Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ነዕህርከ ከሀሠበባነ ር ኮፎ ኤነ ኮኮ ባለዛር ወዐርዐ ትምህርተ ዛይማናትና ክርስቲወፀናዊ ሕፀጠት የፍርድ ቀን እንጠየቅበታለን እንግዲህ በዚህም ምክንያት ነው የእምነታችን መግለጫ የሆነው በጎ ሥራችን በመጨረሻው ዕለትና ሰዓት በፍርድ ሚዛን የሚቀርበው ይህም በማቴዎስ ወንጌል እንደሚከተለው ተጽፏልና በማስተዋል እንመልከተው የሰው ልጅ በክብሩ በሚመጣበት ጊዜ ከእርሱም ጋር ቅዱሳን መሳእክቱ ሁሉ በዚያን ጊዜ በክብሩ ዙፋን ይቀመጣል አሕዛብም ሁሉ በፊቱ ይሰበሰባሉ እረኛም በጐቹን ከፍየሎቹ እንደሚለይ እርስ በርሳቸው ይለያቸዋል በጐችን በቀኙ ፍየሉችንም በግራው ያቆማቸዋል ንጉሥም በቀኝ ያሉትን እንዲህ ይላቸዋል እናንተ የአባቴ ቡሩካን ኙኑ ዓለም ከተፈጠረበት ጊዜ ጀም ሮ የተዘጋጀላችሁን መንግሥት ውረሱ ተርቤ አብልጋ ኛልና ተጠምቼ አ ጠጥታችሁኛልና እንግዳ ሆኘ ተቀብላችሁኛልና ገዝ አልብሳችሁኛልኖ ታምሜ ጠይቃችሁኛልና ታስሬ ወደ እኔ መጥታችኋልና ጻድቃንም መቼ ነው። ከእግዚአብሔር የተወለደ ሁሉ ዓለምን ያሸንፋልና ዓለምንም የሚያሸንፈው እምነታችን ነው ኢየሱስም የእግዚአብሔር ልጅ እንደሆነ ከሚያምን በቀር ዓለምን የሚያሸንፍ ማን ነው።
መግቢያ ጸሎተ ሃይማኖትና አምስቱ አዕማደ ምሥጢር በክፍል አንድ የምንማረው የሃይማኖት ትምህርት በጸሎተ ሃይማኖት ላይ የተመሠረተ ነው ጸሎተ ሃይማኖት ታሪካዊ አነሣሙ ምንም እንኳ መናፍቃንን ለመለየትና ምእመናንም በትክክለኛው ሃይማኖት እንዳጸኑ ለማድረግ ታስቦ በጉባኤ ኒቂያ ዓም እና በጉባኤ ቁስጥንጥንያ ዓ ም የተወሰነ ቀኖና ሕገ ሃይማኖት ቢሆንም የትምህርቱ ይዘት ግን ከጥንት ጀምሮ በጌታና በሐዋርያት ትምህርት ውሰጥ የነበረ ነው የዓለም አብያተ ክርስቲያናት ሁሉ እንደ ዛሬው ሳይከፋፈሉና ሳይወጋገዙ በኅብረትና በአንድነት በሚሠሩበት ጊዜ የነበሩ መንፈሳውያን የሃይማኖት መሪዎችና ሊቃውንት አኣባ ቶች ይህን ጸሎተ ሃይማኖት ከቅዱሳት መጻሕፍት አውጣጥተው በ አንቀጸች ከፍለው በማዘጋጀት የክርስትና መሠረተ እምነት ሆኖ እንዲሠራበት በውሳኔአ ቸው ለአብያተ ክርስቲያናትና ለምእመናን ሁሉ አስታውቀዋል አውጀዋል ጸሎተ ሃይማናኖት ልዩ ልዩ አንቀጸ ሃይማኖትን ዶግማን ማለት ምሥጢረ ሥላሴን የወልድ አምላክነትን የመንፈስ ቅዱስ አምላክነትን ምሥጢረ ሥጋዌንና የማዳን ሥራን» ጥምቀትን ትንሣኤ ሙታንን የሚመጣውንም ሕይወትና የመሳሰሉትን ያካትታል ፒከ ፎ ዐበበ ሃ ደከ ህርከ ቪኪኪ ከፎ ርከር ሂከዕ ዐኪ ከ ርከር ዐ ከፍ ኩ ቪ ከፎ በርየበከክ ፎበኪ ቢ ክፎ ጀፎኗየፎርኪ ከ ፍ ዕጠ ዐኮ ከፍህ ከፎ ርሂዩርበ ፎከ ዴጽክበ ሟ አከ ሀ እነዚህን እውነተኛ ዓለም አቀፍ የአብያተ ክርስቲያናት ጉባኤያትንና የተቀደሰውን የሃይማኖት ውሳ ሄያቸውን ታላቅነት በማሰብ ጉባኤ ኒቂያ መስከረም ቀን ጉባኤ ቁስጥንጥንያ የካቲት ቀን በቤተ ክርስቲያናችን ተከብሮ ይውላል ባለዛር ወዐርዐ ትምህርተ ዛይማናትና ክርስቲፀናዊ ሕጾዉት ጸሎተ ሃይማኖትን መሠረት በማድረግ የሀገራችን ሊቃውንት ከብሉያትና ከሐዲሳት እንዲሁም ከሊቃውንት መጻሕፍት በማውጣጣት አምስቱ ኣዕማደ ምሥጢርን አዘጋጅተውልናል እነርሱም የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሃይማኖታችን መሠረት ስለሆኑ ለጸሎተ ሃይማኖትና ለምሥጢራተ ቤተ ክርስቲያን ትምህርታችን አዕማድ ምሰሶዎሺፒሚ ናቸው ስለዚህ አሥራ ሁለቱን የጸሎተ ሃይማኖት አንቀጸች በኣራት ምዕራፎች መድበን በአጭር በአጭሩ እናጠናቸዋለን መጀመሪያ የእግዚአብሔርን አንድነትና ሦስትነት እንዲሁም ፈጣሪነቱን የምንማርበትን ምሥጢረ ሥላሴንና ሥነ ፍጥረትን እናስሰቀድማለን ሁለተኛው የእግዚአብሔር ፍቅርና የማዳን ሥራው የተገለጠበትን የምሥጢረ ሥጋዌና የነገረ መሰቀልን ትምህርት እንቀጥላለን ሦስተኛው ሰለ መንፈስ ቅዱስና ቤተ ክርስቲያን ሲሆን በዚህ ምዕራፍ የመዳናችንና የመቀደሳችን ምሥጢር እንዴት እንደሆነ ይገለጻል አራተኛው የእግዚአብሔርን የተስፋ ቃል በማሰመልከት ስለ ምሥጢረ ትንሣኤና ስለ ዘላለም ሕይወት ስለ ተስፋ መንግሥተ ሰማያት ይሆናልፈ ምሥጢረ ጥምቀትና ምሥጢረ ቁርባን በሰባቱ ምሥጢራተ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ በክፍል ሁለት ተገልጠዋል በዚህ አንቀጸ ሃይማኖት ሥር የሚገኙትን አርእስተ ትምህርት እርስ በርሳቸው ውስጥ ውስጡን በማገናኘት እንደ ሠንሠለት የሚያያይዝልን ለትም ህርተ ሃይማኖታችን በአጠቃላይ ለክርሰትና እምነታችን ተሰፋችንና ፍቅራችን ለክርስቲያናዊ ሕይወታችንና ምግባራችን ሁሉ ማዕከልና መሠረት የሆነን ርእሰ ትምህርት የእግዚአብሔር ፍቅርና የማዳን ሥራው ነው ይህም አዲስ ትምህርት ሳይሆን በቅዱሳን ሐዋርያት በተለይም በሐዋርያውና በወንጌላዊው ቅዱስ ዮሐንስ ምሥጢረ አድኅኖና ሕገ ተፋቅሮ ላይ የተመሠረተ ነው ዮሐ ዮሐ ቆሮ በመሆኑም ይህን ርእሰ ትምህርት በትክክል ማወቅና ማመን ለሁላችንም አሰፈላጊና ግዴታም ነው ስለዚህ እግዚአብሔር ሰውን በመውደዱ ሰውን ለማዳን የፈጸመው ታሪክ ከምዕራፍ አንድ ጀምሮ እስከ መጨረሻው ድረስ በልዩ ልዩ መንገድ እንደ አን ቀጽ ሁኔታ አርእስተ ትምህርቱ በሚፈቅደው መሠረት በመጠን በመጠኑ ለመግለጽ ተሞክሯል በሥነ ፍጥረት ታሪክ መጨረሻ በክብር የተፈጠረው ሰው የፈጣሪውን ትእዛዝ በማፍረስ እርሱ ራሱ ወዶ ፈቅዶ በፈጸመው በደል ምክንያት በሥጋውም በነፍሱም በመከራና በችግር ውስጥ በወደቀ ጊዜ እግዚአብሔር ከታላቅ ፍቅሩና ቸርነቱ የተነሣ የመዳንን ተሰፋ ሰጠው ዘፍ እና ራእይ የአዳምም ተስፋ በምሥጢረ ሥጋዌ በክርስቶስ የማዳን ሥራ ማለት በሕማሙና በሞቱ በትንሣኤውና በዕርገቱ ተፈጽሟል ይህም በመስቀል ላይ በዕለተ ዓርብ አንድ ጊዜ የተፈጸመው የማዳን ሥራውና ጸጋው ለፍጥረት ሁሉ እንዲዳረስ ለማድረግ እግዚአብሔር በመንፈስ ቅዱስ ቤተ ክርስቲያኑን አዘጋጅቷል ስለዚህ በክርስቶስ በማጩን ከመንፈስ ቅዱስ የሚገኘው የመዳንና የመቀደስ ጸጋ እስከ ዓለም ፍጻሜ ድረስ በየጊዜው ለሚ ነሙት አማኞች ሁሉ በቤተ ክርስቲያን አገልጋይ ካህናት በሚፈጸመው የጸሎትና የቃሉ አገልግሎት በተለይም ፀምመሥጢራተ ቤተ ክርስቲያን አማካኝ ነት ይሰጣቸዋል በክርስቶስ ድኅነተ ጸጋ ያገኙትና በበጐ ሥራ እስከ መጨረሻው የጸኑት ሁሉ ከዚህ ዓለም በሞት ሲለዩ በአፀደ ነፍስ ለጊዜው በሀገረ ሕይወት በገነት ይኖራሉ ከዚያም በኋላ በዓለም ፍጻሜ የዘላለም ሕይወትና የክብር ትንሣኤን በመቀዳጀት በመንግሥተ ሰማያት የመዳናቸው ተስፋ ምሥጪር ሙሉ በሙሉ ይገለጣል ይፈጸማል እንግዲህ ከላይ የተጠቀሱትን ሁሉ በትክክል ለማስረዳት አቅማችንም ሆነ ሁኔታችን ባይፈቅድልንም ኣሥራ ሁለቱን የጸሎተ ሃይማኖት አንቀጸች ኃይለ ቃል በመከተል የተወሰኑትን አርእስተ ትምህርት ብቻ በመምረጥ ባለዛር ወዐርዐ ትምህርተ ዛክማናትና ክርስቲፀይናዌ ሕይጀዉት ከብዙው በጥቂቱ ከረጂሙ ባጭሩ እግዚአብሔር በቸርነቱ በለገሠን ጊዜኖ ባደረገልን ርዳታ ተደግፈን በአፍ በመጣፍ የተማርነውን በክርስቲያናዊ ሕይወታችን በተመክሮ ያገኘነውን በቅዱስ መጽሐፍ መሠረትነት በሐዋርያዊ ትውፊት መሪነት በጽሑፍ ለመግለጽ ሞክረናል በዚህ ላይ ልናክለው የሚያስፈልግ ትምህርት ቢኖር ለእግዚአብሔር ምስጋና ማቅረብን መማር ነው የጌታ ፈቃድ ምን እንደሆነ ከማስተዋል ጋር ስለ ሁሉም ለሁሉም ነገር በክርስቶስ ሰም እግዚአብሔር አምላካችንና አባታችንን ሁልጊዜ ማመሰገን ይገባናል ኤፌ ከዚህ ቀጥሎ ወደ ትምህርቱ ከመግባታችን በፊት ትምህርቱን ለመከታተል እንድንችል በቅድሚያ ጸሎት ሃይማኖትን አንቀጽ በአንቀጽ ማወቅ ትምህርታዊ ግዴታችን ነው ስለዚህ ጸሎተ ሃይማኖትን ምእመናን ሁሉ በቃል አጥንተው በግል ጸሎት እንዲደግሙት ያስፈልጋል ይልቁንም በቤት ክርስቲያን ውስጥ በጊዜ ቅዳሴ ዲያቆኑ ንበል ኩልነ በጥበበ እግዚአብሔር ጸሎተ ሃይማኖት በእግዚአ ብሔር ጥበብ ሁነን ሁላችን የሃይማኖትን ጸሎት እንበል በሚልበት ጊዜ ቀዳሾችም አስቀዳሾችም ሁሉ ድምፃቸውን አሰምተው እንደ አቡነ ዘበሰማያት ጸሎት በአንድነት ሆነው ሊሲጸልዩት ይገባል ሥርዓተ ቅዳሴ የአማኞች ጸሎተ ቅዳሴ ፍሬ ቅዳሴ የሚጀመረው በመላ በቤተ ክርስቲያን ያሉት ሁሉ የኦርቶዶክስ ጸሎት ሃይማኖትን በኃይልና ከልብ በሆነ አኳኋን ድምፃቸውን አሰምተው በኣንድነት በማለት በመድገም ነው በፍሬ ቅዳሴ መጀመሪያ ላይ የኦርቶዶክስ ጸሎተ ሃይማኖትን መድገም እኛ እግዚአብሔርን ለማስደሰታችን የሚያረጋግጥ እጅግ ትልቅ ቁም ነገር ነው ያለ እምነት እርሱን ለማስደሰት አይቻልምና ዕብ የኦሮቶዶክስ ጸሎተ ሃይማኖትን በመድገም የአንድ አምላክ የቅድስት ሥላሴን በአንድ የእግዚአብሔር ልጁ የተፈጸመውን የማዳን ሥራውን እና በመንፈሰ ቅዱስ የተሠራውን የመቀደሳችንና የመንጓታችንን ነገር በመግለጽ እም ነታችንን እናስታውቃለን ወዳጆቼ ሆይ የኦርቶዶክስ ጸሎተ ሃይማኖትን ክመላው ቤተ ክርስቲያን ማለት ከጉባኤው ጋር ሆናችሁ በጥንቃቄ በሉት ድገሙት በመንፈስ ቅዱስ በተመሩ በታላላቅ የቤተ ክርስቲያን አባቶች የተመሠረቱት የታላላቆቼ የዓለም አብያተ ክርስቲያናት ጉባኤዎች የሥራ ፍሬ እንደ መሆኑ መጠን እያንዳንዱን ቃል እመኑ ከዚህ በታች ለጥናት እንዲያመች ታስቦ ጺሎተት ሃይማኖት አንቀጽ በአንቀጽ ተዘርዝሮ በግዕዝና በአማርኛ እንደሚከተለው ቀርቧል ይ ፐከር ዜህዉሃ ክ ከፎሃፎ ከፎ ክክ ከፊ ርኗ ሮ ፍርዝዢፍዐ ከነ ከፎ ከርፍ ዕክህየርከ በህ ዕክፎ ሃ በ ፀዕኣሃርየሲህ ፎሸፎርበሃፎ ክበበበርፎ ሼርርክ ሂከፍ ርእቢከኳ ርየዬፍብ ሂክፁ ከዩበበበ ሂከር ኪዘፎሃ ከፎ ቨፎሃፎ ህከከ በበቨክርፍ ርስህዘዌዝክክሺ ነዛፎ ጓጓከህ የቪሺከ ጠበክዐከፎ ሀሮዊ ጠ ዝዩከቪፎሣ ሃ የርርሀበል ከፍ ከ ርርፎር ኣር በፍርር ህ የከ ዕበ ከ ነ በክ ዚሃ ሂከ የርርጠቦክክ ከ ከሃ ዐበነ ክረዐፎበ ሀ ክ ከፍ ነሃዐየእ ዐ ዚከፎ ክ ህዘ በርቪር በ ገቨር እሃ ከርሄ ሮርቨ ሂከፎ ርንቪከ ርፎር ነዛ ዚከ ዚክፎ ነከዐፎ ከክቨፍክከ ርደየፍኺቢሄ ሃፍ ፎሃፎርሃ ኣሂ ከፍ ህሺ ከፁ ክስበር ፀየር ኮርክርቨርከር ርህክር በዚዚርብ ኩሃ ደዘፎዉ። ኛ ቆሮ ይህ የሐዋርያው ጳውሎስ ምስክርነት እውነት ሆኖ ለዘላለም የጸና ይሆናል መልእክቱን የሚያነቡት ሁሉ የምስክርነቱን ሐቀኝነትና ትክክለኝነት ይረዳሉ ምክንያቱም እርሱ በመጀመሪያ የትንሣኤ ጠላት ሆኖ ከአይሁድ ጋር ተባብሮ ክርስቲያኖችን ሲያሳድድ ሳለ ሞቶ የተነሣው ክርስቶስ በድንገት ስለ ተገለጠለት የትንሣኤውን እምነት በቃል ብቻ ሳይሆን በሥራውም በሕይወቱም በሞቱም በማረጋገጡ ነው የሐዋሥራ ምፖ ዎጥፖ ጳሷረና ያ ኋሟና መማ መወለድ መኖርና መሞት በሰው ልጅ ታሪክ ውስጥ ተደጋግመው የሚመላለሱ የሰው ልጆች የሕይወት ዑደት ወይም የኑሮ ሂደት ሆነው እንደ ተፈጥሮ ሕግ ስለሚታዩ ስለ ትንሣኤና ዘላለማዊ ሕይወት ሲነገር ለአንዳንዶች እንደ እንግዳ ነገር የተፈጥሮን ሕግ እንደሚቃወም ሆኖ ይሰማቸዋል ነገር ግን በመጀመሪያው በሥነ ፍጥረት ታሪክ እንደምንረዳው ሞት አልነበረም ሰው አንደ መላእክት ለዘላለም እንዲኖር ተፈጠረ እንጂ እንዲሞት አልተፈጠረም እግዚአብሔር ሰውን በአርአያውና በአምሳሉ ሲፈጥረው የሕይወት እስትንፋስንም ሲያሳድርበት ነፍሱ ብቻ ዘላለማዊ እንድትሆን ሳይሆን ነፍሱ ከሥጋው ጋር ተዋሕዳ ለዘላለም እንድትኖር ነበር ስለዚህም አዳምና ሔዋንን ፈጥሮ የዘላለም ሕይወት ባለበት በተድላ በደስታ እንዲኖሩ ከገነት አገባቸው ሕማምና ሞትን ም አያውቁም ነበር እንግዲህ የመጀመሪያው ሰው ተፈጥሮ ሞት የማይስማማው ስለ ሆነ በዚያን ጊዜ እንደ ተፈጥሮ ሕግ ሆኖ አይታወቅም ነበር ታዲያ ሞት እንዴት በሰው ሕይወት ውስጥ ሊመጣ ቻለ መቼስ ተጀመረ የሚለውን ጥያቄ ብንመለከት ስለ ትንሣኤ ሙታን ያለንን እውቀት ሊያሰፋው ይችላል በመጽሐፈ ጥበብ እንደ ተገለጸው እግዚአብሔር ሞትን አልፈጠረምና ነዋሪ ይሆን ዘንድ ፍጥረትን ፈጥሯልና የሰዎች ጥፋት ደስ አያሰኘውምና የተባለው ቃል የሚያሳስበን በመጀመሪያ ሞትና ጥፋት የሌለባት ዓለም እንደ ነበረች ነው ለመቃብርም በዚህ ዓለም ግዛት አልነበረውምና ተብሎ የተጻፈውም ከመሠረቱ ሞት የተፈጥሮ ሕግ እንዳልነበረ ያመለክተናል እግዚአብሔር ባለዛር ወዐርዐ ትምህርተ ዛዩማናትና ክርስቲቓናዊ ሕህወት ሩሩ ለሞት አላደረገንምና ለሕይወት እንጂ እግዚአብሔርን የዘነጉ ሰዎች ግን በቃል ጠሩት ባልንጀራም አደረጉት በዚሁም ጠፉ ተብሎ የተጓፈው ቃል ሞትን ሰዎች እንዳመጡት ገልጦ ያስረዳናል ጥበብ በጥቅሱ ላይ ሰዎች የተባሉት አዳምና ሔዋን ብቻ አይደሉም ቃየን የመጅመሪያው ነፍሰ ገዳይ በመሆን በወንድሙ ላይ ሞትን አምጥቷል ሞት በአቤል ላይ ቢፈጸምም የሞት መነሻ ይህ አልነበረም ሞት የተጀመረው አዳምና ሔዋን የፈጣሪያቸውን ሕግ በጣሱና በደልን በፈጸመ ጊዜ ነበር ዘፍ ስለዚህ ኃጢአት የሞት መጀመሪያ ነበር ዘፍ እነርሱ የፈጣሪን ሕግ ሲሽሩ እነርሱም ከመጀመሪያው ከተፈጥሮ ክብራቸው ትሻሩ ጸጋቸውም ተገፈፈ። ግዩ ራእይ በሌላው በኩል ደግሞ ስለ ኃጢአታቸው ማስተሥሪያ በተሰቀለው ክርስቶስ የማያምኑ ከሃድያን ሁሉ ከመጨረሻ የፍርድ ቀን አያመልጡም ምክንያቱም በክርስቶስና በቀራንዮ መሥዋዕትነቱ ስለማያምኑ ኃጢአታቸው አል ተወገደም እስከ ፍርድ ቀን ድረስ በኃጢአታቸው እንዳሉ ናቸው ማለት ነው ስለዚህ በኃጢአታቸው ይፈረድባቸዋል ለኃጢአታቸው ማስወገጂያ ሆኖ ከእግዚአብሔር የተሰጣቸውን የበጉን መሥዋዕት ባለመቀበላቸው ኃጢአታቸው ከእነርሱ ጋር ለዘላለም ይኖራል የኃጢአትም ዋጋ ሞት ስለሆነ የግድ ወደ ዘላለም ሞት ወደ ዘላለም ስቃይ ይሄዳሉ የማያምኑት ብቻ ሳይሆን የሚፈረድባቸው እምነት ኖሯቸው በጐ ሥራ የሌላቸው በክፉ ሥራቸው ጌታን እንደ ካዱት ተቆጥሮ በመጨረሻው የፍርድ ቀን ይጠየቁበታል እግዚአብሔርን እንዲያውቁ በግልጥ ይናገራሉ ዳሩ ግን የሚያስጸይፉና የማይታዘዙ ለበጐ ሥራም ሁሉ የማይበቁ ስለሆኑ በሥራቸው ይክዱታል ተብሎ የተጻፈው በብዙ የሚቆጠሩ ስመ ክርስቲያኖች ላይ ዛሬ የሚታይ ሁኔታ ነው ቲቶ በሥራ የማይገለጽ እምነት የሞተ ነው ተብሎ እንደ ተጓፈ በጎ ሥራ የሌለው ሁሉ እውነተኛ እምነት እንደሌለው ይቆጠራል ያዕ ምክንያቱም በእግዚአብሔር ፍቅርና በክርስቶስ በጎ ሥራ ላይ የተመሠረተውን ሃይማኖት መካድ ስለሆነ ነው ችግረኞችን ለመርዳት ሲቻል ዝም ብሉ መመልከትና ርዳታንም መንፈግ እንደ ክፉ አድራጊዎች ያስቆጥራል ምክንያቱም በእኛ ዝምታና ቸልተኝነት የተነሣ በሌላው ሰው ላይ ጉዳትና በደል ስለሚደርስ ነው ስለዚህ ክፉ ባለማድረጋችን ብቻ ሳይሆን መልካም ሥራ ባለማድረጋችን ሰዎች የሚጉዱና የሚበደሉ ከሆነ ክርስቶስን እንደ በደልነው ተቆጥሮ በመጨረሻው ባለዛር ወዐርዐ ትምህርተ ዛይማናትና ክርስቲወፀናዊ ሕፀጠት የፍርድ ቀን እንጠየቅበታለን እንግዲህ በዚህም ምክንያት ነው የእምነታችን መግለጫ የሆነው በጎ ሥራችን በመጨረሻው ዕለትና ሰዓት በፍርድ ሚዛን የሚቀርበው ይህም በማቴዎስ ወንጌል እንደሚከተለው ተጽፏልና በማስተዋል እንመልከተው የሰው ልጅ በክብሩ በሚመጣበት ጊዜ ከእርሱም ጋር ቅዱሳን መሳእክቱ ሁሉ በዚያን ጊዜ በክብሩ ዙፋን ይቀመጣል አሕዛብም ሁሉ በፊቱ ይሰበሰባሉ እረኛም በጐቹን ከፍየሎቹ እንደሚለይ እርስ በርሳቸው ይለያቸዋል በጐችን በቀኙ ፍየሉችንም በግራው ያቆማቸዋል ንጉሥም በቀኝ ያሉትን እንዲህ ይላቸዋል እናንተ የአባቴ ቡሩካን ኙኑ ዓለም ከተፈጠረበት ጊዜ ጀም ሮ የተዘጋጀላችሁን መንግሥት ውረሱ ተርቤ አብልጋ ኛልና ተጠምቼ አ ጠጥታችሁኛልና እንግዳ ሆኘ ተቀብላችሁኛልና ገዝ አልብሳችሁኛልኖ ታምሜ ጠይቃችሁኛልና ታስሬ ወደ እኔ መጥታችኋልና ጻድቃንም መቼ ነው። ደስ ይበላችሁ መንግሥተ ሰማያት ለእናንተ ተሰ ጥታለችና ባለዛር ወዐርዐ ትምህርተ ዛይማናትና ክርስቲወፀናዊ ሕፀጠት የፍርድ ቀን እንጠየቅበታለን እንግዲህ በዚህም ምክንያት ነው የእምነታችን መግለጫ የሆነው በጎ ሥራችን በመጨረሻው ዕለትና ሰዓት በፍርድ ሚዛን የሚቀርበው ይህም በማቴዎስ ወንጌል እንደሚከተለው ተጽፏልና በማስተዋል እንመልከተው የሰው ልጅ በክብሩ በሚመጣበት ጊዜ ከእርሱም ጋር ቅዱሳን መሳእክቱ ሁሉ በዚያን ጊዜ በክብሩ ዙፋን ይቀመጣል አሕዛብም ሁሉ በፊቱ ይሰበሰባሉ እረኛም በጐቹን ከፍየሎቹ እንደሚለይ እርስ በርሳቸው ይለያቸዋል በጐችን በቀኙ ፍየሉችንም በግራው ያቆማቸዋል ንጉሥም በቀኝ ያሉትን እንዲህ ይላቸዋል እናንተ የአባቴ ቡሩካን ኙኑ ዓለም ከተፈጠረበት ጊዜ ጀም ሮ የተዘጋጀላችሁን መንግሥት ውረሱ ተርቤ አብልጋ ኛልና ተጠምቼ አ ጠጥታችሁኛልና እንግዳ ሆኘ ተቀብላችሁኛልና ገዝ አልብሳችሁኛልኖ ታምሜ ጠይቃችሁኛልና ታስሬ ወደ እኔ መጥታችኋልና ጻድቃንም መቼ ነው። ደስ ይበላችሁ መንግሥተ ሰማያት ለእናንተ ተሰ ጥታለችና ባለዛር ወዐርዐ ትምህርተ ዛዩማናትና ክርስቲቓናዊ ሕፀዩዉጠት አንቀጽ የሚመጣውንም ሕይወት ለዘላለሙ አሜን ይህ አንቀጽ ካለፈው ጋር ተያይዞ በአንድነት ሲነበብ እንደሚከተለው ይሆናል የሙታንንም መነሣት ተሰፋ እናደርጋለን የሚመጣውንም ሕይወት ለዘላለሙ አሜን አንግዲህ ይህ ቃለ ሃይማኖት ወደፊት ስለሚመጣው ተስፋችን ይገልጽልናል እነርሱም ትንሣኤ ሙታንና የዘላለም ሕይወት ናቸው ስለ ትንሣኤ ሙታንና ስለ መጨረሻው ፍርድ በአንቀጽ ለ በመጠኑ ተመልክተናል ቀጥሎ ስለ ዘላለም ሕይወትና ስለ መንግሥተ ሰማያት በአጭሩ እንገልጻለን እንግዲህ በዚህ አንቀጽ ላይ እንደ ተገለጸው የሚመጣውን የዘላለም ሕይወትና መንግሥተ ሰማያትን ተስፋ እናደርጋለን በማለት እምነታችንን እያጠ ነከርን ትምህርታችንን እንቀጥላለን የሚመጣውን ሕይወት ተስፋ እናደርጋለን ስንል ምን ማለታችን እንደሆነ እያንዳንዱ ክርስቲያን በግልጽ ማወቅ ይኖርበታል የሚሄድበትን መንገድ የሚደርስበትን ቦታ የማያውቅ መንገደኛ የለም እንደዚሁም ክርስቲያኖች ሁሉ በዚህ ምድር ላይ እስካሉ ድረስ መን ገደኞች ስለሆኑ የሚደርሱበትን ቦታና ሀገር በትክክል መረዳት አለባቸው አ ለበለዚየያ ዓላማቢስ ሆኖ የትም ተቅበዝብዞ መጥፋትን ያስከትላል ሰለዚህ ተስፋችንን ማወቅና በተሰፋውም ጸንቶ መኖር እስካሁን የተማርነው የእም ነታችን ሁሉ መደምደሚያ ስለሆነ ሕይወታችንን ክርስቶስ በሰጠን የተስፋ ቃል ኪዳን ላይ መመሥረት ይኖርብናል ተስፋችንን በምር እየተከታተልንና በቁም ነገር እያሰብን የምንኖር ከሆነ የምንሂድበትን መንገድ የምንደርስበትን ሀገር ለማወቅና በተስፋው ለመደሰት የበቃን እንሆናለን ተስፋ የምናደርገውም የመጨረሻው ነገር ገነት መንግሥት ሰማያት እን ደሆነ የእምነታችንና የተስፋችን ባለቤት እራሱ ክርስቶስ አስረድቶናል በክርስቶስ ላሉ ሁሉ የሚሰጣቸው የዘላለም ሕይወት ይኸው ነው የምን ሄድበትም ሀገር ይኸው ብቻ ነው መሄጃው መንገዱመድረሻው ሀገሩ በክርስቶስ በኩል እንጂ በሌላ በኩል ኣይገኝም ይህም ተስፋ ጌታ በመስቀል ላይ ሳለ ተገልጂል ፈያታዊ ዘየማን ገ ነት እንደሚገባ ጌታ የነገረው ጊዜ የተስፋው ቃል ተሰጠው በዚያኑ ዕለትም ተስፋውን አገኘ በአፀደ ነፍስ ከገነት ሊገባ ቻለ ዛሬም እንደ ፈያታዊ ዘየማን በኃጢአታችን ተፀፅተን ስለ እኛ የተሰቀለውን ክርስቶስ አምነን በመን ግሥትህ ስትመጣ አትርሳን እያልን በእውነትና በመንፈስ ስንጸልይ ጌታ ተስፋችንን ያጸናልናል ነፍሳችንን ገነት ያገባልናል በዳግም ምጽአቱ ደግሞ ነፍሳችንና ሥጋችንን አዋሕዶ መንግሥተ ሰማያትን ለመውረስ የዘላለም ሕይወትን ለማግኘት ያበቃናል እንግዲህ የገነትና የመንግሥት ሰማያት ተስፋ የተሰጠው የዘላለም ሕይወት የተገኘው በክርሰቶስ መሥዋዕትነት መሆኑን እያሰብን እግዚአብሔርን እናመሰግነዋለን ዖሟመማታው ይ ሪወሦፖ ታያ ፖ ይረዕዶፆሪዕ ሩሪው የሕይወት ተስፋችንን ከክርስቶስ ነጥለን ለማየት አንችልም ምክን የቱም እርሱ ትንሣኤም ሕይወትም ነውና ዮልዉ እርሱ ዛሬ ለነፍሳ ኣግላነላላወዕቪር ዚ ትምህርተ ዛይማናትና ክርስቲወናዊዌ ሕጾጠት ችን ትንሣኤ ልቡናን ሰጥቶ በአዲሱ የሕይወት ተስፋ ተሳታፊ እንድንሆን አ ድርጐ በመንፈስ ቅዱስ ጸጋ እንድንኖር አብቅቶናል ስለዚህ ከኃጢአት ተለይታችሁ ሞታችኋልና ሕይወታችሁም በእግዚአብሔር ከክርስቶስ ጋር ተ ሰውሯልና ሕይወታችሁ የሆነ ክርስቶስ በሚገለጥበት ጊዜ በዚያን ጊዜ እናንተ ደግሞ ከእርሱ ጋር በክብር ትገለጣላችሁ። በማለት ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ የሕይወት ተስፋችን ከክርስቶስ ጋር የተያያዘ እንደሆነ ያስረዳናኖል ምክንያቱም በጥምቀት ከእርሱ ጋር ሞተናል ከእርሱም ጋር ትነሥተናልና ስለዚህ በሞቱም በትንሣኤውም አርሱን መስለነዋልና ከእርሱ ጋር አንድ ነን እንግዲህ ከክርስቶስ ጋር ከተነሣችሁ ክርስቶስ በእግዚአብሔር ቀኝ ተቀምጦ ባለበት በላይ ያለውን እሹ በላይ ያለውን አስቡ እንጂ በምድር ያለውን አይደለም እያለ ሐዋርያው ተስፋችን ባለበት ልቡናችንም በዚያው እንዲሆን ያሳስበናል ቆላስ በክርስቶስ ያለው ተስፋችን ዓለም ከተፈጠረበት ጊዜ ጀም ሮ የተዘጋጀው መንግሥተ ሰማያት እንደሆነ እርሱ ገልጦልናል ማቴ የመንግሥተ ሰማያትን ደስታ ከምድር ሆነን ልናስበውና ልንገምተው ፈጽሞ የማይቻል ከፍተኛ ነገር ነው ዓይን ያላየችው ጆሮም ያልሰማው በሰውም ልብ ያልታሰበው እግዚአብሔር ለሚወዱት ያዘጋጀው ተብሎ እንደ ተጻፈ ስለ ዘላለማዊውና ሰማያዊው ሀገር ዓይነትና ሁኔታ ስለማያልፈው ደስታ በቃላት መግለጽ አይቻልም ኛ ቆሮ ይህም የዘላለም ደስታ የሚሰጠው በክርስቶስ ጸጋና እምነት በመል ካም ሥራና ተጋድሎ እስከ መጨረሻው በትዕግሥት ለጸኑት ብቻ ነው ራሳ ቸውን ከክፉ ነገር ከልክለው ሰለ ኃጢአታቸው ንስሐ የሚገቡ ስለ በደላቸው ካ ሣ የሚከፍሉ ማለት የንስሐ ፍሬ የሚያሳዩ መሆን አለባቸው በእምነታቸውም ሆነ በመልካም ሥራቸው ሳይመጻደቁ እኛ የማንጠቅም አገልጋዮችህ ልናደርግ የሚገባንን አደረግን በማለት ራሳቸውን በትኅትና ለእግዚአብሔር የሚያቀርቡት እነርሱ መንግሥት ሰማያትን ይወርሳሉ ሉቃ እግዚአብሔር ከጥንት ጀምሮ ለሚወዱት ያዘጋጀላቸውን የተድላና የደስታ ሀገር እንደሚወርሱ የተነገረላቸው በስም ብቻ ክርስቲያን ለተባሉት ሳይ ሆን በእውነት ለሚያምኑትና በግብር ለሚከተሉት አማኞች ብቻ ሲሆን ለእነርሱ ደግሞ ወደፊት ለሚያገኙት ተስፋቸው ማስረጃና ማረጋገጫ የሚሆን ከጌታ ማኅተምና ምስክር ተሰጥቷቸዋል ይኸውም የመንግሥተ ሰማያት የሰማያዊ ርስት መያዥያ ፈለማ ዐረቦንን የሚሆነውን የመንፈስ ቅዱስን ጸጋ መቀበላቸው ነው ቅዱሳን በዚህ ምድር ላይ በሚኖሩበት ጊዜ ሁሉ የመን ግሥት ሰማያት ወራሾች እንደሆኑ መንፈስ ቅዱስ ያረጋግጥላቸዋል ኤፌ ኛ ቆሮ እነርሱ በጥምቀት ከእግዚአብሔር የልጅነት መን ፈስ ስለ ተሰጣቸው መከራውንም ሞቱንም ከክርስቶስ ጋር አብረው ስለ ተቀበሉ የክብሩም ተካፋዮች የመንግሥቱም ወራሾች ይሆናሉ ሮሜ የመንግሥተ ሰማያት ተስፋና የዘለዓለም ሕይወት ጸጋ መቼ እንደሚ ሰጥና እንዴት እንደሚፈጸም ከቅዱሳት መጻሕፍት እናገኘዋለን ክርስቶስ ዳግመኛ በመጣ ጊዜ ይፈጸማል ያን ጊዜ አሮጌው ዓለም አልፎ አዲሱ ይመ ጣል ይህ እንደሚሆን በሃይማኖት እውቀት እንናገራለን እንጂ በዚህ ዓለም ጥበብ ተመሥርተን አይደለም ዓለም እንደሚያልፍማ የዚህ ዓለም አዋቂዎችም እንደ እራሳቸው አመለካከት ይናገራሉ እኛ ግን በሃይማኖት ተመሥርተን እን ደ ቃለ እግዚአብሔር በዓለም ፍጻሜ ሁሉ ነገር እንደሚያልፍ እንናገራለን እናምኖናለንም ዓለምን የፈጠረ እርሱ ኃያል አምላክ አሮጌውን ዓለም ያሳ ዝነገነገርህኽ ትምህርተ ዛይማናትና ክርስቲወናዊ ሕጾፎወዉት ልፋል አዲሱንም ያመሓጣል ሐዋርያው ቅዱስ ጴጥሮስ ሰማይና ምድር እንዴት እንደሚጠፉ ይገልጽልናል ሐዋርያው የእግዚአብሔር ቀን የሚለው የዓለምን ፍጻሜ ነው ያን ጊዜ ጌታ በድንገት ባልታሰበ ሰዓት ይመጣል በዚያም ቀን ሰማያት በታላቅ ድምጽ ያልፋሉ የሰማይም ፍጥረት በትልቅ ትኩሳት ይቀልጣል ምድርም በእርስዋም ላይ የተደረገው ሁሉ ይቃጠሳል በማለት ሐዋርያው ቅዱስ ጴጥሮስ ይህ ዓለም በታላቅ የሙቀት ኃይል ቀልጦ እን ደሚጠፋ ከገለጸ በኋላ በመጨረሻው ስለምንጠብቀው የተስፋው ቃል ያሳሰበናል ይህ ሁሉ እንዲህ የሚቀልጥ ከሆነ የእግዚአብሔርን ቀን መምጣት እየጠበቃችሁና እያስቸኩላችሁ በቅዱስ ኑሮ እግዚአብሔርንም በመምሰል እን ደምን ልትሆኑ ይገባችኋል። ያሟዶ ልብሳቸውን ያላጠቡ በበጉም ደም ያልነጹ በጎውን ሥራ ትተው ክፉውን የሚሠሩ ሁሉ ከሀገሪቱ ወጥተው ይሄዳሉ እንጂ ወደ ቅድስቲቱ ከተማ እንደማይገቡ ተጽፏል ለበጉም በሆነው በሕይወት መጽሐፍ ከተጻፉት በቀር ጸያፍ ነገር ሁሉ ርኩስትና ውሸትም የሚያደርግ ወደ ባለዛር ወዐርዐ ትምህርተ ዛዩማናትና ክርስቲፀወናዊ ሕዌዉት እርስዋ ከቶ አይገባም ራእይ ከከተማይቱ ውጭ የሚቀሩት አምስቱ ውሾች የተባሉት ሥራይን የሚያደርጉ ሴሰኞችነፍስ ገዳዮችጣያዖትን የሚያመልኩና የሐሰትን ሥራ የሚወዱት ሁሉ ናቸው ራእይ እ ነዚህን የመሳሰሉት ሁሉ ትሉ ወደ ማያንቀላፋ እሳቱ ወደ ማይጠፋ ወደ ዘላለም ሥቃይ ይሄዳሉ ማር በውጭ ወደ ኣለው ጨለማ ይጣላሉ በዚያ ልቅሶና ጥርስ ማፋጨት ይሆናል ማቴ እነዚህ እግዚአብሔርን የማያምኑና የማያከብሩ በሰው ልጆችም ላይ ከፍተኛ በደልና ግፍ ዓመፅም የፈጸሙ ስለሆነ ከእግዚአብሔር ዳኝነትና ከመለኮታዊ ፍርድ አያመልጡም እናንተ ርጉማን ለሰይጣንና ለመላእክቱ ወደ ተዘጋጀ ወደ ዘላለም እሳት ከእኔ ሂዱ የተባለው የመጨረሻ ፍርድ በእነር ሱ ላይ ይፈጸማል ማቴ ስለዚህ የኃጥአን ሁሉ መጨረሻቸው የበደለኞች እጣ ፋንታቸው የሚፈሩና የማያምኑ የርኩሳንም የነፍስ ገዳዮችም የሴሰኞችም የአስማተኛዎችም ጣዖትንም የሚያመልኩ የሐሰተኞችም ሁሉ ዕድ ላቸው በዲንና በእሳት በሚቃጠል ባሕር ነው ይኸውም ሁለተኛ ሞት ነው ራእይ ሁለተኛ ሞት የተባለው ገሃነመ እሳት ነው እርሱም የማይጠፋ እሳ ት ያለበት የዘላለም የሥቃይ ቦታ ነው ከላይ የተዘረዘሩት በደለኞች ሁሉ በእግዚአብሔርና በሰዎች ላይ ከፍተኛ ኃጢአት ያደረጉ በመሆኑ እድል ፈን ታቸው ከገሃነመ እሳት ይሆናል ምክንያቱም እነርሱ ሞት የሚገባውን ኃጢአት ፈጽመዋልና ኛ ዮሐ ዲያብሎስም ከነ ሠራዊቱ የተጣለው ከገሃነም እሳት ነው አውሬውና ሐሰተኛው ነቢይም ከዚያው ይገኛሉ እነርሱና እነር ሱን የመሳሰሉት ሁሉ ለዘላለምም እስከ ዘላለም ቀንና ሌሊት ይሠቃያሉ ራእይ ያመጳያምቋሙ ምሮጩቻ ፖሬፌድሯፖሥ ጸዳ ታሪ እንግዲህ ሰው የሆነ ሁሉ ወደደም ጠላም መጨረሻው ከሁለት አንዱ ይሆናል ወይም ከቅድስቲቱ ከተማ ይገባል ወይም ከገሃነመ እሳት ይገባል ከእነዚህ የወጣ ሦስተኛ አማራጭ ቦታ የለም ስለዚህ ሰው ሁሉ በተለይም ምእመናን ቅድስቲቱ ከተማ ለመግባት ተዘጋጅተው መኖር ይገባቸዋል የጌታ ቃልም ይህንኑ ያሳስበናል ሁልጊዜ ተዘጋጅተንየሚገባንን አድርገን ንስሐ ገብተን የንስሐ ፍሬ እያሳየን መኖር ግዴታችን ይሆናል ምክንያቱም እንደ ሌባ የሚመጣው ሞት ቀጠሮ ስለሌለው ነው የክፉ አድራጊዎች መጨረሻቸው የዘላለም ሥቃይ መሆኑን እያሰብን ከክፉ ሥራችን በፍጥነት ተመልሰን ለእግዚአብሔር ፈቃድ መታዘዝና አዲስ ክርስቲያናዊ አናኗናርን ለመጆመር በቆራጥነትና በፍጹም ልባችን በእግዚአብሔር ምሕረትና ረድኤት ተማምነን ብንወሰን ወደ ቅድስቲቱ ከተማ የሚያመራውን መንገድ ዛሬውኑ እንደ ተያያዝነው ይቆጠራል የክርስቲያን ሀገሩ ከዚህ ምድር ላይ አይደለም ክርስቲያን መንገደኛ ነው የሚባለውም ስለዚህ ነው ክርስቲያንኮ በዓለም ውስጥ ይኖራል እንጂ ከዓለሙ ኣይደለም ዮሐ ይህም ማለት ምድራዊ ዓለማዊና ሥጋዊ መሆን እንደሌለበት ለመግለጽ ነው ክርስቲያን በዓለማዊነትና በሥጋዊነት ላይ ሁልጊዜ በልቡ እንዳመፀ ይኖራል የእርሱ ሀገር ሰማያዊት ስለሆነች በእርሷ ፍቅር እየተሳበ የእርሷንም ደስታ እያሰበ ከክፉ ለመራቅበገውንም ለመሥራት ይተጋል ሌሎችም እንደ እርሱ እንዲሆኑ ያሳስባል ኛ ቆሮ ፊልጵ ባለዛር ወዐርዐ ትምህርተ ዛይማናትና ክርስቲወናዊ ሕፎጠት ይህን መልካም ሥራ ለማድረግ የሚተጋ ክርስቲያን ሁሉ ወደ ቅድስቲቱ ከተማ ለመሄድ ጉዞውን ጆጀምሯል እግዚአብሔርም እንደ መልካ ም አባት ከመንገድ ይቀበለዋል ከአባቱም ቤት በሰላም ሲገባ በሰማይ ታላቅ ደስታ ይሆናል ጽድቅ በሰፈነባት ሰላምና ፍቅር በሚገኝባት ቅድስት ከተማ ከዘላለም እስከ ዘላለም ይኖራል ይህን ለሚያደርግ ለእግዚአብሔር ክብር ምስጋና ይገባዋል አሜን እንግዲህ እግዚአብሔርን እያመሰገንን ክፍል አንድን የክርስትና መሠረተ ሃይማኖትን አሜን በማለት ፈጽመናል እስካሁን የተማርነው የሃይማኖት እውቀት ሁሉ ሕይወትና ምልዐት ሊኖረው ወይም ፍጹም ሊሆን የሚችለው ምሥጢራተ ቤተ ክርስቲያንን ክርስቲያናዊ ሕይወትንና በጎ ሥራን ተምረን በተግባር ለመግለጽ የበቃን እንደሆንን ነው ከዚህ መጽሐፍ መግቢያ ላይ በክርስቶስ ኢየሱስ ሆኖ በፍቅር የሚሠራ እምነት እንደሚያስፈልገን ገልጸናል ገላ።