት የአጻጻፍ ሰሀተት ነው ብለዋል ኣል ደሙታህ ተብሎ መነበብ እንዳለበት በማመን ዮዲትን ከአባይ በስተደቡብ ይገኝ የነበረው ትልቁ ዳሞት የዛሬው ምዕራብ ሸዋና ወለጋ ንግሥት አድርጓታል በኢትዮጵያ ታሪክም እሰክ ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ድረስ ዳሞት የሚባል መንግሥት ተዘግቧል በመጨረሻ ዮዲት በመሞቷ ጦርነቱ በኢትዮጵያ ክርስቲያን መንግሥት ድል አድራጊነት ቢደመደምም ጦርነቱ ኢትዮጵያ ደካማ መንግሥት አድራጓት ነበረ ያብቃው ኢትዮጵያ የደቡብ ክፍለ ሀገሮች ለመቆጣጠር ሳትችል ከመቅረቷ ሌላ እስከ ኛ መቶ ክፍለ ዘመን ዓም ክርለቲያን የነበሩ እንደ ዘይላ በርበራ የባሕር ጠረፍ ወደቦቿ የእስልምና ሃይማኖት ተለፋፍተውባቸው ለለነበረ በኢትዮጵያውያን መሐከል ር ርጠክ ሀ ወ ር ርጩክ ሀ ሀ ወ ር ርጩክ ዩ በክርስቲያኖችና ከፍቷል ቀደም ብሉ የእስልምና ሃይማኖት የብባ ዘ ክፍለ ዘመን ዓም በሱዋከን እስልምና ገብቶ ነዘር በእሰላሞች የሃይማኖት ጦርነቶች እንዲካሄዱ ጨንገድ ዳህላክ ሲሆን በከኛ ጨቶ የባርካ ቤጀ ጎሳዎች እና የሳሆ ጎሳዎች ታጁራ አንሁም በዚሁ ጊዜ ቅኙ ራ ወደብ አካባቢ ም ሆነው ነቦረ በእጠቃላይ በባሕር ጠረፍ ወደቦች ብቻ ሳይሆን ወደ ለል ሀገር በ መቶ ክፍለ ዘመን እንደ ተሰፋፍቶ ነበር ዮዲት ወደ ትግራይ ዘመቻ አድርጋ ዘመጣችኙ ራ ሚዕይ ገችዘት ታጉሮ ይኖሩ የነዘሩ ሳለሞናዊ ዘር ያላቸው ከፈጀች ጥቂቶች መደት መንዝ ሸሽተው ሄደው ነዘር መሞቷ ሲሰማ አምዘሳ ጡድም በተባለው የተድሞውጡ ፍን ወደ ትግራይ ዘመምጣት ለ ዓመት እንደገና በአባጭ ተን ቋፋራ ቆይቶ ሞተ ልጽ ግን መንግሥት ለመያዝ ከላስታ የተነሳ ሲቋቋም ሰላልቻለ እንደ አባቱ እንደገና ከአከሱም ወደ ሸዋ ሸሸቶ ደ መራ ተክለሃይማኖትም ያዛጉዌን ላስታ መንግሥት መሠረተ ሐረር ዝዋይ ሀዲያ ድረስ እስልምና ጊዜ ዘደብረ ዳሞ በኋላ ከእልቂት ያመለጡ ንጉሥ ዙፋን ምዕራፍ ኢትዮጵያ ድኅረ ዛጉዌ በሰለሞናውያን ነገሥታት ዘመን በ ዓም የመንግሥት መሪነት ስልጣን ከዛጉዌ ነገሥታት ወደ ስለሞናዊ ዘር ያላቸው ነገሥታት በይኩኖ አምላክ መሪነት ዘሰላማዊ መንገድ ፀጦሉ ሐይት ከሚገኘው ገዳምና በደብረ ሊባኖስ ሸዋ ከሚገኘው ገዳም አባቶች አማካኝነት ሊዘዋወር ችሏል የእስተዳደር ማእከልም ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ሸዋ ተዛወረ ሸዋ በጀዮግራፊ እተማመጣም የኢትዮጵያ ማእከል በመሆናፍ የኢትዮጵያ ከርስቲያን መንግሥት በምሥራቃዊ የሀገሪቷ ክፍል በተቋቋሙት እስላማውያን ትናንሽ መንግሥታት የሀገሪቷን አንድነት የሚያናጉ የሚስነዝሩባት ጥቃቶችን ለመከላከል ለመቁጣበዘ ብሎም ለመግታት እንዲቻል የኢትዮጵያ መስተዳደር ዘሸዋ ማእክሳዊነት መሆኑ አመቼ ሁኔታዎች ፈጥረዋል በስለሞናዊ ነገሥታት መሪነት በሸዋ ማእከላዊነት የተቋቋመው የኢትዮጵያ መንግሥት የነበረው ደካማ ጐን እንደ ቀድሞ ጊዜ እንደ አከሱምና ላሊበላ ቋሚ ዋና ከተማ መፍጠር ያለመቻሉ ነው ይህ ዘመሆኑ የማሕዘራዊ ኑሮ ግንባታዎች ዘማከናወን ለመጪው ትውልድ ታሪክ ማሰተላለፍ አልቻለም ጠንካራ ጉኑ በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ዘየወቅቱ የተክናወኑትን የመንግሥት ሥራዎች በጽሑፍ ለወጪው ትውለድ ማስተላለፍ ነው ሌሳ ጠንካራ ጐኑ ወሳኝ ፈተናዎች በማሳለፍ የሀገር አንድነትን ለመጠበቅ አሰደናቂ የኢትዮጵያውያን ጀግንነት የታየበትና ዘታሪክ የተመሰከረበት ዘመን ነበረ ለ ዓመት ገድማ የዘለቀው በሻዋ ማእከሳዊነት የኢትዮጵያ መንግሥት በሃይማኖት የተነሱ የእርስ በርስ ጦርነቶችን ተቋቁሞ ኢትዮጵያ በአክሱም መንግሥት ዘመን የነዘራት የመሬት ሰፋት ከሞላ ጉደል ተረካቢ ሆና ለመጠበቅ ሞክረዋል አነስተኛ የግእዝና የአማረኛ ሰነ ጽሑፎችም ዳብረዋል ከምዕራባውያን ጋራ የውጭ መንግሥታትም ግንኙነት ለመፍጠር ሞክረዋል ዘመኑ ምዕራባውያን ለመጀመሪያ ጊዜ ኢትዮጵያ መኖሩዋን በትክክል ያወቁበት ነበር የሰለሞናዊ ነገሥታት ሰልጣን ሲጨብጡ የኢትዮጵያ አመራር ብሩህ ተሰፋ እልጠበቃቸውም በባሕር ጠረፍ የሚገኙ የኢትዮጵያ ክፍለ ሀገሮች የእሰልምና ሃይማኖት የሆኑ ለማከላዊ የክርሰቲያን መንግሥታት የማይታዘዙ መንግሥታት ተቋቁመው ነበረ ይኸም ሁኔታ ለእርስ በእርለ ጦርነት የሚጋብዝ ነበር ከይኩኖ አምላክ መንግሥት ጀምሮ እስከ ግራኙ መሐመድ ሞት ድረለ ለ ዓመት የኢትዮጵያ ታሪክ በእስላሞችና ከርስቲያኖች የማያቋርጥ ጦርነት የተካሄደበት ጊዜ ነበር ይሀ በሀገራችን የተካሂደው የሃይማኖት ጦርነት በመካከለኛ ምስራቅና በኤውሮጳ የተካሂደው ጦርነት አካልና ነፀብራቅ ነበር ዓረቦች በእስልምና ሃይማኖት በመመራት በአጭር ጌዜ ውስጥ ባልታሰበ ሁኔታ ወታደራዊ ወረራ በመፈጸም መካከልኛው ምሰራቅ ሀገሮችን በቁጥጥራቸው ለማድረግ ችሏል ነብዩ መሐመድ ከሞተ በኋላ በሰድስተኛው ዓመት በ ዓም ግብፅ በዓረቦች አጅ ወደቀቕ ዓረቦች ወደ ለሜን አፍሪካ ወረራቸውን በመቀጠል በ በካርታጅ ከባድ ጦርነት አካሄደው ከማረኳት በኋላ በእሳት አቃጠሏት ስሟ ከታሪከ ተስርዛል በዓም በበርበር የተጋነባ የዓረቦች ር የጁብራልታር ካናል ተሻግሮ ወደ ሳፓኝ ገባ ሁለት ዓመት ባልሞላ ጌዜ የቪዚጎት መንግሥትን አሸንፎ መላው ሰፔኝን ለመቆጣጠር በቅቶ ነበር ቀጥሉም ዓረቦች ወደ መሐል ፈረንላይ ዘልቀው በመግባት መላው ኤውሮጳ እስላማዊት ዓረባዊት ለማድረግ ተቃርበው ነበር ነገር ግን በቻርል መዶሻ የሚመራው የፈረንሳይ ጦር ጥቱዋቴ በተባለው ቦታ በ ዓም በተደረገው ጦርነት በዓረቦች ላይ ድል ሳለተቀዳጀ የዓረቦች ወረራ ለዘለቄታው ሊገታ ችሏል ከዚሁ ጦርነት በኋሳ የክርስትና ሃይማት ሕልውና እና የኤውሮጳ ሀገሮች ነፃነት ተከብሮ ሊቆይ ችሏል ከ ዓመት በኋላ ሌላ እሳላማዊ የቱርክ መንግሥት ተነሰቶ በዓረቦች ተተከቶ በዓረቦች ያልተያዘውን የቪዘንታይን መንግሥት በቁጥጥሩ ከማዋሱ በላይ በምስራቅ በኩል በኤውሮፓ ላይ ወረራ በማድረግ ዘንጋሪና ኦሰትሪያ ድረስ ደርሶ ነበረ የኤውሮጳ ሀገሮችም ተባብረው ያደረጓቸው የመሰቀል ጦርነቶች ውጤት አልሰጡም ነዘር በዚሁ ጊዜም ኤውሮፓ በቱርክ እሰላማዊ መንግሥት ስር ለመውደቅ ተቃርባ ነበር ዳሩ ግን ቱርኮች በቪዩና አጠገብ ሽንፈት ሰለደረሰባቸው ኤውሮጳ ኮቱርኮች ወረራ ልትድን ችላለች የዓረቦችም ሆነ የቱርኮች ግዛታቸውና ሃይማኖታ ዓላማ ዋና ትኩረታቸው ወደ ኤውሮፓ ቢሆኑም ወደ ሀገራችንም ወከሉ። ብሎ መለሰላቸው በዚሁ ጊዜ አንደኛዋ ንግሥት የዮውርዳኖሰስ ውሀና የጉልጎታ መሬት ሰጠችው አንድ ቂስ ረጨበት ድካመም በቅጽበት ተወው አሱም ራሱ ለወታደሮቹ ረጨባቸው ከዚህ በኋላ ለጦርነቱ ትእዛዝ ሰጠ የካርሰቲያን የግንባር ጦር ወደ ኋላ ለማፈግፈግ ተገዶ ነዘር ንጉሙ በጦሩ መሀል ገብቶ በእጁ የቀኝ ክገፍ የነበሩ መሪዎች ገደላቸው ፈረሰኞችም የመሀል ጦር ግንባር አወደመ ቀሪውን ዘሰተግራ የነበረውን ከየመን የመጡ ህገሩን የማያውቁ ወታደሮች ነበሩ ትንሽ ጊዜ ከቆዩ በኋላ እነሱም ማፈግፈግ ጆመሩ ክዚህ ፀኋላ የክርስቲያን ጦር ፋታ ሳይሰጥ በመሸሽ ላይ የነበሩ እሰላሞች ላይ እንዳያመልጡ መንገድ እየዘጋ ይጨፈጭፋቸው ጀሥኦሥር አሰልፈው ነበር የኢትዮጵያ ሠራዊት በማያውቀው ዘቆላ ሀር ወታደሮቹ ተደመሰሱ ሱልጣኑ ተማርኮ ተተሰቀለ ሚሰቱም ክርሲያዮኖች ጠንቋይ ይሏት የነበረ ተይዛ ገላዋን ተቆራርጦ ለጅቦች ተሰጠ ጦርነቱ የተካሄደው ሐምሌ ወር ወደ መጨረሻ ዓም ነበረ አሁንም የእጹ ዓምደ ጽዮን ወታደሮች ኣቅማቸው እንደተሟጠጠ ለንጉሥ ቢያመለክቱም ንጉሥ ግን አልተቀበሳቸውም እፊቱ መከላከል አቅም የሌላቸው የጠላት ቦታዎች ነበሩ የዓምደ ጽዮን ወታደሮች እየገሰገሱ ጠላቶቹን መደምሰስ ቀጠሱ ከተሞች ተቃጠሉ ተዘረፋ ተወሰደው ታረዱ የኣዳል ሱልጣንም ወረራውን ለማቆም ሞክሮ ነበር ጦርነቱ ለክርስቲያን ፈረሰኞች ምቹ በሆነ ጋልፅ ቦታ ተካሄዶ የእስላም ወታደሮች በክርስቲያን ፈረሰኞች ተከበው ማምለጫ ኣጥተው አለቁ የአዳል ሱልጣን በጦር ሜዳ ሞተ ወደ መጨረሻ የቀረ የሐረር ሱለጣን ነበረ የመጨረሻ ሪፅድል ለመሞከር በሱልጣኑ ዙሪያ የቀሩት እስላሞች በሙሱ ተሰበሰቡ ከእነሱ ውስጥም ባላባቶችና ሱልጣኖች ነበሩ ሕዝቡም ወንድ ሴት ሳይለይ ተካፋይ ነበረ አሁንም የወሳኝነት ማና የተጫወተው ሱልጣኑን ከፈረሱ በጦር ወግቶ በመግደል ዓምደ ጽዮን ነበረ አሁን ግን የሚቋቋመው ኃይል እልነበረም ሁሉም የመጃሸ ብቻ ነበረ የተያያዙት አሁን የቀረ ስራ መስጊዶችን ማፍረሰ ከተሞችን ማቃጠል ሰዎቹንም ወንድ ሴት ልጅ አዋቂ ሳይለዩ መግደል ፅን ነበረ የእጹ ዓምደ ጽዮን ወታደሮች አራት ጥሳቻ የነበረው ቦታ ደረሱ አፍንጫቸውን የተቆረጠ እንዲሁም የተሰሰቡ አፄ ይሰሀቅ የተባሰው በክርሰቲያኖች ላይ በዚህ ቦታ ብዙ ክርሰቲያኖች ጆሮዋቸውን ሁሉ የአጹ ፀምደ ጽዮን ጀግንነት ውጤት አልባ የሚያደርገው ያ ጠጎቶችን እሰከ ባሕር ዳርቻ ምፅዋ ኣሰብ ታጁ ነው ዘአጹ ዓምደ ጽዮን ቀጥሉ ከነገራት የደረሰ ከ እሰከ ዓም የነገፅ አ የይፋት ንጉሥ ሠኢድ እአልዲን ጦርነት ከፈ ለክርሰቲያኖች የቀናቸው ከመግረክ ያመለጠው በኛ ጊዜ ቦፀግድረግ ከተማውን ከማረኩ በኋላ ሰይድ አል ንም ተገደሰ የሱ እሰር ልጆች ሸሽተው ወደ በግቃጠል በቦታቸው ቤተክርሰትቲያኖች ተሰሩ ንመት በኢትዮጵያ ቁጥጥር ለር ነበረች ሆኖም ኢት ሰላልነበራት የወደብ አሰተዳደርም ልምድ ሰላልነበራት አድርጋ ሰመቆየት አልቻለችም አስር የሰይድ አ ነገሥታት ወደ ራ ዘይሳ ራሱ ባሰማባረሩ ባሕር ጠረፍ ጹ ይሰሀቅ ነበረ እንደነገሠ ተበት በመጀመሪያ ግጭት መንግሥት እርዳታ ወደ ሀገራቸው ተመልሰው ለጦርነት ሲዘጋጁ ኢትዮጵያ የኢትዮጵያ ክርስቲያን መንግሥት በጦር ሜዳ ልትቆጣጠር አልቻለችም ባገኘው ድል እንደ ዓምደጽዮን ሲጠቀምበት አልቻ ሰም ዘይላ በኢትዮጵያ ክርሰቲያን መንግሥት በተያዘበት ጊዜ ጀምሮ የይፋት ነፃ መንግሥት ሰዘላዓለም ተሰርዞ በኢትዮጵያ ክርስቲያን ተጠቃሰለ ከዚሁ ጊዜ ጀምሮ ፀ የሚሆነው የአዳል መንግሥት ነው ከዘሳ መያዝ በኋላ ወደ የሚለው የኢትዮጵያ ንጉሥ ወ ጩክ ቹጩ መንግሥት ግዛት ውስጥ ኢትዮጵያ ሲመለሱ ዋና ከተማቸ ዳካር የምትባለው ቦታ ነበረች አፄ ይስሐቅ ጭ ሪ ረ ክርሰቲያን መንግሥት መሪ ተዋናይ የወሳዝማ ንጉሣዊ ቤተሰብ አንድ ዓመት ው ያደረጋት ኮንቲ ሮሲኒ በሰሜን ኢትዮጵያም ጦርነት ጦረኛ ነበረ አካሄጳል ዋ በኣፄ ቻ በዳሕላክ ደሴቶች ሱልጣን ሥር የነበረች ምፅ ስለት ታደመ ተያዘች ሁለተኛ ዙር ዘመቻ ትልቁ ዳሕላክ ተያዘህ በሦስተኛ ዙር ዘመቻ ምፅዋና የዳሕላክ ደሴቶች አ ነብራ ቃዲ ተርር ውጭ ሆነው ስለነበረ እንደገና ተያዙ በጦርነቱም መሪ የነበረ ዲተ ሌላ የግዛት ማስፋፋት የተደረገው ከኦሪት ሕግ ገና አ ቀቱ የነበሩ ወገራና ደምብያ አውራዳ ነበር ተፀሎታቸው ትት የተው ተሰሩሳቸው። ቤተክርስቲያኖችም ይቃጠሱ ነበረ አ ከሶ ግርር መረ አይናት ሰለነበረ የባሪያ ዋጋ በዓረብ ሀገሮች ረ ይለይ ሲካሄድ ከቆየ በኋላ በመጨረሻ ክርስቲያኖች መልሶ ና ናልን ተቀዳችጁ እሰላሞቹንም ከሀገራቸው ሊያስወጡ ችለዋል ብ ላን ዓም ጌዜያዊ ሰላም ሰፍኖ በነበረበት ጊዜ አጹ ይስሐቅ ተገደለ ት መት በኋላ ታዋቂው ጀማል አልዲን ብቤተሰቦቹ በተፈጠረ ጠብ ፈል ላነ ወንድሙ የመሪነቱን ሥልጣን ተረከቦ ጦርነቱ እንደቀድሞ ጭካኒ ቀጠለ ዋዜ ወ ርቄጩጩ ሀ ክሉ ህኡ ሕሥሣቹ ኙ ው የኢትዮጵያ ንጉሥ ዘርአ ያዕቆብ በ ዓም ነገሙ በእሱ ዘመነ ፀረግ ያላቸው ነገሥታት ከፍተኛ ዝናና የኣስተዲ በት ጊዜ ነበር ተላላፊ በሽታ በሀገሪቱ ገብቶ ሰለነበረ ራባውያን ተሰምተው ነበር ዜናዎች ቢሰሙም የኢትዮጵያ ክርለቲያን እምነት ያላቸው የኤውሮዳ ሀገሮች በምን ዓይነት መንገድ ሰለኢትዮጵያ ወታደራዊና ፖለቲካዊ አልነበረም ኢትዮጵያ እንደሆኑ በቆ ወታደራዌ እረዳታ ሊያደር ጉላት የሚችሉ ዮ አልነበራትም ለምሳሌ ብቸኛ ግለሰብ በወቅቱ ወደ ኢተዮጵያ የይለፍ ል ኤውሮጳ ሰኣ ኣስላም የሚያካሂደው የሞት ሸረት ትግል ተቆርቋሪ በመሆን ረብ ሀገሮች እርዳታ እንደሚያገኙ ሁሉ የክርስትና እርዳታ ማድረግ እንደሚችሉ የተደረገ ጥረት ዘርአ ያዕቆብ ያወራ አንቶኒዮ ባርቶሊ የተባለው አንድ አጣሊያዊ ነበረ ኢጣሊያ ደግሞ በዚያን ጊዜ ለራሷ በባእድ መንግሥታት የምት የምት የነዘሩ ሰሰ የሮማ ጻጳ ገዛ በጥቃቅን መጩ መረጥ ሀገር አልነበረችም ባርቶሊ ለአጁ ዓምደ ጽዮን ይሰጣቸው ዜናዎች ሰለ እነዚህ የኢጣሊያ ታናናሽ መንግሥታት ከፍተኛ ስልጣኔና ስ ትልቅነት ነበረ ዘርአ ያዕቆብ አስቸኳይ የክርስቲያን ከአዳል ሱልጣን ጋራ በመመሳጠር ሸፍቶ ነፃ ውጆ ሌሎች አውራጃዎችን ወደ እሱ ለመሳብ በምሰጢር ግንኙነት አድርጎ ነበር ዘርእ ያዕቆብ እቅዱ ወደ ተ ግባር እ ድረስ አልጠበቀውም ክሥልጣኑ አውርዶ ወረረው ማሃኮ ወደ አዴነ ሸዝቶ ለመሂድ ወደ ምሸግ ቦታ ለመግባት ሲሞክር የዘርአ ያዕቆብ ወታደሮች ለደረሱበት ገደሱት አንገቱን እግሮቹን እጆቹን ተቆራርጠው ወደ ዘርአ ዘርአ ያዕቆብ የተቀዳጀው የሰይዲ አልዲን ሊላ ልጅ አውራጃ ዘንጉ ቢት ደጃፍ ተሰቀሉ ከሁሉ የላቀ ድል አጹ ለአዳል ሱልጣን በጀማል አልዲን ሰልጣን የያ በባድላይ ነበረ በ ዓም ባድላይ የዳዋሮን ወሮ ነበረ ዘርአ ያዕቆብ በአነሰተኛ ወታደሮች ቢገጥመውም ላው የመንግሥቱ ግዛት ተከፋፍሏል የባድላይ እንዳለ አሳድዶ አዋሸ ወንዝ ለመሻገር በሚሞክርበት ያዕቆብ ሁለት ድሎችን በአጭር ጊዜ ቢጎናፀፍም ነት በሙሉ እንዳልተወገደ ስለተረዳኖ አሳሳቢ ስለሆነበት በሁለት መንገድ ዘላቂ መፍትሔ ብሎ የገመታቸው ኣርምጃዎች ወሰደ እንድነትና የእምነታቸው ማጠናከሪያ ኛ ከዓለም ዳታ መጠየቅ ነበረ አ ዘርኣ ያዕቆብ በሁለቱ መንገዶች ተጠቅመዋል የክርስትና ሃይማኖት ሰማስፋፋት በውድም በማሰገግደድም ሞክሯል መንፈሳዊ መጽሐፎች ከውጭ ቋንቋ ተተርጉመው እንዲሰጡ አስገድዲል የማርያም ድንግል በዓላቶችና ፆምን ወዘተ ወስኗል አንዳንድ የውጪ ሀገር ሰዎች ወደ ኢትዮጵያ በመግባታቸው በሮም ካቶሊክ ቤተክርስቲያንና በኢትዮጵያ ኦርቶዳክስ ቤተክርስቲያን ያለው ልዩነት የማዋዋያ ኣርእስት ሆኖ ነበረ አጺ ዘርእ ያዕቆብ ከክርስቲያን መንግሥታት እርዳታ ለማግኘት ሰነበረው ምኞት ግን ውጤት አልባና ዓላማውን የሳተ ነበረ ለማለት ይቻላል አጹ ዘርእ ያዕቆብ የኢውሮዳ መንግሥታትን ማንነት ለይቶ ካለማወቅ የተነሳ በ ዓም ለናፖሊ ንጉሥ መልእክት ልከዋል የናፖሊ መንግሥት እንኳን ከኤውሮጳ መንግሥታት ሊወዳጄር ቀርቆ በኢጣሊያ ከነበሩ አነስተኛ መንግሥታትም ክሁሉም ኋላ ቀር የነበሩ መንግሥታት የሆነ ነበረ ስለዚህ ምንም ዓይነት ጠቃሚ እርዳታ ለኢትዮጵያ መስጠት የሚችል አልነበም የናፖሊ መንግሥት በሰዓሊ ሞያ ስም የላከው ብራንካሌዮ የሚባለው ግለሰብ ቀድሞ ቄስ የነበረ ስለሆነ ጊዜወ ያሳለፈው የሃይማኖት ክርክር በመቀስቀስ ብቻ ነበረ ኣጹ ዘርአ ያዕቆብ ሰዝነኛው የቢዛንታይን ክርለቲያን መንግሥት እርዳታ እንዳይጠይቅ በዚሁ ጊዜ በቱርክ ኦቶማን መንግሥት ተሸንፎ በ ዓም ዋና ከተማው ቆሰጣንጥኒያ የተማረከበት ወቅትሕልውናውም ያበቃበት ጊዜ ነበረሌላ ኣጹ ዘርኣ ያዕቆብ በትልቅ ጉጉት እርዳታ እንዲያደርግለት ሲጠባቀቅ የነበረው ከሮማ ዳዳስ ነበረ ወቅቱ በቱርክ ኦቶማን አማካኝነት የእስልምና ሐይማኖትና መንግሥታት በኤውሮጳም በአፍሪካም ጥንካሬ ያገኙበት ነበረ በዚሁ የተነሳ የሮግ ጳጳስ የመላው ዓሰም ክርስቲያኖች ለማስተባበር በ ዓም ጣሊያን ሀገር በፊሬንሴ ጉባዔ ጠርቶ ነበረ ኢትዮጵያም የግብፅ ቤተክርስቲያንም መልእክተኞቻቸው ወደዚሀ ጉባዔ ልከው ነበር የግብፅ መልእክተኞች የተመሩት እንድሪያ በተባለው የቅዱስ አንቶንዮስ ገዳም አሰቃ ነበረ የኢትዮጵያ መልእክተኞች ቀሳውስት የተላኩት ከአባ ኒቆዲሞስ በኢየሩሳሌም የኢትዮጵያ ገዳማት አለቃ ወክሎ ነበረ የሮማ ዳጳስ ዓላማ የዓለም ክርስቲያን በሙሉ የካቶሊክ እምነት ተቀብሰው በእሱ ስር እንዲሆኑ ነበረ ሰክርስቲያኖች ትብብር እንቅፋት የሆነውም ይሀ ቅድመ ሁኔታ መግባት ስሰነበረ ነው ኢትዮጵያም ከዚሀ ቀደም እርዳታ ከከርሉቲያን መንግሥታት ያላገኘችው በዚሁ ቅድመ ሁኔታ ምክንያት ነበር የግብጽ መልእከተኛ ለጉባኤው ያደረገው ንግግር የሮማ ጳጳሳት በማወደስ ነበረ ከተናገረውም ውስጥ የሮማን ጳጳስ በማስመልከት በዚሁ ዓለም እርሶዎ እግዚአብሔር ነዎት እርስዎ የክርስትና እንደራሴ ነዎት እርሰዎ የዓለም እቀፍ ቤተክርስቲያን አሰቃ ነዎት ለእርስዎ የመንግሥተ ሰማያት በር የመክፈትየመዝጋት ቁልፍ ተሰጥቶታል ወዘተ የሚል ይገኝበታል የግብፅ መልእክተኛ ንግግር ከተሰማ ሁለት ቀን በኋላ የኢትዮጵያ መልእከተኞች ፈሪንሴ ገቡ ከሁለቱ መልእክተኞች አንዱ ባደረገው ንግግር የግብፅ መልእክተኛ ካደረገው ንግግር ተመሳሳይ ቢሆንም ሰየት የሚያደርገው ሀገሩ ኢትዮጵያ በሚመለከት ያሰማው የሚያወድሱ ቃላቶች ነበሩ ወደ ሮማ ጳጳስ ፊቱን እተኩሮ ሲናገር ከእርስዎ የተለዩ ሁሉ ወድቀዋል ከሮማ ኣካተሊክ ቤተክርስቲያን ከተለዩ ቤተክርስቲያኖች ሁሉ የእኛ ጠንካራና ኃይለኛ ነፃ ሆና ኖራለች ምክንያቱም ሌሎች ቤተከርስቲያኖች ከእርስዎ የተገነጠሉ በክፋት በፍላጎታቸው ነው እኛ ግን ተለይተን የኖርነው በመገደድርቀት የተነሳ በመንገዱ አደገኛነት ነው ከእርስዎ በፈትፅቕነበሩ የካቶሊክ ቤተክርስቲያን ሊቀዳዳሳት ቸልተኝነት ነው የአክሱም መንግሥት ዘመን ወደነበራት ስፋት ተመልሶ ነበረ በአፈ ታሪክ አባባል ኢትዮጵያ መንግሠታት ነበሯት ከነዚህም ውሰጥም መንግሥታት የወርቅ ዘውድ የሚጭኑ ነበረ እነ እማራ ጎንደር ላስታ ሸዋ ጎጃም ናቸው ለሉት የብር ዘውድ የሚጭኑ እንደዚሁም ነገሥታት የነህስ ዘውድ የሚጭኑ ስማቸው የማይታወት ነበረ ትግራይ ነገሥታት አልቤርቶ ፖሴሌራ እንደጠቀሰው በ ዓም ወደ ኢትዮጵያ መጥቶ የነበረው ሟ ጊዜ ኢትዮጵያ መንግሥታትና ራስ ገዝ አስተዳደሮች ነበሯት ኢትዮጵያ መንግሥታትና የራስ ገዝ አስተደደር ያላቸው ግዛቶች ነበራት ካሰ በኋሳ ባገኘውጡ ሌሎች ዚናዎች ግን የኢትዮጵያ ን መንግሥታት ክርስቲያን ያልሆኑ እንደዚሁም ሌሎች ቁጥራቸው ዘውል መንግሥታት ነበሯት በማለት ስማቸውን ይጠቅሳል ነ የመንግሥታ በተመሳከተ አብዛኛው አሁን ቢኖርም ያንዳንዶቹ ሰም ግን አሁን የለኦ ምዲሽ ባወጣው የ መንግሥታት ስም ዝርዝር እንደሚከተው ያቀርበዋል ። ገልፀዋል እንደፈረንጆች ቃል አገላለፅ የኦሮሞ ፊኖሚኖን ርቬ ሀከጩጨሀበሀ በኢትዮጵያ ታሪክ ባያጋጥማቸው ኖሮ ጀግኖች አባቶቻችን በእነ አጹ ይስሐቅና አጹ ዘርአ ያዕቆብ ዘመነ መንግሥት የኢትዮጵያ ግዛት እንደ አክሱማውያን እሰከ ሶፎላ ባይደርስም ከንያንና ደቡብ ሶማሊያ የሚያጠቃልል እሰከ ሕንድ ውቅያኖስ ዘልቆ እንደነበረ ይኸውም ስ ዓመት ቀጥሎ እንደነበረ ከላይ የተጠቀሰው የታሪክ ማስረጃ ያመለክታል የኦሮሞ ፈኖሜኖን ያልኩበጐ ምክንያት የኦሮሞ ወደ መሀል ሀገር መስፋፋት የውጭ መረራ አይባልም ወይንም በአንድ ሀገር ውስጥ በሁለት ጎሳዎች ወይም ክፍለ ሀገሮች የተደረገው እርስ በእርስ ጦርነት እይባልም ከላይ ከአንደኛ እስከ ኛ ተራ ቁጥር የጠቀሰኳቸው በኢትዮጵያ ይኖሩ የነበሩ ሕዝቦችና ክፍላተ ሀገሮች ካርታ የኦሮሞ ስም እአልነበረም የኦሮሞ ከስተት የመጣው ከተጠቀሰው ዓም በኋሳ ነው ኣሁን የሚታየው የኦሮሞ አሰፋፈር ከምሥራቅ ኢትዮጵያ ሐረርጌዔ እስከ ምዕራብ ኢሉባቡር ሊሎች ሕዝቦች ሰፍረውበት የነበሩ መሬት መሆኑን እንረዳሰን ይኸውም የኦሮሞ ክሰተት በኢትዮጵያ ልዩ ያደርገዋል ዳግማዊ ምኒለክ የሚወክለው የአማርኛ ቋንቋ በደቡብ በምዕራብ ኢትዮጵያ ወረራ በመፈጸም ሌሎች ሕዝቦች በቋንቋቸውና በባሕላቸው እንዳይጠቀመ አድርገዋል የሚል ወቀሳ በእሁኑ ጊዜ ሲሰነዘር ይሰማል ከዳግማዊ ምኒልክ ጀምሮ ለኣስተዳደር እንዲያመች የመንግሥት ቋንቋ አማርኛ ሰለነበረ በአገሪቷ እስተዳደር በሚመሰከት በተዘረጋው በጣም ዝቅተኛ የአስተዳደር መዋቅር የሌሎች ሕዝቦች ቋንቋዎች ሳይነኩ ከጥንት ጀምሮ እንደነበረ ሁሉ በአማርኛ ቋንቋ መጠቀም ያስተዳደር ቋንቋ ሆኖ ቆየቶ ነበር የአማርኛ ቋንቋን ለማሰፋፋት ምክንያት የሆነው ግን በይበልጥ ኪኢጣሊያ ወረራ በኋላ በኃይለሥላሴ ጊዜ ትምህርት ቤቶች ስስተስፋፋ ይሆናል የሌሎች ሕዝቦች ቋንቋና ባሕል ማጥፋት ብቻ ሳይሆን የሕልውናቸውም ማጥፋት የተፈጸመው በኦሮሞች የጋዳ ኣስተዳደር ዘዴ ነው የኦሮሞ ቋንቋ በአጭር ጊዜ በመላው ኢትዮጵያ መስፋፋት ሁኔታ በቂ ማሰረጃ ባይኖርም ምናልባት ቀደም ብለው ስፍሮበት የነበረውን ሕዝብ በሙሉ እየፈጁ ማስለቀቅ ላይሆን ዶይችላል ነገር ግን አንድ ሕዝብ የሌላ ሕዝብ ቋንቋና ባሕል በአጭር ጊዜ ውስጥ በስላም ስለማይቀበል በከፊል ነዋሪ ዐወ ፇ ሀ ገ በማለት ኣለመያዙ ነው ጡዙሥ በታሪኩ ለይም ኢርትራ ለኢጣሊያ ኢትዮጵያዊ ንረ የሚኖር ስለሆነ ሀን አ አናተ በትና ሥ በሚል አጠራር ሲያስታውሱት ይኖራሉ ተኛ ብቸኛ ንግሥት እሌኒ የኢትዮጵያ ጩንግሥታት እሰላ መሆኑን ሞችን ለማጥፋ ሚረፌ ለመጡ ት ርስቲያን ግብጸችና ትቸ ቁይቐ ገለልተኛ አቋም አ ገሥ ም በቻል ወዳጅነት መፍጠር ካልተቻ በሰላማዊ መንዴ ዙ ማድረግ ተሞክረዋል የዓረብ መረዎችም ፖሰሐካ ቆለቃች ው በሰላም ለመኖር እንዲችሉ ተሞክራል የ ከእላ ስ ከለ እሌኒ ነበረች አፄ ዘርአ ያዕቆብም ሁን በር ንግሥት ለንሥ ለመኖር በመፈለግ ከሀዲያ አንድ ሚሜስት አግብቶ ላ በቸ ጣፍ ማም ራሷ በልጅነቷ እስላም ነበረች የኣጹ ዘርአ ያፅ ብ ቫት ና ይ ከላኩ ነሰፍዜ ነቶች በርት ንጋቲ አል የየመንና የሀድራሞት የመንግሥታት ዘሮች ይዛመዱ በ ናቸው በተለይ ጋራ በ ው ነ ሰላም መኖር የማይዋጥላቸው ሰዎች ተፈጥረው ነበረ የሰላም ማረተም በይ በልጥ የከሸፈው በኤውሮጳ በክርስቲያኖችና በዓረቦች እስላሞች መካክል ይደረግ የነበረው ጦርነት ተፋፍሞ በነበረበት ወቅት በሀገራችንም ስሰተዛመተ ነበር ወቅቱ ኤሮውጳ ግዛቷ ወደ ሴሳ የዓለም ክፍሎች ማስፋፋት የጀመረችበት ነበረ ከኤውሮጳውያን የግንባር ቀደም በመላው የኤውሮጳ ስም የፖርቱጋል ዓላማ የእፍሪካ የባሕር ጠረፍ ዙሪያ ለመቃኘት ነበረ የሮማ ጳጳሰ የፊሬንሷ ጉባኤ የጠራ ዓላማውን ሣመደገፍ ማንኛውም የአፍሪካ ወደብ በፖርቱጋል የጦር መርከቦች ከተጎበኘ የፖርቱጋል እንዲሆን ስለፈቀዱ ፖርቱጋሎች ጥረታቸውን በመቀጠል ምዕራብ እፍሪካን ዞረው ወደ ምሥራቅ አፍሪካ ደረሱ ከደቡብ ፖርቱጋሎች ቀይ ባሕር ሲደርሱ ቱርኮችም ከሰሜን ግዛታቸውን እያስፋፋ ቀይ ባሕር ደርሰው ነበር በ ዓም ቱርኮች በድል አድራጊነት ካይሮን ያዙ በዚሁ ጊዜም ሱዋከምና ምጽዋን ተቆጣጠሩ በቀይ ባሕር ፖርቱጋሎችና ቱርኮች በጭካኔ ይፋጁ ነበዐረ በኢትዮጵያም በአዳል ሙስሲሞችና በከርስቲያኖች መካከል ጦርነት እንዲቀሰቀስ አስተዋጽነበረው አፄ በእደማርያም አፄ በእደማርያም የከርስትና ሃይማኖትን ለማስፋፋት በመጀመርያ ጦርነት ያካሄደው በሰሜን በጸለምቲ የነበሩ ፈሳሾችና በዶባ ነበረ በስተምሥራቅ የአዳል ሱልጣን መሀመድ ወደ በእደማርያም መልእክተኛ ልኮ ግብር እየከፈለ የበላይነት ኣምኖ በሰላም ለመኖር ስለተሰማማ ጊዜያዊ ሰላም ሰፍኖ ነበር የአዳል ሱልጣን መሐመድ በ ዓም ሲሞት ልጁ ኢብራሂም ሲተካ ስልጣኑ በኤኢቴሜሮች አች ሆኖ ነበር ሱልጣኑ ለስም ብቻ ተቀምጦ ነበር በ ዓም ከእዳል ጋራ በተደረጉ ጦርነቶች ክርስቲያኖች ለመጀመረያ ጊዜ ሽንፈት ገጠማቸው በእደማርያም ከሞሞቱ በፊት ዓም ለግብፁ ሱልጣን በሰላም ለመኖር ውል ለማድረግና ወደ ኢየሩሳሌም ለመሳለም የሚሄዱ ለኢትዮጵያውያን ምእመናን እርዳታ እንዲደረግላቸው ለመጠየቅ መልእክተኛ ልኮ ነበር መልእክተኞቹ ከግብፅ ቤተክርስቲያን ወደ ፊልስጤም አምርተው ኢየሩሳሌም ሲደርሱ የኢትዮጵያ መነኮሳት ወደ ሮማ እንዲሄዱ ገፋፋቸው በዚሁ መሠረት መልእክተኞች ወደ ቆስጠንጥኒያ በሚሄድ ፋንታ ወደ ድም አመሩ ኖቪምንበር ዓም የሮማ ሲቀ ጳዲሊስቶኛ በታላቅ ሥነ ሥርዓት ተቀበሏቸው ኛ አባ ፍራንችስኮ ጋራ ኛ አባ ጆቫኒ ዲ ካላብሪያ ኛ አስተርጓሚ ሆኖ ከኢየሩሳሴም አብሮ የመጣ አባ ጆቫኒ ባቲስታ ዲ ኢሞላ የሚባሱ ሚሲዮናውያን ወደ ኢትዮጵያ ተሳኩ እባ ሳጋራ ካይሮ ሲደርሱ ሞተ ሁለቱ ግን ኢትዮጵያ ደርፅዕው ንጉሥ እስክንድር ወደ አለበት ደረሱ ነገር ግን አባ ጆቫኒ ዲአሞል ወደ ንጉጮ መቅረብ ወር ጠብቆ ሳይሆንለት ሲቀር አባ ጆቫኒ ባቲስታ ዲአምሪ ወደ ኢየሩሳሌም ላከው ሚሲዮኖውያንም ተልኮዋቸው ውጤት አልባ ሆኖ ቀረ አፄ እስከንድር በበእደ ማርያም ምትክ እስክንድር የእደ ማርያምና የሮማን ወርቅ ልጅ ተተካ በእደማርያም የሞተው በ ዓም ነበር እስክንድርም አንድ ጊዜ ብቻ በአዳል ያልተሳካ ጦርነት አድርጎ በ ዓም ዐረሬ በእስክንድር ዘመነ መንግሥት በፖርቱጋል ንጉሥ ዮሐንስ ሁለተኛ አልፎንሶ ዳይቫ ፔድሮ ዳ ኮጂልሃም የ ባሰው የሐበሻ ጩን ፈልገው እንዲያገኙ በ ዓም ት ቸው ሀደ አመን ለ ጉፅዛዝ ሰጠቷቸ ስተት ሀዝዢ በኣፍሪካ ይ ፍን በእሰያ የማይታሮት ለነበረ ካይር የንቁ ም ኣደን ቢገቡም ሃነግራቸው ሲያጡ አንዱ ካፍሪካ ኣንዱ እሰ። ል አብዛኛዎቹ ንጉጮሙን የሚደግፉ ሆነው ተገኝተዋል በለይ አዛዣቸው ዲያዝ በግልፅ ከነጉሙ ጋራ ከመቆሙም በላይ እንደገና መው ማርቆስ ተብሏል ሊሎች ምሳሌ ተክትሏል በንጉ ሕይወት ኣደ በዋምሪሎኝ ጋ እንዳይጥሉ በማለት ሴሎችም ፖርቱጋሎች ወደ ደበብ ኢትዮጵያ እንዲሰደዱ ተደርግል አቋቁሞ መሪ ሆኖ ነበረ የኢትዮጵ ያን ሠራዊት ለ መሰሉት ር ድን መምስ በዋዲ አውራጃ በኩል ባዋ ዱቀኑ ገጠመ ኦክቶበር ዓም እስላሞች በ ዓም መጀመሪያው ላይ አባሰ የ ውር ተገደስ ኣጹ ግላውዴዎስ ገባ ቤተመንግሥት ሠራ የፈረሱ ቤተክርስቲያኖችም ታነፁ ልታ እንደገና ተያዘ ሆኖም ባሌ በዚሁ ጊዜ ኦሮሞ የሚያደርገው መስፋፋት ዋና መነሻ ጣብያ ሆና ስስነበረች ለብዙ ጊዜ ተይዞ አልቆየም በ ዓም ሐዲያ እንደ ቀድሞ ወደ ግዛቱ ተተላቀሰች በ ዓም የኢትዮጵያ ሠራዊት ወደ ዳሞት ከኣባይ በስተደቡብ ዘምቶ ክርስትና ያልተቀበሉ ሕዝቦች ስለነበሩ ወለኑ እስክ ጊቤኖ ኦሞ ወንዞች ደረስ የሐረር መንግሥት በ እና በ ሁስት ጊዜ ከኣጹ ግላውዴዎስ ጋር ጦርነት ገጥማ ሁስት ጊዜ ተሸነፈች ግላጳውዴዎስ ከንባታን እስገብረዋል ጉመር የሚባል ኣውራጃ በዛሬዋ ደጋማ ክፍል ኣርሲ አስገብሯል በዚሁ መሠረት የንጉሠ ነገሥቱ ግዛት ስፋቱ ድሮ ወደ ነበረበት ተመልስ ነበር ሐረር እንደገና በ ዓም ሸፍታ ጦርነት አውጃ ፋጠጋርን ወራ ወደ ሸዋ እምርታ ነበር አጹ ግላውዴዎስ የደብረ ወርቅ ገዳም እያስራ ይገኝ ስስነበረ ቀን ፈጣን ጉዞ አድርጎ ሐረር ስቅለት አርብ ቀን ጦርነት ገጥሞ ተገደስ የግራኝ ሚስት አጹ ግሳውዴዎስ በመገደሉ የግራኝ መበቀል ሆኖ ሳለተሰማት ደስ አላት የግላውዴዎስ ጭንቅላት ተቆርጦ በሐረር ከተማ መግቢያ ደጃፍ ለሦስት ዓመት ተስቅሎ ነበር እጹ ግላውዴዎስ እንደሞተ ሦስት ቀን በኋላ ታማኞቹ እስክሬኑን ወዐደማሪያም ቤተክርስቲያን ወስደው ቀበሩት የኣጹ ግላውዴዎስ ጭንቅላት በሐረር ከተማ በር ደጃፍ ተሰቅሎ የነበረው ከርስቲያን ነጋዴዎች ሰርቀው ወስደው በአንድ የይፋት ቤተከርስቲያን በክብር ቀበሩት እጹ ግሳውዴዎስ እንደ ስማእት ሆኖ ይከብር ነበረ የክርስቲያን መንግሥት አሸናፊነት ከግራኝ ጦርነት በኋላ በአጠቃላይ የኢትዮጵያ መንግሥት ምንም እንኳን እንደ ምፅዋ ኣሰብ ታጁራ ዘይሳ የመሳሰሉት የባሕር ጠረፍ ክተሞች መቆጣጠር ባለመቻሱ ደካማ ጉን እንዳስው መስሉ ቢታይም በባሕር የሚመጡበትን አደጋዎች ጠሳቶችንም ለመቋቋም ችሉ ነበረ የክርስቲያን መንግሥት የእስራኤል ዝርያ የሆኑ ሰለሞናዊ ነገሥታት እንደነበረ ሁሉ በምስራቅ ኢትዮጵያ የነበሩ የእስሳም መንግሥታትም የነቢዩ መሐመድ ዘመድ የሆኑ በዓረቦችና በቱርኮች የሚደገፉ ወላዝማ በሚባሉ ሱልጣኖች የሚመሩ ነበሩ በመጀመሪያ በክርስቲያን መንግሥት ላይ የተነሳ ይፋት ነበረ ይፋት ሲዳከም በእኣዳል ተተካ አዳል የሚባለው መንግሥት በግራኝ አምባገነን አዝዛዝ ቁጥጥር ስር ሆኖ የክርስቲያን መንግሥት ያልነበረው የጦር መሣሪያ ታጥቆ መላው ኢትዮጵያን የተቆጣጠረ ቢመስለውም የክርስቲያን መንግሥት ለ ዓመታት ወረራውን ለመቋቋም በመቻሉ በመጨረሻ በጥቂት የፖርቱጋል ወታደሮች አርደታ በአሸናፊነት ሊወጣ ችሏል ከግራኝ መሸነፍ በኋላ ለማቆጥቆጥ የሞከረው የእስላም መንግሥት በሐረር ከተማ የተቋቋመው የግራኝ እና የወላዝማ ዝርያ የነበራቸው የግራኝ ሽንፈት ለመቀበል ፍላጐት ያልነበራቸው ሱልጣኖች ነበር በረከት በተባለው የሐረር መንግሥት ሱልጣን ልጅና አሲ ጋራድ በተባለው የግራኝ ልጅ የሚመሩ የሐረር ወታደሮች ዳውሮን ወረሩ ወረራው ግን የአውራጃው ክርስቲያን ሀገረ ገዥ የነበረው በራሱ ሌላ እርዳታ ሳይጠይቅ ሊያከሸፈው ችሏል መሪዎቹም ተይዘው ታለሩ የግራኝ ሚስት ከዓረቦች ጋራ በነበራት ትውውቅ በመጠቀም ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋራ ውይይት ተደርጎ የእስረኞች ልውውጥ እንዲደረግ ተስማምተው ሚናስ የአፄ ግሳውዴዎስ ወንድም በጦር ሜዳ ግራኝ ተይዞ ወደ የመን ባሪያ ሆኖ ተወሰዶ ስለ በሱ ለውጥ በረከት በ አሊ ጋራድ ወደ ሐረር እንዲመለሱ ተደ ደርጓል ት መንግሥት በ ዓም ኢትዮጵያን ለመውረር ር አባው ለረህፎ ጊ ተመሰረተ የይፋት የአዳል የሐረር መንግሥታት ሀልውናቸው ለከተመ የቱርከ ወረራዎች በኢትዮጵያ ሌላ የኢትዮጵያ ቀንደኛ ጠላት ቱርክ ኣዝዛ የነበረው ምፅዋ የስ የ መት በሉ አሮ ያ እ ፋው የረ የነስረ ነ ድመ ኃያል መንግሥት ለመሆን ዓረቦች በምዕራብ ኤውሮጳ ገብተ ለማድረግ ው ኤውሮጳን እስላማዊትና ዓረባዊት አን ሞከሩ ሁሉ የቱርክ መንግሥትም በደበብ ምሰራቅ ኤውሮ ፉብረ ዳሞት በቱርኮች ተይዞ ተዘረፈ የባሕር ነጋሽ ቆላማ ሰሜናዊና ምዕ ራባዊ ጎሳዎች ቤጃ የተባሉ በፓሻ አከዝዳመር የሚመሩ እስላሞች ከቱርኮች ኃራ ተባብረው ነበረ ዘባሕር ነጋሽ ይሰሐቅ በሚመራ የክርስቲያን ሠራዊት ሲደመሰሱ መሪያቸው ሸሽቶ ቱርኮች ወዳሉበት ወደ ዱባሩዋ ኀብቶ ብዙ ሐብት ክርሰቲያኖች የደበቁት አለ ዐማለት ቱርኮችን ሰለ አጓጓቸው ፓሻ ሁዝዳመር ፈረሰኞችና በዛት ያላቸው ወታደሮች አስከትሎ ወደ ቦታው ዘመተ ብዙ ከተጓዘ በኋላ የተባለው የሐብት ከምችት እገኙ በመሀሱ ግን የቱርክ ፓሻ ትኩሳት ታሞ በቃሬዛ ተሸክሞት ተመሰስ የዘመቱ ስዎችና እንሰሳት አብዛኛዎቹ ሞቱ ከኢትዮጵያ ጦር በመሐሉ በድባሩዋ ጥቃት ፈፅሞ ዘመክበብ ቱርኮችን ያለምግብና ውሀ አሰቀርቷቸው ነበረ ቱርኮች ያገኙትን ሐብት ሌሊት ከድባሩዋ ሰመውጣት ሲሞክሩ መሣረያ በታጠቁ ገበሬዎች ተደመሰሱ ሐብቱንም ማረኩት ድባርዋም ተማረክች የቱርክ ወታደሮች ከድባርዋ አምልጠው ወደ ምጽዋ ለመሸሸ ሲሞክሩ በታጠቁ ገበሬዎች ተገደሉ የቱርክ ፖሻ ባዶ እጁ ሰለቀረ ሸሽቶ ሱዋከም ገባ የቱርክ ወረራ ተወግዶ ይዞታው ዘመፅዋ ተወሰኖ ቀረሁሰተኛ የቱርክ ወረራ በአ ሜናስ ዘመነ መንግሥት ነበረ በአንደኛ የቱርክ ወረራ በጀግንነት ተዋግቶ የአዛረራቸው ባሕር ነጋሽ ይሰሐቅ ሥልጣኔ ተሻመሙኝ በማለት በንጉ ላይ ተቀየመ አጹ ሚናሰ መጀመሪያ ዮሐንሰ በተባለው ጦር ላከበት ነገር ግን ይስሐቅ በድንገት አደጋ ጥሉብበት ኣሸነፈው ይስሐቅ ከቱርኮች እርዳታ ለማግኘት ከድባርዋ እስከ ምፅዋ ያሰውን መሬት ሰጣቸው አ ሚናስ ፖርቱጋሎች ከይሰሀቅ ጋራ ተስማምተው ይሆናል ብሎ ስለጠረጠራቸው ዘእንድ ተራራ እንዲቀመጡ አደረጋቸው አቡነ ኦርሺየዶና ተከታዮቹ አምልጠው ባሕር ነጋሽ ይስሐቅ ወደ አለበት ደርለው ድጋፋቸውን ሰጡት በዚህ መሠረት ቱርኮች ባሕር ነጋሽ ይስሓቅ ካቶሲኮችና ሌሎችም የሚናስ ተቃዋሚዎች ግንባር ፈጠሩ ፖርቱጋሎች ከሕንድ የጦር መርከቦች እንደሚያሰመጡ ለይሰሐቅ ተስፋ ሰጡት አጹ ሚናስ ግን ጊዜ አልሰጣቸውም አፕሪል ዓም በተደረገው ጦርነት አሸናፊ ሆነ ከጥቂት ጊዜ ዘኋላ እጹ ሚናሰ ክዶባ ጎሳዎች ጋራ ጦርነት ባደረገበት ወቅት በትኩሳት ታሞ ሞተ ጦሩም ጉዳት ደርሶበት ሰሰነበረ ቱርኮችን እስከ ባሕር ሳያባርራቸው ተመሰሰ ሦስተኛ የቱርክ ወረራ በኢትዮጵያ በአጹ መላክ ሰገደ ዘመነ መንግሥት ነበረ ባሕር ነጋሽ ይስሐቅ እንደገና ዓም ከቱርኮች ጋር ተስማምቶ ለንጉሠ ነገሥቱ አልታዘዝም በማሰት የንጉሙ መልእክተኞች ተልከውበት ከቱርኮች ጋራ እንዳይገጥም ቢጠየቅ ከፓሻው ጋራ እርቅ አድርጌአለሁ በእንድ ምንጣፍ አንድ ይ በመቀመጥ የሚል መልስ ሰለዕጠው መሳክ ሰገደ ጦሩን ወደ ባሕር ነጋሽ አዘመተ የንጉሙ መምጣት ዜና ሲሰማ ተዋጊዎች ከባሕር ነጋሽ መክዳት ጀመሩ በሠራዬ ፀረ ባሕር ነጋሻ ዐመፅ ተካሄደ ይስሐቅና ቱርኮች እንጢጮ ተሰበሰቡ በመጀመሪያ ግጥሚያ ኖቬምበር ዓም ቱርኮች የመላክ ሰገድ ሠራዊት እንዲሸሽ አደረጉ አራት ቀን በኋላ ቱርክች መድፎች በኢትዮጵያ ጦር ላይ ተከሉ በማነፃጸር ብዙ ጉዳት አደረሱ በዚሁ ጊዜ መሳከ ስገደ የኦሮሞ ፈረሰኞች አሰማርቶ በቱርኮች ላይ አጠቃ። ብዙ ሳይቆይ መድፎቹ ተያዙ የጠላት ይዞታዎችም ተያዙ ክዚህ በኋላ ይስሐቅ ተሰፋ ስለቆረጠ እርቅ ጠየቀ ንጉሥም ከቱርኮቹ ተዋጊዎቹ ለይቶ ኣውጥቶ ከክርስትያኖች ጋራ ቱርኮችን እንዲወጉ ኣድርግ የሚል መልስ ሰጠው ይስሐቅ ከቱርኮች ጋራ እርቅ እንዲደረግ የሚል ሐሳብ አተረበ የቅርብ ረዳቶች ሳይቀሩ ከዱት አን በተደረገው ሁለተኛ ግጥሚያ ቱርኮችና ይሰሐቅ ሽንፈት ዝክማቸጡ የኢትዮጵያ ጦር የቱርክ ጦር ለፈር ተቆጣጥሮ የቱርኮች አርማና መድፎችን ግረከ የኢትዮጵያ ሠራዊት እንደልማዱ ከኣካባቢ ገበሬዎች ሰንቅ ፍለጋ መሔዱ ሲያውቁ ቱርኮችና ይሰሐቅ ከምሽጋቐው ወጥተው መድፋቸውን በንጉሙ ጦር አያተኮሩ መተኮስ ጀመሩ ንጉጮ ግን ጥቃታቸውን አክሽፎ መለሳቸው ይሰሐቅም ከጥቂት ተከታዮቹ ጋር ሆኖ ወጩደ ሬት እያመራ በማጥቃት ሞክሮ ነበር ነገር ግን አንድ ኢትዮጵያዊ ወታደር ለይቶ ሰላወቀው አድፍጦ ትክሻውን ኣቆሰለው ይሰሐቅ ብዙ ይም እየፈስሰጡ ወደ መጣበት ተመልሶ ከፈርሱ ወርዶ በመሬት ተጋደመ ስንት ናፍለጋ ሔደጡ የነበረ የኢትዮጵያ ወታሮች ሲመለሱ የቱርክ ሠራዊትን ከበጡ ፈጹት ይስሐቅ ሞተ የቱርከ ፓሻ የጦሩን እልቂት ፈረሱ ላይ ወጥቶ ይመሷካት ነበረ ጀግናው አንድ የኢትዮጵያ ወታደር ዮናኤል የተባለው ደረቱን በመውጋት ሰላቆሰለው ከፈረሱ ወደተ ያቆለለው ወጋታደርም ወደ ወደቀበት ሄዶ አንገቱን ቆርጦ ለንጉሙ አበረከተው ቱርኮች የነበራቸው ሐብትና ብዙ የጦር መሣሪያ ተማረክ የይሳሕሐቅ ረዳቶችም ተማረኩ ንጉሠ ከተማረኩት ዋና ዋናዎቹን መርጦ እንዲገደሉ አዘዘ ኛውና የመጨረሻው ኢትዮጵያ ከቱርክ ኣቶማን ጋራ ያደረገችው ጦር ፍልሚያ በኣጹ መላከ ሰገደ ዘመነ መንግሥት በ ዓም ነበረ ወልደ እዙም የተባለው በአለቃው በትግራይ መኩንን ዳህራቦት ላይ ዐመጸ ተነስቶ ብዙ ባለሥልጣኖችን ገድሎ ቱርኮች ባለፈው ዘመናት ሊቆጣጠሯቸው ሞክረው የነበረ የባሕር ምድር ግዛቶች ለመያዝ በነበራቸው ምኞት ጥቃት ባካሄዱበት ወቅት በመጀሪያ ሲዋጋቸው ከቆየ በኋላ በመጨረሻ ግን የቀድሞ የባሕር ነጋሽ ምሳሌ በመከተል ሰቱርክ ፖሻ እጁን ዘጥቶ የባሕር ነጋሽ ሹመት ከቱርኮች ተቀብሉ ከንጉሠ የተሳከጡ ጦር ለመቋቋም ችሎ ነበረ በአዲሱ ባሕር ነጋሽ ረዳትነት ቱርኮች ድባርዋን ለመያዝ ችለው ነበር ዳህራጎት ሊያሰወጣቸው ሞክሮ ከባድ ሽንፈት ደርሶበታል ቱርኮች መረብን ተሻግረው ትግራይ ገብተው ነበር ሕዝቡ ግን ተዋግቶ መልቧሷቸዋል በሚመለሱበት ጊዜ ዑቅባ ሚካኢል የሚባለው መረብ አጠገብ ባደረገባቸው ደፈጣ ስለተከበቡ ከተያዙት ቱርኮች ተሰለቡ ሁለት የበላይ ሹሞች ተገደሉ ንጉሙ ዐቅባ ሚካኤል በፈጸመው ጀግንነት ተደስቶ የባሕር ነጋሽ ሹመት ሰጠው ዜናው በመላው ኢትዮጵያ እንደምሳሌ ተተረተ ፓሻው የንጉሙ መምጣት ሳይጠብቅ ወደ ምፅዋ ሂደ ንጉሠ ግን ቱርኮችን ለዘለዓለም ከኢትዮጵያ መሬት መንቅሎ ሰማውጣት ምፅዋ ድረሰ ሄደ ቱርኮች በምሽጋቸው ኣና ከባሕር ከመርከባቸው ሆነው ተከላከሉ ብዙ ቱርኮች ታሰሩ ሁሉም እግሮቻቸውና አጆቻቸውን ተቆረጡ ፓሻው ራሉ ቆሰሎ ነበረ ሰውነቱ ብረት ለብሶ ሰለነበረ ግን ከሞት ተረፈ የኢትዮጵያ ሠራዊት ሰንቅ ሰሳላለቀበት ወደ ደጋ መመለስ ግድ ሆነበት የኢትዮጵያ ንጉሥ ከበባው እንዳቆመ ወዲያውኑ ቱርኮች የእርቅ ውይይት ጀመሩ ንጉሙ ከጂውን ወልደ እዙምን ማሳደድ ጀመረ ዑቅባ ሚካኤለ ተከታትሎ ይዞ ገደለው ንጉሙ ድባርዋ እንደተመለስ እጅግ በጣም ብዙ ሰጦታዎች ከፓሻው የተላኩ አገኘ እጹ መላከ ሰገድ ስጦታዎችን ተቀበለ እርቅና ሰላምም ወረደ ከዚሁ ጊዜ ጀምሮ ማንኛውም የቱርኮች መስፋፋት ምኞት ለሁሉ ጊዜ ኣከተመ ኢትዮጵያ ከባሕር ጠረፎች የሚመጡባት ሁሉ የታሳቁ ኦሮሞ ከመምጣታቸው በፊት ባዶ መሬት እልነበሩም የኦሮሞዎች መስፋፋት ከስተት ኢትዮጵያ ልታሸንፈው ያልቻለችው ሌሳ ጠሳት ነበራት ይኽውም የኦሮሞ የመስፋፋት ከስተት ነው የኦሮሞ ከደቡብ ወደ መሐል ሀገር መሰፋፋት ምክንያት ኢትዮጵያ ከባድ ውድቀት ደርሶባታል የደቡብ ምዕ ራብና የምሥራቅ ክፍላተ ሀገሮቿ እንድታጣ ተገደደች በነዚህ ክፍላተ ሀገሮች ይኖሩ የነበሩ ማንነታቸው በውል የማይታወቁ በኣጠቃላይ ሲዳማ ወይንም አማራ ብለን የምንጠራቸው ሕዝቦች ከምድረ ገዌኙፅ ጠፍቷል ባይጠፉም ቋንቋቸው ባሕላቸው ታሪካቸውና ሰማቸው ጥፍቶ በኦሮሞ ተብለው ሰፍሮባቸው ገ መ ተተከቷል ኣሁን አሮሞ ሕዝብ ተብ ሚገኙ ና ሎችም ኣሁን የደቡብ ሕዝቦች ብሰን የምንጠራቸው ወይንም ሴ ሶህ ሰፍረውባቸው ነበረ ኦሮሞ ከመጡ በኋላ ግን በሙሉ ተገደሉ ለማለትም አይቻልም ከኦሮሞ ጋራ ተቀላቅለው ዘራቸው ጠፋ ለማለት ይቀላል ኦሮሞዎች እንደ ይፋት ወይንም እንደ ኣዳል መንግሥት አልነበራቸውም ወረራ ፈጽመዋል ለማለትም እይቻልም አሮሞዎች ያካሄዱት የመሬት ማስፋፋት ነው ሰፈራ ነው አሮሞዎች መንግሥት ስላልነበራቸው ኣንድ መሪ ኣልነበራቸውም በይፋት በአዳልና በቱርኮች ያልተሸፈነ የኢትዮጵያ መንግሥት በኦሮሞች ግን ተሸንፏል ኦሮሞች እንደሌሎች ሕዝቦች ለምሳሌ ሶማሌ በጐሳ ተከፋፍለው እርሰ በእርሳቸው የሚጣሉ ኣይደሉም የኢትዮጵያ መንግሥት በሥልጣን ሹክቻ ወይንም በሐይማኖት ምከንያት ከግራኝ ከሐረር እስሳማዊ መንግሥት ያደረጋቸው እርስ በእርስ ጦርነቶቹ በመዳከሙ ኦሮሞዎች ተጠቅመውበት ወደ ባሰ ውድቀት እንዲደርለ አድርገውታል ኦሮሞች ኣዲስ መሬት ለመያዝ እንደ ማዕበል ወደ ፈት ከመገሰገሰ በቀር የታወቀ ዓላማ እልነበራቸውም መንግሥት ሰማቋቋምም ዓላማ ኣልነበራቸውም ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋራ ስልጣን ለማጋራት ወይንም የነበረውን መንግሥት ገልብጠው ሰልጣን ለመያዝ ዓላማ አልነበራቸውም በኢትዮጵያ መንግሥት ላይ ጥላቻ እንዳልነበራቸው የሚያስረዳ ኣንዳንድ ነገሥታት ለውትድርና እየመለመሉ ይጠቀሙባቸው ነበሩ ብዙ ጊዜ ያጋጥም እንደነበረ ተዘግቧል አደባ ኤውሮጳውያን ታሪክ ጸሐፊዎች የኢትዮጵያ ሕዝብ በጎሳና በቋንቋ ሲከፋፍሉት ኦሮሞችን ደቡባውያን የኩሽ ዘሮች ይመድቧቸዋል የሀገራችን ታሪክ ጸሐፈዮችም የዚሁ ዓይነት አከፋፈል ነው የሚከተሉት ይህ ኣሰራር ቋንቋና ጎሳን ለይቶ ለማወቅ ባለመቻሉ የእንድ ሰው ወይም ሕዝብ ማንነት ቋንቋው ብቸኛ መለከያ በመውሰድ የሟደረገው የዘር ኣመዳደብ ዘዴ ነው በቋንቋው ብቻ የእንድ ሕዝብ ማንነት መመደብ ግን ትክክለኛው ሊሆን አይችልም በሰሜን ኢትዮጵያ ሴማዊ የተባለው የግእዝ ቋንቋ ከመስፋፋቱ በፊት ከዚያም በኋላ የኢትዮጵያ ሕዝብ በአጠቃላይ ከአንድ ቦታ ወደ ሌላ ቦታ እየፈለስ ሰለሚሄድ ቋንቋውን ትቶ አዲሰ የሰፈረበት ቦታ ቋንቋና ባሕል እንደሚይዝ የታወቀ ነው አሮሞችም ከዚህ ሕግ አይወጡም ቅድመ ታሪከ ኦሮሞዎች የሰፈሩበት ቦታ በሰሜን በደቡብ ወይንም በመሐል በምሥራቅ ኢትዮጵያ ይሁን እይታወቅም እቶ ተክለ ፃዲቅ መኩሪያ በኢትዮጵያ ታሪክ እንደኛ መጸሐፍ ገጽ የሌሎች ጸሐፊዎች ታሪክ በመጥቀስ ከኑሺጂያ እስከ ኢርትራ ባሕር ተበታትኖ የነበረ ሕዝባችን የስም ዝርዝር ሲሰጥ በቁጥር ጋሊ የተባለውን ጋላ ብለው ተርጉሞታልቓ። ወርቅ የጦር መሣሪያና ባሮች ከከርስቲያን ኢትዮጵያ ሶማሌዎች በግራኝ ጦርነት ጊዜ ዘርፈው ያመጧቸው በማየታቸው ኦሮሞዎች በሶማሌሴሌዎች ከመሬታቸው ስለተፈናቀሉ ወደ መሐል እትዮጵያ እንደ ባሕር ማእከል ተስራጩ ኦሮሞዎች ከመምጣታቸው በፈት ምዕራብ ወለጋ አንፊሎ ተብሎ ይጠራ ነበረ ወሎም የቀድሞ ሰሙ ኣንጎት ነበረ ወዘተ ጋፋት ትልቁ ዳሞት ዳዋሮ ፋጢጋር ማራ አዳል ወዘተ ተብለው ይጠሩ የነበሩ ክፍለተ ሀገሮች ወይንም መንግሥታት ታሪካቸውና ስማቸው ቋንቋቸውና ባሕላቸው ጠፍቷል በኦሮሞ ቋንቋና ባሕል ተተክቷል ወይንም ዘራቸው በሙሉ ጠፍቷል ይሀ ታሪክ የተፈጸመው በቅርብ ጊዜ ውሰጥ ሲሆን አውሬዎች እንኳን ዘራቸው እንዳይጠፋ እንክብካቤ ይደረግላቸዋል በዛሬ ኣንድ መቶ ዓመት ግማዊ አጹ ሚኒልክ የቀድሞ አባቶቻችን የገነቧት የኢትዮጵያ ግዛት አንድነት ባስከበረበት ጊዜ አንደገና ወደ ኢትዮጵያ የተቀላቀሉት ክፍለ ሀገሮች ቋንቋቸው እና ባሕላቸው እንኳን ባይቻል የቀድሞ ስማቸው እንዲያገኙ ማድረግ ይገባው ነበር ኣጹ ምኒልክ ይኸንን ባለማድረጉ የኦሮሞ ቋንቋና ባሕል እንዳይኒክ በማድረጉ የዛሬ ኣንደንድ ኦሮሞዎች አ ም ኒልክን በወረራ እንደያዛቸው ሉ ይታያሉ አጹ ሚኒልክ ያዘመተው የአማራ የኦሮሞ የትግሬ ወዘዙ ያሉበት የኢትዮጵያ ሠራዊትም ነፍጠኛ እየተባለ ሰም ማጥፋትና ታሪካዊ ቅዱስ ዓላማውና ተልኮው የተወጣበት አድናቆትና ምስጋና ስገባው የኢትዮጵያ ጠላቶች የሚያናፍሱትን ወሬ በማስተጋባት ይገኛሉ ዛሬ ኦሮሞዎች የሰፈሩባቸው ክፍላተ ሀገሮች ምሥራቅ ደቡብና ምዕራብ ሻዋ ሐረርጌ አርሲ ባሊሴ ወለጋ ኢሉባብር እና ጅማ ባዶ መሬት እልነበሩም ቅድመ ኦሮሞ የነበሩ ሕዝቦች በግዴታ የኦሮሞ ቋንቋ በጉዲፈቻ ሀዘመውሰድ ኦሮሞ ተባሉ አንጂ በዘር ኦሮሞ እይደሉም ስለዚህ ኦሮሞ ቋንቋ ነው እንጂ ዘር አይደለም በዘር ከሆነ ኦሮሞ የአጠቃላይ የኢትዮጵያ ሕዝብ ጎሳዎች በውስጡ ያቀፈ ነው ስለዚሀ ኦሮሞ ተናጋሪ የሆኑት የሁሉም የኢትዮጵያ ጎሳዎች ስለሆኑ በኢትዮጵያ ጎሳዎች ላይ ጥላቻና ቅራኔ ሊኖራቸው አይገባም ኦሮሞ ሳይታሰብ ቋንቋውን በመላ ኢትዮጵያ አማርኛ ያልቻለው በተአምር ሲያስፋፋ ችሏል ይሀ በመሆኑ ኦሮሞዎች ሊደሰቱ ይገባቸዋል እንጂ በግንባር ቀደም በቋንቋችን እንዳንጠቀም ያለፋት መንግሥታት ጨቆኑኝ ለማለት አይችሉም በኦሮሞ ፋንታ አማርኛ ከዳር እስከዳር ባለመሰፋፋቱ ቁጭት ሊኖራቸው የሚገባ አማርኛ ተናጋሪ ብቻ ሳይሆኑ ዐገሩን የሚወድ ኢትዮጵያዊ ሁሉ ሊያድርበት ይገባል በኦሮሞ መሬታቸውን ተነጥቀው ባሕላቸውንና ቋንቋቸውን ያጡ ሕዝቦችም በዕድላቸው ሊያዝኑ ይችላሉ የኦሮሞ ሕዝብ ግን ከማንኛውም የኢትዮጵያ ሕዝብ በላይ መብቱ የተጠበቀለት ሰለሆነ አሁን ሲነገር እንደምንሰማው መብቴ አልተከበረም ብሎ ቅራታ ማሰማት ባለፈው ታሪካችን አንፃር ተቀባይነት የለውም በማንኛውም ጦርነት እንደሚያጋጥም የምኒልክ ሠራዊትም በሰላማዊ ሰዎች ላይ ጭፍጨፋ ተፈጽሞ ይሆናል ኦሮሞዎች ከፈጸሙት ጭፍጨፋ ግን የሚነጻጸር አይደለም ብዙ የሰው እልቂት የተፈጸመ ወቅት ቢኖርም በምኒልክ ዘመቻ ጊዜ ከሁሉ የባሰ በኦሮሞዎች እካባቢ የተደረጉ ጦርነቶች ኣልነበረም ከሁሉ የባሰ ጭፍጨፋ የተፈጸመው ኦሮሞዎች እንደ ጆማ አባጅፋር የተካፈሉበት በከፋ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት ዘመቻ ጊዜ ነበር በአሁኑ ጊዜ ብዙ ቃላቶች ያለአግባብ አንጠቀማለን ለኦሮሞዎችና በሌሎች ሕዝቦች ያለውና የነበረው ግንኙነቶች ወራሪና ተወራሪ ገዢና ተገዥ ብለን ለመጠቀም ብንፈልግ ግን የኦሮሞ ሕዝብ ወራሪ ነው እንጂ በሀገሩ ላይ አለተወረረም ለም መሬት ነጥቆ ከሌሎች በመያዙ ገዥ ነው እንጂ ተገዢ ኣ ይደለም የአማርኛ ቋ ቋንቋ ሆኖ ያላደረገው ኦሮሞዎች ሌሎች ሕዝቦች ቋያቂቷ እጂ ል የሩ አድርገዋል አማራ ማለት እንደ ኦሮሞ ቋንቋ ጭ ልት ውንድ መ ለም አግርኛ እንደ ኦሮምኛ ብዙ ሎች ነው አብዛኛው ዛሬ ኣማርኛ ቋንቋ ተኖጋሪ የሆ ፃጋሪ ሀ ሏ ዘራቸው ኣገው ነጡ አገ ው ባይሆኑም ከትግራይ የመጡ ሩቸ ኦሮሞኛ ቋንቋ እየተናገሩ ኦሮሞ እንዳልሆኑ እማያሥኑ አፈጠሩ ተብሰው ተጠቆለዋል ዘራቸጤ ከኣፋር የነበሩ የነገሥታት ዘራቸው ከትግራይ መሆኑን እንደሟ ያምኑ ይዋሰናሉ አሮሞች ዘታሪካቸው በለፅ ታሪ ማሌዎች ተመ ል በባንቱ ከደቡብ ወደ ሰሜን እንዲረልጠ የገል ተ ማመት ጊዜ ከሲዳማ ደቡብ ሕዝቦች እና ከአማሪ መ ጠብመንጽ ገን ሰፋፊ መሬቶች ለማግኘት ፖጥቀው ሊዋጉዋቸውጡ ወራሪ ረ ጋራ ጨቤ ይዘው እንኳን ለመከላሳከለ ሳይሞከ ። ብለን መገምገም እንችላለን ከአፊላስ በፊት የነበሩት ነገሥታት በሐውለቶች ያስቀርጾዋቸው የነበሩ ጽሑፎች ኦሬላስ ራሱም ተከታዩ ንጉሥ ኤንዲሊቢስም ይጠቀሙ የነበሩ በግሪክ ቋንቋ ሲሆን ቀጥሉ የነገሠ ንጉሥ ዋዜብ ግን በኢትዮጵያ ፊደል ሻወል የሌለው ተጠቅሟል ከእሉ ቀጥሉ የነገሠ ትልቁ የትዮጵያ ንጉሥ ኢዛና እንደአስፈላጊነቱ በሳባ በግእዝ በግሪክ ቋንቋና ፈደል ቫወል የሌለው በመጨረሻም በግእዝ ፈደልና ቋንቋ ቫውል ያለው ይጠቀም እንደነዘረ ታውቋል ስለዚህ ከሳባውያን ተወስዶ ተመሳሳይ ፊደል በኢትዮጵያ የተፈጠረው ኢትዮጵያዊ ፊደል እንደሚባለው ሳባውያን ወደ ኢትዮጵያ ይዘውት የመጡ ከክርስቶስ ልደት በፊት ከአምስተኛ እስከ ሁለተኛ ያለው ልደት በኋላ ሲሆን ስራ ላይ የዋለውና የተሻሻለውም በንጉሥ ዋዜብ እና በንጉሥ ኢዛና ዘመነ መንግሥት መሆኑን ከዚሀ በላይ የተዘረዘሩ ሁኔታዎች በተጨማሪ ለመረዳት ኣንችላስን ከኦፈላ የየመን ዘመቻ ዘፊት የሳባ ፈደል ወደ ኢትዮጵያ መግባቱ የሚያመለክት በታሪክ የተመዘዝሸ ነዝር የለም ለወደፊት በእርከኦሎጂ ቁፋሮ ሊላ ታሪካዊ ማስረጃዎች ሊገኙ ይችላሉ ባሉት ጥቂት ማሰረጃዎች ጩሠረት ግን ከንጉሥ ኦፊላስ ዘፊት የኣክሱም ነገሥታት በድንጋይና በሐውልቶች ጽሑፎቻቸው ይጠቀመፀበት የነበሩት ቋንቋ ዓለም አቀፋዊ እውቅና በነበረው በግሪክ ፈደልና ቋንቋ ብቻ እንደነዘረ እንረዳለን እንደ ኮንቲ ሮሲኒ አገላለጽ ንጉሥ ኢዛና ከግሪክ ቋንቋና ፊደል በተጨማሪ በሳባና በግሪክ ፊደልና ቋንቋ ያዳፊው ዝናው ዘአካባዚ ዘርች እንዲታወቅለት በማሰብ ሲሆን ከሳባ ፊደል በግእዝ ቋንቋ የሳባ ቋንቋ አንዳንድ ጊዜ የተቀላቀለበት መገኘቱ የሳብያውያን ቋንቋ በቤተመንግሥቱ እንብዛም እንደማይታወቅ የሚያስረዳ ምልክት ነው ብሎታል ዘተጨማሪም በኢትዮጵያ ይገዛ የነበረው የደቡብ የመን እንዲገባቸው የኢትዮጵያ ነገሥታት በሐውልቶቻቸው በሳባ ፊደልም ይጽፉ ነበር አንድ ሀገር ቋንቋው በፈደል ጽፎ ከተጠቀመ አስቀድሞ በሥልጣኒ የደረጀ መሆን ይጠበቃል እኛ የሥልጣኔ ቀደምትነት ያለን እንደመሆናችን መጠን የተሻሻለ ፌደልም በኦፈላስ ዘመቻ ዘመን ከየመን ጠስድን እንጂጄ ደበብ ዓረቦች ጊዜው በትክክል የማይታወቅ ዘመን ወደ ዘሀገራችን አምጥተው ሰጡን እስተማሩን ማለት ልዘወለድ ታሪክ ነውጡ የአክሱም መንግሥት ወደ ዓረብ አገር ተሻግረው የተካሄደው ቅዱስ የመስቀል ጦርነት ዘመቻው የተካሄድው በንጉሥ ካሌብ በ ዓም ነበረ የተካሂደበትም ምክንያት የጥንት አምልኮት ተከታይ የነበሩ ዓረቦች በክርስትና ተክታይ ዓረቦች ያደረሱት በደልና የጅምላ ጭፍጨፋ ለመበቀል ነበር ዘዚሁ የአክሱም መንግሥት ጣልቃ ገብነት ዘመቻ መካሄድ ብዙ የማስረጃ ምንጮች አሉ ነገር ግን በብዙ መንገድ አና እስተያየት ታሪኩን የሚገልጹ ኛቸው የኢትዮጵያ የመስቀል ጦርነት ከኢውሮጳውያን የመስቀል ጦርነቶች የሚለይበት በኤውሮጳውያን በወዶ ዘመቾች የተካሂደ ሲሆን የኢትዮጵያ ግን ዘንጉ የሚመራ ነበረ ከኮዝማስ የአዱሊስ ሐውልት ጽሑፍ ቀድቶ ለታሪክ ያስቀረ ከቢዛንታይን ከሶርያ ከዓረብ ከኢትዮጵያ ወገን ምንጮች ናቸው ጦርነቱ ለ ክፍል መክፈል ይቻላል ቐ በመጀመርያ የኣክሱም ወታደራዊ ዘመቻና ጣልቃ ገብነት ዓላማው የዘሮቢያ ዓረባዊ መንግሥትን ለመረዳት ይሁን እንጂ ከግዙፍ የሮማ መንግሥት ጥቃት ፀረ ሮማ መንግሥት ነበር ኛ በሁለተኛው የአክሱም መንግሥት ወታደራዊ ዘመቻና ጣልቃ ገብነት ዓላማው ያበሻ ዘሮች ከጭፍጨፋ ለማዳን ፀረ ሳባዊ መንግሥት ነበር የአክሱም ወታደራዊ ፀመቻና ጣልቃ ገብነት ዓላማው ሃይማኖታዊ የክርስትና እምነት ተክታዮችን ከእልቂት ለማዳን ፀረ ሂሚሜያር ይሁዳዊ ዓረባዊ መንግሥት ነበረ የኛና ኛ ጦርነቶች የተካሄዱት በኢትዮጵያ ፍላጐት ብቻ ሲሆን ኛ ጦርነት ግን ተጠቃሚና ኣይዞሀ ባይ ኛ ወገን ትልቁ የቢዛንታይን መንግሥት አጅ ነበረበት ይህ መንግሥት ራሱ ምንም ሳይንቀሳቀስና ለጦርነቱ አስተዋፅኦ ሳያደርግ የአክሱም መንግሥትን ብቻ በቀጥታ ልመና በመገፋፋት እንዲሁም የግብፅ እስከንድሪያ ፓትርያርክም የደቡብ ዓረብ ክርስቲያኖችን እንዲረዳ የአክሱም መንግሥትን እንዲያማልዱ በማድረግ በውጭ ኃይሎች ግሬት የተደረገ ጦርነት ነበር የቢዛንታይን መንግሥት የፔርሲያን መንግሥት ለግሻነፍ ስላቃተው ኢትዮጵያን መሣሪያ ያደረገበት ብቻዋን በጦርነት እንድትካፈል ያጋለጣት ወቅት ነበር ሁለቱ ኃያላን መንግሥታት ፍልሚያ በሚያደርጉበት ጊዜ የኢትዮጵያ ጥቅም በማይነካ ጉዳይ ብቻዋን በጦርነት አዘቅት መግባት አይገባትም ነበር ስለጉዳዩ ዝርዝር ለንገባ ኢትዮጵያ ጊዜያዊ ድል አእግኝታለች ለሃምሳ ዓመታት የመንን ገዝታለች አንዳንዶቹ ዓመት ያደርጉታል እስከ ነገር ግን የዓረብ ሕዝብ ጥላቻ ብቻ ነበር ያተረፈችው በመቻው ግዙፍ ነበር የኢትዮጵያ ወታደሮች ቀይ ባሕርን ሲያቋርጡ በ በቢዛንታይን የንግድ መርከቦችና በ እፄ ሠጩ ዚበ » ክ ከህ ገ ካሌብ ባሰራቸው መርከቦች ተሳፍረው ነቨር የመን የደረሱትና አጴጹ ካሌብ ዘመቻ ያካሄደው በሁለት ዙር ነበር በመጀመርያ ጦርነት ሳይገጥመው የኢምያር ንጉሥ እጁን ስለስጠ ወድያውኑ አጴጹ ካሌብ ራሉ የሾመው በየዓመቱ ግብር የሚከፍል ከርስቲያን ንጉሥ ትቶ ወደ ዘገሩ ሲመለስ ነገር ግን ስለከዳውና የክርለቲያን ጭፍጨፋ ስለቀጠለ እንደገና ከፍተኛ ወታደራዊ ኃይል ይዞ ከዓረቦች ጋራ ጦርነት ገጥሞ ድልን ተቀዳጀ ኢምያር ንጉሥ ሸሽቶ በፈረስ እየጋለበ ቀይ ባሕር ውስጥ ገብቶ ሞተ አዲስ የተሾመ ንጉሙም ብዙ አልቆየም አጴ ካሌብ ንጉሥ አድርጎ የሾመው አብርሃ የተባለውም ወዲያውኒ ከዳ ከኢትዮጵያ ወታደሮች ግማሾቹ ከዓረብ ሀዝር ተባረሩ በመጨረሻ አብርሃ የንጉሥነት ሰልጣን ነጥቆ ያዘ ቆይቶ ከአኣጹ ካሌብ ወከል ጋር ቢታረቅም እንደ ነፃ ንጉሥ ሆኖ ሀገሩን ይመራ ነዘር በኢትዮጵያውያን በኩል እስከ ዘመናችን ድረስ አጴጹ ካሌብ አጽብሀ ተብሎ እየተጣራ አብርሃ ወአጽብሀ እየተባሉ ከአቡነ ፍርሚሜናጦስ ከሣቱ ብርሃን እኩል ወደ ኢትዮጵያ ከርስትና ያስገቡ ተብለው እንደ ቅዱሳን ይከበራሉ በዓረቦች ዘንድ ግን ኢትዮጵያውያን ክፍተኛ ጥላቻ ነበረ ያተረፉት የሕዝብ ዘፈኖች ዐረ ኢትዮጵያ የጭቆና አዝዛዝ ነበሩ የዘመ የዓረብ ጸሐፊዎች ሴቶች የሚገርዙ የቁሳ ብሊታዎች ወዘተ እያሉ ኢትዮጵያውያንን አያጥላሉ ይፅፉ ነበርዙ የኤውሮጳ ታሪክ ጸሐፊዎች የሚተርኩት በኢትዮጵያና በደቡብ ዓረብ ያለው የሰጋ ዝመድና የሚያስታውስ ለሆን ከዓረብ ወገንም ሆነ ከኢትዮጵያ ወገን ግን ይህን ዝምድና የሚያስታውስ ምንም ማሰረጃ የለም ዓረቦች ብቻቸው ከኢትዮጵያ ቀንበር አገዛዝ መሳቀቅ ሰሳልቻሉ ለኪዛንታይን መንግሥት ስሞቻቸውን ሊያሰሙ የሚያዳምጧሟቸው ሰላጡ ፊታቸው ወይ ፉርስ ንጉሥ አዞሩ ፋርስ ከቀይ ባሕር ብዙ የሚርቅ ሀዝር በመሆፍና ቀይ ባሕር ለመድረስም በረሀማ ቦታዎች አቋርጣ ማለፍ ስለሚያስፈልግ በደዙብ ዓረብ አስተዳደር ጣልቃ እንድትገባና የዓረቦች ጥያቄ ለመተዘል ተላል አልነበረም በመጨረሻ ከፍተኛ የሕዝብ ድጋፍ ያላት መሆኑን ስላወቀች ወታደሮች ብቻ በመላከ የመንን ይገዛ የነበረው የአብርሃ ልጅ ማብሩክ የተነሳበት የሕዝብ ዐመፅ በቁጥጥሩ ሰር መዋል ስላልቻለ በፀረ ኢትዮጵያ ዐመፀኞች እየተረዳ የፋርስ መንግሥት በቀሳሉ ድል ሲቀዳጅ ችሏል ኢትዮጵያውያን በሙሉ ከዓረብ የተወለዱ ክልሶችም ጭምር ተዝወለ ኃይለኛ እንደ አዴ ካሌብ ንጉሥ በኢትዮጵያ ቢኖር ኖሮ ለኢትዮጵያ ታሪከና ሕልውና ከሃይማኖት ጉዳይ ሌላ የሞት ሽረት ጉዳይ ስለነበረ ሌላ የተጠናከረ ዘመቻ ማድረግ ባስፈለገ ነበር ይሀ ባለመደረጉ ኢትዮጵያ የቀይ ባሕር ባለቤት መሆኗ አከተመ ቀይ ባሕርም እንደ ጥንቱ ያበሻ ባሕር ኢትዮጵያዊ የሚል ስያሜ ተሽሮ በግሪኮች ኣጠራር ለዘለቄታ ቀይ ባሕር ተባለ የሶማሌ ባሕርም ባርባሪያ ባሕር ተብሎ ይጠራ የነበረው ሕንድ ውቅያኖስ ሆነ የአዛንያ አጠራርም ተለርዞ ሶማሌ ከንያ ታንጋኒካ ወዘተ የሚል ስም ተሰጣቸው ኢትዮጵያ ግዛት ክልል ከባብ ኤል መንደብ በሰተ ደቡብ ያለው አጣች ለጥቂት ጊዜ ኢትዮጵያ ከዓለም ታላሳቅ መንግሥታት ቁጥር ገብታ የነበረችበት ነበረ በአንፃሩም የውድቀቷ መጀመርያ ምዕራፍ ሆነ ከሰለጠነ ዓለም ለመገናኘት በየብስ በግብፅ በኩል እንዳትገናኝ ግብፅ እንደቀድሞ ክርስቲያናዊት አፍሪካዊት ሀገር መሆኗ ቀርቶ እስከማዊት ወ ር ርጩክ ክ ዩ ዓረባዊት ሀገር ስለሆነች ከኢት የፈባኖት ሀብ ከኢትዮጵያ ጋር የነበራት የ ም እቲ መራመ። ጥብኝት ስላደረገዘት ነባ ዋቸ ተማዋ ጋባር ናት ሌ ጸገች ሀገዢ ናት ስለ ኢትዮጵ ሎች ብዙ ኩክ ብሎ ጽቷል ዋና ይዘልቃል በ ተሞችም አሉ ግዛቷ ኒ ገ አ ከንት ር ካና ላዜ መዕ ተብዬ ሀዕቦች ይችላሉ ኢትዮጵ ረቦች በስላም ወደቦች ያ ኋ ግብር በየመን መሪ አ ን ያ አስ ንደነበረች በከፈለ ዘን ር መሠረት የንግድ መርከቦች የተደረገጡ የመዳጅነት ብዙ ሸ የወዳጅሯነት ውል ሀገሮች ለንግድ ያመላልሱ ነበረ አያለ ጠች ይዘው በ ቀን ውስጥ በሀሩ ሰ ኦማር የመናዊ የተባለው ሌሳ ተተክቶ በ የዓረብ ታሪክ ጸሐፊ ኢሳክ ኤፌ የተባለ የየመን መሪ የነበረው አቡ አል በኣባቱ በኢብራሂም ለው ለ ዓመት ዘስልጣን የቆየው ከኢትዮጵያ ጋረ ከኢትዮጵያ ጋራ ግንኙነት እንደነበረው እና ሰጦታ በማበርከትም ወዳጅነትን ይፈልግ እንደነበረ ረ ዓም የጆግራረ የጆግራፊ ምሑ አብን ውካ ም በለው የዓረብ ተወላጅ ባሕር ዳርቻ ከየመን ፊት ለፊት የሚኖሩ ከንግድ ከየመን መ ጋራ መልካም ግንኙነት ያ ላቸው ና ለሙስሲሞች የጦርነት ቀጠና ኣይደለም ብጊ ል በኋላ የኢትዮጵኖ መሬት የነበረው አኩ አልከሲም ላህ ሰለዘይሳ የኢትዮጵያ ካርሰቲያን ከ ሠራ በ ሌላ ዓረ ባዊ የጆግራ የተባለው ተ ቀ በተደጋጋ በለተ ክሮሰቲን መሆና ሀሳብ ገልጣል በተደጋጋሚ የተንጢሉቸ የጴያዊነትር መጠቀሱ የኢትዮጵያ መንግሥት ወደ ደቡብ መየፋቶቲን መ ቱን ሠ ንተ ር ርጩዘ ሺዝ ር ርጩክ ያመስክታል የዚሁ መስፋፋት ከሚታዩ ብዙ ታሪካዊ ማሰረጃዎ እንደምሳሌ የሚከተሉት መጥቀስ ይቻላል ኢትዮጵያ ወደ ደቡብ ማሰፋፋት ማተኮሩዋ ከሚያመለክቱ ምሳሌዎች እንዱ በ ዓም ኤድሪሰ የተባለው የሲሲሊ ንጉሥ የጀዮግራፊ ምሑር ስስዓስም እቀፍ የጂዮግራፊ በደረሰው መጽሐፍ ስለ ኢትዮጵያ እንስቶ ሲጽፍ የኢትዮጵያ የባሕር ወደቦች ምጽዋ ምንም ሳይጠቅስ ሰለ ዘይላ በርዘራ መርካ ሌሎችም የደቡብና የሰሜን ሶማሌ ጠትሶ ጽፈል ወይ ስሜንም ታጁራ ዳዘላክ እና ሰዋከም የኢትዮጵያ ወደቦች ናቸው ብሎ ጽፏል ሌሎች እንደ ኢበን ሰኢድና አልዲማሰኪ የተባሉ የዘመሩ የጂዮግራፊ ምሁራን ዓረቦችም ስለ ዘይላ በርበራ ምቃዲሾ መርካ የኢትዮጵያ ወደቦች መሆናቸውን ጽፏል ቀ የግብፅ ፓትሪያርኮች ታሪክ በ ዓም ወደ ኢትዮጵያ አቡነ ጴጥሮስ በተላኩበት ዘመን ስለ ኢትዮጵያ ግዛት ሰፋታ ሲጽፍ ኢትዮጵያ በጣም ስፊ በመሆኗ የተነሳ ንጉሙ ጉብኝት ለማድረግ ሲፈልግ ሀገሩን ጉብኝት ስመጨረሰ ዓመት ይወሰድዘት ነበር ብሷል በሳሊበላ ዘመን ጊዜ ዓም የኢትዮጵያ መልክተኞች ካይሮ መጥተው ሰለነበረ ስስ ኢትዮጵያ ለማወቅ ፍላጐት ከነበራቸው ብኹ ስዎች አንዱ ኣቡ ባሊሌሕ ሻዲድ ኢብን ባና የተባለው የእርመን ተወላጅ በደረሰው መጽሐፍ የኢትዮጵያ ንጉሥ ከዳዊት ዘር አይወሰድም ሙሴ ወደ ኢትዮጵያ ሂዶ በነበረበት ጊዜ ከክንጉሙ ሴት ልጅ ጋራ በተደረገው ጋብቻ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ዘር የሚሆነው ሊወለድ ችሏል ካለ በኋላ ንጉሙ በጣም ኃይለኛ ነው ከስሩ ያሉት ነገሥታት ግዛት ጉብኝት ለማድረግ አንድ ዓመት ይፈጅበታል ብሎ ጽፈል ታሪካዊ ቦታዎች በደቡብ ኢትዮጵያ ዘሰሜን ብቻ ሳይሆን በሌሎች የዘ። ገራችን ክፍሎችም የጥንት ታሪካችን ምልክቶች ፍርሰራሾች ይገኛሉ በአዲስ ኣበባ ፋንፋኔ ጠበለ አጠገብ የእክሱም ስልጣኔ ማስፋፋት የሚያመለክት የአንድ ቤተክርስቲያን ፍርሰራሽ ይገኝ ነበረ እንደዚሁም ከአዲሰ አበባ በሰተምዕራብ ጀባልቲ በተባለው ተራራ የአንዲት የአክሱማዊት የከተማ ፍርሰራሽ ይገኛል ይህ ሁሉ የሚያመስክተው የአክሱም ወደ ደቡብ ማሰፋፋት በተያያዘ ሁኔታ አዲሰ አበባ የኢትዮጵያ ማእከል እንድትሆን የተመረጠችው በአጹ ምኒልክና በእቴጌ ጣይቱ ዘመን መሆኑ ቀርቶ በኣክሱም ዘመነ ምንግሥት መሆኑ ነው አጹ ምኒልክም አዲሰ አበባ ዋና ከተማ እንድትሆን የመረጠበት ምክንያት በኢትዮጵያ ሌሎች የፍል ውሀ ጠበል ቦታዎች ጠፍተው ሳይሆን ቀደምት አባቶቹ የኢትዮጵያ ነገሥታት ፈለግ በመከተልና በማእከልነት ተመርጦ የነበረው ቦታ በመቀበል ነው ከአክሱም አጉላ አሸንጌ የሚወሰደው ጥንታዊ መንገድ ሲሆን የኢትዮጵያ ሥልጣኔም ከአከሱም ወደ አሸንጌና ፊንፈነ መስፋፋቱ ያሳያል በዚሁ መሠረት ከአሸንጌ ሐይቅ አጠገብ በአጹ ቴዎድሮሰ ላይ የዘመተው የእንግሊዝ ጦር አባል የሆነው አንድ ወታደር የለባተኛ መቶ ከፍለ ዘመን የአክሱም ገንዘብ እግኝቷል በዚሁ አካባቢ በአክሱም ጊዜ ሕዝብ ሰፍረውበት የነበሩ ምልክቶች በሰተምዕራብ የአሸንጌ ሐይቅ ተግኝቷል በዝዋይ ሐይቅ ትራቪርሲ ሚሊዮሰና ዲካሰትሮ የተባሉ ጣሊያኖች በአጹ ምኒሊክ ጊዜ በኢትዮጵያ ይኖሩ የነበሩ የአክሱም መሰል ወ ር ርክ ሺዚ ክ ይ ሐውልቶች አቤሊስኮችና መስቀሎች በብዙ ቦታዎች አግኝተናል ብሏል ከያሪኒ የተባለው ኢጣሊያዊ ሀገር ጐብሂፒ ከኣንኮበር በሰተምስራቅ የግሪክ የድንጋይ አሰራር የሚመሰል በአንድ ሕንጻ በተለይም በበሩ ደጃፍ አግኝተዋል በአጉላ በምስራቅ ትግራይ ለመንፈሳዊ አገልግሎት የሚውሉ የቤት ፍርሰራሾች ተገኝተዋል ሀገራችንን የጐበኘ ቼኪ የተባለው ሊላም ኢጣሊያዊ በሸዋ ከአንኮበር በስተምሰራቅ ሜትር ርዝመት ያለውና ሊላው ደብረ ብርሀን አጠገብ ኦቤሊሰክ አግኝቷል ዳባዲ ታዋቂው የፈረንሳይ ሀገር ጐብፒ ከአባይ በሰተደቡብ በሊበን ሁለት ሜትር ርዝመት ያለው ኦቤሊስክ አግኝቶ ነበር ነር ግን ደጃዝማች ጐሹ ወልዴ ለኦሮሞዎች የጣኦት አምልኮት ነው ብሎ ለባብሮታል ሀረሪ አደሬ በሀረር ከተማ የተወሰነ ቋንቋ እንዲሁም የጉራጌ ቋንቋ በመሀል አገር በሰፊው የተሰራጨ ከትግሪኛና ከአማርኛ ቋንቋዎች ጋራ የሚዛመዱ የሴም ቋንቋ ተብለው ሲመደቡ የተለመደ ነው በነዚሀ ሁለቱ ለአካባቢዎች የአክሱም ሰልጣኔ ምልክቶች ተገኝተዋል በትግራይና የሰሜን ኢትዮጵያ የሜገኙ የሰልጣኔ ምልከቶች ከጥንት ግብፃውያን ወይንም ደበብ ዓረብ ጠበብቶች የተለሩ ናቸው እንደሚባለው ሁሉ በሌላ የኢትዮጵያ ክፍለ ሀገር የሚገኙ የስልጣኔ ቅሪቶች በደፈናው ከአክሱም የመጡ ናቸው ይባላሉ አልፎ አልፎ በመላው ኢትዮጵያ የሚገኙ ኦቤሊሰቶች የቢተክርስሰቲያን ህንፃ ፍርሰራሾች የአክሱም ሥልጣኔ መሰፋፋት ጊዜ የተለሩ ሲሆኑ ሊሎች አንደ መቃብሮች የመሳሰሉት ግን ከቀደምት ነዋሪ ሕዝብ የተሰሩ ለጥንት ግብፃውያን የሥልጣኔ ምልክት የሆኑት ፒራሚዶች እንዲዳብሩ መሠረት የጣሉ ሊሆኑ ይችሳሉ በጉራጌ ሙሂር ሶዶ አካባቢ ጢአ ለምቦ ሰደን ወዘተ የተባሉ ቦታዎች ሁለት ከሰማንያ ሜትር ያላነሰ ቁመት ያላቸው በግዙፍ የድንጋይ ክምችት ከፍታ ያላቸው በገዥ ቦታዎች የተለሩ በተለይ በለደን የሚሆኑ ባለአራት ማእዘን መቃብሮች ተገኝተዋል በመቃብሮቹ የተካሂደው ምርምር አጥጋቢ ውጤት ያላሰገኘበት ምከንያት ሬሳዎቹን የሚሸፍነው ድንጋይ የአሲድ ጠባይ ሰላለው አጥንቶች አመድ ሆነው ስለተገኙ ነው አንዳንድ ጊዜም በመቃብሮቹ ላይ ስእል ተገኝቷል እንደዚሁም የግብፃውያን መሰል ጉራዴና ቢላ ተገኝተዋል ኣንዳንድ ጊዜም በመቃብሩ ላይ ሐውልት የሚመሰል ወደንም በአክሱም የኢዛና ጽሑፍ ያሉባቸው ድንጋዮች የሚያሰታውሉሱ ናቸው እነዚህ ሁሉ ሰራዎች በአክሱማውያን የተሰሩ መሆናቸውን አያጠራጥርም በምሰራቅ ኢትዮጵያ ከሐረር ከሎ ሜትር በስተምሰራቅ አባ አዘይስ የተባሉ ፈረንሳዊ ካቶሊክ ላዛሪሰት ሚሰዮናዊ ደልመን ብሎ የጠራቸው መቃብሮች አግኝተዋል ደልመን በብዙ የዓለም ክፍሎች ተገኝተዋል በግብፅ ግን አልተገኘም በምሥራቅ ኢትዮጵያ በሐረርጌ የተገኙ መቃብሮች በኮንቲ ሮሲኒ አሰተያየት ደልመን ሳይሆኑ በሰሜን ኢትዮጳያ ከሚገኙ መቃብሮች ተመሳሳይ ናቸው በሰሚን ኢትዮጵያ ከሚገኙ መቃብሮች ዋናውና ትልቁ በአክሱም ከተማ ንፋሰ መውጫ በሚባለው ቦታ የሚገኘው መቃብር ነው የሐረር ጉራጌ ቋንቋዎች የተፈጠሩት ከጥንታዊ ኢትዮጵያዊ ቋንቋ ከግዕዝ በቀጥታ ወይንም ከግዕዝ በፊት የነበረው የኢትዮጵያ ቋንቋ ሊሆን ይችላል ከትግሪኛ ጋራ ብዙ ይዛመዳሉ መቃብሮቹ የተሰሩበት ዘመን ለማወቅ ጨርሶ አይቻልም የሐረር እና የጉራጌ አካባቢ ርቨ ዜ የኣክሱም ስልጣኔ ሳይጠፋ ለረድም ጊዜ መቆየቱ ነው እንጂ ቀ ው ለች ከለሜን እስከ ደቡብ ኦሞ የአክሰዎ ይገኝም በዓረብ ሀር ፖለቲካና የወታደራዊ ሽንፈት ካጋጠማት በኋላ እንቅፋት በአፍሪካ ብቻ ተወስና እንቅፋ ባያጋጥማት ሰልጣኔዋና ቋንቋዋን በማስፋፋት አንድ ቋንቋ ዞ ልትሆን ትችል ነበር ይረ መርማ ኢትዮጵያ ባለ አንድ ቋንቋ ህገር ሠፖልም አሁን የሚታዩ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች በሙሉሌ እን ንቋዎች ውለ ደ ዘረሪና ጉራጌ የግዕዝ ቋንቋ ድብልቅ መሆናቸው አይቀርም ስለዚህ አሁን ትግሪኛ አማርኛ አደሪኛ ኛ ጉራጊኛ ቋንቋ ተናጋሪ ሎቱ ተቀብ ፈም ም ዓዳ ማና ተብሰው እንደሚመደቡ ሁሉ መላው ጋሪ ይባል ነበር ነዝ ግን የአ ንግሥት ወደ ደቡብና ምዕራብ ያደረገው ማስፋፋት ከባድ እንቅፋት መጠው ብዙ ሳይቆይ በኛ ክፍለ መቶ ዘመን መጨረሻ ጀምሮ ፓረጥ የ የተገደደበት በዩዲት ጊዜ ነበረ ኢትዮጵያ በዩዲት እርስ በእርስ ሮ ከምሰራቅ ሰሜን ሱዳን እስከ ደቡባዊ ሶማሊያና ሶኮትራ ዘመን የጨለማ ዘመን ተብሉ ሊጠራ ይች ችሳል የዛግዊ ዘመነ መንግሥ ማነት ለንይነት ማሰከበር ድክረት ስላልሰጠ በዚሁ ረገድ ከጨለማ መን ዊ ንጉሣዊ አገዛዝ ከተ ሰረተ ኢትዮጵያ ከግዛቷ ተነጥሰው የነበ ጦብ ክፍላተር። ሩ የምሥሰራቅ እና የደቡብ ክፍላተሀገዝር ክሰሜንም ለማስመለስ የጣረችበት ዝመን አብል ዘመን ስለነበረ የጨሰማ ዘመን ለግለት ይቻል ይሆናል ጥረቱ ሙ ሰም ሉ በሙሉ የተሳካ ሊሆን ያ ምክንያት በምሥራቅ የአፋርና ዩ ዯ ይፍት ሶማሌ ግዛ ኖኅ የመቀባላኖው እንደገና ለማዋሀድ ቀላል ሆኖ ስላልታገኘ ነው ሃይማኖት መሕመድ ግራኝ እና በኦሮሞዎች እርስ በኣርስ ርነት የመሓጣኔዋ ቅርሶች በባለ ሬታ ስለወደመባት አሰከፊ የሆነው እንደ ሳል ስለዚህ ይህ ዘመን የኢትዮጵያ ቸው ን ተብሎ አረደ ይገባዋል የቀሩት ዘመናት ድላይ ሲመ ኳቸው የጋ እንደሚያስረዱ የጨለማ ዘመን ተብለው የዮዲት ዘመን ዮዲት የምትባለው ንግሥት በኢትዮጽያ ታ ታሪክ መከሰቱ አመ ውም የፈ መ ሪሽ እና ማንነጽ በሚመለከት በነበሌል ሠ ዓም የእስክንድራያ አቡነ ኮዝማ ለኢትዮጵያ ዳጳሰ ሆነው የተሳኩ በየዋሁ አቡነ መ ህበሩት የሚጠራ ክፍለ ሀዝር የለም ከአጹ ካሌብ ጆምሮ እስከ ዮዲት ዘመን ዓመት በኢትዮጵያ ታሪክ የጨሰማ ዘመን ተብሎ የሚጠራ ብዙ የታሪክ ማስረጃዎች የማይገኙበት ዘመን ስለነበረ ነው ሆኖም ይህ ዘመን ምናልባት ኢትዮጵያ ስልጣኔዋን ያስፋፋችበት ጊዜ ሰሰነበረ ወርቃማ የብልጽግና ዘመን ነበር በ ዓም በአስክዲሪያ መንበረ ፓትሪያርክ የነበሩ አቡነ ፊስተዩስ ጩጩ በነበሩበት ጊዜ ኢትዮጵያ ክእቡነ ጴትሮስ ጀምሮ ሕጋዊ እቡን ስላልነበራት ሰይፊ አረድ የተባሰ የኢትዮጵያ ንጉሥ ጊዮርጊስ ለተባለው የኑቢያ ንጉሥ የእለሰክንድሪያ ሊቀ ዳጳስ ለኢትዮጵያ ጳጳስ ይልኩ ዘንድ እንዲያማልደው ደብዳቤ ጽፎ ነበር የኑቢያ ንጉሥ የግብፁ ፓትሪያርክ ወደ ኢትዮጵያ ዳጳስ እንዲልኩ ባቀረበው ልመና መሠረት እቡነ ዳንኤል ሲላኩ ኢትዮጵያውያን በታላቅ ደስታ ተቀብሉዋቸዋል የኢትዮጵያ ንጉሥ ለኑቢያ ንጉሥ በግእዝ ቋንቋ የፃፈው ደብዳቤና የወቅቱ የኢትዮጵያውያን የታሪክ ፀሃፊዎች ያቀረቡት ዘገባ የሚጠቁመን ነዝር ኢትዮጵያ በዚያን ዘመን በታሪኳ በወሳኝ ምዕራፍ ትገኝ እንደነበረ ነው ምንም እንኳን ኢትዮጵያውያን የታሪክ ጸሐፊዎችና የግብፅ ፓትሪያርኮች ታሪክ መዛግብቶች በዓመተ ምህረትና በአንዳንድ ዝርዝር ሁኔታዎች ቢሰያዩም በመሠረቱ ታሪኩ በማይለያዩበት ሁኔታ ገልፀውታል ክርስቲያን የኢትዮጵያ መንግሥት ሊጠፋ ትንሽ ነበር የቀረው ክርስቲያን ሕዝብም ባሪያ ሆኖ ክመሸጥ ያመሰጠ ሸሽቶ ወደ ሌላ ክፍላተ ሀገር ይሰደድ ነበር ንጉሥም ወደ ሻዋ በመሸሸ የሞት ሽረት ፍልሜያ በማድረግ ወሳኝ ሚና ተጫውቷል በኢትዮጵያ ክጥንት ጀምሮ እስከ ዘመናችን የጎሳ ጦርነት የተደረገበት ጉዜ የሰም የሃይማኖት ጦርነቶች ግን ተደርጓል በዮዲት የተቀሰቀሰው ጦርነትም የኦሪት ሕግ ተክታይ የሆኑ ኢትዮጵያውያንና በክርስትና ሃይማኖት ተከታይ የሆኑት ኢትዮጵያውያን መሀከል የተደረገው የሃይማኖት ጦርነት ነው የኢትዮጵያ ታሪክ ጸሐፊዎች ያቀረቡት ዘገባ ይኸንን ሁኔታ መኖሩን የሚያስተጋባ ነው በሚቀጥሉት ዘመናትም በእስላሞች ኢትዮጵያውያን እና በክርስቲያኖች መሀክል ጦርነቶች ተካሄዷል ሌሉች ታሪክ ጸሐፊዎች ኢትዮጵያውያን ያቀረቡት ታሪክ ጨርሶ ሳይክዱ የግብፅ ፓትሪያርኮች ታሪክ በኒ ኣል ሐሙያህ ብሎ የጠሯት ንግሥት የአጻጻፍ ስሀተት ነው ብለዋል አል ደሙታህ ተብሎ መነበብ እንዳለበት በማመን ዮዲትን ክአባይ በስተደቡብ ይገኝ የነበረው ትልቁ ዳሞት የዛሬው ምዕራብ ሸዋና ወለጋ ንግሥት አድርጓታል በኢትዮጵያ ታሪክም እስክ ኛው መቶ ክፍሰ ዘመን ድረሰ ዳሞት የሚባል መንግሥት ተዘግቧል በመጨረሻ ዮዲት በመሞቷ ጦርነቱ በኢትዮጵያ ክርስቲያን መንግሥት ድል እድራጊነት ቢደመደምም ጦርነቱ ኢትዮጵያ ደካማ መንግሥት እድራጓት ነበረ ያብቃው ኢትዮጵያ የደቡብ ክፍለ ሀገሮች ሰመቆጣጠር ሳትችል ክመቅረቷ ሌላ እስከ ኛ መቶ ክፍለ ዘመን ዓም ክርስቲያን የነበሩ እንደ ዘይላ በርበራ የባሕር ጠረፍ ወደቦቿ የእስልምና ሃይማኖት ተስፋፍተውባቸው ሰለነበረ በኢትዮጵያውያን መሐክል ር ርመክ ዞ ወ ር ርክ ዩ ወ ር ርመዘክ ዩ በክር ያ ወ» ኙ ተፍ ርአዩርያኖችና በእሰላሞች የሃይማኖት ጦርነቶች እንዲቫዛቫሄዱ መንገራ ቀደም ብሉ የእስልምና ሃይማኖት የዝዛ ዘዳህ ነ ሃሀሳክ ሊሆን በኛ ዘመን ስመት ን ሐስልምና ገብቶ ነበር እንደዚሁም በዚሁ ና ያሳሆ ጎሳዎች ታጁራ ደብ አካካቢ እስፈር ር አላይ ዘባሕር ጠረፍ ጠደቦች ብቻ ይሆን ወደ ዘ መ ሰ ዘመን እንደ ሐረር ዝዋይ ከሪ ረሰ ። ና ተስፋቀፉ ነር እንደ ሐረር ዝዋይ ሀዲያ ድረሰ እሳልምና ዮዲት ወደ ትግራይ ዘጨቻ አድርጋ በመጣችዘጎ ራ ር ሃፃችዘት ጊዜ በደብረ ያች ጥሩ የነበሩ ሰለሞናዊ ዘር ያላቸጡ ከፊ ጆች በኋላ ከእልቂት «ሠለ ዙ ጥቂቶ ፍዋካለ መንዝ ሸሽተው ሄደው ነዘር መሞቷ ሲሰማ አምዘሳ ውድም በተባለው የተድሞ ተድሞው ሓ ሣላ ወደ ትግራይ በመምጣት ለ ዓመት እንደዝዣ በአባቶቹ ዙሩን ይዬ ላልቻለ ር ደ አባ መንግሥት ለሀሠፀያዝ ዘክላስታ የተነሳ ቱ እንደገና ከአክሱም ጠደ ሸዋ ጽሸፍ ሂሄደ መራ ተክለሃይማኖትም ያዛጉዌን ላስታ መንግሥት ሃዩ ማዱ ዛቱ ምዕራፍ ኢትዮጵያ ድኅረ ዛጉዌ በሰለሞናውያን ነገሥታት ዘመን በ ዓም የመንግሥት መሪነት ስልጣን ከዛጉዊ ነገሥታት ወደ ሰለሞናዊ ዘር ያላቸው ነገሥታት በይኩኖ ኣምላከ መሪነት በሰላማዊ መንገድ በጦሉ ሐይቅ ዘሚገኘው ገዳምኖ በደብረ ሊሌባኖሰ ዋ ከሚገኘው ገዳም አባቶች ኣማካኝነት ሊዘዋወር ችሏል የእሳተዳደር ማኣከልም ለመጆመጩሪያ ጊዚ ወደ ሸዋ ተዛወረ ሸዋ ዘጆዮግራፊ አቀማመጧም የኢትዮጵያ ማኣከል በመሆና የኢትዮጵያ ክርስቲያን መንግሥት በምሥራቃዊ የሀገሪፀቷ ክፍል በተቋቋሙት እስሳማውያን ትናንሽ መንግሥታት የሀገሪቷን እንድነት የሚያናጉ የሚሰነዝሩባት ጥቃቶችን ለመከላክል ለመቁጣጠር ብሎም ለመግታት እንዲቻል የኢትዮጵያ መስተዳደር ዘሸዋ ማአከሳዊነት መሆኑ አመቼ ዙኔታዎች ፈጥረዋል በላለሞናዊ ነገሥታት መሪነት በሸዋ ማእከላዊነት የተቋቋመው የኢትዮጵያ መንግሥት የነዘረው ደካማ ጐን እንደ ቀድሞ ጊዜ እንደ እክከሱምና ላሌበላ ቋሚ ዋና ከተማ መፍጠር ያለመቻሉ ነው ይህ በመሆኑ የማሕበራዊ ኑሮ ግንባታዎች ዘማከናወን ሰመጪው ትውልድ ታሪክ ማስተላለፍ አልቻለም ጠንካራ ጐኑ በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ በየወቅቱ የተከናወኑትን የመንግሥት ሥራዎች በጽሑፍ ለወጪው ትውለድ ማስተሳለፍ ነው ሴላ ጠንካራ ጐኑ ወሳኝ ፈተናዎች በማሳለፍ የሀገር እንድነትን ለመጠበቅ እስደናቂ የኢትዮጵያውያን ጆግንነት የታየበትና ዘታሪክ የተመሰከረበት ዘመን ነበረ ለ ዓመት ገድማ የዘለቀው በሸዋ ማኣከሳዊነት የኢትዮጵያ መንግሥት በሃይማኖት የተነሱ የአርስ በርስ ጦርነቶችን ተቋቁሞ ኢትዮጵያ በአክሱም መንግሥት ዘመን የነበራት የመሬት ስፋት ከሞላ ጐደል ተረካቢ ሆና ለመጠበቅ ሞክረዋል አነስተኛ የግእዝና የአማረኛ ስነ ጽሑፎችም ዳብረዋል ከምዕራባውያን ጋራ የውጭ መንግሥታትም ግንኙነት ሰመፍጠር ሞክረዋል ዘመኑ ምዕራባውያን ለመጀመሪያ ጊዜ ኢትዮጵያ መኖሩዋን በትከከል ያወቁበት ነበር የለለሞናዊ ነገሥታት ስልጣን ሲጨብጡ የኢትዮጵያ አመራር ብሩህ ተስፋ እልጠበቃቸውም በባሕር ጠረፍ የሚገኙ የኢትዮጵያ ክፍለ ሀገሮች የኣስልምና ሃይማኖት የሆኑ ለማዩከላዊ የክርስቲያን መንግሥታት የማይታዘዙ መንግሥታት ተቋቁመው ነበረ ይኸም ሁኔታ ለእርስ በእርስ ጦርነት የማጋብዝ ነበር ከይኩኖ አምላክ መንግሥት ጀምሮ እስከ ግራኙ መሐመድ ሞት ድረስ ለ ዓመት የኢትዮጵያ ታሪክ በእስሳሞችና ክርስቲያኖች የማያቋርጥ ጦርነት የተካሄደበት ጊዜ ነበር ይሀ በሀገራችን የተካሄደው የሃይማኖት ጦርነት በመካከለኛ ምስራቅና በኤውሮጳ የተካሂደው ጦርነት አካልና ነፀብራቅ ነበር ዓረቦች በእስልምና ሃይማኖት በመመራት በአጭር ጊዜ ውስጥ ባልታሰበ ሁኔታ ወታደራዊ ወረራ በመፈጸም መካከልኛው ምሰራቅ ሀገሮችን በቁጥጥራቸው ለማድረግ ችሏል ነብዩ መሐመድ ከሞተ በኋላ በስድስተኛው ዓመት በ ዓም ግብፅ በዓረቦች አጅ ወደቀች ዓረቦች ወደ ሰሜን አፍሪካ ወረራቸውን በመቀጠል በ በካርታጅ ከባድ » መርነት አዛሂሄደጡ ክማረኳት ዘኋላ በእሳት አቃጠሏት ሰሟ ከታሪክ ተሰርጻል በዓም በበርበር የተጋባ የዓረቦች የጂብራልታር ካናል ተሻግሮ ወደ ሰፓኝ ግባ ሁለት ዓመት ባልሞላ ጊዜ የዚዚጎት መንግሥትን አሸንፎ መላው ስፔኝን ለመቆጣጠር በቅቶ ነበር ቀጥሉም ዓረቦች ወይ መሐል ፈረንሳይ ዘልቀው በመግባት መላው ኤውሮጳ እስላማዊት ዓረባዊት ለማድረግ ተቃርበው ነበር ነገር ግን በቻርል መዶሻ የሚመራው የፈረንሳይ ጦር ቱዋቴ በተባለው ቦታ በ ዓም በተደረገው ጦርነት በዓረቦች ላይ ድል ስለተቀዳጀ የዓረቦች ወረራ ለዘለቄታው ሊገታ ችሏል ከዚሁ ጦርነት ዘኋላ የክርስትና ሃይማት ሕልውና ኣና የኤውሮጳ ዞገሮች ነፃነት ተከብሮ ሊቆይ ችሏሷል ከ ዓመት በኋላ ሌላ እሰላማዊ የቱርክ መንግሥት ተነስቶ በዓረቦች ተከቶ በዓረቦች ያልተያዘውን ላይ ወረራ ዘማድረግ ህንጋሪና ኦስትሪያ ድረስ ደርሶ ነበ ወረ ረ ረ የ ሀገሮችም ተባብረው ያደረጓቸው የመስቀል ጦርነቶች ውጤት አልሰጠም ተር ዜሁ ጊዜም ኤውሮፓ ርክ እሰላማዊ መንግሥት ለሰር ለመውደቅ ተጋርባ ነበዘር ዳሩ ግን ቴርኮ በቪዩና አጠገብ ኤውሮጳ ርእች ወረራ ልትድን ችላለች ሻንፈት ሰለደረሰባቸው የዓረቦችም ሆነ የቱርኮች ግዛታቸውና ሃይማኖታቸውን የማስ ዓላማ ዋና ትኩረታቸው ወደ ኤውሮፓ ቢሆኑም ወደ ሀገራችንም ወከሉቻ መላካቸው አልቀረም በየጊዜው የነበሩ የኢትዮጵያ ነገሥታትም በክፉ ዓይን የሚያዩዋቸው በሀገራቸው መሬትና የራሳቸው ሕዝብ በእስላማዊ ሐይማኖት የሚያምኑ መንግሥታት ዙርያቸው መቋቋማቸው በማየት በመንግሥታቸው ሕልውና የናው። መሀል ሀዝም እስከ ዝዋይ ሀይቅ ጨርጨር ሐረር ወዘተ የሚዘልቅ ነበረ ወደ ቆላ ህገር የሚያመራው የኢትዮጵያ ጦር የአዳልና ማራ ሱልጣኞች በቆላ ያላቸው ገበሬዎች እንደ መስቀል ጦርነት ጊዜ የንጉሙን ዉናከሩ ነበር በበኩላቸው እስላሞች ቅዱስ ጦርነት ጆሀድ በግወጽጅ ኃይል ዘሙሉ አሰልፈው ነዘር የኢትዮጵያ ሠራዊት ዘማያውቀው ዘቆላ ሀገር ዘጦርነት ተወጥሮ መሆኑን ስላወቀ በእጹ ዓምደ ጽዮን ቀደም ብሉ በያዘው የአሰላም ሀገሮች ሀገረ ገዥ ሆኖ ተሾሞ የነዘረው ጀማል አልዲን ክድቶ የኢትዮጵያ ጦር ዘስተጀርባ ጠደኋላ ሻሸቶ እንዳያመልጥ ውጊያ ለማድረግ ሞክሮ ነዘረ የኣስላም ጦር ዘሙሉ አስተባባሪም ዘመካ ባላባት ዜተስብ ተወሳጅ ዘሆነው ሺካ ስሊህ በተባለው ሐረር ከተማ ዋና ሠፈሩና ግዛቱ ዘማድረግ ነዘረ ተጨማሪ ጎሳዎችም ዘጦርነቱ ገብተው ነዘር በዚሁ ዓይነት ከተሰዘስበው የአስላም ጦር ቁጥሩ አርባ ሺህ ቢ ደደርስ ነዘረ የባሳል በዚሁ ወሳኝ ፍልሚያ ጌዜ ንጉሙ ታመጩ ሠራዊቱ ሥጋት ላይ ወድቆ ነዘረ ከርስቲያኖች ከአደጋ ያዳናቸው እስሳሞች በፈጸሟቸው ስዘተቶች ነዘረ ኛሸክ ላለሀና የእዳልና የማራ ሱልጣኖች የፈጸሟቸው ስህተት ጥሩ ውጤት ይሰጣቸው የነበሩ የደፈጣ ውጊያ ትተው በግንባር መግጠም ነበረ ኛ ስህተት የጀማል አልዲን ጦር አስከቀላቀል ድረስ አለማጠበቃቸው ነዘረ ኣጹ ዓምደ ጽዮን ታሞ ለድስት ቀኖች ከአልጋ ሳይነሳ ምግብ ባይቀምስ ቆይቶ ነበረ ግንባር ቀደም የነበረ ጦሩ ከጠላት ጦር ተጋጭቷል ጠላት ለውጊያ ተዘጋጅቶ እየገሰገሰ መሆኑን በሰማ ጊዜ ከኣልጋ ተነሰቶ መቆም እቅቶት ነዘር ከጐኑ የነበሩ ሁለት ማለቶቹ ወደ ኋላ ለማፈግፈግ መከሩት ዳሩ ግን ንጉሠ ንደ ሴት ሆፔ ልመት ብሉ መለሰላቸው ዘዚሁ ጊዜ አንደኛዋ ንግሥት የዮውርዳኖስ ጡሀና የጉልጎታ መሬት ሰጠችው አንድ ቂስ ረጨበት ድካሙም በቅጽበት ተወው እሱም ራሱ ለወታደሮቹ ረጨባቸውጡ ክዚህ በኋላ ለጦርነቱ ትእዛዝ ሰጠ የክርስቲያን የግንባር ጦር ወደ ኋላ ለማፈግፈግ ተገዶ ነበር ንጉጮ በጦሩ መፀል ገብቶ ዘሀእጁ የቀኝ ክንፍ የነበሩ መሪዎች ገደላቸው ፈረሰኞችም የመሀል ጦር ግንባር አወደመ ቀሪውን ዘስተግራ የነበረውን ከየመን የመጡ ሀገሩን የማያውቁ ወታደሮች ነበሩ ትንሽ ጊዜ ከቆዩ በኋላ እነሱም ማፈግፈግ ደጀመሩ ከዚህ ዘኋላ የክርስቲያን ጦር ፋታ ሳይሰጥ በመሻጃሽ ላይ የነበሩ እስላሞች ላይ እንዳያመልጡ መንገድ እየዘጋ ይጨፈጭፋቸው ጀሬር ከሬሳዎች መህከል የሼክ ሳሊህ ነበረ የማራ ሱልጣን የማሟሸሹ ወታደሮችን ሰብስቦ ለመከላከል ሞክሮ የአጹ ዓምደ ጽዮን ወኔ ግን ዕድል ኣልሰጠውም ወታደሮቹ ተደመሰሱ ሱልጣኑ ተማርኮ ተሰቀለ ሚስቱም ክርሊያዮኖች ጠንቋይ ይሏት የነዘረ ተይዛ ገላዋን ተቆራርጦ ለጆቦች ተሳጠ ጦርነቱ የተካሄደው ሐምሌ ወር ወደ መጨረሻ ዓም ነበረ አሁንም የአ ዓምደ ጽቶን ወታደሮች አቅማቸው እንደተሟጠጠ ለንጉሠ ቢያመለክቱም ንጉሥ ግን አልተቀበላቸውም እሬፊቱ መከላከል አቅም የሊላቸው የጠላት ቦታዎች ነበሩ የዓምደ ጽዮን ወታደሮች እየገሰገሱ ጠላቶቹን መደምሰስ ተጠሱ ከተሞች ተቃጠሉ ተዘረፋ ተወስደው ታረዱ የአዳል ሱልጣንም ወረራውን ለማቆም ሞክሮ ነበር ጦርነቱ ለክርስቲያን ፈረሰኞች ምቹ በሆነ ግልፅ ቦታ ተካሄዶ የእስላም ወታደሮች በክርስቲያን ፈረሰኞች ተከበው ማምለጫ አጥተው አለቁ የኣዳል ሱልጣን በጦር ሜዳ ሞተ ወደ መጨረሻ የቀረ የሐረር ሱለጣን ነበረ የመጨረሻ ዕድል ለመሞከር በሱልጣኑ ዙሪያ የቀሩት እስላሞች በሙሉ ተሰበሰቡ ከእነሱ ውስጥም ባላባቶችና ሱልጣኖች ነበሩ ሕዝቡም ወንድ ሌት ሳይለይ ተካፋይ ነበረ አሁንም የወሳኝነት ሚና የተጫወተው ሱልጣኑን ከፈረሱ በጦር ወግቶ በመግደል ዓምደ ጽዮን ነበረ አሁን ግን የሚቋቋመው ኃይል አልነበረም ሁሉም የመሸጃሸ ብቻ ነበረ የተያያዙት አሁን የቀረ ሰራ መስጊፄዶችን ማፍረሰ ከተሞችን ማቃጠል ሰዎቹንም ወንድ ሴት ልጅ አዋቂ ሳይለዩ መግደል ፅ ነበረ የእጹ ዓምደ ጽዮን ወታደሮች እራት የተባለው ጥሳቻ የነበረው ቦታ ደረሱ በዚህ ቦታ ብዙ ክርሰቲያኖች ይርናጥረ አፍንጫቸውን የተቆረጠ እንዲሁም የተሰለቡ ሰለነበሩ ንጉ ፊት ቀረቡ በዚሁ ጊዜ ከርስቲያኖች ቱቁጣ ገንፍሎባቸው ሰነበረ ወንጀለኞች የሀሩ ሰዎች እንዳያመልጡ በማሰብ የመሸሸ በማሰመሰል ወደኋላ ሲመለሱ ሕዝቡ ወደ እየቤቱ ተመለሰ። ሴቶች ሱልጣን ሥር የነበረች ምፅዋ በአፄ ይስሐቅ ወታደሮች ተያዘች ሁለተኛ ዙር ዘመቻ ትልቁ ዳሕላክ ቶያሸ በሦስተኛ ዙር ዘመቻ ምፅዋና የዳሕሳክ ደሴቶች ከኢትዮጵያ ቁጥጥር ስር ውጭ ሆነው ስለነበረ እንደገና ተያዙ በጦርነቱም መሪ የነበረ ቃዲ ተገግደለ ሴላ የግዛት ማስፋፋት የተደረገው ከኦሪት ሕግ ገኖ ያልተላቀቁ የነበሩ ወገራና ደምብያ ኣውራ ነበር ቤተፀሎታቸው ወድመው በቦታው ቤተክርስቲያኖች ተሰሩላቸው ወደ ደቡብ የግዛት ማስፋፋት የተደረገው ዘመቻ ከፄቤ በስተ ደቡብ ምፅራብ የነሰሩ የቦሽያ ጅማ እናሪያ ፈሙ እኖና ኩዮራ የተባሉ መንግሥታት ነበሩ ከዚሁም በስተደቡብ የነብረ የኢትዮጵያ መሬት ሰፋት በትክክለ ባይታወቅም ከስምጥ ሸለቆ ሐይቆች በስተደቡብ እስክ ዛንዚባር በምዕራብም እሰክ ናይል ሸለቆ ይዘልቅ ነበረ ወደ ደቡብ የግዛት ማሰፋፋት የተደረገው ዘመቻ ከግቤ በስተደበብ ምዕራብ የነበሩ የቦሸሽያ ጅማ እናሪያ ሊሙ እና ኩዮራ የተባሉ መንግሥታት ነበሩ ሁሉም ከኢትዮጵያ ጋራ በሸዋ ግዛት የተቀላቀሉ የቀድሞ ግዛታቸው የሰይድ ኣልዲን ልጆች የወላዝማ የነብዮ መሐመድ ዘር የሱልጣኖች ቤተሰቦች የሆኑ ከየመን ተመልሰው መጥተው የአኣባታቻው ሞት ለመበቀል ከግብፅ የመጡ በቱርክ ውገያ ሰልት አሰልጣኞች እየተረዱ ዘመናዊ የጠብመንጃና የጦር መሣሪያዎች የነበራቸው የይማም ግራኝ ተመሳሳይ የሆነ መሣሪያ ታጥቀው ሰፊ ዘመቻ ጀምረው ነበር ነዝር ግን ይሀ ጠንካራ ይመስል የነበረ ወታደራዊ የማጥቃት ዘመቻ እንደ ተጠበቶ ውጤት አልሰጠም ንጉሥ ይሰሐቅም የጠላቶቹ እንቅሰቃሴ ያውቅና ይከታተል ሰለነበረ ለመልሶ ማጥቃት ተዘጋጅቶ ይጠባበቅ ነኳር በመጀመሪያ ጊዜ የዘመቻው ሹም የነበረው የሳይድ ኣልዲን በኩር ልጅ ሳብር አልዲን ነበረ የኣሰላም ወታደሮች በድንገት አደጋ ጥለው ሸዋ መሀል ገብተው በክርሰቲያኖች ላይ ብዙ ሽንፈት እድርሰው ነበር ንጉጮም ለመበቀል በእሰላም ነጋዴዎች ላይ ጥቃት ከማድረሉም በላይ ያልፈረሱ መስጊዶችን አቃጠላቸው ጦርነቱ ከቱ ወግኖች ኣሸናፊ ሳይለይ ለብዙ ዓመታት ቀጠለ በመሀሱ ሁለቱ ወገኖች ለጊዜያዊ ሳላም ተሰማሙ በዚሁ ጊዜ በ ዓም ሳብር አልዲን ሞተ ወንድሙ ማንሱር መሪነቱን እንደተረከበ ጦርነቱ ቀጠለ ማንሱር ጦነቱን በማፋፋም በኣማራ መሀል ለመግባት ችሉ ነበር ነገር ግን ሽንፈት ሰለደረሰበት በ ተማረከ ጀግል አልዲን ሌላ ወንድማቸው መሪነቱ ተሪክቦ ጦርነቱ ቀጠለ ቤተክርስቲያኖችም ይቃጠሉ ነበረ ክርስቲያኖች የጦር ምርኮኞች በባርነት ይሸጡ ሰለነበረ የባሪያ ዋጋ በዓረብ ሀዝሮች ረክሶ ነበረ ጦርነቱ አሸናፊ ሳይለይ ሲካሄድ ከቆየ በኋላ በመጨረሻ ክርስቲያኖች መልሶ በማጥቃት ድልን ተቀዳጁ እስላሞቹንም ከሀገራቸው ሊያስወጡ ችለዋል በ ዓም ጊዜያዊ ሰላም ሰፍኖ በነበረበት ጊዜ ኣጹ ይሰሐቅ ተገደለ ከሦስት ዓመት በኋላ ታዋቂው ጀማል አኣልዲን በቤተለቦቹ በተፈጠረ ጠብ ሲገደል ሌላ ወንድሙ የመሪነቱን ሥልጣን ተረክቦ ጦርነቱ እንደቀድሞ ጭካኔ በተሞላበት ቀጠላ ወ ርቐቋ ሐጩከ ክ ጩ ዚሀፃ« ፉኑ አፄ ዘርአ ያዕቆብ አልነዘረም ኢትዮጵያ ከኤውሮጳዳ እንደሆኑ በቂ ወታደራዊ እርዳታ ሊያደርጉላት የ አልነበራትም ለምሳሊ ብቸኛ ግለሰብ ኤውሮጳ ለኣፄ ዘርአ ያዕቆብ ያወራ ኣጣሊያዊ ነበረ ኢጣሊያ ደግሞ በዚያን ጊዜ ለራ የምትገዛ በጥቃቅን መንግሥታት የተከፋፈለች የምትመረጥ ሀፒ አልነበረችም ባርቶሊ ለእጹ ዓ የነዘሩ ዜናዎች ስለ እነዚሀ የኢጣሊያ ታናናሽ መንግ ግንኙነት አድርጎ ነበር ዘርእ ያዕቆብ ድረስ አልጠበቀውም ከሥልጣኑ አውር ለመሄድ ወደ ምሸግ ቦታ ሰመግባት እቅዱ ዶ ወረረው ሰለደረሰብት ገደሉት ይንገቱን እግሮቹን እጆቹን መንገዶች ተጠቅመዋል የክርስትና ሃይማኖት ለማስፋፋት በውድም በማስገደድም ሞክሯል መንፈሳዊ መጽሐፎች ከውጭ ቋንቋ ተተርጉመው እንዲሰጡ አሰገድል የማርያም ድንግል በዓላቶችና ፆምን ወዘተ ወሰኗል እንዳንድ የውጪ ሀዝር ሰዎች ወደ ኢትዮጵያ በመግባታቸው በሮም ካቶሊክ ቤተክርስቲያንና በኢትዮጵያ ኦርቶዳክስ ቤተክርስቲያን ያለው ልዩነት የማዋዋያ አርእስት ሆኖ ነበረ አጹ ዘርአ ያፅቆብ ከካርስቲያን መንግሥታት እርዳታ ለማግኘት ለነበረው ምኞት ግን ውጤት አልባና ዓላማውን የሳተ ነበረ ሰፅማለት ይቻላል አጹ ዘርእ ያዕቆብ የኤውሮጳ መንግሥታትን ማንነት ለይቶ ካለማወቅ የተነሳ በ ዓም ለናፖሊ ንጉሥ መልእክት ልከዋል የናፖሊ መንግሥት እንኳን ከኤውሮጳ መንግሥታት ሊወዳደር ቀርቶ በኢጣሊያ ከነበሩ አነስተኛ መንግሥታትም ከሁሉም ኋላ ቕቀር የነበሩ መንግሥታት የሆነ ነበረ ሰለዚህ ምንም ዓይነት ጠቃሚ እርዳታ ለኢትዮጵያ መሳጠት የሚችል እልነበም የናፖሊ መንግሥት በሰዓሊ ሞያ ስም የላከው ብራንካሴዮ የሚባለው ግለሰብ ቀድሞ ቄዕ የነበረ ስለሆነ ጊዜው ያሳለፈው የሃይማኖት ክርክር በመቀሰቀዕሰ ብቻ ነበረ አጁ ዘርአ ያዕቆብ ለዝነኛው የቢዛንታይን ክርስቲያን መንግሥት እርዳታ እንዳይጠይቅ በዚሁ ጊዜ በቱርክ ኦቶማን መንግሥት ተሸንፎ በ ዓም ዋና ከተማው ቆስጣንጥኒያ የተማረከበት ወቅትሕልውናውም ያበቃበት ጊዜ ነበረሌላ እጹ ዘርአ ያዕቆብ በትልቅ ጉጉት እርዳታ እንዲያደርግለት ሲጠባቀቅ የነበረው ከሮማ ዳጳሰስ ነበረ ወቅቱ በቱርክ ኦቶማን አማካኝነት የእዕልምና ሐይማኖትና መንግሥታት በኤውሮጳም በአፍሪካም ጥንካሬ ያገኙበት ነበረ በዚሁ የተነሳ የሮማ ዳጳሰዕ የመሳው ዓለም ክርዕቲያኖች ለማስተባበር በ ዓም ጣሊያን ሀገር በፊሬንሌሴ ጉባዔ ጠርቶ ነበረ ኢትዮጵያም የግብፅ ቤተክርስቲያንም መልእክተኞቻቸው ወደዚሀ ጉባዔ ልከው ነበር የግብፅ መልእክተኞች የተመሩት እንድሪያ በተባለው የቅዱሰ አንቶንዮሰ ገዳም ኣለቃ ነበረ የኢትዮጵያ መልእክተኞች ቀሳውዕት የተላኩት ከአባ ኒቆዲሞስ በኢየሩሳሌም የኢትዮጵያ ገዳማት አለቃ ወክሎ ነበረ የሮማ ጳዳሰ ዓላማ የዓለም ከርዕቲያን በሙሉ የካቶሊክ እምነት ተቀብለው በእሱ ሰር እንዲሆኑ ነበረ ለክርዕቲያኖች ትብብር እንቅፋት የሆነውም ይሀ ቅድመ ሁኔታ መግባት ሰለነበረ ነው ኢትዮጵያም ክዚሀ ቀደም እርዳታ ከከርስቲያን መንግሥታት ያላገኘችው በዚሁ ቅድመ ሁኔታ ምክንያት ነበር የግብጽ መልእክተኛ ለጉባኤው ያደረገው ንግግር የሮማ ዳጳሳት በማወደሰ ነበረ ከተናገረውም ውሰጥ የሮማን ዳጳሰ በማሰመልከት በዚሁ ዓለም እርሶዎ እግዚአብሔር ነዎት እርሰዎ የክርስትና እንደራሴ ነዎት እርሰዎ የዓለም ጳቀፍ ቤተክርስቲያን አለቃ ነዎት ለእርሰዎ የመንግሥተ ሰማያት በር የመክፈትየመዝጋት ቁልፍ ተሰጥቶታል ወዘተ የሚል ይገኝበታል የግብፅ መልእክተኛ ንግግር ከተሰማ ሁለት ቀን በኋላ የኢትዮጵያ መልእከተኞች ፈሪንሌ ገቡ ከሁለቱ ሥልእክተኞች ኣንዱ ባደረገው ንግግር የግብፅ መልአክተኛ ካደረገው ንግግር ተመሳሳይ ቢሆንም ለየት የሚያደርገው ሀገሩ ኢትዮጵያ በሚመለከት ያሰማው የሚያወድሱ ቃሳቶች ነበሩ ወደ ሮማ ዳጳስ ፈቱን አተኩሮ ሊናገር ከእርሰዎ የተለዩ ሁሉ ወድቀዋል ከሮማ ኣተሊክ ቤተክርስቲያን ከተለዩ ቤተክርስቲያኖች ሁሉ የእኛ ጠንካራና ኃይለኛ ነፃ ሆና ኖራለች ምክንያቱም ሌሎች ቤተክርስቲያኖች ከእርሰዎ የተኅነጠሱ በክፋት በፍላጎታቸው ነው እኛ ግን ተለይተን የኖርነው በመገደድፈርቀት የተነሳ በመንገዱ አደገኛነት ነው ከእርለዎ በፊትሪዩነበሩ የካቶሊክ ቤተክርሰቲያን ሊቀዳዳሳት ቸልተኝነት ነው « ጋራ ትፋለም የነበረችው ከፖርቱጋል መንግሥት ጋራ ኢትዮጵያ አድርጆወ ብትሆን ኖሮ በይማም ግራኝ ጊዜ እርስ በእርስ ጦርነትና የተ ፈትና እበያተክርስቲያናት የቅርሳቅርሷ የመጻሕፍቶቿና የታሪኪ ውድመት አይደርስባትም ነበር የኦሮሞ ታሪካዊ ማስፋፋት ክስተት አያጋጥማትም ነበረ ከኣ ዓምደ ጽዮን ጀምሮ ከባሀር ወደቦች በቀር የመሀለ ሐዢ የማይታወቅ ገባር መንግሥታት ያዝዝ እንደነበረ ገልጣል መንግሥታት ነበሯት በማለት ሰማቸውን ይጠቅላል የመንግሥታቱ ለም በተመለከተ ኣብዛኛው አሁን ቢኖርም ያንዳንዶቹ ስም ግን አሁን የለም ፓየዝ ባወጣው የ መንግሥታት ስም ዝርዝር እንደሚከተው ያቀርፀዋል ትግራይ ወሰኑ ከየት ወዴት መሆኑን ባይገልፅም በዛሬዋ ደቡብ ትግራይ ክፍል አበርጋለ ሰሉዋ ወገራት እንዳርታ እንደ ኣካል ነበረች ድግክል እፋር አንጎት አብዛኛው የዛሬዋ ኃሉ ዶባ ከወሎ ትግራይና አፋር መሐል የነበሩ ሕዝቦች አውሳ ደቡብ አፋር አማራ ምናልባት ደቡብ ጎንደር አላቃ ሸዋ ከየት ወዴት እንደሆነ በጻ ውጭጡበ ወ ለክ የ ዐ «ሀል ከ አይታወቅም ይፋት ግም ጋንች ዳዋሮ ምናለባት የዛሬዋ ጨርጨር ፋጢጋር ከይፋት ዘስተሰሜን የዛሬዋ አርጎባ ር። ፅዘረ ይሀ በማድረጓም በአፍሪካ ሰልጣኔ ለማሰፋፋት የነበራት ታሪካዊ ተልእኮ መወጣቷ የሚያመሰክት ሰለሆነ የሚያስመለግናት ነበረ የኤውሮጳ ታሪክ ጸሐፊዎች ኢትዮጵያንየሚወቅሷት ይሀንን ባለማድረጓ ነው የዛሬዎቹ አንዳንድ ኢትዮጵያውያን ግን የደቡብ ምስራቅና ምዕራብ ኢትዮጵያ ዳግማዊ ምኒልክ በዛሬ አንድ መቶ ዓመት በወረራ እንደያዛቸው ለማስ ስል እየሞከሩ ይታያሉ ከንያ ውስጥ የሚኖሩ የኦሮሞ ዝርያዎች የሆኑ ከኢትዮጵያ ተነጥለው ከከንያ ጋራ የተቀላቀሉት ኢትዮጵያ በኦሮሞች ምክንያት ያጋጠማት የመንግሥቷ ድክመት ነው በንግሥት ሳባ ጊዜ ኢትዮጵያ የባሕር ጠረፍ የት ድረስ ይደርስ እንደነበረ በማመልክት ሻለቃ ሩፊሎ ፒሪኒ እንደሚመለከተው ይገልጸዋል የባሕር ነጋሻ ሥልጣን ከበረኒስ የባሕር ወስመጥ ዲግሪ በስተሰሚን እስክ የእጣኑ ሀገር ሕንድ ውቅያኖስ ከዚያም እስከ ሶፎላ ዲግሪ ደቡብ ላቲቴዩድ ይደርስ ነበረ በዚሁ ቦታ የብዙ ሳይንቲስቶች እምነትም ከነእሱ ውሰጥም በመጨረሻ ጊዜ የብሪቲሸ ሙዝየም ስራ አስከያጅ የነበረ ሟቹ ሚስተር ቤንት ባለበት በመጸሐፍ ቅዱስ የተጠቀስው ኦፊር የሚባሰው ምስጢራዊ ቦታ ንግሥተ ላባ ወደ ንጉሠ ስለሞን ወደ ኢየሩሳሌም ለመሂድ እንድትችል መርከቦች የተስሩበት መሆኑን ገምቷል ስሰዚሀ ኢትዮጵያውያን ነገሥታት እነ አጹ ይስሐቅ ወደ ደቡብ ያመሩበት የነበረ ሀገር የቅድመ አያቶቻቸው ይዞታ የነበረ መሆኑን በማስታወስ የሆናል በነ አጹ ይስሐቅና ኣጹ ዘርአ ያዕቆብ ዘመነ መንግሥት የኢትዮጵያ ሰፋት ሉካ ደይ ሳቤሲ እንደሚከተለው ይገልፃል አ ዐ ኮርዌ » እየፀቁከ ላ ባሠ እ ወ ህዉዐ ሐባ ሄቨ ዩ ወ ኢትዮጵያ በሰሜን ወሰና እስክ ምፅዋ ይደርስ ነበር ሰራዬ አከሰጉዛይ አውራጃዎች እስከ ቀይ ባሕር ድረስ የባሕር ጋዝ መንግሥት አካል ነበሩ በቁዋጥሩ ሰር ነበሩ ዋና ከተማ ድባሩዋ ነበረች ሳሄልና ባርካ ትግራይ ዋና ከተማ አክሱም ሆኖ በትግራይ መኩንን የማታዘዝ ነበረ ሰሜን አፋርና ዳዋሮ ጨርጨ ደቡብ አፋር አዋሳ ርን ከዛሬዋ ሆሪ አርሷ አስከ ሕንድ ውቅያኖስ የማደርስ በዚህ በኩል የር ት ባሌ ሞ ከስተት ባያጋጥም የሚችል ተቃዋሟ ኃይል እ ፋጠጋር ከባሌ ወንዝ ምንጭ የማያጠቃልል ኦይ ወይንም ሐይቅ አካባቢ ነበረ በዚህ ከሐረሪ የሚቀራረብ ጉራጌዎች ዶኖራሉ አ መንግሥት ነው ኖሮ የክርስቲያኖች ደክ ፖለቲካዊ መስፋፋት መቋቋም በስተምሥራቅ ከመካከለኛ ኣዋሽ ወንዝ እስክ ዋቢ ወድ ይባል የነበረ ከፍለሀገር ግእክሉ በዝዋይ አውራጃ በዛሬ አጠራር ስልጤ የተባሉ ታንቋቸው መጣጣቸውም ከጥንታዊው አክሱም ከወደ በስተደቡብ ከዝዋይ ሐይ ቡዛሞ የተባሉ ሁሰት ትናንሸጃ መንግሥታት ነሩ እፍ ሐይቅ ሱፍጋኖና ደቡብ ኮይራ ነበረ ለመንግሥት ግብር የሚከፍለው በለተ ለወታደሮች የሚያገለግሉ ፈረሶች በማቅረብ ነበረ የሚገኘውም ከላይኛው ከአባያ ባሕር ሐይማ መሓል ነበረ እስከ እስቴፋኒያ ሀደቅ ከንያን የሚያጠቃልል ነበረ ሰታችኛው ኦሞ ሰፊ የጃንጃሮ መን በስተሰሜን ከንባታ ነበረ ክአሞ በሰተ ኳፊ ሰተግራ ፊ ተጣ በስተሰሜን ከላይኛው አዋሽ እስከ ኦሞ በነራኒ ሹሙ ቀ ሚታዘዙ በሬዎች ግብር ለመንግሥት የሚከፍል የጉራጌ መንግሥት ነበረ ከጉራጌ አዋሳኝ የህዲያ ሱልጣን አገዛዝ ነበር ከሐዲያ እስከ ዋ አሰማስ ቱጋር የማባሉ ትናንሽ መንግሥታት ነበሩ ከጋንዝ በስተምዕራብ ትልቱ ዳሞት ነበረ በሰተምዕራብ በዛሬዋ ወለጋ ቢዛሞ የሚባል መንግሥት ነበረ ከዲዴሳ ወንዝ እስከ አባይ እባይ ተሻግሮ ጎጃም ይገኛል ንጃ ጋፋት ነበረ ከጣና ሐይቅ እስከ ተከዜ በጌምድር በዛሬዋ ጎንደር ዙሪያ ደምብያ ነበረ ወደ ሰሜን ፀሰምቲ ፀጌሌ ወልቃይት ሰሜን ማዘጋዘ የተባሉ ከጥንት ጀምሮ ኣገውና ፈላሻ የሚኖርባቸው ናቸው ከተከዜ ወንዝ በስተሰሜን ስሰዋና አበርጋሌ ይገኛሉ ወገራትና እንደርታ አውራጃዎች ከጥንት ጀምሮ ራሳቸውን የቻሉ ራስ ገዝ አስተዳደር መብት የተሰጣቸው ነበሩ ከክንደርታ በስተደቡብ ላስታ ከላስታ በስተምሥራቅ አንጎት የዛሬዋ ወሎ አብዛኛውን የሚያቃልል ከሞላ ጉደል የኢትዮጽያ አስተዳደር አከፋፈል ካርታ ይሄንን የሚመስል ሲሆን ስፋቱ ከዛሬዉዷቱ ኢትዮጵያ በጣም የማበልጥ እንደነበረ ብዙ ማስረጃ ባይኖርም የኢትዮጵያ ግዛት ከንያም ያጠቃልል እንደነበረ የሚጠቁም ዓመት ከአጺ ይስሐቅ ዘመነ መንግሥት በኋላ በአጹ ፋሲሊደስ ዘመነ መንግሥት በኋላ የሞምሦባሳ ከ ንጉሥ በኢትዮጵያ መንግሥት የሚታዘዝ መሆኑን ሉካ ደይ ሳበሊ ገልፀዋል እንደፈረንጆች ቃል አገላለፅ የኦሮሞ ፊኖሚኖን ጠ ሀከመጩዉዐ በኢትዮጵያ ታሪክ ባያጋጥማቸው ኖሮ ጀግኖች አባቶቻችን በእነ አጹ ይስሐቅና አጹ ዘርአ ያዕቆብ ዘመነ መንግሥት የኢትዮጵያ ግዛት እንደ አክሱማውያን እስክ ሶፎላ ባይደርስም ከንያንና ደቡብ ሶማሊያ የሚያጠቃልል እስክ ሕንድ ውቅያኖስ ዘልቆ አእንደነበረ ይኸውም ለ ዓመት ቀጥሎ እንደነበረ ከላይ የተጠቀሰው የታሪክ ማስረጃ ያመስከታል የኦሮሞ ፊኖሜኖን ያልኩበጐዬ ምክንያት የኦሮሞ ወደ መሀል ሀገር መስፋፋት የውጭ መረራ አይባልም ወይንም በአንድ ህገር ውስጥ በሁስት ጎሳዎች ወይም ክፍስ ሀገሮች የተደረገው አርስ በአርስ ጦርነት አይባልም ከላይ ከእንደኛ እስከ ኛ ተራ ቁጥር የጠቀስኳቸው በኢትዮጵያ ይኖሩ የነበሩ ሕዝቦችና ክፍላተ ሀገሮች ካርታ የኦሮሞ ስም አልነበረም የኦሮሞ ክስተት የመጣው ከተጠቀሰው ዓም በኋላ ነው አሁን የሚታየው የኦሮሞ አሰፋፈር ከምሥራቅ ኢትዮጵያ ሐረርጌ አስከ ምዕራብ ኢሉባቡር ሌሎች ሕዝቦች ሰፍረውበት የነበሩ መሬት መሆኑን እንረዳለሰን ይሽውም የኦሮሞ ክስተት በኢትዮጵያ ልዩ ያደርገዋል ዳግማዊ ምኒለከ የሚወክለው የአማርኛ ቋንቋ በደቡብ በምዕራብ ኢትዮጵያ ወረራ በመፈጸም ሌሎች ሕዝቦች በቋንቋቸውና በባሕላቸው እንዳይጠቀመ ኣድርገዋል የሚል ወቀሳ በአሁኑ ጊዜ ሲሰነዘር ይሰማል ከዳግማዊ ምኒልክ ጀምሮ ለአስተዳደር እንዲያመች የመንግሥት ቋንቋ አማርኛ ስለነበረ በአገሪቷ አስተዳደር በሚመለከት በተዘረጋው በጣም ዝቅተኛ የአስተዳደር መዋቅር የሊሎች ሕዝቦች ቋንቋዎች ሳይነኩ ከጥንት ጆምሮ እንደነበረ ሁሉ በአማርኛ ቋንቋ መጠቀም ያስተዳደር ቋንቋ ሆኖ ቆየቶ ነበር የአማርኛ ቋንቋን ስማስፋፋት ምክንያት የሆነው ግን በይበልጥ ከኢጣሊያ ወረራ በኋላ በኃይለሥላሌ ጊዜ ትምህርት ቤቶች ስሰተስፋፋ ይሆናል የሌሎች ሕዝቦች ቋንቋና ባሕል ግጥፋት ብቻ ሳይሆን የሕልውናቸውም ማጥፋት የተፈጸመው በኦሮሞች የጋዳ አስተዳደር ዘዴ ነው የኦሮሞ ቋንቋ በአጭር ጊዜ በመላው ኢትዮጵያ መስፋፋት ሁኔታ በቂ ማስረጃ ባይኖርም ምናልባት ቀደም ብለው ስፍሮበት የነበረውን ሕዝብ በሙሉ እየፈጁ ማስሰቀቅ ላይሆን ይችላል ነገር ግን አንድ ሕዝብ የሌላ ሕዝብ ቋንቋና ባሕል በአጭር ጊዜ ውስጥ በስላም ስለማይቀበል በክፊል ነዋሪ ወ ሐ ዐ ሸ ሀ ዝ በማለት አለመያዙ ነው በታሪክ ን በተሰይም ኢርትራ ለ ኢትዮጵያዊ ንዒ ሳው የጫኖር ሰስሆነ ሀገሩን የቺ ገ በረከት መሳጠቱ ሥ በሚል አጠራር ሲያሰታውሱት ይኖራ ሦፍቹ ከዳተኛ ብቸኛ ንግሥት እሌኒ መሆኑን እየተረዱ ሰለመጡ የከርሰቲያ ን ግብጸችና ካቶሊኮች ድጋፍ መፈሰግ መሩ ከዓረብ መንግሥታትም ቢቻል ወዳጅነት መፍጠር ካልተቻለም በሰላም ኣብሮ መኖር ፈ ሳጊ ሆኖ ነበ ለቁም ረ በጋብቻ በልም ው ቻ ሆኖ ስንኙ መሰሎት ነበር ነባር ጋን ዊልጭን ው ጣን የጨበጡ አሜር የተ ባሱ ከክርስቲያን በይበልጥ ል የከሸፈው በኤውሮ በከር ሰቲ በ እሰ ኣካ ይ ዮ ር ያኖችና ዓረቦች ሳሞች ጩ ከል ይደረግ የነበረው ጦርነት ተፋፍሞ በነበረበት ወቅት ከሀገራችንም ስስተዛመተ ነበር ወቅቱ ኤሮውጳ ግዛቷ ወደ ሴሳ የዓለም ክፍሎች ማስፋፋት የጀመረችበት ነበረ ከኤውሮጳውያን የግንባር ቀደም በመሳው የኤውሮጳ ስም የፖርቱጋል ዓላማ የአፍሪካ የባሕር ጠረፍ ዙሪያ ለመቃኘት ነበረ የሮማ ጳጳስ የፊሬንሲ ጉባኤ የጠራ ዓላማውን መደገፍ ማንኛውም የአፍሪካ ወደብ በፖርቱጋል የጦር መርከቦች ከተጎበኘ የፖርቱጋል እንዲሆን ስለፈቀዱ ፖርቱጋሎች ጥረታቸውን በመቀጠል ምዕራብ አፍሪካን ዞረው ወደ ምሥራቅ አፍሪካ ደረሱ ከደቡብ ፖርቱጋሎች ቀይ ባሕር ሲደርሱ ቱርኮችም ከሰሜን ግዛታቸውን እያሰፋፋ ቀይ ባሕር ደርሰው ነበር በ ዓም ቱርኮች በድል እድራጊነት ካይሮን ያዙራ ባዚሁ ጊዜም ሱዋኪምና ምጽዋን ተቆጣጠሩ በቀይ ባሕር ፖርቱጋሎችና ቱርኮች በጭካኔ ይፋጁ ነበረ በኢትዮጵያም በአዳል ሙስሲሞችና በከርስቲያኖች መካከል ጦርነት እንዲቀሳቀስ እስተዋጸነበረው አፄ በእደማርያም አፄ በእደማርያም የከርስትና ሃይማኖትን ለማሰፋፋት በመጀመርያ ጦርነት ያካሄደው በሰሜን በጸስምቲ የነበሩ ፈላሾችና በዶባ ነዘረ በስተምሥራቅ የአዳል ሱልጣን መሀመድ ወደ በእደማርያም መልእከተኛ ልኮ ግብር እየከፈለ የበላይነት እምኖ በሳላም ሰመኖር ስለተስማማ ጊዜያዊ ስሳም ሳፍኖ ነበር የአዳል ሱልጣን መሐመድ በ ዓም ሲሞት ልጁ ኢብራሂም ሲተካ ሰልጣኑ በኢ ሚሮች አች ሆኖ ነበር ሱልጣኑ ሰስም ብቻ ተቀምጦ ነበር በ ዓም ከአዳል ጋራ በተደረጉ ጦርነቶች ከርስቲያኖች ለመጀመሪያ ጊዜ ሽንፈት ገጠማቸው በእደማርያም ከሞሞቱ በፊት ዓም ለግብፁ ሱልጣን በስላም ለመኖር ውል ስማድረግና ወደ ኢየሩሳሌም ለመሳሰም የሚሄዱ ለኢትዮጵያውያን ምእመናን እርዳታ እንዲደረግላቸው ለመጠየቅ መልእክተኛ ልኮ ነበር መልእክተኞቹ ከግብፅ ቤተከርስቲያን ወደ ፊልስጤም አምርተው ኢየሩሳሌም ሲደርሱ የኢትዮጵያ መነኮሳት ወደ ሮማ እንዲሄዱ ገፋፋቸው በዚሁ መሠረት መልእከተኞች ወደ ቆስጠንጥኒያ በሚሜሄድ ፋንታ ወደ ድም አመሩ ኖቪምንበር ዓም የሮማ ሊቀ ጳጳ ሊስቶኛ በታላቅ ሥነ ሥርዓት ተቀበሏቸው ኛ እባ ፍራንችስኮ ጋራ ኛ እባ ጆሻኒ ዲ ካላብሪያ ኛ አስተርጓሚ ሆኖ ከኢየሩሳሌም እብሮ የመጣ እባ ጆቫኒ ባቲስታ ዲ ኢሞሳ የሚባሱ ሚሲዮናውያን ወደ ኢትዮጵያ ተሳኩ አባ ሳጋራ ካይሮ ሲደርሱ ሞተ ሁለቱ ግን ኢትዮጵያ ደርሰው ንጉሥ እስክንድር ወደ አለበት ደረሱ ነገር ግን እባ ጆቫኒ ዲአሞል ወደ ንጉጮ መቅረብ ወር ጠብቆ ሳይሆንለት ሲቀር አባ ጆሻኒ ባቲስታ ዲአምሪ ወደ ኢየሩሳሌም ዳክውየሚሲዮኖውያንም ተልኮዋቸው ውጤት አልባ ሆኖ ቀረ አፄ እስከንድር በበእደ ማርያም ምትክ እስክንድር የአደ ማርያምና የሮማን ወርቅ ልጅ ተተካ በእደማርያም የሞተው በ ዓም ነበር እስክንድርም እንድ ጊዜ ብቻ በአዳል ያልተሳካ ጦርነት አድርጎ በ ዓም ዐረቁ በእስክንድር ዘመነ መንግሥት በፖርቱጋል ንጉሥ ዮሐንስ ሁለተኛ አልፎንሶ ዳ ዳይቫ ፔድሮ ዳ ኮቪልሃም የ ፈገ እንዲያገኙ በ ዓም ትዕዛዝ ስጠቷቸ ተክ ሀገር በአፍሪካ ይ ን በእስያ የማይታወቅ ፔለ ከሱ ኒም አደን ቪገቡም ሃሚነግራቸው ሷያጡ አንዱ አሰያ ሂደው እንዲፈልጉ ተስማምተው ኢል ። ዓም ከሞግዚትነት ወጥቶ ሰልጣን እንደያዘ የፖርቱጋል መልእክተኞች አፕሪል ዓም ምፅዋ ደረሱ ዘመጀመሪያ የደብረ ቢዚዜን ቄሶች ምፅዋ ድረስ ሄደው ተናቺኛቸው ተጥሎም ባሕር ነጋሽ ዶሪ ከአጹ ናኦድ እናት ሞጋሳ ወንድም ምዕዋ ሄደው ተቀዘሏቸው የክረምት ዝናም በመፍራት መልእክተኞቹ ደብረ ሸሺሸዛን ሄደው ተቀመጡ እዚያው እንዳሉ ማቴዎስ ታሞ ሞተ የሚተላለፍ በሽታ እንዳይሆን ፈርትው መልእክተኞቹ ወደ ድባሩዋ ሂዱ ኦከቶቨር ዓም ፖርቱጋሉቹ ደብረሊባኖስ ሸዋ ደርሰው ከንጉሠ ጋራ ተገናይ ፖርቱጋሎቹ ጡድ ስጦታ ለንጉሙ አበረከቱ ንጉሙ ግን በስጦታቸው አኣልተደለዙም ነበር ንጉ ይጓዓ የነበረው አስሳሞች ከዓረብ ሀገሮች የሚተርብላቸው ዘመን ያፈራቸው የጦር መሣሪያዎች ነዘረ የንጉሙ የቀዘቀዘ አቀባበል ፖርቱጋሎችን እያስቀየማቸው ነዘር ንጉሙ ከፖርቱጋሎች የሚፈልገው ሱዋኪም ምፅዋና ዘይላ ከፖርቱጋል እንዲያዙ ብቻ ነዘረ በሌላ በኩልም ፖርቱጋል ኢትዮጵያን ወራ ትይዛለች የሚል ፍራቻ ነበረፊ ንግሥት እሌኒ ከኤውሮጳውያን ጋራ መቀራረብ ትጥር የነበረችው ከአስተዳደሩ ተወግዳ በፅድሜም ገፍታ ስለነበረ ጎጃም ተሰሚነት አጥታ ትኖር ነዘር በዚሀ ምክንያት ኢትዮጵያ ኣፋጣኝ ቅርብ ግንኙነት ከፖርቱጋል ጋራ ለመፍጠር ከማንኛውም ክእስላሞች የሚደርስባት አደጋ የሚያድናት ውል ለማድረግ ዕድል አመሰጣት መልእክተኞቹ ቁምነዝር ሳይለሩ ከኢትዮጵያ ዓመት ተቀምጠው ኤፕሪል ዓም ከምፅዋ ወደ ሀገራቸው ተነሱ ጆሻኒ ቤርሙደስ ሐከም በኢትዮጵያ እንዲቀር ተደረገ እስላሞች ከባድ ወረራ በኢትዮጵያ ላይ የፈፀመብት ጊዜ ተቃርቦ እንደነበረ ማንም ሰው አልተረዳውም ነበረ አጹ ልብነድንግል በእሳላሞች ላይ ባገኛቸው መጠነኛ ድሎች ተዝናንቶ ከመጠን በላይ የራሱ ኃይል ስለገመተ የንግሥት እሌኒ የበሰሰ የውጪ ፖሰቲካ መመሪያ ችላ በማለቱ ኢትዮጵያ ወደ ጥፋት አፋፍ ደረሰች በኤሚር ማፋዝ ጊዜ የሚመሩ ኣዳሎች በኣጹ ልብነድንግል የደረስባቸው ሽንፈት ለመቀበል በኢትዮጵያ ላይ ጥቃት ሊያደርለባት በዘይላ በኩል አደጋ ይስነዘርባት ነበር ከመካ ከሌሎች አዳሉችም የጅሀድ ጦርነት ቅስቀሳ ይደረግባቸው ነበረ የጦር መሣሪያዎችና ተዋጊዎች ለእስላሞች ይላክላቸው ነበረ አዳሎችም ወጣት ሴትና ወንድ ባሮች በማድረግ ወደ ገበያ ወስደው በመሸጥ የጦር መግሪያ ይገዙ ነበር ሰማሕፋዝ ክብር አንድ የጦር አርማ ልከው ነበር ኣዳሎች ወደ ፋጢጋር በማምራት ወረራ ፈጸሙ አጹ ልብነድንግል በአጹ ናኣድ የጦርነት ዘዴበመጠቀምከበባ በማዘጋጀት አዳሎች ወደ ፊት እንዳይጠጉ ካደረጋቸው በኋላ ማምለጫ መንገድ በመዝጋት ፈጆቸው ማሕፋዝ ማምለጫ ሲያጣ ከአንድ ገብረ እንድሪያስ ከተባለው ቄስ ጋራ በጎራዴ ትግል ገጥሞ ቄሱ የማሕፋዙን አንገት ቆርጦ ለልብነ ድንግል አበረክተ በዚሁ ጦርነት ብቻ አዳሉች ሞተዋል ይባላል ይህ የመጨረሻው የክርስቲያኞች ድል ነበረ አጹ ልብነድንግል ዘመቻውን በመቀጠል የአዳል ሀገርን ወረው ወንድ ሌት ሳይለይ በመግደል ባሮችን አደረጋቸው ክዚህ በኋላ የእስላም ኃይሎች ዳግም ተመልሰው ለኢትዮጵያ ገ የሚያሰጋት ጠላት እይሆኑም ተ ብሎ ተገም ኢትዮጵያ ተከብሯል እንደተባለውም በሚቀጥሉት ዓመታ ለአለም እሕመድ ሺል ኢብራሃም ግራኝ እ ሚር ማሕፋዝ በፋጠጋር ናዝሬትና ሞጆ አካባቢ ያገኘው ከፍተኛ ድል ተዝናንቶ በቸል ቷዝና ተኝነት ኢትዮጵያ ለሞት ኣፋፍ የዳረጋት እጹ ልብነድንግል ስለተቃወሙት እያለቀሰ ተጩ እ ለሰ ወታደሮ እንደሚቀረው ተረዳ በ ዓም ግራኝ ት ረን ግት እው እስረኞች ተማረኩ ከነሉ ውስጥም የቤተመንግሥት ሰዕልት በእንጸኪያ የነበረ ቤተከሮስቲያን ተቃና በውሰጡ የነበሩ ብዛት ላ ወርቅም ግራኝና ተከታዮቹ ተካፈሱት በ ዓም ክራ ርው በተባለው ቦታ ማርች ቀን ለእንድ ቀ ድጎ ሰ ነባ ጠሰ ዝ ቲያን ተቃጠለ አ እንደንናና ተ ርቶ የነበረ የእንጸኪያ ቤተክርስ ልብነድንግል ተስፋ ሳይቆርጥ እስላሙ የተባለው የጦሩ አዛዣ ወደ ዳ ውሮ እንዲሄድ አዘዘው በባለታሪክ ተከለኢየሱስ የእንጎት ወሎ አገረ ገዥ የሚመራ ጦርም ለማጠናከሪያ ወደ ዳውሮ ተላክ ነገር ግን ሁለት ከክርስቲያን የከዱ ባለስልጣኖች የንጉሥ እቅድ ለግራኝ ነገፍት በዚሁ መሠረት ሁለቱ የክርስቲያን ሠራዊት ሳይቀላቀሉ ግራኝ ገጠማቸው ኢትዮጵያ ክዚህ በፊት ታይቶ የማይታወቅ እልቂት ደረስባት አብዛኛው ትግሬዎች የሆኑ ችሞች በጦር ሜዳ ተገደሉባት ከነሱ ውስጥም የሽሬ የጸለምት የሐማሴን የቤጌምድር ሀገረ ገዢዎች ይገኙባቸዋል ክጦርነቱ በኋላ ግራኝ ለንጉሙጮ እጁን እንዲስጥ ላከበት የንጉሙ መልስ ግን በእጁ ይገኙ የነበሩ እስላሞች የጦር እስረኞች በመግደል ነበረ ጦርነቱም በጭካኔ ቀጠለ የግራኝ ሠራዊት ሸዋን ወሮ ከዳር እስከዳር ተቆጣጠረ ግለሰቦች ብቻ ሳይሆኑ አውራጃዎችና ክፍለእተ ሀገሮች ለግራኝ እጃቸውን ስጡ ሃይማኖታቸውንም ቀየሩ ብዙ ሐብት ተዘረፈ ከነሱ ውስጥም አስደናቂ የነበረው ሸፋኑ በወርቅ የነበረ በእንድ በይፋት ቤተክርሰቲያን የተገኘው መጸሐፍ ቅዱስ ነበረ ይህ መጽሐፍ ቅዱስ ክብደቱ ሁለት ስዎች አንድ ላይ ሆነው ለማንሳት የሚያቅታቸው ነበረ ጦርነቱ ከሸዋ ወደ አማራ ተዛውሮ ቀጠለ ክደብረብርሃን ወደ ስሜን በሚያመራበት ጊዜ ይማም እግረ መንገዱ አንድ ድንቅ ቤተክርስቲያን እጋጠመው ቤተከርሰቲያኑ በወርቅ ያጌጠ ነበረ የማታ ብርሃን ጨረር ወደ ቤተክርሰቲያኑ በሚገባበት ጊዜ ወርቁ እንደ መብራት ያንፀባረቅ ነበር ቤተክርሰቲያኑን ለመገንባት ዓመት ነበር የፈጀው ክወርቅ ሌሳ የቤተክርስቲያኑ ግድግዳ በሌሳ ውድ ጌጣጌጥ የተዋበ ነበረ ይማም እሁንም አወደመው ቤተክርስቲያኖችን እንዲዘርፉና እንዲያቃጥሉ ለየእንዳንዱ የግራኝ ሹማምንት ድርሻቸው ተከፋፍሎ ተሰጣቸው ሰግራኝ መካነ ሥላሴ ቤተክርስቲያን ደረሰው በቤተክርስቲያኑ የተገኘው የወርቅና የጌጣጌጥ ብዛት ከተጠበቀው በላይ ነበረ ጣራው የውስጥ ግድግዳው ሁሉ በወርቅ የተሰሩ ነበሩ እንድ ሺሀ ወታደር ወርቁን ለመንቀል ለብዙ ሰዓቶች ተስማርተው ነበረ እሰተርእዮ ማሪያም በተባለው ቤተክርሰቲያን በታቦቱና በሴላ መንፈሳዊ ቁሳቁሶች የነበረ ወርቅ እውንስ ማለት ኪሉግራም የሚመዝን ነበረ በበእደማርያም የተሰራ የደብረ ነጎድጓድ ቤተክርስቲያን የእንድ ሰው ቁመት ያለው ቅስት እድናቆት ያተረፈ ተዘርፏል ዋናው የንጉሙ ንብረት ፍለጋ ሌላ የግራኝ ጦር ወደ ወለጋ ተወስዶ የነበረውን ወርቅና ሴላ ጌጣጌጥ እንዲሁም እልባሳት ከተደበቀበት ተገኝቶ በ ግመሎች ተጭኖ ተወስጳል የይማም ጦር ወደ እንጎት ወሎ ለማዎራት ሐይቅ የቅዱስ እሰጢፋኖስ ቤተከርስቲያን ደረስ ክቤተክርሰቲያኑ ወርቅ ለመዝረፍ ሰዎች የመጫን እቅም ያላቸው ሶስት ትልቅ ጀልባዎች ወርቁን ለመውስድ ሦስት ዙር ወሰደባቸው በደብረ እግዚአብሔር በ ዓም ዳስይፈ ዐረድ የተሰራ ቤተከርስቲያን የተገኘው ወርቅ ክብደቱ አንድ ሚኒዮኝ እውንስ ነበረ ማለት ኪሎግራም ነበረ ዝ ግራኝ ወደ ደቡብ ክፍለ ዘገር ሀዲያ ከንባታ ወላሞ ኑኦሞ ዝዋይ አባያታ ጊቤ እናሪያ ጋፋት ዘመቻውን በመቀጠል ዛሳ በተባለው ቦታ በ ዓም ባሸነፈ ጊዜ ክርስቲያኖች በጦር ሜዳ ሞቷል የባሌ ሕዝብ በሙሉ የእስልምና ሃይማኖት እንዲቀበል ተገዶ የተቃወሙት ሁሉ ተገደሉ ግራኝ ትግራይን ለመያዝ ያደረገው ጦርነት ከባድ ተቃውሞ ነበረ ያጋጠመው በጦርነቱ ሰዎች ተገድለዋል ግራኝ ሽሬ ሲደርስ በአባ ሳሙኤል ቤተክርስቲያን ያገኛቸው ቀሳውስት ተገደሉ ኣጹ ልብነድንግል በቤጌምድር ተራራዎች ተደብቆ ስለነበረ ግራኝ ተከታትሉ በድንገት በእጁ ለማስገባት ያደረገው መኒ ከሽፎበት ንጉ ሸሸቶ ማምለጥ ችሏል ግራኝ ወደ ኤርትራ በማምራሳ እሰላም አንድ ሆን የእግዚአብሔር ፈቃድ ስለሆነ አጹ ልብነ ድንግል በጦርነቱ ከገበት ሊያመልጠው እንደማይችል እና ቅጣቱ አስከፊ እንደሚሆን ሀገረ ገዢው ተሰፋ ልዑል አሰወግዶ ግን ሕዝቡ በተሰፋ ልዑል መጋት መ ም የሾመው ነዢ አሰጠነቀቀው አጹ ልብነ ድንግል ግን የሰላም ጥሪ ሳይቀበል ሰሳለቀረ ጦርነቱ የነበረ ቪር አዶሌ የሀገሩ የከላይ አስተዳዳሪ ሆኖ ፆር የጋራኝ ታማኝ ቀተጠለ ዘመጨረሻም ሳይያዝ ቀርቶ የነበረው የነገሥታት ዘር ማጎሪያ ሆኖ ተሹሞ የነበረ ሳይቀር የተደበቀ ወርቅ ይገኛል ሰለተባለ የእስላም ተዋጊዎች ሳይነቃባቸው ለመማረክ ገድሎ አንገቱን ቆርጦ ወደ አጹ ል ብነ ድንግል ለመሳ ልሚያ። ውላ ነበረ የቀረው ንጉን አሳዶ ማያዝ ብቻ ሾግኝ ነዘር ጥቂት ወራት ቆይቶ ሴፕቴምበር ዓም አጹ ልብነድንግል ረ አ ጭላንጭል የነበረው የፖርቱጋል ጨ ልእክተኞች ለልብነ በቤተሰቦቹና በታማኞቹ ተከቦ በሰላም ዐረፈ ኮ ጹ ልብነድንግል ከዚህ በፊት ያደረገላቸ ውጤ ልሽ ሰለነበር እርዳታ የማግኘት ተሰፋ አነሰተኛ ነቢ አሰቸኳይ እርዳታ ኣጹ ገላውዲዎስ አጹ ገላውዴዎስ ክአባቁ ሥልጣን ተረክቦ ጦርነቱን በጠንካራ መንፈስና ዘተሻለ ዕድል ቀጠለ የአጺ ገላውዲዎስ እናት ንግሥት ሰብለ ከክርስቲያን ኤውሮጳ ለማግኘት የነበረው ከስራ ግን ይኸም ስ ሃይማኖት መቀበል ተረ ዶብኔድንግልና ው አማራጭ እርምጃ የሕዝቡ ተቃውሞ ሊያስከትለ ወንጌል ከሰሜን የሚኖሩ ሕዝቦችን በማነሳሳት ከአዲሱ ንጉሥ ጋራ አንዲቆሙ ያደረገችው ጥረት ሰለተሳካላት ለመጀመሪያ ጊዜ ፈላሾች ለኢትዮጵዊ ኣዲሱ ንጉሥ ለገሳውዴዎሰ ድጋፋቸውን ሰጥተዋል ጸለምትም የእነሱ ምሳሊ ተከትለው ድጋፋቸውን ሰጥተዋል ግራኝ ምርጥ አዛዥች በማሰማራት ሰሜን ለመያዝ ሊወጋቸው መጥቶ አልተሳካለትም አጹጸ ገሳውዴዎሰ በሰሜን ተራራዎች ሆኖ ከጠላት ጋራ እየተፋለመ በነበረ ጊዜ ንግሥት ለብለ ወንጌል በደብረዳሞ ገዳም ሆና ታማኞችን እየሰበሰበች የጦር መሣረያ ትሰጥ ነበረ በዚሁ ጊዜ ፖርቱጋሎች ምፅዋ መድረሳቸው ወሬ ሲሰማ ሕዝቡ በደስታ ፈነደቀ ትግራይ ሁሉ ለንጉሙ ሙሉ ድጋፍ ሰጠጉ ፖርቱጋሎች በቤርሙደዝ እየተመሩ ጉራዕ ገቡ ክዚያም ድባርዋ ድረስ መጥተው ሰብለ ወንጌል ትጠብቃቸው ስለነበር ተገናኙ በታኅሣሥ ወር ፖርቱጋሎቹ ከንግሥት ሳብለ ወንጌል ጋራ በመሆን ምግብ እያቀረበችላቸው ከድባርዋ ተነሱ አፕሪል ዓም በፖርቱጋሎችና በግራኝ የሚመራ የእስላም ሠራዊት አናሳ በተባለው ቦታ በኣክለጉዛይ ጦርነት ተካሂደ የፖርቱጋሎች መድፎች በእሰላሞች ላይ ሽብር ፈጥረው ነበር ግራኝ ታፋው ላይ ቆሰለ ፈረሱ ተገደለ ግራኝ እለክ ዘቡል ተራራዎች ሸሽቶ በመሄድ ጦሩን ለማደራጀት ሞከረ ከዓረብ ሀገር ሁለት ሺሀ ዓረቦችቱርኮችና አልባናውያን ቅጥር ወታደሮች በዘይላ በኩል አሰመጣ የከርስቲያን ሠራዊት ግራኝን እያሳደደ እስከ አሻንጌ ሐይቅ ድረስ ገሠገሰ እገስት በ ዓም ግራኝ ከባድ ጥቃት አካሄዶ የፖርቱጋሎች ጠር ኣዛዥ ዶን ከረስቶፎር ዳ ጋማን አቂሰሉትና በአሰቃቂ ሁኒታ ገደሉት የፖርቱጋል ጦርና ንግሥት ሰብለ ወንጌል አሰቀድሞ ለከፉ ጊዜ ጦር ሰፈርና ጣብያ አድርገውት የነበረ ወደ ሰሜን ፄዱ ንጉጮሙም የእስላም ጦር ዋሶ ር ሰለቻሉ ከዘረፉት በኋላ አቃጠሉት የተገኘው የወርቅ ብዛት የተነሳ ወርቅ እንደ ድንጋይ ሆኖ ነባር ልብሶችም እንደ ቅጠል ሆነው ነበረ በማለት የኢትዮጵያ ታረክ ጸሐፈዎች ዘግበዋል አጹ ልብነድንግል በ ዓመት ፅድሜው ሲሞት የደረሱ ልጆች ነበሩት ቪክቶር የተባለው አልጋወራሽ ልጁ ወደ ዳዋሮ የሚያዋስነው ሄዶ ጵጵሰና መሰጠት መብት አልነበረውም ለጵጵሰና ተ በሚልም አለነበረ ነው ለጵጵሰና ማዕረግ የተመረጠ ለታ በርሙደለ በ ዓም ከአንድ ዓመት ቀ» በ ከእሞች አመድ በረበት ዙ አ በርሙደስ ለሮም ለቃነዳዳሳት ከእጁ ልብነ ድንግል የተላከ መልእከት ነበር በርሙደስ ወደ ፖርቱጋል ከኣጺ ል የራላክ መልእክት አኣቀረበ ሁለቴ መንግሥታት የ ለንግ የራሳቸ የውሰጥ ችግር ሰለነበራቸው የኢትዮጵያ ጉዳይ ችላ ብለውት ነበር የፖርቱጋል ንጉሥ አማኦኤል ከንድ ግግ የቀላ በሚገባ በማሰሪደቱ የፖር ኢትዮጵያ እንዲላኩ አዘዘ በርሙደሳ ትፅዛዙን ይ ሦረ ድና ከፖርቱጋሎች ጋራ ተቀላቀለ ንጉ ለፖርቱጋሎ ታ በማሰብ ሰእየአንዳንዱ ፖርቱጋል ወታደር አው ወርቅ ለጣቸው ከሎግራም ይህ የሚያሳየው ኢትዮጵያ በእስላሞት ከተለረፉ ሃብቷ ሴላ ብዙ የቀራት ወርቅ እንደነበረ ሲሆን ይኸውም ምን ያህል የበስፀገችና ሃብታም ድር ትድ ንደጎበረች የሚያመለክት ነበር ርስቲያን ሠራዊት ከሰሜን ወደ ደበብ ጎን እያሳደደ ተጓዘ ግራኝ ከነበረበት ከዘቡል ተራራዎች ምና ተ ን ደ መረጣት ወደ ደንብያ መጣ ፖርቱጋሎች ዶን አልፎንሶ ከልደራ ው መርጠው ነበረ እሱም ወዲያው ስለሞተ አንድ ክልስ ዝርያ ሰው አሪዮስ ዲያዝ መረጡ እጹ ግላውዴዎስ ከፖርቱጋሎች ጋራ በመድ ካክር ግራኝ ወደ ደንብያ እንደመጣ እንዲገጥመት ተወሰነ ዲያዝ በመጀመሪያ መሥመር ፖርቱጋሉቹን አሰማራ እስላሞች እያጠቁ ሲመጡ መር መቃደሮቹ መ እላን ይመለሱ ፊት ለፈት እየመራቸው ስለነበረ እራት ሆነው ቀሩ አ የቀድሞ የፖርቱጋሎች አዛዥ ጆን ከሪስቶፎር ዳጋማ ጠባቂ የነበረው ናይር ተን የጉባለው የጌታውን ገዳይ ለይቶ ስላወቀው በእሱ ኣነጥጥሮ በመተኩስ ነህ ነን ላሎ ው ት ከ ግው ተስፋ እንዳይቆርጡ በማሰብ ር ያቆሰለው ወታደር ግን ግ አናደበትን ቦታ ተከታትሉ ስላወቀ ስሞት ሲያጣጥር ስላገኘው ሳሰረድንት ድ ጆሮውን ቆርጦ ወስደበትቦታውን ኣሁን ድረስ የግራኝ በር ተብሎ ይጠራል ለላም ይሮ ተሸንፈው ተበታተኑ ጦርነቱ በክርስቲያኖች ድል አድራጊነት ቢፈጸ በአጹ ግላውዴዎስና በበርሙደስ ያለው ጉዳይ መፍት ማድረግ የሚዋርዜ ቸም ባርሙደስ በውሉ መሠረት የኢትዮጵያ ቤተከርስቲያን ኣቡን መሆን አለበኝ ይ ነበረ አጴ ግላውዴዎስ ግን በቤተክህንነት ተጽእኖ በርሙደስ በመተው እንደ ቀድሞ ከእስክንድሪያ እቡን እንዲላክለት ጠየቀ በዚሁ ዜ በሁለቱ ሰዎች መካከል ከፍተኛ ጠብ ተፈጥሮ በርሙደስ ርቱጋል ወታደሮች ድጋፋቸውን እንዲሰጡት ፈልጎ ነበረ ግማሾቹ ፖርቱጋል ወታደሮች ወደ ሕንድ ተመልሰው ነበረ በኢትዮጵያ ቀርተው ክነበሩት ጩሐል ዓን አብዛኛዎቹ ንጉውሠን የሚደግፉ ሆነው ተገኝተዋል አልይ አዛዣቸው ዲያዝ በግልፅ ከነጉሙ ጋራ ከመቆመሙም በላይ እንደገሩ እንደዚሁም ባለ ከኣርሲ እስካ ሕንድ ውቅያኖስ የሚያ አቋቁሞ መጩሪ ሆኖ ነበረ የኢትዮጵያን ሠራዊት ለመቋቋም የሚጥ መለሉት ነበር አ ግላውዴዎስ በዋዲ አውራጃ በኩል ወደ ፋጢጋር አልፎ በበደው በእንድ ቀን ጦርነት በኦክቶበር ዓም እስላሞች ተሸነፈ ሩ ዓም መጀመሪያው ላይ ኣባስ ተገደለ አጹ ግላውዴዎስ ወደ ዳውሮ ቤተመንግሥት ሠራ የፈረሱ ቤተክርስቲያኖችም ታነፁ ባሌም እንደገና ተያዘ ሆኖም ባሌ በዚሁ ጊዜ ኦሮሞ የሚያደርገው መስፋፋት ዋና መነሻ ጣብያ ሆና ስስነበረች ለብዙ ጊዜ ተይዞ አልቆየም በ ዓም ሐዲያ እንደ ቀድሞ ወደ ግዛቱ ተቀላቀለች በ ዓም የኢትዮጵያ ሠራዊት ወደ ዳሞት ከአባይ በስተደቡብ ዘምቶ ክርስትና ያልተቀበሉ ሕዝቦች ስስነበሩ ወስኑ እስከ ጊቤና ኦሞ ወንዞች ደረሰ የሐረር መንግሥት በ እና በ ሁለት ጊዜ ከአጹ ግላውዴዎስ ጋር ጦርነት ገጥማ ሁለት ጊዜ ተሸነፈች ግላሳውዴዎስ ከንባታን አስገብረዋል ጉመር የሚባል ኣውራጃ በዛሬዋ ደጋማ ክፍል ኣርሲ አኣስገብሯል በዚሁ መሠረት የንጉሠ ነገሥቱ ግዛት ስፋቱ ድሮ ወደ ነበረበት ተመልሶ ነበር ሐረር እንደገና በ ዓም ጃፍታ ጦርነት ኣውጃ ፋጢጋርን ወራ ወደ ሸዋ ኣምርታ ነበር አጹ ግላውዴዎስ የደብረ ወርቅ ገዳም እያሰራ ይገኝ ስለነበረ ቀን ፈጣን ጉዞ አድርጎ ሐረር ስቅለት አርብ ቀን ጦርነት ገጥሞ ተብደለሰ የግራኝ ሚስት ኣጹ ግሳውዴዎስ በመገደሉ የግራኝ መበቀል ሆኖ ስለተስማት ደስ እላት የግላውዴዎስ ጭንቅላት ተቆርጦ በሐረር ከተማ መግቢያ ደጃፍ ለሦስት ዓመት ተስቅሎ ነበር እጹ ግላውዴዎስ እንደሞተ ሦስት ቀን በኋላ ታማኞቹ አስከሬኑን ወደማሪያም ቤተክርስቲያን ወስደው ቀበሩት የአጁጹ ግላውዴዎስ ጭንቅላት በሐረር ከተማ በር ደጃፍ ተሰቅሎ የነበረው ክርስቲያን ነጋዴዎች ስርቀው ወስደው በኣንድ የይፋት ቤተከርስቲያን በክብር ቀበሩት አ ግላውዴዎስ እንደ ሰማእት ሆኖ ይክብር ነበረ የክርስቲያን መንግሥት አሸናፈነት ከግራኝ ጦርነት በኋላ በአጠቃላይ የኢትዮጵያ መንግሥት ምንም እንኳን እንደ ምፅዋ ኣሰብ ታጁራ ዘይላ የመሳሰሉት የባሕር ጠረፍ ከተሞች መቆጣጠር ባለመቻሉ ደካማ ጉን እንዳስው መስሎ ቢታይም በባሕር የሚመጡበትን አደጋዎች ጠሳቶችንም ለመቋቋም ችሎ ነበረ የክርስቲያን መንግሥት የእስራኤል ዝርያ የሆኑ ሰስሞናዊ ነገሥታት እንደነበረ ሁሉ በምስራቅ ኢትዮጵያ የነበሩ የእስላም መንግሥታትም የነቢዩ መሐመድ ዘመድ የሆኑ በዓረቦችና በቱርኮች የሚደገፉ ወላሳዝማ በሚባሉ ሱልጣኖች የሚመሩ ነበሩ በመጀመሪያ በከርስቲያን መንግሥት ላይ የተነሳ ይፋት ነበረ ይፋት ሲዳከም በአዳል ተተካ አዳል የሚባለው መንግሥት በግራኝ እምባገነን አገዛዝ ቁጥጥር ስር ሆኖ የክርስቲያን መንግሥት ያልነበረው የጦር መሣሪያ ታጥቆ መላው ኢትዮጵያን የተቆጣጠረ ቢመስለውም የክርስቲያን መንግሥት ለ ዓመታት ወረራውን ለመቋቋም በመቻሉ በሠጨረሻ በጥቂት የፖርቱጋል ወታደሮች አርደታ በአሸናፊነት ሊወጣ ችሏል። ዳሀራጎት ሊያለወጣቸው ሞክሮ ከባድ ሸንፈት ደርሶበታል ቱርኮች መልሷቸዋል በሚመለሱዘት ጊዜ ዑቅ ባ ሚካኤል የሚባለ አመ ሌዳ ይግ ስለተከበቡ ክተያዙት ቱርኮች ተሰለቡ ጥረት በላይ ነጋ ጨር ነ ንጉ ዐቅባ ሚካኤል በፈጸመው ጀግንነት ተደስቶ የባሕር ሻው የንን መመን ኣን ብቅ ሐድ አትዮጵያ እንደምሳሌ ተተረተ ዉ ፅዋ ሄደ ንጉ ሰዘሰዓለም ከኢትዮጵያ መሬት ጩንቅሉ ለማውጣት ምፅዋ ድረስ ቴዴ ይዞ ገደሰው ንጉጮ ድባርዋ እን ደተመለሰ እጅ በፓሻው መታላኩ አገኘ አጁ መላከ ሰገድ ሳጦታዎችን ተቀበል ግን ሳምም ዝ ከዚሁ ጊዜ ጀምሮ ማንኛውም የቱርኮች መስፋፋት ምኞት የኦሮሞዎች መስፋፋት ክስተት ኢትዮጵያ ልታሸንፈው ያልቻለችው ሲላ ጠላት ነበራት ይኸውም የኦሮሞ የመስፋፋት ክስተት ነው የኦሮሞ ክደቡብ ወደ መሐል ህገር መሰፋፋት ምክንያት ኢትዮጵያ ከባድ ውድቀት ደርዕባታል የደቡብ ምዕ ራብና የምሥራቅ ክፍላተ ህገሮቿ እንድታጣ ተገደደች በነዚህ ክፍላተ ሀገሮች ይኖሩ የነበሩ ማንነታቸው በውል የማይታወቁ በኣጠቃላይ ሲዳማ ወይንም አማራ ብለን የምንጠራቸው ሕዝቦች ከምድረ ገፅ ጠፍቷል ባይጠፉም ቋንቋቸው ባሕላቸው ታሪካቸውና ስማቸው ጠፍቶ በኦሮሞ ተተክቷል አሁን ኦሮሞ ሕዝብ ተብለው ሰፍሮባቸው የሚገኙ መሬቶች ኦሮሞ ከመምጣታቸው በፊት ባዶ መሬት አልነበሩም አማራ ጉራጌ ሌሎችም አሁን የደቡብ ሕዝቦች ብለን የምንጠራቸው ወይንም ሴሎች የጠፉት ለፍረውባቸው ነበረ ኦሮሞ ከመጡ በኋላ ግን በሙሉ ተገደሉ ለማለትም ኣአይቻልም ከኦሮሞ ጋራ ተቀላቅለው ዘራቸው ጠፋ ለማለት ይቀላል ኦሮሞዎች እንደ ይፋት ወይንም እንደ አዳል መንግሥት አልነበራቸውም ወረራ ፈጽጩዋል ለማለትም ኣአይቻልም ኦሮሞዎች ያካሄዱት የመሬት ማስፋፋት ነው ለሰፈራ ነው ኦሮሞዎች መንግሥት ለሳልነበራቸው አንድ መሪ ኣልነበራቸውም በይፋት በአዳልና በቱርኮች ያልተሸፈነ የኢትዮጵያ መንግሥት በኦሮሞች ግን ተሸንፏል ኦሮሞች አንደሌሎች ሕዝቦች ለምሳሌ ሶማሌ በጐሳ ተከፋፍለው ኣርስ በእርሳቸው የሚጣሉ አይደሉም የኢትዮጵያ መንግሥት በሥልጣን ሹክቻ ወይንም በሐይማኖት ምክንያት ከግራኝ ከሐረር እስላማዊ መንግሥት ያደረጋቸው አርሰ በእርስ ጦርነቶቹ በመዳከሙ ኦሮሞዎች ተጠቅመውበት ወደ ባሰ ውድቀት እንዲደርስ ኣድርገውታል ኦሮሞች አዲስ መሬት ለመያዝ እንደ ማዕበል ወደ ፊት ከመዝገፅ በቀር የታወቀ ዓላማ አልነበራቸውም መንግሥት ለማቋቋምም ዓላማ አልነበራቸውም ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋራ ስልጣን ለማጋራት ወይንም የነበረውን መንግሥት ገልብጠው ሰልጣን ሰመያዝ ዓላማ አልነበራቸውም በኢትዮጵያ መንግሥት ሳይ ጥላቻ እንዳልነበራቸው የሚያስረዳ አንዳንድ ነገሥታት ለውትድርና እየመለመሉ ይጠቀሙባቸው እንደነበሩ ብዙ ጊዜ ያጋጥም እንደነበረ ተዘግቧል ኤውሮጳውያን ታረክ ጸሐፊዎች የኢትዮጵያ ሕዝብ በጎሳና በቋንቋ ሊከፋፍሉት ኦሮሞችን ደቡባውያን የኩሽ ዘሮች ይመድቧቸዋል የሀገራችን ታሪክ ጸሐፈፊዮችም የዚሁ ዓይነት አከፋፈል ነው የሚከተሉት ይህ አስራር ቋንቋና ጎሳን ለይቶ ለማወቅ ባለመቻሉ የአንድ ሰው ወይም ሕዝብ ማንነት ቋንቋው ብቸኛ መለከያ በመውሰድ የሚደረገው የዘር አመዳደብ ዘዴ ነው በቋንቋው ብቻ የአንድ ሕዝብ ማንነት መመደብ ግን ትክክለኛው ሊሆን አይችልም በሰሜን ኢትዮጵያ ሴማዊ የተባሰው የግእዝ ቋንቋ ከመስፋፋቱ በፊት ከዚያም በኋላ የኢትዮጵያ ሕዝብ በኣጠቃሳይ ከአንድ ቦታ ወደ ሴላ ቦታ እየፈለሰ ስለሚሂድ ቋንቋውን ትቶ ኣዲስ የስፈረበት ቦታ ቋንቋና ባሕል እንደሚይዝ የታወቀ ነው ኦሮሞችም ከዚህ ሕግ አይወጡም ቅድመ ታሪክ ኦሮሞዎች የሰፈሩበት ቦታ በሰሜን በደቡብ ወይንም በመሐል ሥራቅ ኢትዮጵያ ይሁን ኣይታወቅም አቶ ተክለ ፃዲቅ መኩሪያ በኢትዮጵያ ታሪክ አንደኛ መጸሐፍ ገጽ የሴሎች ጸሐፊዎች ታሪክ በመጥቀስ ከኑቢያ እስከ ኢርትራ ባሕር ተበታትኖ የነበረ ሕዝባችን የስም ዝርዝር ሲሰጥ በቁጥር ጋሊ የተባለውን ጋላ ብለው ተርጉሞታል መሠረት የሌሰው ኣተረጓጉም በመጸሐፉ እንደተገለጸው ኢልሚ ኦርማ የአርማ ልጆች ች ማለት መሆኑን የሚል ትርጉም ተስጥቷል ይሂም ውም የተ ቱኒ ሞሷስና ሌሎችም የግብፅ ፈርኦኖች በሐውልቶቻቸው ስሰስስአስገበሯቸው የኩሸ ዘሮች ስም ዝርዝር ተቀርፆ በተገኙ ማስረጃዎች መሠረት በማድረግ ነው ኮንቲ ሮሲኒ አስተማማኝ ታሪክነቱ በግሉ በክደውም የሰጡት ኣስተያየት በደፈናው ሐሰት ነው ለማለት አይቻልም ባለሞያዎች ከ ዓም በሬት ወደ መሐል ኢትዮጵያ ክመጩን ቀሳቀሳቸው በሬት ደ አዲያ ቦረኖ አካባቢና ከኒያ ብቻ ስፍረው እንደነበሩ የተረጋገጠ ነው ኦሮሞች ስፍረውበት የነበረ ዋናው ማእክል ዋላቡ ከአብያተ ሀይቅ በስተምሥራቅ የሚገኘው ተራራ ነው ተብሏል በዜሀ አንድ አውራጃ የማያሀል መሬት ለፍረው ተውስነው ለብዙ ዓመታት ይኖሩ የነበሩ በጥቂት ዓመታት ውስጥ መሳው ኢትዮጵያን ማጥለቅለቃቸው የዓለም በየትም ከፍሎች ያልታየ ታአምራዊ ክስተት ነው የኢትዮጵያ መንግሥት ብዙ ፈተናዎችን አልፎ ቋንቋውን ባሕሉን እና ስልጣኔውን ከሰሜንና ቀይ ባሕር እስከ ሕንድ ውቅያኖስ ሞንባኅሳ በሚያስፋፋበት ጊዜ አንድ መቶ መንግሥታት ወይንም መንግሥታት ወዘተ በፅሩ አሉት ይባል የነበረው የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት የአንድ ብዛት እንኳን ያልነበራቸው ኦሮሞዎች ከስር መሠረቱ በታጠክቃድጊት የቻሉት በጦር መግሪያ ተጠቅመው አይደለም ጋዳ ወይም ጉዲፈቻ በተባለው የአስተዳደር ስልታቸው ተጠቅመው ነው ኦሮሞዎች ለብዙ ዘመናት ከባንቱ ጎሳዎች በጉርብትና በኖሩበት ጊዜ ጋዳ የተባለው የፅድሜ ከልል መሠረት የሚያደርግ የአስተዳደር ዘዴ ክእነሱ ኣስፋፍተውታል በዚህ ፀባያቸው ከሊሎች የካም ዘሮች ይለያሉ ሌሎች ዶሪ ሉባ እየተባሉ ይጠራሉ የጋዳ ደጋፊዎች ዲሞክራሲ ኣስተዳደር ነው ይሉታል ነገር ግን ኣጅግ ኋላ ቀር የሆነ አስተደደር ዘዴ ነው ኦሮሞዎች ወደ መሐል ሀር ከመሰራጨታቸ በ መሪዎቻቸውና ጠንቋዩቻቸው ኣባ ሙዳ ይባሉ ነበር። አጹ ሚኒልክ ያዘመተው የአማራ የኦሮሞ የትግሬ ወዘ ያሉበት የኢትዮጵያ ሠራዊትም ነፍጠኛ እየተባለ ስም ማጥፋትና ታሪካዊ ቅዱስ ዓላማውና ተልኮው የተወጣበት አድናቆትና ምሰጋና ሲገባው የኢትዮጵያ ጠላቶች የሚያናፍሱትን ወሬ በማስተጋባት ይገኅኛሉ ዛሬ ኦሮሞዎች የስፈሩባቸው ክፍላተ ሀገሮች ምሥራቅ ደቡብና ምዕራብ ሻዋ ሐረርጌ አርሲ ባሊ ወለጋ ኢሉባብር እና ጅማ ባዶ መሬት አልነበሩም ቅድመ ኦሮሞ የነበሩ ሕዝቦች በግዴታ የኦሮሞ ቋንቋ በጉዲፈቻ በመውሰድ ኦሮሞ ተባሉ አንጂ በዘር ኦሮሞ አይደሉም ስለዚሀ ኦሮሞ ቋንቋ ነው እንጂ ዘር አይደለም በዘር ከሆነ ኦሮሞ የአጠቃሳይ የኢትዮጵያ ሕዝብ ጎሳዎች በውስጡ ያቀፈ ነው ስለዚህ ኦሮሞ ተናጋሪ የሆኑት የሁሉም የኢትዮጵያ ጎሳዎች ስለሆኑ በኢትዮጵያ ጎሳዎች ላይ ጥላቻና ቅራኔ ሊኖራቸው አይገባም ኦሮሞ ሳይታሰብ ቋንቋውን በመላ ኢትዮጵያ አማርኛ ያልቻለው በተአምር ሊያስፋፋ ችሏል ይሀ በመሆኑ ኦሮሞዎች ሊደሰቱ ይገባቸዋል እንጂ በግንባር ቀደም በቋንቋችን እንዳንጠቀም ያለፋት መንግሥታት ጨቆኑኝ ለማለት አይችሉም በኦሮሞ ፋንታ አማርኛ ከዳር እስከዳር ባለመስፋፋቱ ቁጭት ሲኖራቸው የሚገባ አማርኛ ተናጋሪ ብቻ ሳይሆኑ ሀገሩን የሚወድ ኢትዮጵያዊ ሁሉ ሊያድርበት ይገባል በኦሮሞ መሬታቸውን ተነጥቀው ባሕላቸውንና ቋንቋቸውን ያጡ ሕዝቦችም በዕድላቸው ሊያዝኑ ይችላሉ የኦሮሞ ሕዝብ ግን ከማንኛውም የኢትዮጵያ ሕዝብ በሳይ መብቱ የተጠበቀለት ሰለሆነ ኣሁን ሲነገር እንደምንስግው መብቴ አልተከበረም ብሎ ቅሬታ ማስማት ባለፈው ታሪካችን አንፃር ተቀባይነት የለውም በማንኛውም ጦርነት እንደሚያጋጥም የምኒልክ ሠራዊትም በሰላማዊ ስዎች ላይ ጭፍጨፋ ተፈጽሞ ይሆናል ኦሮሞዎች ከፈጸሙት ጭፍጨፋ ግን የሚነጻጸር አይደለም ብዙ የስው እልቂት የተፈጸመ ወቅት ቢኖርም በምኒልክ ዘመቻ ጊዜ ከሁሉ የባስ በኦሮሞዎች አካባቢ የተደረጉ ጦርነቶች ኣልነበረም ከሁሉ የባስ ጭፍጨፋ የተፈጸመው ኦሮሞዎች እንደ ጅማ አባጅፋር የተካፈሉበት በከፋ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት ዘመቻ ጌዜ ነበር በአሁኑ ጊዜ ብዙ ቃሳቶች ያለአግባብ እንጠቀማለን ስኦሮሞዎችና በሊሎች ሕዝቦች ያለውና የነበረው ግንኙነቶች ወራሪና ተወራሪ ገዢና ተገዥ ብለን ለመጠቀም ብንፈልግ ግን የኦሮሞ ሕዝብ ወራሪ ነው እንጂ በሀገሩ ላይ ኣለተወረረም ለም መሬት ነጥቆ ከሌሎች በመያዙ ገዥ ነው ኣንጂ ተገዢ አይደለም የአማርኛ ቋንቋ አንኳን የመንግሥት ቋንቋ ሆኖ ያላደረገው ኦሮሞዎች ሌሎች ሕዝቦች ቋንቋቸው ባሕላቸውና ስማቸው አንዲቀየሩ አድርገዋል አማራ ማለት እንደ ኦሮሞ ቋንቋ ነጡ እንጂ የጎሳ ስም አይደለም ኣማርኛ አንደ ኦሮምኛ ብሁ ጎሳዎች የሚጠቀሙበት ቋንቋ ነውጡ አብዛኛው ዛሬ አማርኛ ቋንቋ ተናጋሪ የሆኑ ዘራቸው ኣገው ነጡ አገው ባይሆኑም ከትግራይ የመጡ ናቸው ኦሮሞኞ ቋንቋ እየተናገሩ እሮሞ እንዳልሆኑ ከሚያምኑ ሕዝቦች የወርጂ በምሳሌነት «ጥቀስ ይቻላል ዉርጂ ያምናሉ በንጉሥ ዐምደ ፅዮን ዘመን ከአፋር ናሪዮች እስላሞች ከሊሎች እስላሞችም ጋራ ሆነው ፀረ ክርስቲያን የኢትዮጵያ መንግሥት ግንባር የፈጠሩ ተብለው ተጠቕሰዋል ዘራቸጡ ከአፋር ወይንም ከለማሊ አይደሉም ጉራጌዎች ከትግራይ መጣን እንደሚሉ እንደዚሁም በሷዳማ የነበሩ የነገሥታት ዘራቸው ከትግራይ መሆኑን አንደሚያምኑ በተመሣሣይ ወርጂ ከትግራይ መምጣታቸው ይናገራሉ በአዋሽ ከኦሮሞች ሜታ በቹ ይዋሰናሉ ኦሮሞች በታሪካቸው በሶማሌዎች ከሰሜን ወደ ተደርገዋል በባንቱ ከደቡብ ወደ ለሜን እንዲፈልሱ ተገዷል ተጥሎም ከ ዓመት ባነሳ ጊዜ ከሲዳማ ደቡብ ሕዝቦች እና ከአማራ ባደረጉዋቸው ጦርነቶች ኣሁን የሚኖሩባቸው ለፋፊ መሬቶች ለማግኘት በቅቷል በመረሻም ጠብመንጃ ታጥቀው ሊዋጉዋቸው ኮመጡ አዲሶች የአማራ ወራሪዮች ጋራ ጩቤ ይዘው እንኳን ለመከሳክለ ሳይሞክሩ ነፃነታቸው ተነጥቀዋል ዘማሰት ቸሩሊ ሰለሰ ኦሮሞች መስፋፋት ከስተት ባጭር ገልጸታል እሮሞ ድል የተመቱበት የማሩ ኩሪረቻ ዜ እ በተባለው ቦታ በራስ ጉበና የሚመራው በኢትዮጵያ ሠራዊት ነው ራስ ጉብና ጨቦ በኦሮሞች ላይ ጦርነት ገጥሞ ድል ተጐናጽፎ ወደ ጊቤና ምፅራብ ኢትዮጵያ ሰመገሰገሰ መንገድ የከፈተበት ወሳኝ ድል የተጐናጸፈበት ፀታ ነው ጋዳ አስተዳደር የኦሮሞና የደቡብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ታሪክ ብዙ ኣይታወቅም ኦሮሞ ተጽፎ የማገኘው ስለ ጋዳ የዕድሜ አስተዳደር ነው ሩሊ እንዳጸፈው ከባንቱ የተወረሰው የጋዳ አስተደደር መሠሪት በድሮ ጊዚ አንድ ጐሣ በሁለት ዘር የተከፈ የጋዳ ደረጃዎች ነበሩት ኣባትና ልጅ እንደዚህ ዓመት ፅድሜ ኛ ፎሌ ከ እሳከ ኛ ቆንዳላ ከ አስከ ኛ ጅሪ ከ እስከ ኛ ሉባ ከ አስከ ኛ ዩባ ከ እስከ በ ተብለው የሚጠሩ ይከፈላሉ የፖለቲካ ሥልጣን የማገኘው በግል ችሎታ ላይሆን በዕድሜ ነው ልዩ ሥነ ሥርዓት እየተደረገ ዓመት እንደተቂቄጠረ ከኣንድ ደረጃ ወደ ሌላ ደረጃ ይዛወራሉ ይህ ጥንታዊ የጋዳ አስተዳደር ላይተየር የቀጠለው በክርሰቲያን ኦሮሞች ብቻ ነውአስልምና የተቀበሉ ግን ጋዳ አሰተዳደር ከአምነታቸው ጋራ አልተጣጣመም በሸዋ የሚኖሩ የኦሮሞ ተ ሩ ርጠጩዚ ከ ዐርርሀ ኮ ሁ። ጌሼ ወረዳ በጅማ ሲኖር በከፋ ጌሸ አለ በደቡባዊ ጅማ ሰማጳ ተብሎ የሚጠራ ወረዳ በከፋ ሺየማዶ የማባል አለ የሲሙ ዋና ከተማ ኮሳ ሲሆን በከፋም ኮሺየ የሚጠራ አለ የሊሙ ሳፓ ከተማ ሲኖር በከፋ ሺያፓ አሰ የእግዚእትነ ማርየም መቅደስ በሊመ ጉዶ ማርያም ተብሉ የሚጠሩ ተራራ ሲኖር ጉዶ ማለት በከፋ ተራራ ማለት ነው የጐማ መንግሥት የነበረው ስም በከፋ የአንድ ወንዝ ስም ነው በጐማ የአጋሮ መንደር ሲኖር በከፋም አጋሮ የሜባል መንደር አሰ በጅማ የሚገኘው ያቦ ወንዝ ከከፋ ያቦ ዘባባ የተወሰደ ነው የጌራ ወና ከተማ የነበራቸው ቹራ በከፋ ሰመ ጥሩ ሺፒናዎ የኖረበት የተወሰደ ቦታ አለ አንደራቻ የሰው ስም በጌራ ዋና ከተማ አጠገብ የሚገኘው ቦታ የከፋና ሜጫ ዋና ከተማ ስም ነው በጅማ የከየቺዮ ጠበል ሲኖር በከፋም ከየሺዮ ፍል ውሃ ጠበል ይገኛል ያንጋቺያ የሚባሰው የጌራ ከከፋ ኢንጋጂያ የመጣ ነው የጠበቀ ጥናት ቢደረግ ብዙ ሲሎች ሰሞች ሲገኙ ይችላሌ ቺሩሊ ከኢትዮጵያውያን አዋቂቶች አገኘሁ ብሎ እንደዘገበው የዛሬዬቱ ጆማ ከልል ሰሚን ምሥራቅ የጃንጀሮ መሐልና ደቡብ ክከፍል የቦሻ አነስተኛ ክፍልም የአናሪያ ነበረ የዛሬዉቱ ቦሻ ግደላግደል በመሆኑ ከሰሚንና ከምዕራብ የመጡባቸው ጠላቶች በመከላከል ሸሽተው የስፈሩብበት ይመስላል ተዋቂው በነበረ የእናሪያ መንግሥት ዛሬ በእሮሞች ወረራ ከምድረ ገጽ የጠፋ ይናገረው የነበረ ቋንቋ ይበልጥ ተመሣሣይነት የነበረው ከከፋ ሣይሆን ከቦሻ ቋንቋ ነበረ ኦሮሞች ወደ ጆማ የመጡበት አቅጣጫ በማሚመሰከትም ሁሉም በእፈ ታሪከ የሚያረጋግጡት የጅማ እሮሞች ከመጫ ኦሮሞች ኣንድ ክፍል አንድ ጉሣ መሆናቸውና ከወለጋ ወለል ከሚባለው ቦታ መመጣታቸውን ይናገራሉ ቱ የጅማ ጐሣዎች ከወለል ተነስተው ወደ ምሥራቅ ኣምርተው ግግሾቹ በደቡብ የነበረው የሲዳማ ሀገር በመያዝ የዛሬጺቱ ጅማ መሠረቱ እሮሞች ወደ ጆማ የገቡ በስተሰሜን ከጃንጀሮ የነበረው ጠባብ መተላሰፊያ መሆኑን ይጠቁማል አሁንም ከዳደሌና ድኖ የመጫ ጐሣዎች ኩታ ገጠም ይገኛሉ ከዚሀም ወደ ምዕራብ የወለጋ ሊየካ ይገኛሉ ከቱ የጅማ ጉሣዎች ወደ ደቡብ ምሥራቅ አቅጣጫ ወረራ ያልተካፈሉ እስካሁን ከአባይ እስከ ግቤ ወንዝ ሰፍረው የሚገኙ ጅማ ግቦ ጅማ ሆሮ ጅማ ራሬ ከዋማ ወንዝ የዲደሳ ገባር አካባበቢ ጆማ አርጆ ሲሆኑ ሁሉም ከጅማ ኣባ ጅፋር ዝምድና እንዳላቸው የሚያስታወሱ ናቸው ኦሮሞች ወደ ጅማ የመጡበት ዓመተ መህረት በትከክል ባይታወቅም እና ኣፄ መላክ ሰገድ ወደ እናሪድ ቦሻ የመጣበት ጊዜ የንጉሙ ታሪክ ወ ርጩበ በ ሀ ፀሐፊ በእነዚህ መንግሥታት ኦሮሞች መገኘታቸው በ ዓም ትልቁ አፄ ኢያሱ ቀዳማዊ ወደ እኖሪያ ሴለምት ሀገሩ ረሚ ኦሮሞች ተከቦ ሰላገኘው በጦር ኃይል ጦርነት በማካሄድ ብቻ ጩንገዱን በመክፈት ወደ እናሪያ የሲዳማ መንግሥት ሲደርስ ችሏል ከ እስከ ዓም የነገሠው የአፄ ይስሐቅ ታሪክ ፀሐፊ ቦሻ ሰኢትዮጵያ መንግሥት ግብር በወርቅ ከሚከፍሉ ግዛቶች አንዱ እንደነበረ ናሪ አምባን እንደነበረ በለተበገበ የድሮ ቦሻ የዛሬ ጅማ በኦሮሞች ሲያዝ በኦሮሞ ቋንቋ በዘራፊዮች እንደተያዘ ያሳያል ቀጥሎም የአባ መር ዓለ ባዲ ስለሚባል ሀገሩ ጃግ ሦ ተብሉ ይጠራ ነበር በ በዳባዲ ዘመን ላከከቭ ጅማ ባዚሁ ኖረች በር በመጨረሻም በንጉሣዊ ሰም ጅማ አባ ጅፋር ማን ለማስገበር የጐጃሙ ንጉሥ ተክለሃይማኖ ለውድድር ቀርበው በ በእምባቦ ጀኑዋሪ ዓተ ጥመው ማሎ በመሸነፉ ጅማ ወደ ሀገሩ የሚገቡ ነጋዴዎች ምኒልክን በጦር ኃይል መቋቋም አንደማይችል በለጡት ምክር መሠረት ተሸቀዳድሞ ከንጉሥ ምኒልክ በመሰማማት ከሌሎች የኦሮሞ መንግሥታት ተለይቶለንጉሥ ምኒልክ መገበር ጀመረ በዚሀም ምክንያት የውስጥ አስተዳደር ነፃነት ራስ ገዝ አግኝቶ በኢትዮጵያ ወታደሮች ሳይያዝ ለመኖር በቅቷል ሴሎች የኦሮሞ መንግሥታት ግን በሰላም መዝር ባለመፍቀዳቸው በጦር ኃይል ብቻ በምኒልክ ጦር ሊያዙ ችሏል የጅማ ዋና ከተማ በድሮ ጊዜ ጂረን ተብላ ትጠራ ነበር አሁን ግን ዋና ከተማዋም ክፍለ ሀገሩም ስሙ ጅማ ተብለው ይጠራሉ የጅማ አካባቢ ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋራ ከተዋሐደ ጀምሮ ዝነኛው የእናሪኖ መንግሥት የቀድሞ ስሙ ማግኘት ነበረበት ይህ ይ ረጉ የኢትዮጵያ መንግሥት ደካማነት ያሳያል የሊሙ ጐሣ እንደ በከፋ ዳ ን ወለል ወለጋ የመጡ ናቸው በቀድሞ ጊዜ የእናሪያ መንግሥት ያጠቃልል ነብር ከእኖሪ መታን ኣሩ ነኛ ው ቪፒኖም በቶች ሥ ልቁ ዝነኛው ሺፒናዎ ነበረ ዋ ከተማው ቸሪኮ አጠገብ ነበረ በኋላ ግን በኦሮሞ ሩ ክፍል ጐጀብ ተሰዶ ሄዶ ጩኅ በተባለው ቦታ ጋዋተ ህም ዓተ ሀዊ መቀመጫው አድርጎ ይኖር ነበር በክፋ መንግሥት ዘመን በኢትዮጵያ እስከተያዘበት ድረሰ የእናሪያ ንጉሥ የክብር መጠሪያ ብቻ ሆኖ ቆይቶ ነበረ የአንሪያ ነገሥታት ወርቅ በስደት የነበሩ የእናሪያ ነገሥታት ከልጅ ወደ የ ልጅ ያስተሳልፍ ነበርቹ« የሺፒናዎ ዋና ከተማ ቸሪኮ የምትገኘው ጌራ ብቻ የተወሰነ አልነበረም በትክክል ባይታወቅም ሰፊ እንደነበረ ይገመታል ሺፒናዎ ክርለቲያን ንጉሥ እያሩሳሊምን ለመላፅሥ የሄደው ከሀገሩ የመጀመሪያ ሰው ነው ከኣየሩሳሲም ሷመለሱ ታቦት ይዞ መጥቷል ሰለ ሺፒፕናዎ በኣፈታሪክ የሚወራ ብዙ ነው ሺፒናዎ በእናሪያ ቤተክርስቲያን ሰርቷል ከዚህ በኋላ ኣንድ ትልቅ ዘመቻ ወደ ክፋ ኣድርገዋል ሺፒናዎ በመንገድ ሲጓዝ ሴሎች ስዎች የሚጠቀሙበት አይሂድም ከሠራዊቱ ጋራ ሲሄድ በአቋራጭ መንገድ ይጓዝ ነበር በጉዞው መሰናከል ኣያጋጥመውም በወንዞች ሲያልፍ ከመቅጽበት ትልቅ ድልድዮች ርቶ ያልፋል በሰው እግር ለማለፍ የሟዳግቱ ተራራዎች ሲያጋጥሙት ብበጉራዴው በመስበር ያልፍ ነበር ዛሬ አንደራቻ አጠገብ በረታ ወንዝ በጉርጉቶ በሺፒናዎ የተለራ ቸሩ በተባለው ቦታ ላይ በኩታ ከፍለ ሀገር ኣንድ ድንጋያማ ተራራ የእናሪያ ንጉሥ በጉራዴ የሰበረው ተመልካች ሁሉ የሚያደንቃቸው ይታያሶ ሺፒናዎ ወደ ከፋ በምዕራብ በኩል ገብቶ የቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን አነፀከኢየሩሳሌም ያመጣው ታቦትም አረዝበት ከዚህም ወደ ጠቋቁሮች ሀገር ወደ ሻሻ ደርሶ ከዚያ ወዴት እንደሄደ ሳይታወቅ ጠፋ ይህ እንደ ተረት የሚነዝርሰት የእናሪያ ንጉሥ ኮንቲ ሮሲኒ በአፄ መሳክ ሰገድ ክርሰትና የተነሳ የእናሪያ ንጉሥ ሰፕንሒ መሆኑን ትርጉም ስጥቷታል በበሐ ቅዱሰ ጊዮርጊሰ ታቦት መመሥረቱ እውነት መሆኑን የተረጋገጠ ነው በታቦቱ ያለው ጽሑፍ በጌራ ወረዳ ይኖር የነበረ ካቶሲክ ቄስ ሚሲዮናዊ አባ ለዮን ቀድቶ ሰለወሰደው አንድ ኢጣሊያዊ ምሐር ተርጉሞታል ትልቁ ዳሞት ሳይቀር ሁሉም ሌሱች የሲዳማ መንግሥታት በኦሮሞች ወረራ ፈራርለው ሲጠፋ በምዕራብ ከሚገኙ ለዘመናት በንጉሣዊ አዝዛዝ የሚሰተዳደሩ ብርቱ ትግል ኣድርጎ ሳይጠፋ መኖር የቻ የከፋ መንግሥት ብቻ ነው የኦሮሞ ሰዎች እንድ እማራ መግደል በሬ እንደ መግደል ነው ብለው ሲሷኩሩ የከና ሰዎችም በበኩላቸው ኣንድ ኦሮሞ መግደል ከብት እንደመግደል ይቄጠራል እያሉ ይዘፍኑ ነበር የከፋ መንግሥት ሕልውናን ማስጠበቁ ብቻ ሳይሆን የሲዳማ ነገሥታት በር የነበሩ በኦሮሞች ሲወረሩ በግዛቱ በከብር የንጉሥ የክብር ማዕረግ ተሰጧቸው እንዲኖሩ ያደርግ ነበር ለዚሁም የበቁ የዳሞትና የእናሪያ ነገሣታት ይጠቀሳሱ ይኸንም የሚያደርግበት ምክንያት የራሱ ዘር የሲዳማ ዘር በመሆናቸውና የማይበገርነቱ እምነት ስለነበረው የምዕራብ ሲዳማ መንግሥታት ጠባቂ መሆኑም እምነት ስለነበረው ከኣፄ ምኒልክ ሠራዊትም ጭምር ራሉን ሰመዘከላከክል እንደሚችል የነበረው እምነት በኦሮሞች ላይ በነበረው የበሳይነት ስሜት ተደፋፍሮ ነው ይሀ በመሆኑ ከፋ በኣፄ ምኒልክ ሠራዊት የተሸነፈው ለ ዓመት ከተዋጋ በኋላ ነው ከፋ ከጥንት ጀምሮ በዘውድ እዝዝ የተመሠረተ መንግሥት መሆኑን በምሳሌነት የሚጠቀስ ነው ንጉ የሚንጆ ጐሣ የቡሻሾ ቤተለብ ነበረ የንጉሙ ፈላጭ ቂራጭነት ገደበ የሚወስኑ ደምቦችም ነዘሩ ወ የንጉሙ የክብር ዘበኛ ኣዛዥ የሚሆነው ካታማ ራሺዮ የሚባለው ከዚዮ ጉሣ ይመረጣል ወ የጊምቦ ክፍለ ሀገር አስተዳደሪ ከኢርጎ ጉሣ የቢታ አለተዳዳሪ ከኣማሮ ጉጣ ብቻ መመረጥ ነበረባቸው ወዘተ ሹመቱም የሚሰጠው በልምድ ነበረ ጐጉሣው በሚኖርዘት ኦካባቢ ኦልነበረም የከፋ ንጉሥ እንደ መልአክ ይቁጠር ነበር ዜጎቹም ፈቱን ከማየት ይቂጠቡ ነበረ የመጨረሻም የከፋ ንጉሥ ዘውድ የነበረ አፄ ምኒልክ ለስዋትበርሳንድ ተወሳጅ ኢልግ ሰለስጠው በዙሪግ በሚገኘው በመሐንዲሱ ቤተሰብ ቤት ተቀምጦ ይገኛል የንጉሙ መቀመጫ ዋና ክተግ ቦንጋ ቦንጌ ዳቦ ክጩሩ በተባለው ንጉ ለስማይ እግዚአብሔር አምልኮት ያደርግበት በነበረው ተራላራሁ ፊት ለፊት ነበረ ኪሎ ሜትር ከቦንጋ የሚርቅ በእንደራቻ የክፋ ንጉሥ ሴሳ ሁለተኛ መቀመጫ ነበረው ይሀ ቦታ ግን ለውጭ ሰዎች የተከለከለ ነበረ ንጉሙ የሚሰራው ሥራ ሁሉ ቁጥጥር ይደረግበት ነበር አታለች የተባለ ሰው ንጉ የሚበላውና የሚጠጣው የሚቂቁቂጣጠር ነበረ ንጉ ብዙ እንዳይበሳም እንዳይጣጣም መከልከል መብት ነበረው የንጉሙ ሥራዎች የሚከተሉት ነበሩ ሀገረ ገዢዮች መሾም ከውጭ መንግሥታት ጋራ በመልእክተኞች በኩል ግንኙነት ማድረግ የዳኝነት ሥራ የሞት ቅጣት ወ ርዕጩ በ ሀ በባርነት የሚሸጥ መብት በከፋ በተለይ ለባርነት የሚዳረጉ ለዎች ቁዎሮ ዙዳ ተብለው የሚከሰሱ ለዎች ናቸው ዶቾ በተባሉ ቄሶች በኩል ለፍርድ ወደ ንጉ ሲቀርጭፐያለ ምንም ሌለ ማለረጃ ይግባኝ የሊለበት ባርያ ተብለው ይፈረድባቸው ነበር በጦርነት ተጃንፈው ስለተማረኩ ለዎች ፅ ጣ ንጉሥ ባሪያ እንዲሆኑ ማድረግ ወይንም ኣለማድረግ መብት ነበረው ባረያ ናቸው ከተባሉ ንጉሙ በጠየቀ ጊዜ ወደ ውጭ የሚሸጡ ናቸው የዚሁ ዓይነት ዕድል ያጋጠግቸው ናዎ የሚባሉ ክጊሚሩ ጐሣ የሚመሣሠሉ ከከፋ ደቡብ የሚገኘ ናቸው ለንጉሙም የገቢ ምንጭ ናቸው ታቲ ናዎ ይዐ ይባሉ ነበር የንጉሙ ናኦ በኦሮሞ ነገሥታትም ናኦ ሞቲ አየተባሉ በታማኝነታቸው ተፈላጊ ነበሩ ንጉሙ የዝቅተኛ ዘሮች የበላይ ጠባቂ ነበረ እንደ ብረት ቀጥቃጭ ሸክላ ሠሪ በ አዝማሬ ማንጆ በሦሠ ማንጆ ታቶ ለንጉሙ ብቻ ወርቅ የሚሠራ ነው በጂማ አባ ጅፋርም ወርቅ ሰሪ ለንጉሙ ብቻ ነው ወርቅ የሚሠራ ንጉጮ የውጭ ሀገር ሰዎች ጠባቂ ነው ወደ ከፋ የሚገቡ ነጋዴዎች ብቻ ነበሩ ገበያዎች ለክርስቲያን ዘቦንጋና ዘካያ ብቻ ነበሩ በቋሚነት ናሪ መሆን ለሚፈልጉ እስሳሞች ኪሎ ሜትር ርቀት ከካያ በሚገኘው ቶንኮሳ በተባለው ቦታ እንዲለፍሩ ይደረግ ነበር ክርስቲያን በካሬኛ አሮ በቦንጋ ልዩ መንደር ተሰጥቷቸው እንዲሰፍሩ ይደረግ ነበር አማሮ እንደ ከፋ ጐሣ ሆነው የተዋሐዱ የቢታ ክፍለ ሀገር እስተዳደር መብት ያላቸው በድሮ ዘመን ከሰሜን ኢትዮጵያ መጥተው የተዋሐዱ ናቸው ከፋ ለ ትክፈል ነበር ቦንጋ እናሪያ ከፋ ሐዲያ። ሜትር ነጥር ትልቅ ልጅ ዓመት ነጥር ሴት ልጅ ወንድ ልጅ ዓመት ሴት ልጅ ቆንጆ ሴት ልጅ መለስተኛ ሴት ዝቅተኛ ቆንጆ ልጃገረድ አሮጌት ሸማግሲ ሽማግሊ ጠንካራ ዒማም ፆማር ባክሳ ጠብመንጃ ከመጠየቅ አላቋረጠም ጣሊያኖችም ተስፋ እየሰጡት ነበር አንድ ቀን ኦገስት ዕዐሽከሮቻችሁ ወ ልልሐ ሄቪ ከነመሣሪያዎቻቸው ወደ አንድ ክርስቲያን ጉራጌ መንደር ከእኔ ጋራ ሂደው እንዲዘርፉ ፍቀዱልኝ የምናገኘው ገቢ አካፍላቸኋለሁ ብሎ ጣሊያኖችን ጠየቃቸው ይሁን እንጂ ጣሊያኖች የጥያቄው አደጋነት በመገንዘብ ከሁሉ ጋራ ወዳጅ ለመሆን ስለሚፈልጉ ለእንድ ወገን ማዳላት እንደማይሹ ነገሩት ጣሊያኖች ለጉዞዋቸው መሰናክል መሆኑን ስለተረዱ ከጉራጌዎች ጋራ መቀራረብ ፈለጉ ጉራጌዎችም ሀገራቸውን እንዲጉበኙላቸው ጋበዙዋቸው በዚሁ መሠረት ከሁለቱ ጣሊያኖች አንዱ ወደ ጉራጌ ሀገር ሂዶ ጥናት እንዲያደርግ ወሰኑ ዕጣም ለኪያሪኒ ደረሰው መንገድ መሪዮች ጉራጌዎችን ይዞ ከያሪኒ ወደ ጉራጌ መሬት ገባና ቤተክርስቲያኖችን አስጉበኙት ወደ መጨረሻም አስጐብሂው ለመጠለል ወደ ቢቱ አሰገባው በዚሁ ጊዜ ፈረንጁ ብዙ ሰው ተሰብስበው ብዙ ጥያቄዎችን ያቀርቡለት ነበር ከቀረቡትም ጥያቄዎች ከየት ሀገር እንደመጣ ሃይማኖቱ ክርስቲያን እንደሆነ ወይንም እስላም ክሁለቱ ሃይማነቶች የትኛው እንደሚሻል በቀንደኛ ጠሳቶቻችው በእስላሞች ድል ይቀዳጁ እንደሆነ ወይሰ አይቀዳጁም ወዘተ ኢግም ያፆግር ባክሳ ብቻ ሳይሆን የምኒልክ ወታደሮቹም ክርሰቲያን መሆናቸው እያወቁ ከኢማም ተክታዮች ጋራ በመሰማማት ያለ ምንም ርሕራሔ ያላቸውን ንብረት እየዘረፉ ቤተክርሰቲያኖቻቸውን ሳይቀሩ ያቃጥሉባቸው እንደነበረ በምሪት ያወሩለት ነበር ጉራጌዎች ምሑር ሰለ ሃይማኖት ብዙ ነገር ባያውቁም ሁሉም ግን ክርስቲያን ነን በማለት ይነግሩት ነበር ኪያሪኒ እግረመንገዱ ከኤሻ ንጉሥ ጋራ ተዋወቀ ንጉሥም ፈረንጁ ያዛቸው መግሪያዎች ካደነቀ በኋላ አንተ ዓለምን ሙሉ ማቃጠል ችላለህ የእኒ ሀገር አትንካ አንተ ቄሰ ነሀ እኔም እወድሃለሁ አንተ የእግዚአብሔር ሰው ነህ አፄ ምኒልክና እሰላም ንብረታቸው እየዘረፋሩፋ ሊያጠፏቸው እየጣሩ ያሉት እነዚህ ምሰከን ሕዝቦች ደስተኞች ልታርጋቸው ትችሳለህ የሚል ንግግር አደረ ከንጉጮ ተለናብቶ እንደሄደ የጣሊያኑ መምጣት ወሬ ስለተሰማ በፊት ቄስ ብቻ ይቄጥሩት የነበረ አሁን እንደ ቅዱስ ሰው ሁሉን ነገር የሚያውቅ እደረጉት በሸዋ ሰዎች ልጆቻቸው የተወሰዱባቸው በሕይወት እንዳሉ እንዲነግራቸው ይጠይቄት ነበር ከያሪነ ከአካባቢው ተነስቶ እንደሄደ ቸሃ መሬት ደርሶ በዙሪያው ለተሰበሰበ የተለመዱ ጥያቄዎችን ለሚያቀርብ ሕዝብ ዕድላቸውን እንዲነግራቸው በጠላቶቻቸው በአማራ የተወሰዱባቸው ልጆቻቸው ወንድሞቸቸው የት እንደደረሉ አንዲነግራቸው ይጠይቁት ነበረ በመቀጠልም ከያሪኒ ከዳሞ ንጉሥ ተዋወቀ ጥሩ መስተንግዶ ተደረገለት የዚህ ህገር ሕዝብ የቃበናውን ይማም አይደለም የሟፈሩ በእሱ እማካኝነት የምኒልክ ጦር እንዳይወራቸው ነው ስጋታቸው ከእኛ ጋራ ሆነሀ እንዝመት እስላሞችን እናጥፋቸው እያሉ ለክብሩ ይዘፍኑ ነበር ንግሥቲቱም ለብቻው ወሰዳ የቀቢየና ይማም አግራ አመጣባችኋለሁ እያለ እያሰፈራራን ነው ሙስሊን ሊያደርገን እየሞከረ ነው የጉራጌ ሕዝብ እንደ በግ ነው የሚነዳው ሃይማኖቱን ሊክድ ይችላል አማሮች የማይመጡ መሆናቸው ቢያውቅ ግን ሕዝቡ ኢማሙን መሳቂያ ያደርገው ነበር አንተ ትልቅ ለው ነሀ ሕዝቡ ከውድቀት እንዲድን አድርገው ቃልህን እንዲያምኑ ያዝካቸው መሣረያዎችን አሳያቸው ብላ ንግግሩዋን ከጨረሰች በኋላ ኪያሪኒ መልሰ ለመሰጠት ወ ል ርፎጩ ነ ዩሀ ወ ልር«ክ ቤ ወ ለርክ ተቸገረ ንግሥቲቱ ላቀረበቻቸው እንገብጋቢ ጥያቄዎች ሪኔ ሁኔታ ይገባኛል የተቻለኝን ለማድረግ እሞክራለሁ አማሮች ይመጣሉ እያለ ያማር ባከሳ የማሰፈራሪያ ጉራ ስለሚነዛባችሁ ጉዳይ አትቸገሩ ንጉሥ ምኒልክ ባሁኑ ወቅት ለአፄ ዮሐንስ ግብር ለመከፈልና የበላይነት ለመቀበል ተሰዕማምቷል እዚህ መምጣት እይችልም ክርስቲያኖችን ከእሰላሞች ጥቃት መጠበቅ እለበት እንጂ ክርስቲያኖችን አይፈጅም እኔና ጓደኛዬ የእስላሞች ሀገር አቋርጠን ስለምናልፍ ችግር እንዳይፈጥሩብን አሁን ያልኳችሁ ነዝር ለማንም እትናገሩ በማለት የማደፋፈረያ ቃላቶች ሰጣት ንግሥቲቱም መልስ ሰትዕጠው በእስላሞች ህገር ለማለፍ ግዴታ የለባችሁም ወደ እኛ ከመጣችሁ በእቋራጭ መንገድ ምንም ሳትከፍሉ በጃንጀሮ ሀገር በኩል ወይንም በጅማ ዘኩል ወደ ከምባታ ወላሞ እናደርሳችኋለን የጅማ ንጉሥ ሚስት የቻሀ ተወላጅ የአባጋስ ልጅ ናት አለችው ኪያሪኒ በንግሥቲቱ ግግር በጣም ተደሰቶ አመፅሰገናት ጉራጊዎች ከሰሜን ኢትዮጵያ እንደሚወለዱ ለኪያሪኒ ሲያስረዱ እንደሚከተለው ገልጸውለታል ከአርሊ ከሪዩ ቱሎሉማ መጫ ጋላ ተከበው በችግር ላይ በነበሩ ጊዜ ከሀገራቸው እንዲያባሩሯቸውና እንዲፈጁዋቸው ይፈልጉ ሰለነበረ ጉራጌዎች ወደ ጐንደር ለንጉሠ ነገሥቱ መልእክተኞቻቸው ልክው ከኦሮሞች እልቀት እንዲድኑ እርዳታ እንዲደረግላቸው በጠየቄት መሠረት እነሱ አጥናፍ ሰገድ የሚሉት ንጉሥ የኢትዮጵያ ታሪክ ፀሐፊዎች ግን ሱሲኒዩስ የሚሉት ንጉሥ የትግራዩ ሹም የነበረው አዝማች ሰብሐት ለእርዳታ ላከላቸው እሱም የተላከበትን ዓላማ እንደተዋጣ ወታደሮቹ ቀሩጥራቸው በመቀነሱ ወደ ሰሚን ኢትዮጵያ ለመመለስ ሰሳልቻሉ በዝዋይ ሐይቅ የምትገኘው ትልቋ ደሴትና አካባቢው ሰፍሬመጉራጌዎች ንጉሥ ብሉ ራሱን ሰየመ የአዝማች ስብሐት ትውልድ ሐረግ ብዙ ዓመትነገሠ በመጨረሻ ግን በንጉሥ ሣሕለሥላሲ የምኒልክ እያት ተደመጮፅሰ ከዚሁ ጊዜ ጀምሮ ጉራጌዎች እውነተኛ ንጉሥ የላቸውም ንልበት ጣው ዉሃ ደካሞችን እያስቸገረ ንጉሥ ይባል ነበር መሬታቸውንም ይነ ገው መር በዚሁ የተነሳ የጉራጌ ቋንቋ ከግእዝ ተመሣግይነት ከጉራጌዎች የክርስትና ሥነ ሥርዓት በ የ ናቸው ኢንደጋን የነር መር እስላሞች ያረዱትን ስጋም ይበላ ጉራጌዎች ባለሥልጣን አያውቁም። ቋለ ንጉሥ ሲያወሩ እንደ ተራ ሰው ነው መሚያአወሩት ሃብት ያለው ብቻቾንትሥ የሚባለው ንጉሥ የሚባሉ ሃብትና ጀግንነት ሳየ ሰው ነው ከእነሱም ትልቄ ብቻ ዳሞ ወይንም ጉይታ ጣሊያኞችወደ ከፋ ለመድረስ የቻሀ ንጉሥ ማጋናሰ ሃሳብ መሠረት በጅማ ወይንም በሊሙ ከማለፍ በጉሬጊ ጃንጅሮ ከምባታ ወላሞ እንጓዝ ኪያሪኒ አምኖበት ተሰሳማምቶጾነክር ሆኖም አና ርው ይበብት ጫኞች መንገዱን ሰለማያውቁ በዚሁ መንገድ ቀሩ በመ ቸብ ጨረሻ ከቃቢና ሞጂየር ወደ ሊሙ አፄ ምኒልክ ቀድሞ የኢትዮጵያ አንድ አካል ባካሄዱት ጦርነቶች ምክንያት ከኢትዮጵያ ተለይተው ይኖሩ የነበሩ ቶቶ መልሶ ለማዋሐድ የፈጸመው ተግባር በኢትዮጵያ ሕዝብ ዘንድ ለዘለዓለም ሌከከከ ከ ል ርርርከ ነሽ ዞ ወ ለ ህዝ ዞ የማይረሳ ውለታ የሚያስገኝለት ቢሆንም እላይ እንደተገለጸው አክራሪ ሙስሊሞች እንደ ኢማም ፆማር ባክሳ ባለሟል ኣድርጎ በጉራጌ ክርስቲያኖች ከፍተኛ ጥቃት እንዲያደርስ መፍቀዱ ከባድ የአስተዳደር ስህተት በመፈጸሙ በታሪክ ያስወቅሳዋል የእናሪያ የመሬት ስፋት ተጓፐች ጣሊያኖች ቸኪና ከያሪኒ ተፈቅዶላቸው ወደ ሊሙ ገቡ በቀድሞ የኢትዮጵያ መንግሥት ዘመን የእናሪያ የመሬት ስፋት ከኣባየና እዋሸ ወንዞች ክፋም በውስጡ የሚያጠቃልል የግቤና የጐጀብ ሜዳዎች ያቀፈ ነበረ ይህ ግዛት በንጉሥ እንደራሴ ይገዛ ነበር ከ ጀምሮ በኦሮሞ ሜጫ ወራሪዮች ግዛቱ ሲፈራረስ ገዢዎች ግማሾቹ ወደ ጐጃም ሲሸሹ ግማሾቹ በከፋ ለሜናዊ ክፍል ሰፍረው ያጡት የሰፊ ሀገራቸው ስም የሰፈሩበት አንድ የክፋ ክፍለ ሀገር እናሪያ ብለው ሰይመው በቀድሞ ገባሮቻቸው ክነበሩ የወረታ ጐሣዎች በመተባበር ለኦሮሞ ማስፋፋት ከፍተኛ መከላከያ በማድረጋቸው ለከፋ በነፃነት መቂየቱ ክፍተኛ አስተዋጽኦ አድርገዋል የቀድሞ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ክመፈራረሉ በፊትና እናሪያ በመጫ ኦሮሞች ከመወረሩዋ በፊት የሀገሩ ነዋሪዎች አፈ ታሪክ እንዳቄየው ሁለት የፖርቱጋል ወታደሮች ሲጋሮ እኖ ሰፔራ የተባሉ ክክሪስቶፎር ዳ ጋማ ጋራ ወደ ኢትዮጵያ የገቡ በአፄ ግላውዴዎስ ከሰሚን ኢትዮጵያ ተባርረው እናሪያ መኖረያቸው አድርገዋት ነበር በስነ ምግባራቸውም በሕዝቡ ዘንድ ትልቅ አክብሮት አግኝተው ነበር በዚህም የተነሳ የነበራቸው አክብሮት እየጨመረ በመሄዱ በእናሪያ የአስተዳደር የበላይነት አግኝተው ነበር ሲጋሮ በሰሜን እናሪያ መኖሪያው እደረገ ሳፔራ ወደ ደቡብ ሳፓ ሣ ተብላ የተጠራቸው መንደር ሰፈረ ከሳፓ ቤተሰብ አንዱ የአባ ባጊቦ አባት አባ ሊ በክሀደት የሲጋሮ ግዛት ወደ ግዛቱ አጠቃልሎ እንድ የሊሙ መንግሥት አቋቋመ እንደ ኣቡነ ማሣያ ምስክርነት አባ ጎምሊ የነጭ ዘር ይመስል ነበረ ሊሙ ከ ዓመት ወዲህ የእስልምና ሃይማኖት ተከታይ ቢሆንም መስጊዶች በብዛት እይታዩም ጣሊያኖች ቸኪና ኪያሪኒ በነበሩበት ዘመን በሊሙ ተላላፊ በሸታ ተስፋፍቶ ነበር በሊሙ የሕዝቡ ግማሽ በበሽታ አልቋል በጐማ በበሸታ አልቀዋል ጣሊያኖችም እየታመሙ ይድኑ ነበረ ከሁለቱ አንዱ ኪያሪኒ ታሞ ሲሞት በጌራ ንግሥት ተመርዞ ነው የሞተ ተብሎ ተወራ ጐማ ጉማ በጥንት ጊዜ የሲዳማ አማራ የሚባሉ ይኖሩባት ነበር በኦሮሞ ነዋሪዎች ጊዜ ነዋሪዎቹ በሙሉ ተገድለው ኣልቀዋል ክርስቲያን ሕዝብ ይኖሩበት አንደነበረ በማያሻማ ሁኔታ ማስረጃ የተገኘው የአንድ ቤተክርስቲያን ፍርስራሽ በዲደሳ ወንዝ ዳሩ በ ከተባለው ተራራ አጠገብ ጐልጐታ ተብሉ በሚጠራ ቦታ በመገኘቱ ነው ጫላ የጌራ ዋና ከተማ የሁሉ ዓይነት የባሪያ ክምችት የሚታዩባት ናት ል ነሽ ሀ ወ ለ ርፎጩ። ኛ ፍራንችስኮ ኣልቫረስ በ የመጀመሪያዎቹ የፖርቱጋል መንግሥት መልእክተኞች አባል ዘመሆን ኢትዮጵያን የጐበኘ ስለ ኦሮሞች ምንም የጠቀሰው ነገር የለም በዚሁ ዘመን ኦሮሞች ወደ መሐል ኢትዮጵያ መስፋፋት አልጀመሩም ነዘር ማስት ነው ኛ አባ ጀረላሞ ሎቦ በ ኢትዮጵያን የጐበኘ ስለ ኢትዮጵያ ሕዝቦች በወቅቱ የነበረው ሁኔታ አስተያየቱ ሲሰጥ ኣንዲህ በማለት ጽፈዋል የአማራ መንግሥት ሕዝቦች ክሁሉ የስስጠኑና ትክክለኞች ናቸው ከእነሱ በኋላ እውነተኛ ሐበሾች የትግራይ ሕዝቦች ይመጣሉ ቀጥሎም የዳሞትና የጋፋት ሕዝቦች አሉ ሌሎች ግን ኋላ ቀር ባርባሪያን ናቸው ከእነዚህ መሐከል በዘግናኝ ጨካኝነቱ እንደ ጋሎች የታወቀ የለም ጋሎች በኢትዮጵያ ብቅ ማለት የጀመሩ በ ዓም ነበር ዘተስያዩ ክፍላተሀገራትና መንግሥታት እየተስፋፋ ባስፈበት ቦታ ሁሉ ሴት ወንድ ሕፃን ሳይለዩ ፈጅቷል መሬቱንም ያቃጥሉ ነበር አባ ሎቦ እንደዚሀ ብሎ በሚጽፍበት ዘመን ነው ሉዶልፍ ዳመዴ አባ ፓይዝ በህወር ልእከበወሊ ኛል ኢትዮጵያ መንግሥታት አላት እያሉ የስማቸው ዝርዝር ይስጡ የነበረእዛሬ ዳሞት ጋፋት ኣናሪያ ሌሎችም በኦሮሞች ስር የወደቁ መሬቶች ይኖፍ የነበሩ ሕዝቦች ይኖሩበት የነበረ ሀገር ስሙ በሙሉ በመቀየሩ ሕዝቦችም በሙሉ ከምድረ ገጽ ጠፍቷል ለናሙና እንኳን አልቀሩም የኦሮሞ ዘር ቋንቋ ቸኪ የአርሲ መጫ ኖኖ ቦቶር ጮራ አጋሉ ፀዳለ ኦሮሞች ከአማራ ከጉራጌ ከሲዳማ ከሻንቅላ ጋራ ያልተቀላቀሉ ንፁህ ኦሮሞች ናቸው ይላል ቸኳ ስለ ጋላ ዘር ሊያጠቃልል ከሐበሾች በመልክ ይበልጣሉ ንፁህ ቆንጆ ዘር መሆኑንና ኣንደ ሐበሾችም ጋሎች የመጡበዐቼክ ከእስያ መሆኑን በማለት ደምድሟል የኦሮሞ ቋንቋ በሚመለከት ፈረንሣዩ ወ ሊክ ሄ ሀ ሄ ሀገር ጐበሂ ሳይንቲስት ደባዲ ጠለለ በ ባደረገው ጥናት የኦሮሞች ቋንቋ ከአማርኛ ሶማሊኛ የሚቀራረብ ቋንቋ ከግእዝና ከዓረብኛ ቋንቋዎች ጋራ ግንኙነት እንዳለውና የሰሚቲክ አንድ ክፍል ንኡስ ስሚቲክ መሆኑን ብሉ ያቀረበውን ሃሳብ በመደገፍ ቸከኪ ኦሮሞኛ የለሚቲክ ቋንቋዎች አንድ ክፍል መሆኑን እንደሚያምን ገልጧል ለዚህም አባባሉ በእሱ ጊዜ አብረው በኢትዮጵያ ይኖሩ የነበሩ ከኣሱ የበለጠ ችሎታ አላቸው ብሉ የሚያምንባቸው ጣሊያኖች አቡነ ማሳያና ከያሪኒ ስሰዚሁ ጉዳይ የተናገሩት ቃል ጠቅሷል ቸከ ስለዚሀ ጉዳይ ሰአቡነ ማሳያ ላቀረበው ጥያቄ ጋላ በሚመለከት አፈታሪካቸው ከባሕር ማዶ እንደመጡ ያደርጋቸዋል ቋንቋቸው ከሶማሌ ቋንቋ ጋራ ይቀራረባል በፊሎሎጂ አሳካክ ሲታይ ኦሮሞኛ ሙሉ በሙሉ እንደ አማረኛ ቋንቋ ነው ከያሪኒ ስለ ኦሮምኛ ቋንቋ ጉዳይ በግል ማስታወሻ ማሕደሩ እንደሚከተለው ነበረ የመዘገበው የጋላ ቋንቋና የአማሪኛ ቋንቋዎች ያላቸው ቅርርብ በጥንቃቄ በምናጠናበት ጊዜ በግሥ አጠቃቀም በሰዋስው ዓይነቶች በተውሳጠ ስሞች የአንድ አናት ቋንቋ ልጆች መሆናቸውን ያሳየናል እነዚህ ሁለት ሕዝቦች አማራና ኦሮሞ ከአንድ የጋራ ግንድ የመጡ መሆናቸውን ያሳየናል ከዚህ በላይ ስለ ኦሮሞኛና ኣማሪኛ ቋንቋዎች የተስጡ ኣስተያየቶች መነጃ ብናደርግ አሁን በሀገራችን ስትምሀርት ቤቶች የተዘጋጁ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች ለስግቲክና ኩሺቲክ እየተክፈሉ የሚያስተምሩ መጻሕፍቶች ትክክለኛ መስሎ አይታዩም የሴምና የኩሽ ቋንቋዎች በፊሎሎጂ ተመሳሳይነት ያላቸው ናቸው በሌላ በኩልም ኦሮሞች ሌሎችም ኢትዮጵያውያን ሁሉ ከባሕር ማዶ ከእስያ መጥተናል ብለሣውራትም ስሕተት ነው ብዙ ጊዜ ስሰዚሀ ጉዳይ በዚህ መጽሐፍ አስተያየት ስጥቻለሁ እኛ ኢትዮጵያውያን የአፍሪካ ጥንታዊ ጽድሪዮች ባላባቶች ስንሆን ሌሎች ጥቁር ኣፍሪካውያን ኔግሮ መጢዮች ናቸው ምክንያቱም በአርከዮሉጂ የተገኙ ጥንታውያን ተብለው የተገፎቱ የሰው አጥንቶች የኢትዮጵያውያን መሆናቸውን ተረጋግጧጣል መላው ኣፍሪካ በኢትዮጵያውያን ተይዞ እንደነበረ እንረዳለን ኔግሮች የተባሉ ኢትዮጵያውያንን አስለቀቁ ኣንጂ የተገላቢጦሽ አይደለም የኦሮሞ ታሪክ በኢትዮጵየውያን የቀረበ ስለ ኦሮሞች ከላይ ከገለጠ ታሪክም ሌላ ተብሎላቸዋል ፍራንከቲ ሺከጩ የተባሰው ኢጣሊያዊ በደረለው መጽሐፍ እንደገለጸው። ተነስተውም ወደ ደቡብ ኢትዮጵያ ባስ መጥተው ለፈሩ ፍራንኬቲ መረጃው ያገኘው አለቃ ታዬ ከደረሰው መጽሐፍ ለሆን እለቃ ታዬም የተጠቀመባቸው መረጃዎች ከኢትዮጵያውያን ያልታተመ የእጅ ጽሑፎች መሆኑን ገልጣል በዚሁ ማስረጃ መሠረት የጋላ ሕዝብ በርቱማና በረን ከሚባሉ መንድማማቾች ይወለዳሉ በርቱማ ከረዩ መረቆ አቱ አከቹ ወረነሽ ሐቡና የተባሉ ወለደ ሀዙና ራያ አዘቦ አሻንጌ የሚባሉ ልጆች ወለደ ራያና አዘቦ ዛሬ በለማቸው በሚጠራ መሬት ፅፍረው ይገኛሉ አሻንጌ ከትግሬዎች ተቀላቅለው የአሻንጌ መሬቶች ማለት እንዳ መኮኒ ወጂራት ስፍረው ይኖራሉ ኦሮሞች ወደ ደዙብ ኢትዮጵያ ከልበዐበ የክርከርቭ እኬ ዐር ርቁፅዞ የመጡበት በ ዓም ነበረ ወደ ሰሜን ኢትዮጵያ የተስፋፋበት ግን ብዙ ጊዜ ቆይተው በ ነበር በዚሁ ጊዜ ኢትዮጵያ ከኢማም ግራኝ ጋራ ጦርነት አካሄዳ ተዳክማ ስለነበረ ኦሮሞች በሁኔታው ተጠቅመው ወደ ስሜን ኢትዮጵያ ገስግሰው በምዕራብ በሰሜን ኢትዮጵያ በጉጃም በሰማቸው የምትጠራ መጫን ያዙ በምስራቅ ውሎንና የጁን ተቁጣጠሩ ከአፋሮችና ከአበሾች መሐል ያለው መሬት ገብተው ራያና አዘቦ መሠረቱ በዚሁ የተነሳ የኢውሮጳ ታሪከ ፀሐፊዮች ወሎ እንደ ኦሮሞ ህገር ወሎ ጋላ ብለው በመጥራት የቃላት አጠራር ለማሳመር ሲጠቀመ የማታዩ ሐቁ ግን እንኳን ወሉ ወለጋም ጂማም የኦሮሞ ዘር ሳይሆኑ የኦሮሞ ቋንቋ የተሰፋፋባቸው ሀገሮች ብቻ ሊባሉ ይችላሉ ወሎ ግን የኦሮሞ ቋንቋም ሊሰፋፋ ሰላልቻለ ኦሮሞ ሊባል እይችልም ጉጃምም እንዳንድ ወረዳዎች ግልጽ ባልሆነልን ምክንያት በኦሮምኛ ቃላት ቢስየመም ኦሮም ነው ሊባል እይችልም በስሜን ኢትዮጵያ ማንኛውም ሰው ክከርሰቲያን ወይንም እሰላም ያልሆነ ጋላ ተብሎ ይጠራ ሰለነበረ በዘመኑ ሃይማኖት ያልተሰፋፋባቸው ቦታዎች የሚኖሩ ሕዝቦች በጅምላ ጋላ ተባሉ ምዕራብ ኢትዮጵያን ደቡብና ምሥራቅ ሸዋ ለብዙ ዓመታት ከኢትዮጵያ ተለይተው ሰለሰነዘሩ በየቦታው የተደረገው የሰም ለውጥ ለማወቅ ከእቅማችን በላይ ይሆናል ወሎ ግን ከኢትዮጵያ ተሰይቶ የማያውቅ ብፁ የኦሮምኛ ቃላቶች እንዴት ሊመሠረቱ እንደቻሉ ፅንቆተልሽ ነው ስለ ኦሮሞ ጥንታዊ ሀገሩና መስፋፋት ሌላ ታሪክ ስለ ኦሮሞች ኣመጣጥና ታሪክ ለየት ያለ ሐሳብ ያለው ሰካ ዳይ ሳዜሊ ነው ኦሮሞች ከብዙ ሺህ ዓመታት ጀምሮ ስንት እንደሆነ ሊገለጽ የማይቻል ምናልባት ከቅድመ ታሪክ ጀምሮ ይኖሩዘት የነበረ ሀዝር ከኤደን ባሕረ ሰላጤ እሰከ ሕንድ ውቅያኖስ ባለው ባሰ ለሶስት ማእዘን ቦታ ትሪያንግል ከባሕር ዳርቻ በሶማሌዎች ከደቡብ በባንቱ ወደ መሐል ኢትዮጵያ እንዲያመሩ ግፈት ተደረገባቸው ኦሮሞች ከባንቱ የጋዳ እስተዳደር በኩሽ ዘሮች የሌለ ኣስተዳደር መውሰዳቸው በቁጥር አነሰተኛ እንደነበሩና የባንቱ ተገዢነት እንደነዘራቸው ያሳያል በታሪከ ዘመን ጋላ የኖሩበት ሀዝር በረና ነው ዋላቡ በህ በተባለው ተራራ ቡኪሰ በሚጠራው ወረዳ ከአዚያታ ሐይቅ ህ አበሕ በሰተምሥራቅያ ኦሮሞች ተዋቂ ፈረስኞች ለመሆን የዘቁት ድሮ የማያውቁት የነበረ ከአማራ ተምረው ነው ኦሮሞች ሌሎች ሕዝቦችን አጥቅተው ለመያዝ የተጠቀመበት መሣሪያ የጋዳ ኣስተዳዳር ነው ሶማሌዎች የጋዳ እስተዳደር ጦርነትን ለማካሄድ እንድ ኃይል ነው ብሰውታል በመሐል ባለ የሚገኙ የሸክ ሑሴን ጐሣዎች እንደሚናገሩት ተረት ከሆነ ኦሮሞች ከባለጋሮቻቸው ተጣልተው ዘራቸው ሊጠፋ ተቃርቦ ነበር ከእልቂት ከቀሩት እንድ ሴት ከአንድ ሰይጣን ግንኙነት እድርጋ ብዙ ልጆች ልትወልድ ችሳለች እነሱም ባለን መያዝ ዘመቻላቸው ወደ ሌላ የኢትዮጵያ ከፍላተ ሀገርም ለመዝመት መሠረት ፈጠረላቸው በዚሁ የተነሳ ኢትዮጵያውያን ጋሎችን የጋኔን ልጆች ብለው ይጠሩዋቸዋል ሴላ ኢትዮጵያዊ የኦሮሞች ተረትም ዘእዋሽ ወንዝ እጠገብ ያለው ተራራ ታሰራ የነበረችጡ የእፄ ዘርአ ያፅቆብ ሴት ልጅ ህ የ ልከክ ነ ቨ ህር ቨ ከ ዕሪ ኮ ከአንድ ባሪያ ያደረገችው የግብረ ሥጋ ግንኙነት ከተገኘው ፍሬ የተወለዱ ናቸው ይላል ኦሮሞች ከዋናው ስፈራቸው ወደ መሐል ኢትዮጵያ ሰገቡ የያዙዋቸው መሬቶች እሁን ስማቸው የለም በመጀመሪያ ባትራና ዋግ የሚባሉ ቦታዎች ዋግ ሲባል የዋግ ሹም ህገር እይደለም ቀጥሎም ጋሞ ከአቢያታ ወደ ምሥራቅ ከ እስከ በጋዳ መልባህ እየተመሩ ባሌን ያዙ ከ እሰከ ያለው ጊዜ በጋዳ ሉባ መዳና ቢፎለ የሚመሩ ዳዋሮ ፋጢጋርን ተኩጣጠሩ ከ እሰከ ሉባ መስለ ጋዳ ሥልጣን ያበ በዳውሮ ደጎ በተባለው ቦታ በእንድ ታዋቂ የኢትዮጵያ ጦር አዛዥ ዘንድ እሞራ የተባለው ሐመልማል የተባለው የአፄ ግላውዴዎስ የአጎት ልጅ የሚመራው የኢትዮጵያ ሠራዊት ሽንፈት ገጥሞባቸው ሸሹ የሲዳማ ሕዝቦች ሰሜናዊ ዋቢ ሸበሌ ለዘመናት በቁጥጥራቸው የነበረ ሸሽተው ወደ ምዕራብ ተራራዎች እፈገፊጉ የሸክ ሑሴን ሸኮች ብዙ ሶማሌዎች ተዋጊዮች ዓረቦች ሳይቀሩ ከኦሮሞች ወራሪዮች ጋራ ተቀላቀሉ የኦሮሞች አለቃ መሰለ ሰመጀመሪያ ጊዜ በፈረስ መጠቀም ጆመረ ከባለ ሰው ቀጥሎ የኦሮሞች ወሪራ ተራ የደረስው ሐረር ነው የሐረር ኑር በአጹ ግላውዴዎስ ላይ ድል ተቀዳጅቶ ሲመለስ ሐዛለ በሚባለው ቦታ ከጋዳ መሳሰ ጋራ ጦርነት ገጥሞ አብዛኛው ወታደሮቹ ተገግደሎበት ሐረር በኦሮሞች ሽንፈት ብቻ ሳይበቃት ድርቅ ረሐብ በሽታ ተፈራረቀባት በበሽታ ከሞቱ መሐከል በ ዓም ራሱ የሐረር ኤሚር ኑር ነበረ ከእሱ ሞት በኋላ የሐረር እስላማዊ መንግሥት ለማንሰራራት የማይችልበት ከባድ ውድቀት ደረሰበት የሉባ መልባህ ልጆች ከ እስከ የቆዩ ጋዳ ሐርኑፋ መሠረቱ ወረራው ወደ ጋን አንጎት ወሉ እመራና በቤጌምድር ተዛመተ ሊሎች የኦሮሞች ወራሪዎች ከቄራ ተነሰተው ከአዋሳ በሰተምዕራብ ወደ ጊቤ ማመንጫዎች እመሩ። ውድ ስጦታዎችም አበረከተለት የአጹ መላክ ሰገድ ምሳሌን በመከተል ሌሎች ሹማምንቶችም ስጦታ ኣያበረከቱ የክርስትና አባት እየሆኑ የእናሪያ ሹማምንቶች እንዲጠመቁ አደረጉ በዚሁ መሠረት በሲዳማና በአማራ ባለስልጣኖች መሀከል መንፈሳዊ ዝምድና ተፈጠረ ቤተክሕነትም ሕዝቡን ክርስትና ማንሳት ቀጠል አጹ ሀ መላክ ሰገድ የክርስትና ማንዕት ኣከባበር ሥነ ሥርዓት ምክንያት በማድረግ ለሕዝቡ ትልቅ ግብዣ በማድረግ ሕዝቡን ምሳ ኣብልቷል የበዓሉ እስባዘር እንደተፈጸመ ኣጹ መላክ ስገድ የክርስትና በዓላት ቀኖችና የክርስትና ሕግጋት አውጆ ቄሶችና ዲያቆኖች በስፍራው እንዲቀመጡ አዘዘ በዳንቺዩ የየመንደሩ ቤተክርስቲያኖች እንደሚሰሩ በእጁ መላክ ሰገድ ፌት ቃል ገባ የዚሁ ጊዜ ማሰታወሻ በቅዱስ ጊዮርጊስ ዜተክርስቲያን በታቦቱ ድንጋይ ላይ በሀ የሚባለው ቦታ አንድ ጽሑፍ ጃ ተርጸ ይገኛል መግሣይ ሥነ ሥርዓቶች በጎረኬት መንግሥት በቦሻ ተፈጽሟል ለቦሻ ንጉሥ መሳክ ሰገድ የክርስትና አባት ሆነዋል ቀኑም የቅዱስ ጊዮረጊሰ ቀን ስለነበረ የቦሻ ንጉሥ የክርስትና ሥም ጊዮርጊስ ሆነ የሲዳማ ሕዝቦች በአፈ ታሪካቸው የዚሁ ክንውን ያስተውሱታል ስዚህም ከፍተኛ ቦታ የሚሰጡት ለእናሪያ ንጉሥ ለሽፒናዎ ነው እሱም በኣንደራቻ እጠገብ ቦኒቻ ወንዝ ድልድይ በአንድ ቀን እንደተሰራ ይተረክሰታል የሲዳማ ማጠናከር እናሪያ ከአንድ መቶ ዓመት በላይ የኦሮሞ ወረራ ተከላክሏል ይሀ የኣጹ መላክ ሰገድ ሥራ ከሰራቸው ቋማ ስከታማ ስራዎች አንዱ ተብሎ ተመሥሮለታል አጹ መላክ ሰገድ ዓም በዳሞትና በግቤ የኦሮሞዎች ወረራ ለመከላከል ዘምቶ በተቅማጥ በሽታ ዐረፈ የአጹ መላክ ሰገድ ተከታዮች ኣጹ መላክ ሰገድ ሦስት ሴት ልጆችና ሁለት ወንድ ልጆች ነዘሩት ትልቁ ልጅ ያዕቆብ ዓመት እድሜ ነበረ አጹ መላክ ስገድ ውድ እንዲወርሰ በር ወ ከልጆቹ አንዱ ሳይሆን የወንድጨ ልጅ የሆነው ለዘድንግል ነበረ ኔተመንግሥት የነበሩ ስዎች ግን ዘድንግልን ከስልጣን በማውረድና በጣና ሐይቅ ደሴት በማስር በምትኩ የንጉ ልጅ ያፅቆብን አነገሙ ዘድንግል ግኝ ወዲያውኑ ከእሰር ቤት አምልጦ በየበረሀው ይኖር መረ ለዘውድ ተናቃኝ ዘድንግል ብቻ አልነበረም ከእሱ የበሰጠ ተቀናቃኝ ሱሲኒዮሰ የልብነ ድንግል የወንድም ልጅ ነበረ እሱም በቤተመንግሥት እንዲታሰር የሚፈለግ መሆኑን ሲያውቅ ወደ ኦሮሞዎች በመጠጋት ተደብቆ ይኛር ነበረ የመላክ ሰገድ ሚስት ንግሥት ማርያም ሰኖ የአጹ ያዕቆብ አጋርና ጠባቂ እንዲሆን በመንግሥት ባሰሥልጣኖች ከሁሉም ኃይለኛ የሆነውን ዘሥላሴ የተባለውን ከያፅቆብ ጐን አሰቀመጡሰት ዘሥላሴ የደንብያ ሀገረ ገዥ ነበረ ትውልዱ ግን ጉራጌ ነበረ በችሎታው ወደ ከፍተኛ ሥልጣን ደረጃ ደርሶ ነበረ አካለ መጠን ያልደረስ ንጉሥ ጠባቂ በመሆኑም የመንግሥት ሥልጣን በእጁ ገብቶ ነበር በ ዓም ኣጹ ያዕቆብ ልጅ እንዳልሆነ ለማሳየትና ከሞግዚትንት ለመላቀቅ ዘሥላሴን ወደ እናሪያ የቁም እስር ላከው ይሀ ድፍረት የተሞላበት እርምጃ የቤተመንግሥት ሰዎችንም ኣስደነኀጠ ለያዕቆበ የሥልጣን ተቀናቃኝ በፖርቱጋል ካቶሊኮች ይተማወን ነበር በወቅቱ የፖርቱጋል ሚሰዮናውያን ኃዳፊ የነበረ በችሎታው በትምሀርቱ ብሰለት በፊት ከነበሩት የተሻለ ሰው የቀዳስስት ኣባ ፓየዝ ነበረ በፓየዝ አማካኝነት ዘድንግል እንደ ቀድሞዎች ሀ ነገሥታት እንደ ልብነድንግልና ግላውዲዎስ ሰሮማ ጳጳስና ለእስፓኝ ንጉሥ እርዳታ በመጠየቅ ደብዳዜ ጽፎ ነበር አጹ ዘድንግል በይፋ ካቶሊኮችን ክመደገፉ በላይ በሮማዊ ሥነ ሥርዓት እሱ ባሰበት ቅዳሴ እንዲቀደስ አዘዘ የበዓላቶች እከባበርም አሻሻሰ በዚሁ ጊዜ ዘሥላሴ ተቃወመ የኢትዮጵያ ፓትሪያርክም እቡነ ጴጥሮስ በዘድንግል ላይ ውግዘት አሰሙ ዘሥላሴ በመጀመሪያ ጎጃም ክጎኑ በማሳሰፍ በንጉሥ ላይ እንዲያምፅ አነሳሳ የንጉጮ ሠራዊትም እየከዳ ክእሱ ጉን እንዲሰሰፍ ኣደረገ በሁለቱ ሰዎች የተደረገው ጦርነት ዘድንግል ተሸንፎ ተገደሰ ዘሥላሴ ሥልጣን ቢይዝም ዘውድ መጫን እልፈስገምጉ አዙን ተወናይ ለመሆን የሱሲኒዮስ ተራ ደረሰ ዘድንግል ሲገደል ተቀናቃኞች ሁሰት ብቻ ቀሩ ሱሲኒዮስኖ ያዕቆብ ሦስተኛው ዘሥላሴ ነበር ሱሲኒዮስ ኣደገኛ ተቀናቃኝ ስለነበረ ዘሥላሴ ያፅቆብን ከተጋዘበት ክእናሪያ በመልፅክተኞች ተፈልጎ እንዲመጣና ዘውድ እንዲጭን ለማድረግ ሞክሮ ነበር ሱሲኒዮስ በፍጥነት በመቅደም እሱ ንጉሥ መሆኑን እንዲያውቁለሰት ጠየቀው ዘሥላሴም ያፅቆብ እስከሚመጣ መዘግየት መረጠ ሲስኒዮስ ሲያጋፍጠው ግን ሰውጊያ ተዘጋጀ የዘሥላሴ ወታደሮች እየከዱት ስለመጡ ሰሱሲኒዮስ ለመታዘዝ ወሰነ በዚሁ ጊዜ ግን ያዕቆብ ደንብያ መድረሉን ወሬ ተለማ ዘሥላሴ ኣሳቡን ከመቀየር ከያፅቆብ ጋራ ገጠመ በ ዓም እንደገና ያፅቆብ ንጉሠ ነገሥት ሆኖ ተሰየመ ዘሥላሴ እንደቀድሞው በያዕቆብ ላይ በሥልጣን የዘላይነቱ ማሳየት ይፈልግ ነበረ በያፅቆብና በዘሥላሴ ጠብ በመጠቀም ሱሲኒዮስ የሥላሴን ጦር በድንገት ወሮ ዘሥላሴ ሲያመልጥ ጦሩ ግን ተደመስስ በዚሁ ጊዜ ያዕቆብ ዘሥላሴን ታዛዥ ሲያርገው ቢሞክርም ራሱ ለዘውድ ላበቃው ልጅ የበታች ሆኖ ከማገልገል ኃይል ካለው ከሱሰሲኒዮ ጋራ መቀሳቀል መረጠ ያዕቆብና ሱሲኒዮስ ሰጥቂት ጊዜ ዝግጅት ካደረጉ በኋላ ሱሲኒዮስ ማጥቃት ጀምሮ ያፅ ቆብ ወዲያውኑ ተገደለሰ ሠራዊቱ ግን በአቡነ ጴጥሮሰ ቡራኬ የተወገዘውን ንጉሥ ሱሲኒዮስን እንዲዋጉ ተገፋፍተው ጦርነቱ ቀጠሉ በሱሲኒዮሰ ሠራዊት ውስጥ ይዋጋ የነበረው አንድ ሙሰሊም የአቡነ ጴጥሮሰ አንገት ቆርጦ ጣሰው በዚሁ ጊዜ የያፅቆብ ወታደሮች ሽሽት ጀመሩ ከሁለቱ የአ ያዕ ቆብ ልጆች ግላውዴዎስ የተባሰው በሱሲኒዮስ እጆ ተገደለ ኛው ጸጋ ክርስቶስ የተባለው የያዕቆብ ልጅ አምልጦ ወደ ስናር ሱዳን ገባ ከቢያም ኣይሮ ገባ ስለ ጸጋ ከርስቶስ የአጹ ያፅቆብ ልጅ አልቤርቶ ፖሌራ ከኢትዮጵያ ወጥቶ ፈረንሳይ ፀገር እሰከሞተ ድረስ አጭር የሕይወት ታሪኩን ጽፈዋል ጸጋ ክርስቶስ በመጀመሪያ የቀረበው ወደ ቬነስያ ቆንሲል በካይሮ ማንነቱን በመግሰፅ የሕክምና እርዳታ በመጠየቅ ነበር ሱዳን አንደደረሰ ሃይማኖት የሌለው የሀገሩ ንጉሥ ልጅ እንዲያገባ ተጠይቆ ስላልፈቆደ ንብረቱን ሰለተዘረፈ እርዳታ አግኝቶ የአባቱ ዘውድ ለማሰመለስ የነበረውን ፍላጎት ለሟሟላት ወደ ግብፅ ተሰዶ መጣ እንደ አጋጣሚ በካይሮ ክቬነሲያ ቆንሲል ጋራ አንድ የቅዱስ ፋራንቺስኮ ገዳም ኃላፊ ኣባ ጳውሎስ የሎዲ ይገኝ ነበር ገዳሙ ከብዙ ጊዜ ጀምሮ ወደ ኢትዮጵያ ሚስዮናውያንን ለመላክ ፍላጎት ሰለነበረው ዘጋ ክርስቶስ ይጠቅመናል በማለት ወደ ገዳሙ ማረፍያ እንዲያገኝ አደረዝ ቱርኮች እንዳይሸጡት ወይንም እንዳይገድሉት ግንነቱ ሳይገልፅ ተደብቆ እንዲቀመጥ አደረገው የተባለው አደጋ ጦ ለከህ የኮጩ» ኤጠክ የጦወ ዝዘጩ ሀ የሚያጋጥም ቢሆንም ቄሱ ግን ሁኔታውን ኣጋኖ ለፀጋ ክርስቶስ የነገረው ሌሎች የካቶሊክ ሚስዮናውያን ወይም የፕሮቴስታንቶች ከእሱ ነጥቀው እንዳይጠቀሙበት በመፍራት ነበር ፀጋ ክርስቶስ በቂ ስንቅ ሳይስጠው በቀጥታ ወደ ጣሊያን ሀገር እንዲሄድ የቀረባለትን ሐሳብ ነለደረስው ብዙ ችግር በተአምር ያሳለፈው ወደ ሀገሩ ተመልሶ ዘድ እንዲጭን እግዚአብሔር እንዲረዳው ለመለመን ኢየሩሳሌም ሔዶ ባመሳለም ምስጋና ሳያቀርብ ወደ ጣሊያን ሀገር ለመሄድ እንደማይፈልግ ለአባ ጳሁሎስ ሐሳቡን ገለጸለት አባ ጳውሎሰ ከሐሳቡ ሊያግደው ሰላልቻለበኢየሩሳኔም ለሚገኙ ለራሱ ገዳም ከአደራ ደብዳቤ ጋራ ሸኘው ፀሯሠ ክርስቶስ ሰዎች አስከትሎ ጉዞውን ወደ ኢየሩሳሌም ቀጠለ ነገር ግን ለ ሰዎች የሚሸፍን ወጪ ሰላልተሰጠው ከተከታዮቹ አንዳንዶቹ ባመያዣ ተይዘው ለቱርኮች እንዲሸጡ ተደረገ አንዳንዶቹም ራሳቸውን ችሰው ወደ ኢየሩሳሌ ተጓዙ ከእሱ ጋራ ኢየሩሳሌም የደረሱ ሶስት ብቻ ነበሩ ለአባ ጳፀ ሎስ ጸጋ ከርስቶስ እውነተኛ የንጉሥ ልጅ አይደለም የሚል ወሬ ለደረስው ኢየሩሳሌም ለሚገኙ ማሕበሩም እካፍሏቸው ለፀጋ ክርስቶስ ይኹንን አስመልከተው ቢገልፁለት በጣም ተናዶ በኢየሩሰሌም የሚገኙት የግሪክ ወይም የአርመን ኦርቶዶክስ በእንግድነት ሊቀበሉት እንደሚችሉ ግልፃውሰት እንደነበረ ሲነግራቸው ጥርጣሬያቸውን ትተው እንክክቤ ማድረግ ቀጠሌ ፍራንቸ ሰካውያን እና ኢየሱሳውያን የሚባሱ ገዳማት በኢትዮጵ ማን ሜስዮናውፖፓ» ይላክ በሚል ውድድር ስለነበራቸው የጸጋ ክርሰቶስን ስም ማጥፋት ከዚሁ የመነጨ ነበረ ጥርጣሬ ቢኖራቸውም ፀጋ ክርለዩስን ከመደገፍ ሳያቋርጡ በኢየሩሳሌም የካቶሊከ ሃይማኖት እንደሚቀበል ይፋ ከገለጹለት በኋላ ወደ ኢትዮጵያ ለመግባት ጠቃሚ መሣሪያ እንዲሆናው ወደ ሮማ ላኩት የሮማ ጳጳስ ግን ማንነቱ አጣራጣሪ ሰለነበረ ተቀብለው እላነጋገሩትም» የፀጋ ክርሰቶስ ጥያቄ ጥርት ያለ ነበረ ይኸው የተነጠቀውን ዘውድ ለማግኘት ከኤውሮጳ ክርስቲያን መንግሥታ» ወታደራዊና የጦር መሣሪያ እርዳታ ይፈልግ ነበር የሮማ ጳጳስ መንግሥጎ በጥርጣሬ እንደሚያየው ሰላወቀ ከቨኔስያ እንባሳደርና ከፈረንሳይ አንባሳደር ግንኙነት ማድረግ ጀመረ በተለይ የፈረንሳይ አንባሳደር ወደ ፈረንሳይ ሀገር እንዲመጣ ጋበዘው ወደ ፈረንሳይ ሀገር ለመሄድ ግን ገንዘብ ኣጠረው ከቂሶች ጋር ለመኖርም ሰለስለቸው ከእንግሊዝና ሆላንድ ስዎች ጋራ ተገናኝቶ ተነጋገረ የፀጋ ክርሰቶስ ከፕሮቴስታንት ሰዎች ጋራ መሆን ወደ ኢትዮጵያ ፕሮቴስታንት ሃይማኖት እንዳይገባ የካቶሊክ ሃይማኖት መሪዎች ሰላሰጋቸው ጣሊያንን ለማሰጎብኘት በሚል ሰበብ በቄሶች ጥበቃ ሰር ሆኖ ከሮም እንዲወጣ ተደርጎ ቄሶቹም የመንገሥ ያለው ሃሳብ ቀይሮ ከፍራንቺስካውያን ቄሶች ጋራ ሆኖ በአንድ የቶስካና መንግሥት ወይንም የፈረንሳይ መንግሥት ወይንም የእስፔን መርከብ ወደ ሀገሩ እንዲመለሰ እንዲያግባቡት መመሪያ ተሰጣቸው በዚሀ መሠረት ወደ ቬነሲያ ተላከ ነገር ግን የተፈለገውን እርዳታ አላገኘም ከዚሀ በኋላ ከተመደቡለት አራት መነኩሴዎች ቄሶች እየተከታተሉት የቄስ ልብስ ለብሶ ወደ ማንቶሻ ፓርማኒ ፒያቼንሳ ሔደ ነገር ግን ታሞ በገዳመ ቦታ ተለጥቶት ተቀመጠ ሕመሙ እንደተሻለው በገዳሙ ውሰጥ ረብሻ ስላስነሳ የገዳመ አለቃ እንዲወጣ እደረገው ከዚያ በኋላ ከቱ ሞነከሴዎች ጋራ ሆኖ ወደ ቶሪኖ ተወስደ የመንግሥቱ መሥፍን በክብር ቢቀበለውም ኣራቱ ሞነክሴዎች ግን ከእንግሊዝና ሆላንድ ፕሮቲፏቲስታንቶች ጋራ እንዳይገናኝ ጥንቃቄ ያደርጉለት ነበር ከፖርቱጋል አቹቓሲ ነገረ ፈጅም ተገናኝቶ ከፕሮቴስታንት ወከሎች ከመገናኘት ከሌሎች ካቶሊከ አምነት ያላቸው ሀገሮች ስዎች ጋራ ተገናኝቶ ፖርቱጋልም ጭምር ፍላጉቱ ለሟሟላት እንደሚችል ተነገረው ቶሪኖ ትንሽ ተሰፋ በማግኘቱ አንድ ዓመት ተቀመጠ ከዚያ በኋላ አንደኛው መነኩሴው ሁኔታውን አይቶ ወደ ሀጐሩ ሷመለስ የቀሩት ሦስት መነኩሴዎች ግን እየተከታተሉት በቂ መተዳደሪያ ደሞዝ ተመድቦለት ወደ ፈረንላይ ሀገር ኣመራ በዚሁ ዘመን ሱሲነዩስ ከሥልጣን እንደወረደ ፋሲሊ ደስ ካቶሊኮችን የሚቃወም ንጉሥ ዘሥልጣን እንደወጣ ዜና ተስማ የፀጋ ከርሰቶስ ጸባይም እየተቀየረ ሔደራ ቀድሞ ከጎኑ ያሉት መነኩሴዎች ታዛዥ የነበረ የሚያደርጉበት ቁጥጥር እዋ የሚቋጡት መንፈሳዊ ምክር እያስመጩላው መጣ ይህ በመሆኑ ሊዩን እንደገባ በድንገት ሜይ ቄሶችን አስናበታቸው አንዱ ቂስ ምናልባት ሃሳቡን ይቀይር ይሆናል በማለት እስከ ፓሪስ ተከትሉት ሔደ ነገር ግን የተደረገለት አቀባበል ከፍተኛ ስለነበረ እንደገና ወደ ኢትዮጵያ እንደማይመለስ ስለተረዳ እሱም መከታተሉን አቋርጦ ወደ ጣሊያን ሀገር ተመለስ ከርዲናል ሪሼሊየ ከፍተኛ ደሞዝ በመመደብ በታላቅ ክብር ተቀበለው ንጉሥ ሉዊ ኛው ቀዝቀዝ ያለ ቢሆንም ንግሥቲቱ ግን ደጋፌ ነበረች በፓሪስ በሐብት በክብር ሲኖር ያሳለፋቸው የችግር ዓመታትና የንጉሥ ልድ መሆኑን ዘሰፊው ሲወራ በኩኑኮማው ነዋሪ ሕዝብ ዘንድ እድናቆትና የመዋዋያ እርእስት ሆኖ ከኖረ በኋላ በ ዓም ዐረፈ ሩየል በማባል ከተማ በካርዲናል ሪሼሊየ ሕንፃ ውስጥ በአቅራቢያው የነበረ ቤተክርስቲያን ተቀበረኾ ከጥንት ጀምሮ እንደ ዛሬ ጣሊያኖች እንደማይስማሙንባንፃሩም ፈረንሣዮች እንግሊዞችና ፖርቱጋሎች እንደሚቀራረቡን ከዚህ በላይ የተጠቀስ ታሪክ ጉልህ መረጃ ነው አጹ ሱሲኒዮስ በ ሱሊኒዮስ ነገስ ሉሲኒዮስ ብዙ ሚስቶች ነበሩት ንግሥት የሆነችው ግን ኦሮሞ ነበረች ወልድ ስዓላ ሱሲኒዮስ የቤተክሕነት ድጋፍ ኣልነበረውም እንደ ተደምት ነገሥታት ወደ ሮማ ጳጳስ ጳውሎስ ኛና ወጠደ ስፔን ንጉሥ ሬሊጾስ ኛ ኦሮሞዎችን መቋቋም እንዲችል ወታደራዊ እርዳታ በመጠየቅ በ ዓም ደብዳቤ ላክ ኦሮሞዎች ሌላ ሉሲኒዮስንየሚያስጉ ሌሎችም ነበሩ ከእነሉ ውስጥም ዘሥላሴ ነበረ አንድ ቀን ዘሥላሴ ወጥቶ ስከሮ ሰለነበረ ሁለት ነገሥታት ዘድንግልና ያፅቆብን ከዙፋናቸው ማውረዱን እና ሦስተኛውንም ለማውረድ ብዙ ጊዜ እንደማይወስድክት ብሉ ሰለተናገረ ሱሲኒዮስ ወሬውን ሰምቶ በአንድ አምዛ በግዞት እንዲቀመጥ አደረገፁው ዘሥላሴ ግን እምልጦ ጎጃም ገብቶ ሽብር ይዊፓር ነበር ኦሮሞዎች ደፈጣ አድርገ አንጉቱኮን ቆርጠው ለሱሲኒዮስ ሊሰጡ በቤተመንግሥት ደጃፍ ተሰቅሎ እንዲቀመጥ እድርጉ ነከበረ ሱሲኒዮስ አብዛኛው ጊዚ በኦሮሞች ላይ ጦርነት ከማድረግ ያረፈዘት ጊዜ የለም ሙሉ ተስፋ የነበረው በውጭ እርዳታ ነፀበር ለእስፖኝ ንጉሥና ለሮማ ጳጳስ የላከችው ደብዳቤዎች በ ዓም መልስ እግኝተው ነበር ነገር ግን የሱሲኒዮስ ወንድም እንደሚያስበው ወታደር መላክ በተላሉ የሚገኝ አልሆነም እነሱም ያለፈ የልብነድንግል ጊዜ የተደረገ መከራ ትምህርት ሳይስጣቸው እልቀረም ሰለዚህ ስምምነቱ በተግባር የሚውልበት በመመካከር አባ ፋርዲናደዝና አንድ ኢትዮጵያዊው ፍቅር እግዚእ የተባለ ወደ ሮማ እንዲላኩ ተወስነ ምፅዋና ዘይላ በቱርክ የተያዙ ስለሆነ በፖርቱጋል ቁጥጥር ሰር የሚገኘው ወደብ ለመፈለግ በጉጃሦ እናሪያ ጃንጃሮ ከንባታ ኦሞ በኩል ቕን ወደ ሕንድ ውቅያኖስ ዘልቀጡ እንዲሄዴ ታቀደ ጠደዚያውጡ ሲሌያመሩ ኣላና ዚደርሉ የአላባ ንጉሥ ለዛ ዓመት ኣስራቸው ይዘ ሲሆን ግን እርስ በእርስ ጦርነትም ኣላቆመም ነበር ከሁሉ ሳይጠቀስ የያማይታስፍ ፖትረያርኩ በኣቡነ ስሞኦን መሪነትና ከአባ ዲዩስቆሮስ የተላኩ አክራሪ ተላውስት የተተለተለው የሃይማኖት ነክ ጦርነት ነበረ የኣጹ ሉሲኒዮስ ካቶሊክ መሆን የኣደባባይ ማሰለጠር ሆኖ ነዘር የንጉሥ ወንድም ስእለክርስቶስ በይፋ ካቶለክ ሆኖ ነዘረ የሃይማት ክርክሮች ተፋፍመው ነዘረ አደባባይ ወጥቶ ስለ ሃይማኖት መዘራከር መነሻ የሆነጡ ከንጉ የወጣ አዋጅ አየሱስ ክርስቶስ ሁለት ባሕሪይ እንዳለው ስማጩን የሚያስገድድ ሕግ ነዘረ ይኸጡም የካቶሊክ ሃይማኖት ለመቀዘል የሚያስገድድ ነበረ ምክንያቱም ሁሰቱ ሃይማኖቶች የሚለያዩዘት ዋንኛው ነጥብ ይሽው ነዘረ ከዚሁ ጊዚ ጀምሮ አጃናፊ የሌለው በዜተክሕነትም ፀሕዝቡም የሃይማኖት ክርክር ዘመን ተጀጩረ እጹ ሱሲነኒዮስ ሁልጊዚ ጦርነት እንደገጠመና እንዳሸነፈ ነበረሠ በሕዝቡ ዘንድ ግን እንደ ከዳተኛ የሚሲዩናውያን መሳሪያ ተቆጥሯል የሱሲኒዮስ ጠላቶች ከዜተክሕነት ሌላ የራሉ ዜተለብ ነበሩ ከጅወመጮት መሐከል ዋና ዋናዎቹ ራሉ ልጄ ፋለሊሊደስ በ ዓም የኣፄ ሱሲኒዮስ የልጁ ባል የለሜን ሀገረ ገዥ ዘዩሊዩስ የተመራው ሀመፅ በአዙነ ስምኦንና በአዛ ዲዩስኮሮስ የሚመራ የአከራሪ ካህናት ወደ ዋግ ተዛምቶ ዘንጉሠ ወንድም የማነ ክርስቶስ ድጋፍ አግኝቶ በፃዕዳ በተደረገው ጦርነቱ ኣቡነ ስምኦን ኣባ ዲዩስቆሮስ የቴሶቹ መሪና ዩሊዩስ ሲገደሉ የማነ አክርስቶስ ወደ አንድ ኣምባ ቶወስደ ኛ ፓትሪያርክ ነው ዘዚሁ ዓይነት የተገፆለ ኛ በ ዓም የተድሞጡ የበጌምድር ሀገረ ገዥ ፍቶ በጋሎች ተገደስ ኛ በ ዓም በመልክ ዘርሰቶስ መሪነት በላስታ ሀጩፅ ተቀስቅሶ በተከለገዮርጊስ ሠሪነት የወሮ ወንጌላዊት ባል የአፄ ሉሲኒዮስ ልጅ መሪነት ወደ ትግራይ ተሀዘመተ በዘጊምድር በልእክ ማርያም መሪነት ተዛመተ እንዲሁም በጐጃም በሠር«ፀ ክርስቶስ መሪነት ሀመፅ ተቀሰተሰ ሁሉም ሲገደሉ መልክኡ ዘርስቶስ ግን በአፄ ሱሲነዮስ ድል ተቀዳጅቶ ነዘረ ዳሩ ግን በትግራዩ ፀጋ ክርስቆስ ረዳትነት አፄ ሉሲኒዮስ ከሞት ሊድን ችሏል የኣፄ ሱሲኒዮስ ታማኝ ከነበሬ ጩንድጩ ሳሕለከርስዩቆስ ዘይፋ የዛቶለክ ሃይማኖት ተቀብሉ የነበረ እንዲፁም በላስታ በተካሂድው ጦርነት የትግራዩ ፀገረ ገዥ ቅባ ከርስቶስ ከንጉጨ ጐን ተስልፎ ተዋግቶ ንጉሖን ክሸንፈት ያዳነ ይገኙባቸዋል ዘጥር ዓም ሉሲኒዮስ ጦርነት የገጠመው ከአባይ እስከ እናሪያ ለፍረው ከነዘሩ ኦሮሞዎች ጋር ነዘረ የሃይማኖት ጦርነትም ኣላሳቋረጠም ነዘር በመጀመረያ የተመረጠው የደፈጣ ውጌያ ነበረ በመጨረሻ ግን መላው ኢትዮጵያ ተካፋይ የሆነበት ጦርነት ቀሳውስት ተዛፋይ የሆኑዘት በበ ዓም ተካሂደ አሁንም ሱሲሴኒዮስ አሸናፊ ሆነ ሱሲኒዮስ ጦርነቱ ጋብ ባለበት ጊዜ በመጠቀም ለአባ ፓየዝ የካቶሊክ ሃይማኖት በይፋ የተቀበለ መሆኑን ለሕዝብ ስመግለፅ ሐሳብ እንዳለው ገለፀለት በዚፀ መሠረት ልጆቹ ማርቆስና ፋሲሊደስ ወንድሙ ስእለክርሰቶስ እንዲሁም ሹማምቶቹን ኣስከትሎ ወደ አክሱም ሂዶ በኣባ ፓየዝ ሬት ከኦርቶዶክስ ሃይማኖት አደወጣ ገለጠ የቤተክርስቲያን አለቃ የሮማ ጳጳስ እንደሆነ በክርስቶስ ሁለት ባሕሪያት እንዳሉ የሚያምን መሆኑን መግለጫ አወጣ የኢትዮጵያ ፓትሪያርኮች ኛ አቡነ ማርቆስ ኛ አቡነ ክርስተዱሎ ኛ አቡነ ጴጥሮስ ፈ አቡነ ስምኦን በልዩ ልዩ ወንጀል ዛ እየተከሰሱ ታሰሩ ከሱሲኒዮስ መግለጫ ትንሽ ጊዜ በኋላ ሜይ ዓም አባ ፓየዝ ዐረፈ በጎርጎራ የሚሲዩናውያን ቤት አዲስ በኢትዮጵያ የተሾመ ካቶሊከ ፓትሪያርክ በ ዓም ኢትዮጵያ ገብቶ ከንጉ ጋራ ተገናኘ ፊብሯሪ አዲሱ ፓትሪያርክ አቡነ መንደሳ ለሀገሩ ባሕል እንግዳ መሆኑን ከግንዛቤ ባለማስገባት በጅምላ አንዳንድ መሠረታዊ የሃይማኖት ልዩነቶች ያልሆኑ እንዲከስከሉ ኣደረገ ግርዝ ቅዳሜ እንደ በዓስ ቀን ማከበር ሁለት ሜስት መያዝ ፍቺ መፍቀድ የቅዳሴ ቋንቋ በግዕዝ መሆኑ ቀርቶ በላቲን እንዲሆን የቅዳሴ ሥነ ሥርዓት በላቲን እንዲሆን የቀን አቆጣጠር ካሌንደር እንዲቀየር የበዓላት ኣክባበር የፋሲካ በዓል አከባበርና ቀን መወሰን ቁርባን ሥጋሁ ወደሙ መሆኑ ቀርቶ ሰጋው ብቻ እንዲሆን የያም ቀን በሮቡዕ ቀርቶ ቅዳሜ እንዲሆን ሕዝዙ በሙሉ እንደገና ከርስትና እንዲነሳ በመባሉ ከሁሉ በላይ ሕዝቡ ያስቆጣው ጉዳይ ነበረ የቂስና ማዕረግ ውድቕ ሆኖ ቄሶች በሙሉ እንደገና የቂስና ማዕረግ እንዲሰጣቸው በመደረጉ ከባድ ተቃውሞ ያስከተለ ነበር እነዚህ ሁሉ ደንቦች በንጉሠ ዘሕግ የፀደቁ ነበሩ ሃይማኖትን የማይቀይር የመንግሥት ጠላት ይቆጠር ነበር ቤተክህነት በአዲሱ ካቶሊከ ፓትሪያርክ ስር ነበሩ የሃይማኖት አንድነት በኃይል በፀደቀ መጠን የሕዝቡ ተቃውሞ ኃይሉ እያጠናከረ ከመምጣቱ ኣላቋረጠም ግንባር ቀደም ተቃዋሚ አልጋ ወራሹ ፋሲሲደስ ነበር በንጉሙ የደረሰው የቤተሰብ ሞት ሐዘን ማለት በበኩር ልጁ ማርቆስና በሌት ልጁ የትግራይ ሀገረ ገዥ ሚስት ወሮፀመለኮታዊት ሞት ሕዝቡ የእግዚአብሔር ቁጣ ነው ብሎ ተርጉሞታል በኣቅጣጫው ተቃውሞ እንደቀጠለ ነበር በተስይ በትግራይ ተከለ ጊዮርጊስ የወሮ ወንጌሳዊት የሱሲኒዮስ ልጅ ባል ዐመፅ አካሔዶ የኦርቶዶክስ ሃይማኖት ደጋፊ መሆኑን ገልፆ ፖርቱጋሎች ሚሲዮናውያን ወደሜገኙበት ወደ ፍሬሞና አመራ ቄሶች ወሬ ሰምተው ሸሸተው ኣመስጡ አማፅያኖቹ አንድ ቄስ ጃኮሞ የተባለው ብቻ አግኝተው ገደሉት ሱለሌኒዮስ በቅባ ክርስቶስ የሚመራ ጦር ልኮ ደጳመሰሳቸው ተክለጊዮርጊስ ተይዞ ሱሲኒዮስ ፊት ቀረበ የሱሲኒዮስ ሚስትም ሌሎችም ምሕረት እንዲያደርጉለት ያቀረቡት ጥያቄ ሳይቀበል ለዐመፅ ከገፋፋችው እህቱ እደሮ ጋራ እንዲገደል አዘዘ በቤተመንግሥት እና ቤተዘመድ እያዘኑለት በ ዓም ተዝለ የሱሲኒዮስ ልጁ ፋሲሊደስ ከዐመፀኞች ጋራ ይስማማል የሜል ዜና በየጊዜው ይደርሰው ስለነበረ የሰሜን ሀገረገዥ አድርጎ ሾመው ሹመቱ ግን የተቃዋሚዎች መሪ እንዲሆን ኣመቺ ሁኔታ ፈጠረላቸው ፋሲሊደስ የሚቃወመው በኃይል ሳይሆን በሕጋዊ መንገድ ዮስ ስሕተቱን እያወቀ መጣ ረ በመጀመሪ የወሰደው የመሻሻል እርምጃ ኛ የቤተክሀነትና የቅዳሴ ቋንቋ እንደድሮ በግእዝ እንዲሆን ኛ ፅሮቡ ቀን ፆም ተፈቀደ ኛ የበዓላት ቀኖች ከፋሲካ በስተቀር እንደድሮ እንዲሆኑ ሕዝቡ ግን ማሻሻዮች በቂ አይደሉም ብሎ ውድቅ አደረጋቸው የካቶሊኩ ፓትሪያርከ መንደስ ካቶሊኮቹን በመርዳት በጠነከረ መንገድ እንዲቀጥልበት ቢመክረውም ሱሲኒዮስ ሊቀበለው ኣልቻልም ከየአቅጣጫው ዐመፁ እየበረከተ ሂዶ ሁኔታዎችን ሆጣደፈው ግን ፋሲሊደስ ነበረ የእሰክንዲሪያ ሃይማኖት በይፋ ከመደገፉም በላይ አባቱ ፊት ቀርቦ ሹማምንቶችን ሰብስቦ ስለ ቤተክህነት ሱሊኒዮስ በቅርቡ በሚደረገው ውጊያ ድል ከተቀዳጀ የእስከንድሪያ ሃይማኖት እንዲመልስ ቃል በገባው መሠረት እንዲፈጽም ጠየቀው የሱሲኒዮስ ሐሳብ ግን የሃይማኖት ነፃነት ብቻ ማወጅ ነበረ በላስታው መልከኤ ከርስቶስ የሚመራው የተቃዋሚዎች ወገን ንጉሥ ወደሚገኝበት ህይ ደንክዝ አምርቶ መጥቶ ነበር ሱሲኒዮስ በትግራይና በቤጌምድር ጦር እየተደገፈ ጦርንት ገጠመ ሁለት የመልክኤ ክርሰቶስ የትርብ ረዳቶች ተያዙ መልክኡ ክርስቶስ ሸሽቶ ኣመሰጠ ከድሉ ሁለት ቀን በኋላ ዘ ሱሲኒዮሰ የተድሞ ሃይማኖት እንዲመለሰ አወጀ ልጁ ፋሲሊደሰ እንዲነግሥ ፈቀደ ጥቂት ሐር ቆይቶም ሴፕቴበር ዓም ዐረፈ ብዙ ሳይቆይ ፓትሪያርክ መንደስ ነዘር ተባረረ መንደስ ክምፅዋ ለአፄ ፋሲሊደሰ ደብዳቤ ጽፎ በካቶሊኮች ላይ ት እንዲያሳይ ጠይቆት ነበር አጸጺ ፋሲልም በጻፈው መልስ ች የፈጸሙት ስሕተትና በደል በትክክል በማሰተመጥ የመጨረሻው ጦርነት ዛለቀ በኋላ ምሁራን በ ነትና ሕዝዙ ለንጉ ካተረዒቸው ጥያቄዎች መሐከል የሚክተሉት ይገ ቡፁ እንደነበረ ገልፀዋል የሮማ ሃይማኖት ክእኛ ሃይማኖት ምንም አይለይም የክርስቶስ ሁለት ባሕሪይ በሚመለከት ሁለቱ ባሕሪ። የሚል ነበረ ሁለት የቅባት ደጋፊዎች ሸፍተው ዳሞት ገብተው ኦሮሞዎችን አስነስተው ከተዋጉ በኋላ ተሸንፈው ምህረት ተደረጎሳቸው የነበሩ መታረቃቸውን ንጉሥ ዘንድ ሄደው አበሰሩት አጹ እያሱ ወደ ሰናር ዘመቻ ሄዶ በነበረ ጊዜ ሁለቱ እምነቶች ጉባፄ ተቀምጠው ሳለነበረ የቅባት ተከታዮች በተዋህዶ ተከታዮች ሰመረታት ስለተቃረቡ ወከላቸው እኛ በስደት ስለምንገኝ መጀመሪያ ወደ እየቤታችን እንመለስ የሚል ንግግር ስላደረገ በጉባዔ ተካፋይ የነበሩ ራስ አናስታሲዮስና አቡኑ ተቆጧሟቸውና አወገዙዋቸው ንጉሠም እንዲታሰሩ ኣዝዞ ወደ ሰደት ላካቸው ክዚህ ጊዜ ጀምሮ ስዱዳን ተብለው ይጠሩ ነበረ የቅባት ደጋፈዎች የደብረወርቅ ገዳም ብቻ አልነበሩም አጠገቡ የሚገኘው የደብረ ስሙና ደጋፊ ነበሩ የዚሁ ገዳም ኣለቃ ወደ አጹ እያሱ ሂዶ ሲኖዶስ እንዲጠራ እና የፓትሪያርኩ ዳኝነት ስላልፈሰገ በሊቀመንበርነት እንዲመራ ንጉን ጠየቀ ንጉሙ ግን ስራዬ አይደለም ብሎ እንቢ ስላለ ለእስክንድሪያ ፓትሪያርክ መልእክት ልኮ በአቡነ ሲኖዳ ምትክ ሌላ አቡን እንዲላክ ጠየቀ የግብፁ ፓትሪያርከ አቡነ ዮሐንስም ኣቡነ ማርቆስ የሚባል ቭሇ ፍሙ ማሜ ላከ አጹ እያሱ ተገርሞ አዲሱ ፓትሪያርከ ወደ ሰቃ የእናሪያ ዋና ከተማ ተወሰዶ እንዲታሰር አደረገው መልእክተኞችም ማብራረያ እንዲጠይቁ ወደ ግብፅ ላክ ከአንድ ዓመት በኋላ መልእከተኞቹ ሲመለሱ ንጉሠ የገዳማት አለቆች በሙሉ በጎንደር እንዲሰበሰቡ አደረገ በተሰበሰቡበት ኣአጺ እያሱ ልብሰ ማፅረጉ ለብሶ የግብፅ ፓትሪያርክ ደብዳቤ ከፍቶ አነበበላቸው እኛ ኣቡነ ማርቆሰን ሾመናል አቡነ ሲኖዳም ከሥልጣን አውርደናል የማል ነበረ ቀጥሎ ንጉጮ እንደ ፓትሪያርኩ ትዕዛዝ ይሁን ኣለ ከዚህ በኋላ አቡነ ማርቆስ ስለ ቅባትና ተዋህዶ እምነቶች ያለው ህሳቡን እንዲሰጥ ተጠይቆ ቃሉም ስለ አንድ ቅድስት ቤተክርሰቲያን ማመን የሚል ነበረ በዚሁ መሠረት የጎጃም ዳማት ነጥብ እንዳገኙ ተቆጠረሳቸው በ ዓም አጴጹ እያሱ ከአባይና ከአዋሽ እስክ ጊዜ ያሉ መሬቶች ላፍረው የነበሩ ጉድሩና ሜጫ የተባሉ ኦሮሞች ላይ ዘመቻ ለማድረግ ከጎንደር ተነሳ ከሲዳማ መንግሥታት መሐል እናሪያና ከፋ በጀግንነት ኦሮሞዎችን ሲቋቋሙ ሊሎች ግን በኦሮሞች ሰር ሰለ ወደቁ ማዕከላዊ መንግሥት በከፋና በእናሪያ የነበረው ግንኙነት ተቋርጦ ነበረ የአጹ እያሱ ዘመቻ ዓላማ የሲዳማ መንግሥታት በኦሮሞዎች ከበባ ነፃ ለማውጣት ነበረ ሸዋን ስለመያዝ ያሰጉ የነበሩ ጉድሩ ሰለነበረ በመላክ ሰገድ ክርስትና የተቀበሉ አጹ እያሱ በመጀመሪያ በእነሱ ላይ ውጊያ ከፍቶ ግዙፍ ሰውነት በነበረው የኦሮሞ መሪያቸው በእጁ ቢገድለውም በመጨረሻ ግን እሮሞዎች ከባድ ጉዳት አድርሰውበት ወደ ጎንደር ተመሰሰ ከዚህ ቀጥሎ ግን አጹ እያሱ በኦሮሞዎች ላይ የሚከተለው ግንኙነት በመቀየር በጉልበትና በጦርነት መሆኑ ቀርቶ በሰላምና በስምምነት የበለጠ ውጤት ሰጥቶ ነበር ለዚሁ ተግባርም ኃላፊነት የተሰጠው ደጃዝማች ኢኖረ የጎጃም ሀገረ ገዥ ነበረ በ ዓም ከጉድሩ ባሶ የተባሉ ኦሮሞዎች በንጉሠ ነገሥቱ ስር ለመሆን በመሰማማታቸው አ እያሱ አባይን ተሻግሮ ሊዋጋቸው ሂዶ ቱሉ አማራ የተባለው ሀከር አስገብሮ ወደ ጎንደር ተመለሳ ቀጥሎም ባሶ ሊቤን ቃለ ጋንዳ ከተባት ኦሮሞዎች ተዋጊዎችን ሰለመለመለ ክኢኖረ የጎጃም ደጃዝማች እና ከልጁ ቂል ቶሉ የዳሞት ደጃዝማች ተመካክሮ እንደገና አባይን ተሻግሮ በቱሉ አማራ ሠራዊቱን ካሰባሰበ በኋላ ወደ ምሥራቅ ወደ ሸዋ ከማምራት ፈንታ ወደ ምዕራብ ወደ ወለጋ አምርቶ በዲላም የሚመራ የኦሮሞ ሜጫ ተዋጊዎች ጦርነት ገጥሞ ራሱ መሪያቸው ተገድሉ የክርስቲያን ሠራዊት ሰላሸነፈ አጹ እያሱ በድል አድራጊነት እናሪያ ገባ ሕዝቡም በታላቅ ደስታ ተቀበለው ቢተክርስቲያኖችን ገበያዎችን ጎበኘ ክሕዝቡም ሰጦታ ተቀበለ ከዚህ ዘመቻ በተመለሰበት ወቅት ነበረ ከሁሉ ይወዳት የነበረ ሚስቱ ወሮ ቅድስቴ የሞተችበትና በኃዘን ምክንያት ያለጊዜው የእርጅና መልክ የተሰማው ይሀ በዚህ እንዳለ በተዋህዶ እምነት ተከታዮችም በእርስ በርስ ሹክቻ ለወልድ ቅብ እና ለፀጋ ልጅ ተብሰው ለሁለት ተከፈሉ አጹ አያሱ ከእናሪያ ዘመቻ መልስ ሥልጣኑ በሙሉ ለመጀመሪያ ልጁ ቢተወደድ በመባል ለተክለሃይማኖት ሰጥቶ ወደ መንፈሳዊ ስራ ብቻ እዘንብሎ ነበረ ከቅድስቴ የተወሰዱ ልጆቹ ከነኑ አይለዩም ነበረ ይህ በመሆኑ ግን ሚስቱ ንግሥት መለኮታዊትና በኩር ልጁ ተክለሃይማኖት ቅናትና ጥርጣሬ አድሮባቸው ነበር» የመንግሥት ታላላቅ ባለስልጣኖችም ተክለሃይማኖት ሥልጣን ቶሉ እንዲይዝ ይገፋፉት ጀመር አጹ እያሱ ወሬ ሰለደረሰው ተክሰሃይማኖትን ልጁን አስጠርቶ ዮትግራይ ሀገረ ዓዥ ራስ ፋሪስን የሰሜን ደጃዝማች ወጊዮርጊስን ሌሎችም ባለሥልጣናት ለምክር አስጠርቶ ሲጠይቃቸው እንተን ወደ ወህኒ አውርዶ መጨረሻ ልጁን ለማንገስ ነው የሚጥረው በሚል አስተያየት ሰላየለ በተሰበሰቡበት ተክለሃይማኖት ንጉሥ እንዲሆን ወሰነውለአባቱ ለአፄ እያሱ ላክከበት ለደጃዝማች ቱሱ የእህቱ ባል ወደ ጎንደር መትቶ በባቱ ላይ አንዳያምፅ ተክለሃይማኖትን ለማግባባት ሞክሮ አልተሳኣለትም በ ዓም አጹ ኢያሱ ልጁን በጦርነት ለመግጠም ወደ ጎንደር እየገሰገሰ መጣ በመንገድ ግን ንጉ ታመመና ክአግዚአብሔር የተላከ ማሰጠንቀቂያ ነው ብሎ ስለተረነመው በመጨረሻው በዙሪያው ለነበሩት ተክለሃይማኖት ልጄ እንዲነግሥ የእግዚአብሔር ፈቃድ ነው ብሎ ወታደሮቹን አለናዘታቸው ለፀሎትና ለምንኩሰና ኑሮ ወደ ዳከ ደሴት ሂደ ሱዱዳን የተባሱ ጎጃም ገዳማት ቄሶች የተክለሃይማኖት ደጋፊዎች ነበሩ ተክለሃይማኖት ከነቱ በኋላ አባቱ ያደረሰባቸው በደል በመዘርዘር ለ ዓመታት በሰደት እንደኖሩ ቢገልፁለሰትም ተክሰሃይማኖት ከንጉሥ ትእዛዝ ሃይማኖት አይቀየርም ባይሆን ሲኖዶስ ልጥራላችሁ የሚል መልስ ሰጣቸው የተክለሃይማኖት ውሳኔ ትክክለኛ ቢሆንም ለአጺ ኢያሱ ታማኝ የሆኑ ይሎች በሁኔታው በመጠቀም ደጃዝማች ቱሱ የዳሞት ሀገረ ገዥ ሱዱዳን ሌሎችም እንዲሰበሰቡ ኣድርጎ ዐመጽ ተጀመረ ራስ ፓሪስ ደጃዝማች ቱሉን እንዲታሰር አደረገ ወደ ትግራይ ተወስዶ ዓይነ ሰውር እንዲሆን ተደረዝ ሊላ የኢያሱ ደጋፊ የጎጃም ሀገረ ገዥ አኖሬ ለዓመጽ ተነሳ በራስ ፋሪስ የሚመራው ከትግራይ ሠራዊት ጋራ ጦርነት ገጥሞ ስለተሸነፈ ወደ ጎጃሥ ተመለሠ አኖሬ ሲላ ኃይለኛ ጦር ይዞ ተጠናክሮ ጣና ሐይቅ ሠጥቶ አጹ እያሱን ከገዳም ኣስዕወጥቶ ሊያነግሥ ነው የሚል ወራ ሲሰማ ዳርሜንና ጳውሎስ የተባሉ የአጹ ተከለሃይማኖት ኣጎቶች የአናቱ ወንድሞች እስላሞችና ኦሮሞዎች ገዳዮችን ይዘው ኣጹ ኢያሱ ወደ ኣለበት ሂደው ከገደሉት በኋላ በእሳት አቃጠሉት የገዳመ ቄሶች ግን በክብር ያዙት ክአባቶቹ መቃብር አጠገብ ተቀበረ ስጦታ ለቤተክርሰቲያን የሰጣቸው የደብረብርሃን እና የጎንደር የደብር አለቆች እንዲሁም ምእመናን ሁሉ አለቀሱለት አርባ ቀን ሐዘን ሆነ ማንም የኢትዮጵያ ንጉሥ የሕዝኩ ሐዘን የቀሰቀሰ አልነበረም የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን እንደሰማአት ታከብረዋለች ከታላቁ ቀዳማዊ ኣጹ ኢያሉ ዘመነ መንግሥት መጩረሻ ጀምሮ ኢትዮጵያ በታሪኳ ወደ ኣዲሰ የሥልጣኔዋና የኣንድነቷ የማሽቆልቆል ምዕራፍ ተሻግራለች ለማለት ይቻላል ሰፖለቲካ ውድቀትም ምክንያት የሆነው ሁለቱ የሃይማኖት እምነቶች ተዋህዶና ቅባት ከሃይማኖት አልፈው ሰልጣን ለመያዝ ለሚደረገው ፍልሚያ ጣልቃ ገብተው መሣሪያ ዘመሆናቸው ነጡ ለመጀመሪያ ጊዜ በኢትዮጵያ ታሪክ አንድ ንጉሥ ኣጺ ኢያሱ በጦር ሚዳ ሳይሆን በክሀደት ዓሰም በቃኝ ብሎ ከሚወዳቸው ወሮ ቅድስቴ ልጆች ተለይቶ ልጆቹን ለአጴጹ ተክለሃይማኖት ወደ ወሕኒ ኣምባ እንዲያገባቸው አስረክቦ ወደ ገዳም ገብቶ እንዳለ በቅጥር ነፍስ ገዳዮች ተገደለ ከአጹ ኢያሱ በፊት የነበሩት ነገሥታት በጎጃም ገዳማት ደብረወርት ደብረ ሳሙና ደብረ ማጉዮና የሚደገፍ የቅባት እምነትና በሸዋ ደብረሊዛኖስ ገዳም የሚደገፈው የተዋሕዶ እምነት ደጋፊዎች ይደረግ የነበረው የተጣጣፈ የሃይማኖት ክርክሮች ከሞላ ጉደል የሸዋ ደብረሲባኖስን ነበረ ይደግፉ የነበሩት ትልቁ አጹ ኢያሱ ግን ዓም በቆየ ዘመነ መንግሥቱ ለአንድ እምነት ሳያዳላ የሃይማኖት ጉዳይ ለፓትሪያርኩ በዘመተው ገለልተኛ ለመሆን ሞክሮ ነበር የጎጃም ገዳማት ግን የደብረሊባኖስ እምነት ይደግፋል ዘማለት ምናልባት ይደግፈን ይሆናል ብለው በማመን የአጺ ኢያሱ ልጅ ንጉሥ ተከለሃይማኖት ሥልጣን ለመያዝ በአባቱ ላይ ባደረገው ዓመፅ ከነኑ ተሰልፈው ነበር ሆኖም ከላይ እንደተገለፀው ንጉሥ ተክለሃይማኖት ተሰብስበው ሄደው ሳቀረቡለት ጥያቄ የሰጣቸው መልስ እንደጠበቁት አላስደሰታቸውም በዚሁ ምክንያት በጎጃም ገዳማት ቀስቃሽነት ኣንድ ትልቅ ሕዝባዊ ዓመፅ ተነስቶ ዓምደጽዮን የተባሉ ንጉሥ አነገሠ ዳርመን በደጃዝማች አሮሬ ቦታ የጎጃም ሀገረ ገዥ ሆኖ የነበረው በዓመፀኞች ላይ ጦርነት ከፍቶ ብዙ ሕዝብ ጨፈጨፈ ከዓመፀኞቹ ግንባር ቀደም የቅባት እምነት መኖኩሴዎች ተሰልፈው ነበረ የአጹ እያሱ ታማኝ ወታደሮችም ነበሩ ዓመጽ ያስነሱ ቄሶች በሙሉ ተፃደሱ ደጃዝማች ኣሮሬ ተግደይለ ኛኣጹ ተክለሃይማኖት እናት ንግሥት መለኮታዊት ቅስቀሳ ኣድርጋ ለዘውድ ያበቃችው እቴጌ የሚል ማዕረግ ተሰጣት አጹ ተክስሃይማኖት በጦር ሜና ቢያሸንፍም ወዲያውኑ በቤተመንሟሥት ውስጥ ከባድ ወጥመድ ተጠነሰሰበትኒ ከአገው ምድር ወደ ጎንደር በማስበበት ጊዜ ለአደን ብቻ ሠራዊቱን አለናብች ወደ ጫካ ወሰዱት አጴጹ ተክለሃይማኖት ጥርጣሬ ሳያድርበት ሷገድሉ የነበራቸው ዓላማ ማወቅ ባስመቻሉ በእጃቸው ሲገባ ከበው ገደሉት ከዚያም በፈረስ እየጋለቡ ሸሹ ይህ የመጀመሪያ ጌዜ ነው ኣንድ ሰለሞናዊ ንጉሥ በሕዝብ ዓመፅ ሲገድል አባቱ በማስገደሱ በራሱ ላይ የደረሰ የእግዚአብሔር ቅጣት ነበረ ተክስሃይማኖትን የሚተካ ንጉሥ ለመምረጥ ሁለት እጩዎች ቀረቡ የመጀመሪያ እጩ በትግራይ ሀገረ ገዥ በራሰ ፋሪስ የቀረበ ናኦድ የተባለ የአራት ዓመት ልጅ የአጹ ተክለሃይማኖት ልጅ ነበረ አጁ ቴዮፊሎስ ቢጅሮንድ ዮስቶስ የናኦድ በእጩነት መቅረብ በመቃወም ወደ ወሕኒ እምባ ሔዶ የአጴጹ እያሱ ወንድም ቴዮፊሎስ አምጥቶ እንዲነግሥ እደረገው አዲሱ ንጉሥ አጹ ተዮፈሎስ ግልጽ የሆነ የማያወሳውል አቋም ይዞ ነበረ የተነሳው ይኸውም በፖለቲካ የመሯ የአጹ ኢያሱና የወንድመ የአጹ ተክስሃይማኖት ገዳዮችን ለመበቀል ነበር በሃይማኖት ጉዳይም ሲኖዶስ ባያስፈልገውም የባለሥልጣኖች በመሉ ለሰጉባዔ ጠርቶ ስመጀመሪያ ጊዜ የጎጃም ገዳሞች የሐይማኖት ኣምነት የቅባት የሚደግፍ ውሣኔ አወጣ የአጺ ተክለሃይማት ደጋፈዎች በሙሉ ለግዞት ወደ ሐማሴን ተወሰዱ ራሰ ፋሪስ ወደ መሰሳረሃ ሐይቅ ተወሰደዮስቶስ ለሥልጣን ያበቃው የሰሜንና የትግራይ ሀገረ ገዥ ሆነ እስቂያስ የተባሰው ሌላ የቴዮፊሉስ ታማኝ በአጹ ተክስሃይማኖት አጎት ጳውሎስ የአጹ ኢያሱ ነፍሰ ገዳይ ተይዞ የነበረ ቦታ በመውሰድ የቤጌምድር ሀገረ ገዥ ሆነ የደብረሊባኖሰ መሎኩሴዎችን በታተናቸው በእንፃሩም በጎጃም ገዳማት እየተረዳ የአጹ ኢያሱን ነፍስ ገዳዮች የአጹ ተክለሃይማኖት እናት ንግሥት መለኮታዊት ወንድሞች በሕዝብ ቁጣ ተይዘው ፍርድ እንዲሰጣቸው ለአጹ ቴዮፈሎስ አስረከቡት ለየአንዳንዳ በፈጸሙት ወንጀል በጎንደር አደባባይ ተፈጸመባቸው ንግሥት መስኮታዊትና ወንድሟ ጳውሎስ በስቅላት ተገደሉ አንድ ንግሥት እና የንጉሥ ኣናት በስቅላት ሰትገደል የመጀመሪያ ጊዜ ነበረ ዳርሜን የአጹ ኢያሱ ገዳይና ገበማ ካሳ የአጹ ተክለሃይማኖት ገዳይ በጎራዴ ተገደሉስ ሌሎች የእአጹ ኢያሱ ግድያ ተካፋይ የነበሩ በጎራዴና በጥይት ተገደሉ አጹ ቴዮፊሎስም ሰላም እላገኙም ቱጂ የተባለው ኦሮም ወደ ሐማሴን በግዞት ከተሳክ በኋላ ምህረት ተደርጐለት ተመልሶ ስለነበረ ዉደ ኦሮሞ ሀገር ሄዶ ወታደሮችን መልምሉ እንድ ንጉሥ ኣንግሦ ጦርነት ሞ አጹ ቴዮፊሎስ በአትሮዳላ ማርያም ቤተክርስቲያን ጦርነት ገጥ ይል ተቀዳጅቶ ሲመለሰ ታሞ ስስሞተ መንገሥ የማይገባው ዮሥቶስ ከዛግዌ የዘመነ መንግሥት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ቀጥታ ሰለሞናዊ ያልሆነ ሰው ነገ አጹ ዮስቶስ ያ ሕዝብ ስላም ናፍቆት ስስነበረ የዮስቶስ ንጉሥ መሆን ተቃውሞ አላጋጠመውም አጹ ዮስቶስ ምንም እንኳን በቀጥታ ሰስሞናዊ ዘር ባለመሆኑ መንገሥ የማይገባው ቢሆንም በእናቱ በኩል ሰለሞናዊ ዘር ስስነበረ በኣጹ ቴዮቶፊሎስ ዘመነ መንግሥት ብቻ ሳይሆን ከአጴጹ ኢያሱ ጀምሮ የአስተዳደሩ ተዋቼ ልምድ ያካበተ በመሆኑ በታላላቅ የመንግሥት ባለሥልጣኖችና በሕዝብ ድጋፍ የነበረው ይመስል ነበር ሆኖም ቱት እንደቆየ ተቃዋሚዎች ሊነሱበት የቻሉት እደን ብሉ ወደ ጫካ በሚሄድበት ጌዜ ነበር ኣጹ ዮስቶስ በአደን ምክንያት ብቻውን ወደ ጫካ በሚሄድበ ጊዜ ሌላ ዓላማ የሟያራምድበት ነበረው ከካቶሊክ ሚሲዮናውያን በምስጤር ለመነጋገር ነበረ ከ ሁስት መቶ ዓመት በፊት በአጴጹ ልብነድንግል ዘመነ መንግሥት ኢትዮጵያ በኃይል እስላማዊት ሰመሆን ተቃርባ በነበረበ ጊዜ ለሮማ ጳጳስና ለፖርቱጋል መንግሥት ልመና በተሳካ ሁኔታ እስፈላጊውን ወታደራዊ እርዳታ ሰስተካላት የክርስትና ሃይማኖት እምነቷን ጠብቃ ሰመኖር ስለቻለች ወደ ሥልጣን የወጡ የኢትዮጵያ ነገሥታት ሁሉ የሚያስታውሱት ነው አኣጴ ዮስቶስ አጹ ኢያሉ ኛ ከሚሲዮናውያን እርዳታ ለማግኘ ይገኖኙ እንደነበረ ያውቅ ነበረ አሁን የቪየሱ በ ሊቤራቶ አውስትሪያዊ የሮማ ጳጳስ ልኡክ ከሌሎች ቆሶች ጋራ ሆኖ በ ዓም ምጽዋ ደርሶ ሴፕተምበር ዓም ጎንደር ደርሰው ንጉ እቀባበል አድርጎላቸው ከሕዝቡ ተቃውሞ ርቀው ወልቃይት እንዲቀመጡ አደርጓቸው ነበር ጉም ይጠይቃቸው ነበር ሃይማኖቱም እንደቀየረ ወሬ ሲሰግ የሕዝብ ተቃውሞ ገጠመው የኢትዮጵያ ነገሥታት ሊገነዘቡ ያልቻሉት ኤውሮጳውያን በ ዓመት ውስጥ ያደረጓቸው ከፍተኛ ነው ሳት ማች ዓመት በፊት የነበሩ ሁኔታዎች ተለውጠው ኤውሮጳውያን አፍሪካውያንን ሁሉ የሚያዩን እስላምና ክርስቲያን ሳይለዩ በኣንድ ወገን መድበውን በአንድ ዓይን ሁላችን በቀኝ ግዛት ለመያዝ የሚሽቀዳደሙበት ኋላ ቀር የኮስተኛ ዓሰም ሕዝቦች ተብስን ነው የሃይማኖት ጉዳይ የመሰቀል ጦርነት ዘመን። በኤውሮጳውያን ጊዜ ያስፈበት ነው እኛ ግን በስልጣኔ ወደፈት ሳንራመድ ባለንበት መቀመጥ ብቻ ሳይሆን ወደ ኋላ የዔልቁል እንገኝ ነበርዩነ በ ዓም የኤውሮጳ ሀገሮች በሳይንሳዊ ግኝቶች ስለተራቀተቁ የሃይማኖት ጉዳይ ወደ ጉን ትተው እርሰ በእርሳቸው የበላይነት ለመቀዳጀት በቅኝ ግዛት ዓለምን ስመከፋፈል ይሯሯጡ የነበሩበት ዘመን ነበረ በመስቀል ጦርነቶች ጌዜም ቢሆን ወዶ ዘመቾ እየሩሳሌምን ነፃ ስማውጣት በሚሂዱበት ጊዜ የሮማ ጳጳስ ዓላማ ግልፅ የሆነ ነበረ ይኸውም የክርስትና እምነት ተከታዮች ሁሉ የትግል አንድነት ፈጥረው እስላሞቹን መዋጋት ሳይሆን የካቶሊክና የኦርቶዶክስ ልዩነት ተወግዶ እንድ ካቶሊክ ሃይማኖት ብቻ ለማድረግ ነበረ ከዘማቾችም ድብቅ ዓላማ የነበራቸው ነበሩባቸው ይኸውም የራሳቸው ግዛት ስማስፋፋት ነበር ይኸ በመሆኑ ከቱርኮች ነፃ የወጡ መሬቶች ለምሥራቃዊ ዚዛንታይን ንጉሠ ነገሥት መንግሥት እንዲያስረክቡ የዝቡበት ውል በማጠፍ የራሳቸው ዛት መሠረቱ ነፃ የሚወጡ የኢየሩሳሌም ግዛቶችም ነዋሪ የነዘሩ የኦርቶዶክለስ ክርስቲያኖችም ልክ እንደ እስላሞች ጨፈጨፉዋቸው ኢትዮጵያ ይህ ሁኒታ ልትገነዘብ አልቻለችም በአጹ ልብነድንግል ጊዜ የነዘረውና በአጴ ዮስቶስ ዘመነ መንግሥት የነበረው የኤውሮጳውያን አሰተሳሰብ በጣም የተለያየ ነበረ አጹ ልብነድንግል በኢውሮጳ የነበረውን ብዙ ሁኔታ ተጠትሞ ነው እር ሊያገኝ የቻለው የቱርክ አቶማን እስላሞች ኢውሮጳን ዘቁጥጥራቸው ቱርኮችን ዘኃይል ሉኛ ፀረ እስልምና ጋራ ዘቀይ ባሕር ፊልሚያ ታደርግ ነበር ይህ በመሆኑ የኢትዮጵያ መንግሥት ቢያውቅዘትና የኢውሮጳ መንግሥታትም ቀና መንፈስ ቢያሳዩ ኢትዮጵያ ክርስቲያን ሀር እንደመሆና መጠን ካገኘችው የበስጠ እርዳታ ማግኘት ለድል ነበራት በወቅቱ ለኢትዮጵያ የተደረገላት ወታደራዊ እርዳታ በስሕተት ነበረ ለማለት ይቻላል ምክንያቱም የፖርቱጋል መንግሥትም ሆነ የሮማ ጳጳስ ካቶሊክ ላልሆነ ሕዝብና መንግሥት እርዳታ ለማድረግ ፍላነት እልነዘራቸውም የኢትዮጵያ ንጉሥ ልብነድንግል ግን ሕዝቡን ሳያማከር ወደ ኢትዮጵያ መጥተው ከነበሩ ከፖርቱጋል መልዕክተኞች ጋራ ብቻ በመመካከር ደብዳቤ ስሮማ ዳጳስ የላከው ኢትዮጵያ የካቶሊክ ሃይማኖት መቀበሏን ከመግለፁ ከላይ ኢትዮጵያ በካቶሊክ አቡን ነው የምትመራም ብሉ ለማሳመን ሕገወጥ የሆነ ግዕረግ ለአንድ ፖርቱጋላዊ ሐከም የጵጵስና ማለረግ ዘመስጠት ነ»ዜ የጵጵስና ማዕረግ የሚሰጥም ግብፃዊ እርቶዶክስ የኢትዮጵያ ፓትሪያርክ ነዘረ የሚገርመው ነገር ግብፃዊ የኢትዮጵያ ፓትሪያርክ እንዴት ለእንድ ካቶሊካዊ ጵጵስና ለመስጠት ፈቀደ ለሚለው ጥያቄጻኛ ወደ ኢትዮጵያ የሚላኩ ንብፃውያን ዳዳሳት የሃይማኖት መሪዎች ጥራት ይጎድላቸዋል ለኢትዮጵያ ነገሥታት መታዘዝና መሣሪያ ከመሆን በቀር እይ ተኛ የሃይማኖት ሥራ ሲያከናውኑ የታዩበት ጊዜ የለም ስስዚህ የግብፃዊ ኣቡን እሺ ብሎ አከፖርቱጋሉ ሐከም ሰበርሙደስ የጵጵስና ማዕረግ የሰጠበት ምክንያት ይኸው ሊሆን ይችላል ኛ ግብፃዊ ጳጳስ በጣም አርጅቶ ስለነበረው የሚሰራው ሥራ አይቆጣጠርም ይሆናል ኛ በኢትዮጵያ የነዘረው ባለማስገባት ከሕዝቡ ተቃውሞ እንደማይገጥማቸው በመተማመን ይሆናል ከ ዓመት ግን በአጹ ዮስቶስ ከእሱ በፊትም የነበሩ አጹ ኢያሱ ከእሱ በኋላም የነገጮ ነገሥታት ጊዜ ኤውሮጳ በስልጣኔ ብዙ ወደፊት ተራምዳለች ያንጃብባት የነበረውን የቱርክ እትማን አደጋ ተወግቋል ስስዚህ ምንም እንኳን የሮማ ጳዳስ ወደ ኢትዮጵያ ሚሲዮናውያን ለመላክ ፍላጎት ቢኖረውም በቅኝ ግዛት ስመያዝ ካልሆነ በስተቀር በሃይማኖት ዓላማ ወታደሮችን ስመላከክ የሚፈልግ ኤውሮጳዊ መንግሥት አልነበረም በዚሁ መንገድም ሞክረው ውጤት አልባ ሆነው የቀረው የደጃዝማች ውቤና የደጅ ንጉሴ እንደምሳሌ ሊጠቀስ ይችላል የኢትዮጵያ ነገሥታት ግን በከንቱ ተስፋ ለብዙ ጊዜ ተሞኝቷል ዳግማዊ ሚኒልክም ሳይቀር የኢትዮጵያ ወደቦች ኣንድ በአንድ ለፈረንጆች ካስረከበ በኋላ ክርስቲያን መንግሥታት አንድ ወደብ ስሀገሬ ለኢትዮጵያ ይፈቅዱላት ይሆናል የሚል ተስፋ ነበረው በ ዓም ከአጹ ዮስቶስ ሞት በኋላ የነዝነው ኣጴጹ ዳዊት ነው አጹ ዳዊት አጹ ዳዊት የኣጹ ኢያሱ ትልቁ ልጅ ነበረ የደብረሊባኖስ ገዳም አለቃ ሲኖዶስ በአስቸኳይ እንዲሰበሰብ ብሎ በጠየቀው መሠረት ብዙ ካሕናትና ምእመናን በተሰበሰቡበት እጨጌ መዝሙር ሦስት ፈረንጆች ቆሶች አጹ ዮስቶስ ተፈቅዶላቸው በወልቃይት በኣባ ጎርጎሪዎስ ቤት አንደሚገኙና ንጉሙ በየጊዜው እየሔደ ቅዳሴ ያስቀድስ እንደነበረ ለጉባዔተኞች ገለቭ አደረዝ ኣጹ ዳዊት ከጉባዔተኞች ፌት እንዲቀርቡ አድርጎ አባ መዝሙረ የእርቶዶክስ እምነት ያወገዘ በማሶዶኒያ ጉባኤ ያምኑ እንደሆነ ጠየቃቸው እነሱም አዎንታዊ ጩልስ ለለሰጡ ጉባዔተኞቹ እንዲገደሉ ስሰጠየቁ የጉባኤው ሊቀመንበር የነበረው ሊቀ ሊቃውንት ክፍሌ ፍርዱን በከፍተኛ ድምፅ አሰማ ሚሲዮናውያኑ ወደ ከተማ ተወስደው ተገደሉ አባ ጎርጎርዮስ ከንጉሠ ታዝዢ ነው ሃይማኖቴን ኣልቀየርኩም ሰላለ ሕይወቱ ሊያተርፍ ችሏል አጹ ዳዊት ጊዮርጊስ የተባለው የራስ አናስታስ ልጅ ቢተወደድ አድርጎ ሾመው በቢትወደድ ጊዮርጊስና በሊላው በቤተመንግሥት ከፍተኛ ሥልጣን የነበረው ያለመግባባት ተፈጠረ ንጉሙ የቢትወደድ ጊዮርጊስ ሐሳብ ደጋፊ ስስነበረ ራስ ወልደጊዮርጊስ ወደ ግዞት እንዲወሰድ ኣድርጎ ወዲያውኑ ኣዲስ ሲኖዶስ የደብረሊባኖስ ገዳም በጠየቁት መሠረት እንዲጠራ አደረዝ ቪትወደድ ጊዮርጊስ ባሳሰበው መሠረት ንጉ የሲኖዶሱ ጉባኤ ሊቀመንበር ሆኖ እንዲመራ ያቀረቡለትን ጥያቄ ሳይቀበለው ቀርቶ ቢትወደድ ጊዮርጊስ ወኪሉ እንዲሆን አድርጎ ውጤቱን እንዲነገረው አዞ ስሰነበረ የደብረሊባኖስ መነኩሳት ንጉ በሊቀመንበርነት የማይመሩት ጉባኤ የማይሳተፉ መሆናቸው ገለጡ የደብረሊባኖስ ቄሶች ውሳኔ እንደሰማ አጹ ዳዊት ለጉባኤተኞቹ የኢትዮጵያ ፓትሪያርክ ወደሚገኝበት ፄደውሃሳቡን እንዲጠይቁ አዘዛቸው አቡኑም እምነቱ ከእሱ በፈት ከነበሩ ፓችሪያርኮች ከአቡነ ሲኖዶና ከኣቡነ ማርቆስ እንደማይለይ ነገራቸው ይህ እምነት የጎጃሞች ፀጋ ቅባት የሚደግፍ ስለነበረ ለንጉ ሲነገረው በአደባባይ በቅባት ክርስቶስ የእግዚኣብሔር ልጅ ነው የማሜል እንዲታወጅ አዘዘ የደብረሊባኖስ ቄሶች ተሸነፍን ብለው እጃቸውን አልሰጡም ኪትወደድ ጊዮርጊስ በሌለበት ፓትሪያርኩን እንጠይቃለን ብለው እጨጉ የመጉወና ደብር ኣለቃ የሲኖዶስ ሊቀመንበርና የቤተክርስቲያን ምሁራን ባሉበት ፓትራያርኩን ሐሳቡን እንዲገልፅ ጠየቁ በዚሁ ጌዜ ታትሪያርኩ እምነቴ ኢየሱስ ክርስቶስ በውሕደት ወልድ ልጅ ነው በቅባት መለያስ ነው የሚል ቃል ሰጠ የተዋሀዶ እምነት ተከታዮች ተደሰቁ ንጉሙ ግን በቢትወደድ ጊዮርጊሰ እየተረዳ የደብረሊባኖስ ቂሶ ጀመሩ በአንድ ቀን ከመቶ ቄሶች የሚበልጡ ተገድለው መንድ ተጣሉ ማታ ንጉሠ ግድያ እንዲቆም አዘዘ ፓትሪያርኩ በአደባባይ የንጉሙ አዋጅ ሲነገር እንዲያደምጥ አደረጉት ብዙ ሳይቆይ አጹ ዳዊት ሜይ ዓም ዐረፈ ይዘ ሁሉ በሃይማኖት ጉዳይ ውጤት አልባ ክርክርና ግድያ የአንድ ህዝቲር የደካማነት ምልክት ነው ኢትዮጵያም ትራመድ የነበረችው ወደ ውድቀት ጎዳና ነበር አጹ በከፋ በአጹ ዳዊት ምትክ የነገሠ ሌላ የአጹ ኢያሉ ልጅ በከፋ በቤጌምድርና በላሰታ የተነሱበት ዓመፀች ለመከላል ዘመቻዎችን አካሄጳል ያካሄደበት ምክንያት ባይታወቅም ወደ ቋራ ይፋዊ ያልሆነ ጉብኝት አድርጎ ነበረ ንጉሙ ማንነቱ ሳይታወቅ በድንገት ታሞ ሲተኛ ወደ አንድ ቤት ተወሰዶ አንድ የምታምር ልጅ ተገቢ እንክብካቤ አዲረገችለትና ከበሽታውም ድኖ ወደ ጎንደር ሲመለሰ ልጆቷን አስፈልጎ ሚስቱ አድረጋት እቴጌ ምንትዋብ የምትባለው ከኢትዮጵያ ነግሥታት ሴቶች ተዋቂነት ተረፈች የ ደብሪ ከቪከቶር የአጹ ሚናስ ወንድም የምትወለድ ወ ም ዝርያ የነበራት አንድ ልጅ ኢያሉ ሁለተኛ ወልዳዲል በረች ከምንትዋብ አጹ በከፋ አጁ ኢያሱ ኛ በ ዓም አጹ በከፋ ሲሞት አጹ ኢያሉ ኛ ነገሠ ሞግዚት ሆነች አጹ ኢያሱ ኛ በሥልጣን ሊቆይ የቻለው ብዙ ፈተናዎች በማለፍ አሰከፊ የውሰጥ ጦርነቶች በነበሩበት ጊዜ ነበር በ ዓም አቡን ከረሰትዶሉ ሲሞት ሌላ አቡን ለማሰመጣት የተላኩ የኢትዮጵያ መልእክተኞች የደረሰባቸው ጥቃትና መዋረድ የኢትዮጵያ መንግሥት ከብር ወደ ዝቅተኛ ደረጃ ወርዶ አንደነበረ የሚያሳይ ነበረ ምፅዋ ሷደርሉ መልክተኞቹ ተዘረፉ በመካ ሸሪፍ ትዕዛዝ በጅዳ ታሰሩ ሲመለሉ አዲሉ አቡን ምፅዋ ሲደርሰ ታሰሮ ከፍ ያለ ገንዘብ ከፍሎ ብቻ ሊለቀቅ ችሏል አጹ ኢያሉሱ የደረሰው ጥቃት የኢትዮጵያ ክብር የሚነካ ለለሆነ ለአርቂቆ ናይብ በራስ ሚካኤል በትግራይ ሀገረ ገዥ በኩል ኢትዮጵያ ክብራን ለማሰጠበቅ የምትወለደው እርምጃ እንዲነገረው አደረዝ ነገር ግን ለንጉሙ በደረሰው መረጃ መሠረት ራስ ሚካኤል ከናይብ ጋራ በምስጢር ተስማምቶ እንደነበረ የሚል ጥርጣሬ ሰለተሰማ ንጉሙ ወንዶ በተሳለው የእንደርታ ህገረ ገዥ እየተረዳ ወደ ትግራይ ገሰግሶ ሲመጣ ራስ ሚካኤል ግን ልዩ ተንኮል በመፍጠር ኣዘቦና ዶባ የተባሱ ሕዝቦች የትግራይ ምሥራቃዊ ክፍል እንዲወሩ ሰላደረጋቸው ኣጹ ኢያሱ የተነሳበትን ዓላማ ትቶ እነሱም ወደመጡበት ለመመለሰ ሰለሄደ ወደ ራስ ሚካኤል የታሰበው ዘመቻ ለጊዜው ተደናቀፈ በሚቀጥለው ዓመት ራስ ሚካኤል ወደ ንጉሙ እንዲቀርብ የተሰጠው ትዕዛዝ አሻፈረኝ ሰላለ እንደገና የንጉሙ ጦር ወደ ትግራይ መጥቶ ዓድዋ ተሰበሰበ ራስ ሚካኤል ወደ አንድ ተራራ ሸሽቶ ሂደ የማያዋጣው መሆኑን ሰላወቀ ለንጉሠ አማላጅ በመላከ በትከሻው ድንጋይ ጭኖ ይቅርታ በመለመን ሲገባ እንዲገደል ተፈርዶበት ነበር ይቅርታ ተደርጎለት በመጀመሪያ ታስሮ ከተያዘ በኋላ ከእስር ነፃ ወጥቶ ዋናው የዘውድ አማካሪ አደረገው የለፊ ግዛት ፀገረ ገዥ አድርጎ ሹመት ሰጠው ከዚዘ ጊዜ በኋላ ራሰ ሚካኣል ከንጉሙ ቀጥሎ ዋና የመንግሥት ሥልጣን ያበዘ ዘመነ መሳፍንት ራስ ሚካኤል ራስ ሚካኤል ትንሽ ቆይቶ ንጉን በቁጥጥሩ ሥብ አዋለው ከዚህ ዘመን ጀምሮ ክፍለሀገሮች የንጉሥ ነገሥቱ ሹመት በውድ ቢቀበሉም ራሳቸውን የቻሉ እንደነፃ መንግሥታት መተዳደር ጀመሩ ኢትዮጵያ በታሪኳ ወደ ዘመነ መሳፍንት የተባለው ዘመን ተሸጋገረች ብዙ የታሪከ ፀሀፊዎች ኢትዮጵያ በፀመነ መሳፍንት ማአከላዊ መንግሥት አልነዘራትም በተለያዩ መንግሥታት ተክፋፍላ ነበረ ይላሉ ነገር ግን የንጉሙ ሥልጣን በመቀነሱ ይህ ኣባባል እውነት ያለው ቢመሰልም በጥልቀት ለተመለክተው ሰው ግን ኢትዮጵያውያን ለዘውዱ ኣገዛዝና ለአንድነታቸው ጽኑ እምነት እንደነበራቸው ሁኔታዎች የሚጠቁመ ነበር ዋና ጥረታቸውና ምኞታቸው በጐንደር ከንጉሥ ነገሥቱ ጎን ፈላጭ ቆራጭ ሆኖ የሚቀመጥ ሰው ክማን ወገን ይመረጥ የሚል ካልሆነ በሰተቀር ሰለ ሀገር አንድነት የሚነሳ ክርክር አልነበረም በግል ተዋርዶ ይታይ የነበረው የንጉሙ ከብር እንጂ የሀገሪቷ ክብርና ነፃነት አልነበረም ዘመነ መሳፍንት በአፋጣኝ አንዲሰፍን የአማቻቹት ሁኔታዎች የእቴጌ ምንትዋብ ባል ኢያሱ መልመል የተባለው ከሞተ ባኋላ ባልታወቀ ሁኔታ ምናልባት በቂም በቀል አጹ ኢያሉ ኛ ተገደለ በዚሁ ጊዜ የመንግሥቱ አመራር እንደገና በእቴጌ ምንትዋብ እጅ ወደቀ ለልጅዋ ለአኣጹ ኢያሉ ሁለተኛ እንዳደረገችው ሁሉ ለአልጋ ውራሽ ለነበረው ለልጅ ልጅዋ ዮሐንስ ዘውድ ጠባቂ የሚሆኑት ወንድሞቿ የቋራ ወገኖች በመንግሥት ሥልጣን እንዲኖራቸው አደረገች አጹ ኢያሱ ኛ በእናቱ ወገኖች ከቋራ ድጋፍ እንዳገኘ ሁሉ ልጁ አጹ ዮኦስም በእናቱ ከኦሮሞዎች የተዛመደ ከለሜን ወሎ የሚወለድ ሰለሆነ በሁለቱ ወገኖች ለሥልጣን ሹኩቻ አየተካረረ ሲመጣ በመጨረሻ ግን ተጠቃሚ የሆነው የትግራዩ የቴምበን ተወላጅ ራስ ሚካኤል ነበር ለሥልጣን ተቀናቃኞቹን የቋራና የየጁን አንድ በአንድ ከአሸነፋቸው በኋላ ራስ ሚካኤል ለው ልኮ ሊገድሉኝ አስተኩሶ ሳቱኝ በሚል ሰበብ አ ዮአሰን ከሶ እንዲገደል ካደረገ በኋላ ብቸኛ መንግሥትን የሚቆጣጠር ሆኖ ቢቀርም የንጉሥ ዘውድ መጫን ሰላልደፈረ የአፄ ኢያሱ ትልቁ ዓመት ፅድሜ የነበረው ልጅ ዮሐንሰ እንዲነግሥ አደረገ ቆንጆና ወጣት የነበረችውን እህቱ ወለተ ሥላሴን ለሚሥትነት ንጉ እንዲያገብብት አደረገ ከራሰ ሚዛአኤል ተቀናቃኞች አንዱ ከአፄ ከክፋ ጀምሮ በታማኝነቱ ከፍተኛ ሹመት ያገኘው ከንጉሣውያን የሚወለድ ፋሲል የተባለው በራሰ ማካኤል አገዝዝ ላይ በ ዓም ጃፍቶ ክተሸነፈ በኋላ አምልጦ ዳሞት ኀብቶ ይኖር ነበር ራሰ ሚካኤል ወደ ዳሞት በፋሲል ላ ለመዝመት ሲፈልግ ንጉ በሌለዘት እንሻይክደው ስለጠረጠረው ጸብሮ እንዲዘመት ዲጠይቀው ንጉሥ ቦርነት ይጠላ ሰለነበረ ከሚዘምት ወደ ወሕኒ ኣምባ ለመመለሰ እንደሚመርጥ ሰለገለፀለት መርዝ በመሥጠት ገደለው በምትኩም አልጋ ወራሽ ልጁ ተከለሃይማኖት ኛ የ ዓመት ዕድሜ የነቨዘረው እንዲነግሥ እደረነ በዘመኑ በበሽታም የሚሞት ንጉሥ ቢኖር በመርዝ ተገደለ ተብሎ ይጠረጠር ነበር በ ዓም ራለ ሚካኢልና አዲሱ ንጉ ተክለሃይማኖት ወደ ዓላማው ሊከሻፍበት ችሏል በዚህ ምክንያት ፋሲል ኣጴዴ ተክለሃይማኖት ሕጋዊ ንጉሥ መሆኑን አምኖ በይፋ ተቀብያለሁ ኣለ ራስ ሚካኤልም በተፈጠረለት ሁኔታ በመጠቀም የሚገመት ሠራዊት ይዞ ዴንበር ም ከንጉሥ ተክለሃይማኖት ጋራ ሆኖ ጉንደር ገባ ሱሷኒዮስ ከጎንደር ሸሽቶ ወደ ቋራ ኣምልጦ ሄደ ከዚያም የት እንደደረለ ሳይታወቅ ቀረ ሬስ ጐሹ ያራስ ሚካኤል ጭካኔ ከመጠን ያለፈ ነበር አዝማሪዎች ሳይቀሩ ተፃደሉ አቡነሰላማ እንደ ኣንድ ተራ ወንጀለኛ ተገደሉ እቴጌ ምንትዋብ እንደምትኀደል የማይቀርላት መሆኑን ስላወቀች ጎጃም ትገኝ የነዘረች ኣንድ ሴት ልጅዋ ጋራ ሂዳ ተቀመጠች ተቃዋሚዎች ፋሲልና ሦስቱ ደነራሉች ባሉባቸው በእቴጌ ምንትዋብ ኣስተባባሪነት በራስ ሚካኤል ሠራዊት ላይ ጦርነት ዓጠሙ ሳይሸናነፉ ስለቀሩ ራስ ሚካኤልም ዘዕድሜ ገፍቶ ስለነበረ ወደ ጎንደር ከተማ አፈፃፈገ ከሦስቱ የቃል ኪዳን መሪዎች አንዱ ጎሹ የጎንደር ራስ ሆኖ ተሾመ የራስ ሚካኤል ሠራዊት ዘጀምላ ወደ ተቃዋሚው ጦሮ ገባ ንጉሠ ነገሥቱም አዲሉ የተፈጠረው ሁኔታ ተቀበስ ራስ ሚካኤል ተይዞ ወደ ሸዋ በግዞት ተላህ ከኣንድ ዓመት በኋላ ግን ራስ ሚካኤል ምህረት ተደርጐለት ወደ ድሮ ግዛኮ ወደ ትግራይ እንዲመለስ ተፈቶደልት ጐንደር ከራስ ሚካኤል ኣገዛዝ ነጻ ስትወጣ እቴጉ ምንትዋብ ወደ ጐንደር ተመልሳ ቁስቋም በተባለው ቤቷ ገብታ ብዙ ላትቆይ ዐረፈች ራስ ሚካኤልም ብዙ ዓመት ሳይቆይ በርጅና ዐረፈ ራስ ጎሹ አንደ ራስ ሚካእል ኣጹ ተክለሃይማኖት ለስም ብቻ ንጉሥ ሆኖ እንዲቀመጥ ለማድረግ ሞክሮ ነበረዛ ንጉሙ ግን ሥልጣን በእጁ ለማግስባት ስለኖኣረ ራስ ጎሹ ያመመዉን ከሥልጣኑ ስላወረደው ወደ ገዳም እንዲገባ ተገደደ ከዘህ ፀኋላ የኢትዮጵያ ነገሥጮታት ከ ዓመታት በላይ የቆየ የውድተት ዘመን ከ እስከ ። በትግራይ ዘጎጃም በዜጌምድር በትግራይም የቴሦቤንና የእንደርታ ራሶች መካከል ነበር ጃዋና ላሥታ ተካፋይ እልነበሩም በ ዓም ነገሥታት በኣምሥት ስለሥልጣን ተፋላሚ ራሶች ለዘውድ ቀርበው ነበር ሸዋ የመንግሥት ማእከል የነበረችው ኦሮሞዎች በሸዋና በጎንደር ኀህከል በመስፈራቸው የተነላ ራሷን አግልሳ በጥሩ አስተዳደርና መሪዎች ትኖር ነበር እንደዚም ላሥታ ከሬጩሠቶ ዓመት ሠሠ በሬት ከማእከላዊ መንግሥት ተገልላ ለመኖር ትግል አድርጋለች ባለፉት ዓመታት የአስተዳደሩ ማእክል ሚና የተጫወተችው ጎጃም ነዘረች ወደ ትልቁ ዳሞት ጋፉት እናሪያ ከፋ ከምባታ ደዙብና ሦዕፅራብ ከፍለተሀገሮች ለሚያስከድ መንገድ በይጮተላስፍያ ታገለግል ነዘር የኦሮሞዎች ግሬት ለመግታት ከእባይ ወደ ደዙብና ምዕራብ ሕዝቦች ላመቆጣጠር እንደዚሁም በሃይማኖት ምክንያት ይደረግ የነበረው ፍልሚያ ሰፊው ተካፋይና ማእከል ነበረች ከግራኝና ከኦሮሞች ጦርነት በኋላ በአፄ ዔክ ስፅገድና በአፄ ኢያሱ ትልቁ ወደ ደቡብ ምሰራብ የተደረጉ ዘመቻዎች ኀጃም በኩል ኣባይን አቋርጠው ነበር የሚሻገሩ በቅርብ ጊዜም ራስ አሊ ወደ እናሪያ በጎጃም በኩል ዘመቻ ለማድረግ ኣስቦ ነበረ ካርድናል ማሳያ በኦሮሞ ሀገር የካቶሊክ ሚሲዮን ለማቋቋም ሲሂድ ያለፈው በጎጃም ዘኩል አባይን አቋርጦ ነው እንደዚሁም ፈረንሳዊው ዳባዲ የተባለው ሳይንሳዊ ምርምር ለማድረግ ሰበብ ወደ እናሪያና ወደ ከፋ የሄደው በጎጃም መንገድ ተጠቅሞ ነው በመጨረሻ ግን በዘመነ መሳፍንት ጎጃም ተከፋይነቷ ቀንሶ ቃዋቷል የእንደርታ የየጁና የተምቤን መሪዮች ለሥልጣን ሹጽኩቻ በህሀመነ መሳፍንት የነመሥታቱ መሾምና መሻር ዋና ኣንቀሳቃሽ የነበሩ ኦሮሞች የሚባሉ የስሜን ወሉ መሪዎች የራስ ኣሊና በኋላም ልጁ የራስ ቱግሣ ወገኖች ነበሩዥ ከትግራይ የእንደርታ መሪዎች ከየጁ ጋራ በመሆን የአኣጹ ተክለጊዮርጊስና የአጹ አስቂያይሥ ደጋፊ በመሆን በውድ እንዲጨኑ ያደርጉ ነበር በተቃራኒም የተምዜን የራስ ሚካኢል ወራሾች የእንደርታዎችን በመቃወም የተተናቃኞች የአፄ በእደማሪያሥና አጹ ተከለሃይማኖት ደጋፊ በመሆን ዘውድ እንዲጭኑ ያደርጓቸው ነዘረ አጺ እስቂያስ ወደ ዙፋን ያስቀመጠው የጎንደር ራስ ሆኖ የነበረው ራስ ኣሲ ከአንደርታው ራስ ወሥላሴ በመሆን ነበር ራስ ኣሊ ሲሞት ዘምትኩ የየጁ ተወላጅ የጉንደር ራስ በመሆን ኣሁንም ከራስ ወሥላሴ ጋር በመተባዘር የአፄ እስቅያስ ልጅ እኣጓለ በ ዓም በዙፉን አስቀምጣል ሁለቱ የእደርታና የየጁ መሪዎች የበላይነት ለመቀዳጀት ሁሉም ፍላጎት ሰለነበራቸው ውስ ወሥዳሴ የንጉሥን ልጅ አገባ የየጁ ራስ ጉግሳም በበኩሉ የተቃራኒው መቋራ ለግኮላሸት ንጉጮ እህቱን እንዲያገባ ኣደረዓ ራስ ወሥላሴ ከሰሜኑ ራስ ወገብርኤል ግንኳር በመፍጠር የትግራይ መሪዎች የበላይነት የጨበጡ መስሎ ነበር ነግር ሻን ራስ ጉግሳ ወደ ራስ ሚካኤል ወገኖች በመጠጋት መቂራቸው ሊያከሽፍባቸው ችሏል የትግራይ መሪዎች እርስ በእርሳቸው አለመስማማት በራስ ሚካኤልም ጊዜ ከክፍለ ኢየሱስ ጋራ የተከሰተ ጉዳይ ነው በራስ ሰባጋዲሥ በደጃዝማች ንጉሴና በደጃዝማች ጭበዜም ተከስቷል ራስ ወሥላሴ በ ዓመቱ ሲሞት በ ንም ራስ ጉግሳ ያለ ተቀናቃኝ ከገዛ በኋላ በ ዓም ሲሞት ልጁ ማሪዬ ወራሽ ሆነ በ ዓም አፄ እዓለ ወይንም ጓሉ ሞቶ ስለነበረ ዮኣስ ሁለተኛ በምትኩ ንጉሥ ሆኖ ነብር ከሦስት ዓመት ባኋላም የንጉጮ ልጅ ጅጋር የራስ ወገብርኤል ልጅ የራስ ጉግሣ ሴት ልጅ አግብቶ ውቤ ተጠለደ ደጃዝማች ውቤ የስባጋዲስ ወገን ለመምሠል ልጁን ለሚስትነት ጠይቆ በ ዓም እገባት ስባጋዲሰና ማሪዬ ጦርነት ሲገጥሙ ግን ከማሪዬ ጋራ ሆኖ ሰባጋዲለን መውጋት ጀመረ በጦርነቱ ማርዬ ቆስሎ ሞተ ውቤም በበኩሉ ሰባጋዲስን በጦር ሜዳ ገደለው በማሪዬ ቦታ ወንድሙ ዶሪ ሥልጣን ተረከበ ብዙ ሳይቆይ ግን ዶሪ ስለሞተ የራስ ማሪዬ ልድ ራስ ዓሊ ሥልጣን ተረከበ ደጃዝማች ውዔ የራሰ ሰባጋዲስ ወገኖች ሥልጣን ሳይቀበሉ ለብዙ ዓመታት ይዋጉት ነበር ፀረ ውቤ ተቃውሞ በሐማሌን በራስ ኃይሉ የሚመራ በቴምቤን በገብረ ሩፋኢል የሚመራበዐጋሜ በዛሕሳይ የሚመራ የሰባጋዲስ ጠገኖች ነበሩ በ ዓም ሦስቱም ወደ ዓድዋ ዘምተው ከተማዋን ያዚት ነዝዢር ግን ሦለቱም ጦርነት ገጥጹሙመው ሰለተሸነፉ ይቅርታ ጠይቀው ከደጃዝማች ውቤ ጋራ ታረቁ ደጃዝማች ውቤ ዘትግራይ ሥልጣኑን ሲያጠናክር ራስ ዓሊ የጉንደር ራሰ ከትውልድ ህገሩ ከስሜን ወሎ የጁ በጌምድር መጣ ራስ ማሪዬ ሲሞት ወንድሙ ራስ ዶሪ ሥልጣን ሲይዝ እፄ ቻጋርን ከሥልጣን ኣውርዶ ኣፄ ኢያሱ ኛ የአፄ ተከለስሃይማኖት የልጅ ልድ በዙፋን እሰቀመጠ ኣፄ ኢያሱ ራሰ ዶሪ ሲሞት ሙሉ የንጉሥ ሥልጣን ለመያዝ ሞክሮ ነበር ሆኖም ራስ ዓሊ ንጉሠን ከዙፋን አውርዶ በምትኩ ገብርክርስቶሰ ኣሰቀመጠ ከጥቀት ወራት በኋላ አዲሱ ንጉሥ ሞተ በምትኩ ራስ ዓሊ ሣህለድንግል ከአንድ ገዳም አውጥቶ የንጉሠ ነገሥት ዘውድ እንዲጭን እደረገ ኣፄ ሣህለድንግል የቅባት ደጋፊ አይደለም ተብሎ ከሥልጣን እንዲወርድ ተደረገ እፄ ገብረክርሰቶስም ወደ ሥልጣን እንደገና ተመለለ ከ ወር በኋላ ግን ሰለሞተ እንደገና ሣህለድንግል ወደ ሥልጣን ተመለለ ራስ ዓሊ ከጐኑ ኣማካሪው እናቱ ወሮ መነን ነበረች የቋራ አውራጃ በሽፍቶች ተተራመሰ ስለነበረ የግብፅ መንግሥትም ግዛቱን ወደ ኢትዮጵያ ለማሰፋፋት መግቢያ ቀዳዳ ሊያደርጋት እየሞከረ ሰለነበረ ያንጃብብ የነበረ ኣደጋ ለማሰወገድ ራሰ ዓሊ ባለጋራው የነበረ ራስ ከንፉን ከእሥር ቤት ኣውጥቶ የቋራ ኣውራጃ ገዥ ኣድርጎ ሾመው ራስ ቭንፉ የተጣለበት እደራ በሚገባ በመወጣት የውጭ ወራሪዎች ግብፃውያን እባሮ የውስጥ ሽፍቶችንም በማጥፋቱ ባውለታ ሰለሆነ ልጁ ጎሹ አባቱ ሲሞት በአባቱ ቦታ ተሾመ ራስ ዓሲና እናቱ መነን ጎጃምን ለማሰገበር ባደረጉት ዘመቻ ጎሹም ተካፋይ ሆኖ ነበረ ራሰ ዐሊ እንደ ቀድሞ የኢትዮጵያ ነገሥታት አባይን ተሻግሮ በመቋቋም ላይ የነበሩ ትናንሽ የኦሮሞ መንግሥታት ለማሰገዝበር ግዛቱንም ለማሰፋፋት እቅድ ነበረው ከጦርነቱ ፍፃሚ በኋላ ራስ ጎሹ በዘመቻው መሳካት ላበረከተው ሞያ ውለታው ለመመለስ የጎጃም ገዢ ኣደረገው ራሰ ጎሹ ግን ሹመት ኣንዳገኘ ጎጃም ክሌሎች ክፍለህገሮች በኣኩል ደረጃ እንድትቀመጥ በመፈለግ ለራስ ዐሊ መታዘዙን አቆመ ራስ ዐሊና እናቱ መነን ወደ ጎጃም በዘመቱ ወቅት በጎንደር ለሥልጣን ሽሚያ ረብሻ ሰለተነሳ ዐማፅያንም ከንጉሙ ከሳሕለድንግል በመመሳጠር ሥልጣን ለመያዝ እቅድ እንደነበራቸው ሰለተሰማ መነን በፍጥነት ከጎጃም መጥታ የዐመፁ መሪ የነበረው ወልደተክሊ በጦርነት ኣሸንፎ እስረኞ በማድረግ በድል አድራዒነት ጎንደር ገብታ አጹ ሳሕለድንግልን ከሥልጣን አወረደች የታወቀው የኢትዮጵያ ንጉሥ ተከለጌዮርጊስ ሰድስት ጊዜ ንጉሠ ነገሥት ለመሆን የተመኘ ስድስት ጊዜ ከዙፋኑነ የወረደ ዮሐንስ የተባለው የ ዓመት ዕድሚ የነበረው ልጁ በጎንደር ከተማ ይኖር ነበር ራስ ዓሊና እቴፄሄፄ መነን ኣፄ ዮሐንስ ተብሎ በንጉሠ ነገሠት ዙፋን አስቀመጠት ከመነን ጋራ ሰለተጋባ ጀግናዋ ጦረኛዋ መነን እተጌ መነን ተብላ ንግሥት ሆነች ሥልጣን ለማጋራት መብት እገኘች ራስ ዐሊና ደጃዝማች ውቤ ከዚህ በኋላም የተዋህዶ እምነትም ለሁስት ወልድ ትብና ፀጋ ልጅ የሚባሉ እምነቶች መከፋፈል ተፈጥሮ ነበር በቢሁ መሠረት የጎጃም የትሳት ደጋፊ ሸዋ የፀጋ ልጅ ደጋፊ ትግራይና ሌሳ የኣማራ ክፍልም ጠልድ ቅብ ወይም ካራ ደጋፊ በመሆን ወገን ለይተው ቡድኖች ተፈጥረው ነበር ደጃዝማች ውቤ አቡነ ሰላማን የወልድ ቅብ ደጋፊ እንዲሆን ቢያደርገውም በሌሎች ራሶች ላይ ውግዘት እያሰማ ከውቤ ጋራ ብቻ በመቆም መላው ኢትዮጵያን በመቆጣጠር ስሥልጣን እንዲያበቃው ያቀረበለት ጥያቄ ተቀባይነት እላገኘለትም አቡነ ሰላማ ከሌሎች ኢትዮጵያ ራሶች በምሥጢር ሊሰማማ ውቤ ስስደረሰበት ከዘዝር እንዲወጣ ፈረደበት በኋላ ግን እቡኑ ይቅርታ በመጠየቁ ደብረ ዳሞት ገዳም ተወሰኖ እንዲቀመጥ አደረገው ከዚያም ሊያመልጥ ሊሞክር በውቤ እጅ ገባ በዚዙ ጌዜ በደጃዝማች ውቤና በራለ ዐሊ መሐከል ጦርነት ተነሳ የራሰ ዐሊ ሚስት ሒሩት የደጃዝማች ውዔ እህት ለሰለነበረች ሁለቱ መሪዎች በጋብቻ የተሳሰሩ ነበሩ ደጃዝማች ውቤ ሐል አማራ በድል ኣድራጊነት ጦርነት ከፍቶ ገባ የጎጃም ራስ ሀዕኑ ከተሰስፈ እህቱ ራ ነፍ እገ ራት ም ንነኑ ከ ስ ዐሊ ሊሸነፍ ለእሱ እንደሚድራት ቃል እጹ ዮሐንስ ኛው ስደጃዝማች ውቤ ድጋፍ ለጥቶ ነበር የትግራይና የጎጃም ሠራዊት በ ዓም በቤጌምድር ደብረጋብር አጠተብ ሰፈረ የራስ ዐሊ ጦር ሰለተከበበ ተዋጊዎቹም የቄሶች ውግዘት በመፍራት ስስካዱት ዘቀላሉ ተሸንፎ ራስ ዐሊ በአንድ ገዳም ተተሀፀጠ እዚህ ላይ ማወቅ የሚዝባን ነዢ ራስ ዐሊ ሰሙ እንደሚያመስከተጡ እስላም እልነበረም ክርሰቲያን በመሆኑ በእንድ ገዳም ገብቶ ለመኖር ችሏል ደጃዝማች ውቤ ኣቡነ ሰላማና ኣጹ ዮሐንስ ኛ ድላቸውን በሚያከብሩበት ወቅት ዐሊጋዝ በተባለው በራሰ ዐሊ አጎት የሚመራ የራስ ዐሊ ደጋፊ ጦር እጁን ለመስጠት በመምሰል በተጠንቀቅ ያልቆመ ሠራዊት ስፈር ገብቶ ተቃውሞ ሳይገጥመው ሶስቱ ሰዎችን በቁጥጥሩ ሲያውላቸው ራለ ጉሹ የተሰጠችውን ሚሰት ትቶ ወደ ጎጃም ሸሽቶ ዝባ ራስ ዐሊ ከነበረዘት ቦታ ገዳም ተጠርቶ እየተጠራጠረ ዲመጣ ተቀናቃኙ ታለሮ ኣገኘው ከማለቱ ጋራም በደህና ተገናኘ ራስ ዐሊ በቂም በቀል አልተነሳሳም ሁለቱ ረ ረቁ ያት ርትየች። ወደ ሀገሩ በሚመለሰበት ጊዜ ራስ ዐሊ ለንግሥት ቪክቶሪያ ሰጦታ ለመላክ ከእንግሊዝ መንግሥት ለመቀራረብ ሰለፈለገ ፕላውደን ብፁ ዐመታት በኢትዮጵያ የቆየ በመሆኑ ለእንግሊዝ መንግሥት ለማሰረዳት ችግር አልገጠመውም በጊዜው የነበረ ሃእንግሊዝ ጠቅላይ ሚኒስትር ፖልሜርሰቶን በ ዓም ፕላውደንን በምጽዋ በኋላም በመላው ኢትዮጵያ የእንግሊዝ ቆንሰል ሹሞ ላከው ፕላውደን በመጀመሪያ ከራስ ዐሊ ጋር በኋላም ክአጴ ቴዎድሮስ ጋር ኣማካሪ በመሆን የለዘበትነት አቋም እንዲይዙ ረድተዋቸዋል ፕላውደን ተቀማጭነቱ በደብረ ታቦር በማድረግ የምጽዋ ቆንሰል ግን ባሮኒ የተባለው እንድ ኢጣሊያዊ መድቦ ባሮኒም የእንግሊዝ ቆንሰል በመሆን እሰከመጨረሻ በታማኝነት አገልግሏል በ ዓም በራስ ዐሊና በፕላውደን መካክል በኢየሩሳሌም ለሚኖሩ ኢትዮጵያውያን መነኩሳት የእንግሊዝ መንግሥት ጥበቃ እንዲያደርግላቸው ስምምነት ውል ተደረገ ምዕራፍ ኢትዮጵያ ከሰለሞናዊ አገዛዝ በኋላ አ ቴዎድሮስ ኢትዮጵያ ክዚህ በላይ እንደተገለጸው ዓይነት ሁኔታ እያለች አንድነት የላትም አንድነቷን የሚመሰርት ጠንካራ ገዥ ንጉሥ ያስፈልጋታል ብሉ ማሰብ አሰፈላጊ አልነበረም በውሰጥ አሰተዳደር የራስ ፀሷና የእቴጌ መነን እንደ ማእክላዊቷ የሚቆጠር መንግሥት በደጃዝማች ውዚዜዚና ዘራሰ ጎሹ ላይ ለዘብተኝነት ያሳየው አቋም የንጉሠ ነገሥቱ ዘውድ ዘማስክዘር ለወይፊት አሰተዳደሩ የማሻሻል እቅጣጫ የሚጠቁሙ ነበሩ ከግብጽ ሊሰነዘሩ ለሚችል ወረራ መመክት እንደሚችልም በደጃዝማች ክንፉ ጊዜ አሳይቷል በውጭ ፖሊስም በለዘብተኛነትና በእኩልነት የተመሠረተ ጥሩ አዝማሚያ የሚከተል ይመሰል ነበር የንጉሠ ነገሥቱና የጠቅላይ ሚኒሰትሩ ሥልጣን ዘሕግ ለመወሰን ቢቻል ኢትዮጵያ ጥሩ አማካሪ ቢኖራት ወይ ሕገ መንግሥታዊ የዘውድ ኣገዛዝ ዲሞክራሲ ቀሰ በቀሰ በመሸጋዝዢ ይቻል ነዘር የክፍለ ሀገር ራሶች ሁሱ በዘውዳዊ ማእከላዊ መንግሥት የሚያምኑ ሰለነዘሩ የኢትዮጵያ ኣንድነት በአደጋ ላይ አልወደቀም ለለዚህ የኢትዮጵያ አንድነት መሥራች የአጺ ቴዎድሮስ ክስተት አሰፈላጊ አልነዘረም ሥልጣን ለመያዝ ቢችልም እንደሊሎች ከእሱ በፊት የነቱሩት ንጉሠ ነግሥት ዘማሰቀመጥ እንደጠቅላይ ሚኒሰትር ዓይነት ሙሉ ሥልጣን በእጁ በማሰገባት ማሰተዳደር ይችል ነበር የንጉሥ ነገሥቱ ሥልጣን ለመያዝ ከፈለገም የሰለሞን ዘር ነበረው ስለተባለለት ማስረዳት መቻል ነበረበት ይህ ካልሆነም እንደ አጴጹ ዮሐንስና ኣጹ ሚኒልክ በሰላማዊ መንገድ አሰተዳደር መመሰረት ነበረበት አጹ ቴዎድሮስ ለኢትዮጵያ አንድነት አመጣ እያልን እሰክ ዘመናችን ድረሰ ማወደስ የዋህነት ነው በኃይልም በዘዴም ጭምር እነ ራስ ዐሊ ክሰባት ትውልድ ጀምሮ ሀን የማሰተዳደር ልምድ የነዘራቸው ያልቻሉት የአጹ ቴዎድሮሰ በኃይል ብቻ ተጠቅሞ እንድነትን ይፈጥራል ማለት የዋህነት ነው አጹ ቴዎድሮሰ እንደ አጹ ሱሲኒዮስ ሁልጊዜ ድል አድራጊ ነበረ ነገር ግን ሰውን በመግደል ብቻ ሀዝርን ማስተዳደር ኣይቻልም እንኳን የውሰጥ ጠላት የውጭ ጠላትም ስብኣዊነትና ምህረት ጥሩ አስተዳደር ካልታክከስበት በኃይል ብቻ መጠቀም በቂ አይሆንም ጀግንነትም አይደለም ኣጹ ቴዎድሮሰ የቋራ ሽፍታ በነበረበት ጊዜ ዓላማው የውጭ ወራሪዎች ግብጸችን ለመዋጋት ነበር ሥልሚን እንደያዘ ግን የውጭ ጠላትን ለመዋጋት ጊዜ አላገኘም በፀገራችን የሚታየው አጹ ቴዎድሮሰ እንደ ብሔራዊ ጀግና የአንድነታችን አባት እደፁይነ መገመ ኑ ከታሪካዊ ስህተት የመነጨ ነውጉ በአጹ ቴዎድሮስ ዘመነ ምግሥት ለኢትዮጵያ የባሰ መከፋፈል እንጂ ኣንድነቷን አልተከበረም አጹ ቴዎድሮሰ ኢትዮጵያ ልትቋቋመው የማትችለው ከውጭ ሀገር ሠራዊት ከታላቅ የእንግሊዝ መንግሥት አስፈላጊ ሳይሆን እንድትደፈር እና እንድትወረር አድርጓታል የእንግሊዝ መንግሥት ዓላማው ኢትዮጵያን ቅኝ ግዛት ለማድረግ ይሁን ወይም ወዳጅ ህር ለማድረግ ይሁን ባይታወቅም ኣጹ ቴዎድሮሰ አስፈላጊ ሳይሆን ኢትዮጵያ ቪዳ ሆናፃዋፍ ቕ እክኑብቀ ጦቫአቃጣዩ ህፀ» ሐ ሐዛ ዘሪ የአፄ ቴዎድሮስ አስከሬን በእንግሊዞች ሲፈተሽ ሎያ። ሀገሪቱን መምራት ዘቴዎድሮስ እጅ መውደቅ እልነበረበትም ከብዙ ትውልድ ጀምሮ ብዙ ልምድ የነዘራቸው ሴሎች ነበሩ በእጩነት ባይቀርቡም ከንንዎ ሣሀስሥላሴ ጆምሮ በሸዋ የነበሩ ብዙ የአስተዳደር ልምድ የነዘራቸው ነባሩ ባለፈው ታሪካችን በመውሰድ ሸዋ ስመጥሩ ነገሥታት እንደ ኣጹ አምደጽዮን የመሳሰሉት የተፈጠሩጓት ስስሆነ እሁንም ኢትዮጵያን መምራት ግንነቱ ከማይታወተውጡ ከቴዎድሮክ በይበልጥ የሚመረጡ መሪዮች ልታቀርብ ትችል ነበር ጎጃም ወደ ደቡብና ደ ምዕራብ ክፍላተ ሀገራት ለመሔድ ጩተሳለሬያ መንገድ ስስነበረች ከአጹ መሳክ ሰገድ ጀምሮ ክዚያም በፊት ዘሀዮዲት ጌዜ ኦሮሞዎችን ለመከላከል ይደረጉ የነበሩ ትግሎች ማእከል ስሰነዘረች አባይን ተሻግሮ ወደ ሥልጣን የያዘው በቴዎድሮስ ዘመን ኢትዮጵያ በእንግሊዝ ጦር ስትወረር ንነበሩ ደቡብና ምዕራብ የሚደረጉ ዘመቻዎች መተላለፊያ መንገድ ስስነበረች በሌላ በኩልም ሰሃይማኖት ክርክሮች እንደ ማእከላዊ ሆና ተሳትፎ ስለነዘራት ማእከላዊ ጩንግሥትም ሰማስተዳደር ብቁ የሚያደርጌት ነጥቦች ስሰነበራት መሪዎች ልታፈራ የምትችል ከፍለ ሀጎር ነበረች በትግራዩ ደጃዝማች ውቤ ቤተሰብ ከሰባት ትውልድ ጆምሮ የአሰተዳደር ልምድ ያካበተ ለዘብተኛ መሪዎች ነበሩ ቴዎድሮስ ግን የሽፍቶች መሪ ክመሆን ተነስቶ ነው የንጉሠ ነገሥት እንኳን እንድኑቷ ሊከበር ሕልውናዋም በእደጋ ላይ ወድቆ ነበር በአጹ ቴዎድሮስ ጌዜ የእንግሊዝ ወራሪ ሠራዊት ኢትዮጵያውያን ሰሰባዘሩት ዘመቻውን በተሳካ ሁኔታ በመፈጸወ ግብጻውያን ጣሲያኖች በተመሳሳይ ፁኔታ በኢትዮጵያ ላይ ወረራ እንዲያካሄዱ ለላደፈራቸው ኢትዮጵያ በወራሪዎች እንድትደፈር መንገድ ከፋች ሆኖዋል አዜ ቴዎድሮስ ለንጉሠ ነገሥት ሥልጣን ለቶቁያዝ የበቃው የኢትዮጵያ ክፍለ ሀገሮች በሙሉ ተባብረው ሊያጠፋት ያስሰፉፀት ኃይል በመበጣጠስ ነበር ቴዎድሮስ የኢትቶጵያ አንድነት ለማስፈን እንደ ትንዚት ሲነግርሰት ነብረ ስለተባሶ የሕዝብ ድጋፍ ነበረው በጸረ ቴዎድሮስ ተሰልፈው የነበሩ ኃይሎች መላው ኢትቶጵያ ናት ለማለት ይቻላል እንደ ማእኬጎቀ መንግሥት ይቆጠሩ የነበሩ ከራስ ዐሊና ከእቴጌ መነን ሊላ የጸረ ቴዎድሮስ ጓዶች የጎጃሙ ራስ ጉሹ የትግራዩ ደጃዝማች ውቤ የሸዋው ኃይሰመሰኮት የተባበሩት የጦሩ ጓዶችዔግን ቴዎድሮስ እንደተመኘው ብዙ ሳይቆዩ ተበታተኑ በዚህም ጌዜ ከሁሉም ኃይለኞ ተብሉ ተፈርቶ የነበረ ራስ ጎሹን ቴዎድሮሰ በቡራምባ ተራራ አጠጉበ ደምቢያ ሰብቻው ጦርነት ገጥሞ ዘራስ ጎሹ ላይ ኖቬንበር ቀን ዓም ድል ተቀዳጀ አፕሪል ዘ ዓም ራስ ዐሊ ሼ የሚገመት ጦር ዘመ ምራት ዘቴሥድሮስ ሲሶ የማያህል ሠራዊቱ ጦርነት ገጥሞ በጉራጎራ ሳደቀናው ስለቀረ ለሁለተኛ ጊዜ ጁን ቀን ዓም ጦርነት ገቀሞ ምንም እንኳን በጀግንነት ቢዋጋም ወታደሮቹ ለሰለከዱት የራስ ጎሹ ልጅ ብሩም አስቀድሞ ከቴዎድሮስ ጉን ለመለላለፍ ሰለወሰነ ደጃዝማች ውቤም ከጦር ሜዳ ራሱን ስላገለለ ራስ ዐሊ ተጃናፊ በመሆን ሸሽቶ ወደ ደራ ሄደ ቴዎድሮስ ወደ ትግራይ እና ወደ ሸዋ ከመዝመቱ በፊት ሜይ ዓም ወደ ጎጃም ዘምቶ በራስ ብሩ ላይ የራስ ጎሹ ልጅ ጦርነት ገዋሞ በቀላሉ ድል ተቀዳጅቶ ራስ ብሩ ተማርኮ በወታደሮች ፌት በእሳት እንዲቃጠል እደረንው ልፄ ቴዎድሮስ ሉርድ ናፔር ፌብሯሪ ቀን ዓም ወሳኙ ጦርነት በደጃዝማች ውቤና በቴዎድሮስ መሐል በሰሜን ደራጌ በተባለው ቦታ ተካሂዶ በመጀመሪያ የጦርነቱ አንቀሳቃሽ የነበረው አሸቱ የተባለው የውቤ ልጅ ከተገደለ በኋላ ደጃ ዝማች ውቤ በከሃዲው አስታራቂ ይመስል የነበረው ደጃዝማች ውዔ በኩኩ ተይዞ ሰቴዎድሮስ ስለተሰጠ ቴዎድሮስ አሸናፊ በመሆን ንጉሠ ነገሥት እየተባለ በወታደሮቹ ታጅቦ በደራጌ ቤተክርስቲያን በአቡነ ሰላማ አጅ ካሣ የነበረው ስሙ ቴዎድሮስ በመባል የንጉሠ ነገሥት ዘውድ ጭኗል። በወቅቱ ጠቅላይ ሚኒሰትር የነበረ ሰው ዝነኛ የነበረ በዓድዋ ጦርነት ጊዜ ሽንፈት ስለ ቀመስ ሥልጣኑ በገዛ ፈቃዱ ለመልቀቅ የተገደደ ከሪሰፒ ሀ የማንቺኒ ተቃራኒ አስተያየት በመለንዘር የኢጣሊያ ቅኝ ግዛቶች የኢጣሊያ አንድ አካል ሳይሆኑ በኢጣሊያ መንግሥት ስር የሚተዳደሩ መሆናቸውን ከገለጸ በኋላ ንግግሩን በመቀጠል ተቃራኒ ትችቶች ያስከተሉበት ቃላቶች በመጠቀም «ሕገ መንግሥት አንቀጽ የመንግሥት መሬት ጎው በሚልበት ጊዜ የሚያመለክተው ሰለ ብሔራዊ መንግሥት ስለ ገዥዋ የኢጣሊያ መን ግሥት መሬት ነው እንጂ ከሀገር ውጭ የሚያዙ መሬቶች አይደሉም» በማለት ገልጧል። በ ም ደያኮቢስ በጎንደር በጎጃምና በሸዋ ጉብኝት ለማድረግ የብዙ ጊዜ አቅድ ተግባራዊ ለማድረግ ጎንደር ገባ ወቅቱ አጴ ቴዎድሮስ ዘውድ ሊጭን የተቃረበበት ነበረ አቡነ ሰላማ ከአፄ ቴዎድሮሰ ተጠርቶ ከትግራይ ጎንደር ለመግባት የሚዘጋጁበት ጊዜ ነበረ የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያንም ምሁራንም በሶስት ቡድን ተከፋፍለው ስሰ እየሱስ ክርስቶስ ሁሰት ወይንም አንድ ባሀርይ ክርክር የተፋፋመበት ጊዜ ነበረ ደጃዝማች ካሳ አጹ ቴዎድሮስ ሃይማኖታዊና ፖለቲካዊ አንድነት ለኢትዮጵያ ያስፈልጋታል የሚል እምነት ነበረው አጹ ቴዎድሮስ እንኳን ለካቶሲክ አምነት ተከታዮች የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮችም ያለአንድ ቡድን የካራና ተክልክለው ነበር ይታሰሩም ነበር ደጃዝማች ካሳ ከደ ያኮቢስ ሰቀረበለት ጥያቄ መልስ ሲሰጥ በጎንደር የሚገኙት ካቶሊኮች እንዳይነኩ ትፅዛዝ እሰጣለሁ የሚል ቃል ገብቶለት ነበር በኋላ ግን ዋና ዋናዎቹ ለአንድ ዓመት ታስረው ሲፈቱ አንድ ብቻ ዋና የደ ያኮቢስ ረዳት የነበረው በእስር ቤት በደረሰበት ጉዳት ሲሞት ደ ያኮቢስም ትንሽ አንደታሰረ ተፈትቶ በሱዳን በኩል ክሀገር እንዲባረር ተደረገ ሱዳን እንደገባ ግን ባልታወቀ ሁኔታ ተለቆ እንደገና ወደ ኢትዮጵያ ተመልሶ ምፅዋ ገባ በዘመኑ የነበሩ የኢትዮጵያ መሪዎች ይፈልጉ የነበረ ነገር የጦር መሣሪያ የሚያቀብላቸው ሰው ብቻ ነበረደ ያኮቢስ ግን ጎንደር ሲገባ ክአጹ ቴዎድሮስ የተጠየቀው አንድ አጭር ደብዳቤ በመፃፍና አነስተኛ ስጦታ በማበርከት ነበር ስጦታውም ደጃዝማች ካሳ አልተቀበሰውም የጦር መሣሪያ ባይሆንም ዓመት በትግሪይ ሲቀመጥ ለኢትዮሏሲያ ሕዝብ በትምህርትም በልማትም ያበረከተው አስተዋፅ ቢኖር ክደጃዝማች ውቤ ጋር ድጋፍ እንዳልተለየው ሁሉ አጹ ቴዎድሮስ ድጋፍ እንዲያደርግለት መቻል ነበረበት። ፀሎት ይደረጋል ወደ የሚል ጥርጣሬ ነበር የካፊቾ ዋናው ቤተመቅደስ የሚገኘበት ይወስዱት ይሆናል አድ ተሬ ነበር ከብዙ ምክር በኋላ አቡኑ ለአባ ቦካ የጅማ ንጉሥ እንዲ ወደ ሰቃ እናሪያ እንዲወስደው ተስማምተው ሲፕቴንበር አቡኑ አድዘ ንቸረር በሚያሰኝ ሁኔታ ተባሮ በከፋ የመኖር ማብቂያው ሁነኔ ዓ ም አጴጹ ቴዎድሮስ ወሎንና ሸዋን በተቆሣጠረበት ወቅት ወደ ኦሮሞ መንግሥታት ዘምቶ ለማስገበር እስቦ ነበረ ኦሮሞ ሁሉ ጉካብረው ወራሪውን እንዲቋቋሙ ምክር ይሰጣቸው ቴዎድሮስ ዘመቻ ሳይደረግ ቀረ ሰጣቸው የነበረ አቡነ ማሳያ ነበርየአጹ አቡነ ማሳያ ከክፋ ሲወጣ ወደ ወዳጁ የኦሮሞ መንግሥታት ነበረ የመጣው መጀመሪያ ጁማ ቀጥሎም እናሪያ ክዚህ ኋላ ግን የሚሲዮናውያንና ኤውሮጳውያን አከባሪ የነበረ የእናሪያ ነጉሥ አባ በጊቦ ስለሞተ አዲስ ንጉሥ አባ ቡልጉ ለንጉሣውያን ቤተሰብ መጥፎ ዕድል ታመጣለህ ተብሎ ስለተነገረው አቡነ ማሳያ በሁለት ቀን ውስጥ ከግዛቱ እንዲባረር ተደረገ በዚህ መሠረት ከ ብቻ አይደለም የአቡነ ማሳያ ጠላት እናሪያም ጠላት ሆነች በጠቅላላ የኦሮሞ መንግሥታት አንድነታቸውን አጠናክሮ ወራሪ የሐበሻ ጦር እንዲከላከሉ ብሎ ለመስበክ አቡነ ማሳያ ያስተባበራቸው ጥሰው ዋና አስተባባሪው የነበረ አባ ባጊቦም ስለሞተ እርስ በእርሳቸው በመዋጋት ሲጅምሩ የሐበሻ ጦር በቁጥጥሩ ሊያውላቸው ችላል ጃንዋሪ መጨረሻ ዓ ም አቡነ ማሳያ ጋራማራ ገባ ወደ ኤውሮጳ ለመሄድ ይፈልግ ነበር ዳች የተረገመች ሀገር ኢትዮጵያ አቋርጦ ሰማለፍ ቴዎድሮስንም አቡነ ሰላማን ለማየት ያስጠለዋልና ያስጨንቀዋል የኦሮሞ መንግሥታት እንዲተባበሩ በመምከር ያደረገው ጮከራ እንዳይታወቅበት ሕሊናው ይወቅሰዋል ሰአጹ ቴዎድሮስና ለጎጃም መሪ በግዛታቸው እንዲያልፍ እንዲፈቀድለት ደብዳቤ ይፅፋል ከሁለቱ ሰዎች ጥሩ መልስ ቢያገኝም ተደብቆ ጎጃም ይገባል እኦከቶኸር ዓ ም ጎጃም ከኢትዮጵያ የተለየ ሀገር አንደሆነች በመገመት እስከ ሜይ ዓ ም በጎጃምና በአበሻ ሀገር ጎንደር መካክል ለ ዓመት ዋሻ ውስጥ እንደ ባሀታዊ ሆኖ ኖርኩ ይላል ከዚህ በኋላ በድብቅ ኢትዮጵያን አቋርጦ ምጽዋ ለሰመድረስ ጉዞውን ይቀጥላል ጎንደር ናጋሌ እንደደረሰ በድንገት በወታደሮች ተከቦ ታስር አጁ ቴዎድሮስ ወዳለበት በመወሰድ ጉዞውን ይቀጥላል የታሰረበት ምክንያት የኦሮሞ መንግሥታት በአጹ ቴዎድሮስ እጅ እንዳይገቡ እንዲተባበሩ ባደረገው ቅስቀሳ እንዳይሆን ብሎ ይጠራጠራል ኃነገር ግን ይህ ሁሉ ሳይሆን ቀርቶ አኣጹ ቴዎድሮስ አንዳንድ ጥያቄዎችን ከጠየቀው በኋላ አቡኑና ተከታዬቹ በሙሉ እንዲፈቱ አዝዞ አስፈላጊውን እርዳታ ምግብና መጠለያ እንዲሰጣቸው በማዘዝ ያሰናብታቸዋል አቡነ ማሳያ ከመዓት ያወጣው አምላከ በማመስገን ፋንታ ፀረ ኢትዮጵያ ሐንጎሉ ሲጉላላ የነበረው አስተያየት ለመስጠት ምክንያት ሆኖበታል ብዙ ደራሲያን ባቀረቡት ምርምር የኢትጵያ ሕዝብ ባሕልና የእጁ ፅሑፎችን በመመርመር ኢትዮጵያ በኦሪት ጊዜም በከርስትና ጊዜም የባለፀገ ሥልጣኔ አግኝታ አታውቅም በሀንጎል ሳይንሳዊ ስልጣኔም ቢሆን እንደ ኤውሮጳዊ ሳይንሳዊ ሥራዎች በጥልቀት ሲመረምር የሚገኘው ነገር ባዶ ነው ከመጽሐፍ ቅዱስ በቀር ኢትዮጵያ ሌላ ሳይንሳዊ መጽሐፍ የላትም ከመጽሐፍ ቅዱስ በስተቀር ሌላየተጻፈ መጽሐፍ የለም የኢተዮጵያ ታሪክ የባሕል ብልፅግና ኣብሮ የመኖር ስነ ሥርዓት ሰፍኖ ስለማያውቅ በኢትዮጵያ ትምህርት ቤትም ተመስርቶ ኣያውቅም ኢትዮጵያ በአንድ የተወሰነ ሳይንስ ክፍል ምርምር ያደረጉ ግለሰቦች የሉም ጥቂት የእጅ ጽሑፎች ከምሥራቃአውያን የክርስትና ሐይማኖት አባቶች የተቀዱ ናቸው በሕዝብ ቋንቋ የተፃፈ ካባልስቲክ የዕብራውያን እምነት ፍልስፍና ሌሎችም የጥንቆላና የአስቂኝ ነገሮች ናቸው ይህ አስተያየት የኢጣሊያ ቅኝ ገዚዎች ኢትዮጵያን በወረሩ ጊዜ የውጭ ሀገር ሰዎች ስልጣኔ ያለውን ሕዝብ ለመፍጀት ነው የምትሄዱ ብለው የወቀሷቸው እንደተሰሚነት ያለው ሰው ገለልተኛ የእግዚአብሔር ሰው ማስረጃ ሆኖላቸዋል ጁላይ ዓ ም ከአጹ ቴዎድሮስ ጋር ተሰናብቶ ጉዞውን ወደ ምዕዋ ይቀጥላል ጉዋላ ትግራይ ሲደርስ የኢትዮጵያ ካቶሊክ ሰዎች ባየ ጌዜ ነፍሳቸው ካቶሊክ ናሥነ ሥርዓታቸው ሂሬቲክ አፈንጋጮች በማለት ደንበኛ ካቶለዥ መሆናቸው ይጠራጠራል ትኩንዳዕ ሲደርስ የጥንት ከተማ ፍርስራሶች ባየ ጊዜ የወደቡ ገዥዎች አዱሊስ የሰሯቸው ህንፃዎች ናቸው በማለት አስተያየቱን ይሰጣል ምፅዋ ደርሶ ስለ ረጅም ጉዞው ጥያቄ ሲያቀርቡሰት አጹ ቴዎድሮስ ከእኔ ጋር ተቀመጥ ብሉኝ ነበር እኔ ግን አልተቀበልኩትም ብሎ በሚያወራበት ጊዜ በምፅዋ የነበረ የካቶሊክ አቡን ለምን እንቢ አልክ ለካቶሊክ ሚሲዮናውያን ይጠቅም ነበር ብሎ በጠየቀው ጊዜ የአበሻ ሕዝብ እንደ ሕፃን ነዉ። እቃውን ካገኘው በኋላ ግን ይወረውረዋል እኔም እንደዚህ ያጋጥመኘ ነበረ ብሎ ከመለሰለት በኋላ አንታ ከእኔ የበለጠ ኢትዮጵያ ውስጥ ተቀምጠሕ እንዴት ፀባያቸውን አታውቅም ብፁ ይንቀዋል ይሀ በሁለተኛው ጉዞው በአፍሪካ በተመደበበት በጋላ ሀገር የተቀመጠበት ፖለቲካና ሐይማኖት ድብልቅ እየሰራ ዓመት ብቻ ክእሮዋ ሀገር ያሳሰፈው ጊዜ ነበር ግን ዓመት የተቆጠረለት ዓመት ያሳለፋቸው ግኝ በጉዞ ነበር አቡነ ማሳያና የሳርዲኒያ መንግስት ከዚሀ ጊዜ በኋላ አቡነ ማሳያ በሙሉ ያሰለፈው በፖለቲካ ነው ለማሰት ይቻላል አቡነ ማሳያና የሳርዲኒያ መንግሥት አቡኑ በኦሮሞ ሀገር በኖረበት ዘመን የኢጣሊያ መንግሥት ስላልነበረ የሳርዲኒያ ዜጋ ተብሎ ነበረ የሚታወቀው ሰሀገሩ መንግሥት በቀጥታ ሆነ ራሱን በወኪሉ ባባሌዮን ዳቫንቸር ፖለቲካ ነክ ሥራዎች እስከ ዓ ም ድረስ አካሒዲል ያከናወናቸው ሥራዎች በጳጳሱ ትእዛዝ በደረሰው የሕይወት ታሪኩ መጽሐፍ ፖለቲካ ነከ ጉዳዮች እንዲገለፁ አልተፈለጉም ነበርና ምክንያቱም የሳርዲኒያ መንግሥት የጳጳሉን ግዛት በኃይል ወስዶ ከግዛቱ ቀላቅሎ አንድ የኢጣሊያ መንግሥት በመመሥረቱ ሁለቱ መንግሥታት በጠላት ዐይን ይታዮ ስለነበረ ነው አቡነ ማሳያ በመጽሐፉ ባይገልፅም በፃፋቸው ደብዳቤዎች ለሀገሩ መንግሥት ያከናወነው ለመረዳት ይቻላል የመጀመሪያ ደብዳቤ ከአቡነ ማሳያ የተፃፈው ጃኗሪ ነበረኃረ በመልሰም አቡኑ በሚቀጥለው ዓመት ፋብራሪ ቀን ነበረ ከሁሉም ኃይለኛ ከሆነ የኢትዮጵያ መስፍን ውል ለመፈራረም የሳርዲኒያ መንግሥት ያለው ፍላጎት ሲገልፅለት አቡነ ማሳያ የሚያውቃቸውን ወዳጅነት ያለው ብዙ የአሮሞ መንግሥት አሰውጽ ነገር ግን ከነዚህ መንግሥታት ውል ማድረግ ምንም እንኳን ሐብታም ቢሆኑ የባሕር በር ስለሌላቸው ጥቅም የሰውም በሐበሻ ሀገር ወደ እነዚህ ሀገሮች ለመግባት በሚካሄዱት የማያቋርጡ ጦርነቶች ምክንያት የማይቻል ነው በእበሻ ሀገር በአቡነ ደ ያቆቢስ በኩል መሞክር ይቻላል መንግሥታችን ትንሽ ጊዜ ከታገስ ግን ሶስት ሚሊዮናውያን ኮዛንዚባር ወደ ወላም የሚመጡ ስላሉ ከአባ ሊዮን ግንኙነት ማድረግና እቅድም እንዲሰምር የሳርዲኒያ መንግሥት እርዳታ ማድረግ ይገባዋል ዓመት በኋላ በደቡብ በመጀመሪያ ወደ ወላሞ ከዚያም ወደ ኩሎ መድረስ ይቻላል ክጉድሩ እስከ ከፋ ያለው መንገድ ተመቻችቷል በሚቀጥሉ ዓመታት አቡነ ማሳያ በቀጥታ ከሳርዲኒያ መንግሥት ግንኙነት አቋቁሞ እባ ሊዮን ከሳርዲኒያ መንግሥት በአቡኑ ሥም ይፃዛፃፍ ነበር በዚህ መሠረት ፌንሯሪ ቀን አባ ሊዮን በቀጥታ ከጠቅላይ ሚኒስትር ካሹር ደጃዝማች ንጉሴ ካለበት ቦታ ሄዶ በፃፈው ደብዳቤ በአቡነ ማሳያ ትዕዛዝ የሄደ መሆኑን ጠቅሶ ሊፈረም የታሰበው ውል አቅርቦ እንደነበረ ገልፆ ውሉም በደጃዝማች ንጉሴ ተቀባይነት እንዳገኘ ጽፏል ኢትዮጵያ ለኢጣሊያ ሰፋሪዎች ምቹ እንደሆነች ገልፀዋል። ደጃዝማች ንጉሜም ለሣርዲኒያ ንጉሥ ደብዳቤ ፅፎ ነበረ ሙከራው ውጤት ሳያገኘ የቀረው በሚስዮናውያን ምነኩሴዎች ችሎታ ማነስ ነው ብለው የተረጎሙት ሰዎች ነበሩ ምክንያቱም ሚሲዮናውያን የተጠየቁት በኢትዮጵያ ከሚገኙት መሳፍንቶች ከሁሉም ኃይለኛ የሆነው ጋር በሳርዲኒያ መንግሥት ስም እንዲፈራረሙ ነበር ከሁሉ ኃይለኛ የነበረ ደግሞ ደጃዝማች ንጉ ሳይሆን አጹ ቴዎድሮስ ነበር ከሁሉም የሚበልጠው ሚሲዮናውያን ሞነክሲዎች ረዳታቸው ንጉሜን በመምረጥ ጠላታቸው አጹ ቴድሮስን ሳያስታውቁ ቀሩ ተብለው ተወቅስዋል ነገር ግን ወቀሳው ትክክል እንዳልሆነ አባሌዮን አፕሪል ዓ ም ሰካር በፃፈው ደብዳቤ ያሳያል በዚህ ደብዳቤ ከደጃዝማች ንጉሴ ከተገናኘ በኋላ ከእጹ ቴዎድሮስም ጋር ተገናኝቶ ለንጉሴ የቀረበው ውል አቅርቦለት ነበርና አጹ ቴዎድሮስ ክማንኛውም ኤውሮጳ መንግሥታት ውል ማድረግ ዝግጁ ነበር ሆኖም ስለ ሐይማኖት ነፃነት ከሚሲዮናውያን ጋር አይስማማምናት በመቀጠልም አባ ሊዮን በደብዳቤው ላይ አጴጹ ቴዎድሮስ በፖለቲካ በኩል የኤውሮጳውያን ኦስተሳሰብ ያለው ድንቅ ስው ወሆኑን ገልፆ የሚገመት ጦር የኢውሮጳ መኮንኖች አሰልጣኛች ያስፈልገዋል የአውሮጳ የእጅ ባለሞያዎችም ያስፈልገዋል ደፋርና የውትድርና ሙያ ሰላለው ንጉጫ ሲቋቋመው እንደማይችል ጠቅሶ ጽፋል የአቡነ ማሳያ ኛ ጉዞ ወደ ኢትዮጵያ አቡነ ማሳያ ወደ ሸዋና ወደ ኦሮሞ ሀገር መግብያ መንገድ በዛንዚባር በኩል የማይታሰብ መሆኑን በተረዳ ጊዜ በምሥራት በኩል በዛሬዎቹ ጅቡቲ ወይንም ሰሜን ሶማሊያ ሰመግባት ለመሞከር አፕሪል ወደ እፍሪካ ጉዞውን ጀምሮ ምፅዋ ሲደርስ በአቡነ ደ ያኮቢስ ቦታ ተሽሞ የመጣ ከፈረንሳዊው አቡነ ቤል ይገናኛል ከአዲሱ አቡን ጋራ ግጭት ይፈጥራል ምክንያቱም አዲሱ አቡን ልክ እንደ ኤውሮጳውያን ለኢትዮጵያውያን ትምህርት ቤት ለመክፈት ይፈልጋል አቡነ ቢል ወጣት ኢትዮጵያውያን እንደ ኤውሮጳውያን እኩል አያያዝ እንዲደረግላቸው እንደሚገባ ሲያስብ አቡነ ማሳያ ግን ይህ የማይሆን ነው ብሎ ተቃወመ አቡነ ደ ያኮቢስ እንደሚያደርገው ትምህርት መክፈት ጥሩ ታማኝ የሀገሩ ተወላጆች የሃይማኖት ሰባኪያን እንዲሆኑ ማስተማር ብቸኛ ጥሩ ዘዴ ስለሆነ አቡነ ቢል ላቀረበው ሀሳብ የተሳሳተ ነው ለማለት እቅዱ ውድቅ እንዲሆን አደረገው በዋና መቤት ተደማጭነት የነበረው አቡነ ማሳያ ብቻ ነበረና እሱ ጥሩ ነው የሚለው ሁሉ ጥሩ ነው መጥፎ የሚለው ሁሉ ደግሞ መጥፎ ነው የአቡነ ቤል እቅድ በምፅዋ አጠገብ ለኢትዮጵያውያን ትምህርት ቤት መክፈት ሙከራው የመጀመሪያ ጊዜ አይደለም ሦስተኛ ጊዜ ነው በመጀመሪያ ደጃዝማች ውቤ ለኢትዮጵያውያን ትምሀርት ቤት እንዲከፈት የሚል ለፈረንዳይ መንግሥት ያቀረበው ሀሳብ አንግሊዞችን በመፍራት ከፈረንሳይ መንግሥት ተቀባይነት ሳያገኝ ቀርቷል ለሁለተኛ ጊዜ በምፅዋ የፈረንሳይ ቆንሲል በምፅዋ አጠጉበ ትምህርት ቤት እንዲከፈት ላቀረበው ሐሳብ ሞንሲኞር ደ ያኮቢስ ኢትዮጵያዊ ስሙ እቡነ ያዕቆብ ከነበረው ዓላማ የካቶሊክ ሃይማኖት ለማስፋፋት ከሀገሩ ሰዎች ማሰልጠን ካልሆነ በስተቀር የሕዝብ ትምህርት ቤት መክፈት ከዓላማው ውጭ ስለሆነ ውድትቅ ሆኖ ቀረና ሦስተኛ ጊዜ በነፃነት በወንድማማችነት እኩልነት የምትመራ ፈረንሳይ ወኪል የሆነው አቡነ ቤል እንደ ቆንሲል ደጉቲን ተመሳሳይ የሆነ በምፅዋ እጠገብ ለኢትዮጵያውያን ትቤት እንዲከፈት ያቀረበው ሃሳብ ካርዲናል ማሳያ ኢትዮጵያዊ ስሙ አቡነ መሲያስ እንድ አቡነ ያዕቆብ የካቶሊክ ፃይማኖት ሰማስፋፋት ለሰቄስነት ትምሀርት ቤት ለሀገር ተወላጆች ማደራጀትና ማሰልጠን ብቸኛ አማራጭ ነው ብሎ በመውሰድ ውደቅ ስለአደረገው የፈረንሳይ ቋንቋና ባሕል በሀገራችን እንዳይመሰረት እድርገዋል ይኸም ፈርዲናንዶ ማርቲኒ ትምህርትን በመከልከል ካደረሰብን በደል ተመሳሳይ ነው በዚህ መሠረት በኢጣሊያ ሚሲዮናውያን ዘረኞች እጅ ልንወድቅ ችለናልና ቀጥሎም የኢጣሊያ ተኝ ገዥዎች ወረው ሊይዙን ችለዋል ደ ያኮቢስና ማሣያ ለኢጣሊያ ቅኝ ግዛት ማስፋፋት ያደረጉት አስተዋጽኦ የኢጣሊያ ዘረኞች ኮርቶባቸዋል ከርዲናል ማላያ በኦሮሞ ሀገር የካቶሊክ ሃይማኖት የሚሰብክ ወደ ፈረንሳይ ሀገር ወስዶ ማሰልጠን እቅድ እወጣ ለዚህም ምፅዋ ከደረሱ ሊሸጡ የተዘጋጁ ባሮች ኦሮሞ የሆኑ እየመረጠ ሰመመልመል ነበረ ባሮች ኦሮሞዎችን ገዝቶ ወደ ግብፅና ፈረንሳይ ሀገር ይልካቸዋል ፈረንሳይ ሀገር ሲደርሱ ከነጮች እኩል ሳይሆን ሰብቻቸው ተይዘው ስልጥነው ቄስ ሆነው ወደ ሀገራቸው ተልከው የካቶሊክ ፃይማኖት ወንጌል ሰባኪያን እንዲሆኑ ነበረ ሰዚህም መሬት ተገዝቶላቸው ነበረ ቢትም ተሰርቶላቸው ነበረ ። ጅማ ከፋ ግንኙነት በመፍጠሩ ለምኒልክ ሀገሮቹን ሊያውቃቸውና ወሮ እንዲያስገብራቸው ምክንያትናመሪ በመሆኑ አቡነ ማሳያ በቁጭትና በሐዘን ያስታውሰው ነበረ አቡነ ማሳያ ግን ንጉሥ ምኒልክ ወደ ጋላ ሀገር እንዳልሄድ ክለከለኝ በማለት ወደ ሀገረ ስብከቱ ላይሄድ ሸዋ በመቀመጥ የምኒልክ አማካሪ ለመሆን መረጧል ከአጁጹ ቴዎድሮስ ሞት በኋላ ንጉሥ ምኒልክን ንጉሠ ነገሥት ለማድረግ አቡነ ማሳያ ያልሞከረው ነገር አልነበረም ኛ ወደ መቅደላ ሂዶ ከእንግሊዞች ጋር እንዲገናኝ ቢጎተጉተው ምኒልክ የአቡኑ ምክር ባለመቀበል ሳይሄድ ቀረ ኛ ንጉሥ ተክለ ጊዮርጊስ ወደ ትግራይ ሄዶ ክበስበስ ካሳ ጋራ በሚወጋበት ጊዜ ምኒልክ ጎንደርን እንዲይዝና ንጉሠ ነገሥት እንዲባል ቢመክረው ከሚስቱ ክበፈናጋ መሰየት ስላልፈለን ከሸዋ አልተንቀሳቀሰም በዚህ ምክንያት አቡነ ማሳያ በክፍተኛ ሐዘን ተውጦ ነበረ አቡነ ማሳያ ንጉሥ ምኒልክ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ለማድረግ ባይሳካለትም ከኤውሮጳ መንግሥታት ግንኙነት እንዲፈጥር ምክር መስጠት ቀጥሎ ነበረ በተለይ ከኢጣሊያ መንግሥት የፈጠረው ግንኙነት ወላኝነት አለው አቡነ ማላያ አሁን የሚፈልገው የመጣበት ጉዳይ የሐይማኖት ለመስበክ ሳይሆን የፖለቲካ ሥራ በመስራት ነው ለማለት ይቓላል ወይንም በፓለቲካ ተጠቅሞ ሐይማኖትን ማስፋፋት ነበር አብዛኛዎቹ ሰዎች የአጴ ቴዎድሮስ ጭካኔ ሲያወግዙና ሲያንገበግባቸው አቡነ ማሳያ ግን ደጋፊና የሚያደንቀው ነበር አድናቆቱም በሁለት ምላሌዎች ይገልፀዋል ኛ ፀረሙስሊም ሃይማኖት በመሆኑ ኢትዮጵያ በሞላ በቁጥጥር አውሎ ወደ ጎንደር ሲመለስ ግማሽ የጎንደር ከተማ የነበረው በጎንደር የእስላሞች መንደር እቃጠሰው ከዚህ በኋላ ወደ ደረታ የምትባለው ጎንደር አጠገብ የምተገኘው መንደር የመሐመድ ግራኝ መቃብር የሚንኝበት በማምራት መንደራቸውን እነዳያወድምባቸው እስላሞች ብር ለመስጠት ይሞክራሉ ነገር ግን አ ቴዎድሮስ አልተቀበላቸውም እስላሞች ገንዘቡን አጥፍ አድርገው በተጨማሪ ለአቡነ ሰላማም ገንዘብ በከፈሉ ጌዜ አቡነ ሰላማ ይህ መንደር እንዳይቃጠል ሰአጴጹ ቴዎድሮስ ምክር ሰጠው ምክንያቱም ገንዘብ በሚያስፈልግበት ጊዜ ገንዘብ ሊያስገኝ ይችላል ደሪታን ክማቃጠል ይልቅ ከካቶሊከክ ሃይማኖት የሚስማማ ደብረ ሊባኖስ ገዳምንና ንጉሣቸው ኃይለመለኮትን ማውደም ይበጃል ብሎ ይመክረዋል አጹ ቴዎድሮስ በተሰጠው ምከር ቢገረምም እቡነ ሰላማን እንዲደሰትለት ያሰበው ሥራ ብር ተቀብሎ እስላሞችና ክርሲቲያንም በአንድ ላይ ጋብዞ በሬዎች በእጁ እያረደ በሙሉ እንዲበሉ ያደርጋቸዋልና የማኪያቬሊ ፕሪንቺፐ መጽሐፍ ለምኒልክ እንደ መመሪያ የሰጠው አቡነ ማሳያ ጭካኔ ያደንቃል እንጂ አያወግዝም ኛ ምከንያት አቡነ ማሳያ ቴዎድሮስን የሚያደንቀው የራስ ዐሊ ልጅን ህጋዊ ሚስት እግብቶ በመወሰኑና ለሌሎች ሹሞች አንድ ሚስት ብቻ በመያዝ ምሳሌውን እንዲከተሉ በማድረግ ነበር በዚህ ጊዜ አቡነ ማላያ ሰቴዎድሮስ ከላጋማራ የፃፈው ደብዳቤ እንደሚከተለው ነበር እንዴት ጥሩ አጋጣሚ ነበረ ኢትዮሏያን ለማዳን ከእግዝአብሔር የተላከ ነው ከእሱ ጋራ አብሬ ብሰራ ከእሱ ጎን አልለይም አለቃዬን አደርገው ነበረና ዝቅተኛ ባሪያው እሆን ነበር ይህ ለማድረግ ግን ሄሬቲክ የሆነ ሃይማኖቱን ከድቶ ወደ ካቶሊክ ሐይማኖት መምጣት እለበት አቡነ ማሳያ በአጴጹ ቴዎድሮስ ያልተሳካለት ዓላማ በምኒልክ ይሞክራል እቡነ ማሳያ የሚያሳየው ምኒልክ የቴዎድሮስ ልጅ ሆኖ የሱ የተፈጥሮ ጀግንነት የደፋርነት የጭካኔ ስጦታ ባለመማሩ ነበር የእንግሊዝ ጦር ወደ መቅደላ በተጠጋ ጊዜ ምኒልክ በአቶ ጎበና የሚመራ ጦር ወደ ቦታው ልኮ ነበር እንግሊዞች መቅደላ በገቡበት ቀን ግን ፋሲካ ሀገሩ አንዲውል በሚል ሰበብ ወደ ሀገሩ ተመለሰ ጦሩ የተመለሰበት ዋናው ምክንያት ግን ሌላ ነበረ ይህዉም ምኔልክ ለአቡነ ማሳያ ሲያካፍለው እንዲህ ብሏል ቴዎድሮስ በአባቱ ሞት በልጅነቱ ወስዶ አሳድጎታል አስተምሮታል አልጋወራሽ አድርጎትም ነበር ምኒልክ ሸሽቶ ሲጠፋ ለቴዎድሮስ ከባድ ሐዘን ነበረ ተቀይሞም ይሆናል ይኹም ምኒልክ ምንጊዜም የቴዎድሮስ ፍቅር እንደነበረው ያሳያል ቴዎድሮስ ይሙት እያለ ነበረ የሚምለው እንግሊዞች ወደ ኢትዮጵያ ሲገቡ አማካሪዎች ብቻ አልነበሩም ሸዋ ከእንግሊዞች ጋር እንዲተባበር የማይፈልጉ የነበሩና ራሱ ምኒልክ አይፈልግም ነበረ ቴዎድሮስ ተሸንፎ ሸዋ ቢገባም እንግሊዞችን ፈርቶ ሊከላክል አይደፍርም ነበር ምኒልክ ከእንግሊዞች ጎን ተሰልፎ ቢሆን ኖሮ እሱ ነቦር ንጉሠ ነገሥት የሚሆነው ከአፄ ቴዎድሮስ ሞት በኋላ ግን ዋግሹም ጎበዜና በስበስ ካሳ ሰስልጣን ሲሯሯጡ ምኒልክ የአቡነ ማሳያን ምክረ ጆሮ ዳባ በማለት አልተንቀሳቀሰም በአቡኑ እነጋገር ከባፋና ጎን መለየት እልፈለገም ምኒልክ በጦር ሜዳ በጀግንነት ሊፋለም ያልቻለበት ትልቅ ድግስ በማዘጋጀት የበላይነቱን ለማሳየት ሞክሮ ነበር። ከአባ ሚካአል ጎን አብሮ የሚሄድ የመልእክተኞች አባል አባ ሉዊጂ ጎንዛጋ ላሰር የተሳለው ከፈረንሣይ ሀዝር ወደ ኢትዮሏጴያ የአሮሞ ልጆችን የመለሰ ቄስ ነበረ እንዲሁም የመንፈሳዊ ትምህርት ወደ ፈረንሳይ ሀገር ሄደው ከነበሩ ልጆች አንዱ አብሮ የመልእከተኞች እባል ሆኖ ሄዶ ነበረ አቡነ ማሳያ በ ዓ ም ለኢጣሊያ ውጭ ጉዳያ ሚኒስትር በፃፈው ደብዳቤ ከዚህ ቀደም የኢጣሊያ መንግሥት ሳይጮሰረት የሳርዲኒያ መንግሥት ይባል በነበረበት በ ዓ ም አቡኑ ከፋ ሆኖ ለጠቅላይ ሚኒሥትር ካሹር ከሁሉ ኃያል የሆነው ከኢትዮጵያ መሳፍንቶች በሳርዲኒያ መንግሥት ስም ውል እንዲፈራረም ተጠይቆ እንደነበረ አስታውሶ ነገር ግን የማምለጫ መልስ ያህል ጠቁሞ እንድነበር ጠቅሶ አሁን ግን በሸዋ ስለሚገኝ ንጉሥ ምኒልክም በታጁራ በኩል ከውጭ መንግሥታት በቀጥታ መገናኘት ስለሚችል የኢጣሊያ መንግሥት ፍላጎት ለጭሟላት ጊዜው የደረሰ መስሎ ስሰታየኝኛ ንጉሥ ምኒልክ ግንኙነት ለመፍጠር ፅኑ ፍላጎት ስላሰውና የተላከው መልእክተኛ አባ ሚካኤል የንጉሠ ነሳብ በሙሉ የሚያስረዳ ይሆናል ብሎ ፅፎ ነበረ በመልእክተኛቹ ጉዞ መሠረት በኢጣሊያ መንግሥት እና በንጉሥ ምኒልክ መሀል ዲፕሎማቲክ ግንኙት ከተፈጠረ ለሀገራችን ጥቅም የተቻለኝን ያህል ለማድረግ እንደማልቆጠብ ላረጋግጥሎት እወዳለሁ ብሏል አቡነ ማሳያ ለኢጣሊያ ንጉሥ በፃፈው ደብዳቤ ከልጁነትዎ ጀምሬ የማውቀዎት መሆኔን ሰንጉሥ ምኒልክ በገለፅኩለት ጊዞ ደጉ ንጉሥ ከግርማዊነትዎ ጋር ግንኙነት እንዲፈጥርሰት ስለጠየቀኝ እኔም ሳይጠይቀኝ ፍላጎቱን ለሟሟላት ግዴታ ስላሰብኝ ጥሩ ሰው መሆኑን በዚህ ሀገር ከሚገኙ መሳፍንቶች ሁሉ የተሻሰና ከናፍተኛ እስተሳሰብ ያለው ሰው መሆኑን አረጋግጣሰሁ የምኒልክ መልዕክተኛ ወደ ጣሊያን ሀገር በሚሄዱ የኢጣሊያ ቅኝ ገዥዎች ኢትዮጵያን ለመያዝ ላደረጉት ትግል እንደ አንድ መሠረተ ድንጋይ የተጣለ እድርገው ነው የሚገምቱት ይህ የመጀመሪያ ጊዜ የምኒልክ መልዕክተኛ በኢጣሊያ ሀገር ብዙ ውዝግብና ክርክር ፈጥሮ ነበር ጋዜጠኞች አቡነ ማሳያን አሻጥረኞና ፖለቲክኛ አቡን ኣያሉ ስሙን ሲያጠፋ እቡኑም የእባ ሚካኤል ስም ማጥፋት ያለው የሌለው ታሪክ ያወራ ነበር የምኒልክ ወንድም ነኝ ብሏል አቡነ ሣሳያ ከምኒልክ የበለጠ ስልጣን አለው እያለ ስሙን ያጠፋ ነበረአቡነ ማሳያን ያናደደው ደግሞ በተለይ በሮም ከተማ በፀረ ፃይማኖት የሆኑ የፖለቲካ ቡድኖችና ጋዜጠኞች ተክቦ ፀረ ጳጳስና ፀረ ካቶሏክ አቋም በመውሰዱ ነው አንዳንድ በጳጳሱ አካባቢ የሚገኙ ሰዎችም አቡነ ማሳያ መልእክተኞ ወደ ሮም እንዲላክ ሰምኖ ተባበረ በማለት ጥርጣሬያቸውን ይገልፁ ነበረ የአባ ሚካኤል ተልዕኮ ከንቱ ሆኖ አልቀረም በእንቲኖሪ የሚመራው ከኢጣሊያ ወደ ኤኳሮሪያል ሐይቆች ለምርምር የተላክ ቡድን ወደ ሸዋ እንዲመጣ ምክንያት ሊሆን ችላል ይህ ቡድንም የመጣበትን ተልዕኮ በመርሳት ሸዋ በመቅረቴ ኢትዮጵያን በቀኝ ግዛት ለመያዝ በእነኣቡነ ማሳያ እየተረዳ ለኢጣሊያ ቀኝ ገዥዎች ዋና መሣሪያ ጣብያ ለመሆን አገልግሏል ብዙ ጊዜ ሲወራ የምንሰማው ኢትዮጵያን ለመውረር የመጣ ጠላት ሁል ጊዜ ከቀይ ባሕር ነው የሚለው አባባል አጠያያቂ ያደርገዋል ኢትዮጵያ ለመውረር የተቀነባበረው ባለፈው ምቶ ዘመን አብዛኛው በሸዋ በሰፈረው የኢጣሊያ ቅኝ ገዥዎች ወኪሎች ኣቡነ ማሳያም ጭምር አማካኝነት መሆኑን ግልፅ ነው የአቡነ ማሳያ ሴራ ከሸፈ በሸዋ እርስ በእርስ ጦርነት ተወገደ አፄ ዮሐንስና ንጉሥ ምኒልክ ጦርነት ይማዘዙበት የነበረ ሁኔታ እንዴት እንደክሸፈ የተገኘው በአቡነ ማሳያ አቀራረብ ነው እንደ አቶራረቡ በምኒልክ ላይ ሴራ የተፈፀመው በሚስቱ በበፋና የተጠነሰሰ ነበር ነገሩኞ አቀረበለት አቡኑም ለዚህ መልሰ ሲሰጥ እኔ ሸዋ ልኖር የቻልኩ በእፄ ዮሐንስ ፍላጎት ሳይሆን በምኒልከ ትፅዛዝ መሆኑን ገልፆ ይህ ወሬ የሚያወሩት የሁለታችን የጋራ ጠላቶች ናቸው እኔን ፍለጋ እዚህ መምጣት አያስፈልግም እኔ ያለምንም ፍራት እጴ ዮሐንሰ ያሉበት መሄድ እችላለሁ ልጆቼን ትቼ መሄድ ግን መሸሽ ስለሚቆጠር ክብሬን ስለሚነካ ለመሄድ ፈቃደኛ እይደለሁም የሚል ነበር ቀጥሎ ምኒልክ በአቡኑ መልስ ስለተደሰተ ይቀመጡ እርሶዎን ለመንካት ከመጡ የእኔ እስከሬን ረግጠው ማለፍ እለባቸው ነገር ግን አሁን አባታዊ ምከር እንዲሰጡኝ ነው የምፍልገው ቄሶች ሰላም ለማድረግ ይገፋፉኛል ቤተመንግሥትና መኳንንቶች ጦርንት ለማድረግ ይመክሩኛል እፄ ዮሐንስ ወደ ሸዋ የሚመጣ ደብረ ሊባኖስ ገዳም ለመሳለም ነው የሚሉ ሰዎች ማመን እለብኝ ወይ። ማንኛውም ኢትዮጵያዊ ወይንም ማንኛውም ከኢትዮጵያ ተባባሪ የሚባሉ ጐሣዎች ፕይልሆነ የኢጣሊያ ጦር ከያዛቸው መሬቶች ከብዙ ጊዜ ጀምሮ ነዋሪ ቢሆኑም ወይንም በማንኛውም ዓይነት በኢጣሊያ ጦር ሠራዊት የገቡ የተለያየ ፈቃድ ካልተሰጣቸው የኢጣሊያ ጦር ምርኮኛ ይሆናሉ የኢጣሊያ ጦር የበላይ ዕዝ ተባባሪ ጐሣዎች ብሎ የሚጠራቸው ሁሉ በኢጣሊያ በተያፀው መሬት መኖርና መዘዋወር ይችላሉ። በጦር ነቱ የተካፈሉ የኢጣሊያ ወታደሮች ብዛት ነበረ የሞቱት የኢጣሊያ መኩንኖች ወታደሮች ኢንዲጂኒ ኤርትራውያን የቆሰሉት ሁለት የኢጣሊያ መኩንኖች ኢንዲጀኒ ኤርትራውያን ነበሩ። የሞቱት ሶስት የኢጣሊያ መኩንኖች አንድ የኢጣሊያ ወቃደር ኤርትራውያን ነበሩ የቆሰሉት አንድ የኢጣሊያ መኩንን እና አንድ ወታደር ኤርትራውያን ነበሩ። በዚሁ ጊዜ በሚሸሹበት ጊዜ የኢጣሊያ ጦር ከባድ እልቂት ደረሰበት። አዴ ምኒልክ ወደ ጉራዕ ሳይዘልቅ ወደ ሸዋ የተመሰሰበት በቂ ምክንያት ተብሎ ሊጠቀስ የሚችል አጹ ምኒልክ ልክ ዓመት ከዓድዋ ጦርነት በፊት አጹ ዮሐንስ በመተማ በሞተ ጊዜ ማለት ማርች ቀን ዓም በአኛ መጋቢት ቀን ዓም አጹ ምኒልክ ማርች ቀን በእኛ ዘዙሃዘህ ቤሪ ዩኮ ጸፀጠሃከቋ ከ ዩ መጋቢት ቀን ዓም ለኢጣሊያ ንጉሥ ደብዳቤ ፅፏል ደብዛይ ሙሉ ቃል የሚከተለው ነው። የኢትዮጵያ የኢጣሊያ ወረራ ሥጋት መኖሩገና ለመክላከል አነስተኛ ዝግጅት ማድረግ የጀመረችው ጦርነት ከመጀመሩ ሁለት ዓመት በፊት ብቻ ነበር በዚሁ ጦርነት ሊጀመር ሲል ለሀገሩ እውነተኛ ተቆርቋሪ የኢጣሊያ ሃቀኛ ጠላት ብለው ጣሊያኖች ያምኑበት የነበረ ራሰ እምሩ ለአፄ ኃይለ ሥላሴ በጻፈው ደብዳቤ ከኢጣሊያ ወረራ ለመከላከል እንዲቻል ኢትተጽያ ቢያንስ ሁለት ዓመት ጊዜ እንደሚያሰፈልጋት ብሎ ነበር። በእንደርታ ጦርነት ጣሊያኖች የደረሰባቸውን ጉዳት የጦር መኮንኖች የኢጣሊያ ወታደሮች ኤርትራውያን ነበረ። የሽሬ ጦርነት እንቅስቃሴ የተጀመረው የሁለተኛ ኮር አንድ አካል የሆነው ወደ ሰለቅለሰቃ በሚጓዝበት ጊዜ ማርች ቀን የዓድዋ ድል ነበር በእኛ የካቲት ቀን ዓም ሳይታሰብ ኃይለኛ ጥቃት ከኢትዮጵያ ጦር ተሰንዝሮበት ከፍተኛ ጉዳት ስሳደረሰ በዚሁ ቀን የዓድዋ መታሰቢያ ቀን የመቱት የኢጣሊያ ነጭ ወታደሮች በሌሎች ጦር ግንባሮች በአንድ ቀን ከተገደሉት ወታደሮች ብዛት ነበጳቸው። በዚሁ ጊዜ ማርች ቀን በሶማሊያ የኢጣሊያ ጦር ብዛት ደርሶ ነበር። በአጠቃላይ በሰሜን ጦር ግንባር የሞቱና የቆሰሉ ኤርትራውያን ጣሊያኖች የጦር መኩንኖች ተራ ወታደሮች በድመሩ ነበሩ። የኢትዮጵያ ጦር ብቃት ያለው መሪ ቢኖረው ጣሊያኖች ከቀማይጨው ጦርነት በኋላ በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ አዲስ አበባ ለመግባት ባልቻሉ ነበር። በዜህ ዓይነት እጭር ሥነ ሥርዓት የኢጣሊያ በዐድዋ ሖርነት ሽንፈት በማይጨው ጦርነት ቂም በቀል ድል አድራጊነት ተደምድሟል» በዋናው ጦር አዛዥ በማርሻል ባዶሲዮ የሚመራ የኢጣሊያ ሠራዊት ከደሴ አዲስ አበባ ሲያመራ በሌላ ኢጣሊያዊ ሌተና ጀኔራል ስታራቸ የሚመራ የኢጣሊያ ጦር የኢትዮጵያ መለዮ የአባይ ምንጭ የሆነው የጣና ሐይቅ ሊቆጣጠር ለወታደሮቹ «በዱቸ ስም የጣና ባሕርን ተቆጣጥረናል» የሚል መፈክር እሰምቷል በዚሁ ጊዜ በጐርጐራ አድፍጠው የነበሩት የኢትዮጵያ ታጣቂዎች ተታውሟቸውን ለማሰማት ተኩስ ከፈቱ ባቸው። ጣሊያኖች ። ት መኝ እዳርጎበጻጴል ሪፈሃ ዱግሊያ ምር ሆኖ ያልፈቀደለት ካስታኛ ራስ ደክታ ወደሚገኝበት ጫካ ሄዶ እጁን እንዲሰጥ መልእክት እንዲያደርስለት ቢልከ ውም ውጤት አልሰጠም» ምፅራፍ ኢትዮጵያ በኢጣሊያ ቅኝ አዝዛዝ አስተዳደርና የአርበኝነት ዘመን የመጀመሪያ ዓመት ታሪክ ወራሪ የአጣሊሲያ ሠራዌት ከኢርትራ ተነስቶ ማይጨው ሰመድረፅ የ ከሎ ሜትር መንገድ ከ ወር በላይ ጊዜ ፈጅቶበታል እንደዚሁም ዘደቡብ ጦር ግንባር ከሶማሲያ ተነስቶ ኦጋዴን ለመያዝከግይጨው ወጦርነቅ በኋላ ግን ኣዲስ አበባ ለመድረስ ከሎ ሜትር አንታ ወር አልፈጀበትም እንደዚዙም በደቡብ ጦር ግንባር ከኦጋዴን ድሬደዋ ሰመድረስ አንድ ወር ኣልፈደበትም ሁኔታው የኢትዮጵያ ሠራዊት አንደተጃነፈና እንደተደመሰቋ ኢትዮጵያም እንዳዘቃላት ያስመስል ነበዘር ሐቄ ግን ጣሊያኖች በአጭር ጊዜ እዲስ ኣበባ ሊገቡ የቻሉት ኢትዮጵያ መንግሥት አልባ ሆና ሰላገኙዋት ሠራዊቱም ጠቅላይ እዝ ሰላልነዘረው በዓለም መንግሥታት መድረክ ለፐሮፓጋንዳ ስነ ልቦኛ እንዲጠቀመብት ጦርነት ሳይገጥማቸው ተሸለኩልከው እዲስ አበባን መቆጣጠር ቻሉ እንጂ ዘድል አድራጊነት ኣልኀቡም ዱጄ ለለ ዙፁኔታው ስላልተረዳ አዲስ አበባ ከተያዘች በኋላ ወራሪ የኢጣሊያ ሠራዊት ወደ ሞፅራብ የኢትዮጵያ ክፍላተ ሀገሮች ዘመቻውን ወዲያውጡነ እንዲቀጥል ትእዛዝ ያስተላልፍ ነዘረ ሆኖም በስፍራው ያሉት የጦር ኣለቆች ግን የክረምት ዝናብ ምክንያት በማቅረብ ጨርሶ እንደማይቻል ስለገለጹለት እንደ ነግሩ ሁኔታ አስፈላጊውን ውሳኔ ራሳቸው እንዲወሰዱ ለመፍቀድ ቀተገደደ በዚሁ መሠረት ስለዚህ የመጀመሪያ አንድ ዓመት የኢጣሊያ አገዛዝ ታሪክ በክረምት ወራትና ከክረምት ፍጻሜ ዘኋላ ያሉት ወራት ለሁለት ይከፈላል ከማይጨው ጦርነት ሽንፈት በኋላ የኢትዮጵያ ሠራዊት በደቡብ ጦር ግንባርም ሸንፈት ስለገጠመው ተበታትኖ እየሸሸ ወደ እየቤቱ ይመለስ እንደነዘረ የጣሊያኖች ግምት ነበረ በዚሁ ጊዜም የኢጣሊያ ሠራዊት ብተሸከርካሪ ይጓዝ ስለነበረ በእግሩ የሚጓዘውን የኢትዮጵያ ወታደር ዛመቅደም ከተጠበቀው በላይ በፍጥነት አዲስ አበባ ገብቶ ለመላው ዓለም ድል ተቀዳጀሁ ብሎ ቢያበስርም የኢትዮጵያ ሠራዊት ግን ተበታትኖ ተሸነፍኩ ብሎ የኢጣሊያ ድል እምኖ አንዳልተቀበለ ገሐድ እየሆነ ነበር የኢትዮጵያ ሠራዊት በጦር ሜዳ የተሸነፈው መሪ በማጣቱ ነው እዲስ አበባ በጣሊያኖች እጅ ከወደቀች በኋላም በጣሊያኖች ወራሪዮች ላይ ውጊ። ያውጡዩ የቁዳለሙ በኣንድ መሪ ተሰባስቦ ተደራጅቶ ኣልነብበረምብአነሰቶኛ ቡድኖች ተከፋፍሉ በተፈጥሮ የወረሰው የሀገር ፍቅር ስሜት ባንዳድ ቆራጥ የቀድሞ መሪዮቹ ስር ተሰብስቦ ነበረ ኢትዮጵየውያን በኣዲስ መንፈስ ውዓያውን መቀጠል የውጭ መንግሥታት እጅ እንዳለበት የሟል ጥርጣሬ ነበራቸው ከኢትዮጵያ ኣጐራባች ቅኝ ግዛት ያላቸው መንግሥታት ኢጣልያ ደካማ በመሆኑዋ ሰፊ የኢትዮጵያ ግዛት ለመቆጣጠር ዐቅም የላትም ብሉ በመንመት የኢትዮጵያ መሬት ከኢጣሊያ ጋራ ለሰመቀራመት ፍላጎት እንደነበራቸው ጣሊያኖች እንደደረሱበት ግልጣል የኢትዮጵያውያን በጣሊያኖች ኣገዛዝ ላይ ለውጌያ በማነሳሳት እርዳታ ሰጪ ሆነው በመቅረብ የኢትዮጵያ መሬት ፅመክፋፈል ፍላጎት የነበራቸው መንግሥታት እንደነበሩ ጣሊያኖችም ደካሞች በመሆናቸው እርዳታ ለመቀበል ይገደዱ እንደነበረ ሸግቧል በጣሊያኖች አባባል በዚሁ መንፈስ ነበረ በምዕራብ ኢትዮጵያ ሰጉሬ ጊዜያዋ የኢትዮጵያ መንግሥት የተቋቋመው በጂቡቲ በሶማሊላንድ ሀረ ኢጣሲያ አዝዝ በኢትዮጵያ ሰደተኞች መሐል ቅለተቶሳ ይካሂድ ነበረ የዚህ ሁሉ ዓላማ ጣ ን በማዳከም ኢትዮጵያን ለመከፋፈል ነበረ ጣሊያኖች ግን የንበራቸው ዓላማ የውጭ መንግሥታት ፅቅድ ውድቅ በማድረግ ብቻቸውን የኢትዮጵያውያንን ተቃውሞ ለማውደም ነበዐረ ጣሊያኖች አራት ቀን እዲለ አበባ ከዝቡ በኋላ ሜይ ተን ስለ ኢትዮጵያውያን ወታደራዊ እንቅስቃሴ ባደረጉት ግምገማ የሚኩኮለው ነዘረ በበጌ ምድርና ጐጃም ፊታውራሪ መንገሻ በጋላባት አካባቢ ደጃዝማች ባሄል በባሕር ጣና አካባቢ ራስ እምሩ በደብረ ማርቆስ ደጃዝማች አያሊውና አድማሱ ብሩ በጋይንት አካባቢ ደጃዝማች አስፋወሰን ካሣ በበጌምድርና ዘጉጃም ደጃዝማች ወንድወሰን ካሣ በሳሊበላ በሸዋ ደጃዝማች ኣበራ ካግ በፍሄቼ ራስ ከበደ በኤፍራታ የሸጃፍቶች ቡድን በጣርማ በር ፊታውራሪ ፍቅረማርያም በጂሩ ፊታውራሪ አስቸናፌ በሰሳሊ ደጃዝማች ባልቻ እና መታፈሪያ በደብረብርሃን መንገድ ግራና ቀኝ አዲስ አበባ በከተማዋ ሰላም ሰፍነዋል ራስ ኃይሉ በጉለሌ ይገኛል በከተማዋ ዙሪያ ግን ብዙ ሽፍቶች ነበሩ ተለይተው የታወቁ በሰላሌ በእቃቂና ቡልጋ ያሉ ናቸው ከእነሱ ውስቶ ባራምባራስ አበበ የፖሊስ ኣዛዥ የነበረ እና ብላታ ታከለ የአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት ሹም የነበረ ይኙባቸዋል በመናገሻም የታጠቁ ቡድኖች ታይቷል ሲዳማ አርሲ ባለ ራስ ደስታ ዳምጠው ደጃዝማች ገብረማርያም ደጃዝማች መኩንን ወሰኒ በከንያ በኩል ከእንግሊዞች ጋራ ግንኙነት ያሳቸው ደጃዝማች በየነ መርፅድ ብጅሮንድ ፍቅረ ሥላሴ ደጃዝማች ተፈሪ ሐረር ብዙ ሽፍቶች በጨርጨር ጋራሙለታና ከንዱዶ ሰፍረው ይገኛሉ እጃቸው ለጣሊያኖች ለመስጠት የገለጡ ራስ ኃይሉና ራስ ሥዩም ናቸው ገና እጃቸውን ለመሰጠት በማወላወል ላይ የሚገኙ ደጃዝማች ኣያሌው ብሩና ራሰ ከበደ መንገሻ ናቸው አዲሰ አበባ በኢጣሊያ እጅ እንደወደቀች የኢጣሊያ መንግሥት ጦርነቱ ኣንዳለቀ ሰላም እንደሰፈነ ግምት አድሮበት ነበር በስፍራው የነበሩ የኢጣሊያ ጦር መሪዮች ግን አዲስ አበባ በመግባታቸው ኢትዮጵያን አንዳልተቆጣጠሩ ለመረዳት ብዙ ጊዜ አልወሰደባቸውም የኢጣሊያ ሠራዋት በአስጊ ሁኔታ እንደሚገኝ ለመንግሥታቸው ለማስረዳት ብዙ መጣር ነበረባቸው የተደ ው ለመቋቋም ብዙ ትግል ማድረግ እንደሚቀርባቸው ስለተረዱ ከአርበኞች አደጋ ለመከላከል ለኣሰፈላጊ እርምጃዎች ቢወስዱም ቀላል አልነበረም የጣሊያኖች የመጀመሪያ ስጋት ያደፈጡ በየቦታው የነበረ የኢትዮጵያ አርበኞች በአንድ መረ እንዳይታዘዙ ለሰሆን የሐሉም መሪ ይሆናል ብለው የጠረጦሩት ራስ እምሩ ነበረ የኢጣሲያ ጦር መሪዮች ከወሰጳቸው እርምጃዎች ዋንኛው ዋና ከተማዋ አዲስ አበባን ከአርበኞች ጥቃት ለመካላከል ነበር ለዚሁም በከተማዋ መሃልና በዙሪያዋ ብዙ ወታደሮች ማስፈር ተገደው ነበር ለጣሊያኖች ተደቅኖባቸው የነበረ ሌላ ችግር የመገናኛዎች ደኅንነት መጠቦሀቅ ነበረ ስጋት ወድቀው የነበሩ መገናኛዎች ክኣዲሰ አበባ ጅዑቲ የተዘረጋው ባቡር ሐዲድና ክኣዴዱስ አበባ ደሴ መንገድ ነበረ ይህ ዑሁሉ ለማከናወን ከሞቃዲሻና ከሌሎች ቦታዎች ተጨማሪ ወታደሮች እንዲሳኩ አድርገዋል ጣሊያኖች የስንቅ ችግር ለመፍታት የተሻለ ሆኖ ያገኙት ከውጭ በሶማሊያና በጅቡፁቲ ለማግስገባት ከሀገር ውስጥ የገበያ አቅርቦት አናሳ ስለነበረ ወደ ገጠር እየሂዱ ክካዝሬዎች ዘመዝረፍ ደይጠቀሀ ነበረ። እና ዋያት ደርሶባቸዋል ጦኮንጾይ የሚጓዙ የኢጣሊያ መኪናዎች ላይ አርበኞች ተደጋጋሚ ጥቃት ኣድርሰዋል ከሁሉ ከባድ የነበረው ሴፕተምበር የተደረገው ጥቃት ባስከተለው ሰዓት የቆየው ውጊያ ነበረ አክተበር መጀመሪያ ግን አርበኞች አቅማቸው እየታደከመ በመሄድ ላይ ይጓዓኝ ነበር ሒሔ በጨርጨር በቁልቢ ኦገስት ኣና ሴፕተምበር አርበኞች ጥቃት ፊጽመዋል አስበ ተፈረ ሴፕተምበር ጨለንቆ ሴፕተምበር እና ኦክቶበር ዱሮ ኦገስት መጨረሻና አከቶበር ዋራቢሊ ሴፕተምበር እና ቁኒ ኦገስት የኮንሾይ መከኖዎች ኦገሰት መጨረሻ እንደዚሁም ሴፕተምበር አኖ አርበኞቹ ጥቃት አድርሰዋል ኦከቶበር ወር የክረምት ዝናብ በመቀነሱ ጣሊያኖች ዘመቻቸውን በመጀመፀ የኣርበኞች ኃይል እንዲዳክም አድርገዋል እስከ ኦክቶበር በተደረጉ ውጊያዎች በጣለያኖች የደረሰ ጉዳት ከአርበኞች ወገን በጦር ሜዳ የተገደሉ ተማርከው የተረሸኑ ለ ሸዋና አዲስ አበባ የኢትዮጵያ ሠራዊት መሪ በማጣቱ ጣሊያኖች ምንም ተቃውሞ ሳይገጥማቸው ከትግራይ አዲሳ ኣበባ ሊገቡ ችሏል የኢትዮጵያ ሕዝብ ግን ጣሊያኖች ኣዲስ አበባን መቆጣጠራቸው አሜን ብሉ እንዳልተቀበለው ራሳቸው ጣሊያኖች መስክረዋል ጣሊያኖች አዲስ አበባ ከገቡ በኋላ በሰሜን ሸዋ በባቡር ሐዲድ በምዕራብ አዲስ አበባ ወዲያው ጣሊያኖችን ለመፋለም የአርበኞች እንቅሰቃሴ የታያው ሁሉ ዓላማው ጣሊያኖችን ከአዲስ ኣበባ ለማስወጣት ነበረ ከአዲስ አበባ ጣሊያኖችን ለማሰለቀቅ ኣዲሰ ፍልሚሟያ የጀመረው በትግራይ ተሻንፎ የተበታተነ የኢትዮጵያ ጦር እንደገና ተደራጅቶ አልነበረም በኃይለሥላሴ ጊዜ ሰጦርነት የከተት ጥሪ በቂ ቅሰቀሳ ሳይደረግለት ሰለቀረ በጦርነት ያልተሳተፈ አዲሰ ኃይል ነበረ የጦር መሪዮቹም ሁሉ አዲሶች ነበሩ ኢትዮጵያ የተሸነፈችው በጦር መሣሪያ ብዛትና ዓይነት ማጣት ብቻ አልነበረም አብዛኛው ኢትዮጵያ ለሽንፈት የተዳረገችው መሪ በማጣቷ ነው ከማይጨው ሽንፈት በኋላ እስከ አዲለ ኣበባ ደጀን ጦር ባለማደራጀቱ ጣሊያኖች እየዘፈኑ አዲሰ አበባ ሊገቡ ችሏል የኢትዮጵያ ለጦርነት ማሰለፍ የምትችለውና የሚገባት የወታደር ብዛት ኢጣሊያ ከምታስልፈው ኣኩል ወይንም የበለጠ መሆን ሲገባው ኢትዮጵያ ግን በወታደር ቁጥር ብዛትም ከኢጣሊያ ወታደሮች ቁጥር ግማሽ ብቻ ነበረ ያሰለፈችው። ቀን ከደሴ ተነስቶ ወደ አዲሰ አበባ የሚጓዝ አንድ የጦር አሬዮፕላን ንብረት የጫነ የመኪና ኮንዞይ ሜይ ቀን ሮቢ ሲደርሰ በሰላይ ጦር አረዮጥላኖች ኣርበኞች ጥቃት ሊፈጽመብት ይጠባዘቁት እንደነበረ ጣሊያኖች ስለደረሱበት ጉዞውን ኣቋርጦ ለሰመክሳከያ በተጠንቀቅ እንዲቆም ተገዶ ከኣዲስ አበባ በሜይ ኃይለኛ አጃቢ ጦር ሲሳክላት ብቻ ጉዞውን ሲቀጥል ችሏል ከአሱ በፊት ያለው ሴላ ኮንሾይ ግን ከአርበኞች ጋራ ውጊያ ገጥሞ ከባድ ጉዳት ደርሶበት ነበር ኮሮማሽ ሜይ ቀን ጣሊያኖች በኃይለሥላሴ ዘመን የጦር ሰፈር የነበረ ዩኮሮማሽ የተባለው ቦታ በሸኖ አካባቢ ለመያዝ በጀመሩበት ጊዜ ብርቱ ተቃውሞ ከአርበኞች ወገን ገጥሞዋቸው ነበረ ጣሊያኖች ግን ብዙ ትግል ተቋቁመው ይዞታቸውን ሊያቆዩ ችሏል የመንዲዳ ውጊያ የኢትዮጽያ አርበኞች የበላይ ጠቅላይ ኣዛዥ ሳይኖራቸውሽግላቸው ዘሀገር ፍቅር ተነሳሰተው ኣዲሰ ኣበባ በጠላት ከተያዘች ማግሥት ጀምሮ እንቅለቃሴያቸው ዘጣም አሰገራሚ ነበረ ሆኖም በመሐሳቸው ጀግኖች እንደመኖራቸው መጠን ከሐዲዮች የእንቅለቃሴያቸው መረጃ ለጠላት የሚያሰተሳልፉ ነበራቸው የደሲ አዲሰ ኣበባ መንገድ ፀጥታ ኃላፊ የነበረው ኩሉሎኔል ትራኪያ ዘደነባዋዩ ጨርቆሰ የሰፈሩ አርበኞች በመንዲዳ የፈረንሳይ ሳላዛሪሰት ሚሲዮንን ለማጥቃት ኣርበኞች ሃሳብ እንዳላቸው ሜይ ቀን መረጃ ይደርሰዋል የኣርበኞች ዓላማም የኢጣሊያ ወታደሮችን ለውጊያ በመጋበዝ ጥቃታቸው እስከ ደብረብርሃን ለመዝለቅ እንደነበረ መረጃ ይደርለዋል ኩሎኔሉ አርበኞች ሳይቀድሙት በመትደም ሜይ ቀን በአንድ ኩሎኔል የሚመሩ ሁለት ባታሊዮን ጦር ወደ መንዲዳ ይልካል ከዚያም አርበኞ ወደ ሰፈሩበት ወደ ዋዩ ሂደው ከአርበኞች ጋራ ውጊያ ይከፍታሉሩችጁን ተጨማሪ ሴላ ኩሎኒኔል ኣንድ ባታሊዮን በመምራት ተልኮ በመንገድ ትኩስ ስለገጠመው በማግሥቱ ጁን ብቻ ቦታው ሊደርስ ችሉዋል ጁን ጣሊያኖች ተልእከዋቸውን ፈጽመው ወደ ጦር ሰፈራቸው ወደ ደብረብርሃን ሲመለሱ ሚሲዮናውያንም መንዲዳን ለቀው ወደ ደብረብርሃን መጡ ኣርበኞች እግረኛ ፈረሰኛ ተዋጌ ነበራቸው በውጊያው በጣሲያኖች ግምት አርበኞች ወታደር ሞተውባቸዋል ከጣሊያኖች ወገን የሞቱ የቆሰሉ ነበሩ ሁሉም ኢንዲጀኒ ዐመል ልዐ ህ የአንኮበር ውጊያ የመንዲዳ ውኒያ ዘደብረብርሃን የነዘረው የጣሊያኖች ጦር ሰፈር በአርበኞች ጥቃት እንዳይደርሳዘት አስወግዲል ለጣሊያኖች የደረሱዋቸው መረሻዎች አርበኞች መንዲዳንና ደብረብርሃንን ከወረሩ ዛዘኋላ ወደ ኣገባበር ዘግምራት እዛው የነበረ የጴጣሊያ ጦር ኣነስተኛ ለለነበሪ የጦር ሰፈሩን ለመቆጣጠር እቅድ ነበራቸው አሁንም ሳይቀደመ የአንኮበር ቦዛ ሰፈራቸው ለማጠናከር አንድ ባታሊዮን ሳኩ ከዚህም በተጨማረ ጁን ሊላ ባታሊዮን ዘላኩዘት ጌዜ የተገመቱ የኢትዮጵያ አርበኞች ዘየመንገግዱ ተኩሰ ይክፍቱባቸው ሰለነበር በጦር ኣሬዮገላን እየተረዱ እየተከላከለ አንኮበር ሊገዙ ችሏል አንኮበር በነዘረውፁ የኢጣሊያ ጦር ስፈርም ላይ በተደጋጋሚ ተኩሰ ይክፈትበት ነበረ በውጌያው አርበኞች ሰዎች ሞቶባቸዋል ከጣሊያኖች ወገን የሞቱ ። ኣርበኞች ጁላይ እና በአንኮበር ጦር ሰፈር ጥቃት ለማድረስ ሞከረው የኢጣሊያ ወታደሮች ስለተከላከሉ መልሰዋቸዋል ጁላይ ኮሮግሽ ላይ የሚገኘው የኢጣሊያ ጦር ሰፈር አርበኞች ወረው ለመያዝ ለ ቀን የቆየው ተኩስ ተካሂል የኢጣሊያ « ወታደሮች በመከላከል ድነዋል እንኮበር የነበረው የኢጣሊያ ጦር ከጦር ሰፈሩ ወጥቶ በአካባቢው የነበረው የአርበኞች ተዋጊዮች ከቦ እልቂት ማድረስ ችሏል በሸኖና ኮሮማሽ የነበረው የኢጣሊያ ጦር ሰፈር ግን ዕድሉ ብዙ አልቀናውም በ አርበኞች ከባድ ጥቃት ስለደረሰበት ጉዳት ደርሶበት ለማፈግፈግ ተገዶ ነበር በጦር አሬዮፕላኖች እርዳታ ብቻ ለመከላከል ችሏል ጁላይ እና ኛ ኛና ኛ ባታሊዮኖች ለእርዳታ ስለተላኩ ብቻ በአካባቢው ሰላም ሊሰፍን ችሏል ወደ ስፍረው ተልከው የነበሩ መኪናዎች ግማሾቹ ተበላሽተው ግማሾቹ በጭቃ ተውጠው በመንገድ ቀሩ የአርበኞች ጥቃትም በሸዋ ቀንሶ ወደ አዲስ ኣበባ ጥቃቱን በማተኮር ቀጠለ በአርበኞች የደረሰው ጉዳት በጦር ሜዳ የሞቱ ተማርክው የተገደሱ በኮሮማሽ ጦር ሰፈር ለተገደሉ ሙሶሊኒ ኒሻን ሰጥተዋል በተገኙ ማስረጃዎች መሠረት በሰሜን ሸዋ የተደረጉ የአርበኞች ጥቃት የጣሊያኖች ኃይል ከአዲስ አበባ ውጭ እንዲሰማሩ በማድረግ አዲስ አበባን ለመውረር የታለመ ነበረ ለዚሁም ብዙ የእርበኞች መሪዮች ከደጃዝማች አበራ ካሣ ስምምነት ፈጥረው እንደነበረ ታውቋል በጣሊያኖች በኩል የአርበኞች ተደጋጋሚ ጥቃቶች ከመከላከል በስተቀር በአርበኞች ጥቃት ለመፈጸም ታግደው እንደነበረ አምኖዋል ሆኖም የተቃጡባቸው ጥቃቶች ሁሱ ለግክሸፍ ችለናል ብሏል አርበኞች እና ደጋፊዮቻቸው ሲደመሰሱ ታማኝ ሆነው ከጣሊያኖች ጉን የተሰለፉም ኒሻን አግኝቷል ብሏል የዚህ ዓይነት ውጊያዎች እንዳይከሰቱ ግራዚያኒ ከደሴ እዲስ አበባ መንገድ በከረምት ወራት በመሉ ለትራፊክ ዝግ እንዲሆን ትእዛዝ አስተላልፈዋል የሚንቀሳቀሱ መከናዎች በአጃቢዮች ብቻ እንዲጓዙ ተደርገዋል የመኪና መንገድ በመቋረጡ የጦር አረዮፕላሳኖች ስንቅ ያመላልሱ ነበር የአዲስ አበባ የመከላከያ ሁኔታ ዋናው እዝ የፒያሳ እዝ ይባላል የመከላከያ ጣቢያዎችና ምሽጎች ተቋቁሟል የማስጠንቀቂያ ደወሎች ተቋቁሟል ከተማዋ ለ ተከፍላለች እያንዳንዱ ክፍል ብዙ ንኡስ ክፍል አለው ወደ ከተሟ በሚያስገቡ መንገዶች በየ ኪሎ ሜትር የወታደር ሰፈር ተቋቁሟል በከተማ ዙሪያ የጦር ሰፈሮችና ምሽጎች ተቋቁሟል በከተሟ ዋና ክፍሎች የወታደር የመሳብሰብ የመከላከያ ጦር ተሰርቷል ተንቀሳቃሽ የወታደር ኃይል በከተሟ በሙሉ ተመድበዋል በከተማ ዙሪያ የተሰሩ የወታደር ሰፈሮች ባንድ ቦታ ብቻ መቀመጥ መወሰን የለባቸውም እንደ አስፈላጊነቱ ወደ ገጠር እየሂዱ አሰሳ ማድረግ የመንግሥት ኃይል ማሳየት ይጠበቅባቸዋል ከተማዋ ለምሥራቅ ምዕራብ ደቡብ ተብላ ነበረ የተከፈለችው የፖሊስ ኃይል መደበኛና ልዩ የፖሊስ ኃይል ነበረው ልዩ የፖሊስ ኃይል የሚንቀሳቀሰው የማስጠንቀቂያ ደወል ሲሰማ ነበር በከተሟ ዙሪያ በየ ኪሎ ሜትር የፖሊስ ኃይል ተቋቁሟል የሙከራ ደወል እየተደወለ ልምምድ በየጊዜው ይደረግ ነበር ለአማራ መንግሥት በአባይ በኩል ደጃዝማች አበራን ለማስፈራራት ጭምር ወደ አዲስ አበባ ወታደር ለመላክ ዝግጁ እንዲሆን ትእዛዝ ተሰጥቶታል መድፎች በየቦታው በተጠንቀቅ ተተከለዋል የአሬዮፕላን ማረፊያ እና ከእንግሊዝ ኤምባሲ በላይ በእንጦጦ መከሳኪያ ምሽጎች ተሰርቷል ወደ አዲስ አበባ የሚያስዝከቡ መንገይች ፍተሻ ያለማቋረጥ በፈረሰኞች ጭምር ይካሄድ ነበር ከሐረር ታንኮች ወደ አዲስ ኣበባ እንዲላኩ ተደርገዋል እንደዚሁም ተሸረ ዲቪዚዮን ወደ አዲስ አበባ እንዲመጣ ተደርገዋል በኩረምና ደሴ መሐል ቀርቶ የነበረ በጀነራል ተሲቶረ የሚመራ የባባውዳ ዲቪዚዮን « የወታደር ብዛት የነበረው ከሜይ ጀምሮ እስከ ጁን ድረሰ ወደ ኣዲስ አበባ እንዲዝኑ ተደርገዋል በየጊዜው ሰልፍ ከማድረግ ሕዝቡ ኢጣሲያ ኃይለኛ የመከላከያ አቅም እንዳሳት ለማሳየት ይደረግ ነበር ጣሊያኖች የነበራቸው ዋና ስጋት አርዘኞች በአንድ አዛዥ እንዳይጠቃለሉ ነበረ በመጀመሪያ የጠረጠሩት ራስ እምሩ ንረ አሁን ደግሞ የሚጠረጥሩት ደጃዝማች አበራ ካሣ ነበረ በዚሁ የተነሳ በክሐዲው ራስ ኃይሉ ተጠቅመው ደጃዝማች አኣበሪ እንዲገደል እድርገዋል የሙሉ ውጊያ በእንጦጦ መስመር በሙሉ የሰፈሩ የኢጣሊያ ወታደሮች ጁን ወደ አዲስ አበባ እንዲዝኑና በምትካቸው ባንዳ እንዲሰፍሩበት በማሰብ በቀረበው ሃሳብ ሰለተሰማመብት ጁላይ በ ወደ አዲሰ እበባ ጉዞውን ሲጀምሩ ክጀርባውና ከጐኑ የደጃዝማች አህዝራ ካሣ ጠታደሮች ናቸው የተባሉ ቁጥራቸው እምሰት መቶ የሚደርሰ ወታደሮች ዝጣሊያኖች ላይ ተኩስ ክከፈቱባቸው ጣለያኖች ቦታችውን ይዘው ሙሉ ቀን ተታኩሱ በማግስቱም ሙሉ ቀን ወዒጊያው ቀጥሎ ዋለ እርበኞች ጥቃታቸው እየጨመረ ነበር ማታ ግን ዘጭለማ ተጠቅመው ኃይለኛ ዝናብም ይጥል ስለነበረ ጣሊያኖች ከከበላው አምልጠው እዲሰ ኣበባ ገቡ ከአዲስ አበባም አንድ ባታሲዮን የኢንዲጀኒ ጦር ለእርዳታ ተልኮላቸው ነዘር በጣሊያኖች የደረሰ ጉዳት የሞተ ኣንድ የጦር መኩንን ወታደሮች የቆሰሉ የጦር መኩንኖች ወታደሮች የጠፉ ከአርበኞች የሞቱ ከህ እሰክ ተገምቷል የአዲስ አበባ ውጊያ በተቀነባበረ በብቡ እቅጣጫዎች ኣዲሰ አዘዛን ወረው ለመያዝ ከብዙ ጊዜ ጀምሮ ይወራ የነበረ ስላልተሳካ እሁን በአሬዮፕላን ማረፊያ ብቻ በደጃዝማች ባልቻ ለመጀመር ተዘጋጅታል ከአሬዮፕላን ጣቢያ የሚጠብቁ የኢጣለያ ወታደርች ከቦታው ለቀው ወደ ሴላ እንዲሰማሩ ለማድረግ ለጥቃታቸው እንዲመቻቸው የማሰመሳል ጥቃት በባቡር ጣቢያ ለማድረግ ሞክረው እዛው ለጥበቃ የተሰማሩ የኢጣሊያ ወታደሮች ሰለከሸፈ እቅዳቸው ላሳይሰራላቸው ቀርቷል ለጣሲሴያኖች በደረሱዋቸው መረጃዎች ደጃዝማች እበራ አዲስ ወታደሮችን በመመልመል ላይ እንደሚገኝ ወደ እንጦጦም እንደ ተጠጋ ያመለከታሱ ከአዲስ ዓለም ዝቨስተሰሜን የረር አካባቢ ሶዶ ጉራጌ ፉሪ ዋጫጫ ተራራ አቃቂ ለገዳዲ ብዙ አርበኞች እንደሚገኙ የሚደርሱ መረጃዎች ይጠቁፋማሉ ከተማዋን ለማጥቃት የተዘጋጁ አርበኞች የሚከተሉ ናቸው በሰሜን አበራና ኣስፋወሰን ካሣ ወንድማማቾች አፈንጉሥ አረጋዊ መስፍን ሰሳለጂ ወዘተ ከምዕራብ እፈ ንጉሥ አኣዋናፊ ወልደዳድቅና ሌሎችም ከደቡብ ከዝቋላ ተኛዝማች በቀለ ወልደገብርኤል ከምሥራቅ ከሸንኩራ ደጃዝማች ፍቅረማርያም ብጅሮንድ ለጥይበሉ ወዘተ የአርበኞች የለው ብዛት ከ እስኩ ጂሀ የሚገመቱ ነብበሩ ጋላና አማራ ቅራኔያቸው ትተው የተስግሙ ይመስላሉ ደጃዝማች አበራ በኣዲስ አበባ ከሚገኙ ከውጭ ሀገሮች ወኪሎች የቀድሞ ኤምባሲዮቶች ግንኙኔት ፈጥሮ ነበር የአስጌ ሁኔታ ዜኖዎች ይለራጩ ነበር የአርበኞች እቅድ በመሪ ደረጃ ይታወት ነበር ደጃዝማች አበራ ከአዲስ አበባ ሰሜን ምዕራብና ሰሜን ምሥራቅ በሁልት አቅጣጫዎች ጥቃት በመፈጸም ሁለቱ ወረራዎች በታላቱ ቤተ ጥቂቶቹም በእንጦጦ ከኢጣሊያ ወታደሮች ውቁም እያደረጉ መ» አፈንጉሥ አጥናዴና ደጃዝማች ባልቻ ከወጫጫ ተራራና ከፉሪ የአሬዮጥልን ጣቢያ ወረው እንዲይዙ ተመድበው ነበር ደጃዝማች ፍቅረማርያም ለዚሁ ነበር ጁላይ ግራዚያኒ በጀነራል ተሲቶሬ ኤርት የሚመሩ ባታሊዮኖች በከተማዋ ዙሪያ ከሙሉ ትጥቃቸው እንዲለማሩና ለጁላድ ሆነው እንዲቀመጡ ለጀነራል ተሲቶሬ ትእዛዝ ይሰጠዋል በዚሁ ጁላይ እን የኢርትራ አበ ናት በሰልፍ ሆነው በግራዚያኒ ተጐብኝቷል የኢርትራ ሷዮኖ የተባሉ አራት ። ዓመል ቋራ ሁላ አለ ነበሩ የአዲስ አበባ መከላኪያ መክላከያ ለሁለት ባለ አንድ ለአራት አንድ ረጂመንት የተከፈለ ነው የአዲስ አበባ ቆራ ው ጦር ሰፈር መቸ አጠረ ያሬ በይበበዬዩ ጣቢያ አንድ ባታሰሲዮን መር ተንቀሳቃሽ ምች አ ው በሙሉ ሰላልደረሰ ነው በተጨማሪ የአዲለ አበባ ፒያሣ ጦር አዛዥ ለለ መከላከያ የስጠው መግለጫ አዲስ አበባን ለመከላከል አሰቸጋሪ ነው ምክንያቱም ሰሩት ሀ የነ ፎዝመት ብዙ በመሆኑ ከሎ ሜትር ለ ቦታው ጫኣ በመሆኑ አርበኞች ወደ ከተማ ሰርጎ እንዳይገቡ በተለይ በሌሊት ለመከላከል አሰቸጋሪ እ ና ኪሎ ሚትር አሁ ር ጣሊያን ወደ ሴላው ያለው ርቀት ከ ኮዞ ስለዚሀ የሚወጣ ቀ ቋሖት አስቸጋሪ ነው ከመንገድ ውጭ የሚገባና አርቦኞች ታጾ ተደብቀው ከመንገድ ውጭ ወደ ከተማዋ መግባት የመከሳከያ ጣቢያዎች ባሉበት ወደ ከሞከሩ ዳት ተነ ያስች ወደ ከተማ መግባት በመከላከያ ና በባቡር ሐዲድ ያለው ሁኔታ ግራዘያኒ ጁ በሚከተለው ቴሌግራም ኣብራርቶ ገልደታል ባለፉት ጥቂት ናት የአርበኞች ሸፍቶች እንቅለቃሊ ከባቡር ሐዲድ ወደ ደብረሲና ደብረብርሃን ሸኖ አዲለ አበባ መንገድ መስመር ተዛውረዋል እንደዚሁም በአዲሰ ዓለም ወለታ መሳመር አስጌ እንቅስቃሴ ታይቷል ይህ ሁሉ ፕላን ከሐበሻ ሐንጐል የመነጨ ኣይመስልም እቅዱ በአዲስ አበባ ዙሪያ ያሉት የመከላከያ ጣቢያዎች ለማውደምና ከተማዋን ለመቆጣጠር ነው መል አልና ዚር እድ ኛ መ ፒያግ ነገር የለም ኛ ምዕራባዊ ኣዲሳ ኣበባ በደረሱን ጨረጃዎች አ አፈ ዓለምን ለማጥቃት ተነቃንቀዋል ለማንኛውም አስፈላ ጥንቃሱ ኛ አድርገናል ሰሜን ምሥራቅ ሰፊር ትናንት ቀን ጌዜ ከፍል የትሮማሽ ጦር ች ጥቃት ደርሶበት ቱን ጌዜ ተከላክሎ መልሰዋል የወታደሮች መአርዳታ ተልኮለታል ከ ባታሊዮን ወደ ምኒልከ ግቢ ገብተው የነበሩ ሽፍቶች አርበኞች እንዲባረሩ ተደርጎ ነበር ተመልስው ግን ቦታውን ተቆጣጥረውታል ስንቅ የጫነ ኮንሾይ ወደ ደብረብርሃን ያመራ የነበረ ዛሬ ተኩስ ተከፍቶበታል ቁጥ ከሚደርሱ ኣርበኞች ኣጃቢዮች በሚገባ ተከላክለስዋል ሆኖም አሁንም በውጥረት ይገኛል ከሸኖ የወታደር ኃይል እርዳታ ተልኮለታል ሴላ የኤርትራ ባታሊዮን ዛሬ ሌሊት በስፍራው ይደርሳል ኛ ምዕራባዊ ባቡር ሐዲድ ጀነራል ጋሊና ከሸንኩራ ወደ ሞጆ በሚያመራበት ጌዜ ከአርበኞችና ከነዋሪዮች ገበሬዎች ተኩስ እየተከፈተበት ነበር በተደረጉ ተኩሶች አስካሪ ሞቷል ቆስሏል በየቦታው በዝሬዎች ላይ አስፈላጊው ቅጣት ተፈጽመዋል ኛ ፄቂባቡር ሐዲድ አገልግሉት የታጠቁ ፋርጎኖች በመቋቋማቸው ስራው በጂቡቲ ሺህ ቶን ተከማችቲቷል ኛ የጦር አሬዮፕላኖች የአየር ንብረትና የነዳጅ እጥረት ቢያጋጥማቸውም ቦምብ ከመጣልና ስንቅ ከማቀበል ኣሳቋረጡም መረጃዎች እንደሚደርሱን ከሆነ በጁላይ መጨረሻ ሳምንት እርዘኞች በአዲስ አበባ ወረራ ይፈጽማሉ ራስ ኃይሉ ከደጃዝማች አበራ ካሣ ትናንት ኣንድ ደብዳቤ እንደደረሰው ደጃዝማች አበራ የአርበኞች እንቅሰቃሴ መሪ መሆኑን አሰተባብሎ በቅርብ ቀን ውስጥ ኣጁን ለጣሊያኖች እንደሚሰጥ ገልጧል ትከክለኛ ሁኔታ ሰማወቅ አስቸጋሪ ነው ጊዒዚውን ጠብቀን ሰማንኛውም ተዘጋጅተን እንገኛለን ከተማዋን ከጠላት ለመከሳከል ከተመደቡ በዙሪያዋ የተቋተመ የወታደር ሰፈሮች ሲላ ተንቀሳቀሽ የፖሊሰ ኃይል እደጋ ሲደርሰ ደወል የሚያሰሙ ይኖራሉ አባላት ያላቸው በመኪና ሆነው ሊሊት በዋና ዋና መንገዶች ጥቃት ለደረስበት ከፍል እርዳታ የሚሰጡ ይኖራሉ የከጉማ ዘበኞች የመሥሪያ ቤቶች ድርጅቶች ድንገት ጥቃት ቢደርሳቸው ራሳቸው መከላከል እንዲችሉ ጁላይ በቁጥር ላልክጩ በተደረገው ሪፖርጎ ት ረጅም የወታደሮች አሰፋፈርና ዝርዝር ወጥቷል ወረራ በጉፈጸመባቸው ተናት ጁላይ በተግባር በውጊያ ተካፋይ የነበሩ የኢርትራ ባታሊዮኖች ነዝ ዝህቨነሺጊዬ እኖ እንጦጦ ስፍረው የነበሩ ባንዳዎች ብቻ ነበሩ ጁላይ ቀናት በአዲስ አበባ ከተማ ከብዙ ጊዜ ሲጠበቅ የነበረው የአርበኞች አዲሰ ኣዘባን የመሠጡረር ዘመቻ ጁላይ ቀን ጣት ተጀመረ ከበላይ ዘሰቀ መንገድና ጉጃም መስመር ጉለሴ መንገድ መሐል የኣርበኞች ሰርጎ ገቦች ይታያሰ በዚሁ ጊዜ አስቀድሞ ተዘጋጅቶ በተጠንቀቅ የነበረ ወታደር ቪንቀሳቀተስም ግንባር ተደም ሆኖ በተግባር በውጊያ ተዋናይ የነበረ ግን ዘጀነራል ተሰቶሪ ሀ ፐበ የሚመራው ነ እና ነህ የኤርትራ ባታሊዮኖች እንደዚሁም በእንጦጦ የሰፈረው በኩሎኔል ዲ ማርቲኖ እክፎበጩፎዐ የሚመራ ባንድ ጦር ብቻ ነዘረ ህዝ ተቃውሞ ሳያጋጥመው ሲጓዝ ነህ ግን ከአርበኞች ተኩሰ ተከፈተበት ሆኖም ብዙ ሳይቆዩ መሸሽ ጀመሩ በሚሸሹበት ጊዜ ከእንጦጦ ክባንዳዎችና ከጣሊያኖች መድፈኛ ክፍል ኣርበኞች እልቂት ደረሰባቸጡ በማሃ እንደሚታየው የአርበኞች ቁጥር ነበረ በቢሁ ዓይነት ዘምዕራብ ሰርገው ገብተው የነበሩ አርበኞች አበቃ ሲባ ባታሊዮን ኢንዲጀኒ በራሰ መሰጌታ ቤት እንዲሰፍር ተደርጎ የነበረ ከእነሉ ውስጥ ወደ ሾላ ሰአሰሳ ፈረሰኞች ቱ የተላኩ የሚገመቱ አርበኞች አጋጥሟቸው ምንም ተኩስ ሳይከፍቱ ወደ ራስ ጌታቸው ቤት በጫካ ሲጓዙ በኦኪፒንቲ ዐርሐሄክክ ብዛት የነበራቸው አርበኞች ሰፍረውበት የነበረ ለመቋድቋቋ ም ባታሊዮን ኢንዲጀኒ ተስማራ በጫካ በተጠንቀቅ ሆነው ከነበሩ አርብኞች ሙሉ ቀን ውጊያ ሲካሂድ ዋሰ ኣርበኞች በደጃዝማች ፍቅረማርያም የሚመሩ ነበሩ የኤርትራ ነቪሸ እና ነ ባታሊዮኖች ከሩቅ በመድፍ እርዳታ የሚያደርጉላቸው ጣሊያኖች ነበሩዋቸው በወለስታና በሞጆ የሚገኙ የኢጣሊያ ጦሮች አስፈላጊ ከሆነ ወደ ኣዲስ አበባ እንዲመጡ በተጠንቀቅ እንዲቆሙ ተነግሮዋቸው ነበር ጀነራል ጋሊና የኤርትራውያን የሚያዝዝ ከሞጆ ወደ ኣቃቂ እንዲጠጋ ተደረዝ ጁላይ ከስዓት የኣርበኞች ኃይል ሰላልተዳከመ በሰሜን በጀነራል ተሰቶረ የሚመሩ የኢንዲጀኒ የኤርትራ ወታደሮች በደቡብ በጀነራል ጋ ሊና ዉ የሚመሩ የኢንዲጀኒ የኤርትራ ወታደሮች በአርበኞች ላይ ተባብረው ጥቃት እንዲፈጽሙ ተደረጉ ጁላይ ጣት አርበኞችን በወጥመድ ኣሰገብተው ለመፍጀት ነበር ኣርበኞች ግን የጣሊያኖች ዓላማ ሰለተረዱ ሊሊት ቦታውን ሰቆ ሂሄዱ ሰለዚህ የኢጣሊያ ጦር ከቀኑ ሰዓት ከበባው ፈጽመው በቀበና ወንዝ ሲገናኙ ማንዎ ጠላት ኣላገኙም በእነዚሁ ቀናት ሁሉ የጦር አሬዮፕላኖች ተካፋይቻ ታቸው የጉላ ነበረ በጣሊያኖች የተገደሉ ጣሊያ ኖች አሰካሪ የቆስሉ የጦር መኩንኖች ተራ ወታደሮች አሰካሪ ነበሩ የ አዲሰ አበባ ወረራ በ ነት ከሸፈ በዚሁ ጊዜ ነበረ አቡነ ጴጥሮሰ ከወራሪዮች ኣርበኞች ሳቅሰው የተያዙና ከሌሎች ኣርበኞች ዞብሉ በመርካቶ ገበያ ላይ የተረሸኑ እንድ ላይ የጦር ፍቤት ቀርቧል ስስ አቡነ ጴጥሮስ መረሸን ግራዚያኒ ጁላይ ለቅኝ ግዛት ትር ተሊግራም ከቀኑ ሰዓት ተኩል መረሸናቸውና ሕዝቡ ጭብጨባ ፍርዱን ልንደተቀበለው ገልጸዋል በዚሁ ቀን ለጩህ በሳከው ሌላ ቴሌግራም እቡነ ጴጥ በራስ ኃይሉ ተይዘው ወዲያውኑ ሰመንግሥት አስረከቧቸው ከደጃዝማች አበራና አሰፋወበን ተባበሪ መሆናቸውን ተከሰው አምነው ብዙ ሕዝብ በተስበሰበበት መረሸናቸውን ገልጧል በፍልፎመፎክ ቁ ቡ ባሰተላለፈ ሴላ ቴሌግራም ከቱ የኢትዮጵያ አቡኖች ኣንዱ የነበረው የአቡነ ጴጥሮስ መረሸሖ በሕዝቡ ድንጋጤ አሳድረዋል ይኸም በማድረግ ያሰው የኢጣሊያ ቆራጥ የፖለቲካ ኣመራር ነው ብሷል ግራዚያኒ ጁላይ ባ ባሰተላሰፈ ተሊግራም በጁን እሰከ ጁላይ በሸዋ የሞቱና የቆሰሉ የጦር መኩሎንኖች የቆሰሉ የጠፋ ኣንድየኢጣሊያ ተራ ወታደር የሞቱ ሰባ አንድ የቆሰሉ የጠፉ ኢንዲጀኒ የሞቱ የቆሰሉ የጠፋ አ የኦገሰትና የሴፕተምበር ወር ውጊያዎች ለራሰ ኃይሉ በወለታ መንገድ አስሳና በአጥፊዮች ላይ አስፈላጊ ቅጣት ስመስጠት መምሪያ ተስጥቶታል እገስት በዚሁ ጊዜ በአካባቢ መንደሮች ቤቶቹን በማቃጠል ቅጣት ፈጽሟል ሕዝቡን ለማስፈራራት በከተማዋ በከተማዋ ዙሪያ ያሉት የጦር ሰፈሮች ተ የወታደራዊ ሰልፍ በየቀኑ ቀጥሏል ጠናክረዋል ይኸም ሆኖ በከተማዋ ብ ዙራያ የአርበኞች ቡድኖች ሲዘዋወሩ ይታዩ ነበረ በከተማዋ ደቡብ ምሥራት ደጃዝማች ባልቻ ሕዝቡን ይቀሰቅሰ ነበባረ በአቃቂም በብጅሮንድ ፍቅረሥላሴ የሚመሩ አርዐኞች ይታዩ ነበር ከመሰቀል ባዓል በፊት ጠቅላላ ጥቃት ይፈጸማል የሚል ፍራቻ በተግባር አልታየም በፉሪና በወጫጫ ተራራዎች አኣሰሳና ውጊያ ኦገፅት ቀን ነዝበ ባታሊዮን ኢንዲጀኒ ለአሰሳ ወደ ፋሪ ተራራ በተሰማሩብት ጊዜ የሚደርሱ የደጃዝማች ባልቻ ወታደሮች በተኩስ ስለተቀበሏቸው ውጊያ ተካሂደ የኢጣሊያ ጦር መኩንን ሊሞት ኢንዲጀኒ ተገድለዋል ኢንዲጀኒም ሰለቆሰስባቸው ሸሽተው ወደ ጦር ሰፈራቸው ወደ ድሮ አሬዮፕላን ማረፊያ ለመመለስ ተገደዋል እስከ ሀዛ ሰፈራቸው እያሰደጳዋቸው ይመጣሉ ብለው ፈርተው ነዘር ግራዚያኒ በግግስቱ ጀነራል ጋሊና እንዲሁም ጀነራል ተሲቶሬ ሰፈሩን በመድፍ ከደበደዙ በኋላ አሰሳ እንዲያካሄዱ አድርገዋል ሴፕተምዘር ቶን ወደ ፉረ ተራራ የጣሊያ ወታደሮች ለአሰሳ ሲሄዱ አነስተኛ ተኩስ ብቻ ነው ያጋጠማቸው ኢንዲጀኒ ብቓ የቆሰሉ ነበሩ ምዕራብ አዲሰ አበባ ምንም እንቅሰቃሊ ባያሳዩም ከኣዲለ አበባ በስተምዕራብ ዘአፈ ንጉሪ አጥናፌና በደጃዝግች ባልቻ የሚመሩ አርቦኞች ሰፍረውበት ነበር ጣሲያኖ። ውለምሉ ፅዘለዓለም የጣሊያኖች ባሪያ ሆነው እንደሚቀሩ እቅድ ታከቲካቸው ግልጽ ነው ወደ አዲስ አበባ ያመ መንገዶች በማቋረጥ ከተማዋን ማግለል በከተማ ዙሪያ የቀለሩ ሰፈሮችን ማውደም ከተማዋን ወረው ነዋሪ ሕዝብ በጣሊያኖች ላይ እንዲነላና ተባባረያቸው ሆኖ ኣንዲያምፅ ማድረግ ነበረ የዚሁ ዓይነት የጦር ለልት ግን ኢትዮጵያውያን ራሳቸው ሊያቅዱት የሚችሉ አይመሰልም ነበረ ከፍተኛ አንጐል ያላቸው የጦርነት ልምድ ያላቸው ሊዘጋጅ የሚችል እቅድ ነው እቅዳቸው ግን በኢጣሊያ ወታደራዊ ችሉታ ከሸፎባቸዋል ጣሊያኖች የአርበኞች ዓላማ በየቀኑ መረጃ ማግኘት በመቻላቸው የበላይነት አግኝቷል ሐ ምዕራባዊ ሶማሊያ ግንቦት ሜይ በነገሌ የኢትዮጵያ አርበኞች ድል ጣሊያኖች በዋናው ጦርነት ከከፍተኛ የጦር መኩንኖች ማንም የ ወይንም የቆሰለ አልነበረም አዲስ አበባ ከተያዘች ሳምንት በኋላ ግን ኑት ዴጨጨሙኢ ዘመመ ጠፍ ጩጨ ረጩ መመፍ ላ ዕጩ» ነ ከነገሌ የኢጣሊያ ጦር አዣዥ የነብረው ጀነራል በርጎንዞለ አርባኞችን ለማዳን ባደረገው አሰሳ ባስከተሰው ጦርነት ራሱ ጀነራሉ ተገድለዋል ጀነራሉ በአርበኞች ላይ በነበረው ንቀት በእብሪት ተነሳስቶ ጦርነት እንዳይክፍት ከኣሰቃው ከግራዚያኒ የተሰጠውን ትእዛዝ በመጣሰ ኛ የዓረብ ሶማል ባታሊዮን ወታደሮችን በመምራት የደጃዝማች ገብረማርያም የኢትዮጵያ ጦር ወደ ስፈረበት ዘልቆ ሊገባ ክፊት ለፊትና ክጉኑ ሳያስበው ተኩስ ተከፍቶበት ከባድ ውጌያ ከተደረገ በኋሳ ጀነራለ ወደ ኋላ ሰማፈግፈግ ትእዛዝ ቢስጥም ባስጊ ዙኔታ ይገኝ ነበር የኢጣሊያ ጦር ከባሰ አስከፊ ሁኔታ ሊድን የቻላው ከቦምብ ጣይ እሬዮፕላኖች ባገኘው እርዳታና በተላከሰት ብረት ለበስ ጦር ከዋናው ጦር ሰፈሩ ክነገሌ እንዲገናኝ ከመደረጉ ነው በተደረገው ውጌያ የኢጣሊያ ጦር መኩንኖች ተገድሏል አንድ ሻምበል የመቶ ኣለቆች የረሱበት ያልታወተ እንድ ሻምበል የመቶ ሓሕለቆች አንድ ምየመቶ አለቃ የቆሰሉ ከእነሉ አንዳ ራስ ጀነራሉ ነዘረ ጀነራሉ አስጊ ሁኔታ ሰለነበረ ወደ ነግሴ ሆለፒታል ተወስዶ ተኝቷል በቦታጡ ል። ምናልባት ወደ ሰሜን የሚያመሩ ከሆነ በስተጀርባቸው እንዲወጋቸው ኛ ጀነራል ናዚ ከአርሲ ከሶማሊያ ወደ ባሌ ወታደራዊ ዘመቻ እንደሚካሄድ ቀደም ብሎ በታቀደው መሠረት ዝግጅቱን እንዲያፋጥን የአማራ ክልላኞዩ መንግሥትም ለወደፊት ወደ ምዕራብ ወደ ወሰጋ የሚደረገው ዘመቻ ተካፋይ አንደሚሆን በማለት ለሁሉም መመሪያ አስተላልፈዋል መ የአማራ ክልላዊ መንግሥት ጣሊያኖች ሲገቡ በላስታ ደጃዝማች ወንድወሰን ካሣ የለፈረበት በስተቀር ተቃውሞ አላጋጠመንም ብሏል ሌላ ቦታ አርበኞች አሉበት እየተባለ ሲወራልት የነበረ ወረኢሉ ነበረ እንደተባለውም ኦገስት አርበኞቹ በቁለያናገላይ ጥቃት ለመፈጸም ሞክረው በቦታው የሰፈረው የኢጣሊያ ጦር ፅፈር ሞቶባቸዋል ከነመሣሪያቸው የተማረኩ አርበኞች ተረሸነዋል በአማራ ክልላኞ መንግሥት ጣሲያኖች በየቦታው ባንዳዎች አሰልጥነው አሰማርተዋል ስለ ወረኢሉ ውጊያ ግራዚያኒ ዝርዝር ሁኔታ ባስተሳሰፈው ቴሌግራም ከጣሊያን ወኅን እሰካሪ ሲሞት ቆስሏል ከእነሱም በከባድ የቆሰሉ ነበረ በውጌያው ከጣሊያኖች ጉን ተካፋይ ከነበሩ የኣካባቢ ነዋሪዮች ተገድለዋል ቆስሏል ከአርበኞቹ በጦር ሜዳ ሲገደሉ የተማረኩ አርበኞች በወረኢሉ በደሴ በስቅላት ተገድለዋል ብሏል ለክፍ ቁ ላስታና ደጃዝማች ወንድወሰን ካሣ በኣማራ ክልላየ መንግሥት ፀረ ኢጣለያ አዝዝ እንቅስቃሴ የተካሂደበት በላስታ ነበረ በደጃዝማች ወንድወሰን ካሣ እማካኝነት ከጁን ወር ጀምሮ ደጃዝማች ወንድወሰን በይሩ ለጣሊያኖች እጁ እንደስጠ ነበረ የሚታወቀው ለ» ይሁን እንጂ በተግባር ሕዝቡ ፀረ ጣሊያኖች ለዓመፅ ለማነሳሳት ቅስቀሳ ያደርግ ነበረ ወደ ጣሊያኖች እንዲቀርብ የተደረኅለት ጥረሪም የክሽታ ምክንያት እየፈጠረ አልቀረበም ጣሊያኖችም የበሽታም ሰባብ በማድረግ በዘዴ በቁጥጥራቸው ስር ለማድረግ በማሰብ አንድ ሐከም ከሰቆጣ ወደ ሙጃ እንዲላክለት ሲፈቅዱ ደብዳቤም እንዲላክለት ይወስናሉ ከሚላከው ሐከም ብዛት ያላቸው ክነ ሙሉ ትጥቃቸው የኤርትራ ኣስካሪና የላስታ ባንዳ አብረው ደሄዳሉ ለፍ ደጃዝማች ወንድወሰን ግን ከላሊበላ ለቆ ሂዶ ነበብረዘ በኦከቶስር ወር ብቻ ጣሊያኖች በደጃዝማች ወንድወሰን ላይ መውሰድ ስላለበት እርምጃ ጊዜ ደብዳቤዎች እርስ በርሳቸው ተለዋውጠዋል ሰላጳስታ ባንዳና በነዋሪ ሕዝብ መሐል ግጭት ሰለተፈጠረ ሻላቃ ካፋሮ በክፎይዐ ቁ የኤርትራ ኛ ባታሊዮን በሙሉ ይዞ ከሰቆጣ ወደ ላሊበላ እንዲሂድ ትእዛዝ ይሰጠዋል ኦገስት ከሰቆጣ ተነስቶሻለቃ ካፋሮ በተሰጠው ትእዛዝ መሠረት ወደ ላሊበሳ በመሄድ ፋንታ ኦለት ሲላ የደጃዝማች ወንድወሰን ተባባሪ ኃይሉ ከበደ ከቦ ለመያዝ ሞክሮ ነበረ በኋላ ግን ኦገስት ደጃዝማች ኃይሉ ከበደ ከበባውን አምልጦ ጃሽቶ ሰለጠፋ ሻለቃ ቋፋሮ ገቱውን ወደ ላሊበላ ቀፍጥለዋል ሰፕተምበር ቀን የኢጣሊያ ጦር ሰፈር በላሊበላ የኛ ባታሊዮን ኢንዲጀኒ ወታደሮች በድንገት በአርበኞች ይከበባል በሻላቃ ካፋሮ የሚመሩ የኛ ባታሊዮን ኢንዲጀኒ ኤርትራውያን ላይም ከአርበኞች ጥቃት ይፈጸምበቸዋል ጥቃት የተፈጸመባቸው ሁለቱ ቡድኖች በራድዮ ግንኙነት የነስራቸው የጦር አረዮፕላኖች ሰንቅ ትጥቅ በመላክ በቦምብም አርበኞችን ጳመደብደብ እርዳታ ጠይቀው ነበር ደጃዝማች ወልደሥላሴ የተባሰው የኢጣሊያ ባንዳ መሪ ሰፕተምበር ሻለቃ አኅሊኒ ክርሠዔ ፀ ባዘዘው መሠረት ባንዳዎች በመምራት ከሰቆጣ ወደ ቢልባላ ጊዮርጊስ ያመራል ከአሥመራና ከመቀሌ የሚነሱ የጦር አሬዮፕላኖች ሰፕተምበር ስንቅና ትጥቅ በማቀበልና የቦምብ ድብደባ ሲያደርጉ ውለዋል ከሰዓት በኋላ አርበኞቼ ኃይለኛ ቢልባላ ጊዮርጊስ በተከበበ የኢጣሊያ ባታሊዮን ላይ ጥቃት ፈጽመው ውጤት አኣላገኙም ከእርበኞቹ ጋራ የኤርትራ አስካሪ ከዳተኞች ይገኙባቸው ነበር ኦክቶበር አርበኞች እንደገና በቧልበላ ጊዮርጌስ ላይ ጥቃት ፈጽሟል ይህ ጥቃት ግን ለመጃሸ እንዲመቻቸው ያደረጉት ይመስል ነበር አርበዐኞች በአሬዮርላን ጉዳት ስለደረሰሻኖው ተበታተኑ ደጃዝማች ወንድወሰንም ኣምልጦ ከደጃዝማች ኃይሉ ከበደ ለመገናኘት ወደ ትከዜ ሂደል ሻለቃ ኡጎለሌኒ ከደብረታቦር ደጃዝማች ወልደሥላሴና ሌሎች ባንዳዎች በተጨማሪም ኛው የኢጣሊያ ኢንዲጀኒ ባታሊዮን እንደዚሁም በመኪና የሚጓዙ ሳለጥቁር ጃሚዝ ፋሺስት የኢጣሲያ ወታደሮች ከሳምፊ ጨ ፀለምቲ ደጃዝማች ወንድወሰንን ለመያዝ ተሰማርቷል በተለይ ፀአርበኞች ላይና ደጋፊ በተባለው ሕዝብ ላይ በኣሬዮፕላን የሚደርስው ጉዳት አኣስክከፊ ነበርረ የደጃዝማች ወንድወሰን ሁኔታ ያባብሰው የነበረ ነዋሪዮች የኣሬዮፕላን ደብደባ በመፍራት ብመንደራቸው ለማስጠጋት አይፈልጉም ነበረ በሰፐተምዘር ወር መጨረሻ ደጃዝማች ወደ ጣሊያኖች ለመምጣት እንዲፈቀድለትና ይቅርታ እንዲደረግለት በማለት ደብዳቤ ለሻለቃ እኀሊኒ ይጽፋል ወዲያውኑ ወደ ደብረ ታቦር በመምጣት እጅ እንዲሰጥና ምሀረት ተደርጎለት ወደ አዲስ አበባ የሚላክ መሆኑን የሚል መልስ ይላክለሰታል ደጃዝማች ግን አልተረበም ምክንያቱም በወቅቱ ንጉሠ በእንግሊዞች እየተረዳ ወደ ኢትዮጵያ ሊመለስ ነው የሚል ዜና ይናፈስ ነበር በሰፕተምበር ወርም ስለ ደጃዝማች ጠንድወሰን ጉዳይ ጣሊያኖች እርስ በርሳቸው ቴሊግራሞች ተለዋውጣል የግራዚያኒ ደብዳቤ ለደጃዝማች ወንድወሰን ካሣ እንደምን አለህ እኛ እግዚአብሔር ይመስገን ደኅና ነን ታመህ ወደ አዲስ ኣበባ ስትመጣ እንደቀረሀ ሰምተናል በቶሎ ድነህ እንደምትመጣ ተስፋ እናደርጋለን ወደ አዲስ አበባ እንድትመጣ የጠራንህ ልንተዋወቅህ ፈልገን ነው እንደዚሁም ያንተ እዚህ መምጣት ወንድሞችሀ አበራና አስፋወሰን ለመንግሥት እጃቸው እንዲሰጡ ለማደፋፈር ይረዳ ይሆናል ብለን በማሰብ ነበረ እኛ አንተ እንድትረዳልን የምንፈልገው የሚነፍሱ ወሬዎች ሐሰት መሆናቸውና እግዚአብሔር ክፈቀደው ማንም ሊለውጠው እንደማይችል ነው ለሌሎች እጃቸውን ለሚሰጡ ሁሉ እንደምናደርገው ጥሩ አቀባበል አኣዘጋጅተንልሀ ነበር ራስ ሥዩም ክእኛ ደብዳቤ ጋራ ኣንድ ደብዳቤ ጽፎልሃል ስለ እኛ በጎ አከተሳሰብ ዋስትና ሊሰጥህ ይችሳል ስለዚህ ምንም መፍራት የለብህም ቻንተ ወላዋይነት ወደ አዲሰ ኣበባ መምጣት በሽታ ምክንያት ብቻ ሳይሆን ብእኛ አለመተማመን እንዳለህ ጥርጣሬ አድሮብናል ወንድሞችህ መንግሥትን አጅ ንሳት ወደ አዲሰ አበባ እንደሚመጡ ነግረውናል አንተም ብትገኝ ቁስተሰመዎችሁ ታማኝነት ተረጋግጦ ለሁላችሁ የሚጠቅም ነበር አዲስ አበባ ሰፕተምበር ቀን ዓም ለጩ ሰፕተምበር ቀን በቢልባላሳ ጊዮርጊስ በተደረው ውጊያ ጣሊያኖች ቆስሏል ኤርትራውያን የሞቱ የቆሰሉ ከአርበኞች ጋራ የተሰለፉ የድሮ አስካረ ሌርትራውያን ከዳተኞች ነበሩባቸው ላመ ሰፕተምበር ቀን በቢልባላሳ ጊዮርጊስ ሰተደረገው ውጊያ የሞቱ የቆሰሉ ከኤርትራውያን የሞቱ የቆሰሉ በላሊበላ የተደረገው ውጊያ ኤርትራውያን የሞቱ የቆሰሉ የላስታ ባንዳ ሲሞቱ ቆስሏል ጠቅሳላ ድምር ልጩ ቁ ሻለቃ ካፋሮ ሰፕተምበር ቀን በቢልባላ ጊዮርጊስ መንደር አካባቢ የነበሩ መንደሮች በሙሉ አቃጥሏል። የሚመራ ነበረ የኢትዮጵያ የጠረፍ መሬቶች የእንግሊዝ መንግሥት ተሽቀዳድሞ እንዳይዛቸው ፍራት ነበራቸው የጣሊያኖች ወደ ቤን ሻንቱጐል ዘመቻ የተጀመረው ደሰምበር ቀን ነብር ኣባይን አቆርጠው ጀነዋሪ በልፎዲዮ ይደርሳሉ ጀነዋሪ ና አፎዱ ጀነዋሪ አሶሳ ቦጌ ወሸዘተ የጉራፋርዳ በጣሊያኖች መያዝ የወርቅ የብርና የብረት ማእድን ኣላት የተባለች የጉራፋርዳ ወረዳ ደዳዝግች ታይ ጉሉላቴ ሰእንግሊዞች ለመስጠት ተስማምቶ እንይነስረ ጣሊያኖች መረጃ ደርሰዋቸው ነበረ ከዚህ በመነሳት ጣሲያኖች ተሻቀዳድመው ሰመያዝ ወሰኑ በጣሲያኖች ስም ግንባር ተደም ዘማች የነበረው ለጣሊያኖች ያደረ ባንዳ ቶቐዝማች በተለ ሲሆን ደሰምዘር ካግራዚያኒ በአሬዮፕላን በተወረወረለት ትእዛዝ መሠረት በታላቅ ደለታ ትእዛዙን ስለተቀበለ ደ ር ጉራፋርዳን ለመቆጣጠር ችሏል የራስ እምሩ ያልተያዙ አርበኞች በየጫካው እያሳደደ እንዲለቅም ትእዛዝ ተሰጥቶት ሴላ የጣሊያኖች ባንዳ ፊታውራሪ መጂት የተባሰው ለቀኛዝማች በተለ ጣሊያሯች እርዳታ እንዲሰማሩ ኣደረጉት ከዚህ በኋላ ነው ጉራፋርዳን እንዲደዙ የተመደቡ መደበኛ የኢጣሲያ ተወጊዮች ሲገቡ የቻሉ በዚሁ ዓይነት በምዕራብ ኢትዮጵያ ሰላምና መረጋጋት ለፍነዋል ብለው በግሰብ ጀነራል ጀሉዞ ጅማ ዋና ከተማ በማድረግ የጋላና ሲዳማ ከልላዊ መንግሥት መሪና የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኣዛዣ የሚል ሹመት የነበረው ፊብሩዋሪ በጅማ ስራውን ጀመረ በዚሁ ጊዜ በአርበኞችና በጣጴያዋች የነብረ አሰላለፍ የሚከተለው ነበረ የአርበኞች አሰላለፍ ጴሙ ቦቶር ተራራዎች በብላታ ታከለ ወልደሐዋርያት የአዲለ አበባ ከንቲባ የነበረ ፍሩ የሚመ በኩሎ ኮንታ በደጃዝማች ድንቁ የሚመሩ በጋሞና ጋርዱላ በደጃዝማች ወልደማርያም የሚመሩ የራስ ደስታና የበየነ መርፅድ የተቀላቀሉባቸው ቡርጂና ዶሎ ተራራ በፊታውራሪ ታደመ የሚመሩ ጣሊያኖች አሰላለፍ ከጥቂት የምሕንድስና የከባድ መሣሪያና የጦር ኣ የ መኩንኖች በስተቀር በኢንዲጀኒ አስካሪኖ በባንዳዎች የተገነባ ስለሆነ በጣሊያኖችና በኢትዮጵያውያን የሚደረግው ዶርነት ሳይሆን ትዮጵያው እርስ በርሳቸው የሚያደርጉት ጦርነት መልክ ነበረው ኣ በቤን ሻንጉል ሀ ኞኛና ኛ ኢንዲጀኒ ባታሊዮኖች ለ ባለ ግመል ኛ ባንዳ ሐ ምዕራባዊ ቆላ ቡድን ሳንዳ መ የጣሊያኖች ምሕንድስና ጎሬና ደምዚዶሎ ጦር ሰፈሮች ዘ ኛና ኢንዲጀኒ ባታሊዮን ለ ገኛ መድፈኛ በሊያኖች ሐቱ ምሕንድስና ጣሊያኖች ላ ለቀምት ፀዐ ኛ ኛ ኢንዲጀኒ ባታሲዮኖች ለ ምሕንድለና ጣሊያኖች ሐ መድፈኞ ጣሊያኖች ኖኖ ሀ ከኛኞ ብሪጌድ አንድ ሻለቃ ኢንዲጀኒ ለ መድፈኛ ጣሊያኖች ሐ ባንደ በሊ መ ባንዳ ራስ ኃይሉ ጅግ ፀ ኛ ባታሊዮን ኢንዲጀኒ ለ ኛ ባታሊዮን ሙስሊም ሓመድፈኛ ጣሊያኖች መ ከባድ መድፈኛ ጣሊያኖች ሰ ታንከኛ ተልፖኖች ረ የሮሌ ሠ ባንዳ ሠ የመስሏም ፕሩነቲ በክጠጩህ ከፋ ጊሚራ ዘ ኛ ኛና ኛ ባታሊዮን ኢንዲጀኒ ለ የምሕንድስና ጣሊያኖች ሐ መድፈኛ ጣሊያኖች መ የገብረመድኅን ባንዳ የከበደ ባንዳ ሸን የዘቀለ ሳንዳ ሠ የመጁት ባንዳ ቀ የመሮኒ አርሬ ወለጋ ቡድን ኢ ዬመፅ ፀ ኛ ኛ ኢንዲጀኒ ባታሊዮኖች ለ የምሕንድስና ጉራጌ ዙዋይ ኛ ኛና ኛ የዓረብ ሶማል ባታሊዮኖችባንዳ ቱቺ ሻጃመኔ ኛ ባታሊዮን ዓረብ ሶማል ቢ ዘግረ ማርያም ኛ ቡድን ባንዳ ዱባት የጠረፍ ማልካ ጮሙሪናስተፋኒያ ጠባቂዮች ኛ ቡድን ባንዳ ዱባት እላይ ከተጠቀሱ ቦታዎች ሁሉ ጣሊያኖች ከፈብሩዋሪ ጀምሮ እስከ አፕሪል አነሰተኛ ውኒያዎች በማካሄድ ይዞታቸውን አጠናከረዋል ይሁን እንጂ ዘባኮና በሮዶልፍ ሐይቅ እንዲሁም በሰቶፋኒፓ ሐይቅ ኣሰሳ የተካሂደ በመይ ወር ነበረ ሰ ሲዳማና ሐይቆች ሀ መጀመሪያ ዙር ኦክቶበር ዲሰምበር ሳደ ዲሊ አጠገብ ኦክቶበር በሳ ውጊያ የኢጣሊያ መኩንኖች ሲሞቱ ቆሳሏል ተራ ወታደሮች ሲሞቱ ቆሰሏል ኢንዲጀኒ ሲሞቱ ዘ ቆስሏል ኖቫምበር ስለ አርበኞች ጣሊያኖች የደረሳቸው መረጃዎች የሚከተሉት ነበረ ። ቀን ብቻ ጊዜ እንዲሰጠው ከዚሁ ጊዜ በኋላ ግን ምህረት እንደማይደረግለት እንዲነዓረው ያዝዛል ራስ ደስታ ግን ጣሊያኖች የማይቀበሉት ቅድመ ሁኔታ ብመልእከተኛ ካስታኛ አማካኝነት በማቅረብ እጁን ሳይሰጥ ቀረ ጀነራል ጀሉዞበቂቬቪግራም እንደገለጸው በተለያዩ ቦታዎች ከኦክቶበር እስከ ወሩ መጨረሻ በተደረጉ ግጭቶች በጣሊያኖች ወገን የደረሰው ጉዳት ጦር መኩንኖች ሊሞቱ ቆስሏል ባሌ ሴላ ማዕረግ የሞተ የለም የቆሰሉ ተራ ወታደሮች ጣሊያኖች የሞቱ የቆሳሉ ነበረ ኢንዲጀኒ የሞቱ የቆለሉ በሌላ ሪፖርት ጀነራል ጀሉዞ በሰፕተምበር አስከ የጦር መኩንኖች ቆስሏል ባለ ሌሳ ማዕረግ ቆስሏል ተራ የኢጣሊያ ወታደሮች ቆስሷልአኢንዲጀኒ የሞቱ የቆሰሉ መሆናችውን ገልጸዋል እንዲሁም ከሰፕተምፀር እስከ የሞቱ የኢጣሊያ ተራ ወታደሮች ቆሰሉ ኢንዲጀኒ የሞቱ የቆሰሉ መሆናቸውን ገልጣል በተለያዩ ውጌያዎች ከኖቨምበር እስከ ደሰምበር በጣሊያኖች ይ የደረሱ ጉዳቶች ጽ ኢንዲጆኔ መኩንናች ዋቱ የሞቱ የቆሰሉ የሞቱ ከበርብ ተቆሰፅ ከእስከ ኦክቶብር በአርበኞች ላይ የደረሰ ጉዳት አልተገለጸም ግን ከባድ ነበረ ብሏል ተጨ መዉጠጩጩ ሊር ለሽጪጩ ሃ ለ ኛ ዙር ከጀነዋሪ ፈብሩዋሪ ጀነዋሪ የአርበኞች አሰላለፍ እንደሚከተለው ነበር ዋናው የራስ ደለታ ጦር በእርበጎማ ከና ሰፍሮ ይቱኛል። ሃ ወታደሮች ተገድለዋል ከዚህ በኋላ ከብዙ ቦታዎች ባገኘናቸው መረጃዎች የሽፍቶች አርበኞች መሰብሰቤያ ጉራጌና ከምባታ መሆናቸውን በእነዚህ ቦታዎች እንድናተኩር ተደረገ በዚሁ መመረት ከጀነራል ጋሊናና ጀነራል ሚለከ እንደዚሁም ኩሎኔል ናታሌ በሞጆ ለስብሰባ ተቀምጠን በሁለት እቅጣጫ ወደ ጉራጌና ከምባታ እንዲዘምቱ አደረግሁ የዚሁ ታክቲከ ውጤት ሙሉ በሙሉ የተሳካ ለለሆነ ኩሎኒል ናታሌ በጎጀቲ ባካሂደው ጦርነት በየኑት መርፅድን በቁጥጥሩ ስር በማዋል እንዲረጃን ከማድረም በላይ ገብረማርያም ተንደኛ የኢጣሊያ ጠላት ነው በ የኢትዮጵያ ጦር በመምራት ሶግሊያን ለመቆጣጠርና ለመያዝ እቅድ ነበረው የጉጀቲ መርነት ይመራ የነበረው በራስ ደስታ ነበረ እሉ ግን አምልጦ ለመሸጃሽ ችሉ ነክር ሆኖም በጉብዙ ሻምበል ቱቺ የሚመሩ የደጃዝማች ቀከሉ ቋትግራይ ባንዳዎች ተማርኮ ወዲያውኑ በጥይት ተደብድቦ እንዲገደል ተደርገዋል በዚሁ ወቅትም በሕይወቴ ላይ የመግደል ሙከራ የተቃጣበት ነበር ራሰ ደስታና ደጃዝማች ንብረማርያም ተሰሩ በመቁረጥ ወደ ሰሜን በሚሸሹበት ጊዜ አዲስ አዘባን ለመያዝ እየግሰገሱ ነው የሚል ወፊ በኣዲስ አበባ ይናፈስ ነብረ ዱቼ ሆይ ይህ የሕሏና ዕረፍት የሚሰጠን ድል ለክቡርነትዎ እያበረከትኩ ከእንግዲህ በምዕራብና በደቡብ ኢትዮጵያ ሰላምና መረጋጋት በመፍጠር በሸዋ በሚፍጨረጨሩ ተቃዋሚ ኃይሎችን ሰመደምሰስ ብቻ እናተኩራለን የክቡርነትዎ ፍጹም ታማኝ በማለት ሪፖርቱን ደምድሟል በዚሁ ቀን ፈብሩዋሪ ሻምበል ቱቺ ሰግራጸያኒ በላከው ቴሌግራም ዛሬ ከጠዋቱ ሰዓት የእኒ ተዋፄዮች ራስ ደሰታ ዳምጠው ማርከዋል ከቡር የመንግሥት መሪ ሙሶሊኒ ቁት ትእዛዝ መሠረት በዎሸሽቱ በ ዘጥይት ተደብድቦ ተረሽነዋል በዚሁ ቀን ሻምበል ቱቺ ዝርዝር ማብራሪያ ሷባጥ ራሰ ደሰታ ወደጃሸበት ከአኒ ባንዳዎች በቄ ኃይል ልከ ሙሉ ሊሴሊት ተጉዞው ራስ ደሰታ ከ ጁሞች ሌሎች አርበኞች ይገኙበት ወደነበረ ምሑር ደርሰው ባንዳዎች ሌሊቱ መንደሩን ከብበው ከእጭርሮ ውጊያ በኋላ ውጊያን በማቆም እጁን ሰባንዳዎች ይሰጣል በዚሁ ውጊያ ፈታውራሪ ካሣ ባራምባራስ ተሰሳግ ልጅ ረጋ ፅሐፊው ኤልያስና አርበኞች ተገድለዋል ሌሎች የራሰ ደሰታ ተከታዮች አርበኞች የቆሰሉ ወደ እኔ ድንኳን አየመጡ ይነገኛሉ ከእኒ ባንዳ ጉዳት ህና ኞን ጮህ ጠብመንጃዎች ተማሣርክከዋል ከመረሸጃኑ ተከሉ መ ሑዓ አስፈርሚያለሁ ሏል ዝማች ሸሻ እንደተያዘ የሚል ጽሑፍ ረ ጨርጨር አርሲ መጀመሪያ ዙር ብሰው ጣልያኖች የጠሩት በጨርጨርፍ ኃጋራመለታ በሬታውራሪ በሐደና ፈታውራሪ ሺመልስ የሚመሩ እርበኞች ላይ ብዙ ወታደሮች ከማሰማራታቸው በላይ የቀድሞ የኢትዮጵያ ጀግኖች ወደ ጣሲያኖች የገቡ በቀድሞ ጀግኖ በፊታውራሪ ሚልዮንና በሊሉች መረዮች ባንዳዎች ሳይሆን አርበኞች የሚል መጠሪያ በጣሊያኖች የተሰጣቸው እየተረዱ ነበረ ዋናዎቹ የአርበኞች መሪረዮችና ተዋጊዮች በጣሊያኖች ሳይገደሉ ወይንም ሳይማረኩ ወደ ሌላ አካባቢ ለመሄድ ችቷል የጣሊያኖች ዋና ዓላማ የባቡር ሐዲድ ሰትራፊክ ኣስተግማኝ ለማድረግ ነበር ጸእርሲ የለፈሩ አርበኞች ቋጨቤዐመጠዩ ሊር ለ«በጩዑ ሃቭ ከጨርጨር ጋራሙለታ የሸሹ በፊታውራሪ በሐደና ሺመልስ የሚመሩ እንደዚሁም በለፍራው የነበሩ በልጅ ኣበበ ዳጋፋር የሚመሩ ነበሩ ጉጉ ብሚባሉ ተራራዎች ከገለምሶና ጩሉል መሐል የለፈሩ የሚያጠቃልል ነበረ ቀጥሎ ግን ባጣሊያኖች ተሰብኮ ልጅ አበበ ደጋሩር ወደ ጣሊያኖች ከመግባቱም በላይ ከጐናቸው ተስልፎ ኣርበኞችን እንዲዋጋ በጠየቀው መሠረት ተፈቅዶለት ባንዳ ሆኖ ነብበር ኛው የእርበኞች ቡድን ሲዲሪዬ በጢቾ ይገኝ የነበረ ነው ተዋጊዮች ነበሩት ከየረር ውጌያ ሸሽተው ወደዚሁ ቦታ የሰፈሩ ናቸው የኢትዮጵያ እርበኞች ከጣሊያኖች በደረሰባቸው ጥቃት በማምሰጥ ዘፊታውራሪ ጂመልለሰ የሚመሩ በሬታውራሪ በሐደ የሚመሩ ዘዘ ወደ ሲዳሞ በማምራት ከራስ ደስታና በየነ መርዕድ ጦር ሊቀላቀሉ ችሏል በደሰምዝር መጨረሻ ጣሊያኖች የአርበኞች መፈራረስ ምልከት በማለት ደሰ ያስኞቸው ተፈጠረ በፈታውራሪ ሺመልሰና በቀለ እየለ እርበኞች ከፊታውራሪ ወሊሼ ኣርበኞች ያሰመግባባት ተፈጥሮ ግጭት ተፈጥሮ ፊታውራሪ ወሊሺ ለጣሰያኖች እጁን ሰጥቷል ባለ ኣርበኞችን ለማጥፉት የተዘጋጁ ጣሊያን ወገን የሚከተሉ ነበሩ ኛ የኣማራ ባታሊዮን በደዳቻና ሳያማኖ መሐል ኛ የሶማል ባታሊዮን በሸዳላና ኣንቾጾራ መሐከል የምሥራቅ ኣሩሲ ጦር ሀኛ የኣማራ ባታሊዮን ለኛ የሶማል ባታሊዮን እና ሐ ዱባት ከእንቾራና መኣቡል ቃሷም መሐል የጨርጨርና ግራሙለታ ጦር ኛ ሀፉየሶማል ባታሊዮን ለ ዱባት ሐ የኛ ባታሊዮን በከፈል ከአቡል ቃሲምና መልካ ሚልከ መሐል በጦር ሰፈሮች ጫልከይ ማልካ ቲቤ እማጋሉ የሰፊሩ ባሂቱ ባንዳ ከጊኘር በስተምሥራቅ ዳሎ ባንዳ በማእክላዊ መንግሥት የሚታዘዝ በአርበኞች ወገን የተሰለፉ የሚክተሱት ነበረ በፊታውራሪ ሻለቃ አስፋው የሚመሩ ኣብዛኛው የተድሞ የኢትዮጵያ መደበኛ ጦር ወታደር መትረየሶች የነበራቸው በጉሬ አካባቢ ሰፍረው ነዘር በፊታውራሪ ዘሐደ የሚመሩ በማኮና አካባቢ በፊታውራሪ ተሰማ የሚመሩ በጥቂት መቶ የሚገመቱ ከጊጌኘርና ማላጎ መሓል የሰፈሩ በቀኛዝማች ተዘራ የሚመሩ በጥቂት መቶ የሚገመቱ በዓራብሊግ ተራራ የሰፈሩ በባራምባራሰስ ኦለምሴ የሚመሩ በኤጀርሳ የሰፈሩ ሀ የጉሪዬ ውጊያ ፈብሩዋሪ መ ዎሦ ኩኃ ኑጋ ውያው በሻለቃ እሰፋው የሚመሩ አርበኞች ፈብሩዋሪ ሊሊት በጀነራል ኩበዱ የሚመሩ የኢጣሊያ ጦርን በማጥቃት ተጀመረ ሲነጋ መልሶ ማጥቃት አካሂደው ከቀኑ ሰዓት ከአርበኞች የተለነዘረባቸው ሌላ ጥቃትን ባመመለሰ በአሬዮፕላኖች እየታዙ ለዓት የቆየ ውጌያ ተካሄይ አርበኞችን ሊያባርሩ ችሏል ኣርበኞች ወታደሮች ተገድሎባቸዋል ለ የታማሞ ውጊያ ማርች ሌሊት አርበኞች ብታማሞ ተራራ ሰፍረው እንደሚገኙ ሰለታወቀ የጀነራል ኩበዱ ጦር ጠዋት ጉዞውን ጀምሮ ክቀ ሰዓት የኣራብሊግኖ ታማሞ ተራራ ደረስ ቦታው በአርበኞች እንደተያዘ ተረጋገጠ የአርበኞች ተዋጊዮች ብካት ነበረ መትረየሶች ነክራቸው ኞና ኛ የሊቢያ ባታሊዮን ከካባድ ውጌያ በኋላ ታማሞን ሲቆጣጠሩ አርዘኞች በማፈግፈግ አምልጠው ከቦታው ለቀዋል ኣርበኞች ተገድሎባቸዋል ከሞትም መሐከል ፊታውራሪ ተፈራ ይጎኝበታል ሽ ሓ የዋራ ቆምቦ ውጊያ በኮሎኔል በሪዮ የሚመራ ሊላ የኢጣሊያ ጦር ሬጩደ ፄኘር እያማራ የነበረ ማርችን ዋራ ቶምቦ ወንዝ ደርስ ከወንዙ ብፀለተግራ የሰፈሩ ኣርበኞችን ጥቃት ሰነዘረ ከባድ ውጊያ ተካሄይ አርበኞች ወደ ጊኘር ኣፈገፊጉ አርዘኞች መልሶ ማጥቃት ኣካሄሂደው ነበር ጣሊየኖችም ተከላከለዋቸዋል ከኣርዘኞች የተገደሉ መሆናቸውን ተገመቷል ከሞቱት መሐክል ግራዝማች እምሩ ይገኝዛታል በዚሁ ቦታ ጣሊሴያኖች ወድቆ የተከሰክሰ የራሳቸው ኣሬዮፕላኖች ሰብርባሬ አገኙ የሰፈሩ ሰዎች ኣንደመሰከሩ የግራዝማች እምሩ ኣርበኞች በኣሬዮፕላ ውሰጥ ከነበሩ ጣሊያኖች ውጊያ ገጥመው ጣሊያኖች ሲገደሉ ኛ ተማርኮ ከፊታውራሪ በደ ጋራ ወደ እንግሊዝ ሶማሊላንድ እንደተወሰደ ተናግረዋል ዚነ መ የጉሬ ውጊያ በጀነራል ኩበዱ የሚመሩ ጣሊያኖች ታማሞን ተቆጣጥረው ከሰነበቱ ባኋላ ማርች ወደ ጉሬ ኣመርተው አዚናስ ተራራ ሷደርሱ ከኣርበኞች ተኩስ ተከፈተባቸው ኣርበኞች በሻለቃ እስፋው የሚመሩ የፊታውራሪ ክሐደ ያተቀላቀሉባቸው ነበሩ በጨበጣ ሳይቀር ከባድ ውጊያ ተጻሂደ አርበኞች ከጉሬ ሰቀው ወጥተዋል በአርበኞች የደረሰው ጉዳት የተገደሉ ነበሩ በዚሁ በባለ የሚደረገው ውጊያ የተደመደመ መሆኑን ገምቷል ከፈብሩዋሪ እስከ ማርች በባሊ በተደረጉ ውጊያዎች የደረሱ ጉዳቶች ከሁሰቱ ወገኖች የሚከተሰው ነበረ ብ ሀ ከኣርበኞች በጦር ሜዳ የተገደሉ የሚጠጉ ተማርከው የተገደሉ የተማረኩ ካሰታየት የተማረኩ የጦር መሣሪያዎች ጠብመንጃዎች መትረየሶች መድፈች ለ ከጣሊይኖች የጦር መኩንኖች የተገደሉ የቆሰሉ ተራ የኢጣሊያ ወታደሮች የተገደሉ የቆሰሉ ኢንዲጀኒ የተዛደሉ የቀሰሉ ሰ የአርቻ ውጊያ በባሌ ከተጠቀሱት ውጊያዎች በኋላ ጣሊያኖች አርበኞችን በማሳደድ ላይ ይገኙ ነበረ ኣፕሪል ኛ ሶማል ባታሊዮን በኣርሆ አጠገብ ከኣርበኞች ጋራ ውጌያ ዓጥሞ ከከባድ ውቂያ በኋላ ከኣርበኞች ወገን ከመቶ የሚበልጡ ተገድለዋል ከጣሊያኖች ወገን የጦር መኩንኖች ሲሷቆሰሉ አስካሪ ተገድለዋል ቆስሏል በሬታውራሪ በሐደ ተማርኮ ተወሰዶ የነበረ ኢጣሊያዊ የአሬዮፕላን አብራሪ በውጊያው ተገድለዋል ፊታውራሪ በሐደ ወደ እንግሊዝ ሶማሊላንድ ገብቷል በዚሁ ዓይነት የባሌ ውጊያ ፍጻሜ ያገኘ መሆኑን ጣሊያኖች ገምቷል ስለ ጉሪዬ ሌሊት በ ፈብሩዋሪ የተደረገው ውጊያ ጀነራል ናዚ ባደረገው ሪፖርት ባለ ጥቁር ሸሚዝ የኢጣሊያ ወታደሮች ተገድለዋል ቆስሏል ሊቢያውያን ተገድለዋል በጥዋቱ ውፄያ አንድ የጦር መኩንን ሲቆስል ሊብያውያን ኣንድ ተገድሎ ቆስሏል በሞሽ ሆነው የኢጣሊያ ጥቃት የሞከሩ ሁሉ ተማርከው ተገድለዋል ጣሊያኖች አርበኞችን በሚያሳድዱበት ጌዜ አንድ መቶ እለቃ በከባድ ቆስሏል ኣንድ አለቃ በቀላል ቆሰሏል ከኛ እግረኛ ሊቢያውያን ሲሞት ቆስሏል ከኛ እግረኛ ሊቢያውያን ሲገደል ። ድሕ ፈ በኛቃሲ የሜመራ ር ከየከተል ጐጃም አባይን ፎ በኣሳና ኢዳቦ ወደ ፈቺ ማምራት ነባረበት አል በሁ መሠረት አርበኞቹ በሁሉም አቅጥጫ ሳለተከበዙ ግምሎዓ ሥ ደሰምበር በጉር ወንዝ ዘውዴ አባኮራን እና ዘውዴ አባፋርዳ የተባሉ ኣርበኞች በጣሊያኖች ላይ ተኩስ ይከፍታሱ ሆኖም በጣሊያኖች መደበኛና ባንዳ ቃታደሮች ተባርረዋል በመቱ ዋሻ በሰፈሩ አርበኞች ላይ ጣሊያኖች ጥቃት ፈጽመው አርበኞች ገድለው በመንደሩ ላይ የበቀል እርምጃ መቀጫ ወስደዋል ደብረሊባኖስን ተቆጣጥረዋል እንደዚሁም ፍቼን ተቆጣጠሩ ግራዚያኒ ለወታደሮቹ የሰጠው መመሪያ በአሁኑ ሰዓት የዘመቻ ዓላማ አበራ ካሣን ለመያዝ ፍቼን ባስተማማኝ መቆጣጠር እካባቢውን በሙሉ ማጽዳት የሚል ነበረ የራስ ካሣ ልጆች መያዝና መገደል የአረበኞች ትግል አላደከመውም ደጃዝማች አበራና አስፋወሰን በደጋሞና በሰላሌ ተራራዎች ይገኙ እንደነበረ ጀነራል ትራኪያ ስላወቀ ከበባውን በማጥበብ ሊይዛቸው ችሏል የኢጣሊያ ቅኝ ገዢዮች ከግራዚያኒ ጀምሮ ከልከ በላይ ተደሰቷል የግዛታቸው ማእከል በሆነው በፊቼ ከተማ ኣደባባይ አዲስ አበባን ለማጥቃትና ለመያዝ የአዲስ ኣበባ ደሴ መንገድ ለማቋረጥ ትእዛዝ ይሰጡበት በነበረው የራስ ካሣ ልጆችን በመግደላቸው የአርበኞች ትግል ያበቃለት መሆኑን መሰሏቸው ከመጠን በላይ ተደስተው ደስታቸውን ይገልጹ ነበር ደሰምበር ቀን ጀነራል ትራኪያ ለግራዚያኒ ባደረገው ቴሊግራም ከምሽቱ አበራና ወንድወሰን ካሣ በፊቼ አደባባይ የተረሸኑ መሆናቸውን ገልጧል አጸርበኞች በጦር ሜዳ የሞቱ ተማርከው የተገደሉ ነበሩ ኢጣሊያኖች የደረሰ ጉዳት የተገደሰ የቆሰሉ ናቸው ብሏል ግራዚያኒ ለጀነራል ትቆኪያ ባስተላለፈው ትእዛዝ ትጥቅ የማስፈታት ሂደት እንዲከናወን ሽፍቶችን ቋይንም ሸፍቶች አርበኞች መሆናቸውን የተጠረጠሩ ሁሉ ለማጥፋትም ሙሉ በሙሉ እንዲካሄድ አደራ ብሎ ማንኛውንም እርምጃ ተወሰዶ የደሴ አዲስ አበባ መንገድ ፀጥታ አስተማማኝ ማድረግ አስፈላጊ ነው ይህ ሁሉ ተቋባር ሰማከናወን ኃላፈነት የተሰጠው ሰው እምነት የሚጣልበት ነው ጀነራደ ትራኪያ ሕዝቡ በኢጣሊያ ኃይለኛነት እንዲያምን ለማድረግና ሰማስፈራራት ስዘመቻው የተካፈሉ የኢጣሊያ ቅኝ ገዢዮች ወታደሮች በሬቼ ሰልፍ እንዲያደርጉ አዝዞ ወታደራዊ ሰልፍንም ጉጐብኝቷል በሰልፍ ሕዝቡና ቤተከህነቱ ደንግጧል ብዙ የቀድሞ ሹሞች እጃቸውን ሰጥቷል ብሏል ጣሊያኖች ፕሳን ጥ ሙሉ በሙሉ ግቡን መትቷል ብሏል ሆኖም የራስ ካሣ ልጆችንመግደል ምንም እንኳን ከፍተኛ የቀድሞ መንግሥት ባለሥልጣኖች የነበሩ ቢሆኑም የአርበኞች የትጥቅ ትግል ኣላዳከመውም ጣሊያኖች ራሳቸው የአርበኞች መሪዮች ብለው የጠቀሷቸው ያሰመያዛቸውና ያለመገደላቸው የጣሊያኖች ግምት ሰሕተት መሆኑን እንረዳለን ደሰምበር ጀነራል ትራከኪያ ለግራዚያኒ ባስተላስሰፈው ቴሌግራም በባራምባራስ ዘውዴ አባፋርዳ የሚመሩ አርበኞች ከፊቼ ዘመቻ ወደ ሸኖ የተመለሱ ከጣሊያኖች ባንዳዎች ጋራ ውጊያ እንደተካሄደ ገልጣል በ ጀነዋነሪ መጀመሪያ ጣሊያኖች ራሳቸው ኣርበኞች እንዳልተደመሰሱ አኣምነዋል ከፊቼ እስከ አባይ ድረስ ሰፍረው ይገኙ የነበሩ እርበኞች በኃይለማርያም ማሞ በዘውዴ አባኮራን ሀውዴ እባፋርዳ ዘውዴ አስፋው መሰፍን ስለሺ የሚመሩ ነበሩ በሸኖ ቆሮማሽ ተጉሰት መንዝ ሰፍረው ይገኙ የነዘሩ የምሥራቃዊ ክፍል የተባሉ እንደ ቀድሞ በአንድ መራ አበራ ካሣ አይመሩም ሞራላቸው ወድቀዋል በማለት አሁንም ጣሊያኖች የተሳሳተ ግምት በአርበኞች ላይ ነበራቸው ምከንያቱም ድሮምበአንድ መሪ የተጠቃለሉ አልነበሩም በጀነራል ቶስቲ የሚመሩ የኢጣሊያ ቅኝ ገዢ ወታደሮች ከፊቼ ዘመቻ በኋላ ጀነዋሪ ከፊቼ ተነሰተው ጀነዋይ ኢያርሶ ሲደርሉ በጎርጂ ሸለቆ በፊታውራሪ ዘውዲ እባኮራን የሚመሩ እርበኞች ላይ ጥቃት ፈጸመወ አርበኞች ተገድለዋል ከጣሊያን ወናን የደረሰ ጉዳት እልተገሰጸም እንደዚሁም በዚሁ ቀን ጀነዋሪ የቀኛዝማች ይርጉ ቀኛዝማች ገብረመስቀልና ፊታውራሪ ተሰማ የኢጣሊያ ባንዳዎችና ጀነራል ትራከያ በቴሊግራም ለግራዚያኒ እንደገለጠው ከአርበኞች ቀዓቃት ተፈጽሞባቸው አርበኞች ተገድለዋል ብለዋል ይህ ሁሉ የማያሳየው ከራሰ ካሣ ልጆች ግድያ በኋላ የአርበኞች ትግል የመቀነሰ ምልክት እንዳልነበረ ነው ጣሊያኖች መሣሪያ እንዲያስረክቡ ትእዛዝ የሰጧቸው መንደሮች ትእዛዙን አላከበሩም ብሏቸው ሰመንደሮች ጭፍጨፋ ቢፈጽመም ውጤት አላገኙም ጄ ጀነራል ትራከያ ከአባይና ጃማ ጃርሶ መካከል ቱ ቀኛዝማች ዘውዴ ይገኛሉ ስለተባለ ለጀነራል ቶስቲ ኣካባቢውን አሰሳ አድርጎ እንዲይዛቸው ትእዛዝ ሰጥቶ ነበር ሊላ የኢጣሊያ ኩሎኔል ለአሰሳ የተሰማራ ማርቲኒሊ በ በዚሁ እካባቢ ኢዳቦ በኃይሰማርያም ማሞ ከሟመሩ እርበኞች ጋራ ውጊያ ገጥሞ ከአርበኞች ወገን ተገድሰዋል ብሏል ከጣሊያኖች እአሰካሪ ኢንዲጀኒ ኤርትራውያን ተገድስዋል ቆሰሏል እንድ የኢጣሊያ መቶ አስቃ ቆሰሏል ጀነራል ትራኪያ ደሰምበር ከኃይስማርያም ማሞ ጋራ ሰሰተደረገው ውጊያ ተጨማሪ ሲሰጥ ኃይለማርያም ከነበሩት ተዋጊዮች ብቻ አስካሪ ቁፎዳተኞች ያሉባቸው ተከትለውት ሲሸሹ ሴሎች ግን ገበሬዎች በግዴታ ከእሱ ጐን ሆነው እንዲዋጉ የተደረጉ ስለነበረ አልተከተሉትም በሸዋ ሰሜን ምሥራቅ የነበሩ አርበኞች ከራሰ ካሣ ልጆች መገደል በኋላ እንደ ቀድሞ ሰፍረው ይገኛሉ እነሱም በተጐለት በወልዴ ተሰማ የሚመሩ በመንዝ በደጃዝማች አውራሪስ የሚመሩ በአንኮበር አካባቢ በባራምባራስ ይልማ የሚመሩ በአለልቱ በጅማ ሰምበቴ የሚዕወሩ በእነዚህ አርበኞች ላይ የደብረሲና አንኮር ደብረብርሃን ባንዳዎች አሰማርቶባቸው ነበር ከባራምባራስ ይልማ ወልደኢየሱስ ጀነዋሪ ቶን መታሰርና መገደል ጣሊያኖች ውጤት ኣላገኙም በሸዋ ሰላምና መረጋጋት ለማስፈን የተደረጉ ውጊያዎች ሰላሌና ምሥራቅ ሸዋ የሚሸፍን ከኖሸምበር ወር መጨረሻ እስከ ጀነዋሪ ወር እንደሚከተለው ሊጠቃሰል ይችላል ከጣሊያኖች የሞቱ የቆሰሉ ከአርበኞች የሞቱ የቆሰሉ በትክክል አይታወቅም ተማርከው የተገደሉ እጃቸው የሰጡ ደጃዝማቾች ፊታውራሪ አነስተኛ ሹሞች ወይዛዝርት የታላላቅ ሹሞች ዘመዶች በ በሸዋ ሰላምና ማረጋትን ለመፍጠር ጣሊያኖች የፈጸሙት ተግባር የተደረገው ሙከራ ጣሴያኖች ወር ፊብሩዋሪ ማርች ኣፕሪል ድክፍሉታል ይፁን እንጃ ጥረታቸው ከደሴ አዲስ አበባ ያለው የመኪና መ ጥበቃ ማድረግ ብቻ የተወሰነ ነበረኗፌ መንዝ መርሐቤቴ ሞሬድ የመሳሰሉ አካባቢቶች ለመግባት እንኳን እንዳልሞክሩ ራሳቸው ጣሊያኖች አምነዋል ሻዊ ሸዋ በጣልያኖች ላይ የማይታረቅ ቅራኒ እንዳለው ለመገንዘብ ችስናል ፈብሩዋሪ አርበኞቹ እየተ መን። ዓለማቸው ተላክቶላቸው እንደነበረ እንረዳለን አፕሪል ጀነራል ማለቲ ባሰተላለፈው ሪፖርት በጦርነቱ ስለተገደሉ ሰዎች በተጨማሪ ሲገልጽ ሌሎች ተገድለዋል ካለ በኋላ ሕዝበና ቤተክርስቲያኖች ለጣሊያኖች ታማኝነታቸውን ገልጻዋል ብሏል አዘበ አረጋይ ወደ ምፅራብ መንዝ ኣንዳመራ ተረጋግሟል ሆኖም ወደ አዳባይ እንደሚመለሰ ይታመናል በአዳባይ እንደ ሊቢያ ቺረናይካ ብዙ ዋሻዎች ጉድጓዶች ከቺዊረናይካ በ ጊዜ ተባዝተው የሚበልጡ ይገኛለ ብሏል አጥሪል ጀነራል ማለቲ ባደረፃው ሪፖርት ለለተደረጉ ጦርነቶች ኣስመልክቶ ሲጽፍ ባለፈው ያስተላለፈውን በማረም በጦር ሜዳ የተኀዝደሉ ኣርበኞች እንደነበሩ ተማርከው የተግደሉ እንደነበሩ እዝራርቷል ብዙ የአርበኞች የእህል ጐተራም እንዲቃጠል ተደርገዋል ብሏል አፕሪል ጀነራል ማለቲ ባቀረበው ሪፖርት አበበ አረጋይ ቀደሞ በጣሊያኖች ላይ ጦርነት ክመክፈቱ በፊት ጣሊያኖች እንዲቀድመት ወሉ ከማገኘው የኢጣሊያ ጦር በመለግማት ጣለያኖች ቀድመው ጥቃት እንዲፈጽሙ ለማድረግ እሞክራለሁ ብሏል በድምሩ ግን በጣሊያኖች የተቴሉኣርበኞች ነዘሩ ጣሊያኖች በመንዝ በመራቤቴ በሞረድ ብዛት ያላቸው እርፀዐችች የሰፈሩበት አርዘኞችን ለመደምሳስ ዕቅድ ያወጣሉ ይህ ከመደረጉ ዘፊት ግን በዋዩ ጅሩ ወበራ በስውር የሚንቀሳቀሱ ኣርበኞችን ቅድሚያ ዐመስጠት ማጥፋት ያስፈልጋል ብለው ያምናሉ የእንሳሮ ውጊያ ሳሀ ዳብር የአንሳሮ ሕዝብ የጦር መግሪያ አላስረከብም ብሉ ነበረ ጣሊያኖች አበበ አረጋይና ደጃዝማች አውራሪስ ወደ ሱዳን ወይንም ወደ ጅቡቲ ሀዝዢ ለቀው ለመሄድ ሃሳብ እንዳላቸው መረጃ ሰሰደረሳቸው ከመርሐቤቴና ከእንሳሮ ወደ አባይ የሚወስድ መንገድ ሁሉ ይቆጣጠሩ ነበር የእንሳሮ ሕዝብን ትጥቅ ለማሰፈታት ኮሎኔል ጆርዳኖ ስሰተመደበ ኮሎኔሉ ስራውን ለማከናወን ወደ ሰሚ መድኃኔ ዓለም የእንሳሮ ዋና ከተማ በማምራት እፕሪል እቦታው ሊደርስ ፍሪ ሕዝብ ንብረቱን ይዞ ሀገሩን ለቆ ነበረ ቦርሳና በተባለው ወንዝ ኣርበኞች ሰፈራቸውን ስላወቀ ኮሎኔል ጆርዳኖ አፕሪል አሰሳ ሰማድረግ ይሰማራል ዲመለስ የተሰጠው ትእዛዝ ችላ በማድረግ ያለው ኃይል በቂ ነው ብሎ በማሰብ እሰሳ ሲጀምር አንድ ከፍል ወታደሮቹ እፕሪል ሳሀ ዳብር በተባለው ቦታ በአርበኞች ተከበበ ከመንዲዳ እና ከፍቼ ረዳት ወታደሮች ሰለተላኩለት ከእልቂት ሊድን ችሏል አፕሪል ከከበባው ካስለቀቁ በኋላ ከባድ አሰሳና ቅጣት በሕዝቡ ላይ አካሂል በዚሁ ውጊያ በጣሊያን ወገን የደረሰ ጉዳት የጦር መኩንኖች የቆሰሉ ወታደሮች ሲሞቱ ቆሰሏል በአርበኞች ላይ የደረሰ ጉዳት የተገደሉ ከአንድ ሺሀ በሳይ ቤቶች በእሳት እንዲጋዩ ተደርገዋል ጣሊያኖች በ ዓመት ውስጥ ከአርበኞች ጋራ የተካሄደው ትግል ሲገመግመ ጥራ ውጤት እንዳልተገኘ አምኗል ለዚሁም ብዙ ምከንያቶች ሰጥቷል የመሬቱ ገደሳ ግደል መሆኑ የአርበኞቹ በፍጥነት እንደ እሞራ ከቦታ ቦታ መንቀሳቀስ የሸዋ ሕዝብ ያለው የቆየ ስር የሰደደ በጣሊያኖች ላይ ጠሳትነትስሰዚህ በሀገሩ ዘላቂ ሰላም ሊሰፍን የሚችለው በጊዜ ብዛት ነው በማሰት ኣጠቃሳይ ግምገማ ደርሰዋል እፕሪል ኮሎኔል ጋሬሊ ባሰተላለፈው ሪፖርት ሻለቃ ጆርዳኖ ብዙ የአርበኞች ከብቶች እንደዘረፈ በውጊያም ። እንዳልሆኑ ይታመናል ቬኒሲያ ባመካከለኛ ምስራቅ በንግድም በፖለቲካም ታዋቂነት የነበራቸው ክከትሮያ ትንጂ እስያ የመጡ ናቸው በሚባሉ ምናልባት ነጭ ዘር ኦሪያን እንዳልሆኑ ይታመናል ብኛው የዓለም ጦርነት ጀርመናዊ ሂትለር የኢጣሊያ የጦር ጓድ የነበረው ኣሸንፎ ቢሆን ኖሮ ንጽህ የነጭ ዘር ያልሆነ ሁሉ ለመፍጀት በነበረው ዓሳማ መሠረት እነ ማርቲኒ እያበጠረ ስድስት ሚሊዮን እሰራኤላውያን የተፈጁበት እጣ ይደርስባቸው ነበር የኢጣሊያ ጐሳዎች መካክል በእርግጥ እሪያን ዘር አይደሉም የተባቋቭሻ ኢትሩስካውያንርኢጣሊያ ታሪክ ለሪዎወች መሆናቸው ኢጣሊያን ከኛው መቶ ክፍለ በመን ጀምሮ እስክ ሬነሳንስ ክመጠለጩ በዑሉ መስክ ኢጣሊያን አንቱ ያለኙዋት መሆናቸው ዘእሪያን ዘር የበላይነት የሚያምኑ ጣሊያኖች ትልት ውርደት ነው ጣሌያኖች ትግራይን አርስ በእርስ እንዲጣላ ያደርጉ የነበረ ከእጹ ዮሐንስ ጊዜ ጀምረው ነው በአጺጹ ዮሐንስና በራስ አሉላ መካከል ጣ ለመጨረሻ ጌዜ መጠነኛ ቅራኔ ተፈጥሮ ነዘረ ተብሎ የተወራው ወሬ የኢጣሊያ እጅ ስላለበት ነው ተብሉ ጥርጣሬ የነበረው ከእውነት የራቀ ኣልነበረም እንደዚሁም በመተማ የደረሰ የአጺ ዮሐንስ የመጀመሪያ ሽንፈትና ሞት የኢጣሊያ እጆ አንዳለበት ይታመናል ፈርዲናንዶ ማርቲኒ ለ ዓመት የኤርትራ ሀገረ ገዥ በነበረበት ጊዜ የትግራይ ሹማምንትን እርስ በእርሳቸው እንዲጣሉ ትግራይን ወደ ውድቀት ደረጃ አንድታመራ ያላደረኅው ጥረት የስም ደቡባዊ የኤርትራ ኣውራጃዎች በትግራይ የስለላ ድርጅት እከል ሆነው ያገለግሉፈዕዘር እክሌ ተሾመ እኣእከሴ ተሻረ እነከሊ ተጣሉ ታሰሩ ተፈቱ የሚሉ ሰቃትቅን ዜናዎች ኣንደ ትልቅ ነገር ወደ ህሩ በማስተላለፍ የሀገሩ ጋዜጦች ሳይቀሩ የስለላ ድርጆት ነው ወይሳ ህገረ ገዢ ነው ብለው ሰተቼበትና ሲያፌዙዘት ነበር ፈርዲናንዶ ማርቲኒ ዘ ዓም ወደ ኤርትራ የሔደው የኤርትራን ፁዑሄትታ ለማጥናት የአንድ መንግሥታዊ ኮሚሽን እባልና ምክትል ሊቀመንበር ብመሆኛን ነዘር ኮሚሽኑ በኤርትራ የቆየው ለሁለት ወር ነበር በ ዓም የአዙፁኗ ኤርትራ ከሞላ ጉደል በኢጣሊያን እጅ ኅብታ ነበር የኤርትራ ስም ፀአዋጅ የወጣው በሀ ዓም ነበር ኣጹ ዮሐንስ የሞተው በ ዓም ነበር በዚህ ዓም ጣሊያኖች ኣስመራን ያዙ ኮሚሽኑ ስራውን አጠናቆ ወደ ምጽዋ ተመልሶ ወደ ጣሊያን ህገር ከመመለሱ በፊት ከባላባቶችና ከታዋቂ ግስሰቦች በምጽዋ ስንብት በሚያደርግበት ጊዜ ማርቲኒ ከሁለት ግለሰቦች ያደረገው ውይይት በማተኩር ስለአፍሪካ የሰጡት አስተያያት ካዳመጠ በኋላ የራሱ ሃሣብም በግስሰፈር የጓፈው በህገራችን ወሳኝ ሰለሆነና የኢትዮጵያ ሕዝብ ማወት ያስበት ጉዳይ ስለሆነ ዋና ዋና ውይይቶችና ማርቲኒ ከሰጠው አኣስተያየያት ጋራ ኣቀርሳለሁ በመጀመሪያ ያነጋገረው ናሬቲ የተባሰው ኢጣሊያዊ ጮያው እናጺ ሆኖ ብዙ ዓመት ከኣጹ ዮሐንስ ጋራ የኖረ ነበረ ናሬቲ የቀድሞው ጌታው ኣ ዮሐንስ ትልቅነት ደግነት ማውራት ጀመረ ናሬቲ በንግግሩ ሰላሳልተለማማውና ደስ ስላላሰኘው ማርቲኒ እሱን ኣቋርጦ አፍሪካን የበሰጠ የሚያውቅ አግረ መንገዱን በምጽዋ ይገኝ ካነበረው ክታዋቂው ጀርመናዊ ስቫይንፉርት ጨዋታ ጀመረ » ስቫሻቫይንፉርት አፍሪካን ለብዙ ዓመታት ጐብኝቶ ለኤውሮጳ ያስታወቀ ሰው ነበረዥረ ማርቲኒ እና ስሻቫይንፉርት እንደ ሄትለርና ሙስሊኒ በሃሣብ ተስማሙ ስለአፍሪካ ሕዝብ ልዩ እውቀት ባለው መሠረት ሰቫይንፉርት አስተያየቱን ሰለ ኢትዮጵያውያን ሊሰጥ የሐበሻ ሕዝብ በድንሩርና ምክንያት ሁሉም ነገር ያወድማል ሥራ በመጥላትም ማንኛውንም ነዝር ሲበላሸሽና ሲገነጠል ዝም ብሎ ያያል የሐማሴንና የትግራይ ሕዝብ እናንተ ምናልባት በድህነታቸው ርህራሔ ያድርሳችሁ ይሀናል ነገር ግን እነርሱ በውዴታቸው ድህነት የሚፈጥሩ ናቸው የተበሳሹጁ ሕዝሶች ናቸው ሰማንኛውም ነገር ችሉታ የሴላቸው ለማንኛውም ዓይነት ለማሻሻል ፍላጐት የሌሳቸው ሕዝቦች ናቸው ሱዳኖች የተሻሉ ናቸው የማእከላዊ ኣፍሪካ ጥቁሮችም የተሻሱ ናቸው በነዚህ የጸ ሕዝቦች መሐል ሥልጣኒ የማስፋፋት ምሣሌ በመሆን ትምህርት ለመ መሞከር ማለት የየዋሆች ሕልም ነው የገዢዎች ወ ኾ እጩ ሕፈ ሀ ፍላጉት ትልም እይደለም እንድ የስው ዘር አጥፍቶ በቦታዘ ሌላ የሰው ዘር ተክቶ ማሰፈር ነው የማሜያስፈልግ ከዚህ የተለየ ሃሣብ ያለው ሰው ፍሬ ቢስ ወሬ ያወራል ዘሐንጉል የማያስብ ሰው ነው ማርጉኒ ቫይንፉርት ለለ አፍሪካ ረጅም ጊዜ ልምድ እውቀት ካለው ኣስተያየት ካደጩጠ ዘኋላ ሃሣቡን በማጠቃለል ከኤትዮጵያ ጋራ ያለው የንግድ እንትለቃሴ ዝትተኞ መሆኑን ገልጸ ለኢትዮጵያውያን ትዚት ስለመክፈት እሰፈላጊ አለመሆሦኑም ብሉ ቲእጥላላ ፀዐኋላ ሰለዘረኝነት ያለው አሰተፉያየቱ በመደምያም በማከተለሠሁ ገይንት ያብራራዋል ኣንዳንድ ለዎች እኛ ወደ ኣፍሪካ የሔድን የእፍረካ ሕዝብን ለማሰልጠን ነው የሚሉ አሉ እኛ እንደዘ ካልን ውሻጃታሞች ነን ወደ ኢትዮጵያ ሰሳልጣኒ ኣንዲስፋሩ ተስፋ እናደርጋለን ብንል ውታሞች ነን ሰለ ኣፍሪካ ጉዳይ ልክ እንደ ሰቫይንፉርት ለማጠቅ ኣንድ ለው ለብዙ ዓመታት ዘአእፍሪካ መኖር ኣያስፈልገውም በሚገባ ተጠቅሞ ለማጥናት ዙለት ወር ብቻ በአፍሪካ ማሳለፍና በቀ ነው ኣትዮጵያጡያን ኋላ ተር ጉጐሣወች የጣኦት እምነት ያላቸው ኣይደለሥ ከብዙ ምእተ ዓመታት ክርሉርያን ናቸው የመንግሥታቸው መዋቅር የብዙ ምፅተ ንመታት ታረክ ያለው ነው በዚሀም ህገር ወራሪዎችና ዘገር ጉብፒዎች ከብዙ ምእት ዓመታት ጆምረው የሌውሮፓ ስልጣኔ ለማሰገባት ሞክረው ነበር ይህ ሕዝብ ግን እልፈለገም ገዢዎቻቸው በብሉይ ኪዳን ጌዜ እንደነበሩ ናቸው ባሀሉቹ ባሄሮዶትስ ጌዜ የነበሩ ናቸው በዘገራቸው የቀረው እነስተኛ የሰው ሐንጉል ። ከኢትዮጵያዊ መሐል ነፍስ ገዳዮች አሉ በዘር ለይተው የጅም ነፍስ ገደዮች ግን ብጣሊያኖችኖ በጀርመኖች ብቻ ነው የታየው ሰለዘህ ማርቲኒ ስለ ኢትዮጵያውያን የክርስትና እምነት መተቸትን ትቶ ለራሱ ጉድለት ማወቅ ይኖርበት ነበር ማርቲኒ በራስ አሉላ ላይ ጠላቶቹን በቂም በቀል ያለማቋረጥ ያሳድዳል ብሎ ነበር ይህ የቂም በቀል ግን በራሱ በማርቲኒ የሚታይ ጸባይ ነው የማርቲኒ ቂም በቀል ደግሞ ሰጥቁር ሰው ዘርና በኢትዮጵያውያን ነው ጣሊያኖች የፈጸሙብን ወንጀሎች ብዙ ናቸው ዋንኛው ግን ትምህርት መከልከላቸው ነው ሌሎች ትኝ ገዢዎች ቋንቋቸውና ባህላቸው ማስፋፋት ኩራት ሲሰማቸው ጣሊያኖች ግን ቋንቋቸውና ባህላቸው ምናልባት ቋንቋቸው እንዳይጠቁር በመፍራት እንደሆነ ቅኝ ተገዢዎቻቸው እንዲያውቁ እንዲማሩ እይፈልጉም ነበር በዚህ መሠረት ፈረንሳይኛ እንግሊዘኛ ፖርቱጋለኛ የአፍሪካውያን መንግሥታትና ሕዝብ ኦፌሳላዊ ቋንቋ የስነ ጽሑፋቸው ቋንቋ ለመሆን በቅቷል የእሰፔን ቋንቋ እንኳን በኢኳቶሪያል ጊኒ መንግሥታዊ ቋንቋ ሆኖአል ኢጣሊያ ከቀድሞ የአፍሪካ ቅኝ ዢዝዢርቲዎች ብቾኛ ሀገር ቋንቋዋን ለማስፋፋት ያልቻለችና ያልፈለገች ሀገር ያደርጋታል ይሀ ሁኔታ ምን ያህል አሰከፊ እንደነበረ የኢጣሲያ ቅኝ አብዛዝ ያሳያል የዚህም መሥራችና መሐንዲሰ ማርቲኒ መሆኑን አያጠያይቅም እሰከሬ በዓለም ተወዳዳሪ የሌለው የቅኝ አገጓጻዝ ሥነ ሥርዓት የኢጣሊያ መንግሥትኖ ሕዝብ ድጋፍኖ አይዞሀ ባይነት ባይኖረው በኣንድ ግለሳብ ብቻ በማርቲኒ ሊመሠረት ኣይችልም ነበር በዓለም ብዙ ሰዎች እንዳንድ ኢትዮጵያቿያን ጭምር ቅኝ ገዢዎች ከነበሩ ሀገሮች ከሁሉ መጥፎዎች ዘረኞች እንግሊዞች መሆኖቸውን ይዛምታሉ በሁለተኛ ደረጃ ፈረንሳዮች ዉዚተ ይላሉ ስለ ኢጣሊያኖች ቅኝ አገዛዝ ሲጠየቁ ጣሊያኖች ደጐች ናቸው ሲሉ ይሰማሉ ነገር ግን ጣለያኖች ከሁሉ የባሱ ዘረኞች ብቻ ሳይሆኑ ተወዳዳሪ የሌላቸው ናቸው ዘረኛ የሚባል የደቡብ ኣፍሪካ መንግሥትም እይወዳደራቸውም የደቡብ አፍሪካ መንግሥት ወንጀለኛ ዘረኛ የሚያለኘው በሁለት ነግሮች ብቻ ነው በአፓርታይድ ኛ የመንግሥት ሥልጣን ለብዙሃኑ ጥቁሮች አፍሪ አለመሰጠቱ ነው በኢጣሊያ የጭቆና እገዛዝ ግን ከእነዚህ ሁለት ነፃሮች አልፎ ማንኛውም ቅኝ ተገዢያቸው ወደ ሀገራቸው እንዳይሄድ በዛከልከል ከኛ ክፍል በላይ ትምሀርት ቅኝ ተገዢዎቻቸው እንዳይማሩ ለማድረግ በመጨረሻም በጅምላ በሙሉ በተለይ በኤርት በትግሬዎች በደዩቐ ዓሊ አልቂት ሰለሚያስተውሱ እንዲሁም በኢትዮጵ ሁሉ ነበር የኤርትራ ነጻነት መደገፍ ማለት የማርቲኒ ዓላማ ማራመድ ማለት ነው ኤርትራን ትግራይን ኢትዮጵያን አፍሪካን ማዳከምና ማዋረድ ነው እንጂ ማጠናከር አይደለም ማርቲኒ በማያወላውል አነጋገር ገልጸታል ጥቁር ሕዝቦችን ከአፍሪካ የማጥፋት ዘመቻ እኛ የዛሬ ትውልድ ጀምረነዋል የሚቀጥሉት ትውልዶች ይቀጥሉታል ብሏል ማርቲኒ የኤርትራ ሀገረ ገዢ እንደመሆኑ መጠን በነበረው ሥልጣን ተጠቅሞ ዓላማው በስውር ያካሄድ እንደነበረ አያጠራጥርም ኤርትራውያን ማርቲኒ በሚያወጣላቸው ቅርጽ ህጩሠሠጪ ሸሀ በጣም ታማኝ ኤርትራውያን የተባሉ ኢትዮጵያ ህገራቸው መሆንዋን ረስተው ከድተው ኤርትራ በኢጣሊያ የተፈጠረች ሀገር ብቻ ሀገራችን ናት እያሉ እንዲኖሩ ተደርገዋል የሀገራችን ታሪክ ሰሪው እኛ ሳንሆን እነ ማርቲኒ ሆኑ ዓመት እርስ በእርስ የተደረገው ጦርነት እንደ ማርቲኒ በነደፉልን ታሪክ ተጠቅመን የእነሱ እስተሳሰብ ተገዢ ሆነን እንድንኖር የታቀደ ይመስላል ኣንጂ ለኤርትራ ነጻነት የተዋጋን ሊሆን አይችልም ከክብራችን ታሪካችን የብዙ ሺህ ዓመት ዕድሜ ያለው ነው ከድሮ ቅኝ ገዢዎቻችን ኢጣሊያኖች የበለጠ ረጅም ታሪክ እለን የዛሬ ምዕ ራባውያን ሥልጣኔ የተጀመረው ከግብጽ መሆኑን አይካድም ጥንታቁቻን ግብጸች ግን በዓረብ ዝርያ ያላቸው ሰዎች ተወረው ተውጠው ዛሬ ዘራቸው ጠፍተዋል ንጹህ የጥንታውያን ግብጸች ዝርያ እኛ ኢትዮጵያውያን ሰለሆንን የዱሮ ግብጻውያን ምን ይመሰሉ እንደነበር ለማወቅ የሚፈልጉ ሁሉ ወደ ኢትዮጵያ መጥተው መረዳት ይችላሉ ጥራዝ ነጠቅ ዝቅተኛ አስተሳሰብ ከድሮ ቅኝ ገዢዎቻችን ተምረን ታሪካችን የመቶ ዓመት ታሪክ ነው ማለት አንችልም ማርቲኒ ሀገረ ገዢ ተብሎ ከመሾሙ በፊት ፀዐገረ ገዢዎች የነበሩ ጀነራሎችም በማርቲኒ መጽሐፍ በመመራት የማይፈልጉዋቸውን ኤርትራውያን ማሎት ብለው ወደ አሰብ ይወስዲቸው ነበር ግዞቱን ጨርፅ የሚመለሰ ሰው ፓይ አልነበረም ሲወራ ግን የሚወስዳቸው ወደ ሀሰብ ባይሆን ቀይ ባሀር ውካጥ እየጨመሩ ይገድሏቸው እንደነበረ ነው ጣሊያኖች ካደረሱብን የጅምላ ግዲያ በማካሔድ ቅኝ ተገገርዎች እንዲጠፋ በማድረጋቸው ያጠቃልላል ማርቲኒ ስለ ሐበሻ ሴቶች ሲጽፍ በአሥር ዓመታቸው ያገባሉ በአሥራ ሁለት ዓመታቸው ልጆች እአይደሉም በሃያ ኣምለሰት ዓመታቸው አርጆተዋል በሰላሳ ዓመታቸው መጃጃት ይጀምራሉ እስከ ሃመሳ ዓመት ጃጅተው መኖር ይችላሉ ብሎ ነበር የማርቲኒ መጽሐፍ ለመጀመሪያ ጊዜ የታተመው በ ዓም ነበር ከዚህ ዓም ጀምሮ እስከ ዓም ድረሰ በአራት ዓመት ውስጥ በሰድሰት ጊዜ ታትሞ ወጥቷል ይህ የሚያሳየው መጽሐፉ በኢጣሊያ ሕዝብ ብዙ ተወዳጅነት አትርፎ እንደነበረ ነው የኢጣሊያ መንግሥት ዩዚህ ዓይነት አስተሳሰብ ያለው ሰው መሆኑን እያወቀ ነው ሀገረ ገዢ ሹሞ የላከብን ማርቲኒ የኢጣሊያ ቅኝ እዝዝ መሥራች ነው እሱ በኤርትራ የመሠረተው ቅኝ እዝዛዝ አሰራር ኣርአያ በመሆን በሶማሊያም በሊቢያም በሥራ ላይ ውሏል በኢጣሊያ ቅኝ እዝዛዝ ሰንማቅቅ የነበርን ሁሉ አንድ ግንባር ፈጥረን መተዛዘን ሲገባን ሶማሊያ የግዛት ይገባኛል ስታቀርብብን ሊቢያ ደግሞ እስላም እንድንሆንና ዐረብ እንድንሆን ትፈልጋለች የኢጣሊያ ዓላማ ጣሊያኖችን ዚጎቻቸው በቅኝ ግዛታቸው ማስፈር ሲሆን ሰፈራም በሰፊው የተካሔደባት ሊቢያ ናት ለእንድ ኢጣሊያዊ ሰፋሪ አሥር ሊቢያውያን ቦታ መልቀቅ ሰላለባቸው እሥር ሊቢያውያኖች መገደል እንደነበረሳቸው የታወቀ ነው በሶማሊያም ጣሊያኖች የሙዘ ተከላ ስለነበራቸው የሰፋሪዎች መበርከት ሰውን መግደል ምክንያት እንደሚፈጥር ወ ጾ እ በ አያጠራጥርም ኢጣሊያ አነስተኛ አክብሮት የለቢያዊያን ትሰጥ የነዘረችው ሊቢያ በምሥራቅ በኩል ከግብጽ ነጻ መንግሥት ሰትዋሰን ዘምዕራብ በኩልም የፈረንሳይ ግዛት ሆነው በሙሉ የፈረንሳይ ዜግነት መብት ካላቸው ነዳ ሰዎች ሰለምትዋሰን ነው ጣሊያኖቸ ንጹህ የእርያን ዘርም እይደሉም ከአፍሪካውያን ዘርሥሦ የተቀላቀሉ ናቸው ክእኛ ከኢትዮጵያውያን ዘርም ድብልቅ አላቸው ብዙ ጊዜ ሀገራቸው ከአፍሪካ የመጡ ሕዝቦች ተወራለች ንጹ ነጮች የማጩለሰሱ ጣሊያኖች ካሉ እነሱ ከምሥራቅ ኤውሮጳ ባሪያ ዘማድረግ ሮማሃን ያመሟቸው ሕዝቦች ናቸው በኣንድ ወቅት ከሮማ ከተማ ሕዝብ ሲሶ ሮማውፓፖን ከምሥራቅ ኤውሮጳ በባርነት ያመጣቸው ንጽሕ ነጭ ዘር ፀተረ ቢጫዎች ሰላሾች ሲሆኑ የቀሩት አትሩስካውያን ከመካከለኛ ምሥራቅ ከትንጂ ኢስያ ትባል የነዘረችው ከዛሬዋ ቱርክ ያመጡ ነጭ ዘር ያልነበሩ ሕዝቦች ናቸው እንደዚሁም ሮማውያን ራሳቸው ከኤትሩስካውያን የተዳቀሉ ነበሩ ሌሎች ጐሣዎች እንደ ላቲኒ ወዘተ የሮማን ከተማ ነወሪዎች ነዘሩ እስራኤላውያን ሳይቀሩ ከሮማ ሰፋሪዎች በቀደምትነት ክሌሉች ሕዝቦች አኩል ደረጃ እንዳላቸው የሚያምኑ አሉ ጣሊያኖች ንጹህ ነጭ ዘር አለመሆናቸው ራሱ ማርቲኒ በደረሰው መጽሐፍ እንደገለጸው ለጩረዳት እንችላለን ማርቲኒ ሰለአሽከሮች ላጸርልዚክ ባለቀለም የኢጣሊያ ወታደሮች ሲጽፍ እንዲህ ዶላል በሐማሴን ወይም በትግራይ ተወላጅ ከሆኑ እሽክሮች ውስጥ አንድ ብቻ ሳይሆን እሥር ሃያ ለላሳ የሚሆኑ ልክ ኡጉ ፎስኮሎ ሀዐ ዐዐ የሚመሰሉ እሉ ኡጉ ፎሰኮሎ በ ዓም ተወልዶ በ ዓም የሞተ የታወቀው ዝነኛ የኢጣሊያ ቋንቋ ሰነጽሁፍ ሰው ነው ጣለያኖች ንጹ። አሱ ዓም የደረሰው ክሻውድ መጽሐፍ ብቻ ጸረ ዘረኝነት አርኽነት ነበሞሚሊያኖ አክሃሳሰብ ዝረኝነት በኢጣሊያ ህገር የተፈጸመው በፋሺዝም ኸ ብቻ መሆኑን ለማሰረዳት የታቀደ ነበር በ ዓም ኢጣሊያከፉሺዝም አገባዝ ታላትያዲሞከራሲ ጉዳና መራመድ የጀጩረችበት ወቅት ነባርያለፈውም የኢጣሲያኖች መጥፎ ዒዜ ዘረኝነት ታሪክ በሰፊው ለኢጣልያ «ሕዝብ ለማስረዳት ከደራሲው የሚጠበቅ ተግባር ነበር ደራሲው ግን መጽሐፉን ሊጽፍ ያነሳሳው ምክንያት የመላው የኢጣሊያ ሕዝብ ስሜት በመከተልና በመወከል ጣሊያኖች ዘረኞች አይደሉም ጥሩ ቅች ገዢዎች ናቸው የጀርመኖች የጦር ጓዶች በሆናቸው ግን በእስራኢሳውያን ላይ አነሰተኛ በደል ፈጽመዋል ብሉ ለማስረዳት ብቻ ነበር ይሁዶች ዘረኞች የሚሏቸው እነሱን የሚጠሉ ብቻ ነው በጥቁሮች ላይ የሚፈጸመው ዘረኝነት ግን እንደሚቀበሉት ያሳያል ጀርመኖች ያለፈውን ጥፋታቸውን አምነው በየአጋጣሚው ሐዘናቸውን ለእሰራኤላውያን እየገለጹ ናቸው የኢጣሊየኖች ግን የሚያሳዝነው ከጀርመኖች በባሰ ሁኔታ በተለይ ፀረ ጥቁር ሕዝብ ዘረኝነት ኸኺጨጩፀ ሌዘ ከከጸ ጅገቪርፎ ወ ፔክሬፍብከዐ እሀ ይቪር ስ የተከሰተባት ህገር በመሆኗ ብቻ አደደሰም በይበልጥ የሚያሳዝነሙ ኙሚገርመው በኢጣሊያ ሀገር ፀረዘረኝነት አንቅሰቃሴ አለመቃየቱ ነውእ ማርቲነ የአፍሪካ ጥቁር ሕዝቦች ከአፍሪካ መሬት ኣናጠፋቸዋለን በሟሉብት ጌኮዳት ማድረስ የሚችሉት ለእኛ ለቅኝ ተገዢዎቻቸው የነበርን ብቻ የተወሰነ ነበር እውነት የአፍሪካ ሕዝብን መፍጀት ከተፈለገ አብዛሃውን አፍሪካ ይቆጣጠሩ ነበሩ ሁለቻ ህገሮች ቅኝ ገዢዎች ማለት ክእንግሊዝና ፈረንሳይ መስማማት ነበረባቸው መንግሥቶቻቸውም ፋሽስቶችና ዘረኞች መሆን ነበረባቸጡ ይሁግን ጨርሶ የማይታሰብ ነው ምንያሩም እነጽሄ ውስቲ ዘፃሮች ከጥንት ጀቻድ በማይናጋ ዲሞክራሲ የሚተዳደሩ ስመሆናቸው ውሑ ናክ ጊሪ ሽ ዴ ኣይ ስስዚህ ንው የኢጣሊያ ዘረኝነት እኛን ከመጉዳት በቀር ምንድ ወጤት ሳያመጣ ከንቱ ድንፋታ ሆኖ የቀረው ሞሚሊያፍኛ በኢጣሊያና በዓለም አቀፍ ባጣም የቃወቀ ስው ነበረ የደረሰው መጽሓፍ ኣፍሪካን በሚመዕከት ግን የማርቲኒ ፖሊሲ የሚያጠነክር ሲሆን እሰራኤላውያን ባሟመለከት ብቻ ጣሊያኖች ከጀርመኖች ጉን በመሰለፏቸው ትንሽ ስሀተሕት ሰርተዋልለማሶት የቃቀደ ነበረስለዚህ ሞሚሲያኖ በከፈል ዘረኝነት በከፊል ጸረዘረኝነት አስተሳሰብ ያለው ሰው ነው ለማለት ይቻላል ሞሟሊያ ዜግነቱ ኢጣሊያዊ በሆንምብሩ ግን ይሁዳዊ ነው ከቅድመ አዳቁሄ ይምሮ ሰሁለት ጂህ ዓመት ኢጣሊያ ሀገር ነዋሪ ሰለሆኑ ከኣብዛኛድቹ ጣሊያጸች በኢጣልያንነቱ ጃዴሜያ አለኝ የሚል ነው የመጽሐፍ ፍሬ ነገሩም ጣሊያኖች ጥሩ ሕዝብ ናቸው ዘረኞች አይደሉም ዘረኞች ጃርመኖቻች ብቻ ፍቸው መሶሊኒ ራሱ ፋሸዝም ቢሆን ዘረኛ አይደለም ጣሊያኖች በጀርመኖች ተገደው ነው ዘረኞች የሆኑት ወዘተ ደራሲው ዘረኝነት ብሎ የሚጠራው ጸረ እሰራኤላውያን ዘረኝነት ብቻ ነው ጸሪ ሴሎች ዘሮች ግን ትክክለኛ ሰለሆነ ዘረኝነት አይባልም ብሎ ያምኖናል በአጭሩ ሞሟሊያኖ ደኢጣሲያኖች እስራኤላውያን ዛብት ተከራካሪ ነው ለማለት ይቻላልእቕ ኢጣሊያኖች የቅኝ ግዛታችንን ልናሰፋፉ መብታችን ነው ይላል በኢትዮጵያ ያካሔድነው ጦርነት ተገቢና አሰገራሚ ነው በማለት አድናቆቱን ይገልጻል ቀጥሉም እኛ ኢጣሊያዊ ይሁዶች ለአብሲኒያና ለሶማሊያ ኔግሮች እንዲሁም ለሊቢያ ዐረቦች ፃተሰጠ መብት እንዴት እንከለከላለን ዐረቦች በዩኒቨርሲቲ ገብተው ሲማሩ በሌላ ቦታም ሥሁራ ሲሰጣቸው እኛ ብቻ እንዴት እንከለከላለን ብለዋል ሞሚሊያኖ ዐረቦች በኢጣሊያ ዩኒቨርስቲ ዯበተው ሷማሩ አየቶ ይሆኖል ሊቢያውያን ግን አይደሉም ጣሊያኖች ለሲበዖያውያ ያደረጉላቸው ከአኛ ሻል ያለ አያያዝ ከግምት የሜገባ አይደለም ትም አልተክፈተላቸውም ሌሎችም ለማኅበራዊ ኑሮ አሰፈላጊ የሆኑ ነ ነች ኣልተሰሩላቸውም እንደደንቡ ክሆነ ኤርትራውያን ክ ባባም ታማኝ ይባሱ የነበሩ ኤርትራም ርሀጢዜ ክህክዉጠክ በኩር ቅኝ ግዛታችን ተብላ ትጠራ ነበሪ ነገር ግን እነ ማርቲኒ ካዘጋጁላቸው ከሞት መትረፍ የቻሉት ጐረቤታቸው ኢትዮጵያ ነጻ ሀገር ስለነበረች መሆኑን መዘንጋት የለብንምነነ ኢትዮጵያ ጠንካራ ነጻ ሀፒ ብትሆን ደግሞ ያደረሰባቸው ጥቃት አይጀርስባቸውም ነበር በኢጣለያ ቅኝ ግዛት ሥር ወድቀው ሲማቅቱዩነበር ህገሮች በሙሉ የጋራ ዕድል ይጠብቃቸው ነበር ይኸውም በማርቲኒ ትላን መሠረት ሊፃዓደሉ የተዘጋጁ ሕዝብ ነበፍዩ ጣሊያኖች አርሰ በእርሳቸው የተለያዮ የፖለቲካ አስተሳሰብ ይከትላሉ ስለሀገራችን ያላቸው አመለካከት ግን አንድ ነው ፋሽዝም እኛን ነው የሰደለው እናንተን አልበደለም ከኢጣሊያ ወስዶ ኀንዘባችንን በከንቱ በእናንተ ሀር ነው ያባከነው ለእናንተ ግን ጠተማችሁ እንጂ አልጉዳችሁም አሳለጠናችሁ መንገድ ሳራላችሁ ልብስ ዘሠልበሱሉ ተትማራችሁ በሣንኳያ መብላት አስተማራችሁ ትምህርት ቤት ከፍቶ አሰለጠናችሁ ወዘዯ ይላሉ የኢጣሊያ ቅኝ ኣገዛዝ ወቀሳ የሚያስማ ሲጣሊያዊ የለም ጣሊያኖች የሰ መንገዶችና ሕንጻዎች ለራሳቸው ጥቅም የተሰሩ ስለሆኑ ኣይመለከተንም በትሥህርት ስልጣኔ ሣን የኢጣሊያ ቅኝ ከሌሎች የሚለዩበትም መለያ ምልክት ጠባሳ እንደነበረ የማይካድ ሐቅ ነው በኢጣሊያ ቅኝ ግዛት ፍዳሜ በቅኝ ግዛቶቻቸው ሁለት ችግሮች በቅ ብለው ተከሰተው ነበር የሰሌጠነ የለው ኃይል አለመኖር የቋንቋ ኋ« ችግር ሊቢያውያን የዳበረ የዐረብኛ ቋንቋ ስላላቸው ወደ ነፃነት ር ችግር አላጋጠማቸውም ሆኖም በእውኑ ጊዜ በሰሜን ኣፍሪካ ማግሬፕ ሀገሮች ከዐረብኛ ጐን በእኩልነት ደረጃ የሚጠቀሙበት የቀድሞው ቅኝ ዢርድው ቋንቋ የማይጠቀመ ሊቢያውያን ብቸኛና ልዩ ያደርጋቸዋል በሠራችን ችግሩ የሳሰ ነብረ በጣሊያነኛ ቋንቋ የአስተዳደር መዋቅረ ስላእንበረ ትግሪኞ የዳበረ ቋንቋ ስላልነበረ እንግሊዞች በቋንቋቸው ማስተዳደር ጀመሩ ኢትዮጵያ አግረኛና አንግሊዝኛ ለምት ወትም ብዙ ችግር የተ አለንብረም በሶማ የዓለ ያሆሂል ኣንጂ የተሻለ ሁኔታ አልነበረም እዚህ በምሥራች አፍሪካና በዚበያ የቀድሞው ቅኝ ገገርዎቻችን የጣሊያኖች ቋንቋ የማናውቅ የማንጠቀም እኛ ብቻ ነን በትንጂ ጅቡቲ ሳይቀር ፈረንሳይኛ መንግሥቃዊ ቋንቋ ሆኖ ያኅለግላል የኢጣሊያነኛ ቋንቋ በኢጣሊያ ቅኝ ግዛቶች እንዳይስፋፋ መሠረት ድንጋይ የጣሰ ፈርዲናንዶ ማርቲኒ ነው ዳንቄ አሊቂየሪ ያተባለው ድርጅት የኢጣሊያንኛ ቋንቋን ለማስፋፋት የተቋቋመው በ ቅርንጫፍ ለመከፈት ወደ አርትራ መጥቶ ነበር ማርቲኒ ሰኔግሮች ትምህርት አያስፈልግም ብሎ ስላሳመናቸው በመጡበት አእገዲመለሱ አደረጋቸው ሁ ዮኮግራያን ኣረቀኞ ሐብሩ ቀልቅአ ጣሊያኖች ብሩ ጥቂት ስለነበሩ በብዙሃኑ ተውጠው ዘራቸው ጠፍቷል ከው ማች ድማምያንን የወለዱት ናራ ኤቱሪስካውያን ነጭ ዘር ልላ የኤርትራ ሀገረ ገዢ አንደ ማፎቲኒ ኢትዮጵያ ለመንነጣጠልና የሳለ ድርጅት ሲያካሄድ የነበረው ኮራዶ ዞሊ ይባላል ተል ግ በዓድዋ ሽንፈት ለኣዲሱ ጦርነት ቂመ በቀል ቅድመ ዝግደት ለማድረግ ስለሆነ ትግራይ ብቻ አይሸፍንም ር መላው የኢትዮጵያ የሚጃፍን ነበር በ ዓም ች በኢትዮጵያ ላይ በከፈቱት ዶርነት ወቅት የኢትዮጵያ የመከላከያ ጋዛም ወድዋ ጣሊያኖች በድል አድራጊነት ሳይዋኑ ት እንዲገቡ ነበር በጣሊያኖች የታቀደውጡ የኢጣሊያ ለጦርነት ዝግጅት ው የቅኝ ግዛቶች ሚኒስትር እንደጻፈው በሁሉም አቅጣጫ ነበር ወከሎች በቆንስላዎች በሕክምና ዕርዳታ ሽፋን ለቤተ የሐሰት ዕርዳታ በመስጠት ሸሩን ከሀረ ገዢዎች ጋር ግንኙነት በማድረግና በመደለል በጣሌያኖች ሚሰዮናውያን ኣግካይነት ነበር ንስላዎች በሚመለከት በጐንደር ብቻ ለ ቤቲክርስቲያኖች የገንዘብ አድርገዋል የሀገረ ገዢዎች የመሾምና የመጃር ጣልያኖች ጣለቃ ለመግባት ይፈለጉ ነበር የሕክምና እርዳታ የሚባለውን ለፖለቲካ ሰብ። እንደሆነ ግልጽ ነው ጠይም ደግሞ በሰበቡ ሕዝቡን በመርዝ መፍጀት ካልሆነ በስተቀር ኣንድየቅኝ ገዢ ዘረኛ ቓኣጠዳት መንግሥት እንድ ሀዝርን ለመውረር በቂም በቀል የሚዘጋጅበት ሰብአዊ ዕኗዳታ ያደርጋል ሰግለት የግይጠበት ነው የትግራይ ሀገረ ገዢዎች በሙሉ ማሲያኖች እርስ ዘእርሳቸው እያጣሉ ዘእጃቸው አሰገብተዋቸው ነበር ከመንኳንቶቹ ውሉፍ ራስ ጉግሳ ኣርእያ ራስ ለዩም መንገሻ ደጃዝማች ኃይለሥላሲ ጉግሳ ደጃዝማች ከብደ አሪጋዊ ነበሩ ከነሱ ውስጥም የማይታማመኑነኑብት የነበሩ ራሳ ሥዞም ብቻ ነበር ብሏል ጣሊያኖች ያደረጉት ዝግጅት ብሁ ነበር እንዳደረጉት ዝግጅት ግን ጥሩ ውጤተ አላገኘም በጦርነቱ ጊዜ የኢትዮጵያ ጦር በሚገባ ተቋቋመዋቸዋል ከሁለም የሚዝረመው ደግሞ በኣምሰቱ የእርበኝነት በመናት የደፈጣ ተዋሂዎች አርበኞች እርሰ በእርሳቸው ከመዋጋት ጣሊያኖች እንዳቀዱት እልተከሰተም እርግጥ ማዕከላዊ አመራር ይጉድላቸው ነበር ዓላማቸው ጣለያኖችን በመውጋት የተመሰረተ አንድ ዓይነት ስለሆነ ውጤቱ እንዲሰምር እንቅፋት አልተፈጠረም የደቡብ ክፍላሩፉ ህግ ሕዝቦችም በሰሚኖች ላይ ይነሳሉ የሚል የኢጣሲያኖች ምኞት ሓሐልተሳካላቸውም በአንዳሩ አርፀኞች የፈነደቁበት ለመሆን በቅቷል ከብዙ ምእተ ዓመታት ለኢትዮጵያ የተደረገው እሁንም የሚደረገው እርስ በእርሰ ጦርነት ሃክፍላተሀገራትወዶም የአስተሳሰብ ልዩነት ወይንም የሥልጣን ጁከቓ እንጂ የጎሳ ጦርነት ተካሐሒደው እንደማያውቅ ስናስናተውስ ለወደፊት የኢትዮጵያ ሕዝብ በኣንድነት ጸንቶ ለመኖር ያለው ብሩህ ተስሩ የግያዕጠለክተን ነው ታላቋ ኤርትራና ሶማሲያ ግማሽ የኢትዮጵያ የመሬት ስፋት የሚያጠቃልል በኢጣሊያ መንግሥት ተቋቋመ ተውጣ በራሳቸው ኣምሳል ፈጠርናቸው ብለው የሚተማመኑባቸው በነበሩ ዘኤፎትራውያን መሪነት የኤርትራ አንድ ክፍል ላትታቃን ለትግራይ ትልቁ ጡርዕደት ሆነ ኤርትራውያን በታማኝነታቸው ለቅኝ ገዢዎች መሣሪያ ዘመቋናቸው ማፈር እንጂ መኩራት አይገባቸውም ጣሊያኖች ኤርት ን ዘጣም ታማኝ ሃረሀሀዘከ በመሆናቸው ትልቅ ውለታ እንድንከፈላችሁ አስበን ትልቋ ኤርትራ ፈጠርግላችሁ ብለው አሰበው ያሆናል ኤርትራውያንም በስተደቡብም ጣሲያኖች እሰክፈለገብት ሊሰፋሩ ይችል ትግራይ ብቻ ሳይሆን በአዲሱ መዋቅር መሠረትአፋርን በሙሉ ከፊሉ ወሉም ሰሜን ሸዋ በኤርትራ ግዛት ውስጥ ተጠቃለው ነበር የኤርትራ ብሔርተኞች ካሉ ይህን የመጨረሻ የኤርትራ ካርታ መቀበል ይኖርባቸዋል በጽህ ዓይነት ግነ የቃሪካችን ባለቤት የሀገራቸው ታሪከ ሰሪዎች እነሱ አይደሉም ማለት ነው ኤርትራ በምትባል ሀገር ተወላጆች ድምጽ ሳይኖራቸው በጣሊያኖች ተወሳነው የሚሰጣቸው መሬቶች ብቻ ነበረ ሀገራችን ብለው መቀበል ያላባቸው የኢጣሊያ ቅኝ ገዢዎች የቀየሱት መንገድ ሕዝቡ ተከትሎ መሐድ የቅኝ ገዢዮች ዓላማ ነው የሕዝቡ ፍላጎት አይደለም በሥራ ላይ ያልዋለ የታላቅ ኤርትራና ታላቅ ኑ ማለ እቅድ በ ያ የመጨረችኝየኢጣሊያ ፕላን የቀረበ በስራ ላይ ያልዋለ በጀኔራል የኢጣሊያ ጦር ኃይሎች ኤታ ማጆር ሹምየነዘረ የቀረበው ነው እሱም የተነሳበት ዓላማ ብመጀመሪያ ደረጃ የኢትዮጵያ አንድነት ማጥፋት መገነጣጠል ነበር በሁለተኛ ደረሻ በቀድሞዎች ታማኝቅኝ ግዛቶቻቸው ማለት ኤርትራና ሶማሊያ ሥር ጽኑ አንድነት መገንባት ነበር ጣሊያኖች ሁለቱ ቅኝ ግዛቶቻችው ኤርቅራና ሶማሊያ መሬት ለመሬት እንዲገናኙ የብዙ ዓሠታት ህልማቸው ነበር አሁን በጀኒራል ጋባ ፕላን በተግባር እንዲውል ታስቦ ሰጊዜው በተግባር ሳይውል ቀርቷል በዚህ ፕላን መሠረት ትግራይ ወሎ ጐንደር ከሰሜን ሸዋና ሜን ሐረርቬቫ ቆርሰው ከኤርትራ ጋራ ቱቹቃለው ኢርትራ እንዲባሉ የዚሁ ፕላን ዓላማ ታማኝ የኢርትራ ቅኝ ግዛታቸው ከዝነኛው ባሕር ጣና ኣወሳኝ ሆና አባይን መቄጣጠር መብት እንዲሰጣት ነበሪ ሐረርጌን ኦጋዴን ባሌሲደሞ ከሶማሌ ጋር ተተላትሰው ሶማሊያ ተብለው እንዲመ » ምዕራባዊ ከፍላተ ሀገር ወለጋ ከፋ ኢሉባቦር ኃሞጉፋ በእጣሊያ የቨላይ ጠባቂነት ፐሮተክቶሪት በ ጎጃም በንጉሥ ተክለሃይማኖት ወራሾች ጮሪነት በኢጣሊያ የበላይ ጠባቂነት ፐሮተክቶሬት የሸዋ መንግሥት በአዜ ኃይለሥላሴ ዘሮች መረነት በኢጣሊያ የዘላይ ጠባቂነት ፕሮቴክቶሬትበኤርትራና በሶማሊያ የተጠቃለሉ ክፍላተ ገሮች ማንነታቸውን ጠፍቶ እንደ ኤርትራና ሶማሊየ ሰጣሊያኖች በጣም ታማኝ ሆነቷሕ እንዲታነጹ በእነሱ አምሳል ዩጸጩከጠ ሆነው እንዲወጡ መሳዋን ምሥራቅ አፍሪካ ምሣሌያቹው እንዲከተል የተደረገው ድልድል ነበረ ምዕ ራባውያን ክፍላተ ሀገሮች ኦሮሞ በአማራ ላይ አመጽ ያካሂደሉ ለእጣሊያ መንግሥት ደጋፊ ይሆናሉ በሚል እምነት ዕበር ለብቻቸው የደለደሏቸው ሆኖም ጣሊያኖች የተመኙት እልተከሰተም ጃዋ እነስተኛ ከፍል አንድ ወይም ሁለት አውራጃዎች ለብቻው የተመደበው ኃይለሥላሴ እንደ አሻንትሊት ሲጫወቱባት ኣስበው ነው ጣሊያኖች ትግራይን እንዳጠፋ ሁሉ ሸዋም ዋና ቀናቸው ለማጥቃትጽ ለማጥፋት የተደረው አመዳደብ ጎው የጎጃም ለብቻው መመደብ ደግሞ ልዩ ታሪክ አለው ሸዋ ጣቢያቸው አድርገው የነበሩ የኢዌዊለያ የጂኦግራፊ ማኅበር አባላት ሁለቱ ኛኪናከክከያሬኒ የተስጣቸው ተልእኮ ለመፈጸም ወደ ጅማ ሒደው ነበረ ከዚያ ወደ ሕንድ ውቅያኖስ በማምራት ሀገሩን የኢኒኪቶሪያል ሐይቆች ለሚጥናት ነዘር ዓላማቸው ጅማ አጠገብ ጌራ እንደደረሱ ግን ባልታወቀቅ ምከንያት ብጌራ ንግሥት እጅ እሰረኛ ሆኖ ይቆያሉ ከያሪኒ የተባለመ ባልታወቀ ምክንያት ታቸ ይዋታል ቸከ ታስሮ ስልነበረ እንዲያስፈቁት ለንጉሥ ሚኒልክና ለአጺ ዮሕንስ አቤቱታ ያሰማል እጺ ዮሐሖንዕ የጎጃም ሀገረ ገዢ ለነበረው ስራስ አሻል መልእክተኛልኮ ቼኪን እንዲፈታ ያደርጋል። አንደ ማርቲኒ አቅድ የዘር ማጥፋተ ዘረኝነት ነሙ ጃርመናዊው ሰቫይንፉርት ከኝለም ካለው የሰው ዘር በሙሉ ዝሁሉ የሚናቁ ኢትዮጵያውያን ናቸ ብሎ የሰጠው ምክር ማርቲኒ የዘረኝነቱ መመሪያ አድርጎ ተጠቁሞበቃል ለተክታታዩ የኢጣሊያ ትውልድም አሰተላልፈዋል እነ ማርቲኒ ቅኝ ሀገረ ገዢዎች ብተግባር ሲሰሩበት የነበረ ጣሊያኖች ኢትዮጵያን በያዙበት ጊዜ ሕግ ዘኖ በፋሽሰት ሰም በአዋጅ የዘረኝነት ሕግ ሊወጣ የቻለው ግለሰቦች በፋሺዝም ባሳደሩት ተፅእኖ ነው ያልራፍ የኢጣሊያ ዘረኝነት በፋሺዝም ኪ ዝመን የዘረኝነት ሕጐች ኛና ኢጣሲያ አፍሪካ ከገባችበት ጀምሮ ዓም ኢትዮጵያን እስከያዘችዕት ጌዜ ድረስ በሕግ ሳይወጡ ግርቲኒ በደገገው መሠረት በምሥራቅና በሰሜን እፍሪካ ቅኝ ግዛቶቿ ላይ በተግባር የዘረኝነት አሰተዳደር መሥርታ ትገዛ ነበር በ ዓም ኢትዮጵያን ከያዘች በኋላ ዘረኝነት ሕጐች ደነገገች የመጀመሪያ ስለዜግነት ጉዳይ ነው ኛ ዜጋ በመባል መብት የነበራቸው ጣሊያኖች ብቻ ነበሩ ኛ የሲቢያውያን ዲሴምበር ዓም ቁጥር በወጣ አዋጅ ለቢያዊ ኢጣሊያዊ ዜጋ የሚል ዜግነት እንዲሰጣቸው ተደርጎ ነበር ነገር ግን እንደገና በ ዓም ጀንዋሪ ዐቁጥር በወጣው አዋጅ ልዩ የሊቢያ ዜጋ የማል ዜግነት ተሰጣቸው ኛ ደረጀ ዚግነት ደረጃ በምሥራቅ አፍሪካ የሚዛኙት የቅኝ ማዛቶቻቸው አንድ ዘር እንደ መሆናቸው መጠን ዜግነት የሚል መብት አይሰጣቸውም ምከንያቱም የቅኝ ተገዢ ናቸው ተገሼነት መብት ነው ሊኖራቸው የሚችለው ሰሁሉም ኣንድ ዓይነት የቅኝ ተጎሂነት ደረጃ መብት ነው የነበራቸው ኛ ኢርትራውያን እና ሶማሊያውያን በስማቸው ይጠራሉ ኢንዲጂኒ ወይንም የቅኝ ተገዢ እንዳይባሉ በኢጣሊያ ጠቅላይ ሀገረ ገዢ የንጉጮሙ አንደራሴ ዲሴበር ቀን ዓም በቁጥር በወጣው እዋጅ ይደነግጋል የሰው ልጅ እንደ ኣቃ እንደ እንስሳ በደረጃ መክፋፈል እኗግጥ ቀፋፊ ነውለሕዝቡ ግን የሚቱ ወይም የሚጠቅም ገር ኛ የዜጥት ደረጃ ሊሎች ኢትዮጵያውያጉ ሁሉ ኢንዲጆኒ ተብለው ሬል እይጸግት ይረጃ ጣሊያኖች ኢትዮጵያን እንደያዙ አዲሉ ቅኝ ግዛታቸው መደመሪያ ዜ ሥታት ብለው በመጥራት ለአምስት ክልል ነበረ ሀ የኤርትራ መንግሥት ትግራይና አፋ ተናጋሪ ዝ የአማራ መንግሥት ዋና ከተማ ር ተናጋሪ የሚያጠቃልል የሐረር መንግሥት ዋፍ ከተማ ሐረር ያ መ የጋላና ሊዳማ መንግሥ ዋና ከተማ መ የማመታጠቃልል ልዩ ትኩረት የተለጠው ጉዳይ ነበረ የንጉ እንደራሴ መቀ ጸመሆኑ እስከ አሁን የገዢ የነበረው ጎሳ መቀመጫ ጸመሆኑ የሥልጣን ተጠቃሚ አመበረ ሕዝቡ በኢጣሊያ መንግሥት ላይ ተቃዋሚ እንደሚሆን ማኅመት ጃዋ የነበረውን በመበታተን ኛ በአዲሰ አበባ ማዘጋጃ ቤት መንግሥት ተብሉ የሟጠራ የእዲለ አበባ አካባቢ ኛ የፅሜን ሸዋ ከአማራ መንግሥት ኛ የምሥራቅ ሸዋ ከሐረር መንግሥት ኛ የምዕራብና ደቡብ ሸዋ ከጋላና ሲዳማ መንግሥት እንዲጠቃለለሰ ተደርጎ ነበር ሰ የሶማሊያ መንግሥት ኢርትራውያንና ሶማሴዎ ከኢጣሲያኖች ጋራ በጦርኔት በመሰሰፍ በጀግገነት በመዋደቅ ኢትዮጵያን ለመያዝ አስተዋፅኦ በማድረጋቸው መራ ይ ል ኤርትራ ትግራይና እፋር አንዳገኘች ሁለ ሶማሊያም አማሊኛ ቋንዬ የሚናገ ኦጋዲን በሶማሊያ መንግሥት ከልል እንዲሆኑ ረ የጃዋ መንግሥት በ ዓም ብቻ ሸዋ በአዋጅ ተቋቁሞ ኛ መንግሥት ሆነች ጣሊያኖች ኤርቅራን እና ጣሊያን የሚያጠቃልል ግዛታቸው የኢትዮጵየ ኢምፓየር የሚልስም ለመሰጠት አስበው ነይሪ ምክንይቱም ንፍማቸው የአጣሊያና የአለባኒያ ንጉሥ ያኢትዮጵያ ንተሠ ነገሠት ቴብሎ ይጠራ ስለነበረከሀገሩም አጠራር ይሰማማል በ ሜል ኤስተሳለብ ነበረ ነገርግን ሀ ጀግኖች ጠታደሮች ኢርትራውያንና ሶማሌዎች ለፃዢዊዋ ሀገር ያበረከቱት መሬታቸው አዴሰ በተያዘ መሬት ስም ሊጠራ ቾታሐዊ አይደለም ሰ ለኤርትራውያን አብዛኛዎቹ የጋራ የዘር ሐረግና የጋራ ን ፍቀካትዋ ስሙን ለመሳጠት የሚቻል ቢሆንም ሰሶማሴዎች ግን ታል ንድ አከል ሆናየምትታወቅ ሕዝፁም በዘርም በሃይማኖትም የተሰየ ስለሆ በኢትዮጵያ ስም መጥቃተ ዲኦግራፊ ታሪከና የዘር ሐረግ ማፍልስ ብቻ ሏ ን ሁለም ሊዎች በኢጣሲያ ባንቄራ ስር ተሰባስበው ከኢትዮጵያ ነፃ ሰ ድም የታ ናዓላማ መርሳት ይሆናልራ ሲዲ ው በምሥ አፍሪካ የኢጣሊያ ኢምፓየር ነር በመጨረሻ ኛው ስም ኢጣለያዊት ምሥራቅ አፍሪካ የሜል ዕም ተረህደዉ ጣሊያኖች ዐረቦች ሊቢያዉያንን ኢጣሊያዊ ዜጋ ባይቻኑም ሊቢያዊ ። ሌሎች ሆግሮች የሚፈጽሙት ኢሰባአዊ ተግባር ወቀሳ ማቅረብ የምትወድ ሀገር ብትኖር ብሪታኒያ ናት ራሷ የምትፈጽመው ተግባር ሁሉ ትክከል ነው ጉድለት የለውም ብላ የምታምን ሀገር ብትኖር ኣሁንም ብሪታኒያ ናት የእንግሊዝ ዘረኝነት በዚህ ዓለም ካሉት ሕዝሶች የጥቁሮችም የነጮችም የእንግሊዛዊው ዘሩ የበላይ መሆኑን ያምናል አንድ እንግሊዛዊ በኡውሮጳውያን ላይ የበላይ መሆኑን ያምናል ኣንድ ኢጣሊያዊ ጀርመናዊ ወይንም ፈረንሳዊ እንደ አሱ እኩል መሆናቸውን አይቀበለውም የበረኝነት ምሳሴ የሆነች ሀገር አውወስትሪሊያ ናት ማንም ሰው ሀገራቸው ገብቶ እንዲሰራ እይፊልጉም እንግሊዞችም ጭምር በሕንድ መቀላቀልና መቀራረብ ያልተደረገው በእንግሊዞች የበላይነት ሰሜትና ሰበሕንዶች ከምዕራባውያን ጋራ ዐባሕላቸው ያለው የሚያራርቅ ጥላቻ ነው በሕንድ ያሱሌት የእንግሊዝ አስተዳዳሪዎች ከማነሳቸው የተነሳ ተላላፊ ወፎች ናቸው ተብሎላቸዋል እንግሊዞች በጥቁሮች ላይ ያላቸው ጸረኝነት በሚመለከት የባሪያ ንግድ በስፋት ያካሂዱ እነሱ ናቸው ካለ በኋላ በእንግሊዞች ኣስተዳደር ነጮችና ጥቁሮች አይደባለቁም እንግሊዞች ጥቁሮችን የሚጠቀሙባቸው እንደ ሰራተኛ ለመበዝበዝ ብቻ ነው ኑሮዋቸው ለማሻሻል ስለማይጨነቁ የሚሲዮናውያን ሚኖ በእንግሊዝ ቅኝ ግዛቶች ጠቃሚኑቱ የጎላ ነው እንግሊዞች ጥቁሮችን አፍነው አይዙም ባሕላቸው እንደ ልባቸው ማከናወን ይችላሉ ነገር ግን ምንም ነገር አይስጧቸውም ወደ ሰልጣኔ አይጠጉም የተባሉ በአውስትራሊያበዐበካናዳና በሰሜን ኣሜሪካ የሚገኙ ጥንት ተወላጆች ግን ተደምስሰዋል እስራኤላውያን በሚመለከት ብሪታኒያ ዘረኛ አይደለችም ትባላለች ነግር ግን በዋና ዋና ቁልፍ ቦታዎች የኃላፊነት ቦታ ኣይሰጣቸውም አንድ አንግሎሳክሶን ኣንድ እስራኤላዊ እንግሲዝ ነው ወይ ተብሎ ቢጠየቅ የሚሰጠው መልስ ረጋ ብሎ ኮስተር ብሉ እንግሊዛዊ አይደለም እስራኤላዊ ነው የሚል መልስ ነው በዚሁ አኳኋን እንግሊዙ ፀረ ዘረኝነት መሆኑን ይናጌገራል አሜሪካን በሚመለከት ማርች ዓም በወጣው ሕግ አንቀጽ ዋመመረጥ መብት በእሜሪካ በዘር በቆዳ ቀለም በቀድሞ ባርነት ምክንያት ማንም ሰው ሊከለከል አይችልም ይላል እንቶኔዮ ፔትሩቺ በኛ ዓመት ቁጥር በአፍሪካ ደቡብና ምዕራብ የእንግሊዝ ቅኝ ግዛቶች የሥራ ማቆም አድማ ሰለ ተስፋፋ ይሀ ከስተቅ የዲሞክራሲ ምልክት የእንግሊዝ ቅኝ ግዛት ጥንካሬ ተብሎ አልተገመተም በጣሊያኖች ተቃውሞ የማይፈቀድ ሰለሆነ የእንግሊዝ ቅኝ ግዛት ያማክተም ምልክት ነው ተብሎ ተገምቷል እንግሊዞች ቅኝ ግዛት ማስተዳደር ኣልቻሉም ለኢጣሊያኖችና ለጀርመኖች መልቀቅ እለባቸው ማለታቸው ነው የዓለም ጦርነት በኋላ ብሪታኒያ ስትሸነፍ ጣሊያኖችና ጀርመኖች ኋንደ ዛሬ ጊዜ አሜሪካንና ሩሲያ በአሪያን ዘር የተመስረተ ኃያላንና ርዕሰ ኃያል መንግሥታት ኣስወገደውና ተተክተው ራሳቸው ልፅሰ ኃያላን ለመሆን ሕልም ነበራቸው ኛ ዓመት ቁጥር ጀርመኖች በምዕራብ ኤውሮጳ ወይኩ ዲ እፈህ ፈ በል አ መ ዘዘ ከፍ ይመ ቱ የሕዝብ ብዛት ያላቸው ናቸው ሁሉም ባርባሪያን ኤውሮጳን ወረው የያዙ እጠቃላይ ሰማቸው ጀርመን ነበር ጀርመናውያን በቅድሚያ በኤውሮጳ ብቸኛ ኃይለኛ መንግሥት መመሰረት የሚገባቸው ነበሩ ነገር ግን ታሪክ የሰጣቸው ዕድል እልተጠተመብትም በመሳው ዓለምም ግዛታቸውን ለማስፋፋት ብቸኛ ዕፅ ድል የነበራቸው ነበሩ በእነሱ ለንፍና እንግሊዞች ተጠቅመውበታል ፈረንሳዮች ለሰፓኒሾች ፖርቱጋሎችም ተጠቅመውበታል የሮማ መንግሥት የእንድ ዘዝ መንግሥት እልነበረም ዓለም አቀፋዊ መንግሥት ነበረ ጣሊያኖች ሮማውያን እባቶቻችን ናቸው የሚሉ ክሆነ ከሮማ መንግሥት ት በኋላ ለመውረሰ መጣር ነበረባቸው ነገር ግን በወቅቱ ኢጣሊያን የሚባል ሀዝ እልነበረም በክፍለ ሀዝ ደረጃ በሮማ አካባቢ ወይንም በሌላ የአጣሊያ ክፍለ ዘገር አንድ መንግሥት ለማቋቋም ያደረጉት ጥረት የለም ምክንያቱም በሮማ መንግሥት ተገዝተው የነበሩ የኢጣሊያ ጎሳዎች ተጨቁነው ቸሞራላቸው ወድቶ ለለነዘረ እሰክ ዓም ድረሰ በባለድ መንግሥታት ሲገዙ ነፀር አሁን ትልቅ ለመሆን ለድል ካገኙ በኋላ በለው ሰራሽ በአሪያን ዘር ሰም ልፅለ ነያላን ለመሆን ቢፈልጉ ሊሳካላቸው እልተቻለም በምንኖርዘት ዓለም በዘራቸው መሁራትና መመካት የሚገባቸው ኛችና ጀርመኖች አይደለም ከባልቲክ ባሕር እሰከ ሰላማዊ ውቅያኖስ ውን ያሰፋፉ በምሥራቅ ኤውሮጳ ሩሲያውያን መዙሁራት የሚገባቸው ሊሆኑ እንደዚሁም ብሪታኒያውያን በምዕራብ ኤውሮጳ ከመላው ዓለም ለፊ ቅኝ ሣሊያ ግዛት በመፍጠራቸው በኋላም ቅኝ ግዛቶቻቸው የነበሩ ለነፃነት አብቅቷቸው መንግሥታት የጋራ ብልፅግና ሀገሮች በሚል ሰያሜ አንድነት ከመፍጠራቸው መኩራት ይገባቸዋል በሁለት ግለሰቦች ሁለት ጎሳዎች ሁለት ህገሮች መናናት ያለ ነው ወደፊትም ይኖራል በሕግ ተደንግጎ የበላይና የበታች ዘር ተብሎ የዘር ማጥፋት ካልተፈጸመ በቀር ዘረኝነት ሊባል አይችልም ጣሊያኖች በሁለቱ መንገዶች በግላቸው በረኝነት በመፈጸም ሰው በማዋረድ እንዲሁም የመንግሥታቸው ዘረኛ ሕግ በማክበር ዘረኞች ናቸው በሁለተኛ የዓለም ጦርነት በሰው ልጅ በደል ያደረሱ ሀገሮች ጀርመኖች ለፀደሷቸው ይሁዶች ይቅርታ በየጊዜው እየጠየቁ ይገኛሉ ጃፓንያውያን ከፈጸመት መጥፎ ተግባር በየጊዜው ይቅርታ እየጠየቁ ናቸው ጣሊያኖች ግን እንኳን ይቅርታ ሊጠይቁ ተመልስው እንዲገዙን እንደሚፈልጉ ለማሰረዳት ጥረዋል እሁንም እየጣሩ ናቸው አሁንም እርስ በእርሳችን የሚያጣሉን ጣሊያኖች ናቸው በፈጸመብን በደል ተጸጽተው ይቅርታ አሰካልጠየቁ ድረስ ከእነሱ ጋራ ያለን ዘማንኛውም መስክ ግንኙነታችን በጥርጣሬ ዓይን ማየት ይኖርብናል ጣሊያኖች በለው ብዛት ኃያላን መንግሥታት ፈረንሳይ አና እንግሊዝ እኩል ናቸው በተግባር ግን የሁለተኛ ዓለም ጦርነት የጦር ጓዶቻቸው ለጀርመኖች ጉዱ ቸው እንጂ አልጠቀሟቸውም በኢውሮጳና በሰሜን አፍሪካ ዓለም ሙሉ ይዋጋው የነበረ ከጀርመኖች ጋር ነበረ ጣሊያኖች ከቁጥር አይገቡም ነበር ድሮም ነፃነታቸውን ያገኙት በፈረንሳይ መንግሥት እርዳታ ኃዘር ብዙ ቅኝ ግዛቶችም ያገኙ በኤርትራውያን ተዋጊዎች ደም ነው ጣሊያኖች ዘረኞች ነን ብሎ የሚለፈልፉ እውነት አምነውበት አይደሉም በአንዳንድ የኤውሮጳ ሀገሮች ፈረንሳይና እንጊሊዝ የበታችነት መንፈስ ሰለሚሰማቸው ነው እላይ እንደገለፅኩት ዛሬ የኢጣሊያ ኤኮኖሚ አንቀሳቃሽ ሞተር የሆነች የኢጣሊያ ክፍለ ሀዝር ሉምባርዲያ ነው ወደ ኢጣሊያ የተቀላቀለ በዚህ ዘመን ኢትዮጵያ በዓለም ከነበሩ ታላላቅ መንግሥታት አን ነበረች ጀርመኖችም በዚህ ወቅት የሰልጣኔ ጮራ አላገኙም ነበር በተደራ ሰልጣኔ መሐል ገብተው ሲሰለጥኑ የሚያስደንቅ አይደለም የአሪያን ምርጥ የበላይ በር ከሆኑ ዓለም ከተፈጠረ ጀምሮ እለክ ጨለማው ዘመን ሜድል እጅ የት ነበሩ ለዓለም ለልጣኔ ምን አስተዋጽኦ ኣደረጉ።