Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
የመጽሐፉ የፊት ሽፋን በሰነድ በትውፊትበአርኪኦ ሎጂ በሊንጉዊስቲክስና በፖሌኦንቶሎጂ መረጃዎች ላይ በዘመናዊ የጥናት ሜቶዶ ሎጂ በአገርኛ ቋንቋ የተካሄደና ባለፉት አምስትና ስድስት ሺህ ዓመታት የአካባቢው ነባር ሕዝቦችና መንግሥታት ጋር በጂኦፖለቲካ በሃይማ ኖትና በባህል የቀረበ መስተጋብርና መወራረስ እንደነበራቸው ከታሪክ መረጃና ትምህርት ተረጋግጧል።
ከውጭ አገር ወደ አገሬ ከተመለስኩ በኋላ ከ እስከ በኢትዮጵያ ማስታወቂያ ሚኒስቴር በኢትዮጵያ ባህል ሚኒስቴር በኢትዮጵያ ብሔረሰቦች ጥናት ኢንስቲትዩት በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪቱኾብሊክ ኢፌድሪ ሕገ መንግሥት ኮሚሽንና በኢፌድሪ ፓርላመንት ዋና የታሪክ ኤክስፐርት በመሆን በድምሩ ለሀያ አንድ ዓመታት በዚህ የኢትዮጵያዊነት ታሪካዊ መሠረቶችና መሣሪያዎች ጥናት በስፋትና በዝርዝር የቀረበውን የራሴን የኢትዮጵያ ጥንታዊና በሀውርታዊ የብዙ ሕዝቦች ቋንቋዎች ሃይማኖቶችና ባህሎች ኅብረተሰብና መንግሥት ታሪክ ግንዛቤ ትምህርትና ትርጉም በሚመለከት የስድስት ጥናታዊ መጻሕፍት ሕትመትና ስርጭት ጨምሮ በልዩ ልዩ የትምህርት የባህልና የመገናኛ መንገዶች መድረ ኮችና መሣሪያዎች ማለትም በሕትመት ሥራ በስብሰባ በመጽሔ ቶችና በጋዜጦች በሕዝባዊና በመንግሥታዊ ጉባኤዎች በብሔራዊ አትላስ በሬዲዮና በቴሌቭዥን ሚዲያ በድምሩ በመቶ አምሳ የሚቆጠሩ ጥናታዊ ጽሑፎችንና ንግግሮችን በማቅረብ የራሴን አዲስ የኢትዮጵያ ታሪክ ትምህርትና ትርጉም ለኅብረተሰቡ በሕዝባዊ የአገር ቋንቋና ባህል አቅርቤአለሁ። የኢትዮጵያዊነት ታሪካዊ መሠረቶችና መሣሪያዎች ማውጫ ገጽ መቅድምና መግቢያ ቪጂህኛቪ የኢትዮጵያ የብዙ ሕዝቦች ኅብረተሰብና መንግሥት ክስተትና ፅድገት ጂነሽ የስሜንፈላሻና የሙስሊም ሕዝቦች ታሪክ ጥናትና ግንዛቤ ዝዥ ክፍል አንድ ልትኖጵያ ታሪክ ግምገማና ትንተና ኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያን የኢትዮጵያ በሀውርታዊ ታሪክ መነሻና ዕድገት የኢትዮጵያ ታሪክ መነሻና የባለቤት ጥያቄ ሠ የኢትዮጵያ ሕዝቦች መጤዎች አይደሉም የኢትዮጵያ ቋንቋዎች ሀገር በቀል ናቸው የኢትዮጵያ ሥልጣኔ ጥንታዊ ነው አውሮፓውያን የማንነት ችግር አለባቸው የሰው ዘር መገኛ የአፍሪካ አህጉር ነው ዜ። ኔን የእፍሮእስሲያ ቋንቋዎች መነሻና ትምህርት የኢትዮጵያ ወንዞች የአፍሪካ ሥልጣኔ ምንጮች ናቸው የተማከለ ቋንቋ ወጣት ነው ሠ የጉራጌ አመጣጥ ታሪክ ተፊ ተኔ ዓዓ ህ ሄሄ ጨፊ» ዜሬ ዕፊ ሩ ነጮች የአፍሪካን ሥልጣኔ ክደዋል ዚህ ህ ነፊ ህህፊ ሠ» » ፊህ ለኢትዮጵያ ታሪክ በቂ ስፍራ አልተሰጠም የኢትዮጵያ የጂኦፖለቲካ ታሪክ ግንዛቤ የኢትዮጵያና የአረቦች ግንኙነት ታሪክ የኢትዮጵያ ጥንታዊ ሥልጣኔ ዕድገትና ዓለማቀፋዊ ይዘት የኢትዮጵያ የ የታሪክ መረጃ ያልተገኘበት ብ ጨለማ ዘመን ዜዜ የኢትዮጵያና የአረቦች የጂኦፖለቲካ ታሪክ ዢ ። ኔ በዘመነ እስልምና ዋዜማ በአካባቢው የዓለም ኃያላን መንግሥታት አሰላለፍ የኢትዮጵያ የአረቢያ ዝት ታሪካዊ መነሻ የኢትዮጵጵ ነገሥታትና ወታደሮች በአረቢያ ኢትዮጵያዊነት ታሪካዋ መሠረቶችና መሣሪያዎች የአይሁዶች ጦርነትና የኢትዮጵያ ግዛት በየመን አረቢያ የኢትዮጵያውያኑ የ የሂጃዝ አረቢያ ሰፈራና የእስልምና ክስተት በመካ የ የኢትዮአረብ ሙስሊም ስደተኞች በኢትዮጵያ ኢትዮጵያና እስልምና የጦርነት ተፅዕኖ በኢትዮጵያ ታሪክ ላይ የኃይለኛ መንግሥትና የደካዌ ኅብረተሰብ ግንኙነት ዢዜ የመንግሥትና የሃይማኖት ግጌኙነት የሕዝቦች እንቅስቃሴና ባህላዊ መወራረስ በኢትዮጵያ የሰብአዊ መብትና ነፃነት ጥያቄበኢትዮጵያ ታሪክ የጦርነትና የሰብአዊ መብት ቅራኔ የሰብአዊ መብትና ነፃነት ትምህርት ታሪካዊ መነሻና ዕድገት የሰብአዊ መብትና የነፃነት ሞዴሎች የተፈጥሮ ሕግ ሞዴል የማህበራዊ ሥርዓት ሞዴል የዲሞክራሲያዊ ሥርዓት ሞዴል የ የተባበሩት መንግሥታት የሰብአዊ መብቶችና ነፃነቶች ቻርተር ምሥረታ የተመድ የሰብአዊ መብቶችና ነሹቶች ታሪክ የኢትዮጵያ ታሪክ ድልና ትንሣኤ የሕዝብ የመብት ትግልና ድል የታሪክ ትንሣኤና ትምህርት በአዲሲቱ ኢትዮጵያ የእስልምና መነሻና ሚና በኢትዮጵያ ታሪክ ክፍል ሁለት የኢትዮጵያና የኢትዮጵያውያን የመነሻና የማንነት ግንዛቤ የታሪክ መረጃ ትርጉምና ትምህርት ጨጨ የቅድመታሪክና የዘመነታሪክ ልዩነትና ግንኙነት የታሪክ መረጃ ዓይነቶች የኢትዮጵያ የፖሌኦንቶሎጂ መረጃ የኢትዮጵያ ታሪክ የሰነድ መረጃ የኙንትኢትዮጵያ ታሪካዊ ክስተትና ዕድገት የኢትዮጵያ ረጅም የሰነድ መረጃ ታሪክ መቋቋጩቋቋይኦሯጩ የአርኪኦሎጂ ሳይንስና የኢትዮጵያ ታሪክ ግኝት የኢትዮጵያና የኢትዮጵያውያን የመነሻና የማንነት ግንዛቤ የኀኅብረተሰብና የሃይማኖት ግንኙነት የሃይማኖት ማኅበራዊ ትምህርትና ተግባር የሃይማኖት ድርጅትና ተግባር በጥንቱ አዋማዊ ግብፅ የሃይማኖት ምሥጢራዊ ባሕሪውና ግልጽ ማኅበራዊ ፋይዳ ክፍል ሦስት የኢትዮጵያ ሃይማኖቶች ዓይነትና ብዛት የአዋማዊ ሃይማኖት ቀዳሚ መነሻና ሚና አሰቢኑስ የትሮጅሎዳውያን የፀሐይ አምላክ የደአማታውያኑ አዋማዊ አማልክትና ሃይማኖት የአክሱማውያኑ አዋማዊ አማልክትና ሃይማኖት የደቡብ ኢትዮጵያ አዋማዊ ሃይማኖቶችና የታሪክ መረጃዎች የክርሰትና ሃይማኖት ታሪካዊ መነሻና ዕድገት የክብረ ነገሥቱ የኢትዮጵያና የኢትዮጵያውያን ትምህርት በኢትዮጵያ ከክርሰትና በፊት የኦሪት መገኘት ጥያቄ በአለቃ ታዬ የኢትዮጵያ ታሪክ ላይ የቀረበ ሂስ የክርስትና ታሪካዊ መነሻና ትምህርት በኢትዮጵያ የክርስትና አባት አሰተማሪዎች የኢትዮጵያ የ ጨለማ ዘመን የክርሰትና የዕድገትና የመስፋፋት ዘመን የሰሜንፈላሻ የኦሪት ሃይማኖት ታሪካዊ መነሻ ዕድገትና ውድቀት የሰሜንፈላሻ የጂኦፖለቲካ ታሪካዊ ፋይዳ ኦሪታዊ የሰሜንፈላሻና የክርስቲያን ነገሥታት የጂኦፖለቲካ ጦርነት የአክሱም ሥልጣኔ ውድቀትና የመንግሥቱ የመስፋፋት ታሪክ የክብረ ነገሥትና የፍትሐ ነገሥት ትምህርት መነሻና ሚና በኢትዮጵያ ታሪክ በአክሱም ሥልጣኔ ውድቀት የሰሜንፈላሻ ሚና ጥያቄ የጉዲት ተረትና የሰሜንፈላሻ ሕዝብ ቅጣት ጻ ኢትዮጵያዊነት ታሪካዊ መሠረቶችና መሣሪያዎች የትግሬ የሰሜንፈላሻ የእገውና የእማራ ሕዝቦች የጋራ መነሻና ዕድገት የሥርዓተ ኦሪት ታሪካዊ መነሻ በኢትዮጵያ የኢትዮጵያ መምህራን ተግባር በሰሜንፈላሻ አገር የእዎስጣጤዎሳውያኑ የ የኦሪት አመፅና ድል የ የሰሜንፈላሻና የክርስቲያን ነገሥታት ጦርነቶች የደቡብ ኢትዮጵያውያን ቆቁምፅ ተፅዕኖ በሰሜንፈላሻ ታሪክ ላይ በሰሜንፈላሻ አገር የጎንደር መንግሥት ታሪካዊ መነሻና ውጤት የሠርፀድንግልና የሰሜንፈላሻ ጦርነቶች የቱርክ ነፍጠኞችና መድፎች በሰሜንፈላሻ ተራሮች የ የካሌፍ አምባ የመድፍና የመርግ ጦርነት የ የረድኤት አምባ የመድፍና የመርግ ጦርነት የ የጉሸን ወርቅ አምባ የመድፍና የመርግ ጦርነት የሰሜንፈላሻ መንግሥት ውድቀት የ የሃይማኖት ጦርነት የካቶሊክሚሲዮናውያን ትምህርትና በኢትዮጵያ የ የዳግማዊ ጌዴኦን አመፅና የሰሜንፈላሻ መንግሥት ፍፃሜ የጦርነቱ ታሪካዊ መነሻና ውጤት የ የአገው አመፅና የኢትዮጵያ የካቶሊክ መንግሥት ውድቀት ጮ የቤተ እሥራኤልፈላሻ ሥቃይና የስደት ፍጻሜ የእስልምና ሃይማኖት ታሪካዊ መነሻና ዕድገት ከእስልምና በፊት የኢትዮጵያና የአረቦች ታሪካዊ ግንኙነት የኢትዮጵያና የሮማውያን የፖሊሲ ስምምነት በአረቢያ ኢትዮጵያ በአረቢያ ላይ የነበራት ፖሊሲ ታሪካዊ መነሻና ዕድገት የ የይሁዳውያኑ አመፅ በአረቧያ በእረቢያ የኦሪትና የክርስትና ሃይማኖቶች ጦርነትና ውድቀት የ የአረብ ስደተኞች በኢትዮጵያ የይሁዳውያኑ የአረቢያ አመፅና ውድቀት ጻሃ ። ሪ መሠ የኢትዮጵያ የ የደቡብ አረቢያ መንግሥት ፅድገትና ውድቀት ሠ የኢትዮጵያና የቁረይሽ አረብ ግንኙነት መነሻና ዕድገት ሪ የኢትዮጵያውያኑ የሂጃዝ አረቢያ ሰደትና ሰፈራ በእስልምና ክስተት ዋዜማ በሂጃዝ የኢትዮጵያና የቁረይሽ አረቦች ግንኙነት ብእስልምና ምሥረታና ግምባታ የኢትዮጵያውያን ተሳትፎና የድል ኣስተዋጽኦ ጨጨ የታሪክ መረጃ ምንጮች የእስልምና ዓለም አቀፋዊ ክስተትና ዕድገት በ የኢትዮጵያውያን ተሳትፎና የድል አስተዋጽኦ በእስልምና ምሥረታ ብቁረይሽ አሪቦች ጦርነት የኢትዮጵያ ሀበሾች ማንነትና ሚና የሀበሻ መንግሥት መነሻና ውድቀት በየመን አረቢያ ዜ በኢትዮጵያ ታሪክ ላይ የሙስሊሙ ዓለም ሚና ክፍል አራት የእስልምና ሃይማኖትና መንግሥት መነሻና ዕድገት በኢትዮጵያ በዘመነ እስልምና የኢትዮጵያ የቀይ ባሕር በሮችና መንገዶች የኢትዮጵያ እስላማዊ ሥልጣኔ ክስተትና ዕድገት የታሪክ መረጃ ምንጮች ነ የኢትዮጵያ የማኸዙማይትና የሃሽማይት ዋላስማ ሥርወ መንግሥታት ታሪካዊ መነሻ የኢትዮጵያ የሸዋ ቀዳሚ ሱልጣኔት ረጅም የኦፖ ፖለቲካ ቃሪክ ክፍል አምስት የኢትዮጵያ የሕዝብና የመንግሥት ረጅም የስያሜ ታሪክ የሀበሻና የአጋዓዚያን ነገዶች ጥያቄ በኢትዮጵያ ታሪክ የሀበሻ ታሪካዊ መነሻና ትርጉም በአረቡ ዓለም በኢትዮጵያ ታሪክ የሀበሻና የአጋዓዚያን ጥያቄ ማብራሪያ ጺዥ ኢትዮጵያዊነት ታሪካዊ መሠረቶችና መሣሪያዎች የአረቦቹ የአፍሪካውያን ግንዛቤና ስያሜ የኢትዮጵያ የአገርና የመንግሥት ስያሜ ረጅም ታሪክ መደምደሚያ የውጭ አገር አስተማሪዎች ትምህርት ተጽዕኖ በኢትዮጵያ ታሪክ ላይ የመረጃ ምንጮች ን እ ግ ንን ተ ተ ቫን ከ ቴን ሄሄ ዓፊ የመረጃና የማስረጃ ምንጮች ካርታና ቻርት ብ የዓለም ቋንቋዎች የመነሻና የሥርጭት ካርታና ቻርት የኢትዮጵያ ጥንታዊና በሀውርታዊ የ ዓመታት ታሪክ ካርታ በ ዘውዳዊ ምዕክልና በተጀመረ ጊዜ የኢትዮጵያ የነጸ ሕዝቦችና መንግሥታት ካርታ የኢትዮጵያ የ የኢማም አህመድ ጦርነት ካርታ የኢትዮጵያ የ ታላቁ የሕዝቦች እንቅስቃሴ ካርታ የኢትዮጵያ የ ታላቁ ምዕክልና ታሪክ ካርታ የውጭ ኃይሎች ግፊት የኢትዮጵያ የትግልና የድል ካርታ ሠንጠረዥ የኢትዮጵያ የቋንቋ ቤተሰቦችና ማህበረሰቦች ዝርዝር በ የሕዝብና ቤት ቆጠራ ከ በላይ የሰው ቁጥር ያላቸው የኢትዮጵያ የ ብሔረሰቦች ዝርዝር በ የሕዝብና ቤት ቆጠራ የኢትዮጵያ ሃይማኖቶች ዓይነትና ብዛት የኢትዮጵያ የፖሌኦንቶሎጂና የአርኪኦሎጂ መረጃዎች ግኝት በ የኢትዮጵያን የድንጋይ ላይ ጽሑፎች ያገኙ ምሁራን በ የኢትዮጵያ የድንጋይ ላይ ጽሑፎችን የተረጎሙ ምሁራን ፊ በኛው ምዕተ ዓመት በጀማለዲን ዑማሪ ግምት የኢትዮጵያ የሰባት ሁልጣኔቶች የመሬት ስፋትና የሠራዊት ዝዛት የዘር ሐረግ የኢትዮጵያ የማኸዙማይትና የሃሽማይት ዋላስማ ሥርወ መንግሥታት የነገደ ቁረይሽ ሐረግ ኢሃ ዱኢዑስያርት ታሪ መሠረቶችና መግሬያዎች መቅድምና መግቢያ የኢትዮጵያ የብዙ ሕዝቦች ኅብረተሰብና መንግሥት ክስተትና ዕድገት ያጴንኖቷሜኙታኦ ፖሪነዊዎ መሠረዶችና ሙሃሬፈዖዎቻ የተሰኘው ይህ መጽሐፍ የኢትዮጵያና የኢትዮጵያውያን የመነሻና የማንነት ጥናት ነው። በዚህ መሠረታዊና ዘላቂ በሆነ የቋንቋ ቤተሰቦችና ማኅበረ ሰቦች የመስተጋብርና የመወራረስ ሁኔታና ሂደት ማለትም የኢትዮጵያ ሕዝቦችን ብዛትና አንድነት ጉዳይ በሚመለከት በአገሪቱ ረጅም የሕዝብና የመንግሥት ታሪክ በአንድ ምዕተ ዓመት ጊዜ ውስጥ ብቻ የአዋማዊ ኦሮሞ የገዳ ሕዝባዊ ሥርዓትና እንቅስቃሴ ያደረገውን ታላቅ አስተዋጽዖ የአክሱም መንግሥትና ሥልጣኔ በ ዓመታት የክርስትና ሃይማኖት በ ዓመታት የእስልምና ሃይማ ኖት በ ዓመታት እንዲሁም ሰለሞናዊ የአማራ ሥርወ መንግሥት በ ዓመታት ዘመን አላደረገም። ስኢትዮጵያ በሀውርታዊ ኅብረተሰብና መንግሥት በቀድሞ ዘውዳዊ ሥርዓት ማዕከላዊ ርዕሰ ጉዳይ ሁለአቀፍ የመሬት የብሔረሰብ የቋንቋ የሃይማኖት የባህል የትምህርትና የመንግሥት ሥልጣን ችግር ነውየችግሩ ታሪካዊ መነሻና ዕድገት በርኛው ምዕተ ዓመት በሰሜን ምስራቅ አፍሪካ ክፍለ አሀጉር ከሁለቱ የደቡብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ተዛማጅና ተከታታይ የ የኢማም አሕመድ የአመጽ ጦርነትና የ ታሳቁ የሕዝቦች የፍለሳና የሰፈራ እንቅስቃሴ ጥምር ታሪክ ጋር በቅርብና በጥብቅ የተያያዘ የጭቆና ሥርዓት ነው። ነገር ግን በኢትዮጵያ በሀውርታዊ የብዙ ሕዝቦች ቋንቋ ዎች ሃይማኖቶችና ባህሎች ኅብረተሰብ በተጠቀሱ የጎንደር የትግ ራይና የሸዋ ክርስቲያን ነገሥታትና የጦር ኃይሎች ፖሊሲና ተግባር በጎብረተሰቡ ላይ የተማከለው ዘውዳዊ መንግሥትና ሥርዓት በአገሪቱ ለተዛማሣጅና ሁለአቀፍ የመሬት የብሔረሰብ የቋንቋ የሃይማኖት የባህል የሥርዓት የትምህርትና የመንግሥት ሥልጣን ችግሮች ጻ ኢትዮጵያዊነት ታሪካዊ መሠረቶችና መሣሪያዎች ታሪካዊ መነሻና ምክንያት በመሆን በአጭር ጊዜ ውስጥ በአንድ በኩል የራሱን የዘውዳዊ መንግሥትና የገዥ መደብ ውድቀት በሌሳ በኩል ደግሞ የኢትዮጵያ ሕዝቦች ቋንቋዎች ሃይማኖቶችና ባህሎች ነፃነትና አርነት እንዴት እንዳስከተለ ይህ የኢትዮጵያዊነት ታሪካዊ መሠረቶችና ጮሣሪያዎች የታሪክ ዕውነታ እውቀትና እው ነት ያስተምራል። ባጭሩ ከ ጀምሮ ለአራት ምዕተ ዓመታት በደቡብ ኢትዮጵያ በአጎራባች የሐርላና የሀዲያ አገሮች የእስላም ሃይማኖት መንግሥትና ሥልጣኔ ሥርዓት ካደገና ከተስፋፋ በኋላ በ በሰሜኑ ደጋአምባ ማለትም በላስታ የአገውን የክርስቲያን መንግሥት በአመፅ ገልብጦ የተነሳውና ራሱን በኢትዮጵያ ሰለሞናዊ ዘር ነኝ ብሎ የሰየመው ሥርወ መንግሥት ነገሥታት በተጠቀሱ የእስላም ሕዝቦችና ዲጺጂሃኝ መሠ መ መንግሥታት ላይ እስከ የ የኢማም አሕመድ የአመፅ ጦር ነት ድረስ ለሶስት ምዕተ ዓመታት የሚቆየውን ሁሉአቀፍ የመሬት የግዛት የንግድና የሃይማኖት ጦርነት ጀመሩ። የኢትዮጵያ ሕዝብ ታሪክ ባሕር ነው። በዚህ መሠረት የኢትዮጵያ ጥንታዊና በሀውርታዊ የአክሱም የብዙ ሕዝቦች ቋንቋዎች ባህሎችና ሃይማኖቶች ኅብረተሰብ አንድ በተወሰነ ሥፍራና ታሪካዊ ወቅት የአንድ የተወሰነ መሬት ሕዝብና የፖለቲካ የበላይ ሥልጣን ሕጋዊ ቅንጅትና ድርጅት በመሆኑ አንድ ሉአላዊ መንግሥት ነው። የኢትዮጵያና የአረቦችን ታሪካዊ ግንኙነት በሚመለከት በመ ቀሌ ከተማ ኅዳር እና ቀን በ በተካሄደው «እስሐማ ነጃሺ ሲምፖዚየም» ላይ ከደራሲው በተሰጠው የጂኦፖለቲካና የታሪክ የኢትዮጵያዊነት ታሪካዊ መሠረቶችና መሣረያዎች ሌክቸር እንደተገለጸው የኢትዮጵያ ጥንታዊና በሀውርታዊ የአክሱም መንግሥትና ሥልጣኔ በአራቱ አጎራባች የሰሜን ምስራቅ አፍሪካ ክፍለ አህጉር የዓባይ ሸለቆ የቀይ ባሕርና የአረቢያ እስትራቴጂያዊ አካባቢዎች በሥፍራና በጊዜ አድጎና ተስፋፍቶ በሁለቱ ጥንታዊና አጎራባች የኢትዮጵያና የአረብ ሕዝቦች መካከል በሥፍራ በጊዜ በንግድ በቋንቋ በባህል በፖለቲካ በሃይማኖትና በታሪክ የጠበቀና የጠለቀ ግንኙነት እንዴት እንደፈጠረ ብሎም ከ ባሉት አምሳ ዓመታት በተፃራሪ የውስጥና የውጭ ኃይሎች ላይ ለአረቦቹ እስላማዊ ሃይማኖት መንግሥትና ሥልጣኔ ዓለም አቀፋዊ ትግልና ድል በኢትዮጵያ ሕዝብና መንግሥት የተደረገው ታሪካዊ የድል አስተዋፅኦ እንደሚከተለው ቀርቧል። በኛው ምዕተ ዓመት በአጹ አምደጽዮን ዘመነ መንግሥት በፉ በ ገደማ በግዕዝ ትርጉም በክብረ ነገሥት መጽሐፍ ወ ኢትዮጵያ ቤተ መንግሥት የገባው አዲሱ የታሪክ ትምህርት ጥን የአክሱም መንግሥትና ሥልጣኔ ጨምሮ የኢትዮጵያን ታሪክና ባህል በሙሉ ወደ ዝክረ ተረት ለውጦታል። በተጠቀሰው ዘመን የአክሱሙ የአጹ መንግሥት የአራቱ የሰሜን ምስራቅ አፍሪካ ክፍለ አህጉር የዓባይ ሸለቆ የቀይ ባሕርና የአረቢያ አጎራባች ሕዝቦችና አገሮች የበላይ ኃይል ሆኖ ለመጀመሪያ ጊዜ በዓለም ታሪክ ላይ የታወቀው በታላቁ የአዱሊስ ሐውልት ጽሑፍ ነው። በተጨማሪም በተጠቀሱት የድንጋይ ላይ ጽሑፎች «የአክ ሱም የሂሚያር የረይዳን የኢትዮጵያ የሀበሻ የሰልሄን የፅያሞ የቤጃ የካሱ ንጉሠ ነገሥት የድል አድራጊው መሕርም ልጅ የሚለው የአጹ ኢዛና የአገርና የመንግሥት ስም ንጉሥ በኛው ምዕተ ዓመት መጀመሪያ በዎቹ ወደ ክርስትና ሃይማኖት ከመግ ባቱ በፊት የኢትዮጵያ የአዱ መንግሥት የአራቱ አጎራባች የስሜን ምስራቅ አፍሪካ ክፍለ አህጉር የዓባይ ሸለቆ የቀይ ባሕርና የአረቢያ አገሮች ሉአላዊ የበላይ ኃይልና ሥርዓት እንደሆነ ያመለክታል። ይሀ አስገራሚ ታሪክ በዘመነ ክርስትና በመጀመሪያ አምስትና ስድስት ምዕተ ዓመታት ውስጥ በቀይ ባሕርና በአረቢያ በኢትዮጵያና በአረብ ሕዝቦች መካከል የነበረው መልካም የጂኦፖለቲካ ግንኙነት ዓይነተኛ መግለጫ እንደሆነ በዚህ ጥናት በቀረበው የታሪክ መረጃና ትምህርት ሄ ኢተዯጵያዊነት ታሪካዊ መሠረቶችና መሣሪያዎች ተረጋግጧል። ጭ የኢትዮጵያ ጥንታዊና በሀውርታዊ የ ዓመታት ታሪክ ካርታ ጽ ምንጭ ላጌድ ኢትዮጵያ የታሪክ መነሻ ። የኢትዮጵያ ጥንታዊና በሀውርታዊ የ ዓመታት ታሪክ ካርታ ኛ የኢትዮጵያዊነት ታሪካዊ መሠረቶችና መሣሪያዎች ፈ ቦይጦርንታ ፅዕኖ ዕዲ ቀዖምሕፏኖ ፖሪጽጵ ይ የኃይለኛ መንግሥትና የደካማ ኅብረተሰብ ግንኙነት በኢትዮጵያ ጥንታዊና በሀውርታዊ ኀብረተሰብ በኛው ምዕተ ዓመት በአንድ በኩል የሰው ልጅን አጠቃላይ የመነሻ ታሪክ በሚመለከት ዘመናዊ የኢሾሉሽን የፖሌኦንቶሎጂ የሊንጉስቲክስና የአርኪኦ ሎጂ ሳይንስ የእውቀትና የትምህርት አብዮት አስገኝቷል። ከላይ እንደ ተባለው ሰሜን ምስራቅ አፍሪካ ክፍለ አህጉር የኢትዮጵያ ጥንታዊና በህውርታዊ የብዙ ሕዝቦች ቋንቋዎች ሃይማኖቶችና ባህሎች ኅብረ ተለብና መንግሥት የመነሻ ምድር ነው። ከሰፊው የኢትዮጵያ በሀውርታዊ ኅብረተሰብ ክስተትና ዕድገት አኳያ ሲታይ ደግሞ የብዙ ሕዝቦች ቋንቋዎች ሃይማኖቶችና ባህሎች ታሪክ ነው። በዚህ ረገድና ተግባር በጥንታዊ የደአማት የሳባ ጄ እብዚ ርጪ ሀዩ ሀፎ የኢ ትዮጵያዊነት ታሪካዊ መሠረቶችና መሣሪያዎች የግዕዝና የግሪክ ቋንቋዎች ተጽፈው ከከርሰ ምድር በቅርቡ በአርኪኦ ሎጂ ጥናት በተገኙ ጽሑፎች መሠረት በዎቹ ዓመተ ምህረት መለኮታዊና አሀዳዊ የክርስትና ሃይማኖት በግሪኮሮማውያን አስተማ ሪዎች አማካይነት ወደ አገሪቱ እሰኪገባ ድረስ የኢትዮጵያ ጥንታዊ ምድርቶ ሕዝብ መንግሥት ሃይማኖትና ሥልጣኔ አዋማዊ እንደ ነበር ተረጋግጧል። ነገር ግን ከዛሬ የኢትዮጵያ በህውርታዊ ኅብረተሰብና ታሪክ ክስተትና ዕድገት አኳያ በአጠቃላይጮንገድ ሲታይ የዛሬ በሥፍራና በጊዜ ያልተቋረጠ የሰሜን ምስራቅ አፍሪካ ክፍለ አህጉር ሕዝቦች ዘመናዊ ታሪክ የተከሰተው ቢያንስ ከ ዓመታት በፊት በኢትዮ ጵያ ሰሜን ደጋአምባ ምድር ላይ በየሀደአማት ነው። በመሆኑም የኢትዮጵያ ረጅምና በሀውርታዊ ታሪክ የብዙ ሕዝቦች ቋንቋዎች ሃይማኖቶችና ባህሎች የመስተጋብርና የመወራረስ ታሪክ ነው። በሌላ በኩል በኢትዮጵያ በሀውርታዊ የብዙ ሕዝቦች ቋንቋ ዎችቶ ሃይማኖቶችና ባህሎች አገርና ኅብረተሰብ በግብፅና በአውሮፓ ክርስቲያን የሃይማኖት የቋንቋና የሥነጽሑፍ አስተማሪዎች እምነትና ትምሀርት የሚመሩ የቀድሞ ሰለሞናዊ ሥርወ መንግሥት ኃይሎች በግምት ከ እስከ ድረስ ለ ዓመታት የአገሪቱን አዋማዊ እስላማዊና ኦሪታዊ ሃይማኖቶችፍ ሕዝቦች በሙሉ ተቆጣጥረው የራሳቸውን አሀዳዊ የክርስቲያን ኀበረሰብ መንግሥት ቋንቋ ሃይማኖት ባህልና ታሪክ ለመገንሳት ባካሄዱት የጦርነትና የጭቆና ፖሊሲና ተግባር ሕዝቦችን በገዛ አገራቸውና መሬታቸው ላይ በባሪያ በገባር በባላባት በጢሰኛ በጉልተኛና በነፍጠኛ ሕጎችና ሥርዓቶች ለምዕተ ዓመታት ሲገዙ እንደኖሩና ይህም ረጅም የመከራ ዘመንና ሥርዓት በመጨራሻ በ ሕዝባዊ አብዮት ከዘውዳዊ መንግሥትና ኢትዮጵያዊነት ታሪካዊ መሠረቶችና መሣሪያዎች ሥርዓት ጋር እንዴት እንደተወገደ ይታወሳል። በዚህ አኳያ አንደኛቶ ከ እስከ ድረስ ለ ዓመታት በአንድ በኩል በኢትዮጵያ በሀውርታዊ የብዙ ሕዝቦች ቋንቋዎች። ሁለተኛ በኛው ምዕተ ዓመት የጀርመኑ የቋንቋና የሥነ ጽሑፍ ምሁር ዶክተር ሉዶልፍ በአገሩ ሆኖ በኢትዮጵያ አዋማዊ ኦሪታዊና እስላማዊ ሕዝቦችና ሃይማኖቶች ጥላቻ ከታወቁና ኢየሱሳ ውያን ከተሰኙ የካቶሊክ ሚሲዮናውያንና ከአንድ ኢትዮጵያዊ መነኩሴ ተከታያቸው ያገኛቸውን የፖለቲካ የጦርነት የሃይማኖት የቋንቋ መረጃዎች አገናዝቦ በኢትዮጵያ ሕዝብና ታሪክ ስም የሰለሞናዊ ሥርወ መንግሥት ኃይሎችን ተረትና ታሪክ አስመልክቶ ባካሄደው ጅምር ጥናት በኢትዮጵያ ነባር አዋማዊ ኦሪታዊና እስላማዊ ሕዝቦችና በሰለሞናዊ ነገሥታት መካከል ለምዕተ ዓመታት የነበረውን የፖለቲካ የኢኮኖሚና የመሬት ጦርነት ከክርስቲያን ነገሥታቱ አኳያ በኅብረ ቀለም ቀርጾ በአውሮፓ የክርሰቲያን ዓለም አሰራጨ። በሌላ በኩል በዓመተ ዓለም በግምት ከ እስከ ዓመተ ምህረት ድረሰ በ ዓመታት በኢትዮጵያ በአረቢያ በሱዳንና በግብፅ አጎራባች አገሮች በደአማት በሳባ በግዕዝና በግሪክ ቋንቋዎች በድንጋይ ላይ ተጽፈው በተገኙና በኛው ምዕተ ዓመት ሁለተኛ አጋማሽ በደቹና በሉክሰበርጉ የጥንታዊ ጽሑፎችና ታሪክ ተመራማሪ ፕሮፌሰሮች ድሬዊስና ሽናይደር በተተረጎሙ የደአማትአክሱም ጽሑ ፎች መሠረች የግዕዝ ቋንቋ ፊደልና ጽሕፈት ጨምሮ የኢትዮጵያ ጥንታዊ መንግሥትና ሥልጣኔ በደአማትየሀ ደጋአምባ ምድር የተፈጠ ረው በአገሪቱ ሉአላዊ የደአማትአክሱም ሕዝብ ነው። በዚህ ረገድና ተግባር ከኢትዮጵያ ረጅምና ውስብስብ የእስሳም መንግሥታዊ ታሪክ አኳያ በተለይ ከኢትዮጵያ በሀውርታዊ የብዙ ሕዝቦች ቋንቋዎች ሃይማኖቶችና ባህሎች ኅብረተሰብና መንግሥት ታሪክ አኳያ በአጠቃላይ በምስራቅ ኢትዮጵያ ደጋአምባም አገር ሴማዊ እስላማዊ ጥንታዊ ስልጡንና አናሳ የሐረሪ ሕዝብና ከተሜ መንግሥት ኤሚሬት ራሳቸው በራሳቸው አንድ ሕያውና አንጸባራቂ የታሪክ ምንጭ መረጃቶ ማስረጃና ሐውልት ናቸው። ዋና ዋናዎቹን ለመጥቀስ ከአገር ውስጥ በግምት ከ ዓመተ ዓለም እስከ ዓመተ ምህረት ድረስ በ ዓመታት ውስጥ በጥንታዊ የደአማት የሳባ የግዕዝና የግሪክ ቋንቋዎችና ፊደሎች የተጻፉ የኢትዮጵያ የድንጋይ ላይ ጽሑፎች እንዲሁም ከወርቅ ከነሐስና ከመዳብ የተሠሩ ጥንታዊ የአክሱማውያን ገንዘቦች ከአገር ውጭ ደግሞ በግምት ከ ዓዓ ድረስ በ ዓመታት ውስጥ የጥንታዊ ግብፃውያን ሥዕላዊ የሃይሮግሳፊክስ በርከኾክር ቋንቋና ጽሑፍ መረጃዎች እንዲሁም ብዙ ጥንታዊ የግሪክ የሮማው ያንና የኣረብ ጸሐፊዎች የቀረፁዋቸው የጽሑፍ መረጃዎች በቅርቡ ክፍለ ዘመን በግምት ከ እስከ ድረስ በኢትዮጵያ ቤተ መንግሥት ጸሐፊዎች በግዕዝ ቋንቋ በብራና የተጻፉ የክብረ ነ ሥት የፍትሐ ነገሥት የነገሥታት ዜና መዋዕሎችና የቅዱሳን ገድሎች ከአሥራ ስድስተኛው ምዕተ ዓመት ጀምሮ በየገዜው በአውሮፓ የዲፐሎማሲ መልእክተኞች ሚሲዮናውያን ኣገር ጎብኝዎችና ተመራማሪ ምሁራን ስለ ኢትዮጵያ ምድርና ሕዝብ በብዙ ዘመናዊ የአውሮፓ ቋንቋዎች የተጻፉ መጻሕፍት ከአዔጹ ቴዎድሮስ ዘመነ መንግሥት ጀምሮ በአማርኛ ቋንቋ የተጻፉ የነገሥታት ዜና መዋፅሎች የሕግ መዛግብት እንዲሁም የመሥርያ ቤት ስነዶች የትውፊትና ዘመናዊ የሊንጉዊስቲክስ መረጃዎች በድምር የኢትዮ ጵያ መሠረታዊ የታሪክ የትምህርት የባህልና የእውቀት ምን ጮችና መሣሪያዎች ናቸው። በዚህ የፖለቲካ እምነትና ትምህርት መሠረት የኢትዮጵያ አዋማዊ የአክሱም ሕዝብና ቤተ መንግሥት በዘመነ ክርስትና በ ዓም በአፄ ኢዛና መሪነት ወደ አዲሱ መለኮታዊና አሀዳዊ የክርስትና ሃይማኖት በገባ ጊዜ በዓመተ ዓለም ከ ጀምሮ በዘመነ ክርስትና እስከ ዓመተ ምህረት ድረስ ቢያንስ ለ ዓመታት በጥንቱ መለኮታዊ ኦሪት ወይም በፅላተ ሙሴ እየተመራ ይኖር ነበር ተብሏል። ዚህ በላይ ባጭርና በጥቅል የቀረበውና ከዘመነ ጀምሮ በኛው ምዕተ ዓመት ስከ የ የኢማም አመድ ግራጁ የአመፅ ጦርነት ድረስ ለረጅም ዘመን በክፍለ አህጉሩ ከሰሜን ወደ ደቡብት ወደ ምዕራብና ወደ ምስራቅ አካባቢዎች የተካህደው የክርስቲያን ሃይማኖትና መንግሥት የዕድገትና የመስፋፋት እንቅስቃሴ በታሳቁ ሰሜን ምስራቅ አፍሪካ ክፍለ አህጉር ለዛሬው የኢትዮጵያ በሀውርታዊ የብዙ ሕዝቦች ቋንቋዎች ባህሎችና ሃይማኖቶች ኅብረ ተሰብና መንግሥት ዕድገት ታሪካዊ መነሻዎችና መሣሪያዎች ከሆኑ ብዙ ታላላቅ ሕዝባዊ የፍለሳ የጦርነት እና የሰፈራ አንዱና የመጀመሪያው ሆነ። ይህ በጥንቱ አጎራባች የአክሱም ሕዝብና ታሪክ ሰሜን በሚል የሕዝብና የአገር ስም የሚታወቅ አንድ ነባር ኩሻዊ መንግሥት ከጥንት ጀምሮ በኛው ምዕተ ዓመት እስከ አጹ ሱስንዮስ ዘመነ። ከዚህ ከኛው ምዕተ ዓመት ጀጆምሮ ከላይ በቀረቡ የፖለቲካ ምክንያቶችና መንገዶች ከግብፅ ቤተ ክርስቲያን ወደ ኢትዮጵያ ቤተ መንግሥት በገባው የክብረ ነገሥት ባሕረ ሕግና ትምህርት መሠረት ባለፉት ሰባት ምዕተ ዓመታት የኢትዮጵያ የዘመኑ ነገሥታትና የቤተ መንግሥት ታሪክ ጸሐፊዎች የአገሪቱን ጥንታዊ ሉአሳዊና በሀውርታዊ ታሪክ ወስደው በመካከለኛው ምስራቅ የጥንቱ ይሁዳውያን የሃይማኖት ታሪክ አካል አድርገው አቅርበውታል። በዚህ ረጅም የሚሊኒየም ዘመን ውስጥ በአንድ በኩል በግሪኮሮማውያን አማካይነት ከይሁዳውያኑ መጽሐፍ ቅዱስ ጋር ወደ ኢትዮጵያ የገባ ኢትዮጵያዊነት ታረካዊ መሠረቶችና መሣሪያዎች የክርስትና ሃይማኖት በሰሜኑ ደጋአምባ አካባቢ በተለይ በአራቱ ነባር አዋማዊ አጎራባችና ተዛማጅ የእክሱምትግሬ የሰሜን ፈላሻ የአገውና የአማራ ሕዝቦች ዘንድ በሃይማኖትና በባህል ታሪካዊ መስተጋብርና መወራረስ በማስከተሉ አራቱም ማኅበረሰቦች በተዛማጅ የክብረ ነገሥትና የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት መሠረት በመካከለኛው ምስራቅ የይሁዳውያኑን ሕዝብ ጥንታዊ ታሪክና ባህል ከኦሪት ሃይማኖት ጋር በእምነት ግፊት የራሳቸው አድርገው እንደወሰዱ ይታወሳል። ከዚህ በ ዓመተ ምህረት በአረቢያ በረቢ አቂባ ከተጠቀሰው ጥቁር ኢትዮጵያዊ ንጉሥ በኋላ በግምት ከኛው ምዕተ ዓመት መጨረሻ እስከ ኛው ምዕተ ዓመት መጀመሪያ ማለትም ከ እስከ ድረስ ባለው ዘመን ውስጥ በሳባ ቋንቋና ፊደል በድንጋይ ላይ ተጽፈው በየመን አገር ከማሪብ ጥንታዊ የሳባ ከተማ በተገኙ ብዙ የአረብ ነገሥታት ዜና መዋዕሎች «የሀበሾችና የአክሱማውያን ነገሥታት ገደረት ዋዜባና አድባ የተባሉና ደቡብ አረቢያን ይገዙ የነበሩ የኢትዮጵያ ነገሥታት ታሪክ አሁን በዘመናችን በአርኪኦሎጂ ጥናትና ምርምር ታውቋል። በተጨማሪም በተጠቀሰት የድንጋይ ላይ ጽሐፎች ሩየአክሱም የሂሚያርቶ የረይዳን የኢትዮጵያ የህበሻት የሀበሾች የሳባ የሰልሂን የፅያሞተ የቤጃ የካሱ ንጉሠ ነገሥት የድል አድራጊው መሕርም ልጅ» የሚለው የአ ኢዛና የአገርና የመንግሥት ስም ንጉ በኛው ምዕተ ዓመት መጀመሪያ በዎቹ ወደ ክርስትና ሃይማኖት ከመግባቱ በፊት የኢትዮጵያ የአጁ መንግሥት የአራቱ ኣጎራባች የሰሜን ምስራቅ አፍሪካ ክፍለ አህጉር የዓባይ ሸለቆ የቀይ ባሕርና የአረቢያ አገሮች ሉአላዊ የበላይ ኃይልና ሥርዓት አንደሆነ ያመለክታል። ከአኣዘህ ከኢትዮጵያ የአዔጹ መንግሥት ግዘቶች ሂሚያር ረይዳን ሀበሻ ሳባና ሰልሂን የመንግሥቱ አምስት የአረቢያ ግዛቶች እንዲሁም ልያሞ ቤጃና ካሱ የቀይ ባሕርና የዓባይ ሸለቆ ግዛቶች አክሱምና ኢትዮጵያ ደግሞ በቸሞፄን ምስራት አፍሪካ ክፍለ አህጉር በሰሜኑ ደጋአምባ ላይ የአጴው መንግሥት ማዕከ ከተማና አገር ናቸው ከአጴጹ ኢዛና ዘመን ዓመታት በኋላ በኛው ምዕተ ዓመት በዎቹ «የአክሱም የካሱ የረይዳን የሳባ የሰልሄን የትአሞ የየመን የቲሃማት የራባም የቤጃ የኖባ የአራባት ንጉሥ የሚለው የአጹ ካሌብ የአገርና የመንግሥት ስም በሁለቱም የአፍሪካና የእስያ አጎራባች አህጉራት የኢትዮጵያ መንግሥት ከአጹ ኢዛና ዘመን የበለጠ እንደተስፋፋ በግልጽ ያሳያል። ከታሪክና ከጊዜ አኳያ ይህ የኢትዮአረብ የቀረበ ግንኙነት ከዘመነ ክርስትና መባቻ ጀምሮ እሰከ ድረስ ለብዙ ምዕተ ዓመታት የኢትዮጵያ ጥንታዊ የአክሱም መንግሥት ከአቻ የሮማውያንና የፋርሳ ውያን የአጹ መንግሥታት ጋር በአካባቢው አንድ ዓለማቀፋዊ ኃይልና ሥርዓት በነበረበት ዘመን በየመን ደቡብ አረቢያ በሁለቱ አጎራባች የኢትዮጵያና የአረብ ሕዝቦች መካከል እንዴት ተፈጥሮና አድጎ እንደ ዳበረ ከላይ በቀረበው ጥናታዊ ቢጋር ባጭሩ ተገልጸል። ቀጥሎም በ በግዕዝ በግሪክና በሳባ ቋንቋዎችና ፊደሎች ተጽፈው «የአክሱም የሂሚያር የረይዳን የኢትዮጵያ የሀበሻት የሳባ የሰልሄን የፅያሞ የቤጃ የካሱ ንጉሠ ነገሥት የድል አድራጊው መሕርም ልጅ» የሚሉ ብዙ የአፄ ኢዛና ዜና መዋዕሎች በ በግዕዝ ቋንቋና በሳባ ፊደል ተጽፎ «የአክሱም የካሱቶ የረይዳን የሳባ የሰልሄን የቲአሞቶ የየመን የቲሃማት የራባም የቤጃ የኖባ የአራባት ንጉሥ» የሚለው የአጹ ካሌብ ዜና መዋዕል እ በ በደቡብ አረቢያ በሳባ ቋንቋና ፊደል በድንጋይ ላይ ተጽፎ ከማሪብ ጥንታዊ ከተማ የተገኘውና «የሳባ የዲሁረይዳን የሃድራ ማዊቶ የየመን የቲሃማት የደጋና የቆላ አረቦች ንጉሥ አብርሃ የነገደ ግዕዝ ተወላጅና አዝማች» የሚለው በአረቢያ የኢትዮጵያ መንግሥት እንደራሴና የጦር አበጋዝ ንጉሥ አብርሃ መንግሥታዊ ስምና ሥልጣን በአንድነት ከላይ ከተጠቀሰው የኢትዮጵያ ጥንታዊ ነገሥታት ገደረት ዋዜባና አድባ ታሪክ ጋር በዘመኑ በኢትዮጵያውያንና በአረቡ አጎራባች ሕዝቦች መካከል በኢኮኖሚ በቋንቋ በፖለቲካና በባህል ሰምዕተ ዓመታት ለነበረው ግንኙነት ታሪካዊ መረጃዎች ናቸው። የኢትዮጵያ እስላማዊ ሥልጣኔ ክስተትና ፅድገት ደታሪስ መረያ ምጋጮቻ በዚህ ጥናት ከዚህ በላይ እንደተመለከተው በግምት ከ ዓመተ ዓለም እስከ ዓመተ ምህረት ማለትም እስከ ዘመነ እስልምና ድረስ በ ዓመታት ውስጥ በልዩ ልዩ ክፍለ ዘመናት በጥንታዊ የግብፅ ሃይሮግላፊክስ የደአማት የሳባ የግዕዝ የግሪክ የላቲንና የአረብ ቋንቋዎችና ፊደሎች በተቀረፁ የሰነድ መረጃዎች በሰሜን ምስራቅ አፍሪካ ክፍለ አህጉር በተለይም በረጅሙ የቀይ ባሕር የኤደን ባሕረሰላጤና የሕንድ ውቅያኖስ ጠረፍና በሰሜኑ ደጋማው ክፍል የሚኖሩ ጥንታዊ የኾንት የደአማት የአክሱም የቤጃ የአገው የሰሜን የትሮጅሎድ የበርበርና የአዛኒያ ነባር ሕዝቦችና አገሮች በሥፍራ በጊዜና በስም ተጽፈው በታሪክ በልዩ ልዩ መንገዶ ችና ደረጃዎች ታውቀዋል። ሰንጠዥ በኛው ምፅተ ዓመት በጀማለዲንዑማሪ ግምት የኢትዮጵያ የሰባት ሠልጣኔቶች የመሬት ስፋትና የሠራዊት ብዛት ያገር ስፋት በስኩር ኪሎሜትር ሠራዊት በወታደር ዓይነትና ኋ ቕ አገር ጎን ስፋት የእግር የፈረስ ድምር በኪሜ በከሜ በስኬርኪሜ ጦር ጦር ንፀ በዚ እ ለከ ሀሀ ሀበበ ከ ከ ተ የኢትዮጵያዊነት ታሪካዊ መሠረቶችና መሣሪያዎች ሦስተኛ በኢትዮጵያ አጠቃላይ የመካከለኛው ዘመን ታሪክ ሁለት ቁልፍ የመረጃ ምንጮች የሆኑት የአጹ አምደጽዮን ዜና መዋዕ ልና የግብፁ አልዑማሪ መጽሐፍ በዎቹ በአንድ ጊዜ ከተፃፉበት ዘመን በኋላ አንድ መቶ ዓመት ቆይቶ ሌላ የግብፅ አረብ ታሪክ ጸሐፊ አሕመድ ማክሪዚ በኢትዮጵያ ጉዳዮች ላይ በአንድ በኩል የዑማሪን መጽሐፍ አንብቦ በሌላ በኩል ደግሞ ራሱም ከአጎራባቹ የየመን አገር ተጨማሪና ወቅታዊ መረጃዎችን አሰባስቦ በዎቹ ያዲጴዲታፇዶፏዖሥ ዖሙሰፈም ቀታሥታቅ ጳሳውታታሥኛ ታሪያ መድኃፍ በሚል ርዕስ በጻፈው መጽሐፍ በተለይም የኢትዮጵያ የክርስቲያንና የሙስሊም ባላንጣ ነገሥታትን ረጅምና አውዳሚ ጦርነት በሚመለከት ብዙ አዳዲስና ቁልፍ መረጃዎችን ሰጥቷል። በኢትዮጵያ ታሪክ የሀበሻና የአጋዓዚያን ጥያቄ ማብራሪያ ከሁሉ በፊት በዚህ ጥናት ከላይ በዝርዝር እንደተመለከተው «ሀበሻ» የተሰኘ ስም በኢትዮጵያ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ በሰነድ ተጽፎ የተገኘው በዘመነ ክርስትና በ በደቡብ አረቢያ በጥንታዊ የማሪብ ከተማ በሳባ ቋንቋና ፊደል በተጻፈው በአንድ የአረብ መስፍን ረጅም ዜና መዋዕል «የሀበሾችና የአክሱማውያን ንጉሥ ገደረት ተብሎ በአንቀጽ ቶ በሰፈረው ታሪክ ነው። በኢጣሊያኑ የኢትዮጵያ ታሪክ ተመራማሪና ጸሐፊ በሙሴ ኮንቲ ሮሲኒ ብርቱ እምነትና ትምህርት መሠረት በዘመነ ክርስትና በመጀመሪያው ስድስት ምዕተ ዓመታት ከኢትዮጵያ ተነስተው ከላይ የቀረቡትን የእስትራቴጂ የግዛትና የገበያ ዘመቻዎች ያካሄዱ ኢትዮጵያውያን ነባርና ጥቁር የአፍሪካ ሕዝቦች ሳይሆኑ አስቀድሞ በግምት ከ ዓመታት በፊት ገደማ ማለትም በ ዓመተ ዓለም አካባቢ ከምድረ አረቢያ ቀይ ባሕርን በባቤልመንደብ ሰርጥ ተሻግረው ለመጀመሪያ ገዜ «ኋላቀሩ» በተባለው የአፍሪካ ምድር በነበሩ ኩሻዊ ሕዝብ ላይ በኋላ «ለምርጥ» ሴማዊ የአክሱሙ መንግሥትና ሥልጣኔ መሠረትና መነሻ የሚሆነውን ሴማዊ አገርና ኅብረተስብ በየሀ ርቪክ ኒ ኣክፎክ የኢ ትዮጵያዊነት ታሪካዊ መሠረቶችና መሣሪያዎች ደጋ አምባ ላይ የቆረቆሩና «ሀበሻት» እና «አጋዓዚያን የተሰኙ ሁለት ወራሪ የአረብ ነገዶችና ተወላጆች ናቸው። የኢትዮጵያ የአገርና የመንግሥት ስያሜ ረጅም ታሪክ ከጊዜና ከታሪክ አኳያ የአረቦቹ «ህበሻቃ» የሚለው ገላጭ የሕዝብና የአገር ስም በኢትዮጵያ ምድር ቤተ መንግሥትና ታሪክ ከኦፊሴላዊ ፕሮቶኮል አንፃር ለመጀመሪያም ለመጨረሻም ጌዜ በሰነድ ተጽፎ የተገኘው አረቢያ የኢትዮጵያ የባሕር ማዶ ግዛት በነበረበት ዘመን በሦሰቱ የግሪክ የሳባና የግዕዝ ቋንቋዎች የፀረኔ ጦርነት አስመልክቶ በድንጋይ ላይ በተቀረፀው በአጹ ኢዛና ዜና መዋዕል በሁለቱ የሳባና የግዕዝ ቋንቋ ቅጅዎች «ኢዛና የአክሱም የሕሜር የረይዳን የሐበሠት የሳባ የሰልሔን የፅያሞ የካሱ የቤጃ ንጉሠ ነገሥት የድል አድራጊው መሕርም ልጅ ተብሎ በተገለፀው ታሪክ ነው። በዚህ ረገድና ተግባር ከላይ በሠንጠረዥ በቀረቡ መረጃዎች እንደተመለከተው በአንድ በኩል እነዚህን ልዩ ዜና መዋዕሎች ጨምሮ ከ ዓመተ ዓለም እስከ ዓመተ ምህረት ድረስ በአንድ ሺህ ዓመታት ዘመን ውስጥ በኢትዮጵያ በአረቢያ በሱዳንና በግብፅ በአምሳ በተለያዩ ታሪካዊ ቦታዎች በአራቱ ጥንታዊ የደአማት የሳባ የግዕዝና የግሪክ ቋንቋዎችና ፊደሎች በድንጋይ ላይ የተፃፉና በ የሚቆጠሩ ጽሑፎች በ ሰላሳሳ በሚሆኑ ተመራማሪ ምሁራን ጥናት ተገልጸው ለዓለምና ለትውልድ ለመጀመሪያ ጊዜ ታውቋል። ያ ይወሃ ዐርመሪጩ ቆይ ይህ ሁሉ ከሆነና ከተባለ በኋላ በሰሜን ምስራቅ አፍሪካ ክፍለ አህጉር አጎራባች አረቦች «ሀበሻ» ብለው ለሚጠሩት ለአንድ የጥቁር አፍሪካ ጥንታዊ ሕዝብና አገር «ኢትዮጵያ» የተሰኘው የግሪኮች ስያሜ ለመጀመሪያ ጊዜ በይፋ የተሰጠው ከላይ እንደተመለከተው በኛው ምዕተ ዓመት በአጹ አምደጽዮን ዘመነ መንግሥት በ ገደማ በአክሱም ቤተ ክርስቲያን መነኩሳት ከአረብኛ ቋንቋ ወደ ግዕዝ ኡ ዐር ዮ ሀ ጸ ሺ ከ እ ይሃክቢ ቨ ከ ከፎ ናኪዘክ ር እያሀሀ ርሃ ጅ ኢገዮጵያዊነት ታሪክዊ መሠረቶችና መሣሪያዎች በተተረጎመው የክብረ ነገሥት መጽሐፍ ነው። ርህክ ከርኮ ሀ የኢትዮጵያዊነት ታሪካዊ መሠረቶችና መሣሪያዎች መደምደሚያ የውጭ አገር አስተማሪዎች ትምህርት ተጽዕኖ በኢትዮጵያ ታሪክ ላይ የኢትዮጵያ የ ሕዝባዊ አብዮት የቀድሞ ዘውዳዊ ሥርዓትን ከጉልተኛው የገዥ መደብ ጋር በማስወገድ የአገሪቱን በሀውርታዊ የብዙ ሕዝቦች ቋንቋዎች ሃይማኖቶችና ባህሎች ታሪክ ባዲስና ሁለአቀፍ የጥናት ዘዴ ሜቶዶሎጂ ከስልተ ምርትና ከሥርዓተ ማህበር አኳያ ከአዳዲስ የመረጃ ምንጮች አኳያ ከአዲስ የኢትዮጵያ በሀውርታዊ ኅብረተሰብ ግምባታ አኳያ ለማጥናትና ለማወቅ ብዙ አስፈላጊና ምቹ የሆኑ ቅድመ ሁኔታዎችን ምክንያቶችንና መንገዶችን ፈጥሯል። ስለሆነም በዚህ ወቅትና ሁኔታ ከሁሉ በፊት የኢትዮጵያ የሕዝብና የመንግሥት ታሪካዊ መነሻና ማንነት በሚመለከት ባገር ውስጥ ባለፉት ዓመታት በግምት ከ ዓመተ ዓለም እስከ ዓመተ ምህረት ድረስ በ ዓመታት በአራቱ ጥንታዊ የደአማትተ የሳባ የግዕዝና የግሪክ ቋንቋዎች በድንጋይ ላይ ተጽፈው ባለፉት ዓመታት ከከርስ ምድር የተገኙ ጥንታዊ ስሰነዶች በዘመነ ክርስትና በግምት ከ እስከ ድረስ በ ዓመታት በግዕዝ ቋንቋ በኢትዮጵያ የቤተ መንግሥት ታሪክ ጸሐፊዎች የተጻፉ የነገሥታት ዜና መዋፅሎች የካህናት ገድለ ቅዱሳንና ገድለ ሰማዕታት ከ እስከ ድረስ በ ዓመታት በአማርኛ ቋንቋ በቤተ መንግሥት ባለሟሎች የተጻፉ የነገሥታት ዜና መዋዕሎች ገድለ ካህናትና የመሥሪያ ቤት መዛግብት እስከ ሕዝባዊ አብዮት ድረስ የተለያዩና ቁልፍ የሆኑ የታሪክ መረጃ ዓይነቶችና ምንጮች ናቸው። በዚህ ረገድና ተግባር የግብፅ ቤተ ክርስቲያን በክብረ ነገሥት ሰነድ የኢትዮጵያን ጥንታዊ የአክሱም መንግሥትና ሥልጣኔ በ ዓመተ ዓሰም በሙሴው የኦሪት ሕግና ሃይማኖት ትምህርት የመሠረቱ ከኢየሩሳሌም የመጡ የእይሁድ መሳፍንትና ካህናት ናቸው ብላ በይፋ አወጀች በዎቹ በተጻፈው የፍትሐ ነገሥት ሰነድ ደግሞ ከ ዓመታት በፊት በ ዓመተ ምህረት በኒቅያ ጉባኤ የተቀመጡ የዓለም አሀዳዊ ቤተ ክርስቲየን መሪዎችና መምህራን ማለትም ክርስትና ገና በ ዓመተ ምህረት ወደ ኢትዮጵያ ከመግባቱ በፊት ከግብፃዊው ወኪል አቡን በስተቀር ማንም ኢትዮጵያዊ ተወላጅ በምንም ጊዜና መንገድ የአገሩ የኢትዮጵያ ቤተ ። ባጭሩ የኢትዮጵያን የሕዝብ የመንግሥትና የታሪክ መነሻና ማንነት በሚመለከት ጉዳይ ላይ የተጠቀሱ የክብረ ነገሥት እና የፍትሐ ነገሥት ባሕረ ሕግጋት ከግብፅ ቤተ ክርስቲያን የቀረበው የዘረኝነት አስተምሀሮ ማለትም እምነትና ትምህርት ከ እስከ ድረስ ለ ዓመታት በኢትዮጵያ በሀውርታዊ የብዙ ሕዝቦች ቋንቋዎች ሃይማኖቶችና ባህሎች ኅብረተሰብ መንግሥት እና ታሪክ ላይ ሁለአቀፍ የፖለቲካ የእምነት የትምህርት የባህል የኢኮኖሚ የሰላም የዕድገትና የልማት ችግሮችን ያስከትላል። ከዚህ አኳያ አንደኛ ከ እስከ ድረስ ለ ዓመታት በ ወኪል አቡኖቹዋ አማካይነት የኢትዮጵያን ቤተ ክርስቲያን ስትመራ የኖረችው የግብፅ ቤተ ክርስቲያን የአገሪቱን ጥንታዊ የአክሱም መንግሥትና ሥልጣኔ በ ዓመተ ዓለም በኦሪት ሕግና አ ትዮጵያዊነት ታሪካዊ መሠረቶችና መሣሪያዎች ሃይማኖት ምህረት የፈጠሩ ከኢየሩሳሌም ወደ ኢትዮጵያ የገቡ ምርጥ የአይሁድ መሳፍንትና ካህናት ናቸው ብላ በክብረ ነገሥት የኢትዮጵያን ሕዝብ አስተማረች። ሁለተኛ ባለፉት ሦስት ምዕተ ዓመታት ውስጥ የኢትዮጵያን የግዕዝ ፊደል ከስምንቱ ሴማዊ የግዕዝ የትግረ የትግርኛ የአርጎብኛ የአማርኛ የጉራግኛ የሐረሪኛና የጋፋትኛ ቋንቋዎች ጋር አይተው የአውሮፓ ክርስቲያን የሃይማኖት የቋንቋና የሥነ ጽሑፍ ምሁራን በሰሜን ምስራቅ አፍሪካ ክፍለ አህጉር በነባር ኩሻዊና ናይሎቲካዊ ጥቁር የአፍሪካ ሕዝቦች ላይ ከ ዓመተ ዓለም ጀምሮ የኢትዮጵያን ጥንታዊ የአክሱም መንግሥትና ሥልጣኔ የፈ ጠሩ ከአረቢያ ቀይ ባሕር ተሻግረው የገቡ «ሀበሻ እና «አእጋዓዚያን የተባሉ ሁለት ሴማዊ ነጭና ምርጥ የአረብ ነገዶች ናቸው በማለት መላምት ፈጥረው በሳይንስና በታሪክ ስም ለኢትዮጵያውያንም ለዓለምም በስፋትና በዝርዝር አስተምረዋል በእነዚህ የአውሮፓ ምሁራን እምነትና ትምህርት መሠረት የኢትዮጵያ ነባር ኩሻዊና ናይሎቲካዊ ሕዝቦች የመንግሥትና የሥልጣኔ ሥርዓቶችን መገንባት የማይችሉ ኋላቀር ጥቁር ዘሮችና ሕዝቦች ናቸው።