Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
የአሳታሚቡ መብት በሕገ የተጠበቀ ነው። ልዩ መግለጫ ካልተሰጠ በስተቀር የመጽሐፍ ቅዱስ የመጨረሻ ገጾች ዋነኛ ሐሳብ ግን የመነሣት ታሪከ ነው። የዜና መዋዕል መጽሐፍ በመከፈቻው ዜና ላይ አዳም ይላል ይኸው መጽሐፍ በሁለተኛ ቅጹ የመጨረሻ ምዕራፍና የመጨረሻ ቀጥር ላይ ዜና ያህዌ ይላል የሕይወታችንን ታሪከ የጻፈው እግዚአብሔር በመጨረሻው ምዕራፍ ላይ ሰው ይፈርምበት ዘንድ አይተወንም በማታችንና በጠዋታችን መኻል እግዚአብሔር ቆሟልና።ማጎሀ ዕታም ሰሳ ፉ ደሰ ይጎሦም መዝሙር ሃሃ ዖዖሩፉን ናፍ ትንቨ ሰው። ነገረ ታይታኒክ በሰው ልጆች ታሪከ ውስጥ የሰው ሕይወት ለመጀመሪያ ጊዜ የጠፋው በራሱ በሰው መኾኑ መራሩ ምጸት ነው እነሆ ከዚያ ከሕደት በኋላ ሰው የተባለው ፍጡር የእርስ በርስ ጠላት ኾኖ ኖሯል አንዱ አንዱን ሊያጠፋና ሊገድል ወንድም በወንድሙ ላይ ያሜራል። ሰው በጎረቤቱ ላይ ያቄማል። ታላለቅ ሀገራት ያከማቿቸው ጅምላ ጨራሽ መሣሪያዎች ከከፋታችን እና ጠባችን በላይ ምን ይፈይዳል። ልከ ነው። አሸከርካሪዎች የደኅንነት ቀበቶ እንዲያስሩ የሚያስገድደው ሕግ እንዲተገበር ጫን ያለ ቀጥጥር በተከናወነ ሰሞን የሚያሳዝኑና የሚያሥቁ ድርጊቶችን መመልከት የተለመደ ነበር በአጠቃላይ ሴት ልጅ የምትናገር ዕቃ ደ ዐዳሪ እንዲል ፈረንጅ ያህል ብቻ ትቄጠር ነበር። ጤናማውንና ትከከለኛውን ማድረግ ካልቻልንበት ለአፈንጋጭ እንቅስቃሴዎች በር መከፈቱ አይቀርም ስለዚህ ምን እናድርግ። ሁልጊዜ እውነት ባይኾንም ከእያንዳንዱ አስተዋይ ሰው ጀርባ አስተዋይ ሴት አለች በሚለው ጤናማ ሐሳብ እስማማለሁ በርግጥ ታዋቂ ወንድ ስር መደበቅ የሚፈልጉ ሴቶች መኖራቸውም አያጠያይቅም ከያንዳንዱ ከሽፍ ወንድ ጀርባም የዚያኑ ዐይነት እከሻፊ ሴት ልትኖር መቻሏ ሐቅ ነው። እናት ሲሉ ይጠሯታል በልጆቿ ላይ የዘራችው ዘር እግዚአብሔር ስለ ባረከላት አውሮጳንና አሜሪካን ላጥለቀለቀው ዶም የተባለ የክርስትና እቅስቃሴ በተዘዋዋሪ ሰበብ ኾናለች ቤተ ሰቡን መመገብ ልጆችን በቤት ውስጥ ማስተማር ለእያንዳንዱ ልጅ ልብስ ሰፍቶ ማልበስ የርሷ ድርሻ ነበር ከዚህ ሁሉ በላይ በቀን ቢያንስ ለአንድ ሰዓት መጸለይ አታቋርጥም ነበር። የፈሰሰ ውሃ ለማቅናት ነፍሳቸው የሚፈስ እጃቸው ቢጨብጡት ብቻ ለመቀደድ የሚደርስ መኖራቸው ርግጥ ነው ውበታቸውን ለመጠበቅ በሳሎናቸው ገብተው ግማሸ ቀን እንደ ቀልድ ፉት ሲሉ የተመለከተ ወንድ ሲያጐረመርም መሰማቱ የሚጠበቅ ነው። ሴት ግን ይህች ብቻ ነችን። ከመስኩ ማዶደምከኛው ምእት ዓመት ማጠናቀቂያ ጀምሮ በነበሩት ተከታታይ ዘመናት በአውሮጳና አሜሪካ ውስጥ የተቀጣጠለው የቅድስና መነቃቃት ነው የዚህ ንቅናቄ ጀማሪ ደግሞ ጆን ዮሐንስ ዌዝሊ ነበር። ተጫዋቾቹ እዚህም እዚያም እየተጋበዙ የተለያዩ ዝግጅቶች ጌጥና ፈርጥ ተደርገው መሰንበታቸውም አይረሳም በመጨረሻም ቡድኑ በከፍተኛ የሀገሪቱ ባለሥልጣናት አማካይነት ማበረታቻና ሀገራዊ ዐደራ ተሰጥቶት ወደ ደቡብ አፍሪካ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ነቅለው በመውጣት በድምቀት ሲቀበሉት ለተመለከተ አካባቢው ጥምቀተ ባሕር ባሕረ ጥምቀት እንጂ የጆሐንስበርግ አውሮፕላን ማረፊያ ነው ለማለት የሚያጠራጥር ነበር። ጥር ቀን ዓ ም በኢትዮጵያ ሰዓት አቄጣጠር ከምሽቱ ሰዓት ላይ። ከዚያ ውጭ የመጨረሻ ተሳትፎኣችን የታየው ሊቢያ ላይ በ ዓም ተዚጋጅቶ በነበረው ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ላይ ነበር። ዓ ያሦሩፉን ናፍት ፎፎሔቁቱፍቱፍጭ የታሪካችንን ገናናነት ስንተርከ ብቻ ሳይኾን በረኛው ከተነሣ በኋላ ተመልሶ ለጥ ሲል ይመስለኛል አውራ ጣታቸውን ቀስረው ማድነቃቸው አስገራሚ ነው። እንዳያችሁት ዳኛው ቀይ ካርዳቸውን ስበው ለጀማል ካከናነቡት በኋላ ተመልካቹ መሥመር የለቀቀ ተቃውሞ አድርጓል በዐናቱ ዛምቢያ አንድ ጐል ማግባቱን ተከትሎ ተጫዋቾቻቸው ደስታቸውን ሲገልጡ በነበረበት ወቅት ምናልባት በኢትዮጵያውያን ደጋፊዎች ፊት ለፊት ሄደው ተተናኩሰው መኾኑን አላውቅም ደጋፊዎቻችን ሹቬዜላና የፕላስቲከ ጠርሙሶች ወደ ሜዳ እየወረወሩ ሲያብጡ መታየታቸው አሳፋሪ ነው ይህ ዐይነት ተግባር ብሔራዊ ፌዴሬሽኑን ሊያስቀጣ የሚችልም ድርጊት ነው። እንኳን የሀበሻ ጠላቴን ኢየሩሳሌም ዘምቼ ቱርኮችን አስለቅቃለሁ መስሉኝ ነበር።
እንግዲህ የዚህ ወግ ዋነኛው ትኩረት ወደ አንድ ዐቢይ ጐዳይ ለመንደርደር ታልሞ ነው ይኸውም ስም ያለን እኛ ብቻ አለመኾናችንን በማሰብና በማሳሰብ እንደስሙ የኾነና መኾንም የሚቸል ባለስምና ባለዝና እያለ ነገር ግን በእኛ አለማስተዋል ስሙ የተደበቀበት ባስ ሲል ስሙን የተነጠቀ ስለ መሰለኝ አካል ለማውሳት ነው ይህም ባለስም ጌታ ዳ ግሯዳጨሔሕርረ ታች ዕሜ ይሆ ኦውፓ ስሪ ሐሐ ምዕጋናይም ተፖረዱ ምዕተምፖጸዳታፖም ኢሳ ያለው አግዚአብሔር ነው በርግጥ ይህ ኀይለ ቃል የተነገረው የሕያው እግዚአብሔርን ስም በአሕዛብ ጣዖታት በመለወጥ ከኪዳኑ መንገድ የወጡትን እስራኤላውያን ለመንቀፍ ነበር በኀይሉ ጽናትና በቸሎቱ ብርታት አንዳችም የማይታጣው ንጉሠ ሰማይ ወምድር የኾነው አምላከ ለስሙ ቀናኢ ነውና እስራኤልን ስለ በደሏ በጽኑ ነቀፈ ስሙ ሲናቅ ከብሩ ሲጐድፍ ቸል አላለም ዕረ ግጋ ዕሬታቻው ወማቻው ሰላለሃ ፊቅ ዳዕረስዕ ይ ዕ ሰሟ ሠራታ ሕዝ ብሏል ይህ ጽሑፍ ስለ እግዚአብሔር ስም ዝርዝር በመስጠት ለማስተማር የሚጥር ሰፋ ያለ ትንታኔ አልያዘም ከተነሣሁበት ዓለማ አንጻር ፈጣሪያችን ስም ያለው አምላከ ነው ካልኩ ብቻ ይበቃል ጌታ እግዚአብሔር ስም አለው ይህ አካላዊ ማንነት ባላቸው ሕያዋን ህልዋን ይተ ናሪዎም ኦባሪሥ። ቁቴዯ እስስስ ም ሌላው አደናጋሪ ልማድ ደግሞ በርኩሳን መናፍስት ቀጥጥር ሥር ለወደቁ ሰዎች በሚደረግ ነጻ የማውጣት ጸሎት ጊዜ ከአንዳንድ ወገኖች አንደበት የሚደመጠው አባባል ነው ርኩሳን መናፍስት ከተቄጣጠሩት ሰው ውስጥ ለቀው የሚባረሩት ድል በነሣቸው በእግዚአብሔር ልጅ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም ብቻ መኾኑ መጽሐፍ ቅዱስ የሚያውጀው ሐቅ ነው ማር ሉቃ በጎተምምምዛስ ፈይሜን ስዳግራምሥታ ሪታቻ«ፊፖኖ ይዕጠጠፍ ሮሜ ጊ። አንዳንድ ከተሜነት የሚጫናቸው ክርስቲያን ወገኖች አባል ስለ ኾኑበት ወይም ስለሚያገለግሉበት አሊያም በዕለቱ መንፈሳዊ አገልግሎት ስለ ተካፈሉበት ጐባኤ የት መኾን ሲጠየቁ ወይም ስለዚያች ማኅበረ ምእመናን የሚሉት ኖሯቸው ስም መጥቀስ ካስፈለጋቸው የፓስተር እንቶኔ ቤተ ከርስቲያን ሲሉ ይደመጣሉ አንዳንድ መሪዎችም ደግሞ በበኩላቸው በማይሠሥ ኅይል በከርስቶስ መንጋ ላይ በመሠልጠን የሕዝቡን ትኩረት ወደ ራሳቸው ከመሳባቸው በላይ ተከታዮቻቸውን በማስደግደግ ልዩ ልዩ ስልቶችን እየተጠቀሙ የሕዝቡ ባለቤትነታቸውንለማጽናት ይጣጣራሉ ከዚህም የተነሣ ዛሬ በምድራችን በመሪዎቻቸው ስም ብቻ የሚታወቁና የሚጠሩ አያሌ ማኅበራት በየቦታው ፈልተው ይገኛሉ ኾኖም የእግዚአብሔር ቃል በግልጽ እንደሚያስተምረው ቤተ ክርስቲያን በገዛ ደሙ የዋጃት ጌታዋ የእግዚአብሔር ናት ሐዋ ። አሞሌ ከባሕር ውስጥ ሳይኾን መሬት ውስጥ በድንጋይ መልክ የሚገኝ ጨው ነው በድሮ ጊዜ ለመገበያያ እንደ ገንዘብ ኾኖ ያገለግል ነበርማርም መሃ ቃጎታ ዐዲስ አበባ ዐዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ዓም ። ለዚህ ማሳያ በዐዲስ አበባ ከተማ ውስጥ የምቀኛ ሰፈር የሚባል መኖሩን የሰፈሩ ነዋሪዎችም አካባቢው በምቀኞች መሞላቱን አንደሚያምኑ መረጃ እየጠቀሱና እየተንገፈገፉ ሲያስረዱ ሸገር ሬድዮ በማለዳ ወሬ መርሐ ግብሩ መዘገቡን መጥቀስ በቂ ነው ሸገር ኤፍ ኤም መጋቢት ቀን ዓም ዖዖሩፉን ናፍት በ ኢጨጨመ ጐነጣም የተነገረው ከዚህ አስተሳሰብ ተነሥቶ መኾኑ ግልጽ ነው ላስተዋለው ግን በጋራ መብላት እንዲህ በቀላሉ የሚገኝ ዕሴት አልነበረም የመጤ ወግ ይህን ሐሳብ በወንጌላዊው ከርስትና ጠገግ ውስጥ ማጤን ይቻላል ድንበር ተሻጋሪ የስብከተ ወንጌል መልእከተኞች በዚችው ሀገር ተበትነው ያሳዩት ትጋትና ተጋድሎ በሕይወታቸው ጭምር የከፈሉት ዋጋ በጌታ ዘንድ መታሰቡ ብቻ ሳይኾን በታሪክ ማኅደርም ሲወሳ መኖሩ እሙን ነው ዐልፎ ዐልፎ ሲነገርና ሲጻፍ እንደሚሰማው ግን ሰባከያኑ ወንጌሉን ያሠራጩበት መጋረሮእንግዳነትና ባዕድነት የሀገሬውን ሰው ሳያስበረግግ የቀረ አይመስልም ይልቁን ዲያቆን አግዛቸው ተፈራ እንዳስተዋለው ነባሯ ቤተ ከርስቲያን እንቅስቃሴያቸውን ከወንጌል ይልቅ የመንጋ ስርቆትና የኑፋቄ ትምህርት አድርጋ እንድትመለከተው አስገደደ። የቀዳሚ ባለዐደራዎች ባለዕዳ ነን እነርሱ በአንባ በዘሩበት መከር ገብተን በደስታ ያጨድነውን ነዶ ለጌታ ከብር እንድናውለው እርሱ ለጋሱ ጌታ ትሕትናና ቅንነት ያብዛልን ይህ ጉዳይ በስብከተ ወንጌል አገልግሎት ውስጥ ቸል ሳይባል ትኩረት ሊሰጠው እንደሚገባም ማስገንዘብ እወዳለሁ እኔ እስከሚገባኝ ድረስ አንድ ማኅበረ ሰብ በመጥፎ ነገሮች ብቻ ተለውሶ መለመላውን ሊቆም ይችላል ብለን ማሰብ ያለብን አይመስለኝም ርግጥ የሰውን ሁለንተናዊ ውድቀት አስመልከቶ መጽሐፍ ቅዱስ የሚያስተምረውን ነባራዊ አውነት አምናለሁ ነገር ግን ሉዓላዊው አምላክ ሕያው እግዚአብሔር ለሰው ልጆች በሰጠው ኅሊና ምክንያት በኅብረተ ሰቡ አጠቃላይ ሕይወታዊ ስብጥር ውስጥ የተቀናበሩና ለወንጌል ጠንቅ ያልሆኑ ቋሚ ዕሴቶች ማኅበራዊ ተራከቦዎችና የማንነት መገለጫዎች ሊኖሩ መቻላቸውንም እረዳለሁ ጻ ያሦሩፉ ናፍት ጨጫጨጩጨፎጭከጩጩጩብፊፈፎ በሌላ አባባል በወንጌል እውነት ሊለወጡ ሊሻሩና ቦታ ሊያጡ የሚገባቸው የባህል የእምነትና ምግባር ግሳንግሶች የመኖራቸውን ያህል የከብሩ ወንጌል ከቡር ሐሳቡን ሊገልጥባቸው የሚችሉ መልካም ባህላዊ ታሪካዊና ማኅበራዊ መገለጫዎች ሊገኙ መቻላቸው አጠያያቂ አይደለም ጥሪያችን ሰዎች ባሉበት ኹኔታና ጠገግ ውስጥ የማይለወጠውን ዘላለማዊ ወንጌል እንዲቀበሉ መርዳት ነው በቃላችን ከምናውጀው የምሥራች ጐን ለጐን ወንጌልን ሥጋ አልብሰን መገለጥ አለብን ሐዋርያው ጳውሎስ እንዲህ ይላል ረት ምቻ ጠፇቀም ዮ ሐደጳምቻ ደ ደካማ ሆጋታያ ዕታታ መጋረድ ይደቻን ዲድጋ ያድ። በእግዚአብሔር ጸጋ አማካይነት በእምነት በኩል ብቻ ስለሚገኘው የእግዚአብሔር ጽድቅ ያለማወላወል ለሌሎች በመስበከና ሐዋ ሮሜ ገላ ለዚሁም እውነት እስከ ሞት እንኳ ነፍሱን አሳልፎ ለመስጠት ዝግጁ የነበረው ሐዋርያ ሐዋ ምን በወጣው ነው ራሱን ተላጭቶ እንደ አይሁድ በመቅደስ ሲነጻ የተገኘው ሐዋ ወንጌልን በዐውዳቸው መስማት ስለሚገባቸው አይሁድ ወገኖቹ ሲባል ያደረገው እንጂ ተላጭቶ መንጻት የሚባል ነገር በከርስትና ትምህርተ ድኒን ውስጥ ምንም ቦታ እንደሌለው አጥቶት አልነበረም በተጨማሪ ግዝረት ለድነት ምንም የማይፈይድ ብቻ ሳይኾን ይህንም ማስተጋባት ግብዝነትና ለርግማን የሚያበቃ የልዩ ወንጌል ባሕርይ መኾኑን በአጽንዖት ያሳሰበው ዐላ የእግዚአብሔር ባርያ ጳውሎስ ጢሞቴዎስን መግረዝ ያስፈለገው ለምንድነው ሐዋ ። ሳስበው ሳስበው ይህች ትንሽ ልቡናችን በኀዘን ቀለበቶች በተውሰበሰቡ የለምንዎች ሰንሰለት ታብታ የታጠረች ይመስለኛል ጻ ዖቦፆዖሩፉ ናፍይፉ ዛሬ ዛሬ ከላይ በተመለከትናቸውና በሌሎችም ምከንያቶች ለጽድቅ ልቀት ለፍትሕ መስፈን ለእውነት በአደባባይ ማበብ የሚቀኑ ብዙ ሰዎች በጥያቄዎች ተሞልተዋል ከሚያዩትና ከሚሰሙት የተነሣ ግራ በመጋባት በመስቀለኛ መንገድ ላይ ቆመዋል ታዲያ በመስቀለኛ መንገድ ላይ ለቆመው የእግዚአብሔር ሰው እግዚአብሔር ያለው ምላሽ ምንድነው። ከዚህ በመቀጠል ለዚህ ጥያቄ ምላሽ ሊሰጠን የሚችል መጽሐፍ በዐጭሩ እናያለን መጽሐፉም ትንቢተ ዕንባቆም ነው አርሱም ከ ዓመታት በፊት በተመሳሳይ ጥያቄ የተናወጠ አንድ ነቢይ ያቀረበውን ከርከርና እግዚአብሔር የሰጠውን ጥም ቁራጭ ምላሽ ያስቃኘናል ዙሪያውን ከሚያየው የተነሣ የተናወጠው ነቢይም ወደ ላይ መመልከት እንዴት እንዳሳረፈው እንማራለን በዚህ ጥናታችን የእግዚአብሔር ሰው በጥያቄ ተሞልቶና በመስቀለኛ መንገድ ላይ ቆሞ በሚቃትትበት ጊዜ ሊያደርግ የሚገባቸውን ሦስት ነገሮች ከዚህ መጽሐፍ ውስጥ አንመለከታለን ከዚያ አስቀድሞ ግን ስለ መጽሐፉ ጥቂት የመግቢያ ሐሳቦችን መዳሰስ ይኖርብናል መጽሐፉ የራሱ ልዩ ገጽታዎች አሉትና። በነቢዩ በኩል ይህ ዐይነቱ የፍርድ ናፍቆት ዝንባሌ የታየው የመልእከቱ ዳራ ከነበረውና ነቢዩ ከኖረበት ዘመን ገጽታ የተነሣ መኾኑ ግልጽ ነው ስለዚህ ያንን ኹኔታ በመጠኑ መዳሰስ ተገቢና አስፈላጊ ነው በዐጭር ቃል ዘመኑ የሚከተለውን ይመስል ነበር የመጽሐፋ ዐውድ የተጻፈበት ዳራ ነቢዩ ዕንባቆም የተነሣበት ዘመን ትንፋሽ በሚያሳጥር የዐመፃ ትንፋጎት የታፈነ ጊዜ ነበር ማለት ይቻላል ዓለም ዐቀፋዊ መበስበስና ብሔራዊ ንቅዘት የተፋፋመበት ወቅት ነበር በ ቅልክ እስራኤልን ሰሜናዊውን መንግሥት በመደምሰስ የእግዚአብሔርን መለኮታዊ ቅጣት በሕዝቡ ላይ ያደረሱት አሶራውያን እየተዳከሙ ነበር በነገራችን ላይ አሶራውያን ከጭካኔያቸው የተነሣ ድል ያረጓቸ ውን ሰዎች ቆዳ ገፈው በከተሞቻቸው ቅጥር ላይ እስከ መለጠፍ ይከፉ ነበር በአንጻሩ ከአሶራውያን ይልቅ የከፉቱ ባቢሎናውያን ዕን እየበረቱ ዓለም ዐቀፋዊ የኀይል ሚዛን ለውጥ የተከሠተበት ጊዜ ነበር። አስቀድመን አንድ ጥያቄ አንሥተን ነበር በዙሪያው ከሚያየው ከፋትና በደል የተነሣ ግራ የተጋባ የእግዚአብሔር ሰው ምን ማድረግ አለበት። በርግጥ ያ ዘመን ሴሎች ነቢያትም ተመሳሳይ ጥያቄ ያነሠበት ጊዜ ነበር ለምሳሌ ያህል ኤርምያስን እንመልከት በዘመኑ የሚታየውን መራር ግፍና በደል ጌታ ነገሩ እንደማይመለከተው ያህል ቄጥሮ የተወ መሰለው ስለዚህ ወደ እግዚአብሔር ይጮኻል እንተ የእስራኤል ተስፋ ሆይ በመከራም ጊዜ የምታድነው በምድር እንደ እንግዳ ወደ ማደሪያ ዘወር እንደሚል መንገደኛ ስለ ምን ትሆናለህ። በሚል ርእስ ስር በስብሰባ ማእከል አዳራሸ ውስጥ በነበረው የመሪዎች ጉባኤ ላይ ካቀረቡት ያልታተመ የመግቢያ ጽሑፍ ላይ የተወሰደ ነው ያሁሩፉ ናፍይ ፋጨ መመመመጩጩጭጩ ጨጮመጮመጮ ከሚያልፍበት ግራ መጋባት የተነሣ በመስቀለኛ መንገድ ላይ የቆመ የጌታ ሰው ወደ እግዚአብሔር መቅረቡን ይቀጥል ይህ የመጀመሪያው ነጥብ ነው ቀጥሎ ደግሞ ሁለተኛውን እንመለከታለን ካለበት ነባራዊ ኹኔታ የተነሣ በመስቀለኛ መንገድ ላይ የቆመ የአግዚአብሔር ሰው ምን ማድረግ ነው ያለበት። ማታም ኾነ ጠዋትም ኾነ ዐዲስ ቀን መደምደሚያ የእግዚአብሔር ሰው በዙሪያው ከሚመለከተው የተነሣ ግራ በተጋባና በተጨነቀ ጊዜ በልዕልናውና በዘላለማዊ ሐሳቡ መሠረት ሁሉን ማድረግ ወደሚቻው ወደ አግዚአብሔር በመቅረብ እርሱንም በመስማትና በእውነትና በመንፈስ በማምለከ ቢጠባበቅ እግዚአብሔር ተሐድሶን ሲያደርግ ይመለከታል የንጋትህ ብርሃን ከጌታ እግዚአብሔር ይመጣል አንተም ጠብቀው አርሱ ቢዘገይም አይዘገይም አምላካችን እግዚአብሔር ሆይ ኋእ። ከቪ የ ያርዐህወ ዐ ነ« መሇር በ ይጋ ሀ ወጀርዕ ዐ መፖጀሸ ዘወፎኗፎ ከክከ ሺዕክቨ ቋየ ከ እብርከ ህሮከሃ ጀፀፎበሆ ያዐ ፐጩመር ፀ ለወጩሃ ፊዐዐዳ ሪ ሀገ ሀታቋ እሐ ዖወጩዐዕዜ « የ እ ከር ያ ያዖሃሩፉ ናፍዖቅ የሁሉም ተሳፋሪዎች ሕይወት ውድና ከቡር ነው ከፋም ለማ ሁሉም የየራሳቸው ታሪከ ይኖራቸዋል የማንም ታሪክ ደግሞ እንዳቅሙ መሳጭነት አያጣም ነገር ግን የሁሉም ሰው ታሪከ ገጽ በተመሳሳይ መንገድ አይመስጥ ይኾናል የአንዳንዱ ሰው ታሪከ በጣም ጮኾ ይናገራል እኔ የማተኩርበት ሐሳብ በዚች መርከብ ላይ ከነበሩ ወገኖች መካከል የታይታኒኩ የመጨረሻ ጀግና በመባል ስለሚጠራው የስኮቲሽ ወንጌላዊ ዮሐንስ ሀርፐርና የታይታኒከ ላይ ቄይታውን የሚያስቃኘን እውነተኛና ከልብ ጠልቆ የሚደመጥ ታሪክ ይኾናል የሀርፐፒ ነገር ሀርፐር በግንቦት ቀን ዓ እ በከርስቲያን ቤተ ሰብ ውስጥ ተወለደ ርሱ ከርስቲያን ለመኾን የወሰነው ግን ዕድሜው ዓመት ሲሞላው ነበር የ ዓመት ልጅ ወጣት ሳለ ወገጌል መስበከ ጀመረ ለንደን በሚገኘው የመጥምቃውያን ፈር ቀዳጅ መልእከተኛነት ማኅበር ተቋም ሥልጠና ያገኘው ሐርፕፐር በ ዓ እ ላይ ዛሬ የሀርፐር መታሰቢያ ተብላ የምትጠራውን አንዲት ቤተ ከርስቲያን በ ጀማሪ እባላት አማካይነት ተከለ ለተከታታይ ዓመታት የዘለቀውን አገልግሎቱን በማጠናቀቅ በቤተ ከርስቲያኒቱ የነበረውን ኅላፊነቱን ሲያስረከብ ቤተ ክርሶቲያኒቱ አባላት ነበሯት። ከተማርኩባቸው ትምህርት ቤቶች በአንዱ ውስጥ ወደሜሠራ ኀላፊ ዘንድ አንድ ደራሲ ይመጣና ዐዲስ ያሳተመውን መጽሐፍ ወደ ትምህርት ቤቱ ቤተ መጻሕፍት ማስገባት ይቸል እንደ ኾነ ይጠይቃል ከዚሁ ጋር አያይዞም ምናልባት ሐሳቤና የአስተሳስብ መሥመሬ በመጠኑ ከእናንተ የተለየ ስለኾነ ብዬ ነው ይላል ጎላፊው የመለሰለት ደግሞ ሰይጣን የጻፈውም ቢኾን አምጣው ሓሰብህን የምንታገለው መታፎል ካለብን ትክክል ነው ብለን በምናምነው ሐሳብ በመሞገትና ዕርቃኑን በማስቀረት እንጂ ሸሸተን ወይም አባርረን አይደለም መጽሐፉ የተሻለና በእውነት ላይ የቆመ ኾኖ ከተገኘ ደግሞ ያንተን ሐሳብ እንገዛለን በማለት ነበር በከተሞቻችን የስፖርት ማዘውተሪያ ቦታዎች ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጠፉ ነው ሲባል እንሰማለን እነዚህን ዐይነት ቦታዎች መብዛታቸውና መዘውተራቸው አስፈላጊ ነው ከዚሁ ጐን ለጐን ደግሞ ሐሳብ ከሐሳብ የሚፋጭበት ቦታና ጊዜ ቢበዛልን ምንኛ መታደል ነበር በለንደን ከተማ ውስጥ ከሚገኙ ታዋቂ ስፍራዎች አንደኛው ሀይድ ፓርከ አካባቢ ያለው ያግግረ ፖግ ከኬ ሀ ዐጠከ የሚባለው ቦታ ነው በዚህ ቦታ ላይ በሕግ ከልከላ ከተጣለባቸው ርእሰ ጐዳዮች በቀር የጸጥታ ጥበቃ እየተደረገለት ማንኛውም ዐይነት ፖለቲካዊ ሃይማኖታዊ ማኅበራዊ ኢኮኖሚያዊ ፍልስፍናዊና ሌሎችም ተናጋሪዎች የመረጧቸው ርእሰ ጐዳዮች ተነሥተው የሐሳብ ፍልሚያ ይካሄድበታል የፈለገ ተጠግቶ ያዳምጥሃል ይህ ዐይነቱ የሐሳብ መፋለሚያ ቦታ የሚገኘው በለንደን ብቻ አይደለም አርሱ ዋነኛና ታዋቂ ስለኾነ ጠቀስኩት እንጂ በካናዳ በአውስትራሊያ በማሌዢያ በኔዘርላንድ በሲንጋፖር እና በእስገራሚ ኹኔታን በትንሸዋ ሀገር ትሪንዳድና ቶቤጐ ሳይቀር እለ በእኔና በእናንተ ሀገር የጫት ማስቃሚያ ቤቶች የጨለማ ጭፈራ አዳራሾች የነውረኛ ምስል ማሳያ ቤቶች በየጓዳ ጐድጓዳው እንደ እንኮዳይ ሲፈሉ ለሚያይ ሰው የሐሳብ ተዋስኦ የሚካሄድበት ቦታ ቢናፍቀው ይደንቃል። በልቡናው ያደረ ግግር ከፋት የሚያጥወሰውለው ሰው ደስታውን ሊቀዳ የሚሻው ከወንድሙ ማጣት እንጂ ከራሱ ማግኘት አይደለምና አንድ ሐሳብ ግድ እኔ ካልተናገርኩት በቀር ስሕተት ነው ማለት የለብኝም በእኛ ጎራ ያለ ሰው ስለተናገረው ብቻ ሐሰት እውነት አይኾንም ወዲያ ማዶ በሚገኝ ሰው አፍ የተነገረን አውነትም በደምሳሳው አሽቀንጥረን መጣል አይገባንም ቀላል ምሳሴ ከታሪካችን ጣራ ሥር ልምዘዝ አንዱ ወዛደር ሲል ሌላኛው ሠርቶ ዐደር አለ ሁለቱም ያልጣመው ሦስተኛው ወገን ደግሞ ላብ ዐደር በማለት ተጣራ ጥሮና ግሮ የሚኖረውን የማኅበረ ሰብ ከፍል ከሌላው የተሻለ የምወከል እኔ ነኝ ለማለት ገ ዖሦሩፉን ናፍት ልዩ ልዩ ስሞችን እየሰጡ መዳከርና መደገግ ምን ይረባ ነበር። ተዘርዝሮ የማያልቅ የሚመስል ብዙኅነት በሞላበት ጠገግ ውስጥ ለምንኖረው ለእኛ የመቻቻልና የመደማመጥ ጸጋ ካልበዛልን በቀር መዘዙ አይቀሬም አጥፊም ነው ቤተሰባዊ ማኅበራዊ ሃይማኖታዊ ፖለቲካዊ እንዲሁም ሌሎች ልዩነቶችን በመፋጠጥና በጠብ ሳይኾን በመደማመጥ በአከብሮትና በመነጋገር መፍታትን እግዚአብሔር እንዲያበዛልን መማጸንም አስተዋይነት ነው እሺ ባይ ቢገኝ አንድ ፍቱን መድኀኒት አለ እርሱም አምላክን ከሰው ጋር ሰማይን ከምድር ሰውን ደግሞ ከአቻ ወገኑ ጋር በማስታረቅ አማናዊ ሰላምና ዕርቅ ያስገኘልን የእግዚአብሔር ልጅ ጌታ ኢየሱስ ከርስቶስ ነው ሮሜ ቆሮ ጢሞ ስለዚህ ከከንቱ መለፍለፍና መጠላለፍ እየራቅን መጨረሻ ከሌለው ርባና ቢስ ውዝግብም እየተጠበቅን ጢሞ ቲቶ በአንድ ሐሳብና በመስማማት በአንድ መንፈስና በተቀደሰ ልብ ለመኖር ሐዋ ፊል እግዚአብሔር ወደ ራሱና ወደ ልጁ ኅብረት ጠርቶናል ቆሮ ዮሐ ። ናፍዎ ጆክመጆጨመኣኤዱኤዱኤጨመ መ መጨ ለመመለስ ሲባል የሐሰት ትምህርት ላይ መጨከን ግዴታ ነው እንጂ አማራጭ አልነበረም ዛሬም ሊኾን አይችልም ልዩ ወንጌል ወደ ቤተ እግዚአብሔር ሲያቀና እንቢ ማለትና አዋኪዎች ያስገቡትን ኑፋቄና የአጋንንት ትምህርት ማፍረስ ተሐድሶ ነው ይህ ሊኩነን ሳይኾን ሊወደስ የሚገባው ዘመቻ ነው ጥያቄው ለምን መቼ የት ምንና እንዴት ይታደስ የሚለው እንጂ ዝንቡ እሽ የሚባል የሰም ብሎ ማፍጠጥ መፍትሔ አይኾንም በደፈናው ይማኖት አይታደስም እያልን ከማገንገን ለምን እንደማይታደስ ብናስረዳ ጥሩ ነበር ጌታ ኢየሱስ አዳሸ አልነበረምን። ይሼ መቻመፒ መመረ ባይመ መፒ መዕሙር ይጆምወይ መቻመሙርፇ ሰሎሞን ሞገስ ለወታቅጋ ዖፈ ዐዲስ አበባ አልቦ አሳታሚ ዓም ገ ይቦጾሩፉ ናፍም ይህ ፍንገጣ የግርንቢጥ የተወናገረና እዚህ ግባ የማይባል የቃላት እከት መኾኑ ከቶ አይታበልም ነገር ግን አንድ ብርቱ ጉዳይ ይነግረናል ይኸውም አንድ ስብከት ወይም መዝሙር ይዘቱ ሊያሟላቸው የሚገባው ድንጋጌዎቹና እንዲያሳካቸው የሚጠበቅበት ዐላማዎቹ ከግንዛቤ ሳይገቡ እንዲያው ስብከት ወይም መዝሙር ተብሎ መቅረቡ ብቻውን በቂ ነው የሚል ደምሳሳ ግንዛቤና ውሳኔ ላይ እንደ ደረስን በማጠየቅ የሚሸረድድ ምጸት ነው ይህ አባባል ግን በግምት የተሠነዘረ አይደለም ጸሓፊው ራሱ በተከታታይና በርከት ላሉ ጊዜያት ያየውንና የታዘበውን እንዲሁም ኅላፊነት ከሚሰማቸው የእግዚአብሔር ሰዎች ጠይቆ የተረዳውን አሳሳቢ ኹኔታ ያጌሰበት ነው። በእኛ ዘንድ ስብከት በተወሰነ የጊዜ ገደብ ውስጥ ሊተላለፍ መቻሉ ብቻ ሳይኾን ተገቢነቱ መንፈሳዊነት የጐደለው ሐሳብ ተደርጐ የሚቁጠርበት ጊዜና ቦታ አለ ስብከት ሰዎች ሊሰሙ በሚችሉበት ልክ ገደብ ሊኖረው እንደሚገባ ሰው መኾናችን ራሱ ሊያስተምረን በተገባ ነበር በአንድ ክፍለ ጊዜ ውስጥ የአንድ ሰው የመስማት ዐቅም በጊዜ የተወሰነ ነው ከሰው ሰው ልዩነት ቢኖርም ትኩረቱን ሳያጣ አንድን ሐሳብ በአማካይ ከዐርባ ደቂቃ በላይ እያዳመጠ መቁየት የሚችል ብዙ ሰው እንደማይኖር ጥናቶች ያረጋግጣሉ ጥናቶች ባይኖሩስ የራሳችን ማንነት አይነግረንም እንዴ። እነዚህ ሥያሜዎች ከትርጓሜ ይዘታቸው መልካምነት በተጨማሪ በርካታ የእግዚአብሔር ሰዎች የተጠሩባቸው በመኾናቸው ዘፍ ነህ ሉቃ ሉቃ ሐዋ ማቴ ለውጥ የሚያሻቸው አልነበሩም እንግዲህ ይህ ምውሳቶ ይደር ሪው ረ ሐዎፎው ዖዕዩ ሐዋ ስሙ መቀየሩን ስንመለከት ያለ በቂ ምከንያት እንዳልኾነ መረዳት ይቻላል። በኢየሩሳሌም በነበሩ ሐዋርያት አማካይነት ለዚህ የእግዚአብሔር ሰው የተሰጠው ዐዲስ ስም ማሰትም በርናባስ ትርጐሙ የመጽናናት ልጅ ማለት ሲኾን ሥያሜው ከኑሮ ጠባዩ ጋር ዝምድና እንዳለው መረዳት አያዳግትም የሚያጽናና የሚያበረታታ የሚደግፍ እንደ ማለት ነው ይህ ሰው በቅዱሳት መጻሕፍት ውስጥ በተወሰኑ ቦታዎች በአጭሩ በተዘገበው ሕይወቱና አገልግሎቱ አማካይነት እንደ ስሙ ኾኖ እናገኘዋለን ሌዋዊው ደቀ መዝሙር በሌዋዊነት ድባብ ከሌዋዊነቱ ብንጀምርስ። የማርያም ዕጮኛ የነበረው ጻድቅ ሰው ዮሴፍ ማቴ እንዲሁም በጎና ጻድቅ ሰው የሸንጎ አማካሪም የሆነ ዮሴፍ የሚባል ሰው ሉቃ እርሱም የኢየሱስ ደቀ መዝሙር የነበረና ሥጋውን የከፈነው የእርማትያስ ዮሴፍ የሚባለው ዝነኛ ሰው ማቴ ስማቸው ይኸው ዮሴፍ የተሰኘ ነበር ዮሳ በበኩሉ ከፍ ያለ ማለት ሲኾን የኢየሱስ ወንድሞች ተብለው ከሚጠሩት ሰዎች መካከል አንደኛው በዚህ ስም የታወቀ ነበር ማቴ ። በርናባስ እምነትና መንፈስ ቅዱስ የሞላበት ደግ ሰው ስለነበር ቤተ ከርስቲያንን በአስፈላጊው ጊዜ ጠቅሟል ሐዋ ። የጌታ ኢየሱስ ከርስቶስ ዳግም ምጽአት ከከርስትና ትምህርት ዋነኛ ዐዕማድ አንዱና የታሪከድኅነት መደምደሚያ ነው ጌታ ኢየሱስ ራሱ እመጽእ ካዕበሁለተኛ አመጣለሁ ዮሐ ብሎ ተናግሮአል ጌታ ኢየሱስ ከትንሣኤው በኋላ ወደ ሰማይ ባረገ ጊዜ ደቀ መዛሙርቱ ባሉበት ቆመው ወደ ሰማይ አንጋጠው ይመለከቱ ነበር። ምንም እንኳ የጌታን መመለስ ታከከው በሚፈጸሙ ኹነቶችና ዝርዝር ጉዳዮች ላይ የተለያዩ አገላለጦችና አስተሳሰቦች ቢኖሩም እውነተኛ ከርስቲያኖች ሁሉ ኢየሱስ ከርስቶስ ተመልሶ እንደሚመጣ ይስማማሉ ይህም ማለት ጌታ ኢየሱስ ራሱ ይሆ ዲጸኑያ ወደዚች ምድር ተመልሶ ዳግም ይመጣል ማለት ነው ይህ ማለት ከርስቶስ ጌታ በኑባሬ ህላዌው በአካል በግልጽ እየታየ አጽናፈ ዓለማዊ በኾነ አንድ ዐቢይ የድርጊት ከዋኔና ትዕይንታዊ ኩነት ይመለሳል ማለት ነው። ሁልጊዜ ከርስቲያኖች ከዚህ የጌታችን የተስፋ ቃል የተነሣ በዳግም ምጽአት በጽኑ የሚያምኑ በመኾናቸው ምከንያት ኢየሱስ በእነርሱ የሕይወት ዘመን እንደሚመለስ የሚጠብቁ ወገኖች ዘወትር መኖራቸው ግልጽ ነው ቀዳሚዎቹ ከርስቲያኖች በጥቂት ዓመታት ውስጥ ኢየሱስ ሊመለስ እንደሚችል ያምኑ እንደነበር የዐዲስ ኪዳን ምንባባት በግልጽ ያስረዱናል። ጳውሎስ የጌታ ኢየሱስ ከርስቶስን መመለስ በሚያስብበት ጊዜ በርሱ ዘመን ሊፈጸም እንደሚችል ቅሩብ ከሥተት ያምን እንደነበር እናነባለን ነገር ግን ሐዋርያው የጌታን ምጽአት እቅጩን ቀን ፈጽሞ አያውቅም ነበር ይህ የሚኾነው ታዲያ ለምንድነው። የምእመናን ወደ ሰማይ መነጠቅ ደግሞ በዚሁ ቀን እውን ይኾናል በተመሳሳይ ዕለትም ታላቁ የፍርድ ቀን ጅማሬ ይከናወናል ብለዋል በዚህ መሠረት ከቅዳሜ ግንቦት ቀን ጀምሮ ምድር በእግዚአብሔር የመጨረሻው ቀን ቀጣ መቅለጥ ትጀምራለች ዓለማችን አይታውም ኾነ ሰምታው በማታውቀው ነውጥና የፍርድ ትኩሳት ትናጣለች ከዚህ ቀውጢ ቀን ጀምሮም ምድር በዲያብሎስ መንፈስ ቀጥተኛ ተጽዕኖ ሥር ስለምትወድቅ በመዓትና ጽልመት እንደ ተከደነች ለተከታታይ አምስት ወራት ትዘልቃለች ከዚያም በጥቅምት ቀን ዓ እ ጥቅምት ቀን ዓም ላይ ምድር በመለኮታዊ የቀጣ እሳት ለመጨረሻ ጊዜ ተቃጥላ ትጠፋለች በማለት ሰብከዋል አስተምረዋል ይህን ተከትሎ በመቶዎች የሚቄጠሩ ምእመናን ሥራ ለቅቀውና ቤተ ሰዎቻቸውን ተለይተው ቀኑን በተስፋ እየተጠባበቁ ሰንብተዋል የካምፒንግ ተከታዮችም ይህንኑ ለማብሠርና ለማስጠንቀቅ ባላቸው ዐቅም ሲረባረቡ ነበር በሚሊዮኖች የሚቄጠሩ ዶላሮች የፈሰሰባቸው ግዙፍ የማስታወቂያ ሰሌዳዎች ቢል ቦርዶች በተለያዩ ከተሞች ተተከለው ሰንብተዋል። የመሲሓዊው መንግሥት የተስፋ ሙላትም የዚሁ ተቀጥላ ስለኾነ ዳግም ምጽአቱ የዚህ ትንቢታዊ አጀንዳ ማስፈጸሚያ ነው ማለት ነው የዚህ አመለካከት ደጋፊዎች መነሻ የከርስቶስ ዳግም መመለስ በምድር ሁሉ ላይ ከምድረ እስራኤል ኾኖ ዓለሙን ይገዛ ዘንድ ነው የሚል ነው አይሁድ ወገኖችም የራሳቸውን ሀገረ መንግሥት ሪዱሬድሰዕራጴ በምድረእስራኤል ካልመሠረቱ እግዚአብሔር ልጁ የአይሁድ ንጉሥ እንዲኾን አይልከውም ይላሉ ስለዚህ ከጌታ ኢየሱስ ከርስቶስ ዳግም ምጽአት በፊት እግዚአብሔር የእስራኤልን መንግሥት መመሥረት ዐላማው እንደ ነበር ያምናሉ ይህን ለማጠናከርም በርካታ የብሉይ ኪዳን ምንባባትን ይጠቅሳሉ ለምሳሌ ኤር አሞ ይመ እነዚህን መሰል የመጽሐፍ ቅዱስ ከፍሎች ለእስራኤል ፖለቲካዊ ሀገረመንግሥት መቋቋም በጽኑ ጐጐት የሚጠቀሱ ናቸው በዚህ የአመለካከት ሐቲት መሠረት ኮዐሟሃ ከ ዐር ሀ ዐ « ፒከይደ በሃ የሦሩፉን ናፍዶ ኢየሱስ በተሠግዎ ተገልጦ በሕዝበ እስራኤል መካከል ቢመጣም እንኳ አይሁድ ስላልተቀበሉትና ንስሓ ስላልገቡ የእስራኤል ሀገረመንግሥት ምሥረታና የጌታ ኢየሱስ የአይሁድ ንጉሥነቱ ፍጻሜ ወደ ሌላ ዘመን ዳግም ምጽአት ተሸጋገረ። ዘ ዖኑሩፉ ናፍም የመጀመሪያዎቹ ወንድማሞች ማለትም ቃየልና አቤል የኅብረታቸው ታሪከ የተጻፈበት ገጽ እንዲሁ የጨፈገገ ነው ዘፍ ቃየል በከፋት ጐርፍ ልቡናው ተጠርጎ ከማደፉ የተነሣ በወንድሙ ላይ በጠብ ተነሣሥቶ ገደለው ውድቀት በውጤቱ ጐልቀል የሚነዳ አባዜ ነበረውና የቀዳሚውን ቤተ ሰብ ኅብረት የጠብ ጽልመት በኀዘን ማቅ ሊከድነው በታቃ ምንም እንኳን ሞት ኀጢአትን ተከትሎ ወደ ዓለም ቢገባም በሰው ታሪከ ውስጥ የሰው ሕይወት ለመጀመሪያ ጊዜ የጠፋው በራሱ በሰው መኾኑ መራሩ ምጸት ነው እነሆ ከዚያ ከሕደት በኋላ ሰው የተባለው ፍጡር የእርስ በርስ ጠላት ኾኖ ኖሯል አንዱ አንዱን ሊያጠፋና ሊገድል ወንድም በወንድሙ ላይ ያሜራል። አውነት የጐደለውን ሙገሳ ሲኩመኩም የሜፈነድቅ ሰው አስቀድሞ ራሱን ዋሽቷል በሌላ አባባል ይህ ግብዝነት ይባላል ግብዝ ሰው ማለት ራሱን በማታለል የተካነና ኅሊናውን በማስተኛት የተሳካለት ሰው ማለት ነው ራሱን ለመዋሸት ብቻ ሳይኾን ያንኑ ውሸት ለማመን ዐቅም ያገኘ ድልል ሰው ይመስለኛል አስቀድሞ እንዳልነው በሌለንበት መሰከ አፋሽ አጐንባሹ አንዲያሞካሸን መመኘታችን ለዚህ ምስክር ነው ውዳሴ ከንቱ የሚጣፍጠው ሰው በቻለው መጠን ግብረ በላዎቹን አሰማርቶ ስለ ራሱ ብቻ ያዳምጣል ሲብስም ራሱን ብቻ ይሰማል ስሕተቱን የሚያርምበት ዕድልም የለውም ይህ በሽታ ግለ ሰብን ኾነ ኅብረተ ሰብን ሳይመርጥ የሚበከል እድፍ ነው ሀገራዊ ታሪካችን ሳይቀር የዚህ ልከፍት ባለዕዳ ኾኗል። ለጉጐልበተኞችና ጥቅመኞች ወንጀል ማለት ሌሎች ይሠሩታል ብለው በሕገ ወጥነት የፈረጁት በደል መፈጸሙ ብቻ ነው የእነዚህ ሰዎች አስተሳሰብ መነሻ የእውነት አይለወጤነት አይደለም ቡድናዊ ጥቅመኛነት ነው መርሕ ሲጣስና ምግባር ሲበላሽ የሚፈጠርን ስሕተት ማንም ያድርገው ማን መነቀፍ እንዳለበት አይቀበሉም የኛ ሰው ያሉት አጥፍቶ ቢገኝም ሸፋፍነው በማለፍ ያድበሰብሱለታል ከእነርሱ የሃይማኖት የጎሳ የፖለቲካ የቤተ ሰብ ወዘተ ቡድን ውጭ በደል እስካልተፈጸመ ድረስ ስሕተትን ሲያወግዙ አይታዩም ሌሎች በፈጸሙት ጊዜ ግን ስሕተቱን ከፍተኛ ወንጀል አድርገው ይቄጥሩታል እነርሱ እያደቀቁህ ዐጥንትህን ሲቄረጥሙ ሕግን ማስከበር አምነትን ማስጠበቅ ይሉታል አንተ ስትናገር እንኳ ቃል ስተህ ከኾነ አንደ ጠላት ትቄጠራለህ የለየለት መናፍቅ ተደርገህ ትሰደዳለህ ከወንጀለኞች አንደ ቀንደኛው ትፈረጃለህ አንድ ፈሪሳዊ ሲናገር በዓለማችን ብዙም ጻድቅ የለም አንድ ጥሩ ሰው ያለ እንደ ኾነ እርሱ እኔ ነኝ ምናልባት ሁለተኛ የሚኖር ከኾነ እርሱ ወንዱ ልጄ ነው ይላል። አንድ ሰው ተተኩሶበት ሲገደል ተኳሹ አንድ ግለ ሰብ ብቻ አይደለም መኣት ሰው ዐብሮ ይተኩሳል። ደግሞ መላውን የሰው ልጅ ዘር እስከ ዛሬ የተወለደውንና ገና ወደፊት ሊወለድ የሚችለውን ሰው ከግምት አስገቡ እንግዲህ አንድ ሰው በግሉ ክርስቶስ ተይዞ ለብቻው በቆመበት ቦታ በመጠጋት ምራቁን ይተፋበት እንደ ኾነ ገምቱ። መወቀሥ መገሠጽና መመለስ እውን ዖቦዖሩፉን ናፍም ጨፎኤጭጩ እንዲኾን መንፈስ ቅዱስ በሰው ሕይወት የሚሠራው በጸጋው ቃልና በአማኞች ውስጥም በማደሩ ነው ከእግዚአብሔር ጋር የቀረበ ኅብረት የሌላቸው ሰዎች እንኳ በስብከተ ወንጌል ወቅት በሚሰሙት ቃል በኩል መንፈስ ቅዱስ ይወቅሳቸዋል ዮሐ ። በሕሩ ዘውዴ ይኒ ቶዮቷዖታሪያ ፅ ለያ ዐዲስ አበባ ዐዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬስ ዓም ። ዐዲስ አበባ አርቲስቲከ ማተሚያ ቤት ን ። ይህ ለምን ኾነ። ዐዲስ አበባ አልቦ አሳታሚ ረ ቦሦሩፉን ናፍት ክጩቁፍፎፍቁፍቁቱፍሑፍሑጨጨጨጭፎጸ ያውቃል። በኢትዮጵያ ምድር ሌላ ሐሳብ ሁሉ የተረሳ ይመስል የዚህ ጨዋታ ወሬ በአየሩ ላይ ረበበ ያሃሩፉ ናፍዖም ይህ ቀን ማለትም ጥር በታሪክ ከመዘገባቸው ጐዳዮች አንደኛው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ብቸኛ የዋንጫ ማንሣት ድሉን የቀመሰበት መኾኑ ነው በቀዳማዊ ዐፄ ጎይለ ሥላሴ ዘመን የዛሬ ዓመት በተመሳሳይ ቀን ጥር ቀን ዓምቦታ ዐዲስ አበባ ስታዲየም የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የግብጽ አቻውን በተጨማሪ ሰዓት ለ በኾነ ውጤት በመርታቱ ኢትዮጵያ በዋንጫ ባለከብር ቡድኖች ዝርዝር ውስጥ ገባች ይህም ለግማሽ ምእት ዓመት ሳይለወጥ የቄየ ብቸኛና ብርቅ የታሪከ ምልከት እንደ ኾነ ቀረ። ዐዲስ አበባ ዐዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፐሬስ ዓም። ዐዲስ አበባ ዐልቦ አሳታሚ ዓም። ዐዲስ አበባ አልቦ አሳታሚ ዓም ተከለ ሐዋርያት ተከለ ማርያም ፊታውራሪ ዖ ያዮግ ራሪ ይጴይወታ ፖሪኛ ሪም ዐዲስ አበባ ዐዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬስ ዓም ይቦንሩፉ ናፍዖም ተከለ ጻድቅ መከሪያ ሪደ ሄዉድርነነና ይኒዎጵያ ሮኑም። ዐዲስ አበባ ዐዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬስ ዓም። ዐዲስ አበባ ዐዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ዓም። ኛራትም ዐዲስ አበባ ሴንትራል ማተሚያ ቤት ዓም ኤርምያስ ከበደ ዲምሕጭዊው ፅማጋታ ኗጋ ዐዲስ አበባ የአግዚአብሔር መንግሥት አገልግሎት ። የቶዷሚቅፉ ሀሥታ ቆ ዐዲስ አበባ የእግዚአብሔር መንግሥት አገልግሎት ዒንዖጵዖያዓሪታሙ መፉረቻ ዐዲስ አበባ የአግዚአብሔር መንግሥት አገልግሎት ።